You are on page 1of 63

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ
የ2015 በጀት ዓመት የተመረጡ የሥራ ማስኬጃ ወጪዎች
የኖርም ጥናት ሰነድ
( ለሴክተር መ/ቤቶች)
(የጸደቀ )

የፋይናንስ ቢሮ
ሰኔ / 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ
1. መግቢያ ............................................................................................................................................................ 1

ክፍል አንድ ................................................................................................................................................................ 2

1.1 የኖርም ጥናቱ አላማ .................................................................................................................................................2


1.2 የኖርም ጥናቱ አስፈላጊነት ..........................................................................................................................................2
1.3 የኖርም ጥናቱ ስልት .................................................................................................................................................2
1.4 የኖርም ጥናቱ ወሰን ..................................................................................................................................................3
1.5 ከበጀት ኖርም ጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት .........................................................................................................................5
1.6 የበጀት ኖርም ጥናቱ ውስንነቶች ...................................................................................................................................6

ክፍል ሁለት................................................................................................................................................................ 7

2. የጥናቱ ግኝት ................................................................................................................ ERROR! BOOKMARK NOT DEFINED.


2.1.1 የሴክተር መ/ቤቶች ቅሬታ ማጠቃለያ ........................................................................ Error! Bookmark not defined.
ሠንጠረዥ ፡-2.የሴክተር መ/ቤቶች ቅሬታ ማጠቃለያ .............................................................. Error! Bookmark not defined.
2.1.2 የነዳጅ ወጪ ኖርም ግኝቶች ....................................................................................................................................8
2.1.3 የስልክ ወጪ ኖርም ግኝቶች ..............................................................................................................................9
2.1.4 የተሽከርካሪ ሰርቪስ ወጪ ኖርም ግኝት ....................................................................................................................11
2.1.5 የምግብ ወጪ ኖርም ግኝት ...................................................................................................................................11
2.1.6 የህክምና ወጪ ኖርም ግኝት ............................................................................................................................11
2.1.7 የመስተንግዶ ወጪ ኖርምግኝቶች ......................................................................................................................11
2.2 በኖርሙ ውስጥ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤ ..................................................................................................................12
2.2.1. ዓመታዊ የተሽከርካሪ የነዳጅ ወጪ ኖርምን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤ ............................................................12
2.2.2 የመደበኛ ስልክ እና የኢንተርኔት ወጪ ኖርምን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤ .......................................................14
2.3.የተሽከርካሪ ወጪ ኖርም .............................................................................................................................................16
2.3.1 የነዳጅ እና ቅባት ወጪ ኖርም ................................................................................................................................16
2.3.2 የሰርቪስ ወጪ ኖርም..........................................................................................................................................26
2.4 የቴሌኮሚኒኬሽን ወጪ ኖርም ...............................................................................................................................36
2.4.1 የመደበኛ ስልክ ወጪ ኖርም ............................................................................................................................36
2.4.2 የኤትዮ-ቴሌኮም ታሪፍ...................................................................................................................................39
2.5 የመስተንግዶ አገልግሎት ወጪ ኖርም .........................................................................................................................43
2.6 የምግብ አገልግሎት ወጪ ኖርም ............................................................................................................................44
2.7 የህክምና አገልግሎት ወጪ ኖርም ...............................................................................................................................45

ክፍል ሶስት .............................................................................................................................................................. 46

3.1 በ2015 በጀት ዓመት የኖርም ጥናት ሰነድ ውስጥ የተካተቱ አሰራሮችና መርሆች .......................................................................47
3.2 . ምክረ ሃሳቦች .....................................................................................................................................................48

I
1. መግቢያ
የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ የከተማው ገቢ በአግባቡና በወቅቱ ተሰብስቦ ለታለመለት አላማ ብቻ መዋሉን
የማረጋገጥ እንዲሁም የሃብት አጠቃቀሙ ቁጠባንብቃትንና ውጤታማነትን በከፍተኛ ደረጃ ሊያስገኝ በሚችል መንገድ መፈ
ጸሙን የማረጋገጥ ኃላፊነት በፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ 51/2009 ተሰጥቶታል።

በመሆኑም ቢሮው የሃብት አጠቃቀሙ ቁጠባን መሠረትያደረገ እንዲሆን ከሚጠቀምባቸው የተለያዩ መንገዶች መካከል
አንዱና ዋነኛው የከተማውን ባለበጀት መ/ቤቶች፣ ክ/ከተሞች እና ወረዳዎችን ተጨባጭ የስራ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ
የከተማ አስተዳደሩን ለከፍተኛ ወጪ የሚዳርጉ የተወሰኑ የሂሳብ መደቦች ላይ ያተኮረ የወጪ አጠቃቀም ኖርም ጥናት
ከማዕከል እስከ ወረዳ ያለውን የከተማ አስተዳደሩን አስፈጻሚ መ/ቤቶች ባሳተፈ መልኩ በማዘጋጀትና በከተማ አስተዳደሩ
ካቢኔ በማጸደቅ ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግና አፈጻፀሙን በተመለከተ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ ነው።

ይህንኑ መነሻ በማድረግ ቢሮው በተለያዩ ጊዜያት የወጪ አጠቃቀም ኖርም ጥናቶችን በማካሄድና መመሪያዎችን በማዘጋጀት
የበጀት ጥያቄም ሆነ በጀቱ ሲፈቀድ አጠቃቀሙ ይህንኑ የኖርም ጥናት የተከተለ ሆኖ እንዲሰራበት ጥረት ሲያደርግ
ቆይቷል።

በዚሁ መሠረት በመረጃዎች ላይ የተመሰረተና አሁን በስራ ላይ ያለውን ተሞክሮ በመገምገም ፣ የአስተዳደሩን የልማት ቅደም
ተከተል ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ከማዕከል መ/ቤቶች የቀረቡ መረጃዎችንና
አስተያየቶችን በማካተት በተጨማሪም ከተለያዩ ድርጅቶች ደጋፊ መረጃዎችን በማሰባሰብ የ2015 በጀት ዓመት የተመረጡ
የሥራ ማሰኬጃ ወጪዎች የኖርም ጥናት ሰነድ ተዘጋጅቶ እንደሚከተለው ቀርቧል።

1
ክፍል አንድ
1.1 የኖርም ጥናቱ አላማ
የዚህ የበጀት ኖርም ጥናት ዋና አላማ በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች፣ ክፍለ ከተሞች ፣ ወረዳዎች
ትምህርት ቤቶች እና ጤና ጣቢያዎች የስራ ማስኬጃ ወጪ በጀት ፍላጎት ከከተማዋ ውስን ገቢ ጋር የተጣጣመና ቁጠባን
መሰረት ያደረገ እንዲሆን በማድረግ የከተማዋን ውስን ሃብት አብዛኛው ለልማት እንዲውል የሚያስችል የአሰራር ስርአት
በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ የስራ ማስኬጃ ወጪ የቁጠባ ባህልን መሰረት ያደረገ እንዲሆን ማስቻል ነው። ከዚሁ ጎን
ለጎን ጥናቱ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ዝርዝር አላማዎች ይኖሩታል፦
 የተለያዩ ባለበጀት መስሪያ ቤቶችን የስራ ባህሪ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንደስራቸው ባህሪ ስራውን
ለማከናወን የሚያስችል የስራ ማስኬጃ ወጪ ለመመደብ፣
 ከባለበጀት መስሪያ ቤቶች በተለያዩ ወቅት የሚቀርቡ ቅሬታዎችንና አስተያየቶችን ትክክለኛነት በማረጋገጥ ውሳኔ
ለመስጠት፣
 ስራ ላይ ያለውን የ2014 በጀት ዓመት የኖርም ጥናት በ2014 ሊኖር በሚችለው የዋጋ ግሽበት መሰረት
ለማስተካከል፣
 አዳዲስ የተከፈቱ አደረጃጀቶችና መዋቅሮች በጥናቱ እንዲካተቱ ለማድረግ የሚሉት በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው።
1.2 የኖርም ጥናቱ አስፈላጊነት
 ሀብትን በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል አሰራርን ወጥ በሆነ መልኩ መተግበር ያስችላል፣
 የሴክተር መስሪያ ቤቶችን፣ክ/ከተሞችንና ወረዳዎችን የወጪ ፍላጎት ካለው ውስን ሀብት ጋር ለማጣጣም
ያስችላል፣
 ተግባራትን በቅደም ተከተል በማከናወን በአነስተኛ ወጪ ከፍተኛ ሥራ ለመስራት ያስችላል፣
 ባለበጀት መ/ቤቶች ጥናቱን መሰረት በማድረግ ለሥራ ክፍሎቻቸው የሥራ ማስኬጃ መመደብ ያስችላቸዋል፣
 በዘርፉ ጥናት ማድረግ ለሚፈልጉ ሌሎች አጥኚዎችም እንደማጣቀሻ ጽሁፍ ሆኖ ሊያገለግል ይችላል፣
 ለ2015 በጀት አመት የኖርም ጥናት ዝግጅት እንደ መነሻ ያገለግላል።

1.3 የኖርም ጥናቱ ስልት


የ2014 ስራ ማስኬጃ ወጪ ኖርም ጥናት በዋናነት የሚከተሉትን ስልቶች ተከትሏል።

 በቀደሙት አመታት በፋይናንስ ቢሮ ተዘጋጅተው ስራ ላይ የዋሉትን የስራ ማስኬጃ ወጪ አጠቃቀም ኖርም


ጥናቶችን በመመርመርና በአፈጻጸም ወቅት የታየባቸውን ክፍተቶች በመለየት ለጥናቱ በግብአትነት ተጠቅሟል፣
 በ2014 በጀት ዓመት የኖርም ጥናት ላይ የተስተዋሉ ክፍተቶች ላይ ከባለበጀት መ/ቤቶች የተሰበሰቡ አስተያየቶችና
በመረጃ የቀረቡ ቅሬታዎችን በግብአትነት ተጠቅሟል፣
 በኖርም በጀት አፈጻጸም ላይ የተደረጉ ክትትሎችና ግብረ መልሶች ተቃኝተዋል፣
 ለበጀት ኖርም ጥናቱ አስፈላጊ የሆኑ የምርቶችና አገልግሎቶች ዋጋ ከሚመለከታቸዉ አካላት ማለትም፡-
 ምግብና ምግብ ነክ ባልሆኑ ዕቃዎች ከማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ፣

2
 የተሽከርካሪ ሰርቪስ አገልግሎት ዋጋ ከኢትዮጵያ ሞተርና ኢንጂነሪንግ ኩባንያ፣ ከበላይአብ ሞተርስ
ኃ/የተ ፣ከኢኳቶሪያል ቢዝነስ ግሩፕ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፣ ከኢትዮ ኒፖን እና ከሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን
ማህበር፣
 የቴሌኮሙኒኬሽን መረጃ ከኢትዮ ቴሌኮም፣
 የጎማ ዋጋ ዝርዝር ከካቤ /ብሪጅስቶን ጎማ፣ ከሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ ማህበር፣
 ጥናቱን በቢሮው ፕሮሰስ ካውንስል እንዲታይ ተደርጎ አስተያየት ከተሰጠበት በኋላ ከባለበጀት መስሪያ ቤቶች ጋር
ውይይትና መግባባት ተደርጎበት በመጨረሻ በካቢኔ በማጸደቅ ለባለበጀት መሥሪያ ቤቶች እንዲሰራጭ ይደረጋል።

1.4 የኖርም ጥናቱ ወሰን


የዚህ የበጀት ኖርም መመሪያ ተፈጻሚነት በከተማ አስተዳደሩ ባለበጀት መስሪያ ቤቶችና በከተማ አስተዳደር ክልል
ብቻ ሲሆን የፋይናንስ ቢሮ በከተማው አስፈጻሚና ማዘጋጃቤታዊ አካላትን እንደገና ለማቋቋም የወጣውን አዋጅ ቁጥር
64/2011 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት ላይ ሆኖ የስራ ማስኬጃ ኖርሙ የከተማ አስተዳደሩን የህዝብ ተመራጮችና ከፍተኛ
የመንግስት ባለስልጣናትን ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ለመወሰን በፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ኃብት ልማት ቢሮ (የቀድሞ
የአቅም ግንባታ ቢሮ) በ2000 ዓ.ም ወጥቶ በየጊዜው ሲሻሻል በመጣዉ መመሪያ ላይ የተካተቱትን አይመለከትም፡፡ በዚሁ
መሰረት፡-
1. የከፍተኛ ተሿሚዎች የሞባይል ስልክ ማሻሻያ ክፍያ የወጣ መመሪያ 2009፣
2. የከፍተኛ ተሿሚዎች የህክምና ማሻሻያ ክፍያ የወጣ መመሪያ 2010፣
3. የወረዳ የህዝብ ተመራጮችና የመንግሥት ተሿሚዎችን ጥቅማ ጥቅም ለመወሰን የወጣ መመሪያ 2006፣
4. የከተማ አስተዳደር ተሿሚዎችን የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታን የወጣ መመሪያ/ህዳር 2010/
5. የከተማ አስተዳደሩ ተሿሚዎችና ህዝብ ተመራጮች የቤት፣የሞባይል ስልክ (2012) በዚህ ኖርም ውስጥ
አይካተቱም።
ከዚሁ በተጨማሪ በጀት ከሚመደብላቸዉ የወጪ መደቦች ዉስጥ የበጀት ኖርም ጥናቱ ተግባራዊ የሚደረገዉ በተመረጡ
የስራ ማስኬጃ ወጪዎች ማለትም የተሽከርካሪ ሰርቪስ፣ የቴሌኮሚኒኬሽን ወጪ፣ የመስተንግዶ አገልግሎት ወጪ፣ የምግብ
አገልግሎት ወጪ እና የህክምና አገልግሎት ወጪ ላይ ያተኮረ ነው።
የስራ ማስኬጃ ኖርሙ የማይመለከታቸዉ የህዝብ ተመራጮችና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የተፈቀደላቸዉ የነዳጅ
መጠን በሚከተለው ሰንጠረዥ 1 ላይ ቀርቧል፡፡

3
ሠንጠረዥ-1 የነዳጅ ወጪ/የመንግስት ባለስልጣናትን ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም
ተ.ቁ የሴክተር ዝርዝር የተፈቀደ የተፈቀደ ለቤተሰብ የተፈቀደ
ነዳጅ/በሊት ነዳጅ/በሊት ነዳጅ/በሊትር/
ር/በወር ር/በወር
በሾፌር ያለ ሾፌር በሾፌር ያለሾፌር
1  ከንቲባ፣ የተጠቀሙትን ያህል
 ምክትል ከንቲባ፣ ታሳቢ ይደረጋል 110
 በምክትል ከንቲባ ማዕረግ ለተሾሙ
 አፈ-ጉባኤ፣
 ም/አፈ-ጉባዔ፣
2  የቢሮ ኃላፊዎች፣
 የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ፣
 በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የተሾሙ የስራ ኃላፊዎች/ የከንቲባ
ጽ/ቤት የጸጥታና ደህንነት ኃላፊ፣አማካሪዎች፣
420 400 100 80
 ለከተማ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ
 ለከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ
 የከተማው ዋና ሥራ አስኪያጅ፣
 ዋና ኦዲተር፣
3  ለምክትል ቢሮ ኃላፊዎችና በዚህ ደረጃ ለተሾሙ
አማካሪዎች፣

 የምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ፣


 ኮሚሽነር እና ም/ኮሚሽነር፣ 220 200 የለም የለም
 የተቋም ስራ አስኪያጅ እና ም/ል ስራ አስኪያጅ፣
 በም/ሥራ አስኪያጅ ደረጃ ለተሾሙ ረዳት አማካሪዎች፣
 ዋና ዳሬክተርና ም/ዋ//ዳሬክተር፣
 የከንቲባ ጽ/ቤት ም/ኃላፊ፣
4  በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለከንቲባ ጽ/ቤት 300 200 የለም የለም
ፕሮቶኮል ዳይሬክተር፣

ማሳሰቢያ:-
 ከላይ የተዘረዘሩት ተሿሚዎች ለሚጠቀሙበት ተሽከርካሪ ለዘይትና ቅባት ወጪ በሰንጠረዥ 6 ላይ በዝርዝር
በተቀመጠው መሰረት ተሰልቶ የሚያዝ ይሆናል።
 የስልክ ወጪ ኖርም የማይመለከታቸው ባለበጀት መ/ቤቶች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣
ምክትል ከንቲባ፣በምክትል ከንቲባ ደረጃ ለተሾሙ፣ አፈ ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤ ናቸው፡፡
 የመስተንግዶ ወጪ ኖርም የማይመለከታቸው ባለበጀት መ/ቤቶች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣
ምክትል ከንቲባ፣ በምክትትል ከንቲባ ደረጃ ለተሾሙ ናቸው፡፡

1.4.1 የ2015 በጀት ዓመት የስራ ማስኬጃ የበጀት ኖርም ወጪ አጠቃቀም ጥናት ወሰን
የ2015 በጀት ዓመት የስራ ማስኬጃ ወጪ አጠቃቀም የበጀት ኖርም ጥናት በዋናነት በሚከተሉት የስራ ማስኬጃ ወጪዎች
ላይ ብቻ የተወሰነ ይሆናል።

4
1.4.1.1 የተሽከርካሪ ወጪን በተመለከተ
 የነዳጅ ወጪ፣
 የቅባትና ዘይት ወጪ፣
 የተሽከርካሪ ሰርቪስ ወጪን ያካትታል።
1.4.1.2 የቴሌኮሚኒኬሽን ወጪን በተመለከተ
 የመደበኛ ስልክ ወጪ፣
 የኢንተርኔት ወጪ፣
 የፋክስ ወጪን የሚያካትት ይሆናል።
1.4.1.3 የመስተንግዶ አገልግሎት ወጪ
 በማዕከል ለቢሮ ኃላፊዎች፣ ም/ቢሮ ኃላፊዎች ፣በቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለተሾሙ፣በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለተሾሙ
ኃላፊዎች የእንግዳ ማስተናገጃ ወጪን ብቻ የሚያካትት ይሆናል።
1.4.1.4 የምግብ አገልግሎት ወጪ
 የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ተማሪዎችን፣
 ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
 በከተማ አስተዳደሩ ስር በሚገኙ ሆስፒታሎች ተኝተው የሚታከሙ ህሙማን፣
 በከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ቁጥጥር ስር የሚገኙ የህግ ታራሚዎችን፣
 በሴቶችና ህጻናትና ወጣቶች ቢሮ ስር ያሉ ህጻናት እና አረጋውያንን፣
 በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ስር የሚገኙ አረጋውያንና አካል ጉዳተኞችን፣
 በጤና ጣቢያዎች ሌሊት ለሚያድሩ ተረኛ የህክምና ባለሙያዎች እና የአስተዳደር ሠራተኞችን፣
 የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሌሊት ተረኞችን የምግብ ወጪ ብቻ የሚያጠቃልል ይሆናል።
1.4.1.5 የህክምና አገልግሎት ወጪ
 የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ተማሪዎችን፣
 ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
 በከተማ አስተዳደሩ ስር በሚገኙ ሆስፒታሎች ተኝተው የሚታከሙ ህሙማንን፣
 በከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን ቁጥጥር ስር የሚገኙ የህግ ታራሚዎችን፣
 በሴቶችና ህጻናት ቢሮ ስር ያሉ ህጻናቶችን፣አረጋውያን እና
 በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ስር የሚገኙ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን የህክምና ወጪ ብቻ
የሚያጠቃልል ይሆናል።

1.5 ከበጀት ኖርም ጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት


ከጥናቱ በዋናነት የሚጠበቀው ባለ በጀት መስሪያ ቤቶች ያላቸውን የስራ ባህሪ ያገናዘበ፣የወጪ በጀታቸው ስራቸውን
በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችልና የቁጠባ ባህል የአሰራር ስርዓትን የሚዘረጋና የከተማዋን ወጪ አቅም መሰረት ያደረገ እና
በመረጃ ላይ የተመሰረተ የጥናት ሰነድ ተዘጋጅቶ መቅረብ ነው፡፡
5
1.6 የበጀት ኖርም ጥናቱ ውስንነቶች
 ጥናቱን ለማካሄድ የሚረዱ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው አካላት በሚፈለገው ጊዜና የጥራት ደረጃ ማግኘት
አለመቻል፣
 ቅሬታ ያቀረቡትን መሥሪያ ቤቶች ሙሉ በሙሉ በአካል ወርዶ ለማየት የባለሙያና የጊዜ እጥረት መኖሩ፣
 ቅሬታ ያቀረቡ መሥሪያ ቤቶች ላቀረቡት ቅሬታ አሳማኝ የሆነ የሰነድ ማስረጃዎች አለማቅረባቸው፣
 የሚቀርቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች በአብዛኛው ፍላጎትን እንጂ ውስን የከተማውን የገቢ መሰረት ያላገናዘቡ
መሆናቸው ዋነኞቹ የጥናቱ ውስንነቶች ናቸው።

6
ክፍል ሁለት
2. የጥናቱ ግኝት
2.1.1 የሴክተር መ/ቤቶች ቅሬታ ማጠቃለያ
ሠንጠረዥ ፡-2. የሴክተር መ/ቤቶች ቅሬታ ማጠቃለያ

ተ. የኖርሙ ዓይነት ቅሬታያቀረቡ ምርመራ


1 የነዳጅ ወጪ ኖርም  አሮጌ መኪናዎች የነዳጅ ፍጆታቸው ከፍተኛ


በማዕከል 14/ ስለሆነ ኖርሙ ቢታይ፣
አስራ አራት
 ተሽከርካሪዎች የስራ ጫና ያለባቸው ስለሆነ
ማስተካከያ ቢደረግ፣
በክፍለ ከተማ
6/ስድስት/  አንዳንድ መስሪያ ቤቶች ቅዳሜ፣ እሁድ፣ በበዓል
ቀናት እንዲሁም ምሸት የሚሰሩ ስለሆነ ኖርሙ
በቂ አይደለም፣

 ከስራ ባህሪ አንጻር ኖርሙ በቂ ስላልሆነ


ቢስተካከል፣

ለሞተር የተቀመጠው ኖርም በቂ አይደለም፣

2 የቴሌኮሙኒኬሽን ወጪ በሴክተር  ስራ የሚበዛበት የስራ ክፍሎች ተጨማሪ ኖርም


ኖርም 8(ስምንት) ቢደረግ
 ኖርሙ በቂ አይደለም
ክፍለ ከተማ  የመስመር ስልክ ብልሽት ጥገና ቢደረግ
7/ሰባት/  ለዳሬክተሮች የሞባይል ካርድ ቢፈቀድ /ቤቶች
ልማት አስተዳደር/
3 የተሽከርካሪ ወጪ/ሰርቪስ  ተሽከርካሪዎቹ አሮጌ ስለሆኑ 5000ሺ ኪ/ሜ
ሴክተር 11(አስራ መጠበቅ ይከብዳል
አንድ )  የጥገና ወጪአቸው በጣም ከፍተኛ ነው
 የወቅታዊ ዋጋ መጨመር
ክፍለ ከተማ  የካምፓኒዎች ዋጋ መጨመር
6/ስድስት/ 
4 የመስተንግዶ ወጪ ኖርም ሴክተር 3(ሶስት))  ባለ ጉዳዮች በሚበዙበት የስራ ሂደቶች
የመስተንግዶ በጀት ቢያዝ፣
ክፍለ ከተማ  ከወቅቱ የዋጋ ንረት ጋር የማይጣጣም ስለሆነ
6/ስድስት/ ማስተካከያ ቢደረግ፣
 ኃላፊዎች እንግዶችን ስለሚቀበሉ የመስተንግዶ
በጀት በቂ ስላልሆነ ቢስተካከል፣
 ወቅታዊ የዋጋ መጨመር
5 የምግብ ወጪ ኖርም ሴክተር 1  ለአንድ ሰው የተጠናው የምግብ ኖርም
በቂ አይደለም
ክፍለ ከተማ  ማሻሻያ ቢደረግ፣
7
ተ. የኖርሙ ዓይነት ቅሬታያቀረቡ ምርመራ

5/አምስት/ 1. ጋንዲ ሆስፒታል

6 ህክምና ሴክተር
3(ሶስት)  በወቅቱ የገበያ ዋጋ ማስተካከያ ቢደረግ፣
 ለሰራተኞች በግማሽ ዋጋ ቢፈቀድ
ክ/ከተማ 4/አራት/  ከስራ ባህሪ አንጻር ቀደም ሲል ተፈቅዶ የነበረው
ህክምና መቋረጡ

ከላይ በሰንጠረዥ-2 እንደተመለከተው የቅሬታ ማሰባሰቢያ ቅጽ ከተላከላቸው ባለበጀት መ/ቤቶች መካከል (23) ሃያ
ሶስቱ ቅሬታ እንዳላቸው በመግለጽ፣ (3) ሶስቱ ቅሬታ እንደሌላቸው በመግለጽ በድምሩ ባለበጀት መ/ቤቶች
የተላከላቸውን የቅሬታ ማቅረቢያ ፎርማት ሞልተው ልከዋል። የቀሩት ባለ በጀት መ/ቤቶች ምንም ምላሽ ያልሰጡ ናቸው።
በዚህ መሰረት ቅሬታ ካቀረቡ 23 (ሃያ ሶስት) ሴክተር መ/ቤቶች መካከል 14 ( አስራ አራት)፣ 8(ስምንት)፣ 11(አስራ አንድ)፣
3(ሶስት )፣ 1(አንድ) እና 3(ሶስት) በነዳጅ፣ በቴሌኮሙኒኬሽን፣ በተሽከርካሪ፣ በመስተንግዶ፣ በምግብና በህክምና ላይ ቅሬታ
እንዳላቸው በቅደም ተከተል ገልፀዋል።

ሆኖም ከአንዳንድ ሴክተር መ/ቤቶች የቀረቡ አስተያየቶችና ቅሬታዎች ተጨባጭ ማስረጃ ያልቀረበባቸዉ፣ነባራዊ ሁኔታን
መሰረት ያላደረጉ ስለሆኑ የገበያ ሁኔታ ዳሰሳ ጥናትን መሰረት በማድረግ አግባብነት ላላቸው ቅሬታዎች እና አስተያየቶች
ብቻ ማሻሻያ ተሰጥቷል።

2.1.2 የነዳጅ ወጪ ኖርም ግኝቶች

ሠንጠረዥ-3. አሁን በስራ ላይ ያለው የተሽከርካሪዎች በሊትር የመጓዝ አቅም በኪሎ ሜትር
እ.አ.አ
እ.አ.አ ከ2000 በፊት እ.አ.አ ከ2000- ከ2006-2015 እ.አ.አ ከ2016 በኋላ
ለተሰሩ 2005 ለተሰሩ ለተሰሩ ለተሰሩ
የተሽከርካሪ ዓይነት
ሞተር ቢስክሌት 8 11 13 15
አውቶሞቢል 4 6 8 10
ፒክአፕ በቤንዚን 4 5 7 9
ፒክአፕ በናፍጣ 3 4 6 8
ከባድ ተሽከርካሪ 2 3 4 5

ከላይ በሠንጠረዥ-3 እ.አ.አ ከ2000 በፊት የተሰሩ ከባድ ተሽከርካሪዎች በአንድ ሊትር 2 ኪሎ ሜትር፣ እአአ ከ2000-2005
የተሰሩ 3 ኪ.ሜ በሊትር ከ2006-2015 በአንድ ሊትር 4 ኪ.ሜ እና እአአ ከ2016 በኋላ የተሰሩ የከባድ ተሽከርካሪዎች
በአንድ ሊትር 5 ኪሎ ሜትር የመጓዝ አቅም ሆኖ እና የሌሎችም ተሽከርካሪዎች ሲሰራበት የነበረው ምጣኔ በ2015 በጀት
ዓመትም በሰንጠረዥ 3 ላይ በተቀመጠው መሰረት እንዲቀጥል የውሳኔ ሀሳብ ቀርቧል። የተሽከርካሪ ቅባትና ዘይት
አጠቃቀምን በተመለከተ በ2014 በጀት ዓመት ስራ ላይ ያለው አሰራር በ2015 በጀት ዓ.ም እንዲቀጥል ተወስኗል ።
8
 ትራንስፖርት ቢሮ ከሚያከውኗቸው ከፍተኛ የትራንስፖርት ቁጥጥርና ክትትል አንጻር ታይቶ ከምድብ ሶስት ወደ
ምድብ አንድ ከፍ መደረጉ ይታወሳል። በተመሳሳይ ሁኔታ የአዲስ አበባ ከተማ የወቅቱን የትራንስፖርት ችግር
ከመቅረፍ አንጻር ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ከምድብ ሶስት ወደ ምድብ
አንድ ከፍ እንዲል መደረጉ ይታወቃል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ።
 የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ስር ያሉ ተሽከርካሪዎች በቀን በአማካይ የሚጓዙትን ኪ.ሜትር በተመለከተ
የቀረበው የቅሬታ ማስረጃ አሳማኝ ሆኖ በመገኘቱ ከምድብ ሁለት ወደ ምድብ አንድ ከፍ እንዲል በተወሰነው
መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ። ሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ከስራው ባህሪ አንፃር
በስሩ ያሉ ተሽከርካሪዎች ቅዳሜና እሁድንም ጭምር ከመስራታቸው አንጻር ያቀረበው ቅሬታ ተገቢነት ያለው ሆኖ
በመገኘቱ ከምድብ ሁለት ወደ ምድብ አንድ ከፍ እንዲል በ2013 መደረጉ ይታወቃል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም
በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ።
 ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ከስራው ባህሪ አንፃር በስሩ ያሉ ተሽከርካሪዎች ከሃይማኖታዊና ሌሎችም ክብረ
በአላት ጋር በተያያዘ የፀጥታ ማስከበር ስራ ቅዳሜና እሁድንም ጭምር ስለሚሰሩ ቢሮው ያቀረበው ቅሬታ
ተገቢነት ያለው ሆኖ በመገኘቱ ከምድብ ሁለት ወደ ምድብ አንድ ከፍ እንዲል መደረጉ ይታወቃል። በ2015 በጀት
ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ።
ማስታወሻ፡-
የአረጁና የነዳጅ አጠቃቀማቸው ከኖርሙ በላይ የሆኑ መኪናዎች ብቻ ቢወገዱና ፍላጎታችሁን ለሚመለከተው አካል
ብታቀርቡ የተሻለ የሀብት አጠቃቀም እንዲኖር ያስችላል፡፡

2.1.3 የስልክ ወጪ ኖርም ግኝቶች


 ከዚህ በፊት ጸድቀው ሥራ ላይ ባሉና በነበሩ የኖርም ጥናቶች የስልክ ወጪን በተመለከተ ባለበጀት መ/ቤቶች
እንደየሥራ ባህሪያቸው በልዩ ሁኔታ ጭምር በቂ በጀት በመመደብ ሲስተናገዱ ቆይተዋል። ኢትዮ-ቴሌኮም በስልክ
ታሪፍ ላይ ማሻሻያ/ጭማሪያላደረገ ስለሆነ በመደበኛው ስልክ ወጪ ላይ የሚያስጨምር በቂ ምክንያት የለም።
በመሆኑም በ2014 በጀት ዓመት የተቀመጠው የስልክ ምጣኔ በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ይሁን እንጂ የተወሰኑ የማዕከል ባለ በጀት መ/ቤቶችና የሰራ ክፍሎች (በፖሊስ ኪሚሽን የመረጃ ክፍል፣ የሁሉም
ባለ በጀት መ/ቤቶች የሰው ኃይል ዳይሬክቶሬት፣ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት፣ የገቢዎች ባለስልጣን
ዳይሬክቶሬት እና ቡድን፣ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ እና የትምህርትና ስልጠና ጥራት የሙያ
ብቃትና ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን ዳይሬክቶሬት) የስልክ የስራ ጫና /የስልክ ምልልስ ከፍተኛነትን ከግምት
በማስገባት በሰልክ ኖርም ላይ በ2012 በጀት ዓመት መጠነኛ ማሻሻያ መደረጉ ይታወሳል። በ2015 ዓመትም በዚሁ
እንዲቀጥል ተወስኗል ።

በዚህም መሰረት፡-
 በጤና ቢሮ ለህብረተሰብ ጤና ምርምርና ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት በወር ብር 400 የነበረው ወደ ብር 450 ለቡድን
ብር 350 የነበረው ወደ ብር 400 ለዕቅድ ዳይሬክቶሬት 350 የነበረው ወደ 370 በቅደም ተከተል ከምድብ 2 ወደ
ምድብ 1 ከፍ እንዲል በተወሰነው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ።
9
 በፋይናንስ ቢሮ በከተማው አዳዲስ መዋቅሮች ተዋቅረው ወደ ሥራ በመግባታቸው ብዙ ግንኙነት ስላለና የስልክ
ልውውጥ ከፍተኛ መሆኑ ሰለታመነበት ዓላማ ፈጻሚ ዳይሬክቶሬት ከምድብ 2 ወደ ምድብ 1 ከፍ እንዲልና
ለዳይሬክቶሬት በወር ብር 400 የነበረው ወደ ብር 450 ለቡድን ብር 350 የነበረው ወደ ብር 400 ከፍ እንዲል
በተወሰነው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል ።
 በምድብ ሶስት ላይ የነበረው የሴቶችና ህጻናት ቢሮ ከፍተኛ የስልክ ግንኙነት መኖሩ ስለታመነበት በህግ ቡድን
በወር ወደ ብር 350 እና በሴቶች ማካተት ዳይሬክቶሬት በወር ወደ ብር 400 ከፍ እንዲል በተወሰነው መሰረት
በ2015 ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በምግብና መድሃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ለጤና ተቋማት ባለሙያዎች ለምዝገባና ብቃት ማረጋገጥና
ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት የጤና ነክና እንዱስትሪዎች የሃይጂንና ሳኒቴሽን ብቃት ማረጋገጥ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት
በወር ብር 400 የነበረው ብር 450 ለቡድን 400 እንዲሆን በተወሰነው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ
እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ከላይ ከተገለጸው በስተቀር በሁሉም የማዕከል ባለበጀት መ/ቤቶች ለሰው ኃይል ዳይሬክቶሬት እና ግዥና ንብረት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በምድብ 1 በወር ብር 350፣ በምድብ 2 በወር ብር 320 እና በምድብ 3 በወር ብር 300
የነበረው በቅደም ተከተል ወደ ብር 370፣ 340 እና 320 ከፍ እንዲል በተወሰነው በ2014 በጀት ዓመት በነበረው
አሰራር መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የመረጃ ክፍል የስልክ ልውውጥ ከፍተኛ መሆኑ ሰለታመነበት በወር ብር 600
የነበረው ወደ ብር 650 አንዲያድግ መደረጉ ይታወሳል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ
በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ የስልክ ግንኙነት መኖሩ ስለታመነበት ለዳይሬክቶሬት በወር ብር 450 እና ለቡድን በወር
ብር 400 የነበረው በቅደም ተከተል ወደ ብር 470 እና 420 ከፍ እንዲል መደረጉ ይታወሳል፡፡ በ2015 በጀት
በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
ኬዝ ቲም/ቡድን ያላቸው ዳይሬክቶሬቶች /የስራ ሂደቶች/ በወር ብር 400 የነበረው ብር 420 እንዲሆን መደረጉ
ይታወሳል በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ዳይሬክቶሬቶች /ዓላማ ፈጻሚ/በወር ብር 400 የነበረው ብር
420 እንዲሆን መደረጉ ይታወሳል በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቴክኖሎጂ ቢሮ ዳይሬክቶሬት /ዓላማ ፈጻሚ/በወር ብር 400 የነበረው ብር 420 እንዲሆን
መደረጉ ይታወሳል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ለሁሉም ምድቦች የፋክስ ወጪ በወር ብር 250 መሆኑ ይታወቃል። በ2015 በጀት ዓመትም በፋክስ ወጪ ላይ
የሚያስጨምር በቂ ምክንያት የሌለ በመሆኑ በነበረው ምጣኔ በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ዳይልአፕ (Dial up)ኢንተርኔት ተጠቃሚ የሆኑ መስሪያ ቤቶች ወርሀዊ የአንድ መስመር ፍጆታ ብር 250 (ሁለት
መቶ ሃምሳ ብር) መሆኑ ይታወቃል። በ2015 በጀት ዓመትም የነበረው የፍጆታ መጠን በዚሁ እንዲቀጥል
ተወስኗል።
በ2012 በጀት ዓመት አዲስ የተቋቋሙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በጥናት ሰነዱ ላይ እንዲካተቱ ተደርጓል።
 በእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለም/ኮሚሽነር፣ ለዳይሬክቶሬት፣ ለቡድን እና ደጋፊ የሥራ ሂደት
(ለዳይሬክቶሬት) እንደ የቅደም ተከተላቸው ብር 650፣ ብር 600፣ ብር 450፣ ብር 400 እና ብር 350 እንዲሁም
በቅርንጫፍ ያሉ ስራ አስኪያጆች በማዕከል የምክትል ሥ/አስኪያጅ የተመደበውን ብር 600 እና የሥራ ሂደቶች

10
(ቡድኖች) ደግሞ በማዕከል ደረጃ በተቀመጠው ኖርም መሰረት እንዲጠቀሙ መደረጉ ይታወቃል። በ2015 በጀት
ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ካላቸው የስራ ባህሪ አንጻር ለኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር በወር ብር 900፣ ለምክትል
ዋና ዳይሬክተር ብር 800፣ለማዕከል ዳይሬክቶሬት ብር 600፣ በማዕከል ለቡድን ( ንዑስ የስራ ሂደት) ብር 500፣
በቅርንጫፍ ለሚገኙ በቅርንጫፍ ለሚገኙ ስራ አስኪያጅ ብር 800፣ ምክትል ስራ አስኪያጅ ብር 600፣ የሥራ
ሂደቶች (ዳይሬክቶሬት) ብር 500 ፣ ቡድን/ንዑስ የስራ ሂደት ብር 400 የስልክ በጀት በልዩ ሁኔታ ተሰልቶ
በጸደቀው መሰረት ለ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
2.1.4 የተሽከርካሪ ሰርቪስ ወጪ ኖርም ግኝት
 በ2014 በጀት ዓመት የኖርም ጥናት ሰነድ ከሞኤንኮ፣ ከሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር፣ ከኢትዮ-ኒፖን እና
ከበላይአብ ሞተርስ ከተገኘው የተለያዩ ተሽከርካሪዎች መደበኛ የሰርቪስ ዋጋ መረጃ በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ
በዚሁ መሰረት እንዲሰራ ተወስኗል።

2.1.5 የምግብ ወጪ ኖርም ግኝት


 በፖሊስ ኮሚሽን በህግ ጥላ ሥር ላሉ እና ለእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ሌሊት ለሚያድሩ
ባለሙያዎች ወቅታዊ የዋጋ ዕድገት ታሳቢ በማድረግ ኖርሙ የተሻሻለላቸው በመሆኑ በ2015 በጀት ዓመት
በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ስር ባሉ የህጻናት ማሳደጊያ ዉስጥ ለሚገኙ ከ7 ዓመት በታች እና ከ7
ዓመት በላይ ለሆኑ ህጻናት፣ ድጋፍ ለሚደረግላቸዉ ለአረጋውያን፣ የጦር ጉዳተኞች፣ የአካል ጉዳተኞች በ2015
በጀት ዓመት እንዲሻሻልላቸው ተወስኗል።
ከላይ ከተገለጸው በስተቀር ባለፉት ተከታታይ የበጀት ኖርም ጥናቶች ምግብና ምግብ ነክ የሆኑ ሸቀጦች ዋጋ
ከዓመት ዓመት እየጨመረ መምጣቱን ግምት ውስጥ በማስገባት የዋጋ ንረትን ታሳቢ ያደረገ መጠነኛ ጭማሪ
ሲደረግ ቆይቶ ለ2014 በጀት ዓመትም መጠነኛ ጭማሪ መደረጉ ይታወሳል። ይህ የ2014 በጀት ዓመት የምግብ
ኖርም ካለው የዋጋ ግሽበት የተነሳ በ2015 በጀት ዓመት ማሻሻያ እንዲደረግ በቀረበው መሰረት የተወሰኑት መጠነኛ
መሻሻል ተደርጓል።
ዝርዝር መረጃው በሰንጠረዥ 23 ቀርቧል።
2.1.6 የህክምና ወጪ ኖርም ግኝት
 ባለፉት የኖርም ጥናቶች የህክምና ወጪዎች ዋጋ ከዓመት ወደ ዓመት መጠነኛ ጭማሪ ማሳየቱን ግምት ውስጥ
በማስገባት የዋጋ ንረትን ታሳቢ ያደረገ ጭማሪ ሲደረግ ቆይቷል። በዚህም መሠረት በ2011 በጀት ዓመት በህክምና
ወጪ ላይ በወቅቱ የነበረዉን የዋጋ ጭማሪ ታሳቢ በማድረግ መጠነኛ ጭማሪ መደረጉ ይታወሳል። ይህ የ2014
በጀት ዓመት የህክምና ወጪዎች የዋጋ ዕድገትን ታሳቢ በማድረግ በ2015 በጀት ዓመት መጠነኛ ማሻሻያ
እንዲደረግበት ተወስኗል። ዝርዝር መረጃው በሰንጠረዥ 24 ቀርቧል።
2.1.7 የመስተንግዶ ወጪ ኖርም ግኝቶች

 የመስተንግዶ ወጪ ኖርምን በተመለከተ በ2014 በጀት ዓመት የነበረው የመስተንግዶ ወጪ ኖርም በ2015 በጀት
ዓመትም በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል። ዝርዝር መረጃው በሰንጠረዥ 22 ላይ ቀርቧል።

11
2.2 በኖርሙ ውስጥ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤

2.2.1. ዓመታዊ የተሽከርካሪ የነዳጅ ወጪ ኖርምን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤

 ፖሊስ ኮሚሽን ፣ የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከሌሎች መስሪያ ቤቶች
የተለየና የከተማውን ጸጥታና ሰላም ከማስፈን ጋር የተያያዘ በመሆኑ ከሌሎች መ/ቤቶች በተለየ ሁኔታ ፒክአፕና
አውቶሞቢል ተሽከርካሪ በቀን የሚጓዘው 100 (አንድ መቶ) ኪ.ሜ እንዲሆን በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት
ዓመትም በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ሞተር ብስክሌቶችና ከባድ ተሽከርካሪች ነዳጅ በምድብ አንድ ላይ በተቀመጠው መሰረት ተስልቶ ይያዝላቸዋል።
 በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በምድብ 3 ስር የተቀመጠ ሲሆን በባለስልጣኑ ስር የሚገኙ ከባድ የፍሳሽ
ማንሻ ተሽከርካሪዎችን የስራ ባህሪ ከግምት ውስጥ በማስገባት የተቀመጠው የነዳጅ ኖርም ስራው ላይ የሚኖረውን
አሉታዊ ተጽእኖ በማገናዘብ ለእነዚህ ተሽከርካሪዎች በጀት በሚያዝበት ወቅት በቀን የሚጓዙትን ኪ.ሜ 120 ኪ.ሜ
በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን፣ መንገዶች ባለስልጣን እና ሌሎች ከባድ ማሽኖችን
በሚጠቀሙ ሴክተር መሰሪያ ቤቶች ስር የሚገኙ ማሽነሪዎች /ሎደር፣ ዶዘር፣ ግሬደርና ሮለሮች/ በዓመት 250
የመደበኛ የስምሪት ቀናት እንደሚሰሩና በቀን 70 ኪ.ሜ እንደሚጓዙ እና እ.ኤ.አ ከ2000 እ.አ.አ በፊት የተመረቱት
በሊትር 4 ኪ.ሜ፣ ከ2002-2005 እ.አ.አ የተመረቱትን በሊትር 5 ኪ.ሜ፣ ከ2006- 2015 እ.አ.አ በሊትር 6
ኪ.ሜትር፣ እ.አ.አ ከ2016 በኋላ ለተሰሩ በሊትር 8 ኪ.ሜትር፣ እንደሚጓዙ ታሳቢ በማድረግ በልዩ ሁኔታ የሚሰላ
ይሆናል።
 የማዕከል የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በሥሩ በርካታ ቅርንጫፎች ያሉትና ከመሀል ከተማው ውጪና ራቅ ባሉ
መሰረተ ልማት ባልተሟሉላቸው አካባቢዎች ስለሚገኙ ለክትትልና ድጋፍ ከፍተኛ ምልልስ የሚደረግበት በመሆኑ
ለቀላል ተሽከርካሪዎች በምድብ 1 በ292 የስምሪት ቀናት በቀን 110 ኪ.ሜ እንዲሆን በተፈቀደው መሰረት ለ2015
በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ይሁን እንጂ በኮርፖሬሽኑ ስር የሚገኙና ድርብ አገልግሎት የሚሰጡ ፉቶን ሚኒባሶች የስምሪት ቀናቸው 292
እንደተጠበቀ ሆኖ በቀን 120 ኪሎ ሜትር እንዲጓዙ በጥናት በቀረበው መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን ተወስኗል።
ለቅባትና ሰርቪስ በምድብ 1 ሥር የሚሰላ ይሆናል።
 በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ስር የሚገኙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለቀላል ተሽከርካሪዎች በምድብ 1 በ292 የስምሪት
ቀናት በቀን 110 ኪ.ሜ እንዲሆን ተወስኗል ። በልዩ ሁኔታ በተወሰነው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም ተፈጻሚ
እንዲሆን ተወስኗል።
 የአምቡላንስ መኪኖች 24 ሰዓት ሙሉ ስለሚሰሩ ዕለታዊ የአንቡላንስ የጉዞ መጠን ላይ ለሆስፒታሎች ከ100 ኪ.ሜ
ወደ 110 ኪ.ሜ፣
 ለፖሊስ፣ በእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እና በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ስር የሚገኙትን ደግሞ
ከ80 ኪ.ሜ ወደ 100 ኪ.ሜ እንዲሆን በተፈቀደው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የጽዳት አስተዳደር ኤጄንሲ የተሽከርካሪ መደበኛ የስምሪት ቀናት በ2010 በጀት አመት ወደ ምድብ 1 ከፍ ብሎ
በኤጄንሲው ስር የሚገኙ ከባድ ማሽነሪዎች የስራ ባህሪ ከግምት ውስጥ በማስገባት ቦቲዎች በ1ሊትር 1.5 ከ.ሜ.፣

12
ገልባጭ በሊትር 2 ኪ.ሜ፣ ኤክስካቫተር በሰዓት 32 ሊትር፣ ዶዘር በሰዓት 40 ሊትር፣ ሎደር በሰዓት 20 ሊትር
በ2015 በጀት ዓመትም ይህ ምጣኔ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በተጨማሪም በ2012 በጀት ዓመት በላንድ ፊል ዳይሬክቶሬት ስር በሚገኙ ተሽከርካሪዎች እና ማሽነሪዎች ላይ
በተካሄደው ጥናት ውጤት መሰረት የጽዳት አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ተሽከርካሪዎችን /Fly Ash/ በአንድ
ሊትር አንድ ነጥብ አምስት (1.5) ኪ.ሜ እንደሚጓዙ ፣የውሃ ማጓጓዣና መቅጃ ተሽከርካሪ በ1 ሊትር 1.3 ኪ.ሜ
የተሸፈነ ርቀት + ውሃ ሲያጠጣ ደግሞ 10.64 ሊትር በሰዓት የሚወስደውን ፍጆታ በመደመር ፣የነዳጅ ማጓጓዣና
መቅጃ ተሽከርካሪው ለሚሸፍነው የጉዞ ርቀት 1.3 ሊትር በኪ.ሜ እና መሳሪያዎችን/ማሽነሪዎችን ነዳጅ ለመሙላት
የሚወስደው 8.19 ሊትር/ሰዓት የነዳጅ ፍጆታ ስሌት ፣ ልዩ አገልግሎት የሚሰጥ ማሽነሪ በጥናቱ ግኝት መሰረት
በአንድ ሊትር ግማሽ ሰዓት ወይም በአንድ ሰዓት ሁለት ሊትር እንደሚጠቀም ፣ የደረቅ ቆሻሻ
መጠቅጠቂያ/Compactor BOMAG/ በሰዓት 49 ሊትር ነዳጅ እንደሚጠቀም፣ የደረቅ ቆሻሻ
መጠቅጠቂያ/Compactor CAT/ በሰዓት 50 ሊትር ነዳጅ እንዲጠቀም ታሳቢ ተደርጎ እንዲፈጸም ተወስኗል።
 የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ማሽነሪዎች ውሃ በሚረጩበትም ጊዜ ነዳጅ
እንደሚጠቀሙ ታሳቢ በማድረግ 292 የሥራ ቀናት እንደነበር ሆኖ የነዳጅ ኖርም ምድብ 1 በሚሰላበት ስሌት
እንዲሆን የተሰጠው ውሳኔ በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የፖሊቴክኒክ ፣ማኑፋክቸሪንግ እና እንዱስትሪያል ኮሌጆች የሚሰጧቸው ስልጠናዎች ሃርድ ስኪል/hard skill/
በመሆናቸው፣ የትብብር/የተግባር/ ስልጠና ሰለሚሰጥባቸዉና ሰልጣኞች ለትብብር ስልጠና የሚላኩትም ከከተማ
ወጣ ብለዉ በሚገኙ ፋብሪካዎች እና ኢንዱስትሪዎች በመሆኑ የተሽከርካሪ የቀን ጉዞ 100 ኪ.ሜ እንዲሆን
በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የሚሰጧቸው ስልጠናዎች በአብዛኛው ሃርድ ስኪል/hard skill/
በመሆናቸውና የተግባር ስልጠናው የሚላኩትም ሰልጣኞች በከተማ ውስጥ በሚገኙ የሆስፒታሎችና ጤና
ጣቢያዎች በመሆኑ የተሽከርካሪ የቀን ጉዞ ወደ 100 ኪ.ሜ እንዲያድግ በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም
በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን፡-የእርሻ ትራክተር በሰዓት በአማካይ እንደ መሬቱ ሁኔታ እስከ 10
ሊትር የሚጠቀም እና ነዳጁ ለ 6 ወር ታሳቢ ተደርጎ እንዲያዝ በጥናት መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን በተጨማሪም
የትራክተሩ የዘይትና ቅባት መለዋወጫ ጊዜ ለመጀመሪያ ጊዜን የሚያመለክት ሆኖ ትራክተሩ የአገልግሎት ሰዓቱ
ሲጨምር በ350 ሰዓት፣ በ500 ሰዓት ወዘተ መሰረት ተፈጻሚ እንዲሆን ተወስኗል።
 አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን የቄራ አገልግሎት እና የከተማ ግብርና ኢንስፔክሽን ስራ ላይ ያሉ
እንዲሁም የፑል የተመደቡ ተሸከርካሪዎች ከተግባራቸው አንጻር የነዳጅ አጠቃቀሙ ከኖርሙ ጋር ልዩነት
መፍጠሩ ከኮምሽኑ እና ለቄራ አገልግሎት የሚሰጡት ደግሞ ስራው በባህሪው በሶስት ፈረቃ የሚሰሩ
በመሆናቸው ምልልሱ ሶስት ጊዜ ያርገዋል። ከዚህም አንፃር በኮምሽኑ በነዳጅ ዕጥረት ሰርቪስ አገልግሎት
እንዳይስተጓጎል እና ተልዕኮን በሚገባ ለመወጣት አዳጋች እንዳይሆንበት እነዚህን ከግምት ውስጥ በማስገባት
ተሽከርካሪ በአንድ ቀን የተፈቀደለትን የጉዞ ርቀት አማካይ በኪሎ ሜትር ከዚህ በፊት በፋይናንስ ቢሮ በተጠናው
የወጪ ኖርም ጥናት ላይ የተፈቀደ ለፎር ዊል ድራይቭ ( ፒካፕ፣ሚኒባስ፣ሚድ ባስ--) የቀን ጉዞ/ርቀት 80 ኪ.ሜ
ወደ 100 ኪ.ሜ በልዩ ሁኔታ በ2014 ከፍ እንዲል የተወሰነው በማድረግ/በማሻሻል እንዲሁም የስምሪት ቀናት
ከ250 ወደ 292 ቀናት ከፍ እንዲል የተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።

13
ማሳሰቢያ፦
 የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን፣ የመንገዶች ባለስልጣን፣ የጽዳትአስተዳደር ኤጀንሲ፣ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ
አመራር ኮሚሽን ከላይ ከተገለጹት ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ውጭ ያሉት ሌሎች ተሽከርካሪዎች
(ፒካፕ፣ ሚድባስ፣ ሚኒባስ እና ሞተር ብስክሌቶች) አስመልክቶ በተመደቡበት ምድብ በተቀመጠው
ኪሎ ሜትር የሚሰላ እንጂ በልዩ ሁኔታ በተቀመጠው አለመሆኑ ግንዛቤ ሊያዝ ይገባል።
 በተጨማሪም የተሽከርካሪ ቅባትና ዘይት አጠቃቀምን በተመለከተ በ2014 በጀት ዓመት ስራ ላይ ያለው
የምድብ አሰራር በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የፕላንና ልማት ኮሚሽን ካላቸው የስራ ጫና አንጻር ከዚህ ቀደም ይጠቀሙበት የነበረው ምድብ ተሻሽሎ፣
1ኛ. ከምድብ ሶስት ወደ ምድብ ሁለት ከፍ እንዲል በማድረግ በቀን የተፈቀደውን የጉዞ ርቀትን ከ60 ኪ/ሜ ወደ
70 ኪ/ሜ ከፍ እንዲልና በተጨማሪም -
2ኛ. ዓመታዊ የስምሪት ቀናትን ከ211 ቀናት ወደ 250 ቀናት ከፍ እንዲል በተወሰነወ መሰረት
በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
የጥናትና ምርምር፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ኢኮቱሪዝም እና ትምህርት አገልግሎት የሚሠጡ የስራ ክፍሎች
 የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን
የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ካለው የስራ ስፋት የተነሳ ተጨማሪ ነዳጅ እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው በፋይናንስ ቢሮ የጥናት
ቡድን በተጠናው መሰረት በተለይም በሶስት የስራ ክፍሎች (በአየር ብክለት፣በማዕድን ፣በተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ) በ2014

በጀት ዓመት የነዳጅ መሻሻል በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመት እንዲቀጥል ተወስኗል።
የመንገዶች ባለስልጣን መ/ቤት
በከተማዋ ባሉ አካባቢዎች ላይ ሰፋፊ የሆነ የመንገድ ግንባታ የሚያከናውን መሆኑንና የሚጠቀሙበት ማሽነሪዎች ከፍተኛ
የነዳጅ ፍጆታ በማስፈለጉ ባለስልጣኑ መ/ቤት ጥናት ባደረገው መሰረት ከአሁን በፊት ይጠቀሙበት የነበረው ኖርም በቂ
ባለመሆኑ በ2014 በጀት ዓመት ባቀረቡት የኖርም ጥናትና ከዚህ በታች በተዘረዘረው እንዲሻሻልላቸው በተወሰነው መሰረት
በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።

ሀ. ከባድ ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች በተመለከተ

በተቋሙ Arielplat form crane ፣ Asphalt distributor ፣ Concrete mixer ፣ Dump truck ፣ Fuel truck ፣
Jet water truck ፣ Iveco bus ፣ Mobile garge ፣ Quary truck ፣ Tractor w/flow bed ፣water truck
የሚገኙ ሲሆን እነዚህ ማሽነሪዎች እና ከባድ ተሽከርካሪዎች በሊትር በአማካይ 2 ኪ.ሜ እንደሚጓዙ በጥናት
በቀረበው መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን በተወሰነው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።

ለ. በመ/ቤቱ ያሉት ነባር ፕላንቶች

Asphalt plant 600 ሊትር ፤Crusher jawand impact 79 ሊትር ፣ ፤Concrete pipe making plant 37
ሊትር በሰዓት የሚወስዱት መሆኑን በጥናት በቀረበው መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን በተወሰነው መሰረት በ2015
በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።

14
ሐ. አዳዲስ ማሽነሪዎች በሰዓት የሚወስደው ነዳጅ በሊትር እንደሚከተለው ነው

አስፋልት ሚሊንግ 23 ሊትር ፤ ሮከር ባለ 10 ቶን 16 ሊትር ሮከር ባለ 7 ቶን 9 ሊትር ክሬን በሊትር 2.5 ኪ/ሜ፤
ሎቤድ በሊትር 1.62 ሊትር ፤ ሎደር በሰዓት 30 ሊትር ፤ የዓለት ድንጋይ መሰርሰሪያ (Rock dril)16 ሊትር ፤
የውሃ ቦቴ በሊትር 2.5ኪ/ሜ፤ እንደሚጠቀሙ በጥናት በቀረበው መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን ተወስኗል። በ2015
በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።

2.2.2 የመደበኛ ስልክ እና የኢንተርኔት ወጪ ኖርምን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች፤

 የመደበኛ ስልክ ስሌት በሚሰላበት የማዞሪያ ስልክ ለሚጠቀሙ የትኛውም ቢሮ ውስጥ ላሉ ከግንባታ ክትትል
ባለሞያዎች፣ ከውጪ ኦዲት ሰራተኞች፣ ከፖሊስ እና መምህራን ውጪ ላሉ ባለሙያዎች በተጨማሪ
ለእያንዳንዳቸው በወር ብር 22 አብሮ ይሰላል።
 ትምህርት ቢሮ ትምህርት በሬድዮ ለማስተላለፍ የሚጠቀምበት ስልክ በስራ ሂደት /በዳሬክቶሬት/ በወር ብር 515
የሚያዝ ሆኖ ተጨማሪ የስልክ ግብር በስልኮች ብዛት የሚሰላ ይሆናል።
 ሲዲኤምኤ እና ኢቪዶዮ መጠቀም የግድ የሚልበት ሁኔታ ካለ ባለበጀት መ/ቤቶች በጀት ሲጠይቁ ከሳይንስና
ቴክኖሎጂ ኤጄንሲ ተፈቀደበትን ደብዳቤ አያይዞ ማቅረብ ይጠብቅባቸዋል።
 የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ የስልክ ግንኙነት መኖሩ ስለታመነበት በዳይሬክቶሬት በወር ብር 450 እና
በቡድን በወር ብር 400 የነበረው በ2010 በጀት ዓመት በቅደም ተከተል ወደ ብር 470 እና 420 ከፍ እንዲል
በተደረገው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 ኬዝ ቲም ያላቸው የስራ ሂደቶች/ዳይሬክቶሬቶች/ በወር ብር 400 የነበረው ብር 420 እንዲሆን መደረጉ
ይታወቃል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በወር ብር 400 የነበረው ብር 420 በተደረገው
መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።

 ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሌጂ ቢሮ ዳይሬክቶሬት በወር ብር 400 የነበረው ብር 420 እንዲሆን መደረጉ
ይታወቃል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም በዚሁ እንዲቀጥል ተወስኗል።
 በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የመረጃ ክፍል የስልክ ልውውጥ ከፍተኛ መሆኑ ሰለታመነበት በወር ብር 600
የነበረው ወደ ብር 650 አንዲያድግ መደረጉ ይታወቃል፡፡ በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
 የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ካላቸው የስራ ባህሪ አንጻር የተመደበው በጀት በቂ ባለመሆኑ ለዋና ዳይሬክተር በወር
ብር 900፣ ለም/ዋና ዳይሬክተር እና ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ብር 800፣ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምክትል
ስራ አስኪያጆች ብር 700፣ለማዕከል ዳይሬክቶሬት ብር 600፣ በማዕከል ቡድን ብር 500 እንዲሁም በማእከል
ለሚገኙ ደጋፊ የስራ ሂደቶች(ዳይሬክቶሬቶች) ደግሞ ብር 450 እንዲሁም በቅርንጫፍ ለሚገኙ ቡድን 450
እንዲሁም በቅርንጫፍ ለሚገኙ ደጋፊ የሥራ ሂደቶች (ዳይሬክቶሬቶች) ደግሞ 400 በልዩ ሁኔታ ተሰልቶ እንዲያዝ
በ2010 በጀት ዓመት በተፈቀደው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል የውሳኔ ሀሳብ ቀርቧል።
2.2.3 የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አደጋ የተከሰተበት ቦታ እስከሚደርሱ ድረስ ሁሉ የስልክ ልውውጥ
ስለሚያደርጉ እና የስልክ ወጪያቸው ከዚሁ የሥራ ባህሪ አንጻር የሚጨምር መሆኑ ስለታመነበት በማዕከል ለዋና
ሥ/አስኪያጅ፣ ለም/ሥ/አስኪያጅ፣ ለዳይሬክቶሬት ፣ ለቡድን/(ንዑስ የስራ ሂደት/እና ዳይሬክቶሬት) እንደየቅደም
15
ተከተላቸው ብር 650፣ ብር 600፣ ብር 450፣ ብር 400 እና ብር 350 እንዲሁም በቅርንጫፍ ያሉ ሥራ
አስኪያጆች በማዕከል የምክትል ሥ/አስኪያጅ የተመደበውን ብር 600 እና የቅርንጫፍ ዳይሬክቶሬት ፣ለቡድን
(ካለ) እና ደጋፊ የሥራ ሂደቶች (ዳይሬክቶሬት) እንደቅደም ተከተላቸው400፣370 እና 350 ኖርም
መሰረትእንዲጠቀሙ በ2008 በጀት ዓመት በተፈቀደው መሰረት በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል ተወስኗል።
2.2.4 የመስተንግዶ ወጪን በተመለከተ በልዩ ሁኔታ የታዩ ጉዳዮች
 ከመስተንግዶ ወጪ ጋር በተያያዘ የመንገዶች ባለስልጣን፣ ንግድ ቢሮ፣ የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለስልጣን፣ ስራ
አስኪያጅ ጽ/ቤት እና መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ካላቸዉ የስራ ባህሪ አንጻር ከፍተኛ የሆኑ የውጪ ባለድርሻ
አካላትንና ደንበኞችን የሚያስተናግዱ በመሆኑ ለቢሮ ሃላፊዎች እና ለምክትል ቢሮ ኃላፊዎች የመስተንግዶ ወጪ
ላይ ማሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ለቢሮ ኃላፊዎች ብር 849 እንዲሁም ለምክትል ቢሮ ሀላፊዎች
ደግሞ ብር 738 ታሳቢ ተደርጎ በ2010 በጀት ዓመት በልዩ ሁኔታ የተያዘው በጀት በ2015 በጀት ዓመትም
እንዲቀጥል ተወስኗል።
ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በሰንጠረዥ 25 መሰረት የሚስተናገዱ ይሆናል።
 ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የማዕከል ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ ብር 770፣ የማዕከል ጽ/ቤት ም/ስራ
አስኪያጅ ብር 670፣ የማዕከል ጽ/ቤት ዳይሬክቶሬት/ዋና የስራ ሂደት እና ለቡድን መሪ /ንዑስ የስራ ሂደት ብር
300፣ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና የአግሮስቶን ፋ/ሥራ አስኪያጅ ብር 450 እና ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ም/ስራ አስኪያጅ
ብር 350 ተደርጎ በ2014 በጀት ዓመት በልዩ ሁኔታ የተያዘው በጀት በ2015 በጀት እንዲቀጥል ተወስኗል።

2.3. የተሽከርካሪ ወጪ ኖርም


2.3.1 የነዳጅ እና ቅባት ወጪ ኖርም
በተግባር እንደታየው የባለበጀት መ/ቤቶች የተሽከርካሪ ነዳጅ ወጪ በሥራ ማስኬጃ ወጪ ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለውና
ብሎም በመደበኛ በጀት ላይ ተፅዕኖ የሚያሳድር በመሆኑ ግልፅነትና ፍትሃዊነት የተላበሰ የቁጥጥርና የክትትል ስርዓት
በመዘርጋት ቁጠባን መሰረት ያደረገ የወጪ አጠቃቀም ኖርም ጥናት ሊዘጋጅለት ይገባል። የነዳጅ አጠቃቀም ኖርም ጥናት
ተፈላጊውን ውጤት ያመጣል ተብሎ የሚታመነው መ/ቤቶች የውስጥ አሰራር መመሪያ በማውጣት እና የቁጥጥር ስርዓትን
በመዘርጋት ተግባራዊ ሲያደርጉ
ብቻ ነው። ስለሆነም የነዳጅ ወጪን ለመቆጠብ በተሽከርካሪ ስምሪት ወቅት ባለበጀት መ/ቤቶች እንደ መፍትሔ
አድርገው በመውሰድ ላይ ያሉትን የቁጥጥርና የክትትል ስርዓት አጠናክሮ መቀጠል የግድ ይላል።
በመሆኑም ባለበጀት መ/ቤቶች ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ፦
 የተሽከርካሪ መቆጣጠሪያ ሎግ ቡክ በመጠቀም፣ ተሽከርካሪዎች የስምሪት ፎርም ሞልተው እንዲንቀሳቀሱማድረግ
ይጠበቅባቸዋል።
 ተሽከርካሪዎች በሊትር የሚጓዙት ኪ.ሜትር ስለሚታወቅ ስምሪት ሲሰጣቸው መነሻና መድረሻ ኪ.ሜትር
ጋር በማመሳከር ቁጥጥር ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።
 ተመሳሳይ/ ተቀራራቢ ሥራዎችን በማቀናጀት ተሽከርካሪዎች ደርበው እንዲሰሩ ለማድረግ
የስምሪት ጥያቄዎች ቀደም ብለው ለሚመለከተው ክፍል እንዲያቀርቡና በዚሁ መሰረት ለስምሪት እንዲመደቡ
ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።

16
 ተሽከርካሪዎች ለስራ የሚያስፈልጋቸውን ነዳጅ ለመቅዳት ወደ ነዳጅ ማደያዎች በሚሄዱበት ጊዜ
የሚቀዳውን የነዳጅ መጠን ለመቆጣጠር እንዲቻል ከሹፌር ጋር የሚመለከተው አካል ሰው በመመደብ
አብሮ እንዲያስሞላ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል።
 ሴክተሮች መንግስታዊ ባለበጀት መ/ቤቶች በሚያቋቋሙዋቸው ነዳጅ ማደያዎች ቢጠቀሙ በዘርፉ ያለውን
የኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር መስበር ይቻላል። በመሆኑም ለዚህ እንደ አብነት የአዲስ አበባን መንገዶች ባለሥልጣን
አሰራርን መከተል የሚመከር ተግባር ሆኖ አግኝተነዋል።
 አንዳንድ ሾፌሮች ማቆሚያ ቦታ የለም በሚል ሰበብ ተሽከሪካሪዎችን ወደሚቀርቧቸው ቦታዎች በመውሰድ
የሚያሳድሩ ሲሆን መንግስት ለመንግስት ሰራተኞች ባመቻቸው የፐብሊክ ሰርቫንት ትራንስፖርት ቢጠቀሙና
ተሽካሪካሪዎች ለመ/ቤቱ ቅርብ እና አስተማማኝ ጥበቃ ባለበት በመንግስት ተቋማት እንዲያድሩ ቢደረግ የነዳጅ፣
የጥገና፣ የዘይትና ቅባት ወጪዎች ሊቀንሱ ይችላሉ።
ባለበጀት መ/ቤቶች የተሽከርካሪ ነዳጅ ወጪን ለመቆጠብ የሚያደርጉት ጥረት በተግባር አፈጻጸም ሲታይ የቁጥጥርና ክ
ትትል ሥርዓቱ ችግር ያለበት በመሆኑ እያንዳንዱ መ/ቤት በቀጣይነት አስፈላጊ መሻሻሎችን
በማድረግ ለተግባራዊነቱ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ይጠበቅበታል። በመሆኑም ባለበጀት መ/ቤቶች ይህንን እውን
ለማድረግ በተሽከርካሪ ነዳጅ እና ዘይት/ቅባት ወጪ ዙሪያ የቁጥጥርና የክትትል ሥርዓታቸውን ለማሻሻል
ሊያገለግላቸው የሚያስችል መነሻ በዝርዝር
በአባሪ የተቀመጠ ሲሆን በሁሉም ባለበጀት መ/ቤቶች ተፈፃሚ እንደሚሆኑ ግምት ውስጥ በማስገባት
የ2013 በጀት ዓመት የነዳጅ ወጪ በጀት ለማዘጋጀት የሚያገለግል የወጪ ስሌት ቀመር ከዚህ በታች እንደሚከተለ
ው ተቀምጧል። በዚህም መሰረት የአንድ ተሽከርካሪን አመታዊ የነዳጅና ቅባት በጀት ለማግኘት የምንጠቀመው ስሌት
የሚከተለው ነው።

የአንድ ተሽከርካሪ ዓመታዊ የነዳጅ = የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት/በዓመት x ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ/በቀን x የወቅቱ የነዳጅ ዋጋ
ወጪ በብር ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ./በሊትር

የአንድ ተሽከርካሪ ዘይት/ቅባት መለወጫ ጊዜ በዓመት/በቁጥር


X
አመታዊ የተሽከርካሪ የቅባት/ዘይት ወጪ= ተሽከርካሪው በአንድ ጊዜ የሚለውጠው ዘይት/ቅባት በሊትር/ኪሎ
X
የወቅቱ የተሽከርካሪ ቅባት ዋጋ/በብር

የተሽከርካሪዎችን የስምሪት ቀናት ለማስላት ተሽከርካሪዎቹ ከሥራ ውጭ የሚሆኑበትን ሰዓት /Idle time/ (5%) ፣ የጥገና
ጊዜ /down period/ (15%) ከዓመቱ የሥራ ቀናት በመቀነስ በዓመቱ ውስጥ ተሽከሪካሪዎቹ አገልግሎት የሚሰጡባቸው
ቀናት የተሰላ ሲሆን በአንዳንድ ባለ በጀት መ/ቤቶች የተሽከርካሪ የስምሪትቀናት ካላቸው የሥራ ባህሪ የተነሳ ከመደበኛ
የሥራ ቀናት አንፃር ሊጨምር እንደሚችል በኖርም ስሌቱ ታሳቢ በማድረግ በማስላት በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ
አጠቃላይ ተሽከርካሪዎች የስምሪት ቀናት እንደሚከተለው ይሆናል ፡፡

17
ሠንጠረዥ-4. የተሽከርካሪ የመደበኛ የስምሪት ቀናት አሰላል
የተሽከርካሪ የመደበኛ የስምሪት ቀናት ተሸከርካሪዎች ከሥራ ውጭ የሚሆኑበትን ስዓት /Idle time/ (5%)፣
የጥገና ጊዜ /down period/ (15%) በመቀነስ የዓመቱ የስምሪት ቀናት
በሳምንት በወር በዓመት ሲሰላ
5 ቀናት 22 ቀናት 264 ቀናት 264 - (13.2+39.6) = 211 ቀናት
6 ቀናት 26 ቀናት 312 ቀናት 312- (15.6+ 46.8) = 250 ቀናት

7 ቀናት 30 ቀናት 365 ቀናት 365- (18.25+54.75) = 292 ቀናት


ከላይ በተጠቀሰው መሰረትም በከተማ አስተዳደሩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ስር የሚገኙ ተሽከርካሪዎች የአመት የስምሪት
ቀናት የመስሪያ ቤቶቹን የስራ ባህሪ መነሻ በማድረግ እንደሚከተለው ቀርቧል።

ሠንጠረዥ 5 የተሽከርካሪ መደበኛ የስምሪት ቀናት/የተስተካከለ/

የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት


1. ከንቲባ ጽ/ቤት
2. የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን
3. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
4. የትምህርትና ስልጠና ጥራት ባለስልጣን
5. አዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን
6. ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል
7. የካቲት 12 ሆስፒታልና ሜድካል ኮሌጅ
8. ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል
292 ቀናት
9. ራስ ደስታ መታሰቢያ ሆስፒታል
10. ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል
11. ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል
12. ፖሊስ ኮሚሽን
13. የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን
14. ትራንስፖርት ቢሮ
16. የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ብቃት ቁጥጥር ባለስልጣን
17. የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጄንሲ
18. ፍትህ ቢሮ
19. ጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ
20. የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
21. የምግብና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን
22. የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽንና ቅርንጫፎቹ
23. የአዲስ አበባ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
24. ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ

18
የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት
25. ሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ቢሮ
26.ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
26. ጉለሌ የዕጽዋት ማዕከል
28. የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን
29. አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታል/የካቲት 12/
30. የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
31. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
32. ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
33. የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት
1. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
4. ዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት
5. የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ
7. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ
9. የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
10. ጤና ቢሮ
12. አዲስ አበባ ተግባረ ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
13. እንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
14. ጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
15. ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
16. አቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
17. ምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
18. የካ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
19. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
20. ጎፋ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
21. ልደታ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
22. ቂርቆስ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ
23. ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ ቢሮ
24. ቦሌ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ
25. ኮልፌ ኢንዱስትሪል ኮሌጅ
26. የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጄንሲ
27. የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ
29. ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
30. ሀገር ፍቅር ቲያትር
31. የራስ ቲያትር
32. የህጻናትና ወጣቶች ቲያትር 250 ቀናት

19
የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት
36. የፐብሊክ ሰ/ሰ/ሃ/ል/ቢሮ
38. ፋይናንስ ቢሮ
39. ፕላንና ልማት ኮሚሽን
40. ንግድ ቢሮ
42. ትምህርት ቢሮ
43. የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት
44. የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን
46. የህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ
47. የምገባ ኤጀንሲ
48.ትረስት ፈንድ ጽ/ቤት
49.ታላቁ ህዳሴ ፕሮጀክት ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
50. እቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
51.ገላን የወንዶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
52. የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ
53. የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን
54. የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ
1. ከተማ ቦታ ማስለቀቅ ጉዳዮች ይግባኝ ሰሚ ጽ/ቤት
2. የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች
3. ታክስ ይግባኝ ሰሚ ኮሚሽን
4. ኢንቨስትመንት ኮሚሽን 211 ቀናት
5. ዋና ኦዲተር መ/ቤት
6. የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት

20
ሠንጠረዥ- 6. የተሽከርካሪ ነዳጅ ፣ ቅባትና ዘይት አጠቃቀም የበጀት ኖርም
አንድ ተሽከርካሪ በአማካኝ በሊትር
አንድ የሚጓዘው ኪ.ሜ በተሽከርካሪው በስሪት የተሽከርካሪ የተሽከርካሪ የተሽከርካሪው
የተሽከርካሪው ዓይነት ተሽከርካሪ ዘመን ዘይት/ቅባት ዘይት/ቅባት በአንድ ጊዜ
የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም በአማካኝ መለወጫ መለወጫ የሚ

ከ2000-2005

20115 ለተሰሩ

እ.አ.አ ከ2016
ከ2000በፊት

በኋላ ለተሰሩ
በቀን ጊዜ ጊዜ ለውጠው

ከ2006-
ለተሰሩ

ለተሰሩ
እ.አ.አ

እ.አ.አ

እ.አ.አ
የሚጓዘው በኪ.ሜ በአመት ዘይት/ቅባት
ኪ.ሜ በሊትር

(ምድብ 1)
1. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
2. መንገዶች ባለስልጣን 1. ሞተር ሳይክል 15 6
80 8 11 13 3000 6
3. የትምህርት ስልጠና ጥራት ባለስልጣን
4. ግንባታና ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
5. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ 10
6. ትራንስፖርት ቢሮ 2. አውቶሞቢል 70 4 6 8 5000 4 4
7. ፍትህ ቢሮ
8. የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ብቃትና ቁጥጥር
ባለስልጣን 3.ፒክአፕ/ሚኒባስ/ ፎርዊል ድራይቭር እና ተመሳሳይ ተሽከርካሪዎች
9. የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጄንሲ
10. ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
11. ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ 9
12. እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን 3.1 ናፍጣ 80 4 5 7 5000 5 6
13. ጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ
14. የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ 8
15. የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን 80 3 4 6 5000 5 6
16. የምግብና መድሃኒት አስተዳደርና ቁጥጥር 3.2 ቤንዚን
ባለስልጣን
17. የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን
18. አዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን
19. ሴቶች፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
20. የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮና ቅርንጫፎቹ
21. የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ
ኮሚሽን 5 10,000
22. የጉለሌ ዕጽዋት ማዕከል 4. ከባድ ተሽከርካሪ 50 2 3 6 20
23. የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን
4
24. የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት

21
አንድ ተሽከርካሪ በአማካኝ በሊትር
አንድ የሚጓዘው ኪ.ሜ በተሽከርካሪው በስሪት የተሽከርካሪ የተሽከርካሪ የተሽከርካሪው
የተሽከርካሪው ዓይነት ተሽከርካሪ ዘመን ዘይት/ቅባት ዘይት/ቅባት በአንድ ጊዜ
የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም በአማካኝ መለወጫ መለወጫ የሚ

ከ2000-2005

20115 ለተሰሩ

እ.አ.አ ከ2016
ከ2000በፊት

በኋላ ለተሰሩ
በቀን ጊዜ ጊዜ ለውጠው

ከ2006-
ለተሰሩ

ለተሰሩ
እ.አ.አ

እ.አ.አ

እ.አ.አ
የሚጓዘው በኪ.ሜ በአመት ዘይት/ቅባት
ኪ.ሜ በሊትር

የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም (ምድብ 2)
1. ከንቲባ ጽ/ቤት
2. ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት
80
3. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ 1. ሞተር ሳይክል 8 11 13 15 3000 6 6
4. ንግድ ቢሮ
5. ስራ፣ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ 4 6 8 10
6. የፐብሊክ ሰ/ሰ/ኃ/ል/ቢሮ 2. አውቶሞቢል 60 5000 3 4
7. ጤና ቢሮ
8. ፋይናንስ ቢሮ 3.ፒክአፕ/ሚኒባስ/ ፎርዊል ድራይቭር እና ተመሳሳይ ተሽከርካሪዎች
9. ትምህርት ቢሮ
10. የመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት 9
11. ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ 3.1 ናፍጣ 70 4 5 7 5000 4 6
12. ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
13. የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጄንሲ 70 3 4 6 5000 4 6
14. የህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ 3.2 ቤንዚን 8
15. የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን
16. የምገባ ኤጀንሲ
17. ሀገር ፍቅር ቲያትር
18. ራስ ቲያትር
19. ህጻናትና ወጣቶች ትያትር 4. ከባድ ተሽከርካሪ
20. አዲስ አበባ ቲያትርና ባህል አዳራሽ 50 2 3 4 10,000 6 20
5
21. ታላቁ ህዳሴ ፕሮጀክት ህዝባዊ ተሳትፎ
ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
22. የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ
23. ፕላንና ልማት ኮሚሽን
24. የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ
(ምድብ 3)
1. ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል 8 11 13 15
1. ሞተር ሳይክል 6
2. የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 80 3000 6

22
አንድ ተሽከርካሪ በአማካኝ በሊትር
አንድ የሚጓዘው ኪ.ሜ በተሽከርካሪው በስሪት የተሽከርካሪ የተሽከርካሪ የተሽከርካሪው
የተሽከርካሪው ዓይነት ተሽከርካሪ ዘመን ዘይት/ቅባት ዘይት/ቅባት በአንድ ጊዜ
የቢሮ/መ/ቤቶች/ክ/ከተሞች ስም በአማካኝ መለወጫ መለወጫ የሚ

ከ2000-2005

20115 ለተሰሩ

እ.አ.አ ከ2016
ከ2000በፊት

በኋላ ለተሰሩ
በቀን ጊዜ ጊዜ ለውጠው

ከ2006-
ለተሰሩ

ለተሰሩ
እ.አ.አ

እ.አ.አ

እ.አ.አ
የሚጓዘው በኪ.ሜ በአመት ዘይት/ቅባት
ኪ.ሜ በሊትር

3. አበበች ጎበና የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታል


4. ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
55 5000 3 4
5. ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል 2.አውቶሞቢል 4 6 8 10
6. ራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታል
7. ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል
8. ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል 3.ፒክአፕ/ሚኒባስ/ ፎርዊል ድራይቭር እና ተመሳሳይ ተሽከርካሪዎች
9. ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
10. አዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት
3.1 ናፍጣ 9
11. ከተማ ቦታ ማ/ጉ/ይ/ ሰሚ ጉባኤ ጽ/ቤት 60 4 5 7 5000 3 6
12. ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን
13. ዋና ኦዲተር መ/ቤት
14. የከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት 3.2 ቤንዚን 60 3 4 6 8 5000 3 6
15. ትረስት ፈንድ ጽ/ቤት
16. .እቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
17. ገላን የወንዶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት

4. ከባድ ተሽከርካሪ 50 2 3 4 10,000 6 20


5

23
አምቡላንስ የሚጠቀሙ መስሪያ ቤቶች የነዳጅና ዘይት በጀት በሚከተለው መልኩ በልዩ ሁኔታ የሚሰላ ይሆናል።
ሠንጠረዥ-7 የአምቡላንስ የተሽከርካሪ ነዳጅ፣ ቅባትና ዘይት አጠቃቀም ኖርም
ተ.ቁ የተሽከርካሪ አንድ ተሽከርካሪ በአማካኝ በሊትር
የስምሪት አንድ የሚጓዘው ኪ.ሜ የተሽከርካሪ የተሽከርካሪ የተሽከርካሪው
ቀናት/በዓመት ተሽከርካሪ በተሽከርካሪው በስሪት ዘመን ዘይት/ቅባት ዘይት/ቅባት በአንድ ጊዜ
የቢሮ/መ/ቤቶች በአማካኝ እ.አ.አ እአአ እአአ እ.አ.አ መለወጫ መለወጫ የሚ
ስም በቀን ከ2000 ከ2000- ከ2006- ጊዜ ጊዜ ለውጠው
የሚጓዘው በፊት 2005 2015 ከ2016 በኪ.ሜ በአመት ዘይት/ቅባት
ኪ.ሜ በኋላ በሊትር
ለተሰሩ የተሰሩ የተሰሩ ለተሰሩ
1 ሆስፒታሎች 292 110 4 5 7 9 5000 5 6

2 ፖሊስ ኮሚሽን 292 100 4 5 7 9 5000 5 6

3 ሰላምና ጸጥታ 292 100 4 5 7 9 5000 5 6


አስተዳደር ቢሮ

4 እሳት አደጋና 292 100 4 5 7 9 5000 5 6


ስጋት ስራ
አመራር
ኮሚሽን

5 የሴቶች፣ 292 100 4 5 7 9 5000 5 6


ህጻናትና
ማህበራዊ ጉዳይ
ቢሮ

በአጠቃላይ የ2011፣ የ2012 ፣ የ2013 እና 2014 በጀት ዓመት የተሽከርካሪ የነዳጅና ቅባት በጀት እስከ 2014 በጀት ዓመት ሲሰላ የቆየ እና
በቀጣይ የ2015 በጀት ዓመትም ቀደም ሲል ሲሰራበት የነበረው አሰራር ከላይ በሠንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲቀጥል ተወስኗል።
ከዚህ ቀጥሎ ያሉ ማሻሻያዎች በ2015 በጀት ዓመትም ታሳቢ ይደረጋሉ።
 ተሽከርካሪዎች ሞተር በሚያሞቁበት ጊዜ (ማለቅለቂያ) ተጨማሪ ነዳጅ የሚፈልጉ መሆኑን በተለይ የፍሳሽ መኪናዎች ፍሳሽ
ሲመጡ እና ዝግ የጽዳት አስተዳደር ደረቅ ቆሻሻ ማንሻ መኪናዎች ደረቅ ቆሻሻ ሲጭኑ ወይም ሲፈጩ ተጨማሪ ነዳጅ
እንደሚጠቀሙ ታሳቢ ተደርጓል።
 በሌላ በኩል አንዳንድ ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በርካታ ፕሮጀክቶችን የሚያንቀሳቅሱ በመሆናቸውና በዚያው መጠን የዘይት
የቅባትና የነዳጅ ፍጆታቸው የሚጨምር መሆኑን እንዲሁም አንዳንድ ባለበጀት መስሪያ ቤቶች ለምሳሌ የጽዳት አስተዳደር
ኤጀንሲ መኪናዎች በሶስት ፈረቃ የሚሰሩ መሆናቸው፣የደረቅና የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታዎች ያላቸው ርቀት እና የምልልስ
ብዛት ታሳቢ ተደርጓል ።
 አንዳንድ ተሽከርካሪዎች ከመደበኛ ሥራቸው ባሻገር ኃላፊዎችን የሚያመላልሱ በመሆኑ ተጨማሪ ነዳጅ መጠየቁ፣ አዳዲስ
መዋቅሮች በመከፈታቸው የሰው ሀይልም በዚያው መጠን እየጨመረ መምጣቱን ግንዛቤ ውስጥ ገብቷል።

ዓመታዊ የነዳጅና ቅባት በጀት የሚሰራበትን አግባብ ለእቅድና በጀት ባለሞያዎች የበለጠ ግልጽ ለማድረግና ከአሰራር ችግር የሚፈጠሩ
ስህተቶችን ለመቀነስ ስሌቱ በምን አግባብ መሰላት እንደሚገባው የሚያሳዩ ምሳሌዎች እንደሚከተለው ቀርቧል።

24
ምሳሌ
በ2014 በጀት አመት የናፍጣ ዋጋ 28.94 ብር፣ዓመታዊ የስምሪት ቀናት 292፣ እ.አ.አ በ2017 በኋላ የተመረተ በአንድ ሊትር 9 ኪሎ
ሜትር የሚጓዝ ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ /በቀን 80 ኪ.ሜ ቢሆን እና በፍትህ ቢሮ ስር የሚገኝ ፒክአፕ ተሽከርካሪ እ.አ.አ ከ2017
ዓ/ም በኋላ የተመረተ፣ ዓመታዊ የነዳጅ በጀት ሲሰላ ፣
ስሌት 1. አመታዊ የነዳጅ በጀት

የአንድ ተሽከርካሪ ዓመታዊ = የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት/በዓመት x ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ/በቀን x የወቅቱ የነዳጅ ዋጋ
ወጪ በብር ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ./በሊትር

 የተሽከርካሪው የስምሪት ቀናት/ በዓመት = 292 ቀናት ……. ሰንጠረዥ 5ትን ይመልከቱ
 ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ/በቀን = 80 ኪ.ሜ ……… ሰንጠረዥ 6ትን ይመልከቱ

 የወቅቱ የናፍጣ ዋጋ = 28.94………… በጀቱ በሚሰራበት ወቅት ባለ ዋጋ የሚያዝ

 ተሽከርካሪው የሚጓዘው ኪ.ሜ. /በሊትር= 9 ኪ.ሜ ……….. ሰንጠረዥ 6ትን ይመልከቱ

የአንድ ተሽከርካሪ ዓመታዊ የነዳጅ ወጪ በብር = 292 ቀናት x 80ኪ.ሜ x ብር 28.94


9 ኪ.ሜ/ሊትር
 ዓመታዊ የነዳጅ ወጪ በጀት= ብር 75,115.37 ይሆናል ማለት ነው።
ስሌት 2፡ አመታዊ የዘይት/ቅባት በጀት

ወቅታዊ የዘይት/ቅባት ዋጋ 290 ብር ቢሆን ዓመታዊ የነዳጅና ቅባት በጀት ሲሰላ ፣


የአንድ ተሽከርካሪ ዘይት/ቅባት መለወጫ ጊዜ በዓመት/በቁጥር = 2 ጊዜ / ሰንጠረዥ 6 ይመልከቱ/
ተሽከርካሪው በአንድ ጊዜ የሚለውጠው ዘይት/ቅባት በሊትር/ኪሎ= 6 ሊትር / ሰንጠረዥ 6 ይመልከቱ/
የወቅቱ የተሽከርካሪ ቅባት ዋጋ/በብር = 290 ብር ….. በጀቱ በሚሰራበት ወቅት ባለ ዋጋ የሚያዝ አመታዊ የተሽከርካሪ
የቅባት/ዘይት ወጪ = 5 x 6 x 290

የአንድ ተሽከርካሪ ዘይት/ቅባት መለወጫ ጊዜ በዓመት/በቁጥር


x
አመታዊ የተሽከርካሪ የቅባት/ዘይት ወጪ = ተሽከርካሪው በአንድ ጊዜ የሚለውጠው ዘይት/ቅባት በሊትር/ኪሎ
X
የወቅቱ የተሽከርካሪ ቅባት ዋጋ/በብር

 የአንድ ተሽከርካሪ ዘይት/ቅባት መለወጫ ጊዜ በዓመት/በቁጥር = 5 ጊዜ / ሰንጠረዥ 6ትን ይመልከቱ/


 ተሽከርካሪው በአንድ ጊዜ የሚለውጠው ዘይት/ቅባት በሊትር/ኪሎ= 6 ሊትር / ሰንጠረዥ 6ትን ይመልከቱ/
 የወቅቱ የተሽከርካሪ ቅባት ዋጋ/በብር = 290 ብር ….. በጀቱ በሚሰራበት ወቅት ባለ ዋጋ የሚያዝ አመታዊ
የተሽከርካሪ የቅባት/ዘይት ወጪ = 5 x 6 x 290
 ዓመታዊ የተሽከርካሪ የቅባት/ዘይት ወጪ በጀት= 8,700 ይሆናል ማለት ነው

25
2.3.2 የሰርቪስ ወጪ ኖርም

2.3.2.1 አመታዊ የሰርቪስ ወጪ

ተሽከርካሪዎች የሰርቪስ ጊዜያቸው ሲደርስ ሰርቪስ እንደሚደረጉ ታሳቢ በማድረግ ለሰርቪስ የሚወጣውን ወጪ ተመን ከኢትዮጵያ
የሞተርና ኢንጂነሪንግ ኩባንያ (ሞኤንኮ) አ.ማ፣ ከሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር፣ ከኢትዮ ኒፖን ቴክኒካል ካምፓኒ እና
ከካቤ/ብሪጅስቶን ኃ/የተ/የግል ማህበርና ከሆራይዘን / ወቅታዊ የጐማ ዋጋ የተወሰደ በመሆኑ የተሽከርካሪዎች የሰርቪስና የጎማ ዋጋ በጀት
ከዚህ በታች በቀረበው መረጃ መሰረት ይሰላል።

ከኢትዮጵያ የሞተርና ኢንጂነሪንግ ኩባንያ (ሞኤንኮ) አ.ማ በተገኘው መረጃ መሰረት የተለያዩ ቶዮታ ተሽከርካሪዎች የሰርቪስ የእጅ ዋጋ
ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ በሚቀጥለው ሰንጠረዥ በተቀመጠው አማካኝ ዋጋ መሰረት የሰርቪስ በጀት እንዲያዝ ተወስኗል።

ሠንጠረዥ-8 Basic Service Menu


Vehicles SuppliedBy MOENCO (/OFFICIALY SUPPLIED VEHICLES)
2.3.2.2 የ2014 በጀት ዓመት አመታዊ የሰርቪስ ወጪ ከሞኢንኮ በተገኘው መረጃ መሰረት
ሠንጠረዥ-8 LABOUR CHARGE FOR FREQUENT SERVICE/REPAIR WORKS OFFICIAL
SUPPLIED VEHICLES

N Type of Vehicle Model


o Service
HZI 100 HZI78 HZI79 HZI76 U120 VDJ200 RAV 4 LAN25 NZE120 KDH20
HZI105 2
U150 KUN25 NCP92
LH202
KDI150 KUN51 ZRE181

1 A- Service 2014.00 2014.00 2014.00 2014.00 3445.00 1245.50 4531.50 1616.50 1245.50 1855.00

2 B - Service 4028.00 4028.00 4128.00 4128.00 4128.00 7685.00 2664.50 5909.50 2464.50 3710.00

3 C - Service 7632.00 7367.00 7367.00 7367.00 7367.00 12985.00 4531.50 7181.50 4581.50 6784.00

4 D - Service 4240.00 8930.50 8930.50 8930.50 8930.50 15105.00 5512.00 3710.00 5512.00 8241.50

ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

Parts to be replaced after Inspection in any Type of Service /በሞኤንኮ ለቀረቡ ተሽከርካሪዎች/
Description Qt. Unit Price Total Price
PAD KIT,DISC BRAKE Front 1 4,119,.13 4,119.13
PAD KIT,DISC BRAKE Rear 1 5,229.35 5,229.35
Total 9348.48
VAT % 1,412.27
Total INC VAT 10,750,75
ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

26
Model /RAV4/
Description Tpe-A Tpe-B Tpe-C Tpe-D
Total Parts + Lubricants 739.50 1449.69 2457.48 12668.16
Labour+W&G 1440.14 2756.66 5784.02 6842.96
Total Est amount 2179.74 4206.35 9281.50 19511.12
15%Vat 326.96 630.95 1242.23 2926.67
Total INC VAT 2506.740 4837.30 9523.73 22437.79

ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

Model /LAND CRUSER PRADO/


Description Tpe-A Tpe-B Tpe-C Tpe-D
Total Parts+Lubricants 2809.64 4796.43 6529.61 14476.66
Labour+W&G 2305.14 4480.24 8881.36 10569.94
Total Est amount 5114.78 9276.67 15410.97 25046.60
15%Vat 767.22 1391.50 2311.65 3756.99
Total INC VAT 5888.00 10668.17 17722.62 28803.59

ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

Model /HILUX//
Description Tpe-A Tpe-B Tpe-C Tpe-D
Total Parts+Lubricants 2822.45 5592.36 8198.32 18928.01
Labour+W&G 1788.53 3447.06 6988.15 8293.01
Total Est amount 4510.98 9039.42 15186.47 27221.23
15%Vat 691.65 1355.91 2277.97 4083.18
Total INC VAT 5302.63 10395.33 17464.44 31304.41

ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

Model /COASTER/
Description Tpe-A Tpe-B Tpe-C Tpe-D
Total Parts+Lubricants 4154.56 6141.35 8347.77 27863.48
Labour+W&G 2668.56 6187.12 10189.26 12135.42
Total Est amount 6829.12 11328.47 18537.03 39998.90
15%Vat 1023.47 1699.27 2780.53 5999.84
Total INC VAT 7846.59 13027.74 21317.58 45998.74
ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም
27
Parts to be Replaced After Inspection in any Type of Service
Description Qt. Unit Price Total Price
PAD KIT,DISC BRAKE 1 7929.27 7929.27
PAD KIT,DISC BRAKE,RR 1 8106.06 8106.06
Total 16035.33
VAT % 2411.06
Total INC VAT 18484.78

Price of Parts & Labour Subject to change with out prior notice
Tpe-A Service include (5000Km, 15000Km,25000Km,……)
Tpe-B Service include (10000Km,30000Km,50000Km,……)
Tpe-C Service include (20000Km, 60000Km,100000Km,……)
Tpe-D Service include (40000Km, 80000Km,100000Km,……)
ማሳሰቢያ፡-የመለዋወጫ ዕቃና እና የጉልበት ዋጋ ለውጥ ካምፓኒው ያለማስታወቂያ ሊለውጥ ይችላል። ነገር ግን የረጅም ጊዜ ውል ካለ
ለደንበኛው ከአንድ ወር በፊት የመለዋወጫ ዕቃ እና የጉልበት ዋጋ እያውቀው ይደረጋል።
The Sercice time repeated every 80000 Km
ምንጭ፡-የሞኤንኮ ሰርቪሽ ዲቪዥን 2014 ዓ.ም

ሠንጠረዥ 9 ፡ ከሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር የተገኘ የፎርድ/Ford/ተሽከርካሪ ሰርቪስ ዋጋ

NO KMs Labor Cost


1 5,000 kms 750.00
2 10,000 kms 1,125.00
3 15,000 kms 1,375.00
4 20,000 kms 2,625.00
5 25,000 kms 2,063.00
6 30,000 kms 2,375.00
7 35,000 kms 2,063.00
8 40,000 kms 3,250.00
9 45,000 kms 2,063.00
10 50,000 kms 2,375.00
11 55,000 kms 2,063.00
12 60,000 kms 2,625.00
13 65,000 kms 2,063.00
14 70,000 kms 2,375.00
15 75,000 kms 2,063.00
16 80,000 kms 3,250.00
17 85,000 kms 2,063.00
18 90,000 kms 2,375.00

28
NO KMs Labor Cost
19 95,000 kms 2,063.00
20 100,000 kms 7,000.00

ምንጭ፡- ከሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር የተገኘ የፎርድ/ 2014 ዓ.ም


ከላይ በሠንጠረዥ 9 እንደተቀመጠው የሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር የተሽከርካሪዎች ሰርቪስ የእጅ ዋጋ ተሽከርካሪዎች በተጓዙ
ኪ.ሜ መጠን በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ በቀረበው መረጃ መሰረት ለፎርድ ተሽከርካሪዎች የሰርቪስ በጀት መያዝ ይገባል።
2.3.2.1.2 የኢኳቶሪያል ቢዝነስ ግሩፕ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

ሠንጠረዥ-11 የማዝዳ ተሽከርካሪዎች መደበናኛ ሰርቪስ ዋጋ (የ2014 በጀት ዓመት መረጃ ያልመጣ)

No Mileage Labour Spare Lubricant Sublet Miscell Sub Vat Total


cost part cost cost cost a Leous total (15%) (Birr)
As per As per As pe
1 50000 KM 3000 Issue Issue rIssue 150 3150 472.5 3622.50
Voucher Voucher Voucher
2 55000 KM 2700 “ “ “ 135 2835 425.25 3260.25
3 60000 KM 4200 “ “ “ 210 4400 661.5 5071.50
4 65000 KM 2700 “ “ “ 135 2835 425.25 3260.35
5 70000 KM 2700 “ “ “ 150 3150 472.5 2622.50
6 75000 KM 3000 “ “ “ 165 3465 509..75 3984.75
7 80000 KM 4800 “ “ “ 240 5040 756 6996.00
8 85000 KM 2700 “ “ “ 135 2825 425.25 3260.25
9 90000 KM 3000 “ “ “ 150 3150 472.6 3622.50
10 95000 KM 2700 “ “ “ 135 2835 425.25 3260.25
11 100000 KM 6000 “ “ “ 300 2835 946 7245.00
12 105000 KM 3000 “ “ “ 150 6300 472.5 3622.00
13 110000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3994.75
14 115000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00
15 120000 KM 5400 “ “ “ 270 5670 850.0 6520.50
16 125000 KM 2700 “ “ “ 135 2835 425.25 3260.25
17 130000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
18 135000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00
19 140000 KM 5400 “ “ “ 270 5670 850.5 6520.50
20 145000 KM 3000 “ “ “ 150 3050 472.5 3622.50
21 150000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
22 155000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00

29
No Mileage Labour Spare Lubricant Sublet Miscell Sub Vat Total
cost part cost cost cost a Leous total (15%) (Birr)
23 160000 KM 4800 “ “ “ 240 5040 756 3984.75
24 165000 KM 3000 “ “ “ 150 3050 472.5 4709.25
25 170000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 5071.50
26 175000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 5433.75
27 180000 KM 4800 “ “ “ 240 5040 756 5796.00
28 185000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
29 190000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00
30 195000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
31 200000 KM 6000 “ “ “ 300 6300 945 7245.00
32 205000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
33 210000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00
34 215000 KM 3900 “ “ “ 195 4095 614.25 4709.25
35 220000 KM 4800 “ “ “ 240 5040 756 5796.00
36 225000 KM 3300 “ “ “ 165 3465 519.75 3984.75
37 230000 KM 3600 “ “ “ 180 3780 567 4347.00
38 235000 KM 3900 “ “ “ 195 4095 614.25 4709.25
39 240000 KM 4200 “ “ “ 210 4420 661.5 5071.50
40 245000 KM 4500 “ “ “ 225 4725 708.75 5433.75
41 250000 KM 4800 “ “ “ 240 5040 756 5796.00

Note:-Labor cost estimation for preventive maintenance of Mazda pickup (for single vehicle) as per the indicated
mileage: Periodic Service

ከላይ በሠንጠረዥ 9 እንደተቀመጠው የኢኳቶሪያል ቢዝነስ ግሩፕ የተሽከርካሪዎች ሰርቪስ የእጅ ዋጋ ተሽከርካሪዎች በተጓዙኪ.ሜ
መጠን በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ በቀረበው መረጃ መሰረት ለማዝዳ ፒካፕ ተሽከርካሪዎች ዓመታዊ የሰርቪስ በጀት መያዝ ይገባል።
ሠንጠረዥ 12. ከኢትዮ ኒፖን ቴክኒካል አክስዮን ማህበር የቀላል ሚትስቡሽ ተሽከርካሪዎች ሰርቪስ የእጅ ዋጋ (ቫትን ሳይጨምር)

Unit Cost for KB7, KB8, KL3, KL4


repair/service type
Models
A-Service 2049.6
B-Service 4099.2
C-Service 7492.8
D-Service 9105.8
Replace Engine oil only 1470
Replace Engine oil and filter 1680
Replace Air cylinder 210

30
Unit Cost for KB7, KB8, KL3, KL4
repair/service type
Models
Replace Break Pad, both side 672
Replace Break Break shoe both side 1713.6
Replace cylinder wheel (1) 1344
Replace Break Brooster 280
Replace Break disk each 1680
Overhaul Front Able Hub All 6384
Remove and Replace Rear up Bearing All 4032
Repair Oil Electric System 3360
Repair Door Lock / 3570
R&R Clutch Disc /Clutch overhau/ RWD 5010
Engine overhaul 26880
Check all Electric System 420

ምንጭ፡- የኢትዮኒፖን ቴክኒካል አክሲዮን ማህበር ዲቪዥን 2014 ዓ.ም


ከላይ በሠንጠረዥ 12 እንደተቀመጠው የኢትዮኒፖን ቴክኒካል አክሲዮን ማህበር የተሽከርካሪዎች ሰርቪስ የእጅ
ዋጋ ተሽከርካሪዎች በተጓዙ ኪ.ሜ መጠን በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ በቀረበው መረጃ መሰረት ለሚትስቡሽ ቀላል ተሽከርካሪዎች የሰርቪስ
በጀት መያዝ ይገባል።
2.3.2.1.2 ከበላይ አብ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተገኘው አመታዊ የሰርቪስ ወጪ መረጃ

በላይአብ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የ ተሽከርካሪዎች ሰርቪስ የእጅ ዋጋ ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ በዚሁ መረጃ መሰረት
ለተሽከርካሪዎች የሰርቪስ በጀት መያዝ ይገባል።

ሠንጠረዥ፡-13 ከበላይ አብ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የተገኘ የተሽከርካሪዎች አመታዊ ሰርቪስ ዋጋ ዝርዝር


የመጠገኛ የእጅ ዋጋ (ቫትን ሳይጨምር)

አገልግሎት ለማከናወን የቀረበ የጥገና የእጅ ዋጋ (ቫትን ሳይጨምር)

ተ/ቁ Types of Maintence የጥገና ሥራዎች አነስተኛ መካከለኛ ከባድ


ዓይነት ተሽከርካሪ ተሽከርካሪ ተሽከርካሪ
ብር ብር ብር ብር ብር ብር
A Periodic Maintence

1 Perform Type A ሰርቪስ ማድረግ A L.0001 2311.50 M.0001 4623.00 H.0001 6164.00
Service
2 Perform Type B ሰርቪስ ማድረግ B L.0002 3852.50 M.0002 6164.00 H.0002 8475.50
Service
3 Perform Type C ሰርቪስ ማድረግ C L.0003 6934.50 M.0003 9246.00 H.0003 10401.75
Service
4 Perform Type D ሰርቪስ ማድረግ D L.0004 9631.25 M.0004 11557.50 H.0004 15400.00
Service
ምንጭ፡- ከበላይ አብ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር 2014 ዓ.ም

31
2.3.2.1.3 የተሽከርካሪ የጎማ ዋጋ
የተሽከርካሪ ጎማ ዋጋ/ብሪጅስቶን/ መረጃ ከዚህ በታች በሠንጠረዥ 14 እንደተመለከተው ከካቤ አክሲዮን ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል
ማህበር የተሰበሰበ ስለሆነ ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች ይህንን ጣሪያ ሳያልፉ በጀታቸውን መመደብና መጠቀም አለባቸው።
ሠንጠረዥ-14. ከካቤ ሀላፊነቱ ተወሰነ የግል ማህበር የተገኘ ዝርዝር የጎማ ዋጋ CABEY PLC BRIDGESTONE

No. Size Pr Price


After VAT
1 1200R20 22PR 668 (FRONT) SET 25,500.00

2 1200 R 20 22 PR 691 JS SET 26,500.00


3 185 170 R 14 RH35 Tyre 4,000.00
4 265 170 R 15 R A33 Tyre 8,500.00
5 265 165 R 17 RA 33 Tyre 9,100.00
6 265 170 R 17 R Tyre 9,600.00
7 265 170 R 16 RA 33 Tyre 8,900.00
8 215 160 R17 RA 33 Tyre 6,200.00
9 225 170 R15 RA 18 Tyre 8,200.00
10 750 R 16 12 PR 18 10,400.00

ምንጭ፡- ከካቤ ኃላፊነቱ ተወሰነ የግል ማህበር 2014 ዓ.ም


ሠንጠረዥ 15. ለ2015 በጀት ዓመት ከሆራይዘን አዲስ ጎማ አክሲዮን ማህበር የተገኘ ዝርዝር የጎማ ዋጋ
የዕቃ እቃ አይነት
Price with Vat & EX TAX
Passenger Diagonal Tyres
600-12 4PR HT69 2460.90
560-13 4PR AT-100 2839.90
560-15 4PR AT-100 3304.04
400-8 6PR HT-T-60 1495046
400-8 6PR HT-T-333 1495046
450-10 8PR HT-T-60 1495046
135/80 D12 HT-65 2053.99
Passenger Radial Tyres Tyre Price
175/70 R1 3378.93
185/70 R13 ST TL 86 T MP 22 4506.91
175 R14 ST TL 88 T MP 11 3816.22

32
የዕቃ እቃ አይነት
Price with Vat & EX TAX
Passenger Diagonal Tyres
175/70 R14 ST TL 84 T MP 11 3816.22
185/70 R14 ST TL 88 T MP 22 43290.15
195/70 R14 ST TL 91 T MP 22 4621.19
155/80 R13 MA 33 3178.13
165/80 R14 MA 33 3235.21
185/80 R13 MA 33 3825.08
185/60 R14 MA 33 3751.25
195/65 R 15 MA33 6270.46
Light truck Diagonal Tyres Tyre Price
650-14 8PR HT-60 5229.47
700-15 10PR HT-60 7570.79
700-15 10PR AT-50 6634.78
700-15 12PR HT-60 7570.79
700-15 12PR AT-50 6874.27
700-16 10PR AT-20 7172.48
700-16 12PR AT-20 7216.98
700-16 10PR HT-90 8271.80
700-16 12PR HT-90 8201.64
750-16 10PR AT-20 8201.64
750-16 12PR AT-20 8444.95
750-16 10PR HT-99 10956.06
750-16 12PR HT-99 11306.26
750-16 14PR AT-20 8365.90
750-16 16PR HT-60 11781.48
750-16 16PR HT-90 11781.48
Passenger Diagonal Tyres Tyre Price
750-16 16PR HT-40 11781.48

33
የዕቃ እቃ አይነት
Price with Vat & EX TAX
Passenger Diagonal Tyres
750-16 16PR HT-46 11781.48
825-16 16PR HT -60 11825.20
825-16 16PR HT-40 11169.60
Light truck Radial Tyres Tyre Price
195 R15 C 106/104 MA 310 6683.53
750-16 8PR 16354.38
205 R 16 13362.80
Industrial Tyre Tyre Price
6.00-9 12PR HT-I-222 3261.34
6.50-10 12PR HT-I-222 5213.76
7.00-12 12PR HT-I-222 6163.92
8.25-15 16PR HT-I-222 9538.69
Grader Tyre
1400-24 18pr HT-G2-111 35013.76
1400-24 18pr HT-G3L3-222 50900.98
Farm Tyre Tyre Price
14.9-26 10PR HT-F-444 27847.90
Inner Tube Price
400-8 226.30
450-10 268.65
135/80 D12HT 65 284.91
520/550/600-12 338.01
520/550/560-13 387.26
520/560-14 394.76
600/650/700-14 479.50
520/550/560/590/600-15 387.27
640/670/700/750-15 TR75 534.79

34
የዕቃ እቃ አይነት
Price with Vat & EX TAX
Passenger Diagonal Tyres
640/670/700/750-15 TR13
600/650/700-16 TR75
472.65
600/650/700-16 TR13
750-16 TR75
529.33
750-16 TR13
750-16 HT TR78 1101.87
825-16 1142.66
Industrial Tube Tube Price
600-9 345.51
650-10 529.84
700-12 535.44
825-15 620.45
Farm Tube Tube Price
14.9-26 2299.01
Grader Tube Tube Price
1400-24 1942.76
Flaps Flaps Price
700/750/825-16 305.42
700/900-20 378.12
900/1000-20 391.30
1100/1200 -20 499.19
Flaps Industrial Flaps Price
600-9 217.07
650-10 226.12
700-12 218.88
825-15 260.49
Flaps Grader Flaps Price

35
የዕቃ እቃ አይነት
Price with Vat & EX TAX
Passenger Diagonal Tyres
1400-24 565.58
ምንጭ፡- ከሆራይዘን አዲስ ጎማ አክሲዮን ማህበር የተገኘ 2014 ዓ.ም
በሰንጠረዥ 14 እና 15 ላይ በተመለከተው መሰረት ተቋማት ለሚጠቀሙባቸው ተሽከርካሪዎች ዓይነትን፣ ምን ያህል ጊዜ ከተጠቀሙ
በኋላ የተሽከርካሪዎች ጎማ ቅያሪ እንደሚያደርጉ ከግንዛቤ ወስጥ በማስገባት ለተሽከርካሪዎቻቸው የጎማ ግዢ በጀት ማስያዝ
ይጠበቅባቸዋል።

2.4 የቴሌኮሚኒኬሽን ወጪ ኖርም


2.4.1 የመደበኛ ስልክ ወጪ ኖርም

ከባለበጀት መስሪያ ቤቶች በቀረበው ማስረጃና ካለው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት ለጥቂት ባለ በጀት መስሪያ ቤቶች የመደበኛ የስልክ
ወጪ በጀት ማሻሻያ የተደረገ ሲሆን ከዚህ ውጪ ግን ኢትዮ-ቴሌኮም በመደበኛ የስልክ ላይ የታሪፍ ማሻሻያ/ጭማሪ ያላደረገ በመሆኑ
በ2015 በጀት ዓመት የመደበኛ ስልክ ወጪ ኖርም ላይ ማስተካከያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ አልተገኘም። በተጨማሪም የአንዳንድ
መሥሪያ ቤቶች የሥራ ስፋት ወይም መዋቅር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የሚገኝ በመሆኑ የስልክ ወጪዎችም ከዚያ አንጻር
ስለሚጨምሩ አሁን ባለው የኖርም ምደባ ላይ ተጨማሪ ቢፈቀድ የከተማ አስተዳደሩን የመደበኛ ወጪን ከፍተኛ ሊያደርገው
ስለሚችል የቴሌኮሙኒኬሽን ወጪ ምደባው በ2012 በጀት ዓመት ጸድቆ ሥራ ላይ ያለው ኖርም በ2015 በጀት ዓመትም እንዲቀጥል
ተወስኗል።

በመሆኑም ባለበጀት መ/ቤቶች በኖርም ጥናት የተመደበላቸውን የወጪ ተመን በአግባቡ በማስላትና በቁጠባ በመጠቀም ኖርሙን
ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። በጥናት ሰነዱ የቀረበው የስልክ ወጪ ኖርምን መነሻ በማድረግ ባለበጀት መ/ቤቶቹ
የተመደበላቸውን የስልክ ወጪ ጣሪያ በመጠበቅ እንደየመሥሪያ ቤታቸው የሥራ ክፍሎች ብዛት በስራ ክፍሎቹ ውስጥ ላሉ የስልክ
መስመሮች በማከፋፈል መጠቀም ይችላሉ።

ለምሳሌ፡-በአንድ ተቋም የተፈቀደው የስልክ በጀት ለሁለት ዳይሬክቶሬት ቢሆንና ነገር ግን ያሉት የስልክ መስመሮች አራት ቢሆን
ተቋሙ የተፈቀደለትን በጀት በማብቃቃት ለሁሉም ስልኮች መመደብ ይችላል።

36
ሰንጠረዥ-16. የመደበኛ ስልክ ወርሃዊ የወጪ ኖርም ጥናት ስሌት
የባለ በጀት መስሪ ቤት ምድብ ባለ በጀት መስሪያ ቤት ውስጥ ያሉ የመደበኛ የመደበኛ ስልክ ወጪ በብር
ስልክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች
ምድብ 1
1. ፖሊስ ኮሚሽን  የፖሊስ ኮሚሽነር 700

 ም /ኮሚሽነር 600

1.ትራንስፖርት ቢሮ  የቢሮ ኃላፊዎች


3. የአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
 የዋና ስራ አስኪያጅ
4. የትራፊክ ማኔጅመንት ኤጄንሲ
 ም/ቤት ጽ/ቤት ኃላፊ
5.ቤቶችልማትና አስተዳደር ቢሮ 650
 የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ
6. ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
7.ዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት፣
8. የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
 ም/ቢሮ ኃላፊ እና በዚህ ደረጃ ያሉ
አማካሪዎች
600
1. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
 ሥራ አስኪያጅ
2. ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
 ዋና ዳይሬክርተር
3. መንገዶች ባለስልጣን
4. የከተማ ምክርቤት ጽ/ቤት 550
 ም/ሥራ አሥኪያጅ
5. ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ
 ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች
6. የመንግስት ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን 
7. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን  ም/ዋ/ዳይሬክተር
8. የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና ቅ. ጽ/ቤቶቹ  ቅርንጫፍ ም/ሥራ አስኪያጆች 530
9. የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
10. የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ
 ዳይሬክቶሬት/ፖሊስ ኮሚሽንን ጨምሮ/
11. ጤና ቢሮ 450
 አማካሪዎች
12. ፋይናንስ ቢሮ
400
13. ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ  ቡድን /ንዑስ የስራ ሂደት/ፖሊስ ኮሚሽን
14. ምግብና መድሀኒት አስቴዳደርና ቁጥጥር ምክትል ዳይሬክተር/
ባለሥልጣን  ደጋፊ የስራ ሂደት(ዳይሬክቶሬት) 370
15. ትምህርትና ስልጠና ጥራት ባለስልጣን  (ቡድን) ንዑስ የስራ ሂደቶች)ፖሊስ
350
ኮሚሽን ዲቪዚዮን ኃላፊ

ምድብ 2
1. ከንቲባ ጽ/ቤት  የከንቲባ ጽ/ቤት ሀላፊ
600
 ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ

37
የባለ በጀት መስሪ ቤት ምድብ ባለ በጀት መስሪያ ቤት ውስጥ ያሉ የመደበኛ የመደበኛ ስልክ ወጪ በብር
ስልክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች
2. ንግድ ቢሮ  የቢሮ ኃላፊ፣ዋና ኦዲተር
3. የፐብሊክ ሰ/ሰ/ሃ/ል/ቢሮ  ም/ቢሮ ሀላፊ፣ ም/ኮሚሽነር፣ በዚያ ደረጃ
4. ትምህርት ቢሮ ለተሾሙ ኃላፊዎች 550
5. የስራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ  ዋና ስራ አስኪያጅ
6. ዋና ኦዲተር  ዋና ዳይሬክተር
7. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ  ም/ዋ/ስራ አስኪያጅ
8. አዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን  ም/ዋና ኦዲተር
530
9. የከተማ ምክር ቤት  ም/ዳይሬክተር
10. ፕላንና ልማት ኮሚሽን  ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች
11. የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን  ቅርንጫፍ ም/ሥራ አስኪያጆች
510
12. የህብረት ስራ ማህበር ኤጀንሲ  ም/ዳይሬክተር
13. የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ
 ዳይሬክቶሬት/ዋና የስራ ሂደቶች/ 400
ኮሚሽን  አማካሪዎች
14. የምገባ ኤጀንሲ
15. የኮንቬንሽን ዩኒት 350
16. የትላልቅ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጽ/ቤት  ቡድን/ንዑስ የስራ ሂደቶች/ 340
 ደጋፊ የሥራ ሂደት(ዳይሬክቶሬት)
17. ማህበራዊ ትረስት ፈንድ ጽ/ቤት
ምድብ 3

1. የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የቢሮ ኃላፊ 580


2. ፍትህ ቢሮ
 ም/ቢሮ ኃላፊና በዚያ ደረጃ ለተሾሙ
3. ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊዎች
4. አዲስ አበባ ተግባረእድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ስራ አስኪያጅ 530
5. እንጦጦ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  የፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት
6. ጀነራል ዊንጌት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ኮሚሽነር
7. ንፋስ ስልክ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
8. አቃቂ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ም/ስራ አስኪያጅ
9. ምስራቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ  ዳይሬክተር
 የኮሌጅ ዲን 510
10. የካ እንዱስትሪያል ኮሌጅ
 ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች
11. አዲስ ከተማ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ  ም/ኮሚሽነር

38
የባለ በጀት መስሪ ቤት ምድብ ባለ በጀት መስሪያ ቤት ውስጥ ያሉ የመደበኛ የመደበኛ ስልክ ወጪ በብር
ስልክ አገልግሎት ተጠቃሚዎች
12. ጎፋ እንዱስትሪያል ኮሌጅ
13. ልደታ እንዱስትሪያል ኮሌጅ
14. ቂርቆስ እንዱስትሪያል ኮሌጅ
15. ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ቢሮ
16. ቦሌ ማኑፋክቸሪንግ ኮሌጅ
17. ኮልፌ ኢንዱስትሪል ኮሌጅ
18. አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን
19. ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ  ቅርንጫፍ ም/ሥራ አስኪያጆች
20. 500
ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል  ም/ዳይሬክተር
21. ራስ ደስታ ዳምጠው መታሰቢያ ሆስፒታ  ም/ዲን
22. ጥሩነሽ ቤጂንግ አጠቃላይ ሆስፒታል
23. የካቲት 12 ሜዲካል ሆስፒታል
24. ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
25. ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል
26. ጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታል
27. እቴጌ መነን የሴቶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
28. ገላን የወንዶች አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
1. ቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ ቢሮ
2. አዲስ አበባ አመራራ አካዳሚ 390
3. ጉለሌ እጽዋት ማእከል  ዳይሬክቶሬት/ዋና የስራ ሂደቶች/
4. አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን  አማካሪዎች
5. የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ
6. አዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት
7. ሀገር ፍቅር ቲያትር
8. የራስ ቲያትር  (ቡድን) ንዑስ የስራ ሂደቶች) 330
9. የህጻናትና ወጣቶች ቲያትር
10. የቲያትርና ባህል አዳራሽ  ደጋፊ የሥራ ሂደት(ዳይሬክቶሬት) 320
11. ከተማ ቦታ ማስለቀቅ ጉ/ይ/ሰ/ጉባኤ ጽ/ቤት
12. ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ  (ቡድን) ንዑስ የስራ ሂደቶች) 300
13. ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን
የፋክስ እና የዳይልአፕ ኢንተርኔት ወጪዎች  የሁሉም ምድቦች 250 ብር በወር

2.4.2 የኤትዮ-ቴሌኮም ታሪፍ

ከታች በዝርዝር የተቀመጡ ታሪፎች መደበኛና ገመድ አልባ (Fixed line and Wireless) ስልኮች ተጨማሪ እሴት ታክስ VAT ታሳቢ
ያደረጉ በመሆናቸው በጀት በሚያዝበት ወቅት 15% ታሳቢ በመደረጉ ከተቀመጠው ታሪፍ ላይ ሌላ ተጨማሪ ተደርጎ መሰላት
የለበትም።

39
ለኢንተርፕራይዝ/ድርጅትደንበኞች የሚሰጡ አገልግሎቶች

ሠንጠዥ-17 .ከኢትዮ ቴሌኮም የተገኘ ከመደበኛ ስልክ ወደ መደበኛ ስልክ ለመደወል የሚያገለግል ታሪፍ
የደንበኝነት ወርሃዊ የአገልግሎት ክፍያ(በብር)
የአገልግሎት ክፍያ (በብር) ኪራይ (በብር)
ዓይነት
መደበኛ ሰዓት
0.23 በ6 ደቂቃ ከተማ ውስጥ
0.46 በደቂቃ ከከተማ ውጭ
መደበኛ በቅናሽ ሰዓት
280 19
ስልክ
0.23 በ6 ደቂቃ ከተማ ውስጥ
0.29 በደቂቃ ከከተማ ውጭ

2.4.2.1 ፋክስ ወጪ ታሪፍ


ሠንጠረዥ 18. ከኢትዮ ቴሌኮም የተገኘ የፋክስ ታሪፍ
Fax or Fax + Voice Service (PSTN,NGN&CDMA) , Subscription and Monthly Fee
Service Type Total
Subscription fee 283.30
Adding Fax on the existing Line Free
Service Type Payment in birr/minute
Fax with in a town 0.20
Fax b/n different towns of the same tariff zone 0.40
Fax b/n different tariff zones 1.20
Fax to Djibouti 7.00
Fax to the rest of the world 10.00

2.4.2.2 የኢንተርኔት ወጪ ታሪፍ


ሠንጠረዥ 19. ከኢትዮ ቴሌኮም የተገኘ የዳያል አፕ ኢንተርኔት ማስገቢያና መጠቀምያ ታሪፍ
Type of fee Amount in Birr
Subscription Fee (Initial Payment) 101.74
Monthly Minimum Usage Charge (Birr) 40
Minimum Utilization 600 Minute
Utilization Charge (Birr)
Peak Hour 0.1
Off peak Hour 0.07
Peak Hour (> 1300 Minutes) 0.07
Off Peak Hour (> 1300 Minutes) 0.04
PSTN Dial Up Connection Free
Mobile Internet charge: 0.04/100Kb

40
ሠንጠረዥ 20. ባለገመድ የመደበኛ ብሮድባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት-ኤ.ዲ.ኤስ.ኤል፣ኢፖን አገልግሎት ታሪፍ

የአገልግሎትዓይነት የአገልግሎት ፍጥነት ጥቅሎች የደንበኝነት ዋጋ(በብር) ወርሃዊ ኪራይ(በብር)


ባለገመድመደበኛ 1 ሜጋ ባይት በሰከንድ 709
የብሮድባንድ
ኢንተርኔት 2. ሜጋ ባይት በሰከንድ 999
አገልግሎት 4 ሜጋ ባይት በሰከንድ 1575

5 ሜጋ ባይት በሰከንድ 1875

6 ሜጋ ባይት በሰከንድ 2155


400
8 ሜጋ ባይት በሰከንድ 2750

10 ሜጋ ባይት በሰከንድ 3440

15 ሜጋ ባይት በሰከንድ 4900

20 ሜጋ ባይት በሰከንድ 5900

25 ሜጋ ባይት በሰከንድ 7300

30 ሜጋ ባይት በሰከንድ 9200

ማስታወሻ፡- ከ4 ሜጋ ባይት በላይ ዋጋ ሲሆን በሰከንድ 4 ሜጋ ባይት ዋጋ + 1208 X (ሀ) ማለት ሲሆን፣ “ሀ” የሚወክለው
በተጨማሪነት የሚያስፈልገው የአገልግሎት ፍጥነት ነው፡፡

ሠንጠረዥ 21. የመደበኛገመድአልባብሮድባንድአገልግሎት-ኤሮኔት፣ቪሳት አገልግሎት ታሪፍ

የአገልግሎትዓይነት የአገልግሎት ፍጥነት ጥቅሎች የደንበኝነት ዋጋ(በብር) ወርሃዊ ኪራይ(በብር)


ባለገመድመደበኛ 1 ሜጋ ባይት በሰከንድ 709
የብሮድባንድ
ኢንተርኔት 2. ሜጋ ባይት በሰከንድ 999
አገልግሎት 4 ሜጋ ባይት በሰከንድ 1575
5 ሜጋ ባይት በሰከንድ 1875
6 ሜጋ ባይት በሰከንድ 400 2155
8 ሜጋ ባይት በሰከንድ 2750
10 ሜጋ ባይት በሰከንድ 3440
15 ሜጋ ባይት በሰከንድ 4900
20 ሜጋ ባይት በሰከንድ 5900
25 ሜጋ ባይት በሰከንድ 7300
30 ሜጋ ባይት በሰከንድ 9200

41
የደንበኝነትዋጋ ወርሃዊኪራይ
የአገልግሎትዓይነት የአገልግሎትፍጥነትጥቅሎች
(በብር) (በብር)
የገመድአልባመደበኛ 256 ኪሎባይት በሰከንድ 546.25
ብሮድባንድ ኢንተርኔት 512 ኪሎባይት በሰከንድ 1,092.50
አገልግሎት
/ያለደንበኞ ችአገልግሎት 1 ሜጋ ባይት በሰከንድ 1,955.00
መስጫመሣሪያ 2 ሜጋ ባይት በሰከንድ 3,536.25
(WithoutCPE) 3 ሜጋ ባይት በሰከንድ 400 5,491.25
4 ሜጋ ባይት በሰከንድ 6,382.50
የገመድአልባመደበኛ 256 ኪሎ ባይት በሰከንድ 1,785.15
ብሮድባንድኢንተርኔት 512 ኪሎ ባይት በሰከንድ 2,331.40
አገልግሎት
/ከደንበኞችአገልግሎት 1 ሜጋ ባይት በሰከንድ 3,193.90
መስጫመሣሪያጋር 2 ሜጋ ባይት በሰከንድ 4,775.15
(ኤሮኔትጫፍለጫፍ/ 3 ሜጋ ባይት በሰከንድ 81,489.58 6,730.15
Point to point) 4ሜጋ ባይት በሰከንድ 7,621.40
የገመድአልባብሮድባንድ 256ኪሎ ባይት በሰከንድ 2,307.74
ኢንተርኔትአገልግሎት 512 ኪሎ ባይት በሰከንድ 2,853.99
/ከደንበኞችአገልግሎት
መስጫመሣሪያጋር 1 ሜጋ ባይት በሰከንድ 3,716.49
(ኤሮኔትከአንድጫፍ 2 ሜጋ ባይት በሰከንድ 5,297.74
ወደተለያዩጫፎች/ 3 ሜጋ ባይት በሰከንድ 16,618.65
7,252.74
Point to multi point/ 4 ሜጋ ባይት በሰከንድ 8,143.99

ሠንጠረዥ 22፡- የገመድ አልባ መደበኛ የቪ.ፒ.ኤን አገልግሎት - ኤሮኔት፤ቪሳት የክፍያ መጠን

የአገልግሎትዓይነት የአገልግሎትፍጥነት የደንበኝነት ዋጋ(በብር) ወርሃዊኪራይ(በብር)


የገመድአልባ 256 ኪሎባይት በሰከንድ 955.94
መደበኛ 512 ኪሎባይት በሰከንድ 1,911.88
የቪ.ፒ.ኤን 1 ሜጋባይት በሰከንድ 3,421.83
1,585.01
አገልግሎት- 2 ሜጋባይት በሰከንድ 6,188.44
ኤሮኔትቪሳት 3 ሜጋባይት በሰከንድ 9,609.69
4 ሜጋባይት በሰከንድ 11,169.38

ሠንጠረዥ 23. ሲዲኤምኤ አገልግሎት ታሪፍ

CDMA fixed (limited mobility)


Type of Fee Post paid
Initial Subscription 242.00
Renewal 145.20
Change of pre paid to post paid 242.00
Change of Subscription 242.00
Change of Subscription with renewal 242.00
Monthly Rent 17.00
It is the same as that of fixed telephone usage charge

42
ሲዲኤምኤ እና ኢቪዶ መጠቀም የግድ የሚልበት ሁኔታ ካለ ባለበጀት መ/ቤቶች በጀት ሲጠይቁ ከቴክኒክና ሙያ ስልጠናና ቴክኖሎጂ
ቢሮ (ኢቴልአ) የተፈቀደበትን ደብዳቤ አያይዞ ማቅረብ ይጠብቅባቸዋል።

ሠንጠረዥ 24. የሞባይልብሮድባንድኢንተርኔትአገልግሎት - ኢ.ቪ.ዲ.ኦ፣ 3ጂ፣ 4ጂ ኤል.ቲ.ኢ የክፍያ መጠን

የአገልግሎት ዓይነት ጥቅል የደንበኝነትዋጋ(በብር) ወርሃዊኪራይ(በብር) ከጥቅል


በላይየአገ
የኢቪዲዮቅድመ ክፍያና ድህረ ክፍያ የሞባይል ብሮድ ባለ1ጊጋባይት 300 (በ
ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ባለ2ጊጋባይት 100 500 0.35 በ
ባለ4ጊጋባይት 700
3ጂ እና 4ጂ ብሮድ ባንድኢንተርኔት ባለ1ጊጋባይት 100
ባለ2 ጊጋ ባይት 190
ባለ4 ጊጋ ባይት 350
ባለ8 ጊጋ ባይት 600 0.20
60
በሜ
ባለ10 ጊጋ ባይት 700
ባለ20 ጊጋ ባይት 1300
Unlimited 1900
ሰንጠረዥ 24 ፡-የአጭር ቁጥር አገልግሎቶች

የቁጥሮች የአገልግሎት የደንበኝነት ክፍያ ወርሃዊ ኪራይ


ብዛት አይነት (በብር) (በብር)
ፕላቲንየም 17,250 11,500
ወርቅ 11,500 5,750
አራት አሃዝ ብር 5,750 4,025
ነሐስ 2,875 2,875
ሶስት አሃዝ ፕላቲንየም 23,000 13,800
ወርቅ 17,250 6,900
ብር 10,350 4,830

2.5 የመስተንግዶ አገልግሎት ወጪ ኖርም

 የመስተንግዶ ወጪ በተለያዩ መስሪያ ቤቶች ለሚገኙ የስራ ሀላፊዎች የሚመደብ በጀት ሲሆን ወጪውም የሚውለው ለመስሪያ ቤቱ
የውስጥና የውጪ ተገልጋዮችን ለማስተናገድ ብቻ ሲሆን ይህ የመስተንግዶ ወጪ ኖርም ባለበጀት መ/ቤቶች ያቀረቡትን መረጃ
በመተንተንና በማጣራት፣ የከተማዋውን አሰተዳደሩን መደበኛ ወጪን በመቀነስ ቀሪውን ለልማት ማዋል እንዲቻል በወቅቱ ያለውን
የዋጋ ንረትን ታሰቢ ተደርጎ ለ2011 በጀት ዓመት መጠነኛ ማሻሻያ መደረጉ ይታወሳል። በ2015 በጀት ዓመትም ይህ የበጀት ጣሪያ
በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።

43
 ሠንጠረዥ-25. የመስተንግዶ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ምድብና ወርሃዊ የወጪ ተመን

ተ.ቁ የመስተንግዶ ኖርም ተጠቃሚ የሆኑ የስራ ኃላፊዎች መለኪያ ለ2014 የቀረበው
የመስተንግዶ
አገልግሎት ወጪ
/በብር/
1  የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ 
 የቢሮ ኃላፊ
 ዋና አፈ ጉባኤ 
 ኮሚሽነር/ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለተሾሙ/
በወር 617
 የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ
 የከተማው ዋና ሥራ አስኪያጅ
 የዋናኦዲተርመስራያቤትኃላፊ
 በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የተሾሙ አማካሪዎች
2  ምክትል ቢሮ ኃላፊዎች በዚህ ደረጃ የተሾሙ አማካሪዎች 
 ምክትል አፈ ጉባኤ
 ኮሚሽነር/ በም/ቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለተሾሙ/
 ም/ ኮሚሽነር /በም/ቢሮ ኃላፊ ደረጃ ለተሾሙ/
 ምክትል ዋና ኦዲተር በወር 551
 የፍርድ ቤቶች ፕሬዘዳንት
 ስራ አስኪያጅ /ዋና ዳይሬክተር
 የከተማው ም/ሥራ አስኪያጅ
 በማዕከል የጽ/ቤት ሃላፊዎች እና አማካሪዎች
3  ለፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዘዳንት 
 ም/ ኮሚሽነር /በም/ል ሥራ አሥኪያጅ ደረጃ ለተሾሙ/
 ለምክትል ስራ አስኪያጅ/ምክትል ዳይሬክተር እና በም/ስራ አስኪያጅ ደረጃ ለተሾሙ በወር 496
ረዳት አማካሪዎች
 የፖሊ ቴክኒክ/ኢንዱስትሪያል/ማኑፋክቸሪንግ /ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዋና ዲን እና ም/ዲን
 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ እና /ም/ስራ አስኪያጅ
የአዳሪ ትምህርት ቤቶች ዳይሬክተሮች በወር 420
4
ፖሊስ ኮሚሽን ዳይሬክተር 
5 ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ዳይሬክተር በወር 400
6  ለዲቪዚዮን ኃላፊዎች/ፖሊስ ኮሚሽን/ በወር 375
ማሳሰቢያ
 በርካታደንበኞችን የሚያስተናግዱ፣ ለደንበኞቻቸው ሥልጠና የሚሰጡ ፣ የውይይት መድረክ ለሚያዘጋጁ፤ ቶክ ሾው
የሚያዘጋጁ ባለበጀት መ/ቤቶች በበጀት ዓመቱ ተግባራትን በእቅድ ውስጥ በማካተት እና በእቅዱ መሰረት ዝክረ ተግባር
በማዘጋጀት በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሲወሰን በመስተንግዶ (6233) ሳይሆን በሥልጠና በጀት ኮድ (6271) በጀት በመያዝ
መጠቀም ይችላሉ።
2.6 የምግብ አገልግሎት ወጪ ኖርም

44
ምግብና ምግብ ነክ የሆኑ ሸቀጦች ዋጋ በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱን ታሳቢ በማድረግ በ2012 በጀት አመት ለተቋማት ከተያዘው
የምግብ ወጪ በጀት ላይ የዋጋ ዕድገት ታሳቢ ተደርጎ በሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ /ለህፃናት ማሳደጊያ ከ 7 ዓመት በላይ፣
ለህፃናት ማሳደጊያ ከ7 ዓመት በታች፣ ለወጣት ጥፋተኞች ተሀድሶ/፣ የጦር ጉዳተኞች፣ በሆስፒታሎች ውስጥ ላሉ በምግብ እጥረት
ለተጎዱ ህጻናት፣/በልዩ ሁኔታ ታይቶ በ2013 ተግባራዊ እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል። በ2015 በጀት ዓመት ከላይ ለተጠቀሱት

መጠነኛ ማሻሻያ እንዲደረግና ሌላው በነበረበት እንዲቀጥል ተወስኗል።


ሠንጠረዥ 27. የቀን የምግብ ወጪ በሰዉ የሚያሳይ ዝርዝር
ተቁ የባለ በጀት መ/ቤቱ ስም ተጠቃሚ መለኪያ የምግብ ወጪ
(በቀን)/በብር/2014 በጀት
ዓመት
- አልጋ ይዞ ለሚታከም በታካሚ/በቀን 41.16
1 ለሆስፒታሎች
- ተረኛ (ሌሊት ለሚያድሩ የህክምናና በሰው/በቀን 20.00
የአስተዳደር ሰራተኞች)
-በምግብ እጥረት ለተጎዱ ህጻናት በሰው/በቀን 53.90
- ኮሌጅ /ዩኒቨርስቲ በተማሪ/በቀን 24.00
2 ለትምህርት ተቋማት - አዕምሮ ዝግመትና መስማት ለተሳናችው በተማሪ በቀን 28.22
3 የሴቶች፣ ህጻናትና -ለህፃናት ማሳደጊያ ከ 7 ዓመት በላይ/ በህጻን በቀን 79.77
ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ስር -ለህፃናት ማሳደጊያ ከ 7 ዓመት በታች በሰው በቀን 124.08
ላሉ ተቋማት
-ለወጣት ጥፋተኞች ተሀድሶ በሰው በቀን 79.77
- አረጋውያን በሰው /በቀን 106.36
ለ2015 የተሻሻለ - የጦር ጉዳተኞች በሰው /በቀን 79.77
- አካል ጉዳተኞች በሰው/በቀን 106.36
የማህበራዊ ችግር ተጎጂዎች የማገገሚያና በሰው/በቀን 108.36
ልማት ማዕከል
4 የፖሊስ ጣቢያዎች በፖሊስ ጥበቃ ስር ላሉ በሰው/በቀን 28.00
5 እሳትና አደጋ ስጋት ስራ ሌሊት ለሚ ያድሩ በሰው/በቀን 20.00
አመራር ኮሚሽን

2.7 የህክምና አገልግሎት ወጪ ኖርም


 የህክምና ወጪዎች ዋጋ ከዓመት ወደ ዓመት መጠነኛ ጭማሪ ማሳየቱን ታሰቢ በማድረግ በ2012 በጀት ዓመት መጠነኛ
ማስተካከያ መደረጉ ይታወሳል። ይህ የ2014 በጀት ዓመት የህክምና ወጪ ኖርም ምግብ ነክ ያልሆኑ ሸቀጦች ዓመታዊ የዋጋ
ዕድገት ታሳቢ ደረገ የህክምና ወጪ ኖርም የሴቶችና ህጻናት ጉዳይ ቢሮ /ወጣት ጥፋተኞች፣በህጻናት ማሳደጊያ ስር ላሉ ህጻናት/ እና
ተቋማት ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ/ለአረጋውያን ፣የአካል ጉዳተኞች ዘለቄታ እንክብካቤ ማገገሚያ ተቋም፣ የአካል ጉዳተኞች
ጊዜያዊ እንክብካቤ ማገገሚያ ተቋም ስር ላሉ ተቋማት በልዩ ሁኔታ እንደታየ ይታወቃል ። በ2015 በጀት ዓመትም መጠነኛ
ማሻሻያ እንዲደረግ በተወሰነው መሰረት ከዚህ በታች ተገልጿል።

45
ሠንጠረዥ 28. የህክምና ወጪ በሰውና በዓመት የሚያሳይ ዝርዝር

የህክምና ወጪ በአመት
ተቁ የባለ በጀት መ/ቤቱ ስም ተጠቃሚ መለኪያ /በብር/ ለ2015 በጀት
ዓመት የቀረበ
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል
1 የጤና ትምህርት ተቋም ኮሌጅ በሰው/በዓመት 109.00
ዳግማዊ ሚኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
ወጣት ጥፋተኞች በሰው/በዓመት 181.35
በህጻናት ማሳደጊያ ስር ላሉ ህጻናት በሰው/በዓመት 181.35
ሴቶች፣ ሕጻናት ማሕበራዊ ለአረጋውያን በሰው/በዓመት 815.00
2
ጉዳይ ጉዳይ ቢሮ -የአካል ጉዳተኞች ዘለቄታ እንክብካቤ
ማገገሚያ ተቋም
በሰው/በዓመት 815.00
የአካል ጉዳተኞች ጊዜያዊ እንክብካቤ
ማገገሚያ ተቋም
በሰው/በዓመት 815.00
የማህበራዊ ችግር ተጎጂዎች የማገገሚያና
ልማት ማዕከል
በሰው/በዓመት 782.53

46
ክፍል ሶስት
3.1 በ2015 በጀት ዓመት የኖርም ጥናት ሰነድ ውስጥ የተካተቱ አሰራሮችና መርሆች
1. ለበጀት ዓመቱ ኖርምን መሰረት በማድረግ የተመደበ የነዳጅ፣ የስልክና የመስተንግዶ በጀትአንድ አስራ ሁለተኛውን በየወሩ
እንዲጠቀሙ ይደረጋል። ሆኖም በእነዚህ ወራት ውስጥ ሥራ ላይ ያልዋለ ወይም አጠቃቀሙ ከተመደበ ከበጀት በታች ከሆነ
ለበጀት ዓመቱ የተመደበውን በጀት ጣሪያ ሳይታለፍ በሌሎች ወራት ላይ በማካካስ መጠቀም አለባቸው።
2. የስልክ በጀት የሚያዘው በኖርም ጥናቱ መሰረት የተደለደሉ መ/ቤቶች ወይም የሥራ ክፍሎች ሆነው የስልክ መስመር ያላቸውና
የሚጠቀሙ መሆን አለባቸው። በመሆኑም ከተፈቀደላቸው ጣሪያ ውጪ በቀፎ ብዛት አስልተው በጀት ማስያዝ አይፈቀድም ።
3. የነዳጅ ኖርም በጀት የሚያዘውለመ/ቤቱ የተመደበና አገልግሎት እየሰጠ ላለውተሽከርካሪ ብቻ መሆን አለበት። ሆኖም በበጀት
ዓመቱ አዲስ የተገዛ ወይም የተመደበ ተሽከርካሪ ካለ ተሽከርካሪው ከተመደበበት ጊዜ ጀምሮ በጀቱተሰልቶ መያዝ አለበት።
ባለበጀት መ/ቤቶች ወደፊት ተሽከርካሪ በውሰት እናገኛለን በሚል በጀት መያዝ ወይም ማዘዋወር የተከለከለ ነው።
4. ውክልና ከተሰጠው ከፋይናንስ ቢሮ በስተቀር ከተፈቀደ ኖርም በጀት በላይ መመደብም ሆነ ማስመደብ ወይም ማዘዋወር

የተከለከለ ነው። ይህን ተላልፎ የተገኘ ፈጻሚም ሆነ አስፈጸሚ አግባብነት ባላቸው ህጎች ተጠያቂ ይሆናል።
5. ለኖርም የተፈቀደ በጀት አገልግሎት ላይ ያልዋለ ከሆነ እና ይኸው በጀት በኖርም ከተገደቡ ወጪዎች ውጪ ለመጠቀም
ሲፈለግ በበላይ ኃላፊ ሲፈቀድ ብቻ አዘዋውረው መጠቀም አለባቸው። ሆኖም እንደ ስልክ ያሉ ወጪዎች ወደፊት መንግስትን
ግዴታ ውስጥ ሊያስገቡ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል።
6. ጀኔሬተር የሚጠቀሙ መ/ቤቶች የነዳጅ ወጪያቸውን ያለፉትን ሶስት ዓመታት አማካይ ወጪ መሰረት በማድረግና
በእቅዳቸው ውስጥ በማካተት በቀላሉ ከተሽከርካሪ የነዳጅና ቅባት በጀት መለየት በሚያስችል መልኩ መያዝ አለባቸው።
7. የሰርቪስ አገልግሎትን ከካምፒኒው ውጪ እና የጎማ ግዢ መፈጸም የሚቻለው በመንግስት ግዢ አዋጅና መመሪያ መሰረት ብቻ
ነው።
8. የጎማ ግዥ በጀት የሚያዘው ለትናንሽ ተሽከርካሪዎች ለአንድ ዓመት ተኩል፣ የከባድ ተሽከርካሪ ጎማዎች ደግሞ ቢያንስ አንድ
ዓመት ያገለግላሉ በሚል ታሳቢ መሆን አለበት።
9. በርካታ ደንበኞችን የሚያስተናግዱ፣ ለደንበኞቻቸው ሥልጠና የሚሰጡ፣ የውይይት መድረክ ለሚያዘጋጁ፣ ቶክ ሸው የሚያዘጋጁ
ባለበጀት መ/ቤቶች በበጀት ዓመቱ እቅድ ውስጥ በማካተት በእቅዱ መሰረት ዝክረ ተግባር በማዘጋጀት በመስተንግዶ(6233)
ሳይሆን በሥልጠና በጀት ኮድ (6271) በጀት በመያዝ መጠቀም ይችላሉ።
10. ከኢትዮጵያ የሞተርና ኢንጂነሪንግ ኩባንያ (ሞኤንኮ) አ.ማ ፣ ከበላይአብ ሞተርስ ፣ከኢትዮ ኒፖን እናከሪዬስ ኢንጂነሪንግ
አክሲዮን ማህበር ሰርቪስ የሚያስደርጉ ባለበጀት መ/ቤቶች ከላይ በቀረበው የሰርቪስ ታሪፍ ወጪ መሰረት መሆን አለበት፡፡
11. የጥገና አገልግሎት ለማግኘት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች በመንግስት ግዢ አዋጅና መመሪያ መሰረት ብቻ ነው።
12. የፋይናንስ ቢሮ የኖርም አሰራሮቹንና መርሆቹን በየዓመቱ በሚያከናውነው ጥናት መሰረት የማሻሻያ ሀሳብ ለከተማ አስተዳደሩ
ካቢኔ የማቅረብ ሥልጣን አለው።
13. የኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎቶች ማለትም የመደበኛ እና ገመድ አልባ ስልኮች፣ፋክስ እና ኢንተርኔት የመሳሰሉ አገልግልቶች ላይ
የተጨማሪ እሴት ታክስ ታሳቢ ተደርጎ የተቀመጠ ኖርም በመሆኑ ሌላ ተጨማሪ ማድረግ ሳያስፈልግ በተቀመጠው ኖርም
መሰረት በጀቱ ተሰልቶ መያዝ ይኖርበታል።

47
3.2 . ምክረ ሃሳቦች

የአዲስ አበባ ከተማን ውስን ሀብት ከመጠቀም አንጻር የተለያዩ ወጪ ቆጣቢ ዘዴዎችን መጠቀም አስፈላጊ ነው። በመሆኑም፡-

 የባለበጀት መ/ቤቶች በተመደበላቸው ምድብ መሰረት በአግባቡ የበጀት ዓመቱን በጀት መያዝ አስፈላጊ ነው።
 የመረጃ አያያዝና አደረጃጀት ቋሚነት ያለው ሆኖ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ የማስቀመጥ ስርዓትመዘርጋት ይኖርበታል።
 የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር፣ የዕቅድና በጀት የስራ ሂደት ኃላፊዎች/ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች እና ሌሎች

ኃላፊዎች (የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች) እንዲሁም የተሽከርካሪ ስምሪት ባለሙያዎች የጋራ ግንዛቤ በመያዝ እንደየመስሪያ
ቤታቸው ነባራዊ ሁኔታ ስራን ባማከለ መልኩ ወጪ ቆጣቢ ዘዴዎችን መጠቀምና ተከታታይነት ያለው የቁጥጥር ስርአት
መዘርጋት ያስፈልጋል።
 ወጪዎችን ለመቀነስ የተለያዩ አይነት ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ለምሳሌ የተሽከርካሪ ወጪን ለመቆጠብ
መረጃዎችን /ደብዳቤዎችን ለመለዋወጥ በተሽከርካሪ ከመጠቀም ይልቅ ኢ-ሜይል ፋክስ አውቶሜሽን የመጠቀም ባህል
ቢዳብር ጥሩ ነው።
 የተሽከርካሪ ስምሪት በተዘጋጀው ፎርማት መሰረት ሳይቆራረጥ መተግበር ይኖርበታል። የተሽከርካሪ ጌጅ በአግባቡ እንዲሠራ
መደረግ አለበት። የመንግስት ተሽከርካሪዎች በአንድ ማዕከል እንዲያድሩ መደረግ ይኖርበታል።
 ሲዲምኤእና ኢቪዲዮ የመሳሰሉትን ከመጠቀም ይልቅ ብሮድ ባንድ ኢንተርኔት መጠቀም ከዋጋ አኳያ ተመራጭነት
ይኖረዋል።
የስልክ ወጪን ለመቀነስ እንደ ተሽከርካሪ ወጪ በስልክ የሚደረጉ ረጃጅም መልዕክቶችን በፋክስና በኢ-ሜል የመጠቀም ልምድ
ቢዳብር ጥሩ ነው:: በስልክ በቋሚነት መረጃ የሚለዋወጡ መ/ቤቶች በተለይ እንደ ፖሊስ፣ ትምህርት ቢሮ ( የሬድዮ ስርጭት ክፍል)
እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር እና ሌሎች መልእክቶችን በመደበኛ ስልክ መረጃዎችን ከመለዋወጥ ይልቅ ከቴሌ
ኮሚውኒኬሽን መረጃዎችን በመሰብሰብ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ ለምሳሌ እንደ ጎታ (GO TA) ወዘተ ያሉትን መጠቀም
ያስፈልጋል። ይህ ቴክኖሎጂ ግንኙነቶች በቅናሽ ዋጋ ለማድረግ የሚረዳ ሲሆን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ለመሆን ሁለትና ከዚያ በላይ
የሆኑ ሰዎች ያስፈልጋሉ፡፡

48
አባሪ 1. የመንግስት ተሽከርካሪዎችና ተጓዳኝ ዕቃዎች መረከቢያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የፋይናንስ ቢሮ

1. የመንግስት መስሪያ ቤቱ ስም ---------------------------------


2. የተሽከርካሪው፤
2.1 ሞዴል ------------------------------ 2.2 የቻንሲ ቁጥር --------------------------

2.3 የሞተር ቁጥር ---------------------- 2.4 ሲሲ ----------------------------------

2.5 የተገዛበት ዋጋ --------------------- 2.6 የተገዛበት ቀን እና ዓ/ም ---------------

2.7 የሰሌዳ ቁጥር ---------------------- 2.8 የሚጠቀመው የነዳጅ ዓይነት -----------

2.9 የመጫን ችሎታወ ሰው ------ ኩንታል------ ሊትር --------------

2.10 የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር ቁጥር -------------------------------------

3. ከተሽከርካሪ ጋር የሚገኙ ተጓዳኝ ዕቃዎች

ተ/ቁ የዕቃው ዝርዝር ብዛት ተ/ቁ የዕቃው ዝርዝር ብዛት

4. ተሽከርካሪው አሁን የሚገኝበት ሁኔታ


---------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------------------------------------
የተጠቀሰውን ተሽከርካሪ ስረከብ ከላይ የተዘረዘሩትን መፍቻዎችና ዕቃዎች እንዲሁም የተሽከርካሪውን ሁኔታ አይቼ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡
የተረካቢው ስም --------------------------- ፊርማ ---------------- ቀን --------------
የአስረካቢው ስም -------------------------- ፊርማ----------------- ቀን --------------
የአረካካቢው ስም -------------------------- ፊርማ ---------------- ቀን -------------

ማሳሰቢያ ፡- ይህ ቅጽ በአራት ቅጅ ተሞልቶ ፣ የመጀመሪያው ቅጂ ለተረካቢው ሁለተኛው ቅጂ ለአስረካቢው ሦስተኛዉ ቅጂ ስምሪት ክፍል ፣ አራተኛዉ ቅጂ
ለንብረት አስተዳደር ይሰጣል፡፡

49
አባሪ 2. የመንግስት ተሽከርከሪዎች ዕለታዊ የነዳጅ ፤የዘይትና የኪ.ሜ መመዝገቢያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የፋይናንስ ቢሮ

የመስሪያ ቤቱ ስም --------------------------------------------ወር ----------ዓ/ም-----------

የሠሌ የነዳጅ/ዘይት ሁኔታ 1 እስከ 30 ቀኖች



ዓይነት 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 1 12 13 14 15 16 17 18 19 20 2 2 2 2 2 2 2 2 2 3
ቁጥር
1 1 2 3 4 5 6 7 8 9 0

ነዳጅ በኩፖን

የሞተር ዘይት

የፍሬን ዘይት

የጥርሳ ጥርስ
ዘይት

ግሪስ

ነዳጅ

የሞተር ዘይት

የፍሬን ዘይት

የጥራሳ ጥርስ
ዘይት

ግሪስ

የመዝጋቢው ሥም ---------------------- ፊርማ ---------------- ቀን -------------


ማሳሰቢያ፡- ይህ ቅጽ የነዳጅ ማደያ ዲፖ ላላቸው የመንግስት መ/ቤቶች እንዲሁም በተለያዩ ማደያዎች ነዳጅ ለሚቀዱ በካርድ ፎርም ታትሞ የዕለቱ ፍጆታ የሚመዘገብበት ካርድ ነዉ

50
አባሪ 3.የመንግስት ተሽከርካሪ ወርሃዊ የነዳጅ፤ የዘይትና የጥገና ወጪ ማጠቃለያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

የመ/ቤቱ ሥም ----------------------------------------

ተ/ቁ የሠሌዳ በወሩ በወሩ በአማካኝ የተቀዳለት የተሞላ የተገጠ የጥገና የጎማ የጎማ የወሩ ወጪ በወሩ የወሩ
ውስጥ ውስጥ በሊትር ጠቅላላ መለት አገልግ ጠቅላላ ውስጥ የታየ የጋራዠ
ቁጥር የተቀዳ የተጓዘው የነዳጅ ዋጋ ለት የመለዋ ዋጋ ጥገና አገል ወጪ በኪ/ሜ የብልሽት ምልልስ
ነዳጅ ጠቅላላ የተጓዘው ሎት ዓይነት ብዛት
በሊትር ኪ.ሜ የዘይት ወጫ ግሎት ዋጋ
ኪ.ሜ የዕጅ
ዋጋ ዕቃዋች
ዋጋ
ዋጋ

ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ

ያዘጋጀው ስም ---------------------- ፊርማ ------------- ቀን --------------

ያፀደቀው ስም ---------------------- ፊርማ ------------- ቀን----------------

ማሳሰቢያ ፡- ይህ ቅጽ በሶስት ቅጅ ተሰርቶ ፤ የመጀመሪያው ቅጂ ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ይቀርባል ፤ ሁለተኛው ቅጂ በተሽከርካሪ ደህንነትና ስምሪት ይቀመጣል፡፡

51
አባሪ 4. የመንግስት ተሽከርካሪዎች ህይወት ታሪክ መመዝገቢያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፋይናንስ ቢሮ


1. የመንግስት መስሪያ ቤቱ ስም --------------------------------
2. የተሽከርካሪው ፤
2.1 ሞዴል ------------------------- 2.2 የቻሲ ቁጥር -------------

2.3 የሞተር ቁጥር ------------------- 2.4 ሲሲ --------------------

2.5 የተገዛበት ዋጋ ----------------- 2.6 የተገዛበት ቀን እና ዓ/ም -------------

2.7 የሰሌዳ ቁጥር ------------------ 2.8 የሚጠቀመው የነዳጅ ዓይነት ---------

2.9 የመጫን ችሎታ ሰው ----- ኩንታል ----------

2.10 የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር ቁጥር -------------------------------------

ተ/ቁ ቀን የተቀዳው ኪ.ሜ በሊትር የነዳጅ ዋጋ ዘይት የመለዋ የሠራ የጎማ የጎማ ጥገና ጠቅላላ ወጪ የጋራዠ ምርመራ
ነዳጅ የተጓዘው መግዣ ዋጋ በ/ሜ
ወጫ ተኛ ዕጅ ወጪ ምልልስ
ዋጋ ዋጋ
ዕቃ ዋጋ ብዛት

ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ ብ ሣ

ማሳሰቢያ ፡-ይህ ቅጽ በአንድ ኮፒ ተሠርቶ ከተሽከርካሪው የሕይወት ታሪክ ማሕደር ጋር ተያይዞ መቀመጥ ይኖርበታል ፡፡ በየወሩ መጨረሻ ከቅጽ 03 ጋር በማወራረስ ወርሃዊ ሪፖርት መሠራት አለበት
፡፡

52
አባሪ 5. የመንግስት ተሽከርካሪዎችን ለተጠቃሚ ዎች መመደቢያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር


የፋይናንስ ቢሮ

ይህ ቅጽ የሚሞላው አዲስ የተገባን ወይንም ነባር ተሽከርካሪን ከአንድ የሥራ ሂደት ወደ ሌላ አዛውሮ መመደብ ሲያስፈልግ ነው ፡፡

1. የመንግስት መስሪያ ቤቱ ስም --------------------------------


2. የተሽከርካሪው ፤
2.1 ሞዴል ------------------------- 2.2 የቻሲ ቁጥር -------------

2.3 የሞተር ቁጥር ----------------- 2.4 ሲሲ --------------------

2.5 የተገዛበት ዋጋ ---------------- 2.6 የተገዛበት ቀን እና ዓ/ም -------------

2.7 የሰሌዳ ቁጥር ----------------- 2.8 የሚጠቀመው የነዳጅ ዓይነት ---------

2.9 የመጫን ችሎታ ሰው ----- ኩንታል ----------

2.10 የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር ቁጥር -------------------------------------

3. ተሽከርካሪው በቋሚነት የተመደበለት

3.1 የሥራ ሂደት --------------

3.2 ኘሮጀክት ----------------

3.3 በሥራ ጠባይ ሁኔታ ለ--------------------

3.4 ለጋራ አገልግሎት -------------------------

የመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ

ውሳኔ ---------------------------------------------------------------------------------------------

ስም -----------------------------------ፊርማ ----------------ቀን ---------------

ማሳሰቢያ ፡-

1. ይህ ቅጽ የሚሞላው አዲስ የተገዛ ተሽከርካሪ ለተጠቃሚ ሲመደብ ወይም ነባር ተሽከርካሪ ከአንድ የስራ ሂደት ወደ ሌላ እንዲዛወር ሲወሰን
ነው

2. በሁለት ቅጂ ተዘጋጅቶ ፤ የመጀመሪያው ቅጅ በተሽከርካሪው የግል ማህደር ውስጥ ይቀመጣል፤ ሁለተኛው ቅጂ ለተጠቃሚው ይሰጣል፡፡

53
አባሪ 6. የመንግስት ተሽከርካሪ አገልግሎት መጠየቂያና የመዘዋወሪያ ፈቃድ መስጫ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የፋይናንስ ቢሮ

1. የመስሪያ ቤቱ/የስራ ሂደቱ ስም ---------------------------የሰሌዳ ቁጥር ----------------------


2. የተጓዡ ሥም ሀ. ------------------ ለ. ---------------------
ሐ. ----------------- መ. -------------------
3. የሚሄዱበት ሥፍራ --------------------------------------------------------------
4. የሚሄዱበት ምክንያት --------------------------------------------------------------------
5. አገልግሎቱ የሚፈለግበት ጊዜ ከ-------------------- እስከ -------------------------

የጠያቂው ጽ/ቤት/ስራ/ ሂ/መሪ(ተወካይ) ስምና ፈርማ የፈቀደው ጽ/ቤት/ስራ/ ሂ/መሪ (ተወካይ) ስምና ፊርማ

-------------------------- -------------------------

ቀን የተነሳበት የተመለሰበት የኪ/ሜ የጫነው ዕቃ የጫነው የተሽከርካሪው የተቆጣጣሪው


ልዩነት የሰው በአንድ ሊትር ፊርማ
ብዛት ነዳጅ የሸፈነው
ኪ.ሜ
ሥፍራ ኪ/ሜ ሰዓት ኪ/ሜ ሰዓት የዕቃው ክብደት

ዓይነት

ከዚህ በላይ የተሰጠውን ትዕዛዝ በትክክል መፈጸሜን አረጋግጣለሁ

የሾፌሩ ስም -----------------------ፊርማ ---------- ቀን --------

የስራ ሂደቱ ሃላፊ/ተወካይ/ ስም --------- ፊርማ ------- ቀን-------

ማሳሰቢያ ፡-

1. ይህ ቅጽ በአንድ ቅጂ ከተሰራ በኋላ ከተሽከርካሪው ጋር እንዲዛወር ለሾፌሩ ይሰጥ ፤አገልግሎት ሲያበቃ ለሚመለከተው ተቆጣጣሪ
ስራ ክፍል ያስረክባል ፡፡
2. ይህ ቅጽ ከሥራ ሰዓት ውጭ እና በበዓላት ቀናት ለሚሰጥ አገልግሎትም በተጨማሪነት ያገለግላል፡፡
3. ይህንን በተመለከተ የመስሪያ ቤቱ የሚመለከተው ተቆጣጣሪ ስራ ክፍል ኃላፊነት አለበት ፡፡

54
ቅጽ 07

አባሪ 7. የመንግስት ተሽከርካሪዎች ነዳጅ፤የዘይትና ቅባት መጠየቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

ቀን -------------------

ለ-----------------------

የሰሌዳ ቁጥር -----------የተሽከርካሪው ዓይነት -----------በቆጣሪው ላይ የታየ ኪ/ሜትር ንባብ --------

ዓይነት የተጠየቀው የተሞላው የማደያው ስም ምርመራ

ብዛት ብር ሣ ብዛት ብር ሣ

ነዳጅ ቤንዚን

ነዳጅ ናፍጣ

የሞተር ዘይት

የፍሬን ዘይት

የጥርሳ ጥርስ ዘይት

ግሪስ

ጠያቂ ስም ---------------------- ፊርማ ------------- ቀን ---------------

የፈቃጁ ስም --------------------- ፊርማ ------------- ቀን ---------------

ማሳሰቢያ ፡- ይህ ቅጽ ቅጂ ከተሰራ በኋላ ፤ የመጀመሪያው ቅጂ በሚመለከተው ተቆጣጣሪ ስራ ክፍልይቀመጥ፤ ሁለተኛውን ቅጂ


በጠያቂው/በተጠቃሚው የስራ ክፍል ይያዛል።

55
አባሪ 8. የመንግስት ተሽከርካሪዎች የጥገና መጠየቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

የመስሪያ ቤቱ ሥም ------------------------------ ቀን -----------------------------

ለ----------------------------------------------------------------------------------

የሠሌዳ ቁጥር --------------------------------- የተሽከርካሪው ዓይነት --------------------ተሽከርካሪው የሚከተሉት


ብልሽቶች ስላሉት ተመርምሮ እንዲጠገን እንጠይቃለን ፡፡

የብልሽቱ ዓይነት

-------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------
ብልሽቱን የገለፀው አሽከርካሪ ወይም ሾፌር

ሥም ------------------------------ ፊርማ ----------------------ቀን -----------------

56
አባሪ 9.የመንግስት ተሽከርካሪዎች የጥገና የሥራ ትዕዛዝ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

የሠሌዳ ቁጥር የተሽከርካሪው ዓይነት የተመደበበት የኪ.ሜትር ንባብ


የሥራ ሂደት

የብልሽት ዓይነት ----------------------------------

ጥገናውን ለማከናወን የተረካቢው ባለሙያ ስም ----------------------ፊርማ ----------

የተረከበበት ቀንና ሰዓት -----------------

ተ/ቁ የተሰራው የተመደበው ባለሙያ ሠራተኛ

ቀን የባለሙያው ስም የጥገና ስራው የሰዓት ብር ሣ


የወሰደው ጊዜ ክፍያ

ድምር ድምር

ማሳሰቢያ፡-ይህ ቅጽ ጋራ» ላላቸው የመንግስት መ/ቤቶች ወይንም ድርጅቶች የጥገና የሥራ ትዕዛዝ የሚሞላበት ሲሆን ቅጹ በሁለት ቅጂ
ተዘጋጅቶ የመጀመሪያው ቅጽ ለጥገና ክፍል ሁለተኛ ቅጅ የጥገና ትዕዛዝ ለሞላው ክፍል ይሰጣል፡፡

57
አባሪ 10. የመንግስት ተሽከርካሪ የመለዋወጫ ዕቃ መጠየቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

የመስሪያ ቤቱ ስም --------------------- ቀን ----------------------------

ተ/ቁ የተሽከርካሪው የመለዋወጫ ዕቃ ብዛት ዋጋ

የሠሌዳ ዓይነት መለያ ቁጥር ዝርዝር ዝርዝር ያንዱ ጠቅላላ

ቁጥር

ጠያቂው ስም ---------------------- ፊርማ ------------- ቀን ---------------

የፈቃጁ ስም --------------------- ፊርማ ------------- ቀን ---------------

ማሳሰቢያ ፡- ይህ ቅጽ ጋራ» ያላቸው የመንግስት መ/ቤቶች ከንብረት ክፍል የመለዋወጫ ዕቃ ለማውጣት ከጥገና ክፍል የሚሞላ ቅጽ
ነው፡፡ ቅጹ በሁለት ቅጂ ተዘጋጅቶ የመጀመሪያው ለንብረት ክፍል ይሰጣል፡፡ ሁለተኛው ቅጂ በጥገና ክፍል ሚቀመጥ
ይሆናል ፡፡

58
አባሪ 11. የመንግስት ተሽከርካሪ የመለዋወጫ ዕቃ መጠየቂያ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

በጥገና ወቅት የተለወጡ ዕቃዎች ሪፖርት ማቅረቢያ

ቀን መለያ የዕቃው ስም ያንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ

ቁጥር

ብር ሳ ብር ሳ

ምርመራ

-------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------

የሰራው ባለሙያ ስም ------------- ፊርማ --------- ቀን -----------

የፈተሸው ባለሙያ ስም ------------ ፊርማ -------- ቀን------------

የጋራዥ ሃላፊው ስም ------------- ፊርማ --------- ቀን------------

ማሳሰቢያ፦ ይህ ቅጽ ጋራዥ ላላቸው የመንግስት መ/ቤቶች የጥገና የስራ ትዕዛዝ የሚሞላበት ቅጽሲሆን ቅጹ በሁለት ኮፒ መዘጋጀትአለበት፡፡
የመጀመሪያ ለግ/ን/አስ/ጠ/አገል/ደጋፊ የስራ ሂደትይላካል።ሁለተኛው ቅጅ የስራ ትዕዛዙን ለሞላው ቀሪ ይሆናል።

59
አባሪ 12. የተሽከርካሪዎች የአደጋ መግለጫ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የፋይናንስ ቢሮ

ሀ የሾፌሩ ስም የመኪናው አደጋው የደረሰበት

የሰሌዳ ዓይነት ፍጥነት ቀን ሰዓት ቦታ

ቁጥር

የድርጅቱ አሽከርካሪ የመንጃ ፈቃድ ሁኔታ

ለ ቁጥር ደረጃ የታደሰበት ዓ/ም

የአደጋ ሁኔታ ዝርዝር መግለጫ

ጥፋተኛው የሾፌሩ ስምና ፊርማ

የአደጋ የደረሰበት ወይም ያደረሰው

መ የሰሌዳ ቁጥር ዓይነት ንብረትነቱ አድራሻ ስልክ ቁጥር

የአሽከርካሪው ስም አድራሻ ስራው ኢንሹራንስ

አደጋው ያደረሰው ጉዳት

ሠ የቆሰሉ የሞቱ ጉዳት የደረሰበት ንብረት

ረ በአደጋ ጊዜ በተሽከርካሪው ውስጥ የነበሩ በአቅራቢያው የነበሩ ምስክሮች

ተ/ቁ ስም አድራሻ ተ/ቁ ስም አድራሻ

60
1 1

2 2

3 3

የአደጋውን ዝርዝር ሁኔታ የመዘገበው ትራፊክ ፖሊስ

ሸ የትራፊክ ፖሊሱ ስም ጣቢያው አድራሻ

ፎርሙን ያስሞላውስም ----------------------------------- ፊርማ -------------------------ቀን --------

የትራፊ ፖሊስ

መግለጫ ---------------------------------------------------------------------------------------------

ማሳሰቢያ ፡- ማንኛውም ተሽከርካሪ አደጋ ሲያደርስም ሆነ ሲደርስበት ይህን ቅጽ መሙላት አለበት፡፡ ይህ ቅጽ በሶስት ኮፒ ተሰርቶ የመጀመሪያው
ለፋይናንስ ክፍል ይላካል፤ ሁለተኛው ተሽከርካሪው ግል ማህደር ይቀመጣል፤ ሶስተኛው ለሚመለከተው የበላይ ሃላፊ ይሰጣል፡

61

You might also like