You are on page 1of 44

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት

ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት


ሐምሌ 2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ
ማውጫ
Contents
መግቢያ .......................................................................................................................................................... 2
ክፍል አንድ ..................................................................................................................................................... 3
ለበጀት ዓመቱ የታቀዱ ግቦች አፈጻጸም ................................................................................................................ 3
ግብ አንድ ፡-የዳኝነት ነጻነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት ማሳደግ .............................................................................. 3
1.1. የዳኝነት ነጻነት አፈጻጸምን ማሻሻል፣ ............................................................................................................... 3
1.2. የዳኝነት ገለልተኝነት እንቅፋቶችን መቀነስ ....................................................................................................... 3
1.3. የዳኝነት ተጠያቂነትን ማሻሻል ........................................................................................................................ 4
ግብ ሁለት፡- የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ ቅልጥፍና እና ግልጽነትን ማሳደግ .......................................................... 7
2.1. የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሻሻል ................................................................................................. 7
2.1.1. የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ሥራዎች ማጠናከር 8
2.2. የዳኝነት አገልግሎቶችን ግልጽነት ማጠናከር .................................................................................................. 11
2.3. የዳኝነት አገልግሎት ቅልጥፍናን ማሻሻል ....................................................................................................... 12

2.3.1.የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት የመዛግብት አፈጻጸም ቅልጥፍና ከተያዘ ዕቅድ አንጻር 12
2.3.2.የፍርድ ቤቶች አፈጻጸም ቅልጥፍና ከቀረቡ መዛግብት አንጻር 13
2.4. የፍርድ አፈጻጸም ቅልጥፍናን ማሳደግ ........................................................................................................... 16
2.5. ውስጣዊ ና ውጫዊ ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር ........................................................................................ 17
2.5.1.ውስጣዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር 17
2.5.2.ውጫዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር 17
ግብ ሦስት፡- የዳኝነት ተደራሽትን ማጎልበት ...................................................................................................... 18

3.1. በኢኮቴ የታገዘ የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት ተደራሽነትን ለማሳደግ ............................................................. 18


3.2. የተከላካይ ጠበቃ አገልግሎት በማጠናከር ተደራሽነትን ለማሳደግ ................................................................... 19
3.3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ የባለብዙ ዘርፍ ጉዳዮችን አጠናክሮ
ተደራሽነትን ለማሻሻል............................................................................................................................................. 19
3.3.1.የሴት ሠራተኞችንና ተገልጋዮችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ 19
3.3.2.በዳኝነት ሥርዓት ለሚያልፉ ሕጻናት ድጋፍ ማድረግ 21
3.4. ፍርድ ቤት ተኮር የገጽታ ግንባታና የኮምንኬሽን ስራዎችን ማጠናከር.............................................................. 22
3.4.1.የፍ/ቤቶችን ገጽታ ለመገንባት የተከናወኑ ተግባራት 22
3.4.2 የመረጃ ነጻነት ትግበራ ማጠናከር 23
3.5. የተለያዩ መንገዶችን ተጠቅሞ ተደራሽነትን ለማጠናከር................................................................................. 24
ግብ አራት፡-አስተዳደራዊ ድጋፎችን ማጠናከር ..................................................................................................... 25
4.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል ፍላጎትን ማሟላት .............................................................................. 25
4.2. የበጀትና ንብረት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻል ..................................................................................... 26
4.3. የግዥና ንብረት አስተዳደርና አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ.................................................................... 30
4.4. የጠቅላላ አገልግሎት አገልግሎችን ማጠናከር ................................................................................................ 32
4.5. የኦዲትና ቁጥጥር ሥርዓት ማጠናከር ........................................................................................................... 32
4.6. የዕቅድ ዝግጅት፣ የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን ማጠናከር .............................................................. 34
4.7. የኮረና ወረርሽኝ ተገላጭነትን መከላከል........................................................................................................ 35
ክፍል ሁለት .................................................................................................................................................. 36
በፕሮጀክት የታቀዱ ተግባራት አፈጻጸም ............................................................................................................. 36
ክፍል ሶስት .................................................................................................................................................... 40
በአፈጻጸም ግምገማ የተለያዩ ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው ................................................ 40
ጥንካሬዎች ............................................................................................................................................................ 40
ክፍተት/ድክመት የታዩባቸው አፈጻጸሞች ................................................................................................................. 41
ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃች .................................................................................................... 42
ቀጣይ አፈጻጸሞችን ለማሻሻል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች .............................................................................................. 42
ማጠቃለያ ..................................................................................................................................................... 43

1
መግቢያ
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በ2013 በጀት ዓመት የሚሰጡትን የዳኝነት አገልግሎት እና የጀመሩዋቸውን የማሻሻያ
ጥናቶች አጠናክረው ለመቀጠል ያ዗ጋጁዋቸውን የመደበኛ ሥራዎችና የፕሮጀክት ዕቅዶች በመተግበር ተጨባጭ
ለውጦች የታዩባቸው ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡ ለዙህም በዕቅድ ከተያዘ መዚግብት በላይ ዕልባት እንዲያገኙ
መደረጉን፣ ለዕቅድ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን አቅርቦት ማሳደግ መቻሉን፣ የበጀት ዕቅድን ለምክር
ቤት አቅርቦ በማጸደቅ እና የአስተዳደር ዗ርፉን ስምሪት ከአስፈጻሚው ተጽዕኖ በማላቀቅ የዳኝነት ነጻነትን
ማስጠበቅ መጀመሩን፣ በአማካሪ ታግዝና በውስጥ ባለሙያ ታግዝ የቀጣዮችን ዓመታት ውጤታማነት
ለማጠናከር የሚያግዘ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የተቋም መዋቅር ዜግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን….
አብነት ማድረግ ይቻላል፡፡

የአሳታፊነት መርህን በመከተል ከሶስቱም ፍርድ ቤቶች በተውጣጡ ባለሙያዎች ጥረትና በሥራ ኃላፊዎች
ክትትል አራት ግቦችና በርካታ መጋቢ ግቦችን ይዝ የተ዗ጋጀው የበጀት ዓመቱ ዕቅድ በሁሉም ፍርድ ቤቶች እስከ
ግለሰብ ፈጻሚዎች ወርዶ ዜርዜር ዕቅዶች እንዲ዗ጋጁ እንዲ዗ጋጁ ተደርጓል፡፡ የዕቅዱን ተፈጻሚነት የሚያጠናክሩ
የቅርብ ክትትል ግምገማዎችም ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ በዙህም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የዳኞች አስተዳደር
ጉባዔ አዋጆች፣ የዳኞች ሥነ ምግባርና ዲስፕሊን ደንብ፣ የጉዳዮች ፍሰት አመራር መመሪያ… ጸደቀው እንዲወጡ
ተደርጓል፡፡ ከዙህም በላይ ዗መናትን ያስቆጠሩ የተወሰኑ የዳኞች መኖሪያ ሕንጻዎች ግንባታ ተጠናቅቆ አገልግሎት
መስጠት እንዲጀምሩ፣ ለዳኝነት አገልግሎት የሚያስፈልግ የሰው ኃይል አቅርቦት እንዲሟላና የአቅም ማጎልበቻ
ስልጠናዎች እንዲሰጡ… ለማድረግ ያስችሉ አስተዳደራዊ ድጋፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ ከሶስት ዓመቱ
የፕሮጀክት ዕቅድ በበጀት ዓመቱ የሚፈጸሙት ፕሮጀክቶች ተለይተው አብዚኛዎቹን ማጠናቀቅና ቀሪዎችን
ወደመጨረሻ ምዕራፍ ማሸጋገር ተችሏል፡፡

የእነዙህን ግቦችና ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ለማሻሻል በየደረጃው በተካሄዱ ክትትልና ግምገማዎች ጎልተው የታዩ
ጥንካሬዎችን፣ ሊሞሉ የሚገባቸው ክፍተቶችን፣ ሊፈቱ የሚገባቸው ችግሮችን መለየት የተቻለ ሲሆን
ጥንካሬዎችን ይበልጥ አጠናክሮ በመቀጠል ከፍተቶችን ለመሙላትና ችግሮችን ለመፍታት ያገዘ ውሳኔዎች
ተሰጥተዋል፡፡ በዙህም የተገልጋዮችን ከፍተኛ ወጪ መቀነስ የሚያስችል የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነት ማጎልበቻ ሥርዓቶችን (የዋይድ ኤርያኔት ወርክ ዜርጋታ የዳታቤዜ ግንባታ…) አጠናክሮ መቀጠል፣
የጠቅላላ አገልግሎት አመራሮችን ለውጦና አደረጃጀቱን አሻሽሎ ክፍተቶችን ሙላትና ችግሮችን መቀነስ፣
ሕንጻዎችን በመከራየት ለችሎትና ቢሮ ዕጥረቶች ጊዛያዊ መፍትሔ መስጠትና ዗ላቂ መፍትሔ የሚሰጡ
የግንባታ ሥራዎች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ… ያስቻሉ ዕርምጃዎች ተወስደዋል፡፡ ፍርድ ቤቶች እነዙህንና
ሌሎች በርካታ ውጤቶችን ያገኙባቸውን አገልግሎቶች በሰጡበት ሂደት ተገልጋዮች የነበራቸውን የዕርካታ ደረጃ
ለመለየት በየደረጃው የተደረጉ ሙከራዎች የነበሩ ሲሆን በጠቅላይ ፍርድ ቤት ደረጃ በተወሰኑ ወራት ተካሄደው
የነበሩ የዳሰሳ ቅኝቶች የተገልጋዮቻቸው ዕርካታ ዳኞች በሰጡዋቸው አገልግሎቶች 57.55% እና የአስተዳደር
ሠራተኞች 62.45% መድረሱን አመላክተዋል፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች በጀመሩዋቸው የማሻሻያ ሥራዎች አንጻራዊ
የአገልግሎት አሰጣጥ ለውጦች መኖራቸውን ከማሳየቱም ሌላ የተገልጋዮችን ዕርካታ በሚፈለገው ደረጃ
ለማሳደግ አሁንም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ የሚያስፈልግ መሆኑን ጠቁሟል፡፡

የበጀት ዓመቱ አፈጻጸም በተጠቃለለ መልክ የተገለጸበት ይህ ሪፖርቱ ሶስት ክፍሎችን የያ዗ ሲሆን
የመጀመሪያው ክፍል የበጀት ዓመቱን ግቦች አፈጻጸም፣ ሁለተኛው ክፍል በፕሮጀክት የታቀዱ ተግባራት
አፈጻጸም የሚገኙበትን ደረጃ እና ሶስተኛው ክፍል በግምገማ የተለዩ ጥንካሬና ድክመቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና

2
የተወሰዱ የመፍትሔ ዕርምጃዎች፣ ለቀጣዩ በጀት ዓመት የአመራሩን ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች እንዲይዜ
ተደርጓል፡፡

ክፍል አንድ

ለበጀት ዓመቱ የታቀዱ ግቦች አፈጻጸም

ግብ አንድ ፡-የዳኝነት ነጻነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት ማሳደግ


1.1. የዳኝነት ነጻነት አፈጻጸምን ማሻሻል፣

 በዳኝነት ነጻነት መርህ ላይ ዳኞችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተመሳሳይ አቋምና ዕምነት
እንዲኖራቸው አራት የግንዚቤ ማስጨበጫ መድረኮች ለማ዗ጋጀት በተያ዗ው ዕቅድ የዳኞችን ግንዚቤ
የሚያጎለብቱ አምስት የጋራ መድረኮች ተ዗ጋጅተው የሁሉም ፍርድ ቤት ዳኞች ተሳታፊ ሆነዋል፣
 የፍርድ ቤቶችን ነጻነት አስመልክቶ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን አካላት ግንዚቤ የሚያዳብሩ ውይይቶችን
ለማካሄድ ታቅዶ የፍርድ ቤቶችን የበጀት ዕቅድ አስፈላጊት በተመለከተ ከሕዜብ ተወካዮች ም/ቤት የበጀትና
ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የግንባታ መሬት ለማግኘት ከመሬት አስተዳደር ኃላፊዎች፣ የተሰጡ
ፍርዶችን ተፈጻሚ ለማድረግ ጉደዩ ከሚመለከታቸው ዗ርፎች …. ጋር ውይይት ለማድረግ ተችሏል ፣
 የዳኝነት ነጻነትን ለማስከበር በመሻሻል ላይ የሚገኙ ሕጎች ጸድቀው ወደ ትግበራ እንዲገቡ በተያ዗ውን ዕቅድ
የፌራል ፍርድ ቤቶች እና የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አዋጆች በሕዜብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቀው
ወደ ትግበራ እንዲገቡ ለማድረግ የተቻለ ሲሆን የዳኞች ሥነምግባርና ዲስፕሊን ደንብና የፍትሐብሔር
ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ጸድቀዋል፣ የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ ለምክር ቤት
ከመላኩም ሌላ የተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች ዜግጅት ተጠናክሮ ቀጥሏል፣
 ዳኞችም ሆነ ሠራተኞች ስራቸውን በባለቤትነት፣ በአገልጋይነት፣ በአብሮነት ስሜት መስራት
የሚያስችለቸውንና በዳኝነት ነጻነት ዘሪያ ይበልጥ ግንዚቤ እንዲኖራቸው የሚያደርጉ የስርፀት መድረኮችን
ለማ዗ጋጀት ታቅዶ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በአብሮነት ስሜት መስራት የሚያስችሉ ውይይቶች ተደርገዋል፣
በተለይ የአስተዳደር ሠራተኞችን አቅም የሚያጎለብቱና የተገልጋይ አያያዜ ሥርዓቱን ማሻሻል ያስቻሉ
በርካታ ስልጠናዎችን ተሰጥተዋል፣
 በሁሉም ችሎቶች የሚሰጡ ትዕዚዝች/ብይኖች/ውሳኔዎች ከማንኛውም ተጽዕኖ ነጻ መሆናቸውን ለመለየት
የበላይ አመራር አካላትን ጨምሮ የሚመለከታቸው ክፍሎች እስከ ምዽብ ችሎቶች የ዗ለቀ ክትትልና ድጋፍ
በማድረግ የተለዩ ክፍተቶች ተሞልተው የዳኝነት ነጻነትን ማጠናከር ተችሏል፣
 የዳኝነት ነጻነት ለማስጠበቅ የተጀመረውን የበጀት አቀራረብ ሥርዓት አጠናክሮ የ2014 በጀት ዕቅድ
ተ዗ጋጅቶና በየደረጃው ሰፊ ውይይቶች ተካሂደው ከዳበረ በኋላ ለሕዜብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ
ማጸደቅ ተችሏል፣

በእነዙህ ተግባራት መፈጸም መጋቢ ግቡ ሊደርስበት የታቀደውን 85% ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡

1.2. የዳኝነት ገለልተኝነት እንቅፋቶችን መቀነስ

የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት እንቅፋት የሚፈጥሩ ችግሮችን አስወገዶ ዳኞች ገለልተኛ አገልግሎት መስጠት
የሚችሉበት ምቹ ሁኔታ ለማ዗ጋጀት በተያ዗ው ዕቅድ፡-

3
 የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የሚጠቀመባቸው አውቶሞቢሎች የተመደቡላቸው ሲሆን የስር ፍ/ቤት ዳኞችን
ችግሮች ለማቃለል የጋራ ይሰጥ ከነበረው የትራንስፖርት ገልግሎትና አበል በተጨማሪ በከባድ ወንጀል
ችሎቶች የሚሰየሙ ዳኞች የየራሳቸው አውቶሞቢል ተመድቦላቸዋል፣ ከኮቪድ ወረርሽኝ ጋር ተያይዝ
የሠራተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችሉ መኪኖች በኪራይ ተይ዗ው እንዲያገለግሉ በመደረጉ በተወሰነ
ደረጃ ችግሩን ለመቅረፍ ተችሏል፣
 የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቀነስ በተደረጉ ጥረቶች የፍርድ ቤት ትዕዚዝች በመንግስት አካላት እኩል
ተፈፃሚ እንዲሆኑ በወቅቱ ምላሽ የማይሰጡ ተቋማት ተለይተው ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ
እንዲወስዱ ተደርጓል፣
 ግልጽ አሠራርን የተከተለና ከአድልዖ የጸዳ (በዕጣ ላይ የተመሰረተ፣ በአውቶሜሽን የተደገፈ…) የመዚግብት
ክፍፍል በማድረግ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮች በማመቻቸት ላይ
ይገኛሉ፣
 ዳኞች በመኖሪያ ቤት ችግር ምክንያት የሚያጋጥባቸውን ተጽዕኖ ለማስወገድ ከተገነቡ ሕንጻዎች
አብዚኛዎቹ ተጠናቀቀው በመከፋፈላቸው የገለልተኛነት እንቅፋቶችን መቀነስ ተችሏል
 የሶስቱም ፍርድ ቤት ዳኞችና ረዳት ዳኞች በችሎትም (በክርክር አመራርና አስተዳደር) ሆነ ከችሎት ውጭ
በሚኖራቸው ማህበራዊ ግንኙነት ገለልተኛ ባህሪ እንዲላበሱ (Actual and Apparent) ለማድረግ
የሚያግዘ የግንዚቤ ማዳበራያ መድረኮች ተ዗ጋጅተዋል፣

የአስተዳደር ሠራተኞችን የሥራ ባህሪ ያገና዗በና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመከላከል፡-

 የዳሰሳ ጥናት ተካሂዶ በተለዩ ክፍተቶች ዘሪያ የግንዚቤ ማስጨበጫ መድረኮች ተ዗ጋጅተው የበላይ አመራር
አካላት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተሳታፊ በመደረጋቸው ሊወሰዱ በሚገባቸው የማስተካከያ
ተግባራት ላይ የጋራ ስምምነት ተፈጥሯል፣ የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚሠራጩ አቅርቦቶችን
ጨምሮ ችግሮችን ለመፍታ ያስቻሉ ዕርምጃዎችም ተወስደዋል፣
 በጉባዔው በጸደቀው የዳኞች እና የጉባዔ ተሿሚዎች የጥቅማ ጥቅም መመሪያ ቁ.1/2011 መሰረት የዳኞች፣
የረዳት ዳኞች፣ የሬጅስትራሮችና የጉባዔ ተሿዎች የሆኑ የተወሰኑ የአስተዳደር ክፍል ኃላፊዎችና የተከላካይ
ጠበቆች ደመወዜና ጥቅማ ጥቅሞች እንዲሻሻሉ ተደርጓል፣
 ሁሉንም ዳኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ ያደረገ የጤና መድን ሽፋን እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን በጡረታ
የተሸኙ ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞች የማህበራዊ ዋስትና ክፍያና አምስት ዳኞች ከገን዗ብ ሚ/ር ሊያገኙ
የሚገቡዋቸውን ጥቅሞች ማስከበር ተችሏል፣

እነዙህ ዜርዜር ተግባራት በመከናወናቸው በርካታ እንቅፋቶችን ማስወገድና ይነሱ የነበሩ ቅሬታዎችን መቀነስ
በመቻሉ የዕቅዱን 80% መፈጸም ተችሏል፡፡

1.3. የዳኝነት ተጠያቂነትን ማሻሻል

የኢንስፔክሽን ክፍሎችን ብቃትና ልምድ ባላቸው ዳኞችና አቅርቦቶች አሟልቶና አስፈላጊ የሥራ መመሪያዎችን
አ዗ጋጅ ለማደራጀት በተያ዗ው ዕቅድ፣

 በጠቅላይ ፍርድ ቤት የተወሰኑ ኃላፊዎች ምደባና የባለሙያዎች ቅጥር ተካሂዶ የሰው ኃይል ፍላጎቱን
70%ማሟላት ተችሏል፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የአንድ ዳይሬክተር መደብ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጸደቀ
ሲሆን የሌሎች መደቦች ጥያቄ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል በመጠናት ላይ ይገኛል፣ በዙህም የተነሳ
በከፍተኛ ፍርድ ቤት የበላይ አመራር ከሚስተናገዱ የተገልጋይ ቅሬታዎች በተጨማሪ በጊዛያዊነት የተመደቡ
ረዳት ዳኞች ከተገልጋይ የቀርቡ አቤቱታዎችን በማስተናገድ ላይ ይገኛሉ፣ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

4
ልደታ ምድብ ችሎት ኢንስፔክሽን ክፍል የተደራጀ ሲሆን ለክፍሉ ተጠሪ የሆነ ረዳት ዳኛ ተመድቦች
ከተገልጋይ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በማስተናገድ ላይ ይገኛል፣
በእነዙህ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በተደራጁ የኢንስፔክሽን ክፍሎች በመታገዜ በየችሎቶች የሚሰጡ የደኝነት
አገልግሎቶችን ለማሻሻል የሚያግዘ የችሎት ምልከታዎችንና የመዚግብት ምርመራዎችን ለማካሄድና የግኝት
ሪፖርቶችን መሰረት ያደረጉ ዕርምጃዎች መወሰዳቸውን አረጋግጦ ለሚመለከታቸው አካላት ለማሳወቅ
በተያ዗ው ዕቅድ፡-
 በናሙናነት የተመረጡ የመዚግብት ምልከታዎች ተደርገው 20 ጉዳዮች ለተጨማሪ ምርመራ ወደ
ሚመለከተታቸው አካላት መላካቸውን፣ 17 ጉዳዮች ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ መቅረባቸውን፣ አንድ
የውርስ ጉዳይ ወደ ህገመንግስት አጣሪ ጉባዔ መላኩን፣ ጥናት የሚፈልግ አንድ ጉዳይ ወደ ህግ ድጋፍ
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተመርቶ እልባት ማግኘቱን ማረጋገጥ ተችሏል፣
 የዳኝነት አገልግሎትን አስመልክቶ ከተገልጋዮች የቀረቡ ቅሬታዎችን ለማስተናገድ በተያ዗ው ዕቅድ፡-
o ለጠቅላይ ፍ/ቤት ኢንስፔክሽን ክፍል ከቀረቡ 511 የቃል እና 268 የጽሁፍ በአጠቃላይ 779
አቤቱታዎች ውስጥ 779 መፍትሄ እንዲያገኙ መደረጉን፣
o ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ኢንስፔክሽን ክፍል ከቀረቡ 162 ቅሬታዎች በፕሬዜደንት የተመረመሩ 43
ቅሬታዎች አስተዳደራዊ መፍትሔ ማግኘታቸውን፣ ቀሪዎቹ 119 አቤቱታዎች በአስተዳደር
ውሳኔ የማይፈቱ በመሆናቸው ጉዳዩ ወደሚመለከታቸው ችሎቶች መተላለፋቸውን፣ በችሎት
ወይም በአስተዳደር የማይፈቱ የስነምግባር ጥሰቶች ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ እንዲያቀርቡ
መደረጋቸውን፣
o ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሁሉም ምድብ ችሎቶች የቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት
እንዲጠናከር ተደርጎ በሬጅስትራር ጽ/ቤት በኩል ከተገልጋይ የቀረቡ161 አቤቱታዎች
ተመርምረው ተገቢ ምላሽ ማግኘታቸውን፣ በሬጅስትራሮች ደረጃ መፈታት ያልቻሉ ሰባት
ቅሬታቸው ወደ ሚመለከተው አካል መላካቸውን፣ በኢንስፔክሽን በኩል 37 አቤቱታዎች
ቀርበው ምላሽ ማግኘታቸውን፣ ለፕሬዜደንትና ምክትል ፕሬዜደንት ጽ/ቤት ከቀረቡ 198
አቤቱታዎች 192 ምላሽ አግኝተው ስድስት አቤቱታዎች በመታየት ላይ መሆናቸውን
ከቀረቡ ሪፖርቶች ለማወቅ ተችሏል፡፡
 በችሎቶችም ሆነ በአስተዳደር ዗ርፎች ወቅታዊ ዕቅዶች እና የአፈጻጸም ሪፖርቶች እንዲ዗ጋጁ ተደርገው
እየተገመገሙ ጥንካሬና ድክመቶች ተለይተውና ችግሮችና መፍትሔዎች ታውቀው ተገቢ ዕርምጃዎች
ተወስደዋል፣ ከተገልጋዮች የሚቀርቡ ቅሬታዎችና /አስተያየቶችን/ ማሠባሠቢያ ቅፆችና አስተያየት መስጫ
ሳጥኖቸ ተ዗ጋጅተው የተገልጋዮችን አስተያየቶች በማሰባሰብ ማሻሻያዎች ተደርገዋል፣
 በዳኞች ተፈጸሙ ተብለው የቀረቡ የዲስፕሊን አቤቱታዎችን በማስተናገድ አድስ የተከፈቱና 252 እና
ካለፈው የተሻገሩ 261 አቤቱታዎችን ተመርምረው በ57 መዜገቦች የተከሰሱ የ97 ዳኞች አቤቱታ የውሰኔ
ሀሳብ በማ዗ጋጀት ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ቀርበው በሁለት መዜገቦች ውሳኔ በመስጠት በአንድ ዳኛ ላይ
የቀረበው ክስ የማያስጠይቅ በመሆኑ እንዲቋረጥ እና ሌላ አንድ ዳኛ በቀረበባቸው ክስ የሦስት ወር
የደመወዜ ቅጣት ተወስኗል፣
 ከችሎት ምልከታዎች፣ ከመዚግብት ቅኝቶች፣ ከተገልጋይ አስተያየት የተገኙ መረጃዎችን በመጠቀም በዳኞች
የሚሰጡ ትዕዚዜ፣ ብይንና ውሳኔዎች/ፍርዶች ከራሳቸው ከዳኞች ግለሰባዊ ፍላጎት፣ ከተከራካሪ ወገኖች
ተጽዕኖ፣ የተለየ ጥቅም ከሚያራምዱ አካላት ጫና… የጸዱ መሆናቸውን ተከታትሎ የመገምገምና
ክፍተቶችን በመለየት ማሻሻያዎችን ለማድረግ የሚያግዘ ውይይቶች ተደርገዋል፣ ከእነዙህ በመረጃ ላይ

5
ከተመረኮዘ ውይይቶች በመነሳት ሕግንና መስረጃን መሰረት ያደረጉ የዳኝነት አገልግሎቶች ለመስጠት
የሚያግዘ የማሻሻያ ዕርምጃዎችም ተወስደዋል፣

 የዳኞች የሥነ ምግባር ደንብ ተሸሽሎ በጉባኤ የጸደቀ ሲሆን የተጠያቂነት ሥርዓት ትግበራውን ለማጠናከር
የሥነ ምግባር መርሆችን አስመልክቶ የግንዚቤ ማዳበሪያ መድረኮች በየደረጃው ተ዗ጋጅተዋል፣
በአስተዳደር ሥራተኞች ዗ንድ የተጠያቂነት ሥርዓት ለማጠናከር እንዲቻል በሶስቱም ፍርድ ቤቶች የሥነ ምግባር
ስራ ክፍሎችን አደራጅቶ በሰው ሀይልና በግብዓት በማሟላት ኢሥነምግባራዊ ድርጊቶችን ለመከላከል በተደረጉ
ጥረቶች፡-
 በጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀደም ሲል ለተደራጀው ክፍል አንድ ከፍተኛ ባለሙያ በቅጥር ተሟልቶ ሥራ
ማስጀመር ተችሏል፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳይሬክተሩን ጨምሮ 3 ባለሞያዎች እንዲሟሉ ተደርጎ በመስራት
ላይ ሲሆን በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በስራ ላይ የሚገኘውን የሥነ ምግባር ዳይሬክቶሬት ከመጠናከሩም
ሌላ የሠራተኞች የሥነ ምግባር መተዳደሪያ ደንብ ተ዗ጋጅቶና በየደረጃው ተመክሮበት በመጽደቁ ተግባራዊ
በመደረግ ላይ ይገኛል፣
 በዙህም ለምሳሌ፡-
o በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስድስት ሰራተኛችን የቃል ማስጠንቀቂያና ሶስት ሰራተኞች የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው፣ አንድ ሰራተኛ የአራት ቀን ደሞዜ እንዲቆረጥበት፣
o በከፍተኛ ፍርድ ቤት የዲሲፒሊን ግድፈት በፈፀሙ ሰባት ሠራተኞች ላይ ክስ ተመስርቶ ስድስት
ሰራተኞች የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው፣ አንድ ሠራተኛ በአቅም ማነስ እንዲሰናበት፣ 33
ሠራተኞች የቀሩበትን ቀን ደመወዜ ተቆርጦ ወደ መንግስት ገቢ እንዲደረግ፣
o በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አንድ ረዳት ዳኛ ሥራ ከለቀቀ በኋላ በየወሩ የወሰደውን ደመወዜ ብር
54,000 ተመላሽ እንዲያደርግ፣ የስራ ሰዓት ያላከበሩ 1,151 ሰራተኞች ደሞዜ ለመንግስት ተመላሽ
እንዲደረግ፣ በድሬደዋ ምድብ ችሎት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ ሰባት ሰራተኞች የጽሁፍ
ማስጠንቀቅያ እንዲሰጥ…..
የተደረገ ሲሆን ከኢ-ስነ ምግባር ድርጊቶች ጋር በተያያ዗ ከተለያየ ምድብ ችሎት የቀረቡ ጥቆማዎች ተጣርተው
አስፈላጊ ዕርምጃዎች ተወስደዋል፣

በሕግ አገልግሎት አማካኝነት ከባድ የዲስፕሊን ጥሰቶች ፈጽመዋል ተብለው በተጠረጠሩ ሠራተኞች ላይ ክሶች
እንዲቀርቡ በተያ዗ው ዕቅድ፡-
 በ40 የዲስፕሊን ጥሰት ክርክሮች ተካሂደው የአምስቱ ክሳቸው እንዲቋረጥ፣ 24ቱ ውሳኔ እንዲሰጣቸው
የተደረገ ሲሆን 10 ማስረጃ እንዲሰማባቸው ታዜዝ በቀጠሮ ላይ ይገኛሉ፣
 የሕግ ምክር የፈለጉ ተገልጋዮች ከመስተናገዳቸውም ሌላ ተቋሙን በሚመለከቱ 74 ጉዳዮች ላይ የተ዗ጋጁ
ውሎችን የማስተካከል ተግባር ተከናውኗል፣
እነዙህ ተግባራት ተከናውነው መጋቢ ግቡ ሊደርስበት የታቀደውን 80% ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡፡

በእነዙህ መጋቢ ግቦች ክንውን የተገኙ ውጤቶች ተጠቃልልለው ግቡን ለማሳካት የታቀደውን የግብ ዒላማ
81.66% ለማድረስ አስችለዋል፡፡

6
ግብ ሁለት፡- የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ ቅልጥፍና እና ግልጽነትን
ማሳደግ
2.1. የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሻሻል

በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ም዗ና መመሪያው የተገለጹ የጥራት መለኪያ መስፈርቶች ላይ ዳኞች ተገቢው
ግንዚቤ እንዲኖራቸው ከመደረጉም ሌላ፣

 በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት የጋራ መድረኮችን በታቀደው መጠን ማካሄድ ባይቻልም የዳኝነት ጥራትን
የሚያጎለብቱ ተግባራት መከናወናቸውን ለማረጋገጥ በኢንስፔክሽን ክፍሎች የሚካሄዱ የችሎቶች ቅኝትን
ጨምሮ በሪፖርቶች የተለዩ ክፍተቶችን ለመሙላት ያስቻሉ ውይይቶች ተካሂደዋል፣
 በሶስቱም ፍርድ ቤቶች ተጨማሪ አዲስ የተሾመው ሬጅስትራሮችን ወደ ሥራ በማስገባት እና የአሠራር
ማሻሻያዎችን በማድረግ ከተገልጋይ ከቀረቡ የክስ፣ የይግባኝ፣ የመልስ መልስ ማመልከቻዎች ውስጥ የሥነ
ሥርዓት ሕጎችን አሟልተው መቅረባቸውን በማረጋገጥ 77% የሚሆኑ ፋይሎች ተከፍተው የዳኞችን ጊዛ
መቆጠብ ባስቻለ መልኩ ለችሎት ቀርበዋል፣
 በየችሎቶች የሚሰጡ የዳኝነት አገልግሎቶች የጥራት መስፈርቶችን ማካተታቸውንና በአፈጻጸም ዘሪያ
ክፍተቶች መኖራቸውን ለማረጋገጥ ወርኃዊ ሪፖርቶቹ ቀርበውና ተገምግመው የማሻሻያ ሀሳቦችን የያዘ
ግብረመልሶች ተሰጥተዋል፣
 በተለያዩ ምክንያቶች ረጅም ዕድሜ ያስቆጠሩ መዜገቦችን እንደአመጣጣቸው በቅደም ተከተል ተለይተው
እንዲስተናገዱ የተደረጉ ሲሆን በሁሉም ፍርድ ቤቶች እስከ ምድብ ችሎቶች የ዗ለቀ ዳሰሳ በማካሄድ
዗መናትን ያስቆጠሩ መዚግብት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ዕልባት ንዲያገኙና አዲስ የተከፈቱት በጉዳዮች ፍሰት
ሥርዓት መሰረት የቀረቡባቸውን ጊዛ ተከትለው እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣
 እስከ ምድብ ችሎቶች በ዗ለቀ አሠራር በአሠራር ሂደት የታዩ የአፈጻጸም ለውጦችን መለየት ያስችሉ እና
የውጤታማነትና የአገልጋይነት ክፍተቶችን ለይቶ መፍትሔ ለማመቻቸት ያግዘ የቅኝቶች ተደርገዋል፣
 የተጀመሩ የፍርድ ቤት ማሻሻያዎችን በማጠናከር የተሰጡ አገልግሎቶችን ጥራት አስመልክቶ ተገልጋዮች
በየዕለቱ መረጃ እንዲሰጡ ለማድረግ ያስቻሉ ቅጾች ተ዗ጋጅተው የተሰጡ አስተያየቶችን አሰባስቦ
በመተንተን የአገልግሎቶች ጥራት እያደገ መምጣቱን መለየት ያስቻሉ ግብዓቶች ተገኝተዋል፣
 የዳኝነት ጥራትን ማዕከል ያደረገ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት በተደረጉ ጥረቶች ለንግድ ችሎቶች
የሚቀርቡ አቤቱታዎች ከሲዲ ጋር ተያይ዗ወ እንዲቀርቡ፣ በሁሉም ፍ/ቤቶች የሥነ ሥርዓት ህጎችን ያላሟሉ
ማመልከቻዎች ተሟልተው እንዲቀርቡ የሚያደርጉ ድጋፎች እንዲደረጉ፣ አጭርና ግልጽ የፋይል አከፋፈትና
የመዜገብ አያያዜ ቅጾች እንዲ዗ጋጁና የሥራው ባለቤት ከሆኑ ሬጅስትራሮችና ደጋፊዎቻቸው ጋር
በመወያየት ቀጣይነት ያላቸው ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ለማድረግ ተችሏል፣
 የሚከፈቱ መዚግብትን ጥራት ለመጠበቅ የሚያግዜ የግንዚቤ ማዳበሪያ ስልጠናዎችን እንዲሰጡ፣ የሥር
ፍርድ ቤት ዳኞች ጫና ቀንሶ ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዘ ተጨማሪ ዳኞች
እንዲሾሙ፣ የችሎቶች አደረጃጀቶች እንዲሻሻሉ ተደርጓል፣
 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሶስት ወር ከተገልጋይ የተሰበሰበ መረጃ በመተንተን የተገልጋይ የእርካታ
ደረጃ ምን ይመስላል የሚለውን ጅምር ስራዎችን የሚያሳይ ሪፖርት አ዗ጋጅቶ ከተለያዩ አመራሮች ጋር
በመወያየት ማሻሻያዎችን ለማድረግ የሚያስችሉ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛል፣

7
 በተወሰኑ ምድብ ችሎቶች የአንድ መስኮት አገልግሎት ተጠናክሮ እንዲቀጥል፣ የመቅረጸ ድምጽ ዕጥረቶች
አቅም በፈቀደ መጠን መፍትሔ እንዲያገኙና የትራንስክራይቭ ባለሙያዎች አቅም እንዲገነባ ለማድረግ
ያስቻሉ ዜርዜር ተግባራት ተከናውነዋል፣
 ለዳኝነት አገልግሎት ጥራት አጋዥ የሆኑ ምቹ የሥራ ከባቢዎችን ለማ዗ጋጀት በተያ዗ው ዕቅድ በጠቅላይ
ፍርድ ቤት የተለያዩ ህንጻዎች የሚገኙ ቢሮዎች፣ መጸዳጃ ቤቶች፣ አዳራሾች… ዕድሳትና ጥገና በማካሄድ፣
የተወሰኑ ስራ ክፍሎች በኪራይ እንዲወጡ አድርጎ ያሉትን በማሸጋሸግ፣ ተጨማሪ ቢሮዎችና መጸዳጃ ቤቶች
በመገንባት… ዕጥረቶች ጊዛያዊ መፍትሄ እንዲያገኙ እና የንብረት አያያዜ ሥርዓቱን አሻሽሉ የተዜረከረኩት
ንብረቶችን መልክ በማስያዜ ምቹና ጽዱ አካባቢዎች እንዲኖር ተደርጓል፣ በዙህም የሥራ ተነሳሽነትን
ለማጎልበት የሚያግዜና አገልግሎት ሰጪዎችም ሆኑ ተገልጋዮች የተመቻቸ ቦታ እንዲኖራቸው ለማድረግ
ተችሏል፣

በአጠቃላይ የዳኝነት ጥራትን ለማሻሻል ከታቀዱ ተግባራት አብዚኛዎቹን በማከናወን በቅድመ ዳኝነት፣
በዳኝትም ሆነ በድህረ ዳኝነት ጥራታቸውን የጠበቁ አገልግሎቶች እንዲሰጡ በማድረግ በዕቅድ ከተያ዗ውን
ውጤት አመልካች 81% ማሟላት ተችሏል፡፡

2.1.1. የአገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል የሚያግዙ የአቅም ግንባታ ሥራዎች


ማጠናከር

የዳኞች እና ሰራተኞችን የሙያ ብቃት የሚያጎለብቱ የትምህርት ዕድሎችን ለማመቻቸት በተያ዗ው ዕቅድ
የተለያዩ የትምህርትና ስልጠና መርኃግብሮች የተ዗ጋጁ ሲሆን የዳኞችን የሙያ ብቃት ለማጎልበት በአገር ውስጥ
ከተካሄዱ ስልጠናዎች መካከል፡-
 የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በወጣዉ አዲስ አዋጅ 6 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣
15 የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 22 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 43 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች፣
በፌዴራል የአስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ 13 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 24 የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 13
የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 50 የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የሽብር ወንጀል ለመከላከል እና
ለመቆጣጠር በወጣ አዋጅ 10 የጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 22 የከፍተኛ ፍ/ቤት 9 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት
በአጠቃላይ 41 ፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና ወስደዋል፣
 በፍርድ ቤት መረጃ ሥርዓት(Court case Mangmenet Syastem/CCMS) እና መረጃ ቋት (Data Base)
39 (30 ወንድ እና 9 ሴት) የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ በኮንስትራክሽን ህግ 56 ( 42 ወንድ እና 14 ሴት)
ከሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤት የተውጣጡ ዳኞች፣ በወንጀል ሥነ ሥርዓት ህግ እና በማስረጃ ህግ 9 (7
ወንድ እና 2 ሴት) የጠቅላይ ፍርድ ቤት ረደት ዳኞች፣ 22 (14 ወንድ እና 8 ሴት ) የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ
ቤት ረዳት ዳኞች፣ 57(36 ወንድ እና 21 ሴት) ተከላካይ ጠበቆች ስልጠና እንዲያገኙ ተደርገዋል፣
 በአዲሱ የፀረ-ሽብር ህግና በአስተዳደር ህግ 80 ዳኞች፣ በሙስና ወንጀል የሥነ ሥርዓትና ማስረጃ ህግ
መሠረታዊ ድንጋጌዎች፤ በአዲሱ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ረቂቅ ህግ እንዲሁም በፀረ-ሽብር ህግ እና
መሠረታዊ መርሆዎች ዘሪያ 127 (19 ሴት እና ለ108 ወንድ) የሥራ ኃላፊዎችና ዳኞች፣ በንግድ ህግ 17
ዳኞች፣ በሥነ ምግባራዊ አመራር 33 ዳኞች፣ በአዲሱ የምርጫ ህግ 34 ዳኞች (27 ወንድና 7 ሴት) ፣
ተግባር ተኮር የፍትሐብሔር እና ወንጀል ጉዳዮች ውሳኔ አጻጻፍ 49 ረዳት ዳኞች፣ በፍ/ሥ/ሥ/ ሕግ አከራካሪ
ጉዳዮች 29 ሬጅስትራሮች፣ በተጨነቁ ሰዎች አያያዜ (Stress management)፣ በኒዮርክ ስምምነት ህግ
አተገባበር፣ በመንግስት ግዢ አስተዳደር አዋጅና መመሪያ አፈጻጸም እንዲሁም በኮንትራት/ውል አስተዳደር

8
ዘሪያ 86 ዳኞች እና ዋና ሬጅስትራሮች፣ በማስረጃ ህግ መሠረታዊ ክህሎት 33 ዳኞች (communication
Skill)፣ በህንፃ ዲዚይንና በግዢ ህግ ውሎች አተገባበር 132 ዳኞች እና 5 የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች፣
በአዲሱ የፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013ና በፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ 136
ዳኞች እና ከችሎት ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው 63 ሠራተኞች በድምሩ -199 ተሳታፊዎች የተካፈሉበት
ስልጠና ተሰጥቷል፣
 በውጭ አገር የተሰጡ የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎች እውቅና አፈፃፀም 13 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 14
የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 13 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 40 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች የተሳተፉበት
ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በችሎት ሥነ ስርዓትና አጀማመር 39 የፌዴራል ፍ/ቤት ዳኞች ስልጠና
ተሰጥቷቸዋል፣
 በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር 81፣ በረቂቅ ደረጃ በሚገኘው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ 50…
በተግባቦት /ኮሚዩኒኬሽን ክህሎት 33 የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና ወስደዋል፡፡
 cyber crime investigation and prosecuatation በሚል ርዕስ ኢጋድ ባ዗ጋጀው ስልጠና ላይ አራት
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የልቦና ውቅር እና የዕቅድ አፈጻጸም በሚል በሚል ርዕስ በተ዗ጋጀው ስልጠና
101 የመጀመረሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችና 111 የአስተዳደር ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፣
 በተመረጡ 22 የፌዴራልና የክልል ተቋማት የልምድ ልውውጥ በማድረግ ምርጥ ተሞክሮዎች ቀስሞ
ለማስፋፋት በተያ዗ው ዕቅድ በሰባት የፌዴራልና በሦስት የክልል ተቌማት በመሄድ ልምድ መቅሰምና
ተሞክሮን ማስፋት የሚያስል ሪፖርቶች አ዗ጋጀቶ በየደረጃው በማስገምገም ወደ ተግባር መግባት
የሚቻልባቸው ሁኔታዎች ተመቻችተዋል፣
የአስተዳደር ሠራተኞችን አቅም በማጎልበት ለዳኝነት አገልግሎት ጥራት የሚያግዘ አቅርቦቶች እንዲሟሉ
ለማድረግ፡-
 ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በስምንት የትምህርት መስኮች ለ38 ሠራተኞች የተሰጠውን ነጻ
የትምህርት እድል የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲጠቀሙበት ለማድረግ በወጣ ግልጽ ማስታወቅያ
ተመልምለው ፈተናውን ካለፉ 13 ተወዳዳሪዎች ተቋሙ ያስቀመጠውን መስፈርት ያሟሉ አራት
የጠ/ፍ/ቤት ሠራተኞች በቀኑ የትምህርት መርኃግብር ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተፈቅዶላቸዋል፣
በበጀት ዓመቱ ከሦስቱም ፍርድ ቤቶች የስራ ክፍሎቻቸው በተሰበሰበው የስልጠና ፍላጎት መሰረት ዕቅድ
ተ዗ጋጅቶ እና ከውጭ ተባባሪ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በመስራት በርካታ ስልጠናዎች የተሰጡ ሲሆን ከእነዙሀ
ስልጠናዎች መካከል፡-
 በጠቅላይ ፍርድ ቤት በTransformational leadership skill፣ customer service and team
building, በBasic Management skill፣ በperformance Audit strategic planning and
managemeant፣ በCCMS፣ Imploy performance Management፣ planning Monitering and
Evaiotion፣ Mtivation and moral buliding፣ በቫትና ዊዜሆልዲንግ፣ በስትራቴጂክ ዕቅድ አ዗ገጃጀትና
ሞዴሎች፣….. በአጠቃላይ በ44 ርዕሶች ላይ ያተኮሩ የስልጠና መድረኮች ተ዗ጋጅተው በበርካታ ድግግሞሽ
1,460 (ወንድ 697 ሴት 763) በየደረጃው የሚገኙ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፣
 በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በleadership skill, customer service and team building 50 መካከለኛ
አመራሮችና 165 ባለሙያዎች፣ በስነምግባርና በእሴቶች አፈጻጸም፣ ባለጉዳይ አያያዜ፣ በም዗ና ስርዓት እና
የለውጥ ስራዎችን ዘሪያ 210 (ወ 95 ሴ 125) ተሳታፊዎች የሰለጠኑ ሲሆን የዕቅድ ዜግጅትን፣ የሪፖርት
አቀራረብና የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ 56 (ወ 33 ሴ23) የተሳተፉባቸው ስልጠናዎች ተ዗ጋጅተዋል፣
በመካኒክ ተሸከርካሪ አያያዜ 6 ሹፌሮች የግንዚቤ ማጎልበቻ ስልጠናዎች ወስደዋል፣ በአጠቃላይ 2,766 (ወ

9
1,423 ሴ 1,343) የሚመለከታቸው የአስተዳደር ሰራተኞች በ18 የስልጠና ርእሶች በተለያዩ ድግግሞሾች የአቅም
ግንባታ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል፡፡
 በከፍተኛ ፍርድ ቤት በዕቅድ፣ ክትትል፣ ግምገማና ሪፖርት አ዗ገጃጀትና አተገባባር፣ በመልካም
አስተዳደርና ስነ-ምግባርመርሆዎች አፈጻጸም 180 /ወንድ 73 ሴት 107 / ሠራተኞች የሰለጠኑ ሲሆን
በፌደራል መንግሥት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064፣ በተቀናጀ የፋይናንስ ሥራ አመራር መረጃ ስርአት
(IFMIS)፣ በፍርድ ቤት መረጃ አያያዜ ሥርዓት(CCMS) ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ሥራ ክፍሎች የተውጣጡ
1,470 ባለሙያዎች በተለያዩ ድግግሞሾች የግንዚቤ ማጎልበቻ ስልጠናዎች ተሰጥተዋል፣

የፌዴራል ፍርድ ቤት አመራሮች፣ ዳኞችና ሰራተኞችን የኢኮቴ አጠቃቀም ክዕሎት ለማጠናከር በተ዗ጋጁ
የስልጠና መድረኮች፡-

 በልዩ ልዩ የቴክኖሎጂ አፕልኬሽን ሲስተሞች በስድስት ርዕሶች ላይ 50 /ወንድ 44 ሴት 6/ መካከለኛ


አመራሮችና ባለሙያዎች፣ በተሻሻለው የፍርድ ቤት መረጃዎች አያያዜ ሥርዓት (Court Case
Management System/ CCMS) ዳኞች፣ ረዳት ዳኞች፣ ሬጅስትራሮን፣ የዳታቤዜ ሠራተኞችን፣ የችሎት
ጸሐፊዎች፣ የችሎት አገልግሎት ሠራተኞች፣ ሴክሬታሪዎች፣ ስካን ኦፕሬተሮችን ጨምሮ በአጠቃላይ 180
/75 ወንዶችና 105 ሴቶች/ ተሳታፊዎች የተካፈሉባቸው የስልጠና መድረኮች ተ዗ጋጅተው በፍርድ ቤቶቹ
የኢኮቴ ባለሙያዎቸው ተሰጥተዋል፣ ሥርዓቱን ካለማው ድርጅት ጋር በመተባበር በሥርዓቱ አጠቃቀም
ዘሪያ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው 25 ሬጅስትራሮች፣ 17 (ወ 13 ሴ 4) የዳታ ቤዜ ሱፐርቫይ዗ሮች፣ 10 የዳታ
ቤዜ ሱፐርቫይ዗ሮች እና ስድስት የዳታቤዜ አድሚኒስትሬተሮች የተሳተፉባቸው የአሰልጣኞች ስልጠና
ተሰጥተው የመረጃ አያያዜ ጥረትን ማሳደግና የባክአፕ አያያዜን ማሻሻል ተችሏል፣
 በዲጂታል ሳይኔጂ አስተዳደርና አጠቃቀም ዘሪያ የኢፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ፣ የሬጅስትራር፣
የሰው ኃብት፣ የስትራቴጂክ... 18 (ወንድ 14 ሴት 4) ባለሙያዎች የተሳተፉበት ስልጠና ተሰጥቷል፣
የስካንና ኤዲቲንግ ክህሎትን ለማጎልበት 16 (ወንድ 3ሴት 13) የስካን ክፍል ባለሙያዎች ስልጠና
ወስደዋል ፤
 በአዲሱ የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ዜርጋታ እና በዳታ ማዕከል ግንባታ ዘሪያ ግንዚቤ እንዲኖር ለማድረግ
የበላይ አመራሮችን ጨምሮ 45 ( ወንድ 18 ሴት 27 ) ተሳታፊዎች የተገኙበት የግንዚቤ ማስጨበጫ
መድረክ ተ዗ጋጅቷል፣ የኢፋይሊንግ ስርዓትን በማጠናከር የመረጃ ተደራሽነትና ስርጭትን ለማሳደግ
በአዲሱ የዌብ ሳይት እና ኢፋይሊንግ ሲስተም ለ50 ሬጂስትራርና ችሎት አገልግሎት ባለሙያዎች፣ 70
ጠበቆችና 30 ከአምስት ስራ ክፍሎች ለተውጣጡ በአጠቃላይ 150 ባለሙያዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
 10 ዳታ ቤዜና 6 አድሜኒስትሬቶች በሳይበር ሦፍትዎሮች፣ በ11 ምድብ ችሎት የሚገኙ የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት ችሎት አስተባባሪዎች፣ ለኮምፒውተር ጥገና ባለሙያዎች እና ለትራንስክራይበር ሱፐር
ቫይ዗ሮች የሙያ ክህሎት ስልጠና፣ በአስር ምድብ ችሎት ለሚገኙ የኢኮቴ ባለሙያዎች የወረፋ መጠበቅያ
ሲስተም አጫጫንና ብልሽት ሲያጋጥም መጠገን የሚያስችል ሙያዊ ስልጠና ተሰጥቷል፣
 በአጠቃላይ የዳኝነት አገልግሎቶችን በኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ለመደገፍ የተጀመሩ
ጥረቶችን አጠናክሮ ለመቀጠል በተ዗ጋጁ የተለያዩ ስልጠና መድረኮች ዳኞች፣ በየደረጃው የሚገኙ
ኃላፊዎች፣ ባለሙያዎች ተሳታፊ የሆኑባቸው ስልጠናዎችን በማ዗ጋጀት የኢኮቴ ተጠቃሚነት አቅምን
ለማሳደግ በበጀት ዓመቱ ሊሰጡ ከታቀዱ ስልጠናዎች 82% ተፈጽሟል፣

10
በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የዳኞችን 5% እና የአስተዳደር ሠራተኞችን 2% ተሳታፊ ለማድረግ ያስቻሉ የስልጠና
መድረኮችን ለማ዗ጋጀት የተያ዗ውን ዕቅድ ለማሳካት ከላይ በዜርዜር የቀረቡና ቀደም ሲል የተጀመሩ
የትምሀርትና የስልጠና መርኃግብሮችን ተግባራዊ በማድረግ የዕቅዱን 85% መፈጸም ተችሏል፡፡

2.2. የዳኝነት አገልግሎቶችን ግልጽነት ማጠናከር

የችሎት አዳራሾችንና የቢሮ አቅርቦቶችን አሟልቶ በግልጽ የሚካሄዱ ችሎቶችን ለማጠናከር ጊዛያዊና ዗ላቂ
መፍትሔ የሚሆኑ ዕርምጃዎችን በመውሰድ ፡-

 በጠቅላይ ፍርድ ቤት ሥር ለሚገኘው የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት እና የተከላካይ ጠበቆች ሕንጻ


በመከራየት እንዲጠቀሙ ማድረግ፣ ሌሎች ሥራ ክፍሎችን ፍርድ አፈጻጸም ይጠቀምባቸው ወደነበሩ
ክፍሎች እንዲዚወሩ በማድረግና የተወሰኑ ችሎቶችና ሥራ ክፍሎች የሚጠቀሙባቸው ተጨማሪ
ሕንጻዎችን በኪራይ በመያዜ ጊዛያዊ መፍትሔ መስጠት የሚያስችሉ ዕርምጃዎች በመውሰድ
ተጨማሪ በተመረጡ አራት ቦታዎች ስክሪኖች ተተክለው ሕብረተሰቡ የተለያዩ መረጃዎችን እንዲያገኝ
ተደርጓል፣
 በከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ አካባቢ ውስን ችሎቶችን በማደስና በማስተካከል ለዳኝነት አገልግሎት
አመች በማድረግና ተጨማሪ ሕንጻ በመከራየት ግልጽ ችሎቶችን በማደራጀትና የመዚግብትን አያያዜና
አጠቃቀም ግልጽና በቀላሉ የሚገኙ ለማድረግ ተችሏል፣
 በሁሉም ፍርድ ቤቶች የሚታዩ የማስቻያ ቦታ ችግሮችን ለማቃለል ችሎቶች በፈረቃ የሚያስችሉበት
መርኃግብር ተ዗ጋጅቶ የፍርድ ቤቱ ማህበረሰብም ሆነ ተገልጋዮች እንዲያውቁት የተደረገ ሲሆን በሥር
ፍርድ ቤቶች አዲስ የተሾሙ ዳኞችን ያገና዗ቡ ተጨማሪ ችሎቶች በማደራጀትና በከፍተኛ ፍርድ ቤት
አገልግሎት እየሰጡ የነበሩ ሁለት ተ዗ዋዋሪ ችሎቶችን ወደ አምስት አሳድጎ ከባድና ውስብስብ
ጉዳዮችን የሚያስተናግዱ ችሎቶችን ቁጥር በመጨመርና የቅርብ ክትትልና ድጋፎችም በማድረግ
የግልጽ ችሎት አገልግሎት እንዲጠናከር ተደርጓል፣
 በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የኮልፌ፣ የአዲስ ከተማ፣ የአቃቂ ቃሊቲ፣ የየካ፣ የመናገሻ፣ የአራዳ…
ምድብ ችሎተቶች የቢሮ ችግር ለመቅረፍ ያገዘ ክፍሎችን ከማ዗ጋጀት በተጨማሪ የችሎት እስቴጆችን
በማደራጀትና የአንድ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አቅርቦቶችን በማሟላት ግልጽ
አሠራርን የሚያዳብሩ ተግባራት ተከናውነዋል፣
 ተገልጋዮች ከፍርድ ቤቶች የሚፈልጉዋቸውን አገልግሎቶች ለማግኘት (መዜገብ ለመክፈት፣ መልስና
የመልስ መልስ ለማቅረብ፣ ቃለመሐላ ለመፈጸም …. ) በሚያቀርቡዋቸው አቤቱታዎች ሊያሟሉ
የሚገባቸውን ጉዳዮች አስቀድመው እንዲያውቁ ለማድረግ የሚያስችሉዋቸው መረጃዎች
እንደአገልግሎቶቹ ዓይነቶች ተለይተው እና የዳኝነት አገልግሎት የሚሰጥባቸው ችሎቶች/ቢሮዎች እና
አስተዳደራዊ አገልግሎት የሚሰጡ ክፍሎችን የሚያሳይ አቅጣጫ አመልካቾች ተ዗ጋጅተው በሁሉም
ፍርድ ቤቶችና ምድብ ችሎቶች ለተገልጋይ በሚታይ ግልጽ ቦታ እንዲለጠፉ ተደርገዋል፣ ማንነት
የሚያሳዩ የሠራተኛ መለያዎች (የደረትና የጠረጴዚ ባጅ፣ የሥራ መለያ ልብስ/ዩኒፎርም…) በማ዗ጋጀት
ጥቅም ላይ ውለዋል፣
 በሶስቱም ፍ/ቤት የተጀመሩ ዗መናዊ የወረፋ መጠበቂያ ሥርዓቶች በማጠናከር በሌሎቹ ምድብ
ችሎቶች የማውረዱ ስራ ቢ዗ገይም በሶስት ምድብ ችሎቶች የካ ፣ መናገሻ እና ኮልፌ ተ዗ርግቶ
ተግባራዊ በማድግ ተገልጋዮች እንደአመጣጣቸው የሚስተናገዱበት ሥርዓት በመተግበር ላይ ይገኛል፣

11
 በችሎት የተያዘ መረጃዎችን አስመልክቶ በተለያዩ መንገዶች የቀረቡ ጥያቄዎችን በማስተናገድ
በመረጃ ዴስክም ሆነ በስልክ የቀረቡ ጥያቄዎች በሙሉ ተገቢ ምላሽ እንዲያገኙና ተደርጓል፣
 የዳኝነቱን ሁለንተናዊ ገጽታ እና አሁናዊ አቋም የሚያሳዩ ቡክሌቶች፤መድብል ተ዗ጋጅቶ ህትመቱን
በሂደት ላይ ሲሆን የችሎት ስርዓት የሚያሳይ ሮለር ባነር በማ዗ጋጀት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ
የአሠራር ግልጽነት እንዲጎለብት የሚያድርጉ ተግባራት ተከናውነዋል ፣

መጋቢ ግቡን ለማሳካት ታቅደው የነበሩ እነዙህ ዜርዜር ተግባራት በመከናወናቸው የግልጽ አሠራር
ሥርዓት ትግበራውን ከ80% መፈጸም ተችሏል፡፡

2.3. የዳኝነት አገልግሎት ቅልጥፍናን ማሻሻል

በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤት ሁሉም ችሎቶች የሚቀርቡ ጉዳዮችን ለማስተናገድ በሥራ ላይ
የሚገኘውን የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ስታንደርድ እና በየችሎቶች የሚገኙ ዳኞችን ብዚት መሰረት በማድረግ
በበጀት ዓመቱ ዕልባት ማግኘት የሚገባቸው መዚግብት መጠን የታቀደ ሲሆን የቀረቡ መዚግብት ተስተናግደው
የፍርድ ቤቶች የማጥራት አቅም፣ የሚሻገሩ መዚግብት መጠን፣ የመጨናነቅ ሁኔታ እና የክምችት ምጣኔ
በዕቅዱ ተለይተው እንዲቀመጡ ተደርገዋል፡፡ በዙህ መሰረት በበጀት ዓመቱ የመዚግብት አፈጻጸም በዕቅድ
ከተያዘት እና ከቀረቡት አንጻር ተለይቶ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
2.3.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት የመዛግብት አፈጻጸም ቅልጥፍና
ከተያዘ ዕቅድ አንጻር

በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዓመታዊ ዕቅድ ላይ የተወሰኑ መዚግብት የጨመሩበት ሁኔታ ቢኖርም ከተቋሙ
ዓመታዊ ዕቅድ በመነሳት የበጀት ዓመቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም በተቋም እና በየፍርድ ቤቶች ደረጃ
ተይ዗ው ከነበሩ ዕቅዶች ጋር ተነጻጽረው በሚከተለው ሰንጠረዥ ቀርበዋል፡፡
(ሰንጠረዥ 01)
የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት አፈፃፀም
ፍርድ ቤት
ዕቅድ አፈፃፀም በመቶኛ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 16,640 14,836 89.1%
ፌ/ከ/ ፍ/ቤት 27,555 28,465 103.3%
መ/ደ/ፍ/ቤት 122,563 127,975 104%
አጠቃላይ ድምር 166,758 171,276 102.7%

በዙህ ሰንጠረዥ ከቀረቡ መረጃዎች በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በበጀት ዓመቱ ዕልባት እንዲያገኙ ከተያዘ
166,758 መዚግብት ውስጥ 171,276 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸማቸው 102.7% መድረሱን
መረዳት ተችሏል፡፡ ይህ አፈጻጸም ለየፍርድ ቤቶች ተይ዗ው ከነበሩ ዕቅዶች አንጻር ሲታይ በጠቅላይ ፍርድ ቤት
16,640 መዚግብት ታቅደው 14,836 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 89.1%፣ ከፍተኛ ፍርድ
ቤት 27,555 መዚግብት ታቅደው 28,465 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 103.3% ፣
መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 122,563 መዚግብት ታቅደው ለ 127,975 ዕልባት በመስጠት አፈጻጸሙ 104%
የደረሰ መሆኑን ያመላክታል፡፡ አነዙህ መረጃዎች የፍርድ ቤቶች የተጠቃለለ አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ከፍተኛ
ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን ያመላከተ ሲሆን ዳኞች የዕረፍት ጊዛያቸውን መስዋዕት አድርገው በመስራታቸው
ከዕቅድ በላይ በመፈጸማቸው የተገኘ ውጤት መሆኑን አሳይቷል፡፡

12
2.3.2. የፍርድ ቤቶች አፈጻጸም ቅልጥፍና ከቀረቡ መዛግብት አንጻር

ፍርድ ቤቶች በወረርሽኙ ምክንያት ከፊል አገልግሎት በሰጡባቸው የተወሰኑ ወራት ከአስቸኳይ ጊዛ አዋጅ
ጥሰቶች ጋር የተያያዘ የወንጀል እና አጣዳፊ የፍትሐብሔር ጉዳዮችን ከማስተናገድ ጎን ለጎን በቀጠሮ ላይ የቆዩ
ውዜፍ መዚግብትን በማጥራት ሥራ ላይ በመቆየታቸው የተከማቹትንም ሆነ ሙሉ አገልግሎት ሲጀመር አዲስ
ቀርበውና እንደገና ተከፍተው የቀረቡላቸውን አቤቱታዎች በማስተናገድ ከፍተኛ መጠን ያላቸው መዚግብት
ዕልባት እንዲያገኙና ቀሪዎቹ ለቀጣዩ በጀት ዓመት እንዲሻገሩ ለማድረግ ተችሏል፡፡ (ለየፍርድ ቤቶች የቀረቡ መዚግብት
አፈጻጸሞችን በቀጣዮቹ ሰንጠረዦች ይመልከቱ)

የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ችሎቶች ዓመታዊ አፈጻጸም (ሰንጠረዥ 02)

የማጣራት የመጨ
ካለፈው አዲስ እንደገና በአጠቃላይ ዕልባት በቀጠሮ የክምችት
ችሎቶች አቅም በ ናነቅ
የመጡ የተከፈቱ የተከፈቱ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ ምጣኔ
% ሁኔታ
ወንጀል 491 2,695 39 3,225 2,438 787 89.17 1.32 0.32
ፍትሐ ብሔር 2,691 13,234 130 16,055 11,184 4,871 83.69 1.44 0.44
ስራ ክርክር 162 1,428 5 1,595 1,214 381 84.72 1.31 0.31
አጠቃላይ
3,344 17,357 174 20,875 14,836 6,039 84.63 1.41 0.41
ድምር

የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ችሎቶች ዓመታዊ አፈጻጸም (ሰንጠረዥ 03)

እንደገና የማጣራት የክም


ካለፈው አዲስ በአጠቃላ ዕልባት በቀጠሮ የመጨና
ችሎቶች የተከፈ አቅም በ ችት
የመጡ የተከፈቱ ይ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ ነቅ ሁኔታ
ቱ % ምጣኔ
ወንጀል 5,748 9,804 1,246 16,798 12,408 4,390 112.3% 1.354 0.354
ፍ/ ብሔር 6,919 11,801 2,963 21,683 14,438 7,245 97.8% 1.502 0.502
ስራ ክርክር 668 1,557 92 2,317 1,619 698 98.2% 1.431 0.431
አጠቃላይ 13,335 23,162 4,301 40,798 28,465 12,333 103.6% 1.433 0.433
ድምር

የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ችሎቶች ዓመታዊ አፈጻጸም (ሰንጠረዥ 04)

ካለፈው አዲስ ከመ/ቤት አጠቃላይ ዕልባት በቀጠሮ ክሊራንስ የመጨና ክምችት


ችሎት
የተላለፈ የተከፈቱ የመጣ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ ሬት በ% ነቅ ሁኔታ ምጣኔ
ፍ/ብሔር 15,679 54,309 30,301 100,289 86,268 14,021 101.96 1.16 0.16
ወንጀል 7,756 29,735 2,845 40,336 34,994 5,342 107.41 1.15 0.15
የሥ/ክርክር 1644 4634 1514 7792 6713 1,079 109.19 1.16 0.16
ጠ/ድምር 25,079 88,678 34,660 148,417 127,975 20,442 103.76 1.16 0.16

13
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ችሎቶች ዓመታዊ አፈጻጸም አጠቃላይ ስታትስቲክስ (ሰንጠረዥ 05)

ካለፈው አዲስ እንደገና በአጠቃላ ዕልባት በቀጠሮ የማጣራት የመጨናነቅ የክምችት


ፍርድ ቤቶች
የመጡ የተከፈቱ የተከፈቱ ይ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ አቅም በ % ሁኔታ ምጣኔ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 3,344 17,357 174 20,875 14,836 6,039 84.63 1.41 0.41
ፌ/ከ/ ፍ/ቤት 13,335 23,162 4,301 40,798 28,465 12,333 103.6% 1.433 0.433
መ/ደ/ፍ/ቤት 25,079 88,678 34,660 148,417 127,975 20,442 103.76 1.16 0.16
አጠቃላይ 41,758 129,197 39,135 210,090 171,276 38,814 101.75 1.23 0.23

በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤት ችሎቶች የቀረቡ መዛግብት አፈጻጸም በተጠቃለለ መልኩ ሲታይ

 በጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁሉም ችሎቶች ከቀረቡ 20,875 መዚግብት 14,836 መዚግብት ዕልባት ያገኙ
ሲሆን 6,039 መዚግብት ተሻግረው የማጥራት አቅሙን 84.6%፣ የክምችት ምጣኔው 1.41 እና
የመጨናነቅ ሁኔታው 0.41፣
 ለከፍተኛ ፍ/ቤት ችሎቶች ከቀረቡ 40,798 መዚግብት 28,465 ዕልባት በማግኘታቸው 12,333
መዚግብት ተሻግረው የፍርድ ቤቱን የማጥራት አቅም 103.6%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.43 እና የክምችት
ምጣኔ 0.43፣
 ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከቀረቡ 148,417 መዚግብት 127,975 ዕልባት አግኝተው 20,442
መዚግብት መሻገራቸውንና የፍርድ ቤቱ የማጥራት አቅም 103.7%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.16 እና
የክምችት ምጣኔ 0.16
ለማድረስ ተችሏል፡፡

በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሁሉም ችሎቶች ከቀረቡ 210,090 መዚግብት 171,276
መዚግብት ዕልባት አግኝተው 38,814 መዚግብት ወደ ቀጣዩ ዓመት በመሻገራቸው የፍርድ ቤቶችን
የማጥራት አቅም 101.75%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.23 እና የክምችት ምጣኔ 0.23 አድርሶታል፡፡ ይህም
በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት ፍርድ ቤቶች ከፊል አገልግሎት በሰጡባቸው ወራት ተከማችተውም ሆነ አዲስና
እንደገና ተከፍተው ለፍርድ ቤቶች የቀረቡ አቤቱታዎች በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር በማድረጉ ለቀጣዩ
በጀት ዓመት የተሻገሩት መዚግብት መጠን ዕልባት ካገኙት በላይ እንዲሆኑ አድርጎታል፡፡
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነጻጸር (ሰንጠረዥ 06)

2012 በጀት ዓመት 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ የአፈጻጸም የአፈጻጸም


የፌደራል ፍርድ የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት አፈፃፀም የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት አፈፃፀም
ልዩነት ልዩነት ልዩነት
ቤቶች ዕቅድ አፈፃፀም በመቶኛ ዕቅድ አፈፃፀም በመቶኛ በቁጥር በመቶኛ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 19,981 15,576 78 16,640 14,836 89.1% -3341 -740 11.00
ፌ/ከ/ ፍ/ቤት 21,000 17,049 81.19 27,555 28,465 103.3% 6555 11,416 21.81
መ/ደ/ፍ/ቤት 133,578 100,834 75.49 122,563 127,975 104% -11015 27,141 28.51
አጠቃላይ ድምር 174,559 133,459 76.45 166,758 171,276 102.7% -7801 37,817 26.55

የዕቅድና አፈጻጸም ንጽጽሩን ስንመለከት የበጀት ዓመቱ የመዚግብት ዕቅድ የሁኔታዎች ትንተናና ያለፉ አመታትን
አፈጻጸም መሠረት ባደረገ መልኩ ከ2012 በጀት ዓመት ዜቅ ተደርጉ የታቀደ ሲሆን በዙህም መሠረት ከፈ/ከ/ፍ/ቤት
በስተቀር የበጀት ዓመቱ ዕቅድ ከተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ዜቅ ብሎ ሊታቀድ ችሏል፡፡እንደ ፌደራል ፍርድ ቤት

14
ያለው አፈጻጸም ግን ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር በ0.26.55 በመቶ ከፍ ማለቱን መረጃው
ያሳያል፡፡
የፌዴራል ፍ/ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከቀረቡ መዛግብት አንጻር ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ
ወቅት ጋር ሲነጻጸርር (ሰንረዥ 07)

ፍርድ ቤቶች 2012 ዓ.ም 2013 ዓ.ም 2013 አፈጻጸም ከ 2012 ጋር ያለው
ልዩነት
አጠቃላይ የቀረበ ዕልባት ያገኙ የቀረቡ ዕልባት ያገኙ የቀረቡ ዕልባት ያገኙ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 18,928 15,576 20,875 14,836 1,947 -740
ፌ/ከ/ፍ/ቤት 32,417 17,049 40,798 28,465 8,381 11,416
ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት 128,132 100,834 148,417 127,975 20,285 27,141
አጠቃላይ 179,477 133,459 210,090 171,276 30,613 37,817

ከሰንጠረዡ መረጃዎች መረዳት እንደሚቻለው በሁሉም ፍርድ ቤቶች በ2013 በጀት ዓመት የቀረቡ መዚግብት
ብዚት ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ30,613 መዚግብት ከፍ ያለ ሲሆን ዕልባት ያገኙ
መዚግብት ብዚት ከፌ/ጠ/ፍ/ቤት በስተቀር ጨምሮ ታይቷል፡፡ አጠቃላይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም
ካለፈው በጀት ዓመት አንጻር በ37,817 መዚግብት የጨመረ ሲሆን ውዜፍ መዚግብትን የማጥራቱ ሁኔታ
ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር የተሻለ መሆን መረዳት ይቻላል፡፡

ዕልባት ያገኙ መዛግብት ቆይታ ጊዜ (ሰንጠረዥ 08)

ችሎት ጉዳይ ከ3ዐ ቀን ከ1-2 ከ2-6 ከ6 ወር ከ1-3 ከ3-6 ከ6 ዓመት ድምር


በታች ወር ወር 1ዓመት ዓመት ዓመት በላይ

ፍ/ብሄር 3,263 1,230 3,817 1,261 1.503 0 0 11,074


ፌዴራል
ወንጀል 650 470 810 253 231 0 0 2,414
ጠቅላይ ፍ/ቤት
የሥራ
463 203 398 132 16 0 0 1,212
ክርክር
ድምር 4,376 1903 5,025 1,646 1,750 0 0 14,700
ፍ/ብሄር 1367 988 2039 1216 1255 248 132 7245
ወንጀል 829 497 1057 908 945 81 73 4390
ፌ/ከ/ፍ/ቤት የሥራ
136 84 194 41 88 127 28 698
ክርክር
ድምር 2332 1569 3290 2165 2288 456 233 12333
ወንጀል 2,161 829 1,326 627 395 37 11 5,386
ፍ/ብሄር 4,387 2,223 3,145 1,732 1,734 477 217 13,915
*ፌ/መ/ደ/ፍ/
ቤት የሥራ 414 203 308 83 56 7 3 1,074
ክርክር
ድምር 6,962 3,255 4,779 2,442 2,185 521 231 20,375

 ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት መረጃ የሚያሰየው በመታየት ላይ ያሉ መዛግብትን ዕድሜ ነው፡፡

የመዚገብትን የቆይታ ጊዛ ለማመላከት ከተ዗ጋጀው ሰንጠረዥ መረዳት እንደሚቻለው በጠቅላይ ፍርድ ቤት


ከአንድ ዓመት ባነሰ ቆይታ ዕልባት ያገኙ መዚግብት 12,950፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 9,356፣ በመጀመሪያ ደረጃ
ፍርድ ቤት 17,438 መዚግብት ሲሆኑ ከአንድ እስከ ሶስት ዓመት ቆይታ ከነበራቸው መዚግብት በጠቅላይ ፍርድ
ቤት 1,750፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 2,288፣ በመጀመሪያ ደረጃ ፍ.ቤት 2,185 መዚግብት ዕልባት አግኝተዋል፡፡
በከፍተኛ ፍርድ ቤት 456 እና በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 521 መዚግብት ከሶስት እስከ ስድስት ዓመት

15
ቆይተው ዕልባት ያገኙ ሲሆን በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በበጀት ዓመቱ በመታየት ላይ ካሉ መዚግብት
231እና በከፍተኛ ፍርድ ቤት እልባት ካገኙ መዚግብት 233 መዚግብት ከስድስት ዓመት በላይ ቆይታ የነበራቸው
መሆናቸውን በየፍርድ ቤቶች መረጃ ቋት ከተያዘ መረጃዎች መረዳት ተችሏል፡፡

የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም አጠቃላይ ስታትስቲክስ (ሰንጠረዥ 09)

ካለፈው አዲስ እንደገና አጠቃላ ዕልባት በቀጠሮ የማጥራ የመጨና የክምች


ችሎት የተላለፈ የተከፈቱ የተከፈተ ይ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ ት አቅም ነቅ ሁኔታ ምጣኔ
ፌ/መ/ደ/ሸ/ፍ/አ.አ 127 3,270 112 3,509 10 87 101.2 1.03 0.03
ፌ/ከ/ሸ/ፍ/ቤት አ.አ 26 28 8 62 50 12 156.3 1.24 0.24
ፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት 0 13 0 13 10 3 76.9 1.3 0.3
ፌ/መ/ደ/ሸ/ፍ/ቤት ድ.ድ 150 1,624 323 2,097 1887 210 97.0 1.1 0.1
ድ/ከ/ደ/ፍ/ቤት ድ.ድ 8 37 10 55 47 8 100 1.17 0.17
ጠ/ድምር 311 4,972 453 5,736 5,416 320 99.83 1.05 0.05

ከሰንጠረዡ መረዳት እንደሚቻለው የሼሪዓ ፍረድ ቤቶች አፈጻጸም አብዚኛው ከ60 በመቶ በላይ ሲሆን
የፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት ከዕቅዱ በጣም ዜቅተኛ ነው፡፡ አጠቃላይ የፍርድ ቤቶቹ አፈጻጸም 64% ሲሆን በተለይ
ለፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት አፈጸጸም ዜቅ ማለት በፍርድ ቤቶች ያለው የመዚግብት ፍሰት በኮቪድ ምክንያት ከታቀደው
አንፃር መቀነሱና በፍርድ ቤቶቹ ያለው የዳኞቸና ደጋፊ ሰራተኞች ቁጥር ዜቅተኛ መሆን እንደምክንያት
ይጠቀሳል፡፡

2.4. የፍርድ አፈጻጸም ቅልጥፍናን ማሳደግ

በሶስቱም ፍርድ ቤት ችሎቶች የተሰጡ ወሳኔዎችን/ፍርዶችን በማስፈጸም የዳኝነት አገልግሎቱን የተሟላ


ለማድረግ የሚያስችሉ ዜርዜር ተግባራትን በማከናወን የፍርዽ አፈጻጸም ቅልጥፍናን በማሻሻል በተደረጉ
ጥረቶች፡-

 70,037 የመዜገብ ቤት ሥራዎችን መርምሮ ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ 65,984 መዚግብትን
መመርመር በመቻሉ አፈጻጸሙን 80% ፣
 የፍርድ አጣሪ ክፍልን አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን በማሳደግ 6,774 የፍርድ ውሣኔዎችን /ትዕዚዝች
ለማጥራት ታቅዶ 4,879 መዜገቦችን ማጣራት በመቻሉ የዕቅዱን 72.0%፣
 የቴክኒክ ዋና ክፍል አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን በማሳደግ 3,544 የማይንቀሳቀሱና ተንቀሳቃሽ
ንብረቶችን ለመገመት ታቅዶ 2,851 ንብረቶች በመገመታቸው የዕቅዱን 100%፣10,675 የማይንቀሳቀሱና
ተንቀሳቃሽ ንብረቶችን ለመመርመር ታቅዶ 7,711 ንብረቶች በመመርመራቸው የዕቅዱን 72%፣
 በየዕለቱ ከሐራጅ ሽያጭ የአደራ ሂሳብ ብር 621,260,000.00 ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 621,260,000.00
ማሰባሰብ በመቻሉ የዕቅዱን 99.1%፣
 ለፍርድ ባለመብትና ክፍያ ለሚገባቸው አካላት ብር 721,498,100 የተቌሙ ክፍያ ለመፈጸም ታቅዶ የብር
673,233,396.89 ክፍያ በመፈጸም የዕቅዱ 78.4%፣
 ቀጥታ ካልሆነ ልዩ ልዩ ገቢዎች ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 345,611.70 ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር
491,845.20 በማሰባሰብ የዕቅዱን 139%፣
 ውሳኔ የተሰጠባቸውና ለአፈጻጸም የቀረቡ 2500 መዜገቦችን ወደ መረጃ ቋት ለማስገባት ታቅዶ 2862
መዚግብት በመረጃ ቋት በመያዚቸው የዕቅዱን 114.48% መፈጸም ተችሏል፡፡

16
2.5. ውስጣዊ ና ውጫዊ ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሥራ ክፍሎች፣ ችሎቶች፣ በአመራሩ፣ በዳኞችና ሠራተኞች መካከል
የሚያካሂዱዋቸውን ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን ማሳደግ
የሚያስችል ሥርዓትን ለማጎልበት በርካታ ጥረቶችን ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡
ከእነዙህ ጥረቶች መካከል፡-

2.5.1. ውስጣዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር

ውስጣዊ የሥራ ግንኙነቶችን በማጠናከር የአብሮነት ስሜት እንዲጎለብትና ለጋራ ውጤት መሰለፍ የሚያስችል
የሥራ ባህል እንዲዳብር የበላይ አመራር አካላት በየፍርድ ቤቶችና በየምድብ ችሎቶች ተገኝተው
ከሚያካሂዱዋቸው የጋራ መድረኮች በተጨማሪ፡-
 በአስተዳደር ስራ ክፍሎች መካከል የልምድ ልውውጥ መድረኮችን ለማ዗ጋጀት በተያ዗ው ዕቅድ በኮቪድ
ወረርሽኝ ምክንያት በታቀደው ልክ መፈጸም ባይቻልም በዳኞችና በአስተዳደር ስራ ክፍሎች መካከል
የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በየምድብ ችሎቶች እና በየፍርድ ቤቶች የዳይሬክቶሬቶች ፎረምን
ጨምሮ የተለያዩ የውይይት መድረኮች ተካሄደዋል፣
 የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ተቋማትን መርጦ ልምድ በመቅስም መልካም ተሞክሮዎችን ለማስፋፋት
በየደረጃው ከሚገኙ ፍ/ቤቶች የተውጣጡ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ኮሚቴ ተደራጅቶ የሶስት
መ/ቤቶችን የሰው ኃይል ስምሪት፣ አደረጃጀት፣ አሠራር የሚያሳዩ መረጃዎችን በማሰባሰብ የቅኝት
ሪፖርት ተ዗ጋጅቶ በየደረጃው ውይይት ተካሂዷል፣ የተገኙ መልካም ተሞከሮዎችም የፌራል ፍርድ
ቤቶችን መዋቅር ለሚያ዗ጋጅ አማካሪ በግብዓትነት እንዲያገለግል ተደርጓል፣
 በአመራሩ፣ በዳኞች፣ በችሎቶች፣ በሥራ ክፍሎች፣ በሠራተኞች መካከል የዳኝነት አገልግሎት
ውጤታማነትን የሚያጎለብት ግንኙነቶችን በማጠናከር የሶስቱም ፍርድ ቤት የበላይ ኃላፊዎችና
የየፍርድ ቤቶች የማኔጅመንት አባላት የሚያካሂዱዋቸው መደበኛ ውይይቶች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ፣
 በሁሉም ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች ሰራተኞች፣ በስር ፍርድ ቤቶች የምድብ ችሎት
አስተባባሪዎች መካከል ጤናማ የዕርስ በርዕስ ግንኙነት እንዲፈጠር በየስራ ክፍሉ የሚደረጉ የስራ ላይ
ውይይቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣

2.5.2. ውጫዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር

ፍርድ ቤቶች የጀመሩዋቸውን የማሻሻያ ሥራዎች አጠናክረው በመቀጠል ነጻነታቸውን ባስጠበቀ መልኩ ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው የፌዴራልና የክልል ፍትህ አካላት፣ ተገልጋዮች፣ ባለድርሻዎችና ለማሻሻያ ሥራዎች ድጋፍ
ከሚያደርጉ ለጋሽ ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ በመሥራት ችግሮችን ለይቶ ማስተካከያዎችን ለማድረግና
የሕብረተሰቡ አመኔታ ለማሳደግ በተያ዗ው ዕቅድ፡-

 በፌዴራልና በክልል ፍትህ አካላት ወጥ የሆነ የሪፎርም ትግበራ እንዲኖር በተ዗ጋጀ የጋራ ዕቅድ አፈጻጸም
ግምገማ መድረክ በመሳተፍ ፍ/ቤቶችን የሚመለከቱ መረጃዎችን አቅርቦ ተገቢው ግንዚቤ እንዲያዜ
ከመደረጉም ሌላ የሌሎችን ጠቃሚ ልምዶች መጋራት ተችሏል፣
 የፌዴራል ፍትህ አካላት በየደረጃው (በዓብይ፣ በጥምር፣ በክፍለ ከተማ ኮሚቴ) የሚያካሂዱዋቸው
መደበኛ ውይይቶች በመካሄድ ላይ ይገኛል፣

17
 ማሻሻያውን ከሚደግፉ ለጋሽ ድርጅቶችና የዳኝነት አገልግሎት ማሻሻያ ጥናቶችን ከሚያካሂዱ
አማካሪዎች ጋር ከሚካሄዱ መደበኛ ውይይቶችና የቅርብ ድጋፎች በተጨማሪ በተ዗ጋጁ የማሻሻያ ጥናት
ረቂቆች ላይ ለመምከር ከተጋበዘ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ጋር የሚደረጉ ውይይቶች
ተጠናክረው ቀጥለዋል፣ ባለድርሻ አካላት የሚሰጡዋቸውን አስተያየቶች በግብዓትነት ተጠቅሞ
የአገልግሎት ማሻሻያዎችን ለማጠናከር በተ዗ጋጁ የጋራ መድረኮች የተገኙ ጠቃሚ አስተያየቶች ቀጣነት
ያላቸው መሻሻያዎችን ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል፣
 የፌዴራልና የክልል ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዜደንቶች፣ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ዳኞችና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው
አካላት የተሳፉበት የጠቅላይ ፍ/ቤት ጉባዔ ተ዗ጋጅቶ "የዳኝነት ነጻነት አሁናዊ ሁኔታና የኮቪድ ወረርሽኝ
በዳኝነት አገልግሎት ላይ ያሳደረው አሉታዊ ተጽዕኖ" በሚል መሪ ቃል በመወያየት ያጋጠሙ ችግሮችንና
መፍትሔ የሚሆኑ ቀጣይ አቅጣጫዎች ተመላክተዋል፡፡

የዳኝነት ጥራት፣ ቅልጥፍና እና ግልጽነት ለማሳደግ የተያ዗ውን ግብ ለማሳካት እነዙህ መርሆች በመጋቢ
ግብነት ታቅደውና በውስጣቸው የያዘዋቸውን በርካታ ዜርዜር ተግባራት አከናውነው ሊደረሰድበት
የታቀደውን ውጤት አመልካች 85.5% መፈጸም ተችሏል፡፡

ግብ ሦስት፡- የዳኝነት ተደራሽትን ማጎልበት


በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ የዳኝነት አገልግሎቶችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በመደበኛም ሆነ
በፕሮጀክት ደረጃ በተያዘ ዕቅዶች በተከናወኑ ተግባራት በርካታ ለውጦች የታዩባቸው ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡
ከእነዙህ ውጤቶች መካከል፡-

3.1. በኢኮቴ የታገዘ የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት ተደራሽነትን ለማሳደግ


 በኢኮቴ የታገ዗ የዳኝነት አገልግሎት ለማጠናከር በተያ዗ው ዕቅድ በአንድ የክልል ፍርድ ቤት እና በአራት ማረሚያ
ቤቶች አምስት ተጨማሪ የቪዲዮ ኮንፍረንስ ማዕከላት መክፈት የተቻለ ሲሆን በዜዋይ 281፣ በሸዋሮቢት 533፤
በቃሊቲና በቂሊንጦ 1,470 በአጠቃላይ በ2,284 መዚግብት የተከሰሱ 3,751 ባለጉዳዮች አገልግሎቱ በቪዲዬ
ኮንፈረንስ ተደራሽ እንዲሆንላቸው ተደርጓል፣ በዙህም አዲስ አበባ ቢመጡ ያወጡት የነበረውን ብር 6,620,000
ለማዳን ተችሏል፣
 አንድ ተጨማሪ የኢፋይሊንግ ማዕከል ከመከፈቱም ሌላ በጠቅላይ ፍ/ቤት ብቻ ከ዗ጠኝ ክልሎች (ባህርዳር
1454፣ ደሴ 06፣ መቀሌ 300፣ ደቡብ 153፣ ሐረሪ 60፣ ድሬድዋ 60፣ ቤንሻንጉል 2፣ አፋር 2 ) የተላኩ የይግባኝ
እና የሰበር 1,737 መዚግብትን ተከፍተው ለችሎት የቀረቡ ሲሆን የተገልጋዮችን ወጪ ከብር አምስት ሚሊየን
በላይ ለማዳን ተችሏል፣ በአጠቃላይ የክልል ባለጉዳዮችን አዲስ አበባ ቢመጡ ያወጡት የነበረውን በአማካይ ብር
11,620,000 ወጪ ለማዳንና ዕንግልታቸውን መቀነስ ተችሏል፣
 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚሰጡዋቸውን የዳኝነት አገልግሎቶች በ዗መናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን
በፕሮጀክት ታቅደው በመከናወን ላይ ከመኪገኙ ተግባራት በተጨማሪ በመደበኛ ሥራነት ታቅደው የተከናወኑ
እነዙህን ዜርዜር ተግባራት በማከናወን እና የኮምፒውተር ሀርድዌር እና ሶፍትዌር ሥርዓቶች በአግባቡ እንዲሰሩ
በማድረግ የዳኝነት ተደራሽነትን 80% ማሳደግ ያስቻሉ ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡

18
3.2. የተከላካይ ጠበቃ አገልግሎት በማጠናከር ተደራሽነትን ለማሳደግ
በከባድ ወንጀል ተከስሰው ጠበቃ ማቆም ለማይችሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተከላካይ ጥብቅና አገልግሎት
በመስጠት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተያ዗ው ዕቅድ አገልግሎቱን ለመስጠት የሚያስፈልገውን አቅም በመፍጠር
የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን አድርጎ 74 ተከላካይ ጠበቆችን በጉባዔው በማሾም 68.89% የሰው ኃይል ፍላጎት
ማሟላት፣ የደመወዜና የጥቅማ ጥቅም ማሻሻዎችን ማስደረግ፣ የባለሙያዎችን አቅም ማጎልበት የሚያስችሉ
የተለያዩ ስልጠናዎችን ማ዗ጋጀት፣ በየምድብ ችሎቶች እና በተ዗ዋዋሪ ችሎት ተመድበው በየክልሎች አገልግሎት
ለሚሰጡ ተከላካይ ጠበቆች በተሻለ መሥራት የሚችሉበት ህንጻ መከራየት… ተችሏል፡፡ አገልግሎቱን
የሚሰጠው ክፍል ይህን አቅም ፈጥሮ በሰጠው አገልግሎት፡-
 በ12,500 መዚግብት የተከሰሱ 31,000 ባለጉዳዮችን ሕጋዊ የቃል ክርክሮችን ለማድረግ ታቅዶ በ 12,023
መዚግብት ለተከሰሱ 29,923 ባለጉዳዮች የቃል ክርክሮች ተደርገው የዕቅዱን 96%፣
 8,000 የክርክር ሰነዶችን ለማ዗ጋጀት ታቅዶ ጥራታቸውን ጠብቀው ተቀባይነት ያገኙ 8,747 የክርክር ሰነዶችን
በማ዗ጋጀት የዕቅዱን 100%፤
 በችሎት ክርክር ባለጉዳዮች እኩል የመደመጥና የፍትህ መብትን ለማረጋገጥ 10,000 የክስ መቃወሚያዎችን
ለማቅረብ ታቅዶ 9,453 የክስ መቃወሚያዎች በመቅረባቸው የዕቅዱን 94.5%፣
 በችሎት ክርክርና ውሳኔዎች ላይ የባለጉዳዮችን ቅሬታ መፍታት እንዲቻል ለችሎቶችና ለዐቃቤ ህግ 6,625
አቤቱታዎችን ለማቅረብ ታቅደ 5,402 አቤቱታዎችን በማቅረብ የዕቅዱን 81.5%፣
 የመከላከያ ምስክር ከተሰማ በኋላ ከፍርድ በፊት በአጠቃላይ የክርክር ይ዗ትና ተያያዥ ጉዳዮች የተከሳሽ አቋምን
ለችሎት ከማስረዳት አኳያ 14,280 ተገቢነት ያለው የክርክር ማቆሚያ ለማቅረብ ታቅዶ 13,928 የክርክር
ማቆሚያ ለችሎት በማቅረብ የዕቅዱን 97.5%፣
 ጥፋተኛ ለተባሉ ተከሳሾች የቅጣት ማቅለያ በማቅረብ ቅጣት ለማስቀነስ 19,040 የቅጣት ማቅለያ ለማቅረብ
ከተያ዗ው ዕቅድ 18,174 በመፈጻም የዕቅዱን 95.5%፣
 በማረሚያ ቤት ለሚገኙ 24,060 ታራሚዎች ተገቢውን የምክር አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ለ22,573
ታራሚዎች አገልግሎቱ በመስጠቱ የዕቅዱን 93.8%፣
 የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ ጉዳያቸውን ለሚከታተሉና ወደ ጽ/ቤት መጥተው የምክር አገልግሎት ለሚጠይቁ
7,764 ተገልጋዮች ተገቢውን የምክር አገልግሎት ለመስጠት በተያ዗ው ዕቅድ ለ7,945 ባለጉዳዮች የህግ ምክር
አገልግሎት በመስጠት የዕቅዱን 100%፣
መፈጸም ተችሏል፡፡ በአጠቃላይ በፍርድ ቤቱ ነፃ የተከላካይ ጥብቅና እና የሕግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት
የተያ዗ውን ዕቅድ 94.8% ተፈጽሟል፡፡

3.3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ የባለብዙ


ዘርፍ ጉዳዮችን አጠናክሮ ተደራሽነትን ለማሻሻል

ፍርድ ቤቶች ሕገመንግሥታዊ ግዴታቸውን ለመወጣትና በብሄራዊ ሰብዓዊ መብት ድርጊት መርኃግብር
የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ
የሚከተሉትን ተግባራ ተከናውነዋል፡፡

3.3.1. የሴት ሠራተኞችንና ተገልጋዮችን ተጠቃሚነት ለማሳደግ

 የሴቶችና ወጣት ሰራተኞች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ደረጃ መለየት የሚያስችል አንድ ጥናት ተካሂዶ
ክፍተቶችን በመለየት መወሰድ የሚገባቸው የመፍትሔ ዕርምጃዎችን በማመላከት ወደ ስራ ተገብቷል፣

19
 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በኦን ላይንና በመደበኛ ትብብር በመጠየቅ 100 ሴትና ወጣት ሠራተኞችን
የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ 64 ሴትና 32 ወንድ ሠራተኞች ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ተሰርጔል፣
 የሴት አመራሮችን ቁጥር በ50% ለመጨመር እና የተሻለ የውሳኔ ሰጭነት መደብ እንዲይዘ ለማድረግ
የሚያስችሉ አሠራሮችን በማጥናት ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ስልቶች በመመቻቸት ላይ ይገኛሉ፣
 ቀደም ሲል በተደረገው የክትትልና ድጋፍ ሥራ በስርዓተ ጾታ ማካተቻ ማኑዋል ትግበራ ዘሪያ የተለዩ ግብረ
መልሶች ተደራጅተው ለበጀት ዓመቱ ዕቅድ ግብዓት እንዲሆኑ ተደርጓል፣
 የፌዴራል ፍ/ቤቶች ዳኞች፣ ሴትና ወጣት ሰራተኞች በሥርዓተ -ፆታና ተዚማች ጉዳዩች ዘሪያ ስልጠና
ለመስጠት ታቅዶ ኦክስፋም ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት የገን዗ብ ድጋፍ በማግኘት ሁለት የግንዚቤ
ማስጨበጫ ስልጠናዎች ለ99 /ወ 34 ሴ 65/ ተሰጥቷል፣
 ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እና መጤ ልምዶች በሴቶችና ወጣቶች ላይ ያስከተሉትን አሉታዊ ተጽዕኖ አስመልክቶ
ተገቢውን ግንዚቤ ለመፍጠር የተቋሙ 8ዐ (26 ወንድ 54 ሴት) ሠራተኞች የተሳተፉባቸው ሁለት ዘር
የአቅም ማጎልበቻ የስልጠና መድረኮች ተ዗ጋጅተዋል፣
 የስርዓት ጾታ ክፍሎችን በሥር ፍርድ ቤቶች በማደራጀት የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓቱን ለማጠናከር
የሴቶችና ህፃናት ዳይሬክቶሬት እንዲፈቀድል ለፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቀረበው ጥያቄ መሠረት
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳይሬክተርና ቡድን መሪ ለመቅጠር ተችሏል፣
 ወደ ፍርድ ቤት መጥተው ድጋፍ የፈለጉ ሴት ባለጉዳዮችን ለመርዳት በተያ዗ው ዕቅድ ከሥር ፍርድ ቤት
ምድብ ችሎት ኃላፊዎች ጋር ተቀናጅቶ ለመሥራት የሚያስችሉ አሠራሮች የተመቻቹ ሲሆን በተገልጋዮች
የሚቀርቡ ጥያቄዎችን መመለስና ፍላጎታቸውን ማሟላት የሚያስችሉ ድጋፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣
የህግ ግንዚቤ የሌላቸው 167 ባለጉዳዮች ነፃ የህግ ምክር አግልገሎት እንዲያጘኙ ተደርጔል፤
 በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች እና ህጻናት ጥቃት ላይ የህብረተሰቡን ግንዚቤ
ለማሳደግ ፣ ለማስተማር እንዲሁም የጾታዊ ጥቃቶች እንዳይፈጸሙ ለመከላከል በምድብ ችሎች
በተቋቋሙ የሴቶችና የህጻናት ችሎት ቀርበው ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለህትመት እንዲበቁ ተደርጓል፡፡
 የተቋሙን ሴት ሠራተኞች የግል ማህደር የሚያሳዩ መረጃዎችን አሰባስቦ በማደራጀት አብዚኞች ሴት
ሠራተኞች በዜቅተኛ የሥራ መደቦች ላይ የሚገኙ መሆኑን መረዳት ተችሏል፣
 በጠ/ፍ/ቤት ክብርት ፕሬዜደንት ሰብሳቢነት የጠ/ፍ/ቤት ሴቶች፣ ወጣት ሠራተኞችና የሚመለከታቸው
አካላት የተሳተፉበት መድረክ በማ዗ጋጀት ምቹ የሥራ ከባቢ መፍጠር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ
መወያየትና ማስተካከያ ዕርምጃዎችን መውሰድ ተችሏል፣
 በሶስቱም ፍርድ ቤቶች ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ በተ዗ረጋው ሥርዓት የዳኝነት
አገልግሎት ፈልገው የመጡ ሕጻናት የያዘ እናቶች፣ ነፍሰጡሮች፣ አካል ጉዳቶች፣ አረጋውያን እና ሌሎች
አቅመ ደካሞች በሙሉ ቅድሚያ አግኝተው እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣
 ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ቅንጅታዊ አሠራሮችን በማጠናከር በሴቶች ላይ ከሚሰሩ ግብረ ሰናይ
ድርጅቶች ጋር ለመሥራት የተ዗ጋጀውን የጋራ ስምምነት ሰነድ መሰረት በማድረግ ወደ ሥራ ተግብቷል፣
 የሴትና የወጣቶችን መሀበራዊ ሚና በተመለከተ የሚስተዋሉ የተዚቡ አመለካከቶችን ለመስበር "ዜም
አልልም" በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ከሚንቀሳቀሱ አካላት ጋር በመተባበር በጾታዊና ወሲባዊ
ጥቃቶች እና በሴቶችና ህጻናት ጥቃት ዘሪያ ግንዚቤ ማዳበሪያ /sensitivity workoshop /መድረኮች
ለማ዗ጋጀት TOR ተ዗ጋጀቶ ለሚመለከተው አካል ቀርቧል፣
 ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር፣ በጋንዴ ሆስፒታል ከሚገኘው ሴታዊት ንቅናቄና ከሴቶች
ማረፍያ ጋር በጋራ በመስራት የሴቶች አቅም የሚያጎለብቱ ስልጠናዎችን ለመስጠት እና ነጻ የህግ ድጋፍ

20
አገልግሎት ለማግኘት እንቅፋት የሆኑ ተግዳሮቶችን ለይቶ ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል ጥናት
ለማካሄድ የመግባብያ ስምምነት ሰነድ ተፈርሟል፣
 ሴት ሰራተኞች በህጻን ልጆቻቸው ምክንያት በሥራቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳይፈጠር ለማድረግ
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በተመረጡ ምድብ ችሎቶች የህጻናት ማቆያ ማእከላትን ለማቋቋም
የሚያስችል ጥናት የተ዗ጋጀ ሲሆን በስር ፍርድ ቤቶች የተጀመረ ስራ መኖሩና በቀጣዩ በጀት ዓመት
ተጠናክሮ እንዲተገበር የበጀት ዕቅድ አካል እንዲሆን ተደርጓል፣
በዙህም የዳንነት ተደራሽነትን በ70% ማሳደግ ተችሏል፡፡

3.3.2. በዳኝነት ሥርዓት ለሚያልፉ ሕጻናት ድጋፍ ማድረግ

የዳኝነት አገልግሎት ፈልገው ወደ ፍርድ ቤት የመጡ ሕጻናትን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ለማስተናገድ በተያ዗ው
ዕቅድ፡-
 በሕንጻ ጥበትና ከለጋሾች የሚጠበቁ ድጋፎች በወቅቱ ባለመገኘታቸው በመጀመሪያ ደረጃ ፍረድ ቤት አንድ
የሕጻናት ፕሮጀክት ጽ/ቤት እና በሁሉም ፍ/ቤቶች የሕጻናት ማቆያ ለማደራጀት በተያ዗ው ዕቅድ ከተለያዩ
ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በመፍጠር ለህፃናት ማቆያ አገልግሎት የሚውሉ 15 ፍራሾችና 30 ብርድ
ልብሶች ድጋፍ ማግኘት ተችሏል፣
 ሕጻናትን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ለሚያስተናግዱ የፍትህ አካላት በተጎጂ ሕጻናት አያያዜ ላይ ያተኮሩ 300
ተሳታፊዎች የሚገኙበት ስልጠናዎችን ለማ዗ጋጀት ታቅዶ ከሶስቱም ፍ/ቤት የተውጣጡ 267 ዳኞች፣
የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያዎች፣ የፖሊስ አባላት፣ የህክምና ባለሙያዎች… የተሳተፉባቸው ስድስት ዘር
ስልጠናዎች ተ዗ጋጅተው የተሳታፊዎችን 89/6% መፈጸም ተችሏል፣
 ለ 6,000 ሕጻናት የሕግ ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ ለ 5,274 ሕጻናት (ወንድ 2764 ሴት 2780 ) ነጻ የህግ
አገልግሎት በመስጠት የዕቅዱን 88% ተፈጽሟል፣
 የሥነ ልቦና ፍጋፍ የሚፈልጉ 500 ሕጻናትን ለመደገፍ በተያ዗ው ዕቅድ 564 (ሴት 340 ወንድ 224) ሕጻናት
ድጋፍ እንዲያገኙ፣ ወላጆቻቸው እንዲስማሙ፣ በልጆች አስተዳደግ ዘሪያ ያተኮረ የምክር አገልግሎት
እንዲያገኙ ተደርጎ ከዕቅድ በለይ መፈጸም ተችሏል፣
 ለ30 ሕጻናት የአባትነት ማረጋገጫ ምርመራ ለማካሄድ ታቅዶ በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ከቀለብ ጥያቄ
ጋር ተያይዝ እየጨመሩ የመጡ ጥያቄዎችን በማስተናገድ የ38 (20 ሴ 18 ወ) ሕጻናት አባትነት ማረጋገጥ
ተችሏል፣
 የሕግ ሙያ ድግፍ ፈልገው ለሚመጡ 25 ሕጻናት የጥብቅና አገልግሎ ለመስጠት በተያ዗ው ዕቅድ ለ20
ሕጻናት አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን በሕጻናት ጉዳይ ላይ ምርመራ ለሚያደርጉ የፖሊስ አባላት የገን዗ብ ድጋፍ
ተደርጓል፣
 50 ህጻናት በቅብብሎሽ ስርኣቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ታቅዶ 100 ህጻናትን ተጠቃሚ ማድረግ በመቻሉ
ከዕቅድ በላይ ተፈጽሟል፣
 ከወጣቶችና ሕጻናት ጋር ተያይዝ የተለያዩ ጉዳዮችን ይ዗ው የሚመጡ 400 ተከራካሪዎችን ለማስተናገድ
ታቅዶ በወንጀል ነክ ጉዳዮች የቀረቡ 162 (148 ወ 10 ሴ)፣ የሕጻናት ጉዳዮችን አስመልክቶ በ 75 መዜገቦች
የቀረቡ 129 ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል፣ ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያ዗ አገልግሎት የተሰጣቸው 158
(ወንዶችና 148 ሴት 10 )ባለጉዳዮች ሲሆኑ ህጻናቱን አስመልከቶ 112 አዋቂዎች ተስተናግደዋል፣
ከሞግዙትነት ጋር ተያይዝ በ 521 መዜገቦች የቀረቡ 476 ጉዳዮች የተሠሩ ሲሆን 46 በሂደት ላይ ይገኛሉ፣
የተለያዩ ጉዳዮችን ይ዗ው የቀረቡ 857 (445 ወ 412 ሴ) ህጻናት የተስተናገዱ ሲሆን 952

21
ወላጆችን/አዋቂዎችን የጠየቁዋቸውን አገልግሎቶችን አግኝተው በአጠቃላይ ለ1,809 ባለጉዳዮች ወይም
ተገልጋዬች አገልግሎት አግኝተዋል፣
 የጥቃት ሰለባ ሆነው ወይም ጥቃት ደርሶባቸው እና የወንጀል ምስክር ሆነው ወደ ፍ/ቤት ለመጡ ለ85
ወንድ 268 ሴት ህፃናት በምቹ ችሎቶች ዉስጥ እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣ ጉዲፈቻን አስመልክቶ 255
(ወንድ 132 ሴት 123) ህጻናት እና 101 (አባት 42 እናት 59) ወላጆች እንዲሁም በአጠቃላይ 618
ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል፣
 የችሎት አገልግሎት የሚሰጥባቸው አዳራሾችም ሆኑ ቢሮዎች ለአካል ጉዳተኞች ምቹ እንዲሆኑና የቅድሚያ
አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ በተያ዗ው ዕቅድ የተወሰኑ አዳራሾች ልዩ ትኩረት ለሚሹ የህብረተሰብ
ክፍሎች አመቺ በመሆናቸው አካል ጉዳተኞችም ሆነ አረጋውያን በተነጻጻሪ ተገቢውን አገልግሎት ማግኘት
የሚችሉ ሲሆን አመቺ ባልሆኑ አከባቢዎች ባለሙያዎች ወርደው አስተናግደዋል፣
በአጠቃላይ በዳኝነት ሥርዓቱ የሚያልፉ ሕጻናት የሚፈልጉዋቸውን አገልግሎቶች እንዲገኙ ለማድረግ
የሚያስችሉ አቅሞችን በማጎልበት ነጻ የህግ፣ የፋይናንስ፣ የሥነ ልቡና…አገልግሎቶችን አግኝተው ዕቅዱን
መፈጸም ተችሏል፡፡

3.4. ፍርድ ቤት ተኮር የገጽታ ግንባታና የኮምንኬሽን ስራዎችን ማጠናከር

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚከናወኑ ተግባራትን ለሕብረተሰቡ በማሳወቅ ሕዜቡ የመብቱ ተጠቃሚ ሆኖ
ግዴታውን እንዲወጣ ለማድረግ የሚያስችሉ እና የተጀመሩ የማሻሻያ ሥራዎች የሚገኙበትን ደረጃ
የሚያመላክቱ የኮሚዩኒኬሽን ተግባራት በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ በእነዙህ ክንውኖች በተለያዩ ብዘኃን መገናኛ
዗ዴዎች በመጠቀም የፍርድ ቤቶችን ገጽታ የሚገነቡ እና የዳኝነት አገልግሎት ማሻሻያዎችንም ሆነ የተሰጡ
የዳኝነት አገልግሎቶች የሚገኙበትበን ደረጃ የሚያሳውቁ መረጃዎችን በማሰራጨት ሕዜብ እንዲያውቃቸው
ተደርጓል፡፡

3.4.1. የፍ/ቤቶችን ገጽታ ለመገንባት የተከናወኑ ተግባራት

የፍርድ ቤቶችን ገጽታ ግንባታ ለማጠናከር የተለያዩ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብቻ
ተደራጅቶ በሥር ፍርድ ቤቶች በተጠሪ ግለሰቦች ብቻ ይንቀሳቀስ የነበረውን የሕዜብ ግንኙነት ክፍል በተሸለ
ሁኔታ በማጠናከር በከፍተኛ ፍርድ ቤት በዳይሬክቶሬት ደረጃ ማደራጀት ተችሏል፡፡ የህን አደረጃጀት በመጠቀም
በየደረጃው በሚገኙ ፍረድ ቤቶች ሕዜብ ሊያውቃቸው የሚገቡ መረጃዎች ስርጭት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፡-

 በዳኝነት ነጻነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት መርሆች ላይ የሕብረተሰቡን ግንዚቤ ማዳበር የሚያስችሉ


የሕትመት ውጤቶችን (ዓመታዊ አጀንዳዎች፣ ወቅታዊ መጽሔቶች፣ ብሮሽሮችን…) በማሻሻል ጠ/ፍ/ቤት
"ችሎት" በሚል ስያሜ የሚያ዗ጋጀው የመንፈቅ ዓመት መጽሔት፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት "ዳኝነት" በሚል
ርዕስ በየመንቅ ዓመቱ የተ዗ጋጀውን መጽሄት፣ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ደግሞ "ርትዕ" በሚል ርዕስ በየሩብ
ዓመቱ የሚያሳትመው መጽሔት በበርካታ ቅጅዎች ተ዗ጋጅተው ለሕብረተሰቡ እንዲደርሱ ተደርገዋል፣
የ2013 ዓ.ም ዓመታዊ አጀንዳዎች በሶስቱም ፍ/ቤቶች ተ዗ጋጅተው ከመሰራጨታቸውም ሌላ የ2014
ዓመታዊ አጀንዳ ተ዗ጋጅቶ በመሰራጨት ላይ ይገኛል፣ በዙህም የፍርድ ቤቶችን አፈጻጸም ህብረተሰቡ
(ተገልጋዩ) እንዲያውቃቸው እና ለችሎትና ለሬጂስትራር ስራ መሰረታዊ ግብዓት የሆነውን አጀንዳ በወቅቱ
አንዲሟላ ለማድረግ ተችሏል፤
 የኤሌክትሮኒክክስ ሚዲያ ተጠቃሚነትን አሳድጎ ቋሚ የቴሌቪዥንና የሬድዮ አየር ሰዓት በመጠቀምና
ባለሙያዎችን በመጋበዜ በዳኝነት ነጻነት፣ ገለልተኝነትና ተጠያቂነት መርሆች ላይ የሕብረተሰቡን ግንዚቤ

22
ለማዳበር 48 የ25 ደቂቃ መርኃግብሮችን ለማከናወን ታቅዶ 17 የ15 ደቂቃ የቴሌቪዥን ኘረግራም ዜግጀት
ለማድረግና ለማስተባባር ተችሏል፣ ከዋልታ ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር “ፍርድ ቤት ከየት ወደየት” በሚል
ርዕስ ዗ጋቢ (Documentary) ፊልም ተ዗ጋጅቶ ለአድማጭ ተመልካች ተላልፏል፣ በዲጂታል ሳይኔጅ
ስክሪኖች ፕሮግራም እና ዶክመንተሪ ፊልም መልዕክቶች ተ዗ጋጅተው ከ14 በላይ በሆኑ ርእሰ ጉዳዮች ላይ
ሕብረተሰቡ ግንዚቤ እንዲኖረው ተደርጓል፣ ፍርድ ቤት በተለያዩ ስርዓተ መንግስታት ያለፈባቸው ሂደቶችን
እና በመከናወን ላይ የሚገኙ የማሻሻያ ፕሮግራሞችን ለፍርድ ቤት ማህበረሰብና ለህዜቡ ማሳወቅም
ተችሏል፣
 ፍ/ቤቶች ያ዗ጋጁዋቸውን 11 ኩነቶችን ለሕዜብ ለማስተዋዎቅ የብዘኃን መገናኛ ባለሙያዎችን በመጋበዜ
ማሰራጨትና በኦዲዮና በቪዲዮ ቀርጾ በሰነድነት መጠቀም በሚያስችል መልኩ እንዲያዘ ተደርጓል፣ ከዙህም
በላይ የዶክመንቴሽን ስራዎችን በማጠናከርና የሶስቱንም ፍ/ቤቶች ኩነቶች የያዘ የቪዲዮ እና የፎቶግራፍ
ቀረጻዎች በማካሄድ 41 ኩነቶችን በ370 ፎቶግራፎች እና በቪዲዮ ካሜራ የተቀረጹ መረጃዎችን በሰነድነት
ለማከማቸትና፣ 48 ፎቶግራፎች ሶስት ጊዛ ለተ዗ጋጁ ፎቶ ዛናዎች እንዲሁም በዲጂታል መረጃ መስጫ
ማህበራዊ ሚዲያዎች፣ ለህትመትና ፍ/ቤቶች ለሚያ዗ጋጁዋቸው የድምጸ ምስል ዜግጅቶች ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ተደርጓል፣ የፍርድ ቤቱን አበይት ስራዎች የሚገልጹ ስድስት ዛና መግለጫዎች ተ዗ጋጅተው
በመገናኛ ብዘሃን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ተደርገዋል፣
በአጠቃላይ የሚዲያ ግንኙነት በማጠናከር የፍ/ቤቶች ዋና ዋና ኩነቶች እና የሚተላለፉ መልዕክቶችን በተለያዩ
መንገዶች ተጠቅሞ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ የፍርድ ቤቶችን ገጽታ ለመገንባት የታቀዱ ተግባራትን
ማከናወንና በዕቅድ የተያ዗ውን ዒላማ 90% ማሳካት ተችሏል
3.4.2 የመረጃ ነጻነት ትግበራ ማጠናከር
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመረጃ ነጻነት ሕግ ከተሰጣቸውን ኃላፊነት በመነሳትና ከዳኝነት ጋር የተያያዘ
መረጃዎችን ለሕብረተሰቡ ለማድረስ በተያ዗ው ዕቅድ፡-

 በየፍርድ ቤቶች የፌስቡክና የቲዩተር ገጾች ተጭነው ለህብረተሰቡ ከሚሰራጩ የሥራ እንቅስቃሴ አመልካች
ዛናዎች፣ መረጃ ሰጪ ጽሑፎች፣ ቪድዮ ክሊፖች… በተጨማሪ ከሕዜብ፣ ከሚዲያ፣ ከከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት… ለየፍርድ ቤቶች የቀረቡ የመረጃ ጥያቄዎች ተስተናግደዋል፣ በተለይ ከምርጫው ሂደት ጋር
ተያይዝ ፍርድ ቤቶች የሚኖራቸውን ሚና በተመለከተ ለቀረቡ ተደጋጋሚ ጥያቄዎች ተገቢ መልሶች የተሰጡ
ሲሆን መንግስታዊ ያልሆኑ ጋዛጦች ፍርድ ቤቶችን አስመልክቶ በሚያወጡዋቸው መረጃዎች ላይ ያተኮሩ
ክትትሎችን በማድረግ ትክክለኛ መረጃዎችን ሕብረተሰቡ እንዲያውቃቸው ለማድረግ ተችሏል፣
 ሕብረተሰቡ በፍርድ ቤቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችን አስመልክቶ ተገቢው ግንዚቤ እንዲኖረው ለማድረግ
ክንዋኔዎችን የሚገልጹ መረጃዎች ለሕዜብ ማድረስና ለቀረቡ የመረጃ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሾች መስጠት
በመቻሉ የመረጃ ነጻነት ሕግ ድንጋጌዎችን አፈጻጸም 85% ማጠናከር ተችሏል፣
በአጠቃላይ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እንቅስቃሴን ሕብረተሰቡ በአግባቡ እንዲያውቃቸው የሚያደርጉ መረጃዎችን
ተደራሽነት በማሳደግ ገጽታን ለመገንባትና ሕብረተሰቡ የመብቱ ተጠቃሚ ሆኖ ግዴታዎቹን በመወጣት በፍርድ
ቤቶች ላይ ያለውን አመኔታ ለመጨመር በዕቅድ የተያዘ ተግባራትን ተከናውነው ይደረስበታል የተባለውን ዒላማ
87.5% ማሳካት ተችሏ፡፡

23
3.5. የተለያዩ መንገዶችን ተጠቅሞ ተደራሽነትን ለማጠናከር
የዳኝነት ተደራሽነትን ለማጎልበት የሚያግዘ አሠራሮችን አጠናክሮ የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጠናከር
በታቀዱ ተግባራት የአደረጃጀት ማስተካከያዎችን ለማድረግ፣ የሰበር መረጃዎችን ለማድረስ፣ የትረጉም
አገልግሎቶችን ለማጠናከር ከተከናወኑ ተግባራት መካከል፡-

የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን በማድረግ

 በደቡብ ክልል በሀዋሳ ከተማ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፍቶና ተገቢ የግብዓት አቅርቦቶችን አሟልቶ
ለማደራጀት በተደረጉ ጥረቶች ደረጃውን የጠበቀ ሕንጻ ግዢ ተፈጽሞ የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ አቅርቦቶች
በመሟላቱ የቅድመ ዜግጅት ተግባር የተጠናቀቀ ሲሆን ከተፈቀዱ የሥራ መደቦች መካከል 27 የአስተዳደር
ሠራተኞችን በቅጥር አሟልቶ ቋሚ አገልግሎት መስጠት ተጀምሯል፣ አሶሳ ከተማ ለሚከፈተው ምድብ
ችሎት የቅድመ ዜግጅት ስራ የተጀመረ ሲሆን በድሬደዋ ምድብ ችሎት አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴን
መደገፍ ያስቻሉና፣ በአርባ ምንጭ፣ አሶሳና መተከል የሚሰጡ የተ዗ዋዋሪ ችሎት አገልግሎቶችን ውጤታማ
ለማድረግ ያገዘ የስራ ምልከታዎች ተደርገዋል፣
 በዙህም ለአርባ ምንጭና አካባቢው አገልግሎት የሚሰጥ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ለማደራጀት በቀረበው ጥያቄ
መሰረት ደረጃውን የጠበቀ ፍታብሄርና የወንጀል ጉዳዮች ማስቻያ ከአንድ ሽህ ካሬ ሜትር በላይ ስፋት
ያለው ቢሮ፣ የዳኞች ጽ/ቤት፣ የተከላካይ ጠበቃ ቢሮዎችን ጨምሮ ለድጋፍ አገልግሎት የሚውሉ ቢሮዎች፣
250 ባለጉዳዮችን ማስተናገድ የሚያስችል ሰፊ የችሎት አዳራሽ ከነሙሉ አቅርቦቱ ለማግኘት ተችሏል፣
 ውክልና በተነሳባቸው ክልሎች የተ዗ዋዋሪ ችሎቶችን ቁጥር ከሁለት ወደ ስድስት ከፍ በማድረግ በ15 ዳኞች
የዳኝነት አገልግሎት እየተሰጠ ሲሆን የመዜገቦች ፍሰት በመጨመሩ በቡታጅራና ወልቂጤ አንድ ተጨማሪ
ተ዗ዋዋሪ ችሎት በጊዛያዊነት ተደራጅቷል፣
 አዲስ አበባ የሚገኘውን የአራዳ ምድብ ችሎትን እንደገና በአዲስ መልክ በማደራጀት ለተገልጋዩ ህብረተሰብ
በቅርበት ተደራሽ ለማድረግ በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል፤ የጊዛ ቀጠሮ እና ይግባኝ ጉዳዮች የወንጀል
ችሎቶች ተከፍተው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፣
 የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአዲስ ከተማና በአራዳ ም/ችሎቶች አዲስ የቢሮ አደረጃጀት በመፍጠር
በኮልፌ ም/ችሎት ደግሞ ተጨማሪ ቢሮ በማ዗ጋጀት ለተገልጋይ ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፣

የሰበር ውሳኔዎችን ተደራሽነትና ለማሳደግ


 ከቅጽ 21-22 የታተሙና እንደ ህግ የሚያገለግሉ የሰበር ውሳኔዎች 727 ጥራዝች በነፃ እንዲሰጣቸው
ለተፈቀደላቸው አካላት እንዲደርሱ ተደርገዋል፣
 የሰበር ውሳኔዎችን የጠየቁ ዳኞችና ረዳት ዳኞች በሙሉ ጥራዝችን እንዲያገኙ ከመደረጉም ሌላ ከ 25
ተገልጋዮች የቀረቡ የውሳኔዎቹ ትክክለኝነት ማረጋገጫ ማህተም ተደርጎላቸዋል፣ በቅጽ 24 የሚወጡ 80
የሰበር ውሳኔዎች ተለይተው በተቋሙ ድረገጽ የተለቀቁ ሲሆን በቅጽ 22 ወጥተው ከነበሩ የሰበር ውሳኔዎች
1,090 ጥራዝች ላይ የህትመት ጥራት ችግር ያለባቸው መሆኑ ተረጋግጦ እንዲስተካከሉ ተመልሰዋል፣
 በቤተ መጻሕፍት እና በዕቃ ግምጃ ቤት ያለአግባብ የተከማቹ 1,136 የሰበር ሕትመቶች ለሚመለከታቸው
ተሰራጭተዋል፣ በሶስቱም ፍ/ቤቶች ዗መናዊ ቤተ መጽሀፍት እንዲኖሩ ለማድረግ የተጀመሩ ጥረቶች
ከመጠናከራቸውም ሌላ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ደረጃውን የጠበቀ ቤተ መጻሕፍት ተደራጀቶ
አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፣
 ከሴቶችና ሀጻናት ጋር በተያያ዗ የተሰጡ የሰበር ውሳኔዎችን ለይቶ ለማሳተም ታቅዶ ለህትመት ስራው
የሚረዳ የመነሻ ሀሳብ ለአመራር ቀርቦ በተሰጠ አስተያየት መሰረት በመስተካከል ላይ ይገኛል፣

24
 የተለያዩ የሕግ ማዕቀፎችን (አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች) የጠየቁ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ዳኞች፣ ረዳት
ዳኞች… ተስተናግደው ከ30 ያላነሱ የፌዴራልና የክልል ሕጎችን እንዲያገኙ ተደርጓል፣

የትርጉም አገልግሎቶችን ለማጠናከር

የምልክት ቋንቋን ጨምሮ በፌዴራል የሥራ ቋንቋ መጠቀም ለማይችሉ ተገልጋዮች ትኩረት በመስጠት
ልምድ ያላቸውን አስተርጓሚዎች በማፈላለግና የፍርድ ቤቱን ሠራተኞች በማስተባበር ጭምር የትርጉም
አገልግሎት ለመስጠት በተያ዗ው ዕቅድ፡-
 በጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራሉን መንግስት የስራ ቋንቋ መጠቀም ለማይችሉ 4,232 ተገልጋዮች የትርጉም
አገልግሎቶች የተሰጡ ሲሆን፣
 በከፍተኛ ፍርድ ቤት 91 ተገልጋዮች የአገር ውስጥ እና የውጭ ቋንቋዎች ትርጉም አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
ግብ አራት፡-አስተዳደራዊ ድጋፎችን ማጠናከር
4.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል ፍላጎትን 90% ለማሟላት በተያዘው
ዕቅድ
በአጠቃላይ በፍርድ ቤቶች የዳኝነት ዗ርፉም ሆነ በድጋፍ ሰጪ ሥራ ክፍሎች የሚታየውን የሰው ኃይል ክፍተት
ለመሙላት በተደረጉ ጥረቶች የከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችና ሬጅስትራሮች ሹመቶች፣
የአስተዳደር ሠራተኛ አዳዲስ ቅጥሮች፣ የደረጃ ዕድገቶች፣ ዜውውሮች ተፈጽመው የዳኝነት አገልግሎቶችን
ለመስጠትም ሆነ ለአገልግሎቱ የሚያስፈልጉ አስተዳደራዊ ድጋፎችን ለማድረግ የሚያስችል የሰው ኃይል
ስብጥር እንዲኖር ለማድረግ ተችሏል፡፡ በዙህም ፕሬዜደንቶችን ጨምሮ፡-

 በጠቅላይ ፍርድ ቤት፡-45 (33 ወንድ 12 ሴት) ፣


 በከፍተኛ ፍርድ ቤት፡- 147 (33 ሴት 114 ወንድ)፣
 መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት፡-210 (75 ሴት 135 ወንድ)፣
 በአጠቃላይ 402 (282 ወንድና 120 ሴት) ዳኞች በሥራ ላይ እንዲገኙ ለማድረግ ተችሏል፡፡
ይህም የዳኞችን የጾታ ሰብጥር ምጣኔ 29.8% ሴት እና 70.14% ወንድ ያደረሰው ሲሆን በበጀት ዓመቱ
ስድስት ዳኞች (ሁለት በራሳቸው ፍቃድ፣ አንድ በጡረታ፣ ሶስት በሞት) ሥራቸውን ለቅቀዋል፡፡

የዳኞች የትምህርት ደረጃ

 በጠቅላይ ፍ/ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 21 ዳኞች 11 ወንድ እና 10 ሴት፣ ሁለተኛ ዲግሪ ካላቸው
23 ዳኞች 20 ወንድ እና 3 ሴት፣ ሶስተኛ ዲግሪ ያላቸው አንድ ወንድ ዳኛ፣
 በከፍተኛ ፍ/ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 117 ዳኞች 86 ወንድ እና 31 ሴት፣ ሁለተኛ ዲግሪ
ካላቸው 22 ዳኞች 20 ወንድ እና 2 ሴት፣
 በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 189 ዳኞች 120 ወንድ እና 69 ሴት፣
ሁለተኛ ዲግሪ ካላቸው 20 ዳኞች 13 ወንድ እና ሰባት ሴት ሲሆኑ አንድ ወንድ ዳኛ ዲፕሎማ ያላቸው
መሆናቸውን በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት ከቀረበ ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡

የድጋፍ ሰጪ ሥራ ክፍሎች

በጠቅላይፍ/ቤት በበጀት ዓመቱ 76 (ወ 37 ሴ 39) ቅጥር፣ 34 (ወ 22 ሴ12 ) የደረጃ እድገት፣ 2 (ወ1 ሴ1)
ዜውውር ተፈጽሞ በአጠቃላይ 112 ክፍት የሥራ መደቦችን ለመሙላት ተችሏል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች

25
ተቋሙን ከለቀቁ 44 (ወ 28 ሴ 18) ሠራተኞች መካከል 37 በራሳቸው ፈቃድ፣ ስድስት በጡረታ፣ አንድ በሞት
ሁለት በደረጃ ዕድገት፣ አንድ በችሎታ ማነስ ተቋሙን የለቀቁ ሲሆን፣ የተከላካይ ጠበቆች አደረጃጀት
በመለወጡ በተቋሙ የነበሩ 78 ተከላካይ ጠበቆች በሹመት ከሲቪል ሰርቪስ አደረጃጀት ወጥተው በአጠቃላይ
624 (228 ወንድ 396 ሴት) ሰራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፡፡

በከፍተኛ ፍ/ቤት 259 (ወ 125 ሴ134) ክፍት የሥራ መደቦችን በቅጥር ማሟላት የተቻለ ሲሆን 81
በራሳቸው ፈቃድ፣ ሰባት በደረጃ እድገት፣ አንድ በጡረታ፣ አራት በአቅም ማነስ፣ ሶስት በሹመትና ሁለት በሞት
በአጠቃላይ 98 (41 ወ 57 ሴ) ሰራተኞች ተቋሙን ለቅቀው በሥራ ላይ የሚገኘው የሰው ሀይል ብዚት 881
(291 (33%)ወንድ 590 (66.9%) ሴት) ደርሷል፡፡

በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ክፍት የሥራ መደቦችን በሰው ኃይል ለመሙላት በተያ዗ው ዕቅድ 292 ሰራተኞች
በቅጥር፣ ስድስት በዜውውር እና 130 በደረጃ እድገት ከፍት መደቦችን እንዲሞሉ ተደርጓል፡፡ በተለያዩ
ምክንያቶች ሥራቸውን የለቀቁ ሰራተኞችን በተመለከተ 152 በፈቃዳቸው፣ 13 በጡረታ፣ 5 በሞት፣6
በዲሲፒሊን በአጠቃላይ 176 ሠራተኞች ተቋሙን ለቀቅው በአጠቃላይ 1,865 (467 (25%) ወንድና 1398
(74.9%) ሴት) ሠራተኞች በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡ በአጠቃላይ በሶስቱም ፍ/ቤቶች የ 627 ሠራተኞች ቅጥር
የተፈጸመ ሲሆን 277 ሠራተኞች በተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ለቅቀው በአጠቃላይ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች
3,295 (ወ ሴ 2384) ሠራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፡፡

በፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ክፍት መደቦችን ለመሙላት 26 አዲስ ቅጥር የተፈጸመ ሲሆን 17 ሰራተኞች
የደረጃ እድገት አግኝተው መደቦችን ሞልተዋል፣ አንድ ሰራተኛ በሞት የተለየ ሲሆን ስድስት ሠራተኞች በገዚ
ፍቃዳቸው፣ አንድ ሠራተኛ በዜውወር በአጠቃላይ ስድስት ሰራተኞች ሥራቸውን ለቅቀዋል፡፡ በዙህም መሰረት
በፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ፕሬዜደንቶችን ጨምሮ 19 ( ወንድ) ዳኞች በስራ ላይ የሚገኙ ሲሆን 123 (69
ወንድ 73 ሴት) ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፣

በአጠቃላይ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ የዳኝነት አገልግቶችን ለማሻሻል የሰው ኃይል ፍላጎትን ለማሟላት
የተያ዗ውን ዕቅድ 90% ማሟላት ተችሏል፡፡

4.2. የበጀትና ንብረት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻል

የፌዴራል ቤቶች ከዕቅድ ጋር የተያያ዗ ውጤታማ የበጀት አጠቃቀም እንዲኖር የሚያደርገውን የፕሮግራም
በጀት ሥርዓት በመተግበር ላይ የሚገኙ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዙህ ሥርዓት መሰረት ፌዴራል ፍርድ ቤቶች
ከበጀት ዓመቱ ፊዙካል ዕቅድ ጋር የተጣጣመ አቅርቦት እንዲኖራቸው ላቀረቡት የበጀት ጥያቄ በአምስት
ፕሮግራሞች የተደለደለ መደበኛ በጀት እና ለግንባታና ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማስፋፊ የተፈቀደ
ካፒታል በጀትን መነሻ በማድረግ የበጀት ዓመቱን ዕቅድ መፈጸም የሚያስችል አቅርቦቶችን ሲያሟሉ ቆይቷል፡፡
በእነዙህ ፕሮግራሞች የበጀት ድልድል መሰረት፡-

ጠቅላይ ፍ/ቤት፡-

ለበጀት ዓመተ መደበኛ የተስተካከለ በጀት ብር 190,699,940 ተፈቅዶ ብር 184,123,093.69 ጥቅም ላይ


በመዋሉ አፈጻጸሙ 88.44% ደርሷል፡፡

ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 131‚000‚000 ውስጥ ለዋይድ ኤርያ ኔት ወርክ
ብር 65,000,000 ተፈቅዶ ብር 57,703,106.25፣ ለአጥር ግንባታ ብር 16,000,000 ተፈቅዶ ብር
5,427,406.83 ስራ ላይ የዋለ ሲሆን ለየህንፃ ዲዚይን ብር 10,000,000 ተፈቅዶ የመስሪያ ቦታ ባለመገኘቱ

26
ጥቅም ላይ አልዋለም፡፡ በአጠቃላይ በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 131„000„000 ውስጥ ብር
43,992,795.71 ጥቅም ላይ በመዋሉ አፈጻጸሙ 54% ደርሷል፡፡

ከፍተኛ ፍ/ቤት፡

ለበጀት ዓመቱ በመደበኛ የተስተካከለ በጀት ብር 210,199,335.54 ተፈቅዶ ብር 197,265,782.65 ጥቅም


ላይ የዋለ በመሆኑ የበጀት ዓመቱ አፈጻጸም 93.8 % መድረሱን ማረጋገጥ ተችሏል፣በካፒታል በጀት ለሕንጻ ብር
160,000,000 ተፈቅዶ ብር 9,746,951.87 ስራ ላይ ውሏል፡፡

መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት፡-

ለበጀት ዓመቱ በመደበኛ የተስተካከለ በጀት ብር 279,598,981.72 ተፈቅዶ ብር 270,173,195.38 ሥራ


ላይ በመዋሉ አፈጻጸሙን 96.8% ማድረስ ተችሏል፡፡

የሶስቱም ፍርድ ቤቶች

በአጠቃላይ ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመደበኛ በጀት ከተፈቀደው የተስተካከለ በጀት ብር 680,498,257 ውስጥ
ብር 651,562,071.72 መጠቀም በመቻሉ አፈጻጸሙ 96% የደረሰ ሲሆን በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር
241,000,000 ውስጥ ብር 53,739,748 ስራ ላይ ውሏል፡፡
ገቢን በተመለከተ፡-
 ጠቅላይ ፍ/ቤት ከዳኝትንና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 36,452,615.55 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
 ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዳኝነት፣ ከቅጣትና ልዩ ልዩ ገቢ ብር 224,574,246.77 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
 መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ከዳኝትን፣ ከቅጣትና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 54,402,535.06 ተሰብስቧል፣
 በአጠቃላይ በሶስቱም ፍ/ቤቶች ከዳኝት፣ ከቅጣትና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 315,429,397.38 ተሰብስቦ
ለመንግሥት ገቢ ተደርጓል፡፡
‹‹

የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ፡-


 ለበጀት ዓመቱ በመደበኛ በጀት ከተፈቀደው ብር 17,123,974 ውስጥ ብር 16,594,058.56

በመጠቀሙ አፈጻጸሙ 96.9% ደርሷል፣


የፌደራል ሸሪዓ ፍርድ ቤት
 በበጀት ዓመቱ በመደበኛ በጀት ብር 18,824,000.ተፈቅዶ ብር 17,008,166.79 በመጠቀሙ አፈጻጸሙ
90% ደርሷል፣
 በፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት ከዳኝነት 187,427.62 ብር ተሰብስቦ ለመንግስት ገቢ ሆኗል፡፡

(ዜርዜር አፈጻጸሞችን ቀጥሎ ከቀረቡ ሰንጠረዦች ይመልከቱ)

27
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2013 ዓመታዊ የመደበኛና ካፒታል በጀት ዝርዝር አፈጻጸም ከፕሮግራሞች አንጻር

የፕሮግራሙ ስም ለዓመቱ የተፈቀደ በጀት የተቀነሰ/የተጨመረ የተስተካከለ በጀት በበጀት ዓመቱ ስራ ላይ የቀረ በጀት ከዓመቱ
በጀት የዋለ ጋር
ሲነጻጸር
ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት
59,484,983 1,677,869 61,162,852 54,094,412.85 7,068,439.15 88.44
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት
61,444,119 16,897,135 78,341,254 75,384,074.35 2,957,179.63 96.23
122-01-03 የፍርድ አፈጻጸምን ማረጋገጥ
16,277,161 0 16,277,161 13,843,334.55 2,433,826.45 85.05
122-01-04 የጥብቅና አገልግሎት መስጠት
16,588,765 6,899,908 23,488,673 21,528,489.39 1,960,183.61 91.65
22-01-05 የፍርድ ቤቶች የአሰራር ስርዓት
11,400,000 0 11,400,000 9,550,216.63 1,849,783.37 83.77
የመደበኛ ማጠቃለያ 165,195,028 25,504,912 190,699,940 184,123,093.69 6,546,846.31 96.57
122-01-01-00-001 የህንፃ ዲዛይን 0
10,000,000 10,000,000
122-01-01-00-002 የዋይድ ኤርያ
115,000,000 -50,000,000 65,000,000 38,565,388.88 26,434,611.12 59.33
122-01-01-00-003 የአጥር ግንባታ
6,000,000 10,000,000 16,000,000 5,427,406.83 10,572,593.17 33.92
የካፒታል በጀት ድምር 131,000,000 -50,000,000 81,000,000 43,992,795.71 37,007,204.29 54.31
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 296,195,028 -24,525,088 271,669,940 228,115,889.40 43,554,050.60 83.97
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት 64,226,210.00 4,733,021.54 68,959,231.54 62,056,317.98 6,902,913.56 89.99
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት 141,240,104.00 141,240,104.00 135,209,464.67 6,030,639.33 95.73
የመደበኛ ማጠቃለያ 205,466,314.00 4,733,021.54 210,199,335.54 197,265,782.65 12,933,552.89 93.85
122-01-01-00-002 160,000,000 160,000,000.00 9,746,951.87 150,253,048.13 6.09
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 365,466,314.00 4,733,021.54 370,199,335.54 207,012,734.52 163,186,601.02 55.92
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት 100,171,629.00 -4,781,065.28 95,390,563.72 90,627,789.62 4,762,774.10 95.20
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት
194,994,340.00 -10,785,922.0 184,208,418.00 179,545,405.00 4,663,013 97.60
የመደበኛ ማጠቃለያ 295,165,969.00 -15,566,987.28 279,598,981.72 270,173,195.38 9,425,786.34 96.80
122-01-01-00-002 - - - - - -
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 295,165,969.00 -15,566,987.28 279,598,981.72 270,173,195.38 9,425,786.34 96.80
የሦስቱም ፍ/ቤቶች ማጠቃለያ
የሦስቱም ፍ/ቤቶች መደበኛ ድምር 665,827,311 45,804,921 680,498,257 651,562,071.72 28,906,185.54 96
የሦስቴ ፍ/ቤቶች ካፒታል ድምር 291,000,000 -50,000,000 241,000,000 53,739,748 187,260,252 22.30
የሦሥቱ ፌዴራል ፍርድ ቤቶች መደበኛና 956,827,311 -4,195,079 921,498,257 705,301,819.72 216,166,437.54 76.54
ካፒታል በጀት ማጠቃለያ

28
የፌዴራል ፍ/ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት ዓመታዊ የበጀት አጠቃቀም ማጠቃለያ ሰንጠረዥ
መደበኛ በጀት
ፕሮግራሞች
ለሥራ አመራርና ለክርክሮች ውሳኔ የፍርድ ቤቶች የፍርድ የጥብቅና በበጀ የካፒታል በጀት
አስተዳደር መስጠት ማሻሻያ አፈጻጸምን አገልግሎት ድምር ት
ፍርድቤ በበጀjት
ማረጋገጥ መስጠት ዓመቱ
ቶች ዓመቱ
ለበጀት
በበጀት
ለበጀት
በበጀት
ለበጀት ለበጀት
በበጀት
ለበጀት
በበጀት
(አጠቃላ ስራ በበጀት
በበጀት
ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ በበጀት ዓመቱ ዓመቱ ስራ ላይ ለበጀት ዓመቱ
ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ ይ ላይ ዓመቱ
የተፈቀደ የተፈቀደ የተፈቀደ ዓመቱ ስራ የተፈቀደ የተፈቀደ የዋለ ዓመቱ ስራ
(የተስተካ
ስራ ላይ
(የተስተካከ
ስራ ላይ
(የተስተካ ላይ የዋለ (የተስተካ
ስራ ላይ
(የተስተ
ስራ ላይ የተፈቀደ) የዋለ የተፈቀደ
ስራ ላይ
ላይ
የዋለ የዋለ የዋለ የዋለ የዋለ
ከለ) ለ) ከለ) ከለ ካከለ በ% የዋለ%
የፌ/ጠቅ 61,162, 78,341,2 11,400, 16,277, 23,488 190,699 184,123,0 43,992
54,094, 75,384,0 9,550,216. 13,843, 21,528, 81,000,0
ላይ 96.57 ,795.7 54.31
852 412.85 54 74.35 000 63 161 334.55 ,673 489.39 ,940 93.69 00
ፍ/ቤት 1
ፌ/ከፍተ 210,199, 197,265,7
ኛ 68,959,2 62,056, 141,240, 135,209, 335.54 82.65 160,000, 9,746,9
- - - - - - 93.85 6.09
ፍርድቤ 31.54 317.98 104.00 464.67 000.00 51.87

የፌ/ 95,390,5 90,627, 184,208, 179,545 279,598 270,173,1
መ/ደ/ፍ 63.72 789.62 - - - - - - ,981.72 95.38 96.80 - - -
418.00 ,405.00
/ቤት
የፌዴራ 225,512, 206,77 403,789, 390,138, 13,843 21,528 241,000 53,739 22
11,400 9,550,21 16,277, 23,48 680,498, 651,562,0
ል 647 8,520.4 776 944.02 ,334.5 ,489.3 96 ,000 ,747.5
,000 6.63 161 8,673 257 71.72
ፍ/ቤቶች 5 5 9 8
የዳኞች
አስተዳደ 17,123,9 16,594, 17,123,97 16,594,05
- - - - - - - - 96.9 - - -
ር ጉባዔ 74 058.56 4 8.56
ጽ/ቤት
የፌዴራ
13,319, 12,161, 5,504,59 4,846,42 18,824,00 17,008,16
ል/ሸ/ፍ/ - - - - - - 90.35 - - -
404.40 744.12 6 2.67 0. 6.79
ቤት
ከሰንጠረዥ ከቀረቡ ዜርዜር መረጃዎች ማየት እንደሚቻለው ለሶስቱም ፍ/ቤቶች በመደበኛ በጀት ለዓመቱ ከተፈቀደው ብር 680,498,257መደበኛ በጀት ብር
651,562,071.72 ሥራ ላይ በማዋሉየተጠቃለለ አፈጻጸምን 96% ማድረስ የተቻለ ሲሆን ለሶስቱም ፍ/ቤቶች በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 241,000,000 ብር

53,739,747.58 በመከፈሉ አፈጻጸሙን 22.4% አድርሶታል፡፡

29
4.3. የግዥና ንብረት አስተዳደርና አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
በፍርድ ቤቱ ለሚሰጡ አገልግሎቶች በበጀት አመቱ የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን ለማሟላት ከታቀደው ብር
128,303,469.00 ውስጥ በብር 120,302,688.19 የዕቃና የአገልግሎት ግዢ በመፈጸሙ የዕቅዱን 94% መፈጸም
የተቻለ ሲሆን የተለያዩ የግዢ ዗ዴዎችን ተጠቅሞ (የግልጽ ጨረታ፣ በውስን ጨረታ፣ በዋጋ ማቅረቢያ እና ከአንድ
አቅራቢ) የብር 124,534,650.54 ግዢ ለመፈጸም በተያ዗ው ዕቅድ የብር 120,302,688.19 ግዢ መፈጸም
በመቻሉ የዕቅዱን 97% መፈጸም ተችሏል፡፡ (ዜርዜሩን በሚቀጥለው ሰንጠረዥ ይመልከቱ፣)

የግዥው አይነት የ2013 በጀት ዓመት የግዥ ዕቅድ አፈጻጸም

ዕቅድ ክንውን ለዩነት አፈጻጸም በመቶኛ

ዕቃ 45,971,805.00 44,593,968.68 1,377,836.32 97%

አገልግሎት 24,331,664.00 38,369,477.46 14,037,813.46 158%

ግንባታ 58,000,000.00 37,339,242.05 20,660,757.95 64%

ድምር 128,303,469.00 120,302,688.19 8,000,780.81 94%

የግዥ ዘዴ

ግልጽ ጨረታ 62,267,325.26 75,303,882.37 13,036,557.11 121%

ውስን ጨረታ 12,453,465.06 8,034,619.70 4,418,845.36 65%

ሁለት ደረጃ ጨረታ 0.00 0.00

በመወዳደሪያ ሃሳብ 0.00 0.00

በመጠየቅ

በዋጋ ማቅረቢያ 12,453,465.06 3,585,016.18 8,868,448.88 29%

ከአንድ አቅራቢ 37,360,395.16 33,379,169.94 3,981,225.22 89%

ድምር 124,534,650.54 120,302,688.19 4,231,962.35 97%

30
 ከፍተኛ ፍርድ ቤት፡- ለበጀት ዓመቱ የተስተካከለ በጀት ብር 72,195,804.64 ተፈቅዶ በተለያዩ የመንግስት
የግዢ ዗ዴዎች በመጠቀም በበጀት ዓመቱ ስራ ላይ የዋለው በጀት ብር 64,155,874.45 ሲሆን የዕቅድ
አፈፃፀሙ 88.86% ደርሷል ፡፡
ተ.ቁ የግዥው አይነት የበጀት ለበጀት አመቱ ግዥው የተፈፀመበት የአፈፃፀም
ኮዱ የተፈቀደ መጠን ገን዗ብ መጠን ደረጃ
1 የደንብ ልብስ ግዥ 6211 3,434,666.00 1,822,011.00 53.05%
2 የጽሕፈት መሣሪያ ግዥ 6212 6,022,666.00 4,497,289.85 74.67%
3 የሕትመት ግዥ 6213 2,350,000.00 1,809,239.18 76.99
4 የነዳጅ ግዥ 6217 2,250,000.00 2,035,448.00 90.46%
5 የጽዳት እቃዎች ግዥ 6218 2,250,000.00 1,857,487.70 82.56%
6 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች 6219 1,100,000.00 807,230.84 73.38%
7 ትራንስፖርት ክፍያ 6232 1,819,882.00 1,764,680.07 96.97%
8 የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ 6233 1,800,000.00 1,238,999.00 68.83%
9 የተሽከርካሪ ጥገና ግዥ 6241 4,897,640.92 4,870,983.53 99.46%
10 የጥገና ሥራዎች ግዥ 6244 6,613,693.97 5,803,441.78 87.75%
11 የሕንፃ ኪራይ ግዥ 6252 20,247,255.75 20,247,250.00 100.00%
12 የኢንሹራንስ አገልግሎት ግዥ 6254 1,300,000.00 1,252,726.00 96.36%
13 የኤሌክትሪክ አገልግሎት ግዥ 6257 550,000.00 375,155.69 68.21%
14 የውሃ አገልግሎት ግዥ 6259 170,000.00 154,452.68 90.85%
15 ቋሚ የቢሮ እቃዎች ግዥ 6313 16,000,000.00 14,761,805.32 92.26%
16 መጋረጃና ምንጣፍ ግዢ 6314 1,390,000 857,673.81 61.70%
ጠቅላላ ድምር 72,195,804.64 64,155,874.45 88.86%

በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በ2013 በጀት ዓመት የተፈጸሙ ግዥዎች፡-

• የማእቀፍ ግዥ -------------------------------------------------------- 8,037,990.70


• የአገልግሎት ግዥ ---------------------------------------------------- 63,138,166.37
• የጨረታ ግዥ የተገዚ-------------------------------------------------------40,703,063.83
• የዋጋ ማቅረቢያ ግዥ--------------------------------------------------------5,070,324.90
• የቀጥታ ግዥ---------------------------------------------------------------- 4,491,477.04
ድምር 121,441,022.84 ሲሆኑ

•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የቋሚ ዕቃዎች ------690,690.00
•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የህትመት ውጤቶች----- 2,967,487.91
•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የህትመት ውጤቶች -------225,000.00
•ውል የገቡና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የጥገና እና የማስዋብ ስራዎች --33,527,394.03
ድምር 37,410,571.94 መሆኑን እና በአጠቃላይ በዓመቱ የብር 158,851,594.78 (አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት
ሚሊየን ስምንት መቶ ሃምሳ አንድ ሺህ አምስት መቶ ዗ጠና አራት ብር ከ78/100 ሳ ግዥ ተፈጽሞ ዕቅዱን
ማሳካት መቻሉን ከቀረቡ ሪፖርቶች ለማየት ተችሏል፡፡
በዙህም የግዥና ንብረት አስተዳደርና አጠቃቀም ውጤታማነትን 85% ለማድረስ የተያ዗ውን ዕቅድ መፈጸም
ተችሏል፡፡

31
4.4. የጠቅላላ አገልግሎት አገልግሎችን ማጠናከር

በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ ጠቅላላ አገልግሎቶችን ለማሻሻል በተያ዗ው ዕቅድ፡-


 የጠቅላይ ፍርድ ቤት ጠቅላላ አገልግሎት ክፍልን የሚመሩ አዳዲስ ሀላፊዎች ተመድበው በተካሄዱ
የማሻሻያ ሥራዎች የአደረጃጀትና የአሠራር ማሻሻያዎች የተደረጉ ሲሆን በመኪና ሥምሪት፣ በነዳጅ
አጠቃቀም፣ በመጸዳጃ ቤት አቅርቦት በአጠቃላይ በአገልግሎቱ የሚታዩ ችግሮችን ለይቶ መፍትሔ
እንዲያገኙ ለማድረግ ተችሏል፣
 ለጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲስ የተፈቀዱ ስድስት አውቶሞቢሎችን ጨምሮ የተለያየዩ አውቶሞቢሎችን
ስምሪት፣ ጥገና፣ መድን ዋስትና… አገልግሎት መሻሻሎች የታዩ ሲሆን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያለበትን
የተሸከሪካሪዎች ዕጥረት ለመቀነስ ለገን዗ብ ሚ/ር ባቀረበው ጥያቄ ሦስት ተጨማሪ ተሸከርካሪዎች
ተመድበዋል፣ የተሸከርካሪዎችን የሕይውት ታሪክ በተሟላ መልኩ ለማደራጀት በተከናወኑ ተግባራት
በጠቅላይ ፍርድ ቤት የ64፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የ34 በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ30 ተሸከርካሪዎች
የተሟለ መረጃ ተይዞል፣ የተሸከርካሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅ በወቅቱ ሰርቪስ እና ጥገና እንዲያገኙ፣
የሚያስፈልጋቸው የነዳጅና ቅባት አቅርቦቶች እንዲሟሉ፣ በአጠቃቀማቸው ውጤታማነት ላይ ተገቢው
ክትትልና ቁጥጥር ተደርጎ የተለዩ ክፍተቶች እንዲሞሉ በማድረግ የነዳጅ አጠቃቀም በኪሎ ሜትር
እንዲወሰን ተደርጔል፣ የመድህን ሽፋንና ቦሎን ጨምሮ የተሸከርካሪ ደህንነት መጠበቂያ ተግባራትም
ተከናውነዋል፣ ከአራት ዓመት በላይ ተበላሽተው የቆሙ ተሸከርካሪዎች ተጠግነው ወደ ሥራ እንዲገቡ
ለማድረግ ተችሏል፣
 የሕንጻዎችን ደህንነት እና ውበት ጠብቆ ለማቆየት የጠ/ፍ/ቤት ታሪካዊ ይ዗ት ያላቸው ሕንጻዎች በውጭ
ባለሙያዎች የታገ዗ ዕድሳት እንዲደረግላቸው፣ የፍ/ቤቱን ባለሙያዎች በመጠቀም የስብሰባ አዳራሾችን
ጨምሮ የችሎትና ቢሮ ዕጥረቶችን የሚያቃልሉ የጥገና እና የግንባታ ተግባራት እንዲከናወኑ፣ በሁሉም
ፍርድ ቤቶች ለሠራተኞችም ሆነ ለተገልጋዮች የሚያስፈልጉ የመጸዳጃ ቤቶች ዕድሳትና ግንባታ ግንባታ
እንዲካሄድ፣ የሥራ መሳሪያዎች (የፎቶ ኮፒ ማሽን፣ ኮምፒዩተር፣ ፕሪንተር.. )የመብራት፣ የውኃና የስልክ
መስመሮች እንዲጠገኑ ተደርጓል፣
 የግቢ ውበትን እና ደህንነት ለማስጠበቅ የዳታ ሴንተርና የአጥር ግንባታን ጨምሮ አዲስ ለሚጀመሩ
የግንባታ ስራዎች ቦታ መልቀቅ የሚገባቸው ሰነዶችን/መዚግብትን ወደ ሌሎች ቦታዎች አዚውሮ ማደራጀት
ተችሏል፣ የባለጉዳዮችና የታራሚዎች መቆያ ክፍሎችን፣ የመኪና ማቆሚያዎችን እና የችሎት አዳራሽ
እስቴጆችን (ዳኞች የሚቀመጡበት) በማሰራት ለዳኝነት አገልግሎት እንዲውሉ በማድረግ ምቹ የሥራ
አከባቢዎች ተ዗ጋጅተዋል፣
እነዙህ ተግባራት በመከናወናቸው ለዳኝነት አገልግሎት የሚያስፈልጉ የተቅላላ አገልግሎት አቅርቦቶችን በ90%
ለማጠናከር የተያ዗ውን ዕቅድ መፈጸም ተችሏል፡፡

4.5. የኦዲትና ቁጥጥር ሥርዓት ማጠናከር

የፋይናንስ፣ የክዋኔና የንብረት ኦዲት ተግባራትን በማከናወን ሥርዓቱን አጠናክሮ ብክነትን ለመከላከል በተያ዗ው
ዕቅድ በሥር ፍርድ ቤቶች የተሟላ የኦዲት ክፍል ለማደራጀት ባይቻልም በጠቅላይ ፍ/ቤት ደረጃ የተደራጀውን
የሰው ኃይል አሟልቶ የሁሉም ፍርድ ቤቶች የኦዲት ቁጥጥሮች ተደርገዋል፡፡ በዙህም፡-

32
 የሶስቱም ፍ/ቤቶች የ2012 ዓ.ም ዓመታዊ የጥሬ ገን዗ብና የዓላቂ ዕቃዎች ቆጠራ ተደርጎ የጥሬ ገን዗ብ
አስተዳደር በደንብና መመሪያ መሰረት መተግበሩን፣ ትክክለኛ የባንክ ባላንስ መኖሩን፣ የዓላቂ ዕቃዎች ቆጠራ
በአግባቡ መካሄዱን አረጋግጦ ሪፖርቶችን በማ዗ጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት ተላልፏል፣
 የ2013 ሦስት ሩብ ዓመት የፋይናንስ፤ የንብረት እና የግዥ ሂሳብ በመመሪያና በደንቡ መሠረት መፈጸሙ
ኦዲት የተደረገ ሲሆን በተለዩ የኦዲት ግኝቶች ዘሪያ (ከኦዲት ተደራጊዎች በተሰጡ ምለሾች እና ምላሾቹ አሳማኝ
ባልሆኑባቸው ጉዳዮች) ላይ የበላይ አመረሩና ተመርማሪዎች በተገኙበት የመውጫ ውይይት ተደርጓል፣
በግኝቶች መሰረት የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከታቸው ክፍሎች ሪፖርት ተልኳል ፣
 በሶስቱም ፍ/ቤቶች የተደረጉ ወርሃዊ የኦዲት አገልግሎቶች በመሰጠታቸው የሽፋን አገልግሎቶችን ዕድገት
ከ85% ወደ 90% ከፍ እንዲል ተደርጎ፡-
 የሶስቱንም ፍ/ቤቶች የወጪ ሂሳብ ኦዲት ተደርጎ፣
o ገቢዎች በትክክል መመዜገባቸውና ወጪዎች በተቀመጠው ደንብና መመሪያ መሰረት መፈፀማቸው
ተረጋግጧል፣
o የገቢና ወጪ ደረሰኞች በትክክል ጥቅም ላይ መዋላቸውና የተለያዩ ክፍያዎች በትክክል መፈጸማቸውን
በዜርዜር በማየት የሂሳብ መደቦች በትክክል መመዜገባቸውን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት
ተከናውነዋል፣
o በሶሰቱም ፍ/ቤቶች ወጪዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውና የክፍያ ሰነዶች ሥርዓቱን ተከትለው
መቀመጣቸውን ማረጋገጥ በመቻሉ የዕቅዱን 92.2% ተፈጽሟል
o የሶስቱም ፍ/ቤቶች የ2012 ዓ.ም ዓመታዊ ቆጠራ ተካሂዶ የፈሰስ ሪፖርት ለየሚመለከታቸው ከመላኩል
ሌላ ከፌደራል ጠ/ፍ/ቤት 10,685,683.58፣ ከከፍተኛ ፍ/ቤት 3,177,381.28፣ ከመ/ደ/ፍ/ቤት
15,566,988.12 በአጠቃላይ ከሶስቱም ፍ/ቤቶች ብር 31,000,000.00 ወደ መንግስት ካዜና ፈሰስ
እንዲሆን ተደርጓል፣
o የሶስቱም ፍ/ቤቶች የግልጽ ጨረታ፣ የውሱን ጨረታ እና ፕሮፎርማ ግዥዎች ኦዲት ተደርጎ የቁጥቁጥ
ግዥዎች በተቀመጠው ዓመታዊ ገደብ ብር 75,000 በላይ ግዢ መፈጸሙ በተያ዗ለት የጊዛ ገደብ መሠረት
ግዥ አለመፈጸሙ በማረጋገጥ የታቀዱ ተግባራትን በመፈጸም በግኝቶች መሰረት ተገቢ የሆኑ የዕርምት
ዕርምጃዎች መወሰዳቸውን ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ ተችሏል፣
 የተሸከርካሪ ኦዲት በማድረግ የሚወገዱ፣ ጋራዥ ያሉና አዲስ የገቡት መኪኖችን በመለየትና የተለያዩ
የተሽከርካሪ መሳሪያዎች (ክሬን፣ ጎማ መፍቻ ….) መቁጠር በመቻሉ የተቋሙ ተሸከርካሪዎችና የተሸከርካሪ
መለዋወጫዎች መኖራቸው፣ የሦስቱም ፍርድ ቤት የነዳጅ አጠቃቀም የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ያልተ዗ረጋለት
መሆኑ በመረጋገጡ የዕቅዱ 90%፣
 የመስመር ስልክ ኦዲት ተደርጎ በተቋሙ ያሉ የባለመስመር ስልኮችን መለየትና ከቴሌ በተገኙ መረጃዎች
መሰረት ወርሃዊ ፍጆታዎችን ማረጋገጥ ያስቻለ ኦዲት በመደረጉ የዕቅዱን 98%፣
 የሰው ሀብት በተቌሙ ዋስትና ማቀረብ ያለባቸው 50 ሰራተኞች ማህደር፣ የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
የገቢና ወጪ ሂሳቦችን የአሰራር ስርዓት ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ያስቻለ የኦደዲት ተግባር ተከናውኗል፣

በዙህም በአጠቃላይ የኦዲት ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የተያ዗ውን ዕቅድ አፈጻጸም 92.9% ለማድረስ
ተችሏል፡፡

33
4.6. የዕቅድ ዝግጅት፣ የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን ማጠናከር

የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የዳኝነት አገልግሎት ዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓትን አጠናክሮ ለመቀጠል
በዕቅድ ከተያዘ ተግባራት፡-

 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋ እንዲሆን በተለያዩ መንገዶች የተሰባሰቡ
መረጃዎች መሰረት በማድረግ የተ዗ጋጁ የ2013 በጀት ዓመት የፊዙካልና የበጀት ዕቅዶች በሚመከታቸው
አካላት ተመክሮባቸው ከዳበሩና ተገቢው ግንዚቤ እንዲኖር ከተደረገ በኋላ በበላይ አመራር ጸድቀው
ለሚመለከታቸው የሕዜብ ተወካዮች ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና ለገን዗ብ ሚ/ር ተልከዋል፣
 በተ዗ጋጀው ዓመታዊ ዕቅድ ከበላይ አመራሮች፤ ከመካከለኛ አመራሮችና ዳኞች እንዲሁም ሰራተኞች ጋር
ተወያይቶ ግንዚቤ በማስጨበጥ የተቋሙ ዕቅድ በሁሉም ፍ/ቤቶች እስከ ግለሰብ ፈጻሚ ድረስ ወርዶ
ለማ዗ጋጀት የሚያስችል የድጋፍና ክትትሎች ተደርጔል፣
 ዓመታዊ የክትትልና ግምገማ መርኃግብሮችን፣ የመከታተያ ነጥቦችንና የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጾችን አ዗ጋጅቶ
የጋራ ስምምነት በመፍጠር፣ ስምምነት የተደረገባቸውን መርኃግብሮችንና መከታተያ ነጥቦችን ተከትሎ
በሁሉም ፍርድ ቤቶች አስከ ምድብ ችሎት የወረዱ ክትትሎች ተደርገዋል፣ በየፕሮግራሞች ተለይቶ በመደበኛ
እና በካፒታል በጀት የተመደበላቸውን በጀት በመጠቀም ያከናወኑዋቸውን ተግባራት አግባብነት ለማረጋገጥ
ያገዘ ድጋፍ ክትትልና ግምገማ በማድረግ ግብረመልሶች ሲሰጡ ቆይተዋል፣
 የምክር ቤቱ የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በበጀት ዓመቱ ፊዙካል ዕቅድና በየሩብ ዓመቱ
የሰጣቸውን የአፈጻጸም ሪፖርት ግብረመልሶች በግብዓትነት በመጠቀም በዕቅዱ እና በሪፖርቶች ላይ
ማስተካከያዎች ተደርገዋል፣
 በተቋሙ አግልግሎት አሰጣጥ ዘሪያ እንቅፋት የሆኑ አሰራሮችን ለይቶ ጥናት ለማድረግ በተያ዗ው ዕቅድ
የሠራተኞችን የዕርካታ ደረጃ እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መለየት የሚያስችል ጥናት በማካሄድ፣
የጥናት ግኝቶችን የሚያሳይ ሪፖርት አ዗ጋጅቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየት በጥናቱ ከተለዩ ዋና
ዋና ችግሮችንና የመፍትሄ ሀሳቦች ለሚመለከተው አካል ቀርበዋል፣
 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በአማካሪ እንዲሰራ አማካሪ መምርረጥ
የሚያስችሉ ሰነድ አ዗ጋጅቶ በማጸደቅ ከሁሉም ፍርድ ቤቶች የተውጣጡ ሁለት ኮሚቴዎችን አደራጀቶ
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ አማካሪው የሚፈልጋቸውን መረጃዎች በተደራጀ መልኩ ማቅረብ፣ በቀረበው ሰነድ
ላይ የውይይት መድረክ አ዗ጋጅቶ ግብዓቶችን መስጠት፣ በአማካሪዎች ግብዓቶችን ተጠቅመው
ማስተካከያዎች ማደረጋቸውን በማረጋገጥ የተሻለ ዕቅድ እንዲ዗ጋጅ ሰፊ ጥረቶች ተደርጎዋል፣
 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድም ከሁሉም ፍርድ ቤቶች የተውጣጡ አባላት
የሚሳተፉበት ኮሚቴ በማቌቌም አሳታፊ እና ሁሉም የፍርድ ቤት ማህበረሰቦች አውቀው ሊፈጽሙት የሚችል
ዕቅድ ዜግጅት ተደርጓል፣
 ለፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ከምክር ቤቱ በተሰጡ ግብረ መልሶች አመካኝነት ቢሮ ጠርቶ
የማወያየትና በተለያዩ ጉዳዮች…./በዕቅድና ሪፖርት ዜግጅት ስራ አንዲሁም በሌሎች ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው
ጉዳዮች ላይ ድጋፍ ተደርጔል፣

እነዙህ ተግባራት በመከናወናቸው በዕቅድ የተያዘ ተግባራትን በሙሉ በመፈጸም 90% የተሻሻለ ዕቅድና
የአፈጻጸም ሪፖርት ማ዗ጋጀትና ተችሏል፣

34
4.7. የኮረና ወረርሽኝ ተገላጭነትን መከላከል

የፌዴራል ፍርድ ቤት ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞች ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያስፈልጉዋቸው አቅርቦቶች


ተሟልተውላቸው ተጋላጭነታቸውን በመቀነስ የዳኝነት አገልግሎት እንዳይቋረጥ ለማድረግ በተደረጉ ጥረቶችች፡-

 ወረርሽኙን እየተከላከሉ አገልግሎት መሰጠት የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች ለማመቻቸት የሚያስችል መመሪያ ተ዗ጋጅቶ
በውይይት እንዲዳብር በማድረግ ጸድቆ ወደ ትግበራ ገብቷል፣ የኮሮና ተከላካይ ግብረኃይል ተደራጅቶ የግብረኃይሉ
አባላት እንደየፍርድ ቤታቸው ተጨባጭ ሁኔታ ያ዗ጋጁትን የድርጊት መርኃግብር የተከተለ የመከላከያ አቅርቦቶች
(አልኮል፣ ሳኒታይ዗ር፣ ማስክ፣ ጓንት የእጅ መታጠብያ ፈሳሽ ሳሙና…. )በበቂ ሁኔታ እንዲሟሉ በማድረግ ተጋላጭነትን
ያገና዗በ የአቅርቦቶች ስርጭት መኖሩን ማረጋገጥ ያስቻሉ ክትትልና ድጋፎች ተደርገዋል፣ በአቅርቦቶች አጠቃቀም…
ዘሪያ የግንዚቤ ማዳበሪያ ውይይቶችም ተካሂደዋል፣
 በእነዙህ ክትትልና ድጋፎች በመታገዜ ሁሉም ዳኞችና ሠራተኞች ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያግዘ አቅርቦቶች
እንዲሟሉላቸው ከመደረጉም ሌላ ለሠራተኞችም ሆነ ለተገልጋዮች አመች በሆኑ ቦታዎች ከንክኪ ነጻ የሆኑ የዕጅ
መታጠቢያዎች ተ዗ጋጅተውና ፈሳሽ ሳሙናዎች ተቀምጠው ወደ ፍርድ ቤቶች የሚገባ ማንኛውም ሰው እጁን
እንዲታጠብ ለማድረግ ያስቻሉ አቅርቦቶች ተሟልተዋል፣
 ከጤና ሚ/ር ጋር በመተባበር የፍርድ ቤቱ ማህብረሰብ በሥራ ቦታው እያለ የኮረና ምርመራ የሚያደርግበትን አሠራር
በማመቻቸት፣ለዳኞች፣ ለረዳት ዳኞች፣ ከችሎቶች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ላላቸው እና ለአስተዳደር ሠራተኞች በተደረገ
የኮቪድ ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባቸው በሙሉ ከሥራ ተገልለው በቤታቸው እንዲቆዩ በማድረግ ሌሎችን የመከላከል
ተግባር ተከናውኗል፣ በተጨማሪም ተወሰኑ ባለሙያዎች ስልጠና በመውሰድ የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ዳኞችና
ሠራተኞችም ሆኑ ባለ ጉዳዮች በፍርድ ቤቶች በር ላይ ሙቀታቸውን እየተለኩ እንዲገቡ፣
 በቫይረሱ ተይ዗ው በቤታቸው እንዲቆዩ የተደረጉትን የፍርድ ቤት ባልደረቦች በቅርበት በመከታተል የማበረታታትና
የመደገፍ ሥራ ከመሰራቱም ሌላ የጤና ሁኔታቸው ተስተካክሉ ወደ ሥራ የሚመለሱበት ሁኔታ ተመቻችቷል፣
 በሁሉም ፍርድ ቤቶች ሁሉንም ምድብ ችሎቶች ጨምሮ በተወሰነ ጊዛ ልዩነት የኬሚካል ርጭት
ተከናውኗል፤ ዳኞች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ወስደዋል፣ ወረርሽኙ የሚተላለፉባቸውን
መንገዶችና መከላከያ ዗ዴዎችን የሚገልጽ ባነር ጽሑፎች ሰራተኞችና ባለጉዳዮች ሊያዩት በሚችሉበት ቦታ
በመለጠፍ ለግንዚቤ እንዲረዳ ተደርጓል፤
 ፍርድ አፈጻጸም በለቀቀው ሕንጻ የሚገኙ ክፍሎችን ከፕሬዜደንቶች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የሌላቸው ሥራ ክፍሎች
(ለምሳሌ የተ዗ጉ ፋይሎች የሚከማቹበት መዜገብ ቤት፣ የሕግ ጥናትና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት፣ ሕግ አገልግሎት….)
እንዲጠቀሙባቸው ተደርገዋል፣ በዙህም በተጨናነቀ ቢሮ የሚሠሩና ለወረርሽኙ ተጋላጭ የሆኑ ሠራተኞች ሰፋ ባለ
ቢሮ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ተችሏል፣

እነዙህን በዕቅድ የተያዘ ተግባራት በመፈጸምና ወረርሽኙ የከፋ ችግር እንዳያስከተል 70% ለመከላከል የተያ዗ውን
ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡፡

35
ክፍል ሁለት
በፕሮጀክት የታቀዱ ተግባራት አፈጻጸም

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎቶችን ለማሻሻያ የጀመሩዋቸውን ሥራዎች አጠናክሮ ለመቀጠል የተቀረጹ
ግቦችን የሚያሳኩ ተግባራት የተካተቱበት የሶስት ዓመት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ዕቅድ ተ዗ጋጅቶ በመተግበር
ላይ ይገኛል፡፡ ለፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕሮግራም የተፈቀደውን የካፒታል በጀት እየተጠቀሙ እና በለጋሽ ድርጅቶች
እየታገዘ (በአብዚኛው USAIDና UNDP) ለሶስት (ከ2011-2014 ) ዓመታት ለማከናወን ከታቀዱ የፕሮጀክት
ሥራዎች በ2013 በጀት ዓመት የሚከናወኑት ተለይተው የተቋሙ ዓመታዊ ዕቅድ አካል እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡
ከእነዙህ በፕሮጀክት ታቅደው በበጀት ዓመቱ እንዲፈጸሙ ከተለዩ ተግባራት መካከል አብዚኛዎቹ ስራዎች በሂደት
ላይ የሚገኙ ሲሆን የሕንጻዎች ዕድሳትን ጨምሮ በአጭር ጊዛ እንዲፈጸሙ ከታቀዱት ተግባራት አብዚኛዎቹ
ተጠናቅቀው ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ በፕሮጀክት ታቅደው በፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕሮግራም በጀት እንዲሸፈኑ
ከተደረጉና በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል፡-

በአማካሪ የሚዘጋጀው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የአምስት ዓመት (2014-2018) ስትራቴጂክ ዕቅድ

 ፍርድ ቤቶች ለሚጀመሩዋቸው የማሻሻያ ሥራዎች የሚመጥን ስትራቴጂክ ዕቅድ የማ዗ጋጀት ብቃት
ያላቸው አማካሪዎችን ለመምረጥ የሚያግዘ መስፈርቶችን የያ዗ ቢጋር (TOR) እና ግዥ ሕጉን የተከተለ
የጨረታ ሰነድ ተ዗ጋጅቶ ግልጽ ውድድር በማካሄድ የተመረጡ አማካሪዎች በየደረጃው ያ዗ጋጁት ረቂቅ ፍርድ
ቤቱን ወክለው የዜግጅቱን ሂደት ለመከታተል በተደራጁ ዓብይ እና ቴክኒክ ኮሚቴዎች እየተገመገመና ጉዳዩ
ለሚመለከታቸው አካላት ቀርቦ ግብዓቶች እየተሰባሰቡ ከዳበረ በኋላ የመጨረሻ መልኩን በመያዜ ላይ
ይገኛል፡፡

የጉዳዮች ፍሰት አመራርና አስተዳደር ሥርዓት ዘርግቶ መተግበር


 ቀደም ሲል ተ዗ጋጅቶ በውይይት የዳበረው የጉዳዮች ፍሰት አመራርና አስተዳደር ረቅቅ መመሪያ ጸድቆ
ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፣
 የችሎቶችን አደረጃጀትና አሠራር የሚያሳይ ረቂቅ መመሪያ ተ዗ጋጅቶ በመዳበር ላይ ይገኛል፣

የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማጠናከር


 የፍርድ ቤቶች የኢኮቴ ማጠናከሪያ የሶስት ዓመታት ድርጊት መርኃግብር የተ዗ጋጀ ሲሆን ለመርኃግብሩ
አፈጻጸም እንዲረዳ በተ዗ጋጀው የአደረጃጀት ጥናትና ንድፍ መሰረት የፕሮጀክት መሪ ከፍትህ ፕሮጀክት ጋር
ስምምነት ላይ ተደርሷል፣
 የፍርድ ቤቶች የኢኮቴ ግብዓቶች ዜርዜር ተለይቶ (Inventory) ሪፖርት ከመ዗ጋጀቱም ሌላ የኤሌክትሮኒክስ
ፋይል አከፋፈትና የክስ ሂደት ረቂቅ ፓሊሲ እና መመሪያ ተ዗ጋጅቷል፣
 ለዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ዜርጋታ የመጀመሪያ እና ሁለተኛ ደረጃ (Phase 1 and 2) ቴክኒካል ተግባራት እና የ
RFP ሰነድ የተ዗ጋጀ ሲሆን የዳታ ማዕከል ግንባታ የግዢ ሂደት ተጠናቅቋል፣
 የፍርድ ቤቱ ድህረገፅ በአዲስ መልክ የማበልፀግ ስራ ተጠናቅቆ ሥራ ላይ ውሏል፣
 የ992 ጥሪ ማዕከል በአዲስ መልክ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፣

36
 ከፍትህ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የተቀናጀ የጉዳዮች አስተዳደር (Intigratede Case Management ) እና
የሰነድ አስተዳደር ሥርዓት (Record Managemente System) የቢዜነስና ሶፍትዌር (Softwere
Requirement) ፍላጊት ጥናት እና RFP ጥናት ተ዗ጋጅቷል፣
 በተሻሻለው የፍርድ ቤት መረጃ አስተዳደር ሥርዓትና መረጃ ቋት (Case Management System Database)
ላይ ከሶስቱም ፍ/ቤት የተውጣጡ 250 ዳኞች፣ ረዳት ዳኞችና ሬጅስትራሮች ስልጠና ወስደዋል፣

በአብዚኛው USAID እና UNDP እንዲሁም በOpen Society Foundation የሚደረጉ ድጋፎችን ጨምሮ ለጋሽ
ድርጅቶች በሚያደርጉዋቸው ዕገዚዎች በርካታ የማሻሻያ ሥራዎች በመከናወን ላይ ሲሆን፡-

የችሎትና ቢሮ ችግሮችን በመፍታት የፍ/ቤቱን ማህበረሰብና የተገልጋዮች ድህንትና ምቾት ለመጠበቅ

የፌዴራል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያጋጠሙዋቸውን የማስቻያ ቦታ እና የቢሮ ጥበቶች ለማቃለል በጊዛያዊ
መፍትሔነት ከሚወሰዱ ዕርምጃዎች ባሻገር ለችግሮች ዗ላቂ መፍትሔ ለመስጠት በሚደረጉ ጥረቶች፡-
 የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሕንጻ ግንባታ በመጀመሪያው ምዕራፍ ላይ የሚገኝ ሲሆን የፌዴራል ጠቅላይ
ፍርድ ቤትን ተመሳሳይ ችግር ለማስወገድ ሊገነባ ለታቀደው ሕንጻ ዲዚይን ማሰሪያ በጀት ማስፈቀድ ቢቻልም
የግንባታ መሬት ማግኘት ባለመቻሉ የሕንጻ ዲዚይኑን ማ዗ጋጀትም ሆነ በጀቱን መጠቀም አልተቻለም፣
 ለደህንነት ጥበቃ አመች ለማድረግና ለአገልግሎት ሰጪዎችም ሆነ ለተገልጋዮች ምቹ ከባቢ እንዲኖራቸው
ለማድረግ የተገነባው የጠቅላይ ፍርድ ቤት አጥር የተጠናቀቀ ሲሆን የምድረ ግቢ ውበቱን ለመጠበቅ
የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣

ቀደም ሲል የተሻሻሉ አዋጆችን፣ ደንቦችንና መመሪያዎችን አጸድቆ ወደ ተግባር እንዲሻገሩ ለማድረግ፡-

 የፍርድ ቤቶች እና የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጆችቾ የጸደቁ ሲሆን አዋጆቹን
ተግባራዊ ለማድረግ የተ዗ጋጀው የአስተዳደር ሠራተኞች ሥምሪት ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ ለሕዜብ ተወካዮች
ምክር ቤት ተልኳል፣ የማስፈጸሚያ መመሪያዎችና ማንዋሎች ዜግጅቶችም ተጠናክሮ ቀጥሏል፣
 የዳኞች የሥነ-ምግባር እና የዲሲፕሊን ክስ ስነ-ስርዓት ደንብ እንዲሁም የፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት
አስተዳደር መመሪያ በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጸድቆ ወደ ሥራ እንዲገባ ተደርጓል፣
 ቀደም ሲል ተሻሽሎ የተ዗ጋጀውን የዳኞች የሥራ አፈፃፀም ም዗ና ረቂቅ መመሪያ አጸድቆ ተግባራዊ ለማድረግ
ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ቀርቦ የጉባዔ አባላት በሚሳተፉበት ኮሚቴ ተገምግሞ እንዲቀርብ አቅጣጫ
ተሰጥቷል፣
 በስራ ላይ በሚገኘው የዳኝነት ክፍያ ደንብ ውጤታማነት ላይ ጥናት ተካሂዶ አዲስ ረቂቅ ደንብ የተ዗ጋጀ ሲሆን
በጥናት ግኝቶች እና በረቂቅ ደንቡ ላይ የውይይት መድረኮችን በማ዗ጋጀት የማሻሻያ ግብዓቶች ተሰባስበዋል፣
 የወንጀል እና ፍትሐብሔር ስርዓተ ችሎት መድብል ረቂቆች ተ዗ጋጅተው በየደረጃው ከሚገኙ የፍርድ ቤት
አመራሮች ጋር ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በረቂቆቹ ላይ የሚመለከታቸው አካላት እንዲመክሩባቸው
ተደርጓል፣
 የፍትሐብሔርና የወንጀል ቀጥታ እና ይግባኝ ችሎቶች የስራ ፍሰት ሂደት ንድፍ (Business Process
Mapping) የሚያሳዩ ረቂቆች የተ዗ጋጁ ሲሆን ሰነዶቼ ወደ ቴክኖሎጂ ኮድ ተቀይረው ፍርድ ቤቱ
ለሚያከናውናቸው የ Autimation ስራዎች እና ለ software ልማት ግብዓት ሊውሉ በሚችሉበት መልክ
ተደራጅተዋል፣

37
የፍርድ ቤቶችን ገፅታ ለማሳመርና እና ምቹ ችሎቶችን ለማዘጋጀት
 በበጎ ፈቃደኛ የስነ-ህንፃ ባለሞያዎች ኮሚቴ በመታገዜ የችሎቶች አደራጃጀት ንድፍ (Court Rooms Setup
Architectural Design) ተ዗ጋጅቷል፣
 የችሎት ስነ-ምግባርና ፕሮቶኮል ረቂቅ ደንብ እና የችሎት አለባበስ (የካባ ስርዓት) ንድፍ ዜግጅት ተጠናቋል፣

ልዩ ችሎቶችን ለማጠናከር

 የንግድ ችሎቶችን ለማጠናከር በፕሮጀክት ዕቅዱ የመጀመሪያ ዓመት በተከናወነው የማሻሻያ ጥናት ግኝቶች
እና ምክረ ሃሳቦችን ለመተግበር የሚረዳ የድርጊት መርኃ ግብር ተ዗ጋጅቷል፣

የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ስርዓት ለመተግበር

 የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ስርዓት ውጤታማነት ለመለየት የተ዗ጋጀው የጥናት ሪፖርት ለአመራሩ ቀርቦ
በተሰጡ አስተያየቶች ዳብሯል፣
 የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ስርዓት አፈፃፀም ረቂቅ ተ዗ጋጅቶ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል፣
 በፌደራል ፍርድ ቤቶች ሥራ ላይ የሚገኙ ስድስት የአስማሚነት ማዕከላትን ምቹ ለማድረግ የሚያስፈልጉ
አቅርቦቶችን ለማሟላት የወንበርና ጠረጴዚ ግዙ ተከናውኖ የተሻሉ አገልግሎቶች እንዲሟሉ ተደርጓል፣

የትርጉም አገልግሎትቶችን ለማጠናከር

 የምልክት ቋንቋዎችን ጨምሮ የሃገር ውስጥና የውጭ ቋንቋዎችን የትርጉም አገልግሎት ለመስጠት
የሚያስችል ረቂቅ ደንብ ተ዗ጋጅቷል፣

የፍርድ ቤት አስተዳደር አቅምን ለማጠናከር

 የፍርድ ቤቶች አስተዳደር ዗ርፍ አቅም፣ የአሠራር ሥርዓትና አደረጃጀት ጥናት የተካሄደ ሲሆን የተሻሻሉ
አዋጆችን ተከትሎ ወደ ዳኝነት ዗ርፍ የተዚወረውን የሰራተኞች ሥምሪት ማስተናገድ የሚያስችል መዋቅር
ዜግጅት በሂደት ላይ ይገኛል፣
 ከተለያዩ አካላት ጋር በተደረጉ የሥራ ግንኙነቶች የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዘ ግብዓቶች እና
የቪድዮ ኮንፍረንስ ለማካሄድ የሚያስችሉ ግብዓቶች ድጋፍ ለማግኘት ተችሏል፣
 የዳኞቸን የሥራ ጫና ለመቀነስና ቀልጥፍናን እና ጥራትን ለማሳደግ የዳኛ/መዜገብ ጥምርታንጨምሮ
የጉዳዮች መ዗ግየት መንስዔዎቸን ለመለየት የሚያስችል ጥናት ተካሂዷል፣

ውዝፍ መዛግብትን ለመቀነስ

 ከUNDP በተገኘ ድጋፍ ዳኞች የክረምት ዕረፍት ጊዛያቸውን መስዋዕት አድርገው እንዲሠሩ አድርጎ የትርፍ ጊዛ
ክፍያ በመፈጸም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 3,205 መዚግብት፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 16,285
መዚግብት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤት1,232 መዚግብት ለማጥራት ተችሏል፣

ቅንጅታዊ አሠራር ለማጠናከር


 የህብረተሰቡን ንቃተ ህግ ለማሳደግ በፋና ቴሌቪዥን ቋሚ ሳምንታዊ ፕሮግራም በመያዜ ለሕብረተሰቡ
መድረስ የሚገባቸው ዜግጅቶች በመሰራጨት ላይ ይገኛሉ፣

38
 የፍርድ ቤቶችን የዕድገት ሂደት የሚያሳይ ዗ጋቢ ፊልም ተ዗ጋጅቶ በዋልታ ቴሌቪዥን የተሰራጨ ሲሆን ባህላዊ
የዳኝነት ስርዓቶች ለመደበኛው የዳኝነት ስርዓት ያላቸውን ፋይዳ የሚያሳይ ሲምፖዙየም ተ዗ጋጅቶ በጉዳዩ ላይ
ምርምር ያደረጉና ልምድ ያላቸው ባለሞያዎች ዕውቀታቸውን እንዲያጋሩ ተደርጓል፣
 ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር እና ከአዲሲ አባባ ዩኒቨርስቲ ጋር በመወያየት
ተማሪ ተኮር ንቃተ ህግ መርኃግብር ለመጀመር የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ረቂቅ ተ዗ጋጅቷል፣

የፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕረግራም ጽ/ቤትን መልሶ ለማቋቋም እና ለማጠናከር

 የማሻሻያ ስራዎችን ማስተዋወቅ የሚያስችል የህዜብ ግንኙነት ስራዎችን ለማጠናከር በሶስቱም ፍርድ ቤቶች
የሚሰሩ ሶስት የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች እና የፕሮግራም ባለሞያ ቅጥር ተፈጽሟል፣
 ለክፍሎች የሚያስፈልጉ የቢሮ መገልገያ ግብዓቶች (ወንበርና ጠረጴዚ፣ Heavy Duty Copier) ግዢ የተደረገ
ሲሆን የሶስት ተሽከርካሪዎች ዓለም አቀፍ ግዥ ተፈጽሟ መኪኖች ገቢ ሆነዋል፣
 የፍርድ ቤት ማሻሻያ ፕረግራሞችን የስራ ሂደት ለመለየት የሚያግዜ የውስጥ ዳሰሳ ጥናት ተካሂዶ የተ዗ጋጀ
ሪፖርት ለበላይ አመራሩ ቀርቦ የፖሊሲ አቅጣጫዎች ተሰጥተዋል፣

እነዙህን በዜርዜር የቀረቡ ተግባራት በማከናዎን ለዳኝነት አገልግሎት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያግዘ
ውጤቶች የተገኙ ሲሆን በሂደት ላይ የሚገኙ የማሻሻያ ሥራዎች የፕሮጀክት ዕቅዱ የመጨረሻ ዗መን በሆነው
ቀጣይ በጀት ዓመት (2014) ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡

39
ክፍል ሶስት
በአፈጻጸም ግምገማ የተለያዩ ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ ችግሮችና
መፍትሔዎቻቸው
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በኮቪድ ወረርሽን ምክንያት አጣዳፊ ጉዳዮችን በማስተናገድና ውዜፍ መዚግብትን
በማጥራት ላይ ያተኮሩ ከፊል አገልግሎቶችን ለመስጠት የተገደዱባቸው ወራት የነበሩ ቢሆንም አገልግሎቱ
እንዳይቋረጥ በማድረግና ወረርሽኙን እየተከላከሉ ወደ ሙሉ አገልግሎት በመግባት ከፍተኛ ውጤቶች
የተገኙባቸው ጥንካሬዎችን አሳይተዋል፡፡ በዙህ ሂደት በዳኝነቱም ሆነ በአስተዳደር ዗ርፉ ሊሞሉ የሚገባቸው
ክፍተቶችንና መፍትሔ የሚያስፈልጋቸው መሰረታዊ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡ ከእነዙህ ጎልተው ከታዩ ጥንካሬዎች፣
ክፍተቶች/ድክመቶችና መፍትሔ ሊ዗ጋጅላቸው ከሚገቡ ችግሮች መካከል ማሳያ የሚሆኑትን ለማሳየት
ተሞክሯል፡፡

ጥንካሬዎች
 የዳኝነት አገልግሎቶችን ለማሻሻል እንቅፋት የሚፈጥሩ ዗ርፈ ብዘ ችግር ፈች የሆኑ አዋጆች ጸድቀው ወደ
ተግባር እንዲገቡ መደረጋቸውና የአዋጆች ውጤት የሆነው የአስተዳደር ሠራተኞች ሥምሪት በዳኝነት ዗ርፍ
እንዲተዳደር መደረጉ፣
 አዋጆችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የሕግ ማዕቀፍ ዜግጅቶች ተገቢውን ትኩረት አግኝተው የበላይ
አመራሮችን ያሳተፈ የአስተዳደር ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ በሚመለከተው አካል እስኪጸድቅ መላኩና ሌሎች
የአፈጻጸም መመሪያዎች ዜግጅት በሂደት ላይ መሆናቸው፣
 የአሳታፊነት መርህን የተከተለ እና የፍርድ ቤቶች የሚሰጡባቸው የዳኝነት አገልግሎቶች የተካተቱበት የፊዙካል
እና ይህን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን ለማሟላት የሚቻልበት የበጀት ዕቅድ ተ዗ጋጅቶ ተገቢ
ምላሽ መገኘቱ፣
 የተከላካይ ጠበቆችና የፍርድ አፈጻጸም ቢሮ ችግሮች መፍትሔ እንዲያገኙ መደረጋቸውና የማስቻያና
መሰብሰቢያ አዳራሾችን ጨምሮ ፍርድ ቤቶችን ምቹ ለማድረግ የሚያግዘ የግንባታ፣ የዕድሳትና ጥገና
ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው፣
 በፈረቃ የማስቻል ሥርዓትን አጠናክሮ በግልጽ ችሎት የመዳኘት መብትን የሚያስከብር የሥራ ባህል እየጎለበት
እንዲመጡ መደረጉ፣
 የፍርድ ቤቶችን ሕገመንግሥታዊ መብቶች በማስከበር ለሚሰጡ አገልግሎቶች የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን
ማሟላትና የማሻሻያ ሥራዎችን ማጠናከር የሚያስችል በጀት አፈቃቀድና አጠቃቀም አንጻራዊ በሆነ መልኩ
ካለፉት ዓመታት እየጨመረ መምጣቱ፣
 የሥራ ተነሳሽነትን ለማሳደግ የዳኞችና የጉባዔው ተሿሚዎች ደመወዜና ጥቅማ ጥቅም ማሻሻያዎች
መደረጋቸው፣
 የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት የሰው ኃይል፣ የአደረጃትና የአሠራር ሥርዓት ማሻሻያ ተደርጎ አገልግሎቱን
ማጠናከር የሚያስችሉ ዕርምጃዎች መወሰዳቸው፣
 የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን በማጠናከር የየፍርድ ቤት የበላይ አመራር አካላትን ጨምሮ
የሚመለከታቸው አካላት እስከ ምድብ ችሎት የ዗ለቀ ድጋፍ ማድረጋቸውና የተለዩ ክፍተቶችን የሚሞሉ
ዕርምጃዎች መወሰዳቸው፣

40
 በሥር ፍርድ ቤቶች የተወሰነ ምድብ ችሎቶች የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
 ወረርሽኙ ያስከተላቸውን ስጋቶች እየተከላከሉ የዳኝነት አገልግሎት እንዳይቋረጥ መደረጉ፣
 ውሳኔዎቻቸውን በኮምፒዩተር የመጻፍ ልምድ እየዳበረ መምጣቱና የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነት መጎልበቱ፣
 ዳኞች የዕረፍት ጊዛያቸው መስዋዕት አድርገው በመስራት ከፍተኛ መጠን ያላቸው ውዜፍ መዚግብት ዕልባት
ማግኘታቸው፣
 በኢኮቴ የታገ዗ ዳኝነት አገልግሎቶችን ለማጠናከር የተጀመሩ የረጅም ጊዛ ሰፋፊ ጥናቶችን ጨምሮ የዳኝነት
አገልግሎቶችን ጥራት፣ ቅልጥፍና፣ ተደራሽነት… ለማሳደግ የሚያግዘ የማሻሻያ ሥራዎች መጠናከራቸው፣
 የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቀነስና የንብረት ብክነቶችን ለመከላከል የሚያግዘ ዕርምጃዎች
መወሰዳቸው፣
 የኮቪድ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያግዘ አቅርቦቶች፣ ምርመራዎች፣ ክትባቶች ክትትልና ድጋፎች እንዲኖሩ
መደረጋቸው፣

በጥንካሩነት ከሚጠቀሱ ነጥቦች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡

ክፍተት/ድክመት የታዩባቸው አፈጻጸሞች


የዳኝነት አገልግሎቶችን ለማሻሻል ሊስተከከሉ ከሚገባቸው ውስጣዊ ክፍተቶች/ድክመቶች መካከል፡-
 በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ዕቅድምም ሆነ ሪፖርትን በወቅቱ ማድረስ አለመቻሉ፣
 የዳኞች የኮምፒየተር ተጠቃሚነት በሚፈለገው ደረጃ አለማዳበርና የእጅ ጽሑፋቸው አለመነበብን ጨምሮ
በተለያዩ ምክንያቶች የውሳኔ ግልባጮችን በሚጠበቀው ፍጥነት ለተገልጋይ ማድረስ አለመቻሉ፣
 ፍላጎቶችን መሰረት ያደረጉና ጥራትና ወቅታቸውን የጠበቁ የአቅርቦት ግዥዎች በሚፈለገው ደረጃ
አለመሻሻላቸው፣
 ለሥራ በሚያስፈልጉ ደንቦችና መመሪዎች ዘሪያ የግንዚቡ ዕጥሮችና የአፈጻጸም ውስንነቶች መታየታቸው፣
 የአሠራር ግልጽነትንና ተጠያቂነትን ለመተግበር የተ዗ጋጁ የመታዎቂያ እና የሥራ ልብስ አጠቃቀሞች
ለታለመላቸው ዓላማ አለማዋላቸው፣
 የፍላጎት ጥናቶችን ተመርኩዝ የተ዗ጋጁ የስልጠና ዕቅዶችን ተከትሎ አለመፈጸሙና ሙያን ማዕከል ያደረገ
የሰልጣኞች ምርጫ አለመኖሩ፣ ከስልጠና የተገኙ ሰነዶችንና ክህሎቶችን የማጋራትም ሆነ በውጤታማነት
ላይ የተገኙ ለውጦች መኖራቸውን የመለየት ባህል አለመለመዱ፣
 ለዕቅድ ዜግጅት፣ ለክትትልና ግምገማም ሆነ ለም዗ና ሥርዓት የሚጠቅም የመረጃ አያያዜ ሥርዓት
አለመዳበሩ፣
 የኮቪድ ወረርሽኝ የፈጠራቸውን ችግሮች ተከትሎ በዕቅድ የተያዘ የውይይት መርኃግብሮች በተሟላ መልኩ
አለመተግበራቸው፣
 ሰፊ ጥናትና ውይይት ተካሂዶባቸው የተ዗ጋጁ የህግ ማዕቀፎች (ለምሳሌ የዳኞች አፈጻጸም ም዗ና
መመሪያ…) በሚፈለገው ፍጥነት ጸድቀው ወደ ተግባር እንዲገቡ አለመደረጋቸው፣
 የድጋፍ ስምምነት ሰነዶችን ዜግጅት አጠናቅቆ ለማጸደቅ መታለፍ ያለባቸው ረዥም ሂደቶች በስራ ዕቅዶች
መፈፀሚያ ጊዛ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደራቸው፣

41
 የሥራ ሰዓት አከባበርን ለማጠናከር የሚደረጉ ጥረቶች የሚፈለገውን ውጤት አለማምጣታቸውና ዗ግይቶ
መግባትንም ሆነ ቀድሞ መውጣትን ማስቀረት አለመቻሉ…
የሚሉት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃች

የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ውጤታማነት በሚፈለገው ደረጃ አሻሽሎ የተገልጋዮችን ፍላጎት ያገና዗በ የዳኝነት
አገልግሎት ለመስጠት እንቅፋት ከፈጥሩ ውጫዊ ችግሮችና መፍትሔ ለመስጠት ከተደረጉ ጥረቶች ውስጥ፡-
 የ዗መናዊ ቴክኖሎጅ አጠቃቀምና የመረጃ አያያዜ ስርዓት ውስንነት በመኖሩ መረጃዎችን በሚፈለገው ዓይነት፣
ጥራትና ቅላጥፍና ለማሳደግ ያጋጠሙ ዕንቅፋቶችን እንዲፈቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት መደረጉ፣
 ለችሎት አዳራሽና ቢሮ ዕጥረቶች ዗ላቂ መፍትሔ እስከሚገኝ በኪራይ ሕንጻዎች ጊዛያዊ መፍትሔ መሰጠቱ፣
 በየደረጃው የሚገኙ ችሎቶችና ምድብ ችሎቶችን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት ያስቻሉ ዕርምጃዎች
መወሰዳቸውና ለአቅም ግንባታ ሥራዎች ተገቢው ትኩረት መሰጠቱ፣
 የኮቪድ ወረርሽኝ ያስከተለው ስጋት ሙሉ አቅምን ተጠቅሞ የዳኝነት አገልግሎትን ለማሳደግ መሰናክል
ቢፈጥርም አቅም በፈቀደ መጠን ወረርሽኙን ተከላክሎ ለመሥራት መቻሉ፣
በማሳያነት ይጠቀሳሉ፡፡

ቀጣይ አፈጻጸሞችን ለማሻሻል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች

ፍርድ ቤቶች ለበጀት ዓመቱ ያቀዱዋቸውን ግቦችና ፕሮጀክቶች አሳክተው የሚሰጡዋቸውን መደበኛ አገልግሎቶች
እና የጀመሩዋቸውን ማሻሻያዎች ውጤታማ ለማድረግ፡-

 በዳኝነት አገልግሎት ዘሪያ ተጨባጭ ለውጦችን እንዲያመጡ ለማድረግ ለምክር በት የቀረበው


የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ጸድቆ፣ በዜግጅት ላይ ሚገኙ የተለያዩ መመሪያዎችና ማንዋሉች ዜግጅት
ተጠናቅቆና የተቋማዊ መዋቅር ሥራው አልቆ በአዲስ አሠራርና አደራጃጀት የተሻሻለ አገልግሎት መስጠት፣
 በአስተዳደር ዗ርፉ በተለይም ከችሎቶች ጋር የተያያዘ ድጋፎችን የሚያደርጉ ሠራተኞችን የአቅም ውስንነት
የሚያሳድጉ የትምህርትና ስልጠና መርኃግብሮችን አጠናክሮ መቀጠል፣
 በካፒታል በጀት የሚከናወኑ የፕሮጀክት አፈጻጸም ክፍተቶችን መሙላትና ለመደበኛ ሥራዎች ማሳኪያ
የሚሆኑባቸውን አሠራሮች ማጠናከር ፣
 አዲስ ከተ዗ጋጀው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ የዕቅድ የወረደ ዓመታዊ ዕቅድ ማ዗ጋጀትና በየደረጃው
ወርደው የተ዗ጋጁ ዜርዜር ዕቅዶችን አፈጻጸም ተከትሎ በመገምገም በመረጃ ታግ዗ው ለተሰጡ ውጤቶች
ተገቢው ዕውቅና የሚሰጥበትን ሥርዓት አጠናክሮ መቀጠል፣
ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል፡፡

42
ማጠቃለያ

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሕብረተሰቡ የሚፈልጋቸውን የዳኝነት አገልግሎቶች ለመስጠት በ2013 በጀት ዓመት
የተ዗ጋጀውን መደበኛ እና የፕሮጀክት ዕቅድ በመፈጸም ከፍተኛ ለውጥ የታዩባቸው ውጤቶች ተግኝተዋል፡፡
ከእነዙህ ውጤቶች መካከል በመደበኛ የዳኝነት አገልግሎት በዕቅድ ከተያዘ የመዚግብት መጠን በላይ ዕልባት
እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን፣ አገልግሎቶችን ለማጎልበት እንቅፋት የሆኑ የአሠራር፣ የአደረጃጀትና የሰው ኃይል
አቅም ክፍተቶችን የሚሞሉ የለውጥ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን፣ የእነዙህ የለውጥ ሥራዎች ውጤት
የሆኑት የተሻሻሉ የፌዴራል ፍርድ ቤት እና የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አዋጆች ጸድቀው የአስተዳደር ዗ርፉን ወደ
ዳኝነት ለማ዗ወርና ነጻነትን ያስከበር የሰው ኃይል ስምሪት እንዲኖር ለማድረግ ያስቻለ የሕግ መሰረት መፈጠሩን፣
የዳኞች ሥነ ምግባርና ዲስፕሊን የሚመራበት ደንብ እና የፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ
ጸድቀው ወደ ተግባር እንዲገቡ መደረጋቸውን፣ አዋጆችን ለማስፈጸምና ሌሎች ተጨማሪ የለውጥ ሥራዎችን
ውጤታማ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የህግ ማዕቀፎች (ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ማንዋሎች...) ዜግጅት ተጠናክሮ
መቀጠሉን ማሳያ ማድረግ ይቻላል፡፡

በፍርድ ቤቶች እነዙህ ውጤቶች እንዲገኙ የፍርድ ቤት የበላይ አመራሮች የአንበሳውን ድርሻ ቢወስዱም
በየደረጃው የሚገኙ ዳኞች፣ የአስተዳደር ኃላፊዎችና ሠራተኞች ከፍተኛ አስተዋጽዖ አድርገዋል፡፡ እነዙህ አካላት
በኮቪድ ወረርሽኝ የተከሰቱ ችግሮችን በመከላከል በሰጡዋቸው አገልግሎቶች በዕቅድ ተይ዗ው ከተፈጸሙት ጎን
ለጎን ዓመታትን ያስቆጠሩና ከፍተኛ መጠን ያላቸው (20,722) ውዜፍ መዚግብት ዕልባት እንዲያገኙ፣ ኮርት
ማናጀሮችን ጨምሮ በየደረጃው ብቃት ያላቸው የሥራ ኃላፊዎች ተመድበው ለዳኝነት ሥራው የሚያስፈልጉ
አስተዳደራዊ ድጋፎች በተሻለ ሁኔታ እንዲሟሉ፣ ለመደበኛ አገልግሎት የሚያስፈልግ በጀትም ሆነ የለውጥ
ሥራዎችን ለማስቀጠል የሚያግዜ የለጋሾች ድጋፍና የባለሙያዎች ክትትል እንዲጠናከር… ለማድረግ ተችሏል፡፡

እነዙህ ውጤቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አዲስ ለተ዗ጋጀው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ለ2014 በጀት
ዓመት ዕቅድ ትግበራ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ማስረጽ፣ ማውረድ፣ በተ዗ጋጀው የክትትልና ግምገማ መርኃግብር
መሰረት አፈጻጸሙን ተከታትሎ መገምገምና ክፍተቶችን እየሞሉ ለተገኙ ውጤቶች ዕውቅና መስጠት የቀጣዩ
በጀት ዓመት ቀዳሚ ተግባር ሊሆን ይገባል፡፡ ከዙሁ ጎን ለጎን በሂደት ላይ የሚገኙ የዳኞች የሥራ አፈጻጸም ም዗ና
መመሪያ፣ የአስተዳደር ዗ርፉ የመዋቅር ዜግጅትና ሌሎች የተጀመሩ ጥናቶች ወቅታቸውን ጠብቀው እንዲጠናቀቅ
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በሚ዗ጋጀው መዋቅር የሚካተተውን የሰው ኃይል አቅም በአግባቡ ለመጠቀም ተገቢውን
ኃላፊና ሠራተኛ በተገቢው ቦታ መመደብና ቀጣይነት ያለው የዕውቀትና ክህሎት ማጎልበቻ ሥርዓት ዗ርግቶ
መተግበር ጠቃሚ ይሆናል፡፡

ለዙህም የፍርድ ቤት የበላይ አመራር አካላት፣ ዳኞች፣ የአስተዳደር ኃላፊዎችና ሠራተኞች የተለመደ ጥረታቸውን
አጠናክረው በመቀጠል ለውጥን መሰረት ላደረገ የጋራ ውጤት መሰለፍና ግልጽ አሠራርን የተከተለ የዕውቅና እና
የተጠያቂነት ሥርዓት ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡

43

You might also like