Professional Documents
Culture Documents
2013 FSC Yearly Report Final
2013 FSC Yearly Report Final
2.3.1.የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት የመዛግብት አፈጻጸም ቅልጥፍና ከተያዘ ዕቅድ አንጻር 12
2.3.2.የፍርድ ቤቶች አፈጻጸም ቅልጥፍና ከቀረቡ መዛግብት አንጻር 13
2.4. የፍርድ አፈጻጸም ቅልጥፍናን ማሳደግ ........................................................................................................... 16
2.5. ውስጣዊ ና ውጫዊ ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር ........................................................................................ 17
2.5.1.ውስጣዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር 17
2.5.2.ውጫዊ የሥራ ግንኙነቶችን ለማጠናከር 17
ግብ ሦስት፡- የዳኝነት ተደራሽትን ማጎልበት ...................................................................................................... 18
1
መግቢያ
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በ2013 በጀት ዓመት የሚሰጡትን የዳኝነት አገልግሎት እና የጀመሩዋቸውን የማሻሻያ
ጥናቶች አጠናክረው ለመቀጠል ያጋጁዋቸውን የመደበኛ ሥራዎችና የፕሮጀክት ዕቅዶች በመተግበር ተጨባጭ
ለውጦች የታዩባቸው ውጤቶች ተገኝተዋል፡፡ ለዙህም በዕቅድ ከተያዘ መዚግብት በላይ ዕልባት እንዲያገኙ
መደረጉን፣ ለዕቅድ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን አቅርቦት ማሳደግ መቻሉን፣ የበጀት ዕቅድን ለምክር
ቤት አቅርቦ በማጸደቅ እና የአስተዳደር ርፉን ስምሪት ከአስፈጻሚው ተጽዕኖ በማላቀቅ የዳኝነት ነጻነትን
ማስጠበቅ መጀመሩን፣ በአማካሪ ታግዝና በውስጥ ባለሙያ ታግዝ የቀጣዮችን ዓመታት ውጤታማነት
ለማጠናከር የሚያግዘ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የተቋም መዋቅር ዜግጅቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸውን….
አብነት ማድረግ ይቻላል፡፡
የአሳታፊነት መርህን በመከተል ከሶስቱም ፍርድ ቤቶች በተውጣጡ ባለሙያዎች ጥረትና በሥራ ኃላፊዎች
ክትትል አራት ግቦችና በርካታ መጋቢ ግቦችን ይዝ የተጋጀው የበጀት ዓመቱ ዕቅድ በሁሉም ፍርድ ቤቶች እስከ
ግለሰብ ፈጻሚዎች ወርዶ ዜርዜር ዕቅዶች እንዲጋጁ እንዲጋጁ ተደርጓል፡፡ የዕቅዱን ተፈጻሚነት የሚያጠናክሩ
የቅርብ ክትትል ግምገማዎችም ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡ በዙህም የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እና የዳኞች አስተዳደር
ጉባዔ አዋጆች፣ የዳኞች ሥነ ምግባርና ዲስፕሊን ደንብ፣ የጉዳዮች ፍሰት አመራር መመሪያ… ጸደቀው እንዲወጡ
ተደርጓል፡፡ ከዙህም በላይ መናትን ያስቆጠሩ የተወሰኑ የዳኞች መኖሪያ ሕንጻዎች ግንባታ ተጠናቅቆ አገልግሎት
መስጠት እንዲጀምሩ፣ ለዳኝነት አገልግሎት የሚያስፈልግ የሰው ኃይል አቅርቦት እንዲሟላና የአቅም ማጎልበቻ
ስልጠናዎች እንዲሰጡ… ለማድረግ ያስችሉ አስተዳደራዊ ድጋፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ ከሶስት ዓመቱ
የፕሮጀክት ዕቅድ በበጀት ዓመቱ የሚፈጸሙት ፕሮጀክቶች ተለይተው አብዚኛዎቹን ማጠናቀቅና ቀሪዎችን
ወደመጨረሻ ምዕራፍ ማሸጋገር ተችሏል፡፡
የእነዙህን ግቦችና ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ለማሻሻል በየደረጃው በተካሄዱ ክትትልና ግምገማዎች ጎልተው የታዩ
ጥንካሬዎችን፣ ሊሞሉ የሚገባቸው ክፍተቶችን፣ ሊፈቱ የሚገባቸው ችግሮችን መለየት የተቻለ ሲሆን
ጥንካሬዎችን ይበልጥ አጠናክሮ በመቀጠል ከፍተቶችን ለመሙላትና ችግሮችን ለመፍታት ያገዘ ውሳኔዎች
ተሰጥተዋል፡፡ በዙህም የተገልጋዮችን ከፍተኛ ወጪ መቀነስ የሚያስችል የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነት ማጎልበቻ ሥርዓቶችን (የዋይድ ኤርያኔት ወርክ ዜርጋታ የዳታቤዜ ግንባታ…) አጠናክሮ መቀጠል፣
የጠቅላላ አገልግሎት አመራሮችን ለውጦና አደረጃጀቱን አሻሽሎ ክፍተቶችን ሙላትና ችግሮችን መቀነስ፣
ሕንጻዎችን በመከራየት ለችሎትና ቢሮ ዕጥረቶች ጊዛያዊ መፍትሔ መስጠትና ላቂ መፍትሔ የሚሰጡ
የግንባታ ሥራዎች ትኩረት እንዲያገኙ ማድረግ… ያስቻሉ ዕርምጃዎች ተወስደዋል፡፡ ፍርድ ቤቶች እነዙህንና
ሌሎች በርካታ ውጤቶችን ያገኙባቸውን አገልግሎቶች በሰጡበት ሂደት ተገልጋዮች የነበራቸውን የዕርካታ ደረጃ
ለመለየት በየደረጃው የተደረጉ ሙከራዎች የነበሩ ሲሆን በጠቅላይ ፍርድ ቤት ደረጃ በተወሰኑ ወራት ተካሄደው
የነበሩ የዳሰሳ ቅኝቶች የተገልጋዮቻቸው ዕርካታ ዳኞች በሰጡዋቸው አገልግሎቶች 57.55% እና የአስተዳደር
ሠራተኞች 62.45% መድረሱን አመላክተዋል፡፡ ይህም ፍርድ ቤቶች በጀመሩዋቸው የማሻሻያ ሥራዎች አንጻራዊ
የአገልግሎት አሰጣጥ ለውጦች መኖራቸውን ከማሳየቱም ሌላ የተገልጋዮችን ዕርካታ በሚፈለገው ደረጃ
ለማሳደግ አሁንም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ የሚያስፈልግ መሆኑን ጠቁሟል፡፡
የበጀት ዓመቱ አፈጻጸም በተጠቃለለ መልክ የተገለጸበት ይህ ሪፖርቱ ሶስት ክፍሎችን የያ ሲሆን
የመጀመሪያው ክፍል የበጀት ዓመቱን ግቦች አፈጻጸም፣ ሁለተኛው ክፍል በፕሮጀክት የታቀዱ ተግባራት
አፈጻጸም የሚገኙበትን ደረጃ እና ሶስተኛው ክፍል በግምገማ የተለዩ ጥንካሬና ድክመቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና
2
የተወሰዱ የመፍትሔ ዕርምጃዎች፣ ለቀጣዩ በጀት ዓመት የአመራሩን ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች እንዲይዜ
ተደርጓል፡፡
ክፍል አንድ
በዳኝነት ነጻነት መርህ ላይ ዳኞችና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተመሳሳይ አቋምና ዕምነት
እንዲኖራቸው አራት የግንዚቤ ማስጨበጫ መድረኮች ለማጋጀት በተያው ዕቅድ የዳኞችን ግንዚቤ
የሚያጎለብቱ አምስት የጋራ መድረኮች ተጋጅተው የሁሉም ፍርድ ቤት ዳኞች ተሳታፊ ሆነዋል፣
የፍርድ ቤቶችን ነጻነት አስመልክቶ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን አካላት ግንዚቤ የሚያዳብሩ ውይይቶችን
ለማካሄድ ታቅዶ የፍርድ ቤቶችን የበጀት ዕቅድ አስፈላጊት በተመለከተ ከሕዜብ ተወካዮች ም/ቤት የበጀትና
ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የግንባታ መሬት ለማግኘት ከመሬት አስተዳደር ኃላፊዎች፣ የተሰጡ
ፍርዶችን ተፈጻሚ ለማድረግ ጉደዩ ከሚመለከታቸው ርፎች …. ጋር ውይይት ለማድረግ ተችሏል ፣
የዳኝነት ነጻነትን ለማስከበር በመሻሻል ላይ የሚገኙ ሕጎች ጸድቀው ወደ ትግበራ እንዲገቡ በተያውን ዕቅድ
የፌራል ፍርድ ቤቶች እና የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አዋጆች በሕዜብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቀው
ወደ ትግበራ እንዲገቡ ለማድረግ የተቻለ ሲሆን የዳኞች ሥነምግባርና ዲስፕሊን ደንብና የፍትሐብሔር
ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ ጸድቀዋል፣ የአስተዳደር ሠራተኞች ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ ለምክር ቤት
ከመላኩም ሌላ የተለያዩ የሕግ ማዕቀፎች ዜግጅት ተጠናክሮ ቀጥሏል፣
ዳኞችም ሆነ ሠራተኞች ስራቸውን በባለቤትነት፣ በአገልጋይነት፣ በአብሮነት ስሜት መስራት
የሚያስችለቸውንና በዳኝነት ነጻነት ዘሪያ ይበልጥ ግንዚቤ እንዲኖራቸው የሚያደርጉ የስርፀት መድረኮችን
ለማጋጀት ታቅዶ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በአብሮነት ስሜት መስራት የሚያስችሉ ውይይቶች ተደርገዋል፣
በተለይ የአስተዳደር ሠራተኞችን አቅም የሚያጎለብቱና የተገልጋይ አያያዜ ሥርዓቱን ማሻሻል ያስቻሉ
በርካታ ስልጠናዎችን ተሰጥተዋል፣
በሁሉም ችሎቶች የሚሰጡ ትዕዚዝች/ብይኖች/ውሳኔዎች ከማንኛውም ተጽዕኖ ነጻ መሆናቸውን ለመለየት
የበላይ አመራር አካላትን ጨምሮ የሚመለከታቸው ክፍሎች እስከ ምዽብ ችሎቶች የለቀ ክትትልና ድጋፍ
በማድረግ የተለዩ ክፍተቶች ተሞልተው የዳኝነት ነጻነትን ማጠናከር ተችሏል፣
የዳኝነት ነጻነት ለማስጠበቅ የተጀመረውን የበጀት አቀራረብ ሥርዓት አጠናክሮ የ2014 በጀት ዕቅድ
ተጋጅቶና በየደረጃው ሰፊ ውይይቶች ተካሂደው ከዳበረ በኋላ ለሕዜብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ
ማጸደቅ ተችሏል፣
በእነዙህ ተግባራት መፈጸም መጋቢ ግቡ ሊደርስበት የታቀደውን 85% ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡
የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት እንቅፋት የሚፈጥሩ ችግሮችን አስወገዶ ዳኞች ገለልተኛ አገልግሎት መስጠት
የሚችሉበት ምቹ ሁኔታ ለማጋጀት በተያው ዕቅድ፡-
3
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የሚጠቀመባቸው አውቶሞቢሎች የተመደቡላቸው ሲሆን የስር ፍ/ቤት ዳኞችን
ችግሮች ለማቃለል የጋራ ይሰጥ ከነበረው የትራንስፖርት ገልግሎትና አበል በተጨማሪ በከባድ ወንጀል
ችሎቶች የሚሰየሙ ዳኞች የየራሳቸው አውቶሞቢል ተመድቦላቸዋል፣ ከኮቪድ ወረርሽኝ ጋር ተያይዝ
የሠራተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችሉ መኪኖች በኪራይ ተይው እንዲያገለግሉ በመደረጉ በተወሰነ
ደረጃ ችግሩን ለመቅረፍ ተችሏል፣
የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቀነስ በተደረጉ ጥረቶች የፍርድ ቤት ትዕዚዝች በመንግስት አካላት እኩል
ተፈፃሚ እንዲሆኑ በወቅቱ ምላሽ የማይሰጡ ተቋማት ተለይተው ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ
እንዲወስዱ ተደርጓል፣
ግልጽ አሠራርን የተከተለና ከአድልዖ የጸዳ (በዕጣ ላይ የተመሰረተ፣ በአውቶሜሽን የተደገፈ…) የመዚግብት
ክፍፍል በማድረግ ገለልተኛ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮች በማመቻቸት ላይ
ይገኛሉ፣
ዳኞች በመኖሪያ ቤት ችግር ምክንያት የሚያጋጥባቸውን ተጽዕኖ ለማስወገድ ከተገነቡ ሕንጻዎች
አብዚኛዎቹ ተጠናቀቀው በመከፋፈላቸው የገለልተኛነት እንቅፋቶችን መቀነስ ተችሏል
የሶስቱም ፍርድ ቤት ዳኞችና ረዳት ዳኞች በችሎትም (በክርክር አመራርና አስተዳደር) ሆነ ከችሎት ውጭ
በሚኖራቸው ማህበራዊ ግንኙነት ገለልተኛ ባህሪ እንዲላበሱ (Actual and Apparent) ለማድረግ
የሚያግዘ የግንዚቤ ማዳበራያ መድረኮች ተጋጅተዋል፣
የዳሰሳ ጥናት ተካሂዶ በተለዩ ክፍተቶች ዘሪያ የግንዚቤ ማስጨበጫ መድረኮች ተጋጅተው የበላይ አመራር
አካላት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ተሳታፊ በመደረጋቸው ሊወሰዱ በሚገባቸው የማስተካከያ
ተግባራት ላይ የጋራ ስምምነት ተፈጥሯል፣ የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚሠራጩ አቅርቦቶችን
ጨምሮ ችግሮችን ለመፍታ ያስቻሉ ዕርምጃዎችም ተወስደዋል፣
በጉባዔው በጸደቀው የዳኞች እና የጉባዔ ተሿሚዎች የጥቅማ ጥቅም መመሪያ ቁ.1/2011 መሰረት የዳኞች፣
የረዳት ዳኞች፣ የሬጅስትራሮችና የጉባዔ ተሿዎች የሆኑ የተወሰኑ የአስተዳደር ክፍል ኃላፊዎችና የተከላካይ
ጠበቆች ደመወዜና ጥቅማ ጥቅሞች እንዲሻሻሉ ተደርጓል፣
ሁሉንም ዳኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ ያደረገ የጤና መድን ሽፋን እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን በጡረታ
የተሸኙ ዳኞችና የአስተዳደር ሠራተኞች የማህበራዊ ዋስትና ክፍያና አምስት ዳኞች ከገንብ ሚ/ር ሊያገኙ
የሚገቡዋቸውን ጥቅሞች ማስከበር ተችሏል፣
እነዙህ ዜርዜር ተግባራት በመከናወናቸው በርካታ እንቅፋቶችን ማስወገድና ይነሱ የነበሩ ቅሬታዎችን መቀነስ
በመቻሉ የዕቅዱን 80% መፈጸም ተችሏል፡፡
የኢንስፔክሽን ክፍሎችን ብቃትና ልምድ ባላቸው ዳኞችና አቅርቦቶች አሟልቶና አስፈላጊ የሥራ መመሪያዎችን
አጋጅ ለማደራጀት በተያው ዕቅድ፣
በጠቅላይ ፍርድ ቤት የተወሰኑ ኃላፊዎች ምደባና የባለሙያዎች ቅጥር ተካሂዶ የሰው ኃይል ፍላጎቱን
70%ማሟላት ተችሏል፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት የአንድ ዳይሬክተር መደብ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የጸደቀ
ሲሆን የሌሎች መደቦች ጥያቄ በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በኩል በመጠናት ላይ ይገኛል፣ በዙህም የተነሳ
በከፍተኛ ፍርድ ቤት የበላይ አመራር ከሚስተናገዱ የተገልጋይ ቅሬታዎች በተጨማሪ በጊዛያዊነት የተመደቡ
ረዳት ዳኞች ከተገልጋይ የቀርቡ አቤቱታዎችን በማስተናገድ ላይ ይገኛሉ፣ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
4
ልደታ ምድብ ችሎት ኢንስፔክሽን ክፍል የተደራጀ ሲሆን ለክፍሉ ተጠሪ የሆነ ረዳት ዳኛ ተመድቦች
ከተገልጋይ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በማስተናገድ ላይ ይገኛል፣
በእነዙህ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በተደራጁ የኢንስፔክሽን ክፍሎች በመታገዜ በየችሎቶች የሚሰጡ የደኝነት
አገልግሎቶችን ለማሻሻል የሚያግዘ የችሎት ምልከታዎችንና የመዚግብት ምርመራዎችን ለማካሄድና የግኝት
ሪፖርቶችን መሰረት ያደረጉ ዕርምጃዎች መወሰዳቸውን አረጋግጦ ለሚመለከታቸው አካላት ለማሳወቅ
በተያው ዕቅድ፡-
በናሙናነት የተመረጡ የመዚግብት ምልከታዎች ተደርገው 20 ጉዳዮች ለተጨማሪ ምርመራ ወደ
ሚመለከተታቸው አካላት መላካቸውን፣ 17 ጉዳዮች ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ መቅረባቸውን፣ አንድ
የውርስ ጉዳይ ወደ ህገመንግስት አጣሪ ጉባዔ መላኩን፣ ጥናት የሚፈልግ አንድ ጉዳይ ወደ ህግ ድጋፍ
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተመርቶ እልባት ማግኘቱን ማረጋገጥ ተችሏል፣
የዳኝነት አገልግሎትን አስመልክቶ ከተገልጋዮች የቀረቡ ቅሬታዎችን ለማስተናገድ በተያው ዕቅድ፡-
o ለጠቅላይ ፍ/ቤት ኢንስፔክሽን ክፍል ከቀረቡ 511 የቃል እና 268 የጽሁፍ በአጠቃላይ 779
አቤቱታዎች ውስጥ 779 መፍትሄ እንዲያገኙ መደረጉን፣
o ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ኢንስፔክሽን ክፍል ከቀረቡ 162 ቅሬታዎች በፕሬዜደንት የተመረመሩ 43
ቅሬታዎች አስተዳደራዊ መፍትሔ ማግኘታቸውን፣ ቀሪዎቹ 119 አቤቱታዎች በአስተዳደር
ውሳኔ የማይፈቱ በመሆናቸው ጉዳዩ ወደሚመለከታቸው ችሎቶች መተላለፋቸውን፣ በችሎት
ወይም በአስተዳደር የማይፈቱ የስነምግባር ጥሰቶች ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ እንዲያቀርቡ
መደረጋቸውን፣
o ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሁሉም ምድብ ችሎቶች የቅሬታ ማስተናገጃ ስርዓት
እንዲጠናከር ተደርጎ በሬጅስትራር ጽ/ቤት በኩል ከተገልጋይ የቀረቡ161 አቤቱታዎች
ተመርምረው ተገቢ ምላሽ ማግኘታቸውን፣ በሬጅስትራሮች ደረጃ መፈታት ያልቻሉ ሰባት
ቅሬታቸው ወደ ሚመለከተው አካል መላካቸውን፣ በኢንስፔክሽን በኩል 37 አቤቱታዎች
ቀርበው ምላሽ ማግኘታቸውን፣ ለፕሬዜደንትና ምክትል ፕሬዜደንት ጽ/ቤት ከቀረቡ 198
አቤቱታዎች 192 ምላሽ አግኝተው ስድስት አቤቱታዎች በመታየት ላይ መሆናቸውን
ከቀረቡ ሪፖርቶች ለማወቅ ተችሏል፡፡
በችሎቶችም ሆነ በአስተዳደር ርፎች ወቅታዊ ዕቅዶች እና የአፈጻጸም ሪፖርቶች እንዲጋጁ ተደርገው
እየተገመገሙ ጥንካሬና ድክመቶች ተለይተውና ችግሮችና መፍትሔዎች ታውቀው ተገቢ ዕርምጃዎች
ተወስደዋል፣ ከተገልጋዮች የሚቀርቡ ቅሬታዎችና /አስተያየቶችን/ ማሠባሠቢያ ቅፆችና አስተያየት መስጫ
ሳጥኖቸ ተጋጅተው የተገልጋዮችን አስተያየቶች በማሰባሰብ ማሻሻያዎች ተደርገዋል፣
በዳኞች ተፈጸሙ ተብለው የቀረቡ የዲስፕሊን አቤቱታዎችን በማስተናገድ አድስ የተከፈቱና 252 እና
ካለፈው የተሻገሩ 261 አቤቱታዎችን ተመርምረው በ57 መዜገቦች የተከሰሱ የ97 ዳኞች አቤቱታ የውሰኔ
ሀሳብ በማጋጀት ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ቀርበው በሁለት መዜገቦች ውሳኔ በመስጠት በአንድ ዳኛ ላይ
የቀረበው ክስ የማያስጠይቅ በመሆኑ እንዲቋረጥ እና ሌላ አንድ ዳኛ በቀረበባቸው ክስ የሦስት ወር
የደመወዜ ቅጣት ተወስኗል፣
ከችሎት ምልከታዎች፣ ከመዚግብት ቅኝቶች፣ ከተገልጋይ አስተያየት የተገኙ መረጃዎችን በመጠቀም በዳኞች
የሚሰጡ ትዕዚዜ፣ ብይንና ውሳኔዎች/ፍርዶች ከራሳቸው ከዳኞች ግለሰባዊ ፍላጎት፣ ከተከራካሪ ወገኖች
ተጽዕኖ፣ የተለየ ጥቅም ከሚያራምዱ አካላት ጫና… የጸዱ መሆናቸውን ተከታትሎ የመገምገምና
ክፍተቶችን በመለየት ማሻሻያዎችን ለማድረግ የሚያግዘ ውይይቶች ተደርገዋል፣ ከእነዙህ በመረጃ ላይ
5
ከተመረኮዘ ውይይቶች በመነሳት ሕግንና መስረጃን መሰረት ያደረጉ የዳኝነት አገልግሎቶች ለመስጠት
የሚያግዘ የማሻሻያ ዕርምጃዎችም ተወስደዋል፣
የዳኞች የሥነ ምግባር ደንብ ተሸሽሎ በጉባኤ የጸደቀ ሲሆን የተጠያቂነት ሥርዓት ትግበራውን ለማጠናከር
የሥነ ምግባር መርሆችን አስመልክቶ የግንዚቤ ማዳበሪያ መድረኮች በየደረጃው ተጋጅተዋል፣
በአስተዳደር ሥራተኞች ንድ የተጠያቂነት ሥርዓት ለማጠናከር እንዲቻል በሶስቱም ፍርድ ቤቶች የሥነ ምግባር
ስራ ክፍሎችን አደራጅቶ በሰው ሀይልና በግብዓት በማሟላት ኢሥነምግባራዊ ድርጊቶችን ለመከላከል በተደረጉ
ጥረቶች፡-
በጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀደም ሲል ለተደራጀው ክፍል አንድ ከፍተኛ ባለሙያ በቅጥር ተሟልቶ ሥራ
ማስጀመር ተችሏል፣ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳይሬክተሩን ጨምሮ 3 ባለሞያዎች እንዲሟሉ ተደርጎ በመስራት
ላይ ሲሆን በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በስራ ላይ የሚገኘውን የሥነ ምግባር ዳይሬክቶሬት ከመጠናከሩም
ሌላ የሠራተኞች የሥነ ምግባር መተዳደሪያ ደንብ ተጋጅቶና በየደረጃው ተመክሮበት በመጽደቁ ተግባራዊ
በመደረግ ላይ ይገኛል፣
በዙህም ለምሳሌ፡-
o በጠቅላይ ፍርድ ቤት ስድስት ሰራተኛችን የቃል ማስጠንቀቂያና ሶስት ሰራተኞች የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው፣ አንድ ሰራተኛ የአራት ቀን ደሞዜ እንዲቆረጥበት፣
o በከፍተኛ ፍርድ ቤት የዲሲፒሊን ግድፈት በፈፀሙ ሰባት ሠራተኞች ላይ ክስ ተመስርቶ ስድስት
ሰራተኞች የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጣቸው፣ አንድ ሠራተኛ በአቅም ማነስ እንዲሰናበት፣ 33
ሠራተኞች የቀሩበትን ቀን ደመወዜ ተቆርጦ ወደ መንግስት ገቢ እንዲደረግ፣
o በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አንድ ረዳት ዳኛ ሥራ ከለቀቀ በኋላ በየወሩ የወሰደውን ደመወዜ ብር
54,000 ተመላሽ እንዲያደርግ፣ የስራ ሰዓት ያላከበሩ 1,151 ሰራተኞች ደሞዜ ለመንግስት ተመላሽ
እንዲደረግ፣ በድሬደዋ ምድብ ችሎት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ ሰባት ሰራተኞች የጽሁፍ
ማስጠንቀቅያ እንዲሰጥ…..
የተደረገ ሲሆን ከኢ-ስነ ምግባር ድርጊቶች ጋር በተያያ ከተለያየ ምድብ ችሎት የቀረቡ ጥቆማዎች ተጣርተው
አስፈላጊ ዕርምጃዎች ተወስደዋል፣
በሕግ አገልግሎት አማካኝነት ከባድ የዲስፕሊን ጥሰቶች ፈጽመዋል ተብለው በተጠረጠሩ ሠራተኞች ላይ ክሶች
እንዲቀርቡ በተያው ዕቅድ፡-
በ40 የዲስፕሊን ጥሰት ክርክሮች ተካሂደው የአምስቱ ክሳቸው እንዲቋረጥ፣ 24ቱ ውሳኔ እንዲሰጣቸው
የተደረገ ሲሆን 10 ማስረጃ እንዲሰማባቸው ታዜዝ በቀጠሮ ላይ ይገኛሉ፣
የሕግ ምክር የፈለጉ ተገልጋዮች ከመስተናገዳቸውም ሌላ ተቋሙን በሚመለከቱ 74 ጉዳዮች ላይ የተጋጁ
ውሎችን የማስተካከል ተግባር ተከናውኗል፣
እነዙህ ተግባራት ተከናውነው መጋቢ ግቡ ሊደርስበት የታቀደውን 80% ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡፡
በእነዙህ መጋቢ ግቦች ክንውን የተገኙ ውጤቶች ተጠቃልልለው ግቡን ለማሳካት የታቀደውን የግብ ዒላማ
81.66% ለማድረስ አስችለዋል፡፡
6
ግብ ሁለት፡- የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት፣ ቅልጥፍና እና ግልጽነትን
ማሳደግ
2.1. የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ማሻሻል
በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ምና መመሪያው የተገለጹ የጥራት መለኪያ መስፈርቶች ላይ ዳኞች ተገቢው
ግንዚቤ እንዲኖራቸው ከመደረጉም ሌላ፣
በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት የጋራ መድረኮችን በታቀደው መጠን ማካሄድ ባይቻልም የዳኝነት ጥራትን
የሚያጎለብቱ ተግባራት መከናወናቸውን ለማረጋገጥ በኢንስፔክሽን ክፍሎች የሚካሄዱ የችሎቶች ቅኝትን
ጨምሮ በሪፖርቶች የተለዩ ክፍተቶችን ለመሙላት ያስቻሉ ውይይቶች ተካሂደዋል፣
በሶስቱም ፍርድ ቤቶች ተጨማሪ አዲስ የተሾመው ሬጅስትራሮችን ወደ ሥራ በማስገባት እና የአሠራር
ማሻሻያዎችን በማድረግ ከተገልጋይ ከቀረቡ የክስ፣ የይግባኝ፣ የመልስ መልስ ማመልከቻዎች ውስጥ የሥነ
ሥርዓት ሕጎችን አሟልተው መቅረባቸውን በማረጋገጥ 77% የሚሆኑ ፋይሎች ተከፍተው የዳኞችን ጊዛ
መቆጠብ ባስቻለ መልኩ ለችሎት ቀርበዋል፣
በየችሎቶች የሚሰጡ የዳኝነት አገልግሎቶች የጥራት መስፈርቶችን ማካተታቸውንና በአፈጻጸም ዘሪያ
ክፍተቶች መኖራቸውን ለማረጋገጥ ወርኃዊ ሪፖርቶቹ ቀርበውና ተገምግመው የማሻሻያ ሀሳቦችን የያዘ
ግብረመልሶች ተሰጥተዋል፣
በተለያዩ ምክንያቶች ረጅም ዕድሜ ያስቆጠሩ መዜገቦችን እንደአመጣጣቸው በቅደም ተከተል ተለይተው
እንዲስተናገዱ የተደረጉ ሲሆን በሁሉም ፍርድ ቤቶች እስከ ምድብ ችሎቶች የለቀ ዳሰሳ በማካሄድ
መናትን ያስቆጠሩ መዚግብት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ዕልባት ንዲያገኙና አዲስ የተከፈቱት በጉዳዮች ፍሰት
ሥርዓት መሰረት የቀረቡባቸውን ጊዛ ተከትለው እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣
እስከ ምድብ ችሎቶች በለቀ አሠራር በአሠራር ሂደት የታዩ የአፈጻጸም ለውጦችን መለየት ያስችሉ እና
የውጤታማነትና የአገልጋይነት ክፍተቶችን ለይቶ መፍትሔ ለማመቻቸት ያግዘ የቅኝቶች ተደርገዋል፣
የተጀመሩ የፍርድ ቤት ማሻሻያዎችን በማጠናከር የተሰጡ አገልግሎቶችን ጥራት አስመልክቶ ተገልጋዮች
በየዕለቱ መረጃ እንዲሰጡ ለማድረግ ያስቻሉ ቅጾች ተጋጅተው የተሰጡ አስተያየቶችን አሰባስቦ
በመተንተን የአገልግሎቶች ጥራት እያደገ መምጣቱን መለየት ያስቻሉ ግብዓቶች ተገኝተዋል፣
የዳኝነት ጥራትን ማዕከል ያደረገ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት በተደረጉ ጥረቶች ለንግድ ችሎቶች
የሚቀርቡ አቤቱታዎች ከሲዲ ጋር ተያይወ እንዲቀርቡ፣ በሁሉም ፍ/ቤቶች የሥነ ሥርዓት ህጎችን ያላሟሉ
ማመልከቻዎች ተሟልተው እንዲቀርቡ የሚያደርጉ ድጋፎች እንዲደረጉ፣ አጭርና ግልጽ የፋይል አከፋፈትና
የመዜገብ አያያዜ ቅጾች እንዲጋጁና የሥራው ባለቤት ከሆኑ ሬጅስትራሮችና ደጋፊዎቻቸው ጋር
በመወያየት ቀጣይነት ያላቸው ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ለማድረግ ተችሏል፣
የሚከፈቱ መዚግብትን ጥራት ለመጠበቅ የሚያግዜ የግንዚቤ ማዳበሪያ ስልጠናዎችን እንዲሰጡ፣ የሥር
ፍርድ ቤት ዳኞች ጫና ቀንሶ ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዘ ተጨማሪ ዳኞች
እንዲሾሙ፣ የችሎቶች አደረጃጀቶች እንዲሻሻሉ ተደርጓል፣
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሶስት ወር ከተገልጋይ የተሰበሰበ መረጃ በመተንተን የተገልጋይ የእርካታ
ደረጃ ምን ይመስላል የሚለውን ጅምር ስራዎችን የሚያሳይ ሪፖርት አጋጅቶ ከተለያዩ አመራሮች ጋር
በመወያየት ማሻሻያዎችን ለማድረግ የሚያስችሉ ጥረቶች እየተደረጉ ይገኛል፣
7
በተወሰኑ ምድብ ችሎቶች የአንድ መስኮት አገልግሎት ተጠናክሮ እንዲቀጥል፣ የመቅረጸ ድምጽ ዕጥረቶች
አቅም በፈቀደ መጠን መፍትሔ እንዲያገኙና የትራንስክራይቭ ባለሙያዎች አቅም እንዲገነባ ለማድረግ
ያስቻሉ ዜርዜር ተግባራት ተከናውነዋል፣
ለዳኝነት አገልግሎት ጥራት አጋዥ የሆኑ ምቹ የሥራ ከባቢዎችን ለማጋጀት በተያው ዕቅድ በጠቅላይ
ፍርድ ቤት የተለያዩ ህንጻዎች የሚገኙ ቢሮዎች፣ መጸዳጃ ቤቶች፣ አዳራሾች… ዕድሳትና ጥገና በማካሄድ፣
የተወሰኑ ስራ ክፍሎች በኪራይ እንዲወጡ አድርጎ ያሉትን በማሸጋሸግ፣ ተጨማሪ ቢሮዎችና መጸዳጃ ቤቶች
በመገንባት… ዕጥረቶች ጊዛያዊ መፍትሄ እንዲያገኙ እና የንብረት አያያዜ ሥርዓቱን አሻሽሉ የተዜረከረኩት
ንብረቶችን መልክ በማስያዜ ምቹና ጽዱ አካባቢዎች እንዲኖር ተደርጓል፣ በዙህም የሥራ ተነሳሽነትን
ለማጎልበት የሚያግዜና አገልግሎት ሰጪዎችም ሆኑ ተገልጋዮች የተመቻቸ ቦታ እንዲኖራቸው ለማድረግ
ተችሏል፣
በአጠቃላይ የዳኝነት ጥራትን ለማሻሻል ከታቀዱ ተግባራት አብዚኛዎቹን በማከናወን በቅድመ ዳኝነት፣
በዳኝትም ሆነ በድህረ ዳኝነት ጥራታቸውን የጠበቁ አገልግሎቶች እንዲሰጡ በማድረግ በዕቅድ ከተያውን
ውጤት አመልካች 81% ማሟላት ተችሏል፡፡
የዳኞች እና ሰራተኞችን የሙያ ብቃት የሚያጎለብቱ የትምህርት ዕድሎችን ለማመቻቸት በተያው ዕቅድ
የተለያዩ የትምህርትና ስልጠና መርኃግብሮች የተጋጁ ሲሆን የዳኞችን የሙያ ብቃት ለማጎልበት በአገር ውስጥ
ከተካሄዱ ስልጠናዎች መካከል፡-
የጥላቻ ንግግርና ሀሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በወጣዉ አዲስ አዋጅ 6 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣
15 የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 22 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 43 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች፣
በፌዴራል የአስተዳደር ስነ-ስርዓት አዋጅ 13 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 24 የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 13
የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 50 የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የሽብር ወንጀል ለመከላከል እና
ለመቆጣጠር በወጣ አዋጅ 10 የጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 22 የከፍተኛ ፍ/ቤት 9 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት
በአጠቃላይ 41 ፌደራል ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና ወስደዋል፣
በፍርድ ቤት መረጃ ሥርዓት(Court case Mangmenet Syastem/CCMS) እና መረጃ ቋት (Data Base)
39 (30 ወንድ እና 9 ሴት) የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ በኮንስትራክሽን ህግ 56 ( 42 ወንድ እና 14 ሴት)
ከሁሉም የፌደራል ፍርድ ቤት የተውጣጡ ዳኞች፣ በወንጀል ሥነ ሥርዓት ህግ እና በማስረጃ ህግ 9 (7
ወንድ እና 2 ሴት) የጠቅላይ ፍርድ ቤት ረደት ዳኞች፣ 22 (14 ወንድ እና 8 ሴት ) የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ
ቤት ረዳት ዳኞች፣ 57(36 ወንድ እና 21 ሴት) ተከላካይ ጠበቆች ስልጠና እንዲያገኙ ተደርገዋል፣
በአዲሱ የፀረ-ሽብር ህግና በአስተዳደር ህግ 80 ዳኞች፣ በሙስና ወንጀል የሥነ ሥርዓትና ማስረጃ ህግ
መሠረታዊ ድንጋጌዎች፤ በአዲሱ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ረቂቅ ህግ እንዲሁም በፀረ-ሽብር ህግ እና
መሠረታዊ መርሆዎች ዘሪያ 127 (19 ሴት እና ለ108 ወንድ) የሥራ ኃላፊዎችና ዳኞች፣ በንግድ ህግ 17
ዳኞች፣ በሥነ ምግባራዊ አመራር 33 ዳኞች፣ በአዲሱ የምርጫ ህግ 34 ዳኞች (27 ወንድና 7 ሴት) ፣
ተግባር ተኮር የፍትሐብሔር እና ወንጀል ጉዳዮች ውሳኔ አጻጻፍ 49 ረዳት ዳኞች፣ በፍ/ሥ/ሥ/ ሕግ አከራካሪ
ጉዳዮች 29 ሬጅስትራሮች፣ በተጨነቁ ሰዎች አያያዜ (Stress management)፣ በኒዮርክ ስምምነት ህግ
አተገባበር፣ በመንግስት ግዢ አስተዳደር አዋጅና መመሪያ አፈጻጸም እንዲሁም በኮንትራት/ውል አስተዳደር
8
ዘሪያ 86 ዳኞች እና ዋና ሬጅስትራሮች፣ በማስረጃ ህግ መሠረታዊ ክህሎት 33 ዳኞች (communication
Skill)፣ በህንፃ ዲዚይንና በግዢ ህግ ውሎች አተገባበር 132 ዳኞች እና 5 የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች፣
በአዲሱ የፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013ና በፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ 136
ዳኞች እና ከችሎት ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸው 63 ሠራተኞች በድምሩ -199 ተሳታፊዎች የተካፈሉበት
ስልጠና ተሰጥቷል፣
በውጭ አገር የተሰጡ የግልግል ዳኝነት ውሳኔዎች እውቅና አፈፃፀም 13 የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ 14
የከፍተኛ ፍ/ቤት፣ 13 የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በአጠቃላይ 40 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች የተሳተፉበት
ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በችሎት ሥነ ስርዓትና አጀማመር 39 የፌዴራል ፍ/ቤት ዳኞች ስልጠና
ተሰጥቷቸዋል፣
በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር 81፣ በረቂቅ ደረጃ በሚገኘው የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ 50…
በተግባቦት /ኮሚዩኒኬሽን ክህሎት 33 የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች ስልጠና ወስደዋል፡፡
cyber crime investigation and prosecuatation በሚል ርዕስ ኢጋድ ባጋጀው ስልጠና ላይ አራት
የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች፣ የልቦና ውቅር እና የዕቅድ አፈጻጸም በሚል በሚል ርዕስ በተጋጀው ስልጠና
101 የመጀመረሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችና 111 የአስተዳደር ሰራተኞች ተሳታፊ ሆነዋል፣
በተመረጡ 22 የፌዴራልና የክልል ተቋማት የልምድ ልውውጥ በማድረግ ምርጥ ተሞክሮዎች ቀስሞ
ለማስፋፋት በተያው ዕቅድ በሰባት የፌዴራልና በሦስት የክልል ተቌማት በመሄድ ልምድ መቅሰምና
ተሞክሮን ማስፋት የሚያስል ሪፖርቶች አጋጀቶ በየደረጃው በማስገምገም ወደ ተግባር መግባት
የሚቻልባቸው ሁኔታዎች ተመቻችተዋል፣
የአስተዳደር ሠራተኞችን አቅም በማጎልበት ለዳኝነት አገልግሎት ጥራት የሚያግዘ አቅርቦቶች እንዲሟሉ
ለማድረግ፡-
ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በስምንት የትምህርት መስኮች ለ38 ሠራተኞች የተሰጠውን ነጻ
የትምህርት እድል የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲጠቀሙበት ለማድረግ በወጣ ግልጽ ማስታወቅያ
ተመልምለው ፈተናውን ካለፉ 13 ተወዳዳሪዎች ተቋሙ ያስቀመጠውን መስፈርት ያሟሉ አራት
የጠ/ፍ/ቤት ሠራተኞች በቀኑ የትምህርት መርኃግብር ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ተፈቅዶላቸዋል፣
በበጀት ዓመቱ ከሦስቱም ፍርድ ቤቶች የስራ ክፍሎቻቸው በተሰበሰበው የስልጠና ፍላጎት መሰረት ዕቅድ
ተጋጅቶ እና ከውጭ ተባባሪ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በመስራት በርካታ ስልጠናዎች የተሰጡ ሲሆን ከእነዙሀ
ስልጠናዎች መካከል፡-
በጠቅላይ ፍርድ ቤት በTransformational leadership skill፣ customer service and team
building, በBasic Management skill፣ በperformance Audit strategic planning and
managemeant፣ በCCMS፣ Imploy performance Management፣ planning Monitering and
Evaiotion፣ Mtivation and moral buliding፣ በቫትና ዊዜሆልዲንግ፣ በስትራቴጂክ ዕቅድ አገጃጀትና
ሞዴሎች፣….. በአጠቃላይ በ44 ርዕሶች ላይ ያተኮሩ የስልጠና መድረኮች ተጋጅተው በበርካታ ድግግሞሽ
1,460 (ወንድ 697 ሴት 763) በየደረጃው የሚገኙ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፣
በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በleadership skill, customer service and team building 50 መካከለኛ
አመራሮችና 165 ባለሙያዎች፣ በስነምግባርና በእሴቶች አፈጻጸም፣ ባለጉዳይ አያያዜ፣ በምና ስርዓት እና
የለውጥ ስራዎችን ዘሪያ 210 (ወ 95 ሴ 125) ተሳታፊዎች የሰለጠኑ ሲሆን የዕቅድ ዜግጅትን፣ የሪፖርት
አቀራረብና የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ 56 (ወ 33 ሴ23) የተሳተፉባቸው ስልጠናዎች ተጋጅተዋል፣
በመካኒክ ተሸከርካሪ አያያዜ 6 ሹፌሮች የግንዚቤ ማጎልበቻ ስልጠናዎች ወስደዋል፣ በአጠቃላይ 2,766 (ወ
9
1,423 ሴ 1,343) የሚመለከታቸው የአስተዳደር ሰራተኞች በ18 የስልጠና ርእሶች በተለያዩ ድግግሞሾች የአቅም
ግንባታ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል፡፡
በከፍተኛ ፍርድ ቤት በዕቅድ፣ ክትትል፣ ግምገማና ሪፖርት አገጃጀትና አተገባባር፣ በመልካም
አስተዳደርና ስነ-ምግባርመርሆዎች አፈጻጸም 180 /ወንድ 73 ሴት 107 / ሠራተኞች የሰለጠኑ ሲሆን
በፌደራል መንግሥት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064፣ በተቀናጀ የፋይናንስ ሥራ አመራር መረጃ ስርአት
(IFMIS)፣ በፍርድ ቤት መረጃ አያያዜ ሥርዓት(CCMS) ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ሥራ ክፍሎች የተውጣጡ
1,470 ባለሙያዎች በተለያዩ ድግግሞሾች የግንዚቤ ማጎልበቻ ስልጠናዎች ተሰጥተዋል፣
የፌዴራል ፍርድ ቤት አመራሮች፣ ዳኞችና ሰራተኞችን የኢኮቴ አጠቃቀም ክዕሎት ለማጠናከር በተጋጁ
የስልጠና መድረኮች፡-
10
በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የዳኞችን 5% እና የአስተዳደር ሠራተኞችን 2% ተሳታፊ ለማድረግ ያስቻሉ የስልጠና
መድረኮችን ለማጋጀት የተያውን ዕቅድ ለማሳካት ከላይ በዜርዜር የቀረቡና ቀደም ሲል የተጀመሩ
የትምሀርትና የስልጠና መርኃግብሮችን ተግባራዊ በማድረግ የዕቅዱን 85% መፈጸም ተችሏል፡፡
የችሎት አዳራሾችንና የቢሮ አቅርቦቶችን አሟልቶ በግልጽ የሚካሄዱ ችሎቶችን ለማጠናከር ጊዛያዊና ላቂ
መፍትሔ የሚሆኑ ዕርምጃዎችን በመውሰድ ፡-
11
በችሎት የተያዘ መረጃዎችን አስመልክቶ በተለያዩ መንገዶች የቀረቡ ጥያቄዎችን በማስተናገድ
በመረጃ ዴስክም ሆነ በስልክ የቀረቡ ጥያቄዎች በሙሉ ተገቢ ምላሽ እንዲያገኙና ተደርጓል፣
የዳኝነቱን ሁለንተናዊ ገጽታ እና አሁናዊ አቋም የሚያሳዩ ቡክሌቶች፤መድብል ተጋጅቶ ህትመቱን
በሂደት ላይ ሲሆን የችሎት ስርዓት የሚያሳይ ሮለር ባነር በማጋጀት ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ
የአሠራር ግልጽነት እንዲጎለብት የሚያድርጉ ተግባራት ተከናውነዋል ፣
መጋቢ ግቡን ለማሳካት ታቅደው የነበሩ እነዙህ ዜርዜር ተግባራት በመከናወናቸው የግልጽ አሠራር
ሥርዓት ትግበራውን ከ80% መፈጸም ተችሏል፡፡
በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤት ሁሉም ችሎቶች የሚቀርቡ ጉዳዮችን ለማስተናገድ በሥራ ላይ
የሚገኘውን የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ስታንደርድ እና በየችሎቶች የሚገኙ ዳኞችን ብዚት መሰረት በማድረግ
በበጀት ዓመቱ ዕልባት ማግኘት የሚገባቸው መዚግብት መጠን የታቀደ ሲሆን የቀረቡ መዚግብት ተስተናግደው
የፍርድ ቤቶች የማጥራት አቅም፣ የሚሻገሩ መዚግብት መጠን፣ የመጨናነቅ ሁኔታ እና የክምችት ምጣኔ
በዕቅዱ ተለይተው እንዲቀመጡ ተደርገዋል፡፡ በዙህ መሰረት በበጀት ዓመቱ የመዚግብት አፈጻጸም በዕቅድ
ከተያዘት እና ከቀረቡት አንጻር ተለይቶ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
2.3.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት የመዛግብት አፈጻጸም ቅልጥፍና
ከተያዘ ዕቅድ አንጻር
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዓመታዊ ዕቅድ ላይ የተወሰኑ መዚግብት የጨመሩበት ሁኔታ ቢኖርም ከተቋሙ
ዓመታዊ ዕቅድ በመነሳት የበጀት ዓመቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም በተቋም እና በየፍርድ ቤቶች ደረጃ
ተይው ከነበሩ ዕቅዶች ጋር ተነጻጽረው በሚከተለው ሰንጠረዥ ቀርበዋል፡፡
(ሰንጠረዥ 01)
የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት የበጀት ዓመት አፈፃፀም
ፍርድ ቤት
ዕቅድ አፈፃፀም በመቶኛ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 16,640 14,836 89.1%
ፌ/ከ/ ፍ/ቤት 27,555 28,465 103.3%
መ/ደ/ፍ/ቤት 122,563 127,975 104%
አጠቃላይ ድምር 166,758 171,276 102.7%
በዙህ ሰንጠረዥ ከቀረቡ መረጃዎች በሶስቱም ፍርድ ቤቶች በበጀት ዓመቱ ዕልባት እንዲያገኙ ከተያዘ
166,758 መዚግብት ውስጥ 171,276 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸማቸው 102.7% መድረሱን
መረዳት ተችሏል፡፡ ይህ አፈጻጸም ለየፍርድ ቤቶች ተይው ከነበሩ ዕቅዶች አንጻር ሲታይ በጠቅላይ ፍርድ ቤት
16,640 መዚግብት ታቅደው 14,836 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 89.1%፣ ከፍተኛ ፍርድ
ቤት 27,555 መዚግብት ታቅደው 28,465 መዚግብት ዕልባት በማግኘታቸው አፈጻጸሙ 103.3% ፣
መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 122,563 መዚግብት ታቅደው ለ 127,975 ዕልባት በመስጠት አፈጻጸሙ 104%
የደረሰ መሆኑን ያመላክታል፡፡ አነዙህ መረጃዎች የፍርድ ቤቶች የተጠቃለለ አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ከፍተኛ
ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን ያመላከተ ሲሆን ዳኞች የዕረፍት ጊዛያቸውን መስዋዕት አድርገው በመስራታቸው
ከዕቅድ በላይ በመፈጸማቸው የተገኘ ውጤት መሆኑን አሳይቷል፡፡
12
2.3.2. የፍርድ ቤቶች አፈጻጸም ቅልጥፍና ከቀረቡ መዛግብት አንጻር
ፍርድ ቤቶች በወረርሽኙ ምክንያት ከፊል አገልግሎት በሰጡባቸው የተወሰኑ ወራት ከአስቸኳይ ጊዛ አዋጅ
ጥሰቶች ጋር የተያያዘ የወንጀል እና አጣዳፊ የፍትሐብሔር ጉዳዮችን ከማስተናገድ ጎን ለጎን በቀጠሮ ላይ የቆዩ
ውዜፍ መዚግብትን በማጥራት ሥራ ላይ በመቆየታቸው የተከማቹትንም ሆነ ሙሉ አገልግሎት ሲጀመር አዲስ
ቀርበውና እንደገና ተከፍተው የቀረቡላቸውን አቤቱታዎች በማስተናገድ ከፍተኛ መጠን ያላቸው መዚግብት
ዕልባት እንዲያገኙና ቀሪዎቹ ለቀጣዩ በጀት ዓመት እንዲሻገሩ ለማድረግ ተችሏል፡፡ (ለየፍርድ ቤቶች የቀረቡ መዚግብት
አፈጻጸሞችን በቀጣዮቹ ሰንጠረዦች ይመልከቱ)
የማጣራት የመጨ
ካለፈው አዲስ እንደገና በአጠቃላይ ዕልባት በቀጠሮ የክምችት
ችሎቶች አቅም በ ናነቅ
የመጡ የተከፈቱ የተከፈቱ የቀረበ ያገኙ የተላለፉ ምጣኔ
% ሁኔታ
ወንጀል 491 2,695 39 3,225 2,438 787 89.17 1.32 0.32
ፍትሐ ብሔር 2,691 13,234 130 16,055 11,184 4,871 83.69 1.44 0.44
ስራ ክርክር 162 1,428 5 1,595 1,214 381 84.72 1.31 0.31
አጠቃላይ
3,344 17,357 174 20,875 14,836 6,039 84.63 1.41 0.41
ድምር
13
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ችሎቶች ዓመታዊ አፈጻጸም አጠቃላይ ስታትስቲክስ (ሰንጠረዥ 05)
በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤት ችሎቶች የቀረቡ መዛግብት አፈጻጸም በተጠቃለለ መልኩ ሲታይ
በጠቅላይ ፍርድ ቤት ሁሉም ችሎቶች ከቀረቡ 20,875 መዚግብት 14,836 መዚግብት ዕልባት ያገኙ
ሲሆን 6,039 መዚግብት ተሻግረው የማጥራት አቅሙን 84.6%፣ የክምችት ምጣኔው 1.41 እና
የመጨናነቅ ሁኔታው 0.41፣
ለከፍተኛ ፍ/ቤት ችሎቶች ከቀረቡ 40,798 መዚግብት 28,465 ዕልባት በማግኘታቸው 12,333
መዚግብት ተሻግረው የፍርድ ቤቱን የማጥራት አቅም 103.6%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.43 እና የክምችት
ምጣኔ 0.43፣
ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከቀረቡ 148,417 መዚግብት 127,975 ዕልባት አግኝተው 20,442
መዚግብት መሻገራቸውንና የፍርድ ቤቱ የማጥራት አቅም 103.7%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.16 እና
የክምችት ምጣኔ 0.16
ለማድረስ ተችሏል፡፡
በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሁሉም ችሎቶች ከቀረቡ 210,090 መዚግብት 171,276
መዚግብት ዕልባት አግኝተው 38,814 መዚግብት ወደ ቀጣዩ ዓመት በመሻገራቸው የፍርድ ቤቶችን
የማጥራት አቅም 101.75%፣ የመጨናነቅ ሁኔታ 1.23 እና የክምችት ምጣኔ 0.23 አድርሶታል፡፡ ይህም
በኮረና ወረርሽኝ ምክንያት ፍርድ ቤቶች ከፊል አገልግሎት በሰጡባቸው ወራት ተከማችተውም ሆነ አዲስና
እንደገና ተከፍተው ለፍርድ ቤቶች የቀረቡ አቤቱታዎች በከፍተኛ መጠን እንዲጨምር በማድረጉ ለቀጣዩ
በጀት ዓመት የተሻገሩት መዚግብት መጠን ዕልባት ካገኙት በላይ እንዲሆኑ አድርጎታል፡፡
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከዕቅድ አንጻር ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነጻጸር (ሰንጠረዥ 06)
የዕቅድና አፈጻጸም ንጽጽሩን ስንመለከት የበጀት ዓመቱ የመዚግብት ዕቅድ የሁኔታዎች ትንተናና ያለፉ አመታትን
አፈጻጸም መሠረት ባደረገ መልኩ ከ2012 በጀት ዓመት ዜቅ ተደርጉ የታቀደ ሲሆን በዙህም መሠረት ከፈ/ከ/ፍ/ቤት
በስተቀር የበጀት ዓመቱ ዕቅድ ከተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ዜቅ ብሎ ሊታቀድ ችሏል፡፡እንደ ፌደራል ፍርድ ቤት
14
ያለው አፈጻጸም ግን ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር በ0.26.55 በመቶ ከፍ ማለቱን መረጃው
ያሳያል፡፡
የፌዴራል ፍ/ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከቀረቡ መዛግብት አንጻር ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ
ወቅት ጋር ሲነጻጸርር (ሰንረዥ 07)
ፍርድ ቤቶች 2012 ዓ.ም 2013 ዓ.ም 2013 አፈጻጸም ከ 2012 ጋር ያለው
ልዩነት
አጠቃላይ የቀረበ ዕልባት ያገኙ የቀረቡ ዕልባት ያገኙ የቀረቡ ዕልባት ያገኙ
ፌ/ጠ/ፍ/ቤት 18,928 15,576 20,875 14,836 1,947 -740
ፌ/ከ/ፍ/ቤት 32,417 17,049 40,798 28,465 8,381 11,416
ፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት 128,132 100,834 148,417 127,975 20,285 27,141
አጠቃላይ 179,477 133,459 210,090 171,276 30,613 37,817
ከሰንጠረዡ መረጃዎች መረዳት እንደሚቻለው በሁሉም ፍርድ ቤቶች በ2013 በጀት ዓመት የቀረቡ መዚግብት
ብዚት ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በ30,613 መዚግብት ከፍ ያለ ሲሆን ዕልባት ያገኙ
መዚግብት ብዚት ከፌ/ጠ/ፍ/ቤት በስተቀር ጨምሮ ታይቷል፡፡ አጠቃላይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አፈጻጸም
ካለፈው በጀት ዓመት አንጻር በ37,817 መዚግብት የጨመረ ሲሆን ውዜፍ መዚግብትን የማጥራቱ ሁኔታ
ካለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር የተሻለ መሆን መረዳት ይቻላል፡፡
15
ቆይተው ዕልባት ያገኙ ሲሆን በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በበጀት ዓመቱ በመታየት ላይ ካሉ መዚግብት
231እና በከፍተኛ ፍርድ ቤት እልባት ካገኙ መዚግብት 233 መዚግብት ከስድስት ዓመት በላይ ቆይታ የነበራቸው
መሆናቸውን በየፍርድ ቤቶች መረጃ ቋት ከተያዘ መረጃዎች መረዳት ተችሏል፡፡
የፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት አፈጻጸም አጠቃላይ ስታትስቲክስ (ሰንጠረዥ 09)
ከሰንጠረዡ መረዳት እንደሚቻለው የሼሪዓ ፍረድ ቤቶች አፈጻጸም አብዚኛው ከ60 በመቶ በላይ ሲሆን
የፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት ከዕቅዱ በጣም ዜቅተኛ ነው፡፡ አጠቃላይ የፍርድ ቤቶቹ አፈጻጸም 64% ሲሆን በተለይ
ለፌ/ጠ/ሸ/ፍ/ቤት አፈጸጸም ዜቅ ማለት በፍርድ ቤቶች ያለው የመዚግብት ፍሰት በኮቪድ ምክንያት ከታቀደው
አንፃር መቀነሱና በፍርድ ቤቶቹ ያለው የዳኞቸና ደጋፊ ሰራተኞች ቁጥር ዜቅተኛ መሆን እንደምክንያት
ይጠቀሳል፡፡
70,037 የመዜገብ ቤት ሥራዎችን መርምሮ ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ 65,984 መዚግብትን
መመርመር በመቻሉ አፈጻጸሙን 80% ፣
የፍርድ አጣሪ ክፍልን አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን በማሳደግ 6,774 የፍርድ ውሣኔዎችን /ትዕዚዝች
ለማጥራት ታቅዶ 4,879 መዜገቦችን ማጣራት በመቻሉ የዕቅዱን 72.0%፣
የቴክኒክ ዋና ክፍል አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን በማሳደግ 3,544 የማይንቀሳቀሱና ተንቀሳቃሽ
ንብረቶችን ለመገመት ታቅዶ 2,851 ንብረቶች በመገመታቸው የዕቅዱን 100%፣10,675 የማይንቀሳቀሱና
ተንቀሳቃሽ ንብረቶችን ለመመርመር ታቅዶ 7,711 ንብረቶች በመመርመራቸው የዕቅዱን 72%፣
በየዕለቱ ከሐራጅ ሽያጭ የአደራ ሂሳብ ብር 621,260,000.00 ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 621,260,000.00
ማሰባሰብ በመቻሉ የዕቅዱን 99.1%፣
ለፍርድ ባለመብትና ክፍያ ለሚገባቸው አካላት ብር 721,498,100 የተቌሙ ክፍያ ለመፈጸም ታቅዶ የብር
673,233,396.89 ክፍያ በመፈጸም የዕቅዱ 78.4%፣
ቀጥታ ካልሆነ ልዩ ልዩ ገቢዎች ብር ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር 345,611.70 ለማሰባሰብ ታቅዶ ብር
491,845.20 በማሰባሰብ የዕቅዱን 139%፣
ውሳኔ የተሰጠባቸውና ለአፈጻጸም የቀረቡ 2500 መዜገቦችን ወደ መረጃ ቋት ለማስገባት ታቅዶ 2862
መዚግብት በመረጃ ቋት በመያዚቸው የዕቅዱን 114.48% መፈጸም ተችሏል፡፡
16
2.5. ውስጣዊ ና ውጫዊ ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በሥራ ክፍሎች፣ ችሎቶች፣ በአመራሩ፣ በዳኞችና ሠራተኞች መካከል
የሚያካሂዱዋቸውን ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን ማሳደግ
የሚያስችል ሥርዓትን ለማጎልበት በርካታ ጥረቶችን ሲደረጉ ቆይተዋል፡፡
ከእነዙህ ጥረቶች መካከል፡-
ውስጣዊ የሥራ ግንኙነቶችን በማጠናከር የአብሮነት ስሜት እንዲጎለብትና ለጋራ ውጤት መሰለፍ የሚያስችል
የሥራ ባህል እንዲዳብር የበላይ አመራር አካላት በየፍርድ ቤቶችና በየምድብ ችሎቶች ተገኝተው
ከሚያካሂዱዋቸው የጋራ መድረኮች በተጨማሪ፡-
በአስተዳደር ስራ ክፍሎች መካከል የልምድ ልውውጥ መድረኮችን ለማጋጀት በተያው ዕቅድ በኮቪድ
ወረርሽኝ ምክንያት በታቀደው ልክ መፈጸም ባይቻልም በዳኞችና በአስተዳደር ስራ ክፍሎች መካከል
የልምድ ልውውጥ ለማድረግ በየምድብ ችሎቶች እና በየፍርድ ቤቶች የዳይሬክቶሬቶች ፎረምን
ጨምሮ የተለያዩ የውይይት መድረኮች ተካሄደዋል፣
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ተቋማትን መርጦ ልምድ በመቅስም መልካም ተሞክሮዎችን ለማስፋፋት
በየደረጃው ከሚገኙ ፍ/ቤቶች የተውጣጡ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ኮሚቴ ተደራጅቶ የሶስት
መ/ቤቶችን የሰው ኃይል ስምሪት፣ አደረጃጀት፣ አሠራር የሚያሳዩ መረጃዎችን በማሰባሰብ የቅኝት
ሪፖርት ተጋጅቶ በየደረጃው ውይይት ተካሂዷል፣ የተገኙ መልካም ተሞከሮዎችም የፌራል ፍርድ
ቤቶችን መዋቅር ለሚያጋጅ አማካሪ በግብዓትነት እንዲያገለግል ተደርጓል፣
በአመራሩ፣ በዳኞች፣ በችሎቶች፣ በሥራ ክፍሎች፣ በሠራተኞች መካከል የዳኝነት አገልግሎት
ውጤታማነትን የሚያጎለብት ግንኙነቶችን በማጠናከር የሶስቱም ፍርድ ቤት የበላይ ኃላፊዎችና
የየፍርድ ቤቶች የማኔጅመንት አባላት የሚያካሂዱዋቸው መደበኛ ውይይቶች በመካሄድ ላይ ይገኛሉ፣
በሁሉም ፍርድ ቤቶች መካከለኛ አመራሮች ሰራተኞች፣ በስር ፍርድ ቤቶች የምድብ ችሎት
አስተባባሪዎች መካከል ጤናማ የዕርስ በርዕስ ግንኙነት እንዲፈጠር በየስራ ክፍሉ የሚደረጉ የስራ ላይ
ውይይቶች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣
ፍርድ ቤቶች የጀመሩዋቸውን የማሻሻያ ሥራዎች አጠናክረው በመቀጠል ነጻነታቸውን ባስጠበቀ መልኩ ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው የፌዴራልና የክልል ፍትህ አካላት፣ ተገልጋዮች፣ ባለድርሻዎችና ለማሻሻያ ሥራዎች ድጋፍ
ከሚያደርጉ ለጋሽ ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ በመሥራት ችግሮችን ለይቶ ማስተካከያዎችን ለማድረግና
የሕብረተሰቡ አመኔታ ለማሳደግ በተያው ዕቅድ፡-
በፌዴራልና በክልል ፍትህ አካላት ወጥ የሆነ የሪፎርም ትግበራ እንዲኖር በተጋጀ የጋራ ዕቅድ አፈጻጸም
ግምገማ መድረክ በመሳተፍ ፍ/ቤቶችን የሚመለከቱ መረጃዎችን አቅርቦ ተገቢው ግንዚቤ እንዲያዜ
ከመደረጉም ሌላ የሌሎችን ጠቃሚ ልምዶች መጋራት ተችሏል፣
የፌዴራል ፍትህ አካላት በየደረጃው (በዓብይ፣ በጥምር፣ በክፍለ ከተማ ኮሚቴ) የሚያካሂዱዋቸው
መደበኛ ውይይቶች በመካሄድ ላይ ይገኛል፣
17
ማሻሻያውን ከሚደግፉ ለጋሽ ድርጅቶችና የዳኝነት አገልግሎት ማሻሻያ ጥናቶችን ከሚያካሂዱ
አማካሪዎች ጋር ከሚካሄዱ መደበኛ ውይይቶችና የቅርብ ድጋፎች በተጨማሪ በተጋጁ የማሻሻያ ጥናት
ረቂቆች ላይ ለመምከር ከተጋበዘ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሙያዎች ጋር የሚደረጉ ውይይቶች
ተጠናክረው ቀጥለዋል፣ ባለድርሻ አካላት የሚሰጡዋቸውን አስተያየቶች በግብዓትነት ተጠቅሞ
የአገልግሎት ማሻሻያዎችን ለማጠናከር በተጋጁ የጋራ መድረኮች የተገኙ ጠቃሚ አስተያየቶች ቀጣነት
ያላቸው መሻሻያዎችን ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል፣
የፌዴራልና የክልል ጠ/ፍ/ቤት ፕሬዜደንቶች፣ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ዳኞችና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው
አካላት የተሳፉበት የጠቅላይ ፍ/ቤት ጉባዔ ተጋጅቶ "የዳኝነት ነጻነት አሁናዊ ሁኔታና የኮቪድ ወረርሽኝ
በዳኝነት አገልግሎት ላይ ያሳደረው አሉታዊ ተጽዕኖ" በሚል መሪ ቃል በመወያየት ያጋጠሙ ችግሮችንና
መፍትሔ የሚሆኑ ቀጣይ አቅጣጫዎች ተመላክተዋል፡፡
የዳኝነት ጥራት፣ ቅልጥፍና እና ግልጽነት ለማሳደግ የተያውን ግብ ለማሳካት እነዙህ መርሆች በመጋቢ
ግብነት ታቅደውና በውስጣቸው የያዘዋቸውን በርካታ ዜርዜር ተግባራት አከናውነው ሊደረሰድበት
የታቀደውን ውጤት አመልካች 85.5% መፈጸም ተችሏል፡፡
18
3.2. የተከላካይ ጠበቃ አገልግሎት በማጠናከር ተደራሽነትን ለማሳደግ
በከባድ ወንጀል ተከስሰው ጠበቃ ማቆም ለማይችሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች የተከላካይ ጥብቅና አገልግሎት
በመስጠት ተደራሽነትን ለማሳደግ በተያው ዕቅድ አገልግሎቱን ለመስጠት የሚያስፈልገውን አቅም በመፍጠር
የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን አድርጎ 74 ተከላካይ ጠበቆችን በጉባዔው በማሾም 68.89% የሰው ኃይል ፍላጎት
ማሟላት፣ የደመወዜና የጥቅማ ጥቅም ማሻሻዎችን ማስደረግ፣ የባለሙያዎችን አቅም ማጎልበት የሚያስችሉ
የተለያዩ ስልጠናዎችን ማጋጀት፣ በየምድብ ችሎቶች እና በተዋዋሪ ችሎት ተመድበው በየክልሎች አገልግሎት
ለሚሰጡ ተከላካይ ጠበቆች በተሻለ መሥራት የሚችሉበት ህንጻ መከራየት… ተችሏል፡፡ አገልግሎቱን
የሚሰጠው ክፍል ይህን አቅም ፈጥሮ በሰጠው አገልግሎት፡-
በ12,500 መዚግብት የተከሰሱ 31,000 ባለጉዳዮችን ሕጋዊ የቃል ክርክሮችን ለማድረግ ታቅዶ በ 12,023
መዚግብት ለተከሰሱ 29,923 ባለጉዳዮች የቃል ክርክሮች ተደርገው የዕቅዱን 96%፣
8,000 የክርክር ሰነዶችን ለማጋጀት ታቅዶ ጥራታቸውን ጠብቀው ተቀባይነት ያገኙ 8,747 የክርክር ሰነዶችን
በማጋጀት የዕቅዱን 100%፤
በችሎት ክርክር ባለጉዳዮች እኩል የመደመጥና የፍትህ መብትን ለማረጋገጥ 10,000 የክስ መቃወሚያዎችን
ለማቅረብ ታቅዶ 9,453 የክስ መቃወሚያዎች በመቅረባቸው የዕቅዱን 94.5%፣
በችሎት ክርክርና ውሳኔዎች ላይ የባለጉዳዮችን ቅሬታ መፍታት እንዲቻል ለችሎቶችና ለዐቃቤ ህግ 6,625
አቤቱታዎችን ለማቅረብ ታቅደ 5,402 አቤቱታዎችን በማቅረብ የዕቅዱን 81.5%፣
የመከላከያ ምስክር ከተሰማ በኋላ ከፍርድ በፊት በአጠቃላይ የክርክር ይትና ተያያዥ ጉዳዮች የተከሳሽ አቋምን
ለችሎት ከማስረዳት አኳያ 14,280 ተገቢነት ያለው የክርክር ማቆሚያ ለማቅረብ ታቅዶ 13,928 የክርክር
ማቆሚያ ለችሎት በማቅረብ የዕቅዱን 97.5%፣
ጥፋተኛ ለተባሉ ተከሳሾች የቅጣት ማቅለያ በማቅረብ ቅጣት ለማስቀነስ 19,040 የቅጣት ማቅለያ ለማቅረብ
ከተያው ዕቅድ 18,174 በመፈጻም የዕቅዱን 95.5%፣
በማረሚያ ቤት ለሚገኙ 24,060 ታራሚዎች ተገቢውን የምክር አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ለ22,573
ታራሚዎች አገልግሎቱ በመስጠቱ የዕቅዱን 93.8%፣
የዋስትና መብታቸው ተጠብቆ ጉዳያቸውን ለሚከታተሉና ወደ ጽ/ቤት መጥተው የምክር አገልግሎት ለሚጠይቁ
7,764 ተገልጋዮች ተገቢውን የምክር አገልግሎት ለመስጠት በተያው ዕቅድ ለ7,945 ባለጉዳዮች የህግ ምክር
አገልግሎት በመስጠት የዕቅዱን 100%፣
መፈጸም ተችሏል፡፡ በአጠቃላይ በፍርድ ቤቱ ነፃ የተከላካይ ጥብቅና እና የሕግ ምክር አገልግሎት ለመስጠት
የተያውን ዕቅድ 94.8% ተፈጽሟል፡፡
ፍርድ ቤቶች ሕገመንግሥታዊ ግዴታቸውን ለመወጣትና በብሄራዊ ሰብዓዊ መብት ድርጊት መርኃግብር
የተሰጣቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ
የሚከተሉትን ተግባራ ተከናውነዋል፡፡
የሴቶችና ወጣት ሰራተኞች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ደረጃ መለየት የሚያስችል አንድ ጥናት ተካሂዶ
ክፍተቶችን በመለየት መወሰድ የሚገባቸው የመፍትሔ ዕርምጃዎችን በማመላከት ወደ ስራ ተገብቷል፣
19
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በኦን ላይንና በመደበኛ ትብብር በመጠየቅ 100 ሴትና ወጣት ሠራተኞችን
የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዶ 64 ሴትና 32 ወንድ ሠራተኞች ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ተሰርጔል፣
የሴት አመራሮችን ቁጥር በ50% ለመጨመር እና የተሻለ የውሳኔ ሰጭነት መደብ እንዲይዘ ለማድረግ
የሚያስችሉ አሠራሮችን በማጥናት ተግባራዊ የሚሆኑባቸው ስልቶች በመመቻቸት ላይ ይገኛሉ፣
ቀደም ሲል በተደረገው የክትትልና ድጋፍ ሥራ በስርዓተ ጾታ ማካተቻ ማኑዋል ትግበራ ዘሪያ የተለዩ ግብረ
መልሶች ተደራጅተው ለበጀት ዓመቱ ዕቅድ ግብዓት እንዲሆኑ ተደርጓል፣
የፌዴራል ፍ/ቤቶች ዳኞች፣ ሴትና ወጣት ሰራተኞች በሥርዓተ -ፆታና ተዚማች ጉዳዩች ዘሪያ ስልጠና
ለመስጠት ታቅዶ ኦክስፋም ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት የገንብ ድጋፍ በማግኘት ሁለት የግንዚቤ
ማስጨበጫ ስልጠናዎች ለ99 /ወ 34 ሴ 65/ ተሰጥቷል፣
ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እና መጤ ልምዶች በሴቶችና ወጣቶች ላይ ያስከተሉትን አሉታዊ ተጽዕኖ አስመልክቶ
ተገቢውን ግንዚቤ ለመፍጠር የተቋሙ 8ዐ (26 ወንድ 54 ሴት) ሠራተኞች የተሳተፉባቸው ሁለት ዘር
የአቅም ማጎልበቻ የስልጠና መድረኮች ተጋጅተዋል፣
የስርዓት ጾታ ክፍሎችን በሥር ፍርድ ቤቶች በማደራጀት የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓቱን ለማጠናከር
የሴቶችና ህፃናት ዳይሬክቶሬት እንዲፈቀድል ለፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በቀረበው ጥያቄ መሠረት
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳይሬክተርና ቡድን መሪ ለመቅጠር ተችሏል፣
ወደ ፍርድ ቤት መጥተው ድጋፍ የፈለጉ ሴት ባለጉዳዮችን ለመርዳት በተያው ዕቅድ ከሥር ፍርድ ቤት
ምድብ ችሎት ኃላፊዎች ጋር ተቀናጅቶ ለመሥራት የሚያስችሉ አሠራሮች የተመቻቹ ሲሆን በተገልጋዮች
የሚቀርቡ ጥያቄዎችን መመለስና ፍላጎታቸውን ማሟላት የሚያስችሉ ድጋፎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣
የህግ ግንዚቤ የሌላቸው 167 ባለጉዳዮች ነፃ የህግ ምክር አግልገሎት እንዲያጘኙ ተደርጔል፤
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሴቶች እና ህጻናት ጥቃት ላይ የህብረተሰቡን ግንዚቤ
ለማሳደግ ፣ ለማስተማር እንዲሁም የጾታዊ ጥቃቶች እንዳይፈጸሙ ለመከላከል በምድብ ችሎች
በተቋቋሙ የሴቶችና የህጻናት ችሎት ቀርበው ውሳኔ ያገኙ ጉዳዮችን ለህትመት እንዲበቁ ተደርጓል፡፡
የተቋሙን ሴት ሠራተኞች የግል ማህደር የሚያሳዩ መረጃዎችን አሰባስቦ በማደራጀት አብዚኞች ሴት
ሠራተኞች በዜቅተኛ የሥራ መደቦች ላይ የሚገኙ መሆኑን መረዳት ተችሏል፣
በጠ/ፍ/ቤት ክብርት ፕሬዜደንት ሰብሳቢነት የጠ/ፍ/ቤት ሴቶች፣ ወጣት ሠራተኞችና የሚመለከታቸው
አካላት የተሳተፉበት መድረክ በማጋጀት ምቹ የሥራ ከባቢ መፍጠር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ
መወያየትና ማስተካከያ ዕርምጃዎችን መውሰድ ተችሏል፣
በሶስቱም ፍርድ ቤቶች ልዩ ትኩረት የሚሹ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ በተረጋው ሥርዓት የዳኝነት
አገልግሎት ፈልገው የመጡ ሕጻናት የያዘ እናቶች፣ ነፍሰጡሮች፣ አካል ጉዳቶች፣ አረጋውያን እና ሌሎች
አቅመ ደካሞች በሙሉ ቅድሚያ አግኝተው እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣
ሴቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ ቅንጅታዊ አሠራሮችን በማጠናከር በሴቶች ላይ ከሚሰሩ ግብረ ሰናይ
ድርጅቶች ጋር ለመሥራት የተጋጀውን የጋራ ስምምነት ሰነድ መሰረት በማድረግ ወደ ሥራ ተግብቷል፣
የሴትና የወጣቶችን መሀበራዊ ሚና በተመለከተ የሚስተዋሉ የተዚቡ አመለካከቶችን ለመስበር "ዜም
አልልም" በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ ከሚንቀሳቀሱ አካላት ጋር በመተባበር በጾታዊና ወሲባዊ
ጥቃቶች እና በሴቶችና ህጻናት ጥቃት ዘሪያ ግንዚቤ ማዳበሪያ /sensitivity workoshop /መድረኮች
ለማጋጀት TOR ተጋጀቶ ለሚመለከተው አካል ቀርቧል፣
ከኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር፣ በጋንዴ ሆስፒታል ከሚገኘው ሴታዊት ንቅናቄና ከሴቶች
ማረፍያ ጋር በጋራ በመስራት የሴቶች አቅም የሚያጎለብቱ ስልጠናዎችን ለመስጠት እና ነጻ የህግ ድጋፍ
20
አገልግሎት ለማግኘት እንቅፋት የሆኑ ተግዳሮቶችን ለይቶ ተገቢውን ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል ጥናት
ለማካሄድ የመግባብያ ስምምነት ሰነድ ተፈርሟል፣
ሴት ሰራተኞች በህጻን ልጆቻቸው ምክንያት በሥራቸው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳይፈጠር ለማድረግ
በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና በተመረጡ ምድብ ችሎቶች የህጻናት ማቆያ ማእከላትን ለማቋቋም
የሚያስችል ጥናት የተጋጀ ሲሆን በስር ፍርድ ቤቶች የተጀመረ ስራ መኖሩና በቀጣዩ በጀት ዓመት
ተጠናክሮ እንዲተገበር የበጀት ዕቅድ አካል እንዲሆን ተደርጓል፣
በዙህም የዳንነት ተደራሽነትን በ70% ማሳደግ ተችሏል፡፡
የዳኝነት አገልግሎት ፈልገው ወደ ፍርድ ቤት የመጡ ሕጻናትን ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ለማስተናገድ በተያው
ዕቅድ፡-
በሕንጻ ጥበትና ከለጋሾች የሚጠበቁ ድጋፎች በወቅቱ ባለመገኘታቸው በመጀመሪያ ደረጃ ፍረድ ቤት አንድ
የሕጻናት ፕሮጀክት ጽ/ቤት እና በሁሉም ፍ/ቤቶች የሕጻናት ማቆያ ለማደራጀት በተያው ዕቅድ ከተለያዩ
ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በመፍጠር ለህፃናት ማቆያ አገልግሎት የሚውሉ 15 ፍራሾችና 30 ብርድ
ልብሶች ድጋፍ ማግኘት ተችሏል፣
ሕጻናትን የሚመለከቱ ጉዳዮችን ለሚያስተናግዱ የፍትህ አካላት በተጎጂ ሕጻናት አያያዜ ላይ ያተኮሩ 300
ተሳታፊዎች የሚገኙበት ስልጠናዎችን ለማጋጀት ታቅዶ ከሶስቱም ፍ/ቤት የተውጣጡ 267 ዳኞች፣
የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያዎች፣ የፖሊስ አባላት፣ የህክምና ባለሙያዎች… የተሳተፉባቸው ስድስት ዘር
ስልጠናዎች ተጋጅተው የተሳታፊዎችን 89/6% መፈጸም ተችሏል፣
ለ 6,000 ሕጻናት የሕግ ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ ለ 5,274 ሕጻናት (ወንድ 2764 ሴት 2780 ) ነጻ የህግ
አገልግሎት በመስጠት የዕቅዱን 88% ተፈጽሟል፣
የሥነ ልቦና ፍጋፍ የሚፈልጉ 500 ሕጻናትን ለመደገፍ በተያው ዕቅድ 564 (ሴት 340 ወንድ 224) ሕጻናት
ድጋፍ እንዲያገኙ፣ ወላጆቻቸው እንዲስማሙ፣ በልጆች አስተዳደግ ዘሪያ ያተኮረ የምክር አገልግሎት
እንዲያገኙ ተደርጎ ከዕቅድ በለይ መፈጸም ተችሏል፣
ለ30 ሕጻናት የአባትነት ማረጋገጫ ምርመራ ለማካሄድ ታቅዶ በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ከቀለብ ጥያቄ
ጋር ተያይዝ እየጨመሩ የመጡ ጥያቄዎችን በማስተናገድ የ38 (20 ሴ 18 ወ) ሕጻናት አባትነት ማረጋገጥ
ተችሏል፣
የሕግ ሙያ ድግፍ ፈልገው ለሚመጡ 25 ሕጻናት የጥብቅና አገልግሎ ለመስጠት በተያው ዕቅድ ለ20
ሕጻናት አገልግሎት የተሰጠ ሲሆን በሕጻናት ጉዳይ ላይ ምርመራ ለሚያደርጉ የፖሊስ አባላት የገንብ ድጋፍ
ተደርጓል፣
50 ህጻናት በቅብብሎሽ ስርኣቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ታቅዶ 100 ህጻናትን ተጠቃሚ ማድረግ በመቻሉ
ከዕቅድ በላይ ተፈጽሟል፣
ከወጣቶችና ሕጻናት ጋር ተያይዝ የተለያዩ ጉዳዮችን ይው የሚመጡ 400 ተከራካሪዎችን ለማስተናገድ
ታቅዶ በወንጀል ነክ ጉዳዮች የቀረቡ 162 (148 ወ 10 ሴ)፣ የሕጻናት ጉዳዮችን አስመልክቶ በ 75 መዜገቦች
የቀረቡ 129 ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል፣ ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያ አገልግሎት የተሰጣቸው 158
(ወንዶችና 148 ሴት 10 )ባለጉዳዮች ሲሆኑ ህጻናቱን አስመልከቶ 112 አዋቂዎች ተስተናግደዋል፣
ከሞግዙትነት ጋር ተያይዝ በ 521 መዜገቦች የቀረቡ 476 ጉዳዮች የተሠሩ ሲሆን 46 በሂደት ላይ ይገኛሉ፣
የተለያዩ ጉዳዮችን ይው የቀረቡ 857 (445 ወ 412 ሴ) ህጻናት የተስተናገዱ ሲሆን 952
21
ወላጆችን/አዋቂዎችን የጠየቁዋቸውን አገልግሎቶችን አግኝተው በአጠቃላይ ለ1,809 ባለጉዳዮች ወይም
ተገልጋዬች አገልግሎት አግኝተዋል፣
የጥቃት ሰለባ ሆነው ወይም ጥቃት ደርሶባቸው እና የወንጀል ምስክር ሆነው ወደ ፍ/ቤት ለመጡ ለ85
ወንድ 268 ሴት ህፃናት በምቹ ችሎቶች ዉስጥ እንዲስተናገዱ ተደርገዋል፣ ጉዲፈቻን አስመልክቶ 255
(ወንድ 132 ሴት 123) ህጻናት እና 101 (አባት 42 እናት 59) ወላጆች እንዲሁም በአጠቃላይ 618
ባለጉዳዮች ተስተናግደዋል፣
የችሎት አገልግሎት የሚሰጥባቸው አዳራሾችም ሆኑ ቢሮዎች ለአካል ጉዳተኞች ምቹ እንዲሆኑና የቅድሚያ
አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ በተያው ዕቅድ የተወሰኑ አዳራሾች ልዩ ትኩረት ለሚሹ የህብረተሰብ
ክፍሎች አመቺ በመሆናቸው አካል ጉዳተኞችም ሆነ አረጋውያን በተነጻጻሪ ተገቢውን አገልግሎት ማግኘት
የሚችሉ ሲሆን አመቺ ባልሆኑ አከባቢዎች ባለሙያዎች ወርደው አስተናግደዋል፣
በአጠቃላይ በዳኝነት ሥርዓቱ የሚያልፉ ሕጻናት የሚፈልጉዋቸውን አገልግሎቶች እንዲገኙ ለማድረግ
የሚያስችሉ አቅሞችን በማጎልበት ነጻ የህግ፣ የፋይናንስ፣ የሥነ ልቡና…አገልግሎቶችን አግኝተው ዕቅዱን
መፈጸም ተችሏል፡፡
በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚከናወኑ ተግባራትን ለሕብረተሰቡ በማሳወቅ ሕዜቡ የመብቱ ተጠቃሚ ሆኖ
ግዴታውን እንዲወጣ ለማድረግ የሚያስችሉ እና የተጀመሩ የማሻሻያ ሥራዎች የሚገኙበትን ደረጃ
የሚያመላክቱ የኮሚዩኒኬሽን ተግባራት በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ በእነዙህ ክንውኖች በተለያዩ ብዘኃን መገናኛ
ዴዎች በመጠቀም የፍርድ ቤቶችን ገጽታ የሚገነቡ እና የዳኝነት አገልግሎት ማሻሻያዎችንም ሆነ የተሰጡ
የዳኝነት አገልግሎቶች የሚገኙበትበን ደረጃ የሚያሳውቁ መረጃዎችን በማሰራጨት ሕዜብ እንዲያውቃቸው
ተደርጓል፡፡
የፍርድ ቤቶችን ገጽታ ግንባታ ለማጠናከር የተለያዩ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን በጠቅላይ ፍርድ ቤት ብቻ
ተደራጅቶ በሥር ፍርድ ቤቶች በተጠሪ ግለሰቦች ብቻ ይንቀሳቀስ የነበረውን የሕዜብ ግንኙነት ክፍል በተሸለ
ሁኔታ በማጠናከር በከፍተኛ ፍርድ ቤት በዳይሬክቶሬት ደረጃ ማደራጀት ተችሏል፡፡ የህን አደረጃጀት በመጠቀም
በየደረጃው በሚገኙ ፍረድ ቤቶች ሕዜብ ሊያውቃቸው የሚገቡ መረጃዎች ስርጭት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፡-
22
ለማዳበር 48 የ25 ደቂቃ መርኃግብሮችን ለማከናወን ታቅዶ 17 የ15 ደቂቃ የቴሌቪዥን ኘረግራም ዜግጀት
ለማድረግና ለማስተባባር ተችሏል፣ ከዋልታ ቴሌቪዥን ጋር በመተባበር “ፍርድ ቤት ከየት ወደየት” በሚል
ርዕስ ጋቢ (Documentary) ፊልም ተጋጅቶ ለአድማጭ ተመልካች ተላልፏል፣ በዲጂታል ሳይኔጅ
ስክሪኖች ፕሮግራም እና ዶክመንተሪ ፊልም መልዕክቶች ተጋጅተው ከ14 በላይ በሆኑ ርእሰ ጉዳዮች ላይ
ሕብረተሰቡ ግንዚቤ እንዲኖረው ተደርጓል፣ ፍርድ ቤት በተለያዩ ስርዓተ መንግስታት ያለፈባቸው ሂደቶችን
እና በመከናወን ላይ የሚገኙ የማሻሻያ ፕሮግራሞችን ለፍርድ ቤት ማህበረሰብና ለህዜቡ ማሳወቅም
ተችሏል፣
ፍ/ቤቶች ያጋጁዋቸውን 11 ኩነቶችን ለሕዜብ ለማስተዋዎቅ የብዘኃን መገናኛ ባለሙያዎችን በመጋበዜ
ማሰራጨትና በኦዲዮና በቪዲዮ ቀርጾ በሰነድነት መጠቀም በሚያስችል መልኩ እንዲያዘ ተደርጓል፣ ከዙህም
በላይ የዶክመንቴሽን ስራዎችን በማጠናከርና የሶስቱንም ፍ/ቤቶች ኩነቶች የያዘ የቪዲዮ እና የፎቶግራፍ
ቀረጻዎች በማካሄድ 41 ኩነቶችን በ370 ፎቶግራፎች እና በቪዲዮ ካሜራ የተቀረጹ መረጃዎችን በሰነድነት
ለማከማቸትና፣ 48 ፎቶግራፎች ሶስት ጊዛ ለተጋጁ ፎቶ ዛናዎች እንዲሁም በዲጂታል መረጃ መስጫ
ማህበራዊ ሚዲያዎች፣ ለህትመትና ፍ/ቤቶች ለሚያጋጁዋቸው የድምጸ ምስል ዜግጅቶች ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ተደርጓል፣ የፍርድ ቤቱን አበይት ስራዎች የሚገልጹ ስድስት ዛና መግለጫዎች ተጋጅተው
በመገናኛ ብዘሃን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ተደርገዋል፣
በአጠቃላይ የሚዲያ ግንኙነት በማጠናከር የፍ/ቤቶች ዋና ዋና ኩነቶች እና የሚተላለፉ መልዕክቶችን በተለያዩ
መንገዶች ተጠቅሞ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ የፍርድ ቤቶችን ገጽታ ለመገንባት የታቀዱ ተግባራትን
ማከናወንና በዕቅድ የተያውን ዒላማ 90% ማሳካት ተችሏል
3.4.2 የመረጃ ነጻነት ትግበራ ማጠናከር
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመረጃ ነጻነት ሕግ ከተሰጣቸውን ኃላፊነት በመነሳትና ከዳኝነት ጋር የተያያዘ
መረጃዎችን ለሕብረተሰቡ ለማድረስ በተያው ዕቅድ፡-
በየፍርድ ቤቶች የፌስቡክና የቲዩተር ገጾች ተጭነው ለህብረተሰቡ ከሚሰራጩ የሥራ እንቅስቃሴ አመልካች
ዛናዎች፣ መረጃ ሰጪ ጽሑፎች፣ ቪድዮ ክሊፖች… በተጨማሪ ከሕዜብ፣ ከሚዲያ፣ ከከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት… ለየፍርድ ቤቶች የቀረቡ የመረጃ ጥያቄዎች ተስተናግደዋል፣ በተለይ ከምርጫው ሂደት ጋር
ተያይዝ ፍርድ ቤቶች የሚኖራቸውን ሚና በተመለከተ ለቀረቡ ተደጋጋሚ ጥያቄዎች ተገቢ መልሶች የተሰጡ
ሲሆን መንግስታዊ ያልሆኑ ጋዛጦች ፍርድ ቤቶችን አስመልክቶ በሚያወጡዋቸው መረጃዎች ላይ ያተኮሩ
ክትትሎችን በማድረግ ትክክለኛ መረጃዎችን ሕብረተሰቡ እንዲያውቃቸው ለማድረግ ተችሏል፣
ሕብረተሰቡ በፍርድ ቤቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችን አስመልክቶ ተገቢው ግንዚቤ እንዲኖረው ለማድረግ
ክንዋኔዎችን የሚገልጹ መረጃዎች ለሕዜብ ማድረስና ለቀረቡ የመረጃ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሾች መስጠት
በመቻሉ የመረጃ ነጻነት ሕግ ድንጋጌዎችን አፈጻጸም 85% ማጠናከር ተችሏል፣
በአጠቃላይ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች እንቅስቃሴን ሕብረተሰቡ በአግባቡ እንዲያውቃቸው የሚያደርጉ መረጃዎችን
ተደራሽነት በማሳደግ ገጽታን ለመገንባትና ሕብረተሰቡ የመብቱ ተጠቃሚ ሆኖ ግዴታዎቹን በመወጣት በፍርድ
ቤቶች ላይ ያለውን አመኔታ ለመጨመር በዕቅድ የተያዘ ተግባራትን ተከናውነው ይደረስበታል የተባለውን ዒላማ
87.5% ማሳካት ተችሏ፡፡
23
3.5. የተለያዩ መንገዶችን ተጠቅሞ ተደራሽነትን ለማጠናከር
የዳኝነት ተደራሽነትን ለማጎልበት የሚያግዘ አሠራሮችን አጠናክሮ የሕብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማጠናከር
በታቀዱ ተግባራት የአደረጃጀት ማስተካከያዎችን ለማድረግ፣ የሰበር መረጃዎችን ለማድረስ፣ የትረጉም
አገልግሎቶችን ለማጠናከር ከተከናወኑ ተግባራት መካከል፡-
በደቡብ ክልል በሀዋሳ ከተማ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፍቶና ተገቢ የግብዓት አቅርቦቶችን አሟልቶ
ለማደራጀት በተደረጉ ጥረቶች ደረጃውን የጠበቀ ሕንጻ ግዢ ተፈጽሞ የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ አቅርቦቶች
በመሟላቱ የቅድመ ዜግጅት ተግባር የተጠናቀቀ ሲሆን ከተፈቀዱ የሥራ መደቦች መካከል 27 የአስተዳደር
ሠራተኞችን በቅጥር አሟልቶ ቋሚ አገልግሎት መስጠት ተጀምሯል፣ አሶሳ ከተማ ለሚከፈተው ምድብ
ችሎት የቅድመ ዜግጅት ስራ የተጀመረ ሲሆን በድሬደዋ ምድብ ችሎት አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴን
መደገፍ ያስቻሉና፣ በአርባ ምንጭ፣ አሶሳና መተከል የሚሰጡ የተዋዋሪ ችሎት አገልግሎቶችን ውጤታማ
ለማድረግ ያገዘ የስራ ምልከታዎች ተደርገዋል፣
በዙህም ለአርባ ምንጭና አካባቢው አገልግሎት የሚሰጥ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ለማደራጀት በቀረበው ጥያቄ
መሰረት ደረጃውን የጠበቀ ፍታብሄርና የወንጀል ጉዳዮች ማስቻያ ከአንድ ሽህ ካሬ ሜትር በላይ ስፋት
ያለው ቢሮ፣ የዳኞች ጽ/ቤት፣ የተከላካይ ጠበቃ ቢሮዎችን ጨምሮ ለድጋፍ አገልግሎት የሚውሉ ቢሮዎች፣
250 ባለጉዳዮችን ማስተናገድ የሚያስችል ሰፊ የችሎት አዳራሽ ከነሙሉ አቅርቦቱ ለማግኘት ተችሏል፣
ውክልና በተነሳባቸው ክልሎች የተዋዋሪ ችሎቶችን ቁጥር ከሁለት ወደ ስድስት ከፍ በማድረግ በ15 ዳኞች
የዳኝነት አገልግሎት እየተሰጠ ሲሆን የመዜገቦች ፍሰት በመጨመሩ በቡታጅራና ወልቂጤ አንድ ተጨማሪ
ተዋዋሪ ችሎት በጊዛያዊነት ተደራጅቷል፣
አዲስ አበባ የሚገኘውን የአራዳ ምድብ ችሎትን እንደገና በአዲስ መልክ በማደራጀት ለተገልጋዩ ህብረተሰብ
በቅርበት ተደራሽ ለማድረግ በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል፤ የጊዛ ቀጠሮ እና ይግባኝ ጉዳዮች የወንጀል
ችሎቶች ተከፍተው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፣
የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአዲስ ከተማና በአራዳ ም/ችሎቶች አዲስ የቢሮ አደረጃጀት በመፍጠር
በኮልፌ ም/ችሎት ደግሞ ተጨማሪ ቢሮ በማጋጀት ለተገልጋይ ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፣
24
የተለያዩ የሕግ ማዕቀፎችን (አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች) የጠየቁ የፌዴራል ጠ/ፍ/ቤት ዳኞች፣ ረዳት
ዳኞች… ተስተናግደው ከ30 ያላነሱ የፌዴራልና የክልል ሕጎችን እንዲያገኙ ተደርጓል፣
የምልክት ቋንቋን ጨምሮ በፌዴራል የሥራ ቋንቋ መጠቀም ለማይችሉ ተገልጋዮች ትኩረት በመስጠት
ልምድ ያላቸውን አስተርጓሚዎች በማፈላለግና የፍርድ ቤቱን ሠራተኞች በማስተባበር ጭምር የትርጉም
አገልግሎት ለመስጠት በተያው ዕቅድ፡-
በጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራሉን መንግስት የስራ ቋንቋ መጠቀም ለማይችሉ 4,232 ተገልጋዮች የትርጉም
አገልግሎቶች የተሰጡ ሲሆን፣
በከፍተኛ ፍርድ ቤት 91 ተገልጋዮች የአገር ውስጥ እና የውጭ ቋንቋዎች ትርጉም አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
ግብ አራት፡-አስተዳደራዊ ድጋፎችን ማጠናከር
4.1. የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል ፍላጎትን 90% ለማሟላት በተያዘው
ዕቅድ
በአጠቃላይ በፍርድ ቤቶች የዳኝነት ርፉም ሆነ በድጋፍ ሰጪ ሥራ ክፍሎች የሚታየውን የሰው ኃይል ክፍተት
ለመሙላት በተደረጉ ጥረቶች የከፍተኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኞችና ሬጅስትራሮች ሹመቶች፣
የአስተዳደር ሠራተኛ አዳዲስ ቅጥሮች፣ የደረጃ ዕድገቶች፣ ዜውውሮች ተፈጽመው የዳኝነት አገልግሎቶችን
ለመስጠትም ሆነ ለአገልግሎቱ የሚያስፈልጉ አስተዳደራዊ ድጋፎችን ለማድረግ የሚያስችል የሰው ኃይል
ስብጥር እንዲኖር ለማድረግ ተችሏል፡፡ በዙህም ፕሬዜደንቶችን ጨምሮ፡-
በጠቅላይ ፍ/ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 21 ዳኞች 11 ወንድ እና 10 ሴት፣ ሁለተኛ ዲግሪ ካላቸው
23 ዳኞች 20 ወንድ እና 3 ሴት፣ ሶስተኛ ዲግሪ ያላቸው አንድ ወንድ ዳኛ፣
በከፍተኛ ፍ/ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 117 ዳኞች 86 ወንድ እና 31 ሴት፣ ሁለተኛ ዲግሪ
ካላቸው 22 ዳኞች 20 ወንድ እና 2 ሴት፣
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ዲግሪ ካላቸው 189 ዳኞች 120 ወንድ እና 69 ሴት፣
ሁለተኛ ዲግሪ ካላቸው 20 ዳኞች 13 ወንድ እና ሰባት ሴት ሲሆኑ አንድ ወንድ ዳኛ ዲፕሎማ ያላቸው
መሆናቸውን በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጽ/ቤት ከቀረበ ሪፖርት መረዳት ተችሏል፡፡
የድጋፍ ሰጪ ሥራ ክፍሎች
በጠቅላይፍ/ቤት በበጀት ዓመቱ 76 (ወ 37 ሴ 39) ቅጥር፣ 34 (ወ 22 ሴ12 ) የደረጃ እድገት፣ 2 (ወ1 ሴ1)
ዜውውር ተፈጽሞ በአጠቃላይ 112 ክፍት የሥራ መደቦችን ለመሙላት ተችሏል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች
25
ተቋሙን ከለቀቁ 44 (ወ 28 ሴ 18) ሠራተኞች መካከል 37 በራሳቸው ፈቃድ፣ ስድስት በጡረታ፣ አንድ በሞት
ሁለት በደረጃ ዕድገት፣ አንድ በችሎታ ማነስ ተቋሙን የለቀቁ ሲሆን፣ የተከላካይ ጠበቆች አደረጃጀት
በመለወጡ በተቋሙ የነበሩ 78 ተከላካይ ጠበቆች በሹመት ከሲቪል ሰርቪስ አደረጃጀት ወጥተው በአጠቃላይ
624 (228 ወንድ 396 ሴት) ሰራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፡፡
በከፍተኛ ፍ/ቤት 259 (ወ 125 ሴ134) ክፍት የሥራ መደቦችን በቅጥር ማሟላት የተቻለ ሲሆን 81
በራሳቸው ፈቃድ፣ ሰባት በደረጃ እድገት፣ አንድ በጡረታ፣ አራት በአቅም ማነስ፣ ሶስት በሹመትና ሁለት በሞት
በአጠቃላይ 98 (41 ወ 57 ሴ) ሰራተኞች ተቋሙን ለቅቀው በሥራ ላይ የሚገኘው የሰው ሀይል ብዚት 881
(291 (33%)ወንድ 590 (66.9%) ሴት) ደርሷል፡፡
በመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ክፍት የሥራ መደቦችን በሰው ኃይል ለመሙላት በተያው ዕቅድ 292 ሰራተኞች
በቅጥር፣ ስድስት በዜውውር እና 130 በደረጃ እድገት ከፍት መደቦችን እንዲሞሉ ተደርጓል፡፡ በተለያዩ
ምክንያቶች ሥራቸውን የለቀቁ ሰራተኞችን በተመለከተ 152 በፈቃዳቸው፣ 13 በጡረታ፣ 5 በሞት፣6
በዲሲፒሊን በአጠቃላይ 176 ሠራተኞች ተቋሙን ለቀቅው በአጠቃላይ 1,865 (467 (25%) ወንድና 1398
(74.9%) ሴት) ሠራተኞች በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡ በአጠቃላይ በሶስቱም ፍ/ቤቶች የ 627 ሠራተኞች ቅጥር
የተፈጸመ ሲሆን 277 ሠራተኞች በተለያዩ ምክንያቶች ሥራቸውን ለቅቀው በአጠቃላይ በሶስቱም ፍርድ ቤቶች
3,295 (ወ ሴ 2384) ሠራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፡፡
በፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ክፍት መደቦችን ለመሙላት 26 አዲስ ቅጥር የተፈጸመ ሲሆን 17 ሰራተኞች
የደረጃ እድገት አግኝተው መደቦችን ሞልተዋል፣ አንድ ሰራተኛ በሞት የተለየ ሲሆን ስድስት ሠራተኞች በገዚ
ፍቃዳቸው፣ አንድ ሠራተኛ በዜውወር በአጠቃላይ ስድስት ሰራተኞች ሥራቸውን ለቅቀዋል፡፡ በዙህም መሰረት
በፌዴራል ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ፕሬዜደንቶችን ጨምሮ 19 ( ወንድ) ዳኞች በስራ ላይ የሚገኙ ሲሆን 123 (69
ወንድ 73 ሴት) ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በሥራ ላይ ይገኛሉ፣
በአጠቃላይ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የሚሰጡ የዳኝነት አገልግቶችን ለማሻሻል የሰው ኃይል ፍላጎትን ለማሟላት
የተያውን ዕቅድ 90% ማሟላት ተችሏል፡፡
የፌዴራል ቤቶች ከዕቅድ ጋር የተያያ ውጤታማ የበጀት አጠቃቀም እንዲኖር የሚያደርገውን የፕሮግራም
በጀት ሥርዓት በመተግበር ላይ የሚገኙ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዙህ ሥርዓት መሰረት ፌዴራል ፍርድ ቤቶች
ከበጀት ዓመቱ ፊዙካል ዕቅድ ጋር የተጣጣመ አቅርቦት እንዲኖራቸው ላቀረቡት የበጀት ጥያቄ በአምስት
ፕሮግራሞች የተደለደለ መደበኛ በጀት እና ለግንባታና ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማስፋፊ የተፈቀደ
ካፒታል በጀትን መነሻ በማድረግ የበጀት ዓመቱን ዕቅድ መፈጸም የሚያስችል አቅርቦቶችን ሲያሟሉ ቆይቷል፡፡
በእነዙህ ፕሮግራሞች የበጀት ድልድል መሰረት፡-
ጠቅላይ ፍ/ቤት፡-
ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 131‚000‚000 ውስጥ ለዋይድ ኤርያ ኔት ወርክ
ብር 65,000,000 ተፈቅዶ ብር 57,703,106.25፣ ለአጥር ግንባታ ብር 16,000,000 ተፈቅዶ ብር
5,427,406.83 ስራ ላይ የዋለ ሲሆን ለየህንፃ ዲዚይን ብር 10,000,000 ተፈቅዶ የመስሪያ ቦታ ባለመገኘቱ
26
ጥቅም ላይ አልዋለም፡፡ በአጠቃላይ በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 131„000„000 ውስጥ ብር
43,992,795.71 ጥቅም ላይ በመዋሉ አፈጻጸሙ 54% ደርሷል፡፡
ከፍተኛ ፍ/ቤት፡
በአጠቃላይ ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች በመደበኛ በጀት ከተፈቀደው የተስተካከለ በጀት ብር 680,498,257 ውስጥ
ብር 651,562,071.72 መጠቀም በመቻሉ አፈጻጸሙ 96% የደረሰ ሲሆን በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር
241,000,000 ውስጥ ብር 53,739,748 ስራ ላይ ውሏል፡፡
ገቢን በተመለከተ፡-
ጠቅላይ ፍ/ቤት ከዳኝትንና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 36,452,615.55 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዳኝነት፣ ከቅጣትና ልዩ ልዩ ገቢ ብር 224,574,246.77 መሰብሰብ ተችሏል፡፡
መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ከዳኝትን፣ ከቅጣትና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 54,402,535.06 ተሰብስቧል፣
በአጠቃላይ በሶስቱም ፍ/ቤቶች ከዳኝት፣ ከቅጣትና ከልዩ ልዩ ገቢ ብር 315,429,397.38 ተሰብስቦ
ለመንግሥት ገቢ ተደርጓል፡፡
‹‹
27
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2013 ዓመታዊ የመደበኛና ካፒታል በጀት ዝርዝር አፈጻጸም ከፕሮግራሞች አንጻር
የፕሮግራሙ ስም ለዓመቱ የተፈቀደ በጀት የተቀነሰ/የተጨመረ የተስተካከለ በጀት በበጀት ዓመቱ ስራ ላይ የቀረ በጀት ከዓመቱ
በጀት የዋለ ጋር
ሲነጻጸር
ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት
59,484,983 1,677,869 61,162,852 54,094,412.85 7,068,439.15 88.44
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት
61,444,119 16,897,135 78,341,254 75,384,074.35 2,957,179.63 96.23
122-01-03 የፍርድ አፈጻጸምን ማረጋገጥ
16,277,161 0 16,277,161 13,843,334.55 2,433,826.45 85.05
122-01-04 የጥብቅና አገልግሎት መስጠት
16,588,765 6,899,908 23,488,673 21,528,489.39 1,960,183.61 91.65
22-01-05 የፍርድ ቤቶች የአሰራር ስርዓት
11,400,000 0 11,400,000 9,550,216.63 1,849,783.37 83.77
የመደበኛ ማጠቃለያ 165,195,028 25,504,912 190,699,940 184,123,093.69 6,546,846.31 96.57
122-01-01-00-001 የህንፃ ዲዛይን 0
10,000,000 10,000,000
122-01-01-00-002 የዋይድ ኤርያ
115,000,000 -50,000,000 65,000,000 38,565,388.88 26,434,611.12 59.33
122-01-01-00-003 የአጥር ግንባታ
6,000,000 10,000,000 16,000,000 5,427,406.83 10,572,593.17 33.92
የካፒታል በጀት ድምር 131,000,000 -50,000,000 81,000,000 43,992,795.71 37,007,204.29 54.31
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 296,195,028 -24,525,088 271,669,940 228,115,889.40 43,554,050.60 83.97
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት 64,226,210.00 4,733,021.54 68,959,231.54 62,056,317.98 6,902,913.56 89.99
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት 141,240,104.00 141,240,104.00 135,209,464.67 6,030,639.33 95.73
የመደበኛ ማጠቃለያ 205,466,314.00 4,733,021.54 210,199,335.54 197,265,782.65 12,933,552.89 93.85
122-01-01-00-002 160,000,000 160,000,000.00 9,746,951.87 150,253,048.13 6.09
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 365,466,314.00 4,733,021.54 370,199,335.54 207,012,734.52 163,186,601.02 55.92
ፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
122-01-01 የድጋፍ አገልግሎት መስጠት 100,171,629.00 -4,781,065.28 95,390,563.72 90,627,789.62 4,762,774.10 95.20
122-01-02 ለክርክር ውሳኔ መስጠት
194,994,340.00 -10,785,922.0 184,208,418.00 179,545,405.00 4,663,013 97.60
የመደበኛ ማጠቃለያ 295,165,969.00 -15,566,987.28 279,598,981.72 270,173,195.38 9,425,786.34 96.80
122-01-01-00-002 - - - - - -
የመደበኛና የካፒታል ማጠቃለያ 295,165,969.00 -15,566,987.28 279,598,981.72 270,173,195.38 9,425,786.34 96.80
የሦስቱም ፍ/ቤቶች ማጠቃለያ
የሦስቱም ፍ/ቤቶች መደበኛ ድምር 665,827,311 45,804,921 680,498,257 651,562,071.72 28,906,185.54 96
የሦስቴ ፍ/ቤቶች ካፒታል ድምር 291,000,000 -50,000,000 241,000,000 53,739,748 187,260,252 22.30
የሦሥቱ ፌዴራል ፍርድ ቤቶች መደበኛና 956,827,311 -4,195,079 921,498,257 705,301,819.72 216,166,437.54 76.54
ካፒታል በጀት ማጠቃለያ
28
የፌዴራል ፍ/ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት ዓመታዊ የበጀት አጠቃቀም ማጠቃለያ ሰንጠረዥ
መደበኛ በጀት
ፕሮግራሞች
ለሥራ አመራርና ለክርክሮች ውሳኔ የፍርድ ቤቶች የፍርድ የጥብቅና በበጀ የካፒታል በጀት
አስተዳደር መስጠት ማሻሻያ አፈጻጸምን አገልግሎት ድምር ት
ፍርድቤ በበጀjት
ማረጋገጥ መስጠት ዓመቱ
ቶች ዓመቱ
ለበጀት
በበጀት
ለበጀት
በበጀት
ለበጀት ለበጀት
በበጀት
ለበጀት
በበጀት
(አጠቃላ ስራ በበጀት
በበጀት
ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ በበጀት ዓመቱ ዓመቱ ስራ ላይ ለበጀት ዓመቱ
ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ ይ ላይ ዓመቱ
የተፈቀደ የተፈቀደ የተፈቀደ ዓመቱ ስራ የተፈቀደ የተፈቀደ የዋለ ዓመቱ ስራ
(የተስተካ
ስራ ላይ
(የተስተካከ
ስራ ላይ
(የተስተካ ላይ የዋለ (የተስተካ
ስራ ላይ
(የተስተ
ስራ ላይ የተፈቀደ) የዋለ የተፈቀደ
ስራ ላይ
ላይ
የዋለ የዋለ የዋለ የዋለ የዋለ
ከለ) ለ) ከለ) ከለ ካከለ በ% የዋለ%
የፌ/ጠቅ 61,162, 78,341,2 11,400, 16,277, 23,488 190,699 184,123,0 43,992
54,094, 75,384,0 9,550,216. 13,843, 21,528, 81,000,0
ላይ 96.57 ,795.7 54.31
852 412.85 54 74.35 000 63 161 334.55 ,673 489.39 ,940 93.69 00
ፍ/ቤት 1
ፌ/ከፍተ 210,199, 197,265,7
ኛ 68,959,2 62,056, 141,240, 135,209, 335.54 82.65 160,000, 9,746,9
- - - - - - 93.85 6.09
ፍርድቤ 31.54 317.98 104.00 464.67 000.00 51.87
ት
የፌ/ 95,390,5 90,627, 184,208, 179,545 279,598 270,173,1
መ/ደ/ፍ 63.72 789.62 - - - - - - ,981.72 95.38 96.80 - - -
418.00 ,405.00
/ቤት
የፌዴራ 225,512, 206,77 403,789, 390,138, 13,843 21,528 241,000 53,739 22
11,400 9,550,21 16,277, 23,48 680,498, 651,562,0
ል 647 8,520.4 776 944.02 ,334.5 ,489.3 96 ,000 ,747.5
,000 6.63 161 8,673 257 71.72
ፍ/ቤቶች 5 5 9 8
የዳኞች
አስተዳደ 17,123,9 16,594, 17,123,97 16,594,05
- - - - - - - - 96.9 - - -
ር ጉባዔ 74 058.56 4 8.56
ጽ/ቤት
የፌዴራ
13,319, 12,161, 5,504,59 4,846,42 18,824,00 17,008,16
ል/ሸ/ፍ/ - - - - - - 90.35 - - -
404.40 744.12 6 2.67 0. 6.79
ቤት
ከሰንጠረዥ ከቀረቡ ዜርዜር መረጃዎች ማየት እንደሚቻለው ለሶስቱም ፍ/ቤቶች በመደበኛ በጀት ለዓመቱ ከተፈቀደው ብር 680,498,257መደበኛ በጀት ብር
651,562,071.72 ሥራ ላይ በማዋሉየተጠቃለለ አፈጻጸምን 96% ማድረስ የተቻለ ሲሆን ለሶስቱም ፍ/ቤቶች በካፒታል በጀት ከተፈቀደው ብር 241,000,000 ብር
29
4.3. የግዥና ንብረት አስተዳደርና አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
በፍርድ ቤቱ ለሚሰጡ አገልግሎቶች በበጀት አመቱ የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን ለማሟላት ከታቀደው ብር
128,303,469.00 ውስጥ በብር 120,302,688.19 የዕቃና የአገልግሎት ግዢ በመፈጸሙ የዕቅዱን 94% መፈጸም
የተቻለ ሲሆን የተለያዩ የግዢ ዴዎችን ተጠቅሞ (የግልጽ ጨረታ፣ በውስን ጨረታ፣ በዋጋ ማቅረቢያ እና ከአንድ
አቅራቢ) የብር 124,534,650.54 ግዢ ለመፈጸም በተያው ዕቅድ የብር 120,302,688.19 ግዢ መፈጸም
በመቻሉ የዕቅዱን 97% መፈጸም ተችሏል፡፡ (ዜርዜሩን በሚቀጥለው ሰንጠረዥ ይመልከቱ፣)
የግዥ ዘዴ
በመጠየቅ
30
ከፍተኛ ፍርድ ቤት፡- ለበጀት ዓመቱ የተስተካከለ በጀት ብር 72,195,804.64 ተፈቅዶ በተለያዩ የመንግስት
የግዢ ዴዎች በመጠቀም በበጀት ዓመቱ ስራ ላይ የዋለው በጀት ብር 64,155,874.45 ሲሆን የዕቅድ
አፈፃፀሙ 88.86% ደርሷል ፡፡
ተ.ቁ የግዥው አይነት የበጀት ለበጀት አመቱ ግዥው የተፈፀመበት የአፈፃፀም
ኮዱ የተፈቀደ መጠን ገንብ መጠን ደረጃ
1 የደንብ ልብስ ግዥ 6211 3,434,666.00 1,822,011.00 53.05%
2 የጽሕፈት መሣሪያ ግዥ 6212 6,022,666.00 4,497,289.85 74.67%
3 የሕትመት ግዥ 6213 2,350,000.00 1,809,239.18 76.99
4 የነዳጅ ግዥ 6217 2,250,000.00 2,035,448.00 90.46%
5 የጽዳት እቃዎች ግዥ 6218 2,250,000.00 1,857,487.70 82.56%
6 ልዩ ልዩ መሳሪያዎች 6219 1,100,000.00 807,230.84 73.38%
7 ትራንስፖርት ክፍያ 6232 1,819,882.00 1,764,680.07 96.97%
8 የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ 6233 1,800,000.00 1,238,999.00 68.83%
9 የተሽከርካሪ ጥገና ግዥ 6241 4,897,640.92 4,870,983.53 99.46%
10 የጥገና ሥራዎች ግዥ 6244 6,613,693.97 5,803,441.78 87.75%
11 የሕንፃ ኪራይ ግዥ 6252 20,247,255.75 20,247,250.00 100.00%
12 የኢንሹራንስ አገልግሎት ግዥ 6254 1,300,000.00 1,252,726.00 96.36%
13 የኤሌክትሪክ አገልግሎት ግዥ 6257 550,000.00 375,155.69 68.21%
14 የውሃ አገልግሎት ግዥ 6259 170,000.00 154,452.68 90.85%
15 ቋሚ የቢሮ እቃዎች ግዥ 6313 16,000,000.00 14,761,805.32 92.26%
16 መጋረጃና ምንጣፍ ግዢ 6314 1,390,000 857,673.81 61.70%
ጠቅላላ ድምር 72,195,804.64 64,155,874.45 88.86%
•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የቋሚ ዕቃዎች ------690,690.00
•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የህትመት ውጤቶች----- 2,967,487.91
•ውል የገቡና እና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የህትመት ውጤቶች -------225,000.00
•ውል የገቡና በስራ ስፋት ምክንያት ክፍያቸው ወደ 2014 የዝረ የጥገና እና የማስዋብ ስራዎች --33,527,394.03
ድምር 37,410,571.94 መሆኑን እና በአጠቃላይ በዓመቱ የብር 158,851,594.78 (አንድ መቶ ሃምሳ ስምንት
ሚሊየን ስምንት መቶ ሃምሳ አንድ ሺህ አምስት መቶ ጠና አራት ብር ከ78/100 ሳ ግዥ ተፈጽሞ ዕቅዱን
ማሳካት መቻሉን ከቀረቡ ሪፖርቶች ለማየት ተችሏል፡፡
በዙህም የግዥና ንብረት አስተዳደርና አጠቃቀም ውጤታማነትን 85% ለማድረስ የተያውን ዕቅድ መፈጸም
ተችሏል፡፡
31
4.4. የጠቅላላ አገልግሎት አገልግሎችን ማጠናከር
የፋይናንስ፣ የክዋኔና የንብረት ኦዲት ተግባራትን በማከናወን ሥርዓቱን አጠናክሮ ብክነትን ለመከላከል በተያው
ዕቅድ በሥር ፍርድ ቤቶች የተሟላ የኦዲት ክፍል ለማደራጀት ባይቻልም በጠቅላይ ፍ/ቤት ደረጃ የተደራጀውን
የሰው ኃይል አሟልቶ የሁሉም ፍርድ ቤቶች የኦዲት ቁጥጥሮች ተደርገዋል፡፡ በዙህም፡-
32
የሶስቱም ፍ/ቤቶች የ2012 ዓ.ም ዓመታዊ የጥሬ ገንብና የዓላቂ ዕቃዎች ቆጠራ ተደርጎ የጥሬ ገንብ
አስተዳደር በደንብና መመሪያ መሰረት መተግበሩን፣ ትክክለኛ የባንክ ባላንስ መኖሩን፣ የዓላቂ ዕቃዎች ቆጠራ
በአግባቡ መካሄዱን አረጋግጦ ሪፖርቶችን በማጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት ተላልፏል፣
የ2013 ሦስት ሩብ ዓመት የፋይናንስ፤ የንብረት እና የግዥ ሂሳብ በመመሪያና በደንቡ መሠረት መፈጸሙ
ኦዲት የተደረገ ሲሆን በተለዩ የኦዲት ግኝቶች ዘሪያ (ከኦዲት ተደራጊዎች በተሰጡ ምለሾች እና ምላሾቹ አሳማኝ
ባልሆኑባቸው ጉዳዮች) ላይ የበላይ አመረሩና ተመርማሪዎች በተገኙበት የመውጫ ውይይት ተደርጓል፣
በግኝቶች መሰረት የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከታቸው ክፍሎች ሪፖርት ተልኳል ፣
በሶስቱም ፍ/ቤቶች የተደረጉ ወርሃዊ የኦዲት አገልግሎቶች በመሰጠታቸው የሽፋን አገልግሎቶችን ዕድገት
ከ85% ወደ 90% ከፍ እንዲል ተደርጎ፡-
የሶስቱንም ፍ/ቤቶች የወጪ ሂሳብ ኦዲት ተደርጎ፣
o ገቢዎች በትክክል መመዜገባቸውና ወጪዎች በተቀመጠው ደንብና መመሪያ መሰረት መፈፀማቸው
ተረጋግጧል፣
o የገቢና ወጪ ደረሰኞች በትክክል ጥቅም ላይ መዋላቸውና የተለያዩ ክፍያዎች በትክክል መፈጸማቸውን
በዜርዜር በማየት የሂሳብ መደቦች በትክክል መመዜገባቸውን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት
ተከናውነዋል፣
o በሶሰቱም ፍ/ቤቶች ወጪዎች ለታለመላቸው ዓላማ መዋላቸውና የክፍያ ሰነዶች ሥርዓቱን ተከትለው
መቀመጣቸውን ማረጋገጥ በመቻሉ የዕቅዱን 92.2% ተፈጽሟል
o የሶስቱም ፍ/ቤቶች የ2012 ዓ.ም ዓመታዊ ቆጠራ ተካሂዶ የፈሰስ ሪፖርት ለየሚመለከታቸው ከመላኩል
ሌላ ከፌደራል ጠ/ፍ/ቤት 10,685,683.58፣ ከከፍተኛ ፍ/ቤት 3,177,381.28፣ ከመ/ደ/ፍ/ቤት
15,566,988.12 በአጠቃላይ ከሶስቱም ፍ/ቤቶች ብር 31,000,000.00 ወደ መንግስት ካዜና ፈሰስ
እንዲሆን ተደርጓል፣
o የሶስቱም ፍ/ቤቶች የግልጽ ጨረታ፣ የውሱን ጨረታ እና ፕሮፎርማ ግዥዎች ኦዲት ተደርጎ የቁጥቁጥ
ግዥዎች በተቀመጠው ዓመታዊ ገደብ ብር 75,000 በላይ ግዢ መፈጸሙ በተያለት የጊዛ ገደብ መሠረት
ግዥ አለመፈጸሙ በማረጋገጥ የታቀዱ ተግባራትን በመፈጸም በግኝቶች መሰረት ተገቢ የሆኑ የዕርምት
ዕርምጃዎች መወሰዳቸውን ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ ተችሏል፣
የተሸከርካሪ ኦዲት በማድረግ የሚወገዱ፣ ጋራዥ ያሉና አዲስ የገቡት መኪኖችን በመለየትና የተለያዩ
የተሽከርካሪ መሳሪያዎች (ክሬን፣ ጎማ መፍቻ ….) መቁጠር በመቻሉ የተቋሙ ተሸከርካሪዎችና የተሸከርካሪ
መለዋወጫዎች መኖራቸው፣ የሦስቱም ፍርድ ቤት የነዳጅ አጠቃቀም የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ያልተረጋለት
መሆኑ በመረጋገጡ የዕቅዱ 90%፣
የመስመር ስልክ ኦዲት ተደርጎ በተቋሙ ያሉ የባለመስመር ስልኮችን መለየትና ከቴሌ በተገኙ መረጃዎች
መሰረት ወርሃዊ ፍጆታዎችን ማረጋገጥ ያስቻለ ኦዲት በመደረጉ የዕቅዱን 98%፣
የሰው ሀብት በተቌሙ ዋስትና ማቀረብ ያለባቸው 50 ሰራተኞች ማህደር፣ የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት
የገቢና ወጪ ሂሳቦችን የአሰራር ስርዓት ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ያስቻለ የኦደዲት ተግባር ተከናውኗል፣
በዙህም በአጠቃላይ የኦዲት ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የተያውን ዕቅድ አፈጻጸም 92.9% ለማድረስ
ተችሏል፡፡
33
4.6. የዕቅድ ዝግጅት፣ የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን ማጠናከር
የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን የዳኝነት አገልግሎት ዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓትን አጠናክሮ ለመቀጠል
በዕቅድ ከተያዘ ተግባራት፡-
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋ እንዲሆን በተለያዩ መንገዶች የተሰባሰቡ
መረጃዎች መሰረት በማድረግ የተጋጁ የ2013 በጀት ዓመት የፊዙካልና የበጀት ዕቅዶች በሚመከታቸው
አካላት ተመክሮባቸው ከዳበሩና ተገቢው ግንዚቤ እንዲኖር ከተደረገ በኋላ በበላይ አመራር ጸድቀው
ለሚመለከታቸው የሕዜብ ተወካዮች ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴዎችና ለገንብ ሚ/ር ተልከዋል፣
በተጋጀው ዓመታዊ ዕቅድ ከበላይ አመራሮች፤ ከመካከለኛ አመራሮችና ዳኞች እንዲሁም ሰራተኞች ጋር
ተወያይቶ ግንዚቤ በማስጨበጥ የተቋሙ ዕቅድ በሁሉም ፍ/ቤቶች እስከ ግለሰብ ፈጻሚ ድረስ ወርዶ
ለማጋጀት የሚያስችል የድጋፍና ክትትሎች ተደርጔል፣
ዓመታዊ የክትትልና ግምገማ መርኃግብሮችን፣ የመከታተያ ነጥቦችንና የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጾችን አጋጅቶ
የጋራ ስምምነት በመፍጠር፣ ስምምነት የተደረገባቸውን መርኃግብሮችንና መከታተያ ነጥቦችን ተከትሎ
በሁሉም ፍርድ ቤቶች አስከ ምድብ ችሎት የወረዱ ክትትሎች ተደርገዋል፣ በየፕሮግራሞች ተለይቶ በመደበኛ
እና በካፒታል በጀት የተመደበላቸውን በጀት በመጠቀም ያከናወኑዋቸውን ተግባራት አግባብነት ለማረጋገጥ
ያገዘ ድጋፍ ክትትልና ግምገማ በማድረግ ግብረመልሶች ሲሰጡ ቆይተዋል፣
የምክር ቤቱ የህግ፣ ፍትህና ዲሞክራሲያዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በበጀት ዓመቱ ፊዙካል ዕቅድና በየሩብ ዓመቱ
የሰጣቸውን የአፈጻጸም ሪፖርት ግብረመልሶች በግብዓትነት በመጠቀም በዕቅዱ እና በሪፖርቶች ላይ
ማስተካከያዎች ተደርገዋል፣
በተቋሙ አግልግሎት አሰጣጥ ዘሪያ እንቅፋት የሆኑ አሰራሮችን ለይቶ ጥናት ለማድረግ በተያው ዕቅድ
የሠራተኞችን የዕርካታ ደረጃ እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መለየት የሚያስችል ጥናት በማካሄድ፣
የጥናት ግኝቶችን የሚያሳይ ሪፖርት አጋጅቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመወያየት በጥናቱ ከተለዩ ዋና
ዋና ችግሮችንና የመፍትሄ ሀሳቦች ለሚመለከተው አካል ቀርበዋል፣
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ በአማካሪ እንዲሰራ አማካሪ መምርረጥ
የሚያስችሉ ሰነድ አጋጅቶ በማጸደቅ ከሁሉም ፍርድ ቤቶች የተውጣጡ ሁለት ኮሚቴዎችን አደራጀቶ
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣ አማካሪው የሚፈልጋቸውን መረጃዎች በተደራጀ መልኩ ማቅረብ፣ በቀረበው ሰነድ
ላይ የውይይት መድረክ አጋጅቶ ግብዓቶችን መስጠት፣ በአማካሪዎች ግብዓቶችን ተጠቅመው
ማስተካከያዎች ማደረጋቸውን በማረጋገጥ የተሻለ ዕቅድ እንዲጋጅ ሰፊ ጥረቶች ተደርጎዋል፣
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድም ከሁሉም ፍርድ ቤቶች የተውጣጡ አባላት
የሚሳተፉበት ኮሚቴ በማቌቌም አሳታፊ እና ሁሉም የፍርድ ቤት ማህበረሰቦች አውቀው ሊፈጽሙት የሚችል
ዕቅድ ዜግጅት ተደርጓል፣
ለፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ከምክር ቤቱ በተሰጡ ግብረ መልሶች አመካኝነት ቢሮ ጠርቶ
የማወያየትና በተለያዩ ጉዳዮች…./በዕቅድና ሪፖርት ዜግጅት ስራ አንዲሁም በሌሎች ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው
ጉዳዮች ላይ ድጋፍ ተደርጔል፣
እነዙህ ተግባራት በመከናወናቸው በዕቅድ የተያዘ ተግባራትን በሙሉ በመፈጸም 90% የተሻሻለ ዕቅድና
የአፈጻጸም ሪፖርት ማጋጀትና ተችሏል፣
34
4.7. የኮረና ወረርሽኝ ተገላጭነትን መከላከል
ወረርሽኙን እየተከላከሉ አገልግሎት መሰጠት የሚቻልባቸውን ሁኔታዎች ለማመቻቸት የሚያስችል መመሪያ ተጋጅቶ
በውይይት እንዲዳብር በማድረግ ጸድቆ ወደ ትግበራ ገብቷል፣ የኮሮና ተከላካይ ግብረኃይል ተደራጅቶ የግብረኃይሉ
አባላት እንደየፍርድ ቤታቸው ተጨባጭ ሁኔታ ያጋጁትን የድርጊት መርኃግብር የተከተለ የመከላከያ አቅርቦቶች
(አልኮል፣ ሳኒታይር፣ ማስክ፣ ጓንት የእጅ መታጠብያ ፈሳሽ ሳሙና…. )በበቂ ሁኔታ እንዲሟሉ በማድረግ ተጋላጭነትን
ያገናበ የአቅርቦቶች ስርጭት መኖሩን ማረጋገጥ ያስቻሉ ክትትልና ድጋፎች ተደርገዋል፣ በአቅርቦቶች አጠቃቀም…
ዘሪያ የግንዚቤ ማዳበሪያ ውይይቶችም ተካሂደዋል፣
በእነዙህ ክትትልና ድጋፎች በመታገዜ ሁሉም ዳኞችና ሠራተኞች ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያግዘ አቅርቦቶች
እንዲሟሉላቸው ከመደረጉም ሌላ ለሠራተኞችም ሆነ ለተገልጋዮች አመች በሆኑ ቦታዎች ከንክኪ ነጻ የሆኑ የዕጅ
መታጠቢያዎች ተጋጅተውና ፈሳሽ ሳሙናዎች ተቀምጠው ወደ ፍርድ ቤቶች የሚገባ ማንኛውም ሰው እጁን
እንዲታጠብ ለማድረግ ያስቻሉ አቅርቦቶች ተሟልተዋል፣
ከጤና ሚ/ር ጋር በመተባበር የፍርድ ቤቱ ማህብረሰብ በሥራ ቦታው እያለ የኮረና ምርመራ የሚያደርግበትን አሠራር
በማመቻቸት፣ለዳኞች፣ ለረዳት ዳኞች፣ ከችሎቶች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ላላቸው እና ለአስተዳደር ሠራተኞች በተደረገ
የኮቪድ ምርመራ ቫይረሱ የተገኘባቸው በሙሉ ከሥራ ተገልለው በቤታቸው እንዲቆዩ በማድረግ ሌሎችን የመከላከል
ተግባር ተከናውኗል፣ በተጨማሪም ተወሰኑ ባለሙያዎች ስልጠና በመውሰድ የፍርድ ቤቱ ባለሙያዎች ዳኞችና
ሠራተኞችም ሆኑ ባለ ጉዳዮች በፍርድ ቤቶች በር ላይ ሙቀታቸውን እየተለኩ እንዲገቡ፣
በቫይረሱ ተይው በቤታቸው እንዲቆዩ የተደረጉትን የፍርድ ቤት ባልደረቦች በቅርበት በመከታተል የማበረታታትና
የመደገፍ ሥራ ከመሰራቱም ሌላ የጤና ሁኔታቸው ተስተካክሉ ወደ ሥራ የሚመለሱበት ሁኔታ ተመቻችቷል፣
በሁሉም ፍርድ ቤቶች ሁሉንም ምድብ ችሎቶች ጨምሮ በተወሰነ ጊዛ ልዩነት የኬሚካል ርጭት
ተከናውኗል፤ ዳኞች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ክትባት ወስደዋል፣ ወረርሽኙ የሚተላለፉባቸውን
መንገዶችና መከላከያ ዴዎችን የሚገልጽ ባነር ጽሑፎች ሰራተኞችና ባለጉዳዮች ሊያዩት በሚችሉበት ቦታ
በመለጠፍ ለግንዚቤ እንዲረዳ ተደርጓል፤
ፍርድ አፈጻጸም በለቀቀው ሕንጻ የሚገኙ ክፍሎችን ከፕሬዜደንቶች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት የሌላቸው ሥራ ክፍሎች
(ለምሳሌ የተጉ ፋይሎች የሚከማቹበት መዜገብ ቤት፣ የሕግ ጥናትና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት፣ ሕግ አገልግሎት….)
እንዲጠቀሙባቸው ተደርገዋል፣ በዙህም በተጨናነቀ ቢሮ የሚሠሩና ለወረርሽኙ ተጋላጭ የሆኑ ሠራተኞች ሰፋ ባለ
ቢሮ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ተችሏል፣
እነዙህን በዕቅድ የተያዘ ተግባራት በመፈጸምና ወረርሽኙ የከፋ ችግር እንዳያስከተል 70% ለመከላከል የተያውን
ዒላማ ማሳካት ተችሏል፡፡
35
ክፍል ሁለት
በፕሮጀክት የታቀዱ ተግባራት አፈጻጸም
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት አገልግሎቶችን ለማሻሻያ የጀመሩዋቸውን ሥራዎች አጠናክሮ ለመቀጠል የተቀረጹ
ግቦችን የሚያሳኩ ተግባራት የተካተቱበት የሶስት ዓመት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ዕቅድ ተጋጅቶ በመተግበር
ላይ ይገኛል፡፡ ለፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕሮግራም የተፈቀደውን የካፒታል በጀት እየተጠቀሙ እና በለጋሽ ድርጅቶች
እየታገዘ (በአብዚኛው USAIDና UNDP) ለሶስት (ከ2011-2014 ) ዓመታት ለማከናወን ከታቀዱ የፕሮጀክት
ሥራዎች በ2013 በጀት ዓመት የሚከናወኑት ተለይተው የተቋሙ ዓመታዊ ዕቅድ አካል እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡
ከእነዙህ በፕሮጀክት ታቅደው በበጀት ዓመቱ እንዲፈጸሙ ከተለዩ ተግባራት መካከል አብዚኛዎቹ ስራዎች በሂደት
ላይ የሚገኙ ሲሆን የሕንጻዎች ዕድሳትን ጨምሮ በአጭር ጊዛ እንዲፈጸሙ ከታቀዱት ተግባራት አብዚኛዎቹ
ተጠናቅቀው ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ በፕሮጀክት ታቅደው በፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕሮግራም በጀት እንዲሸፈኑ
ከተደረጉና በበጀት ዓመቱ ከተከናወኑ ተግባራት መካከል፡-
በአማካሪ የሚዘጋጀው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የአምስት ዓመት (2014-2018) ስትራቴጂክ ዕቅድ
ፍርድ ቤቶች ለሚጀመሩዋቸው የማሻሻያ ሥራዎች የሚመጥን ስትራቴጂክ ዕቅድ የማጋጀት ብቃት
ያላቸው አማካሪዎችን ለመምረጥ የሚያግዘ መስፈርቶችን የያ ቢጋር (TOR) እና ግዥ ሕጉን የተከተለ
የጨረታ ሰነድ ተጋጅቶ ግልጽ ውድድር በማካሄድ የተመረጡ አማካሪዎች በየደረጃው ያጋጁት ረቂቅ ፍርድ
ቤቱን ወክለው የዜግጅቱን ሂደት ለመከታተል በተደራጁ ዓብይ እና ቴክኒክ ኮሚቴዎች እየተገመገመና ጉዳዩ
ለሚመለከታቸው አካላት ቀርቦ ግብዓቶች እየተሰባሰቡ ከዳበረ በኋላ የመጨረሻ መልኩን በመያዜ ላይ
ይገኛል፡፡
36
ከፍትህ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የተቀናጀ የጉዳዮች አስተዳደር (Intigratede Case Management ) እና
የሰነድ አስተዳደር ሥርዓት (Record Managemente System) የቢዜነስና ሶፍትዌር (Softwere
Requirement) ፍላጊት ጥናት እና RFP ጥናት ተጋጅቷል፣
በተሻሻለው የፍርድ ቤት መረጃ አስተዳደር ሥርዓትና መረጃ ቋት (Case Management System Database)
ላይ ከሶስቱም ፍ/ቤት የተውጣጡ 250 ዳኞች፣ ረዳት ዳኞችና ሬጅስትራሮች ስልጠና ወስደዋል፣
በአብዚኛው USAID እና UNDP እንዲሁም በOpen Society Foundation የሚደረጉ ድጋፎችን ጨምሮ ለጋሽ
ድርጅቶች በሚያደርጉዋቸው ዕገዚዎች በርካታ የማሻሻያ ሥራዎች በመከናወን ላይ ሲሆን፡-
የፌዴራል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያጋጠሙዋቸውን የማስቻያ ቦታ እና የቢሮ ጥበቶች ለማቃለል በጊዛያዊ
መፍትሔነት ከሚወሰዱ ዕርምጃዎች ባሻገር ለችግሮች ላቂ መፍትሔ ለመስጠት በሚደረጉ ጥረቶች፡-
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሕንጻ ግንባታ በመጀመሪያው ምዕራፍ ላይ የሚገኝ ሲሆን የፌዴራል ጠቅላይ
ፍርድ ቤትን ተመሳሳይ ችግር ለማስወገድ ሊገነባ ለታቀደው ሕንጻ ዲዚይን ማሰሪያ በጀት ማስፈቀድ ቢቻልም
የግንባታ መሬት ማግኘት ባለመቻሉ የሕንጻ ዲዚይኑን ማጋጀትም ሆነ በጀቱን መጠቀም አልተቻለም፣
ለደህንነት ጥበቃ አመች ለማድረግና ለአገልግሎት ሰጪዎችም ሆነ ለተገልጋዮች ምቹ ከባቢ እንዲኖራቸው
ለማድረግ የተገነባው የጠቅላይ ፍርድ ቤት አጥር የተጠናቀቀ ሲሆን የምድረ ግቢ ውበቱን ለመጠበቅ
የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል፣
የፍርድ ቤቶች እና የፌዴራል ዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጆችቾ የጸደቁ ሲሆን አዋጆቹን
ተግባራዊ ለማድረግ የተጋጀው የአስተዳደር ሠራተኞች ሥምሪት ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ ለሕዜብ ተወካዮች
ምክር ቤት ተልኳል፣ የማስፈጸሚያ መመሪያዎችና ማንዋሎች ዜግጅቶችም ተጠናክሮ ቀጥሏል፣
የዳኞች የሥነ-ምግባር እና የዲሲፕሊን ክስ ስነ-ስርዓት ደንብ እንዲሁም የፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት
አስተዳደር መመሪያ በዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ጸድቆ ወደ ሥራ እንዲገባ ተደርጓል፣
ቀደም ሲል ተሻሽሎ የተጋጀውን የዳኞች የሥራ አፈፃፀም ምና ረቂቅ መመሪያ አጸድቆ ተግባራዊ ለማድረግ
ለዳኞች አስተዳደር ጉባዔ ቀርቦ የጉባዔ አባላት በሚሳተፉበት ኮሚቴ ተገምግሞ እንዲቀርብ አቅጣጫ
ተሰጥቷል፣
በስራ ላይ በሚገኘው የዳኝነት ክፍያ ደንብ ውጤታማነት ላይ ጥናት ተካሂዶ አዲስ ረቂቅ ደንብ የተጋጀ ሲሆን
በጥናት ግኝቶች እና በረቂቅ ደንቡ ላይ የውይይት መድረኮችን በማጋጀት የማሻሻያ ግብዓቶች ተሰባስበዋል፣
የወንጀል እና ፍትሐብሔር ስርዓተ ችሎት መድብል ረቂቆች ተጋጅተው በየደረጃው ከሚገኙ የፍርድ ቤት
አመራሮች ጋር ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በረቂቆቹ ላይ የሚመለከታቸው አካላት እንዲመክሩባቸው
ተደርጓል፣
የፍትሐብሔርና የወንጀል ቀጥታ እና ይግባኝ ችሎቶች የስራ ፍሰት ሂደት ንድፍ (Business Process
Mapping) የሚያሳዩ ረቂቆች የተጋጁ ሲሆን ሰነዶቼ ወደ ቴክኖሎጂ ኮድ ተቀይረው ፍርድ ቤቱ
ለሚያከናውናቸው የ Autimation ስራዎች እና ለ software ልማት ግብዓት ሊውሉ በሚችሉበት መልክ
ተደራጅተዋል፣
37
የፍርድ ቤቶችን ገፅታ ለማሳመርና እና ምቹ ችሎቶችን ለማዘጋጀት
በበጎ ፈቃደኛ የስነ-ህንፃ ባለሞያዎች ኮሚቴ በመታገዜ የችሎቶች አደራጃጀት ንድፍ (Court Rooms Setup
Architectural Design) ተጋጅቷል፣
የችሎት ስነ-ምግባርና ፕሮቶኮል ረቂቅ ደንብ እና የችሎት አለባበስ (የካባ ስርዓት) ንድፍ ዜግጅት ተጠናቋል፣
ልዩ ችሎቶችን ለማጠናከር
የንግድ ችሎቶችን ለማጠናከር በፕሮጀክት ዕቅዱ የመጀመሪያ ዓመት በተከናወነው የማሻሻያ ጥናት ግኝቶች
እና ምክረ ሃሳቦችን ለመተግበር የሚረዳ የድርጊት መርኃ ግብር ተጋጅቷል፣
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ስርዓት ውጤታማነት ለመለየት የተጋጀው የጥናት ሪፖርት ለአመራሩ ቀርቦ
በተሰጡ አስተያየቶች ዳብሯል፣
የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ስርዓት አፈፃፀም ረቂቅ ተጋጅቶ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ይገኛል፣
በፌደራል ፍርድ ቤቶች ሥራ ላይ የሚገኙ ስድስት የአስማሚነት ማዕከላትን ምቹ ለማድረግ የሚያስፈልጉ
አቅርቦቶችን ለማሟላት የወንበርና ጠረጴዚ ግዙ ተከናውኖ የተሻሉ አገልግሎቶች እንዲሟሉ ተደርጓል፣
የምልክት ቋንቋዎችን ጨምሮ የሃገር ውስጥና የውጭ ቋንቋዎችን የትርጉም አገልግሎት ለመስጠት
የሚያስችል ረቂቅ ደንብ ተጋጅቷል፣
የፍርድ ቤቶች አስተዳደር ርፍ አቅም፣ የአሠራር ሥርዓትና አደረጃጀት ጥናት የተካሄደ ሲሆን የተሻሻሉ
አዋጆችን ተከትሎ ወደ ዳኝነት ርፍ የተዚወረውን የሰራተኞች ሥምሪት ማስተናገድ የሚያስችል መዋቅር
ዜግጅት በሂደት ላይ ይገኛል፣
ከተለያዩ አካላት ጋር በተደረጉ የሥራ ግንኙነቶች የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዘ ግብዓቶች እና
የቪድዮ ኮንፍረንስ ለማካሄድ የሚያስችሉ ግብዓቶች ድጋፍ ለማግኘት ተችሏል፣
የዳኞቸን የሥራ ጫና ለመቀነስና ቀልጥፍናን እና ጥራትን ለማሳደግ የዳኛ/መዜገብ ጥምርታንጨምሮ
የጉዳዮች መግየት መንስዔዎቸን ለመለየት የሚያስችል ጥናት ተካሂዷል፣
ከUNDP በተገኘ ድጋፍ ዳኞች የክረምት ዕረፍት ጊዛያቸውን መስዋዕት አድርገው እንዲሠሩ አድርጎ የትርፍ ጊዛ
ክፍያ በመፈጸም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 3,205 መዚግብት፣ በከፍተኛ ፍርድ ቤት 16,285
መዚግብት፣ በጠቅላይ ፍርድ ቤት1,232 መዚግብት ለማጥራት ተችሏል፣
38
የፍርድ ቤቶችን የዕድገት ሂደት የሚያሳይ ጋቢ ፊልም ተጋጅቶ በዋልታ ቴሌቪዥን የተሰራጨ ሲሆን ባህላዊ
የዳኝነት ስርዓቶች ለመደበኛው የዳኝነት ስርዓት ያላቸውን ፋይዳ የሚያሳይ ሲምፖዙየም ተጋጅቶ በጉዳዩ ላይ
ምርምር ያደረጉና ልምድ ያላቸው ባለሞያዎች ዕውቀታቸውን እንዲያጋሩ ተደርጓል፣
ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር እና ከአዲሲ አባባ ዩኒቨርስቲ ጋር በመወያየት
ተማሪ ተኮር ንቃተ ህግ መርኃግብር ለመጀመር የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ረቂቅ ተጋጅቷል፣
የማሻሻያ ስራዎችን ማስተዋወቅ የሚያስችል የህዜብ ግንኙነት ስራዎችን ለማጠናከር በሶስቱም ፍርድ ቤቶች
የሚሰሩ ሶስት የኮሚዩኒኬሽን ባለሙያዎች እና የፕሮግራም ባለሞያ ቅጥር ተፈጽሟል፣
ለክፍሎች የሚያስፈልጉ የቢሮ መገልገያ ግብዓቶች (ወንበርና ጠረጴዚ፣ Heavy Duty Copier) ግዢ የተደረገ
ሲሆን የሶስት ተሽከርካሪዎች ዓለም አቀፍ ግዥ ተፈጽሟ መኪኖች ገቢ ሆነዋል፣
የፍርድ ቤት ማሻሻያ ፕረግራሞችን የስራ ሂደት ለመለየት የሚያግዜ የውስጥ ዳሰሳ ጥናት ተካሂዶ የተጋጀ
ሪፖርት ለበላይ አመራሩ ቀርቦ የፖሊሲ አቅጣጫዎች ተሰጥተዋል፣
እነዙህን በዜርዜር የቀረቡ ተግባራት በማከናዎን ለዳኝነት አገልግሎት መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያግዘ
ውጤቶች የተገኙ ሲሆን በሂደት ላይ የሚገኙ የማሻሻያ ሥራዎች የፕሮጀክት ዕቅዱ የመጨረሻ መን በሆነው
ቀጣይ በጀት ዓመት (2014) ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
39
ክፍል ሶስት
በአፈጻጸም ግምገማ የተለያዩ ጥንካሬዎች፣ ድክመቶች፣ ችግሮችና
መፍትሔዎቻቸው
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች በኮቪድ ወረርሽን ምክንያት አጣዳፊ ጉዳዮችን በማስተናገድና ውዜፍ መዚግብትን
በማጥራት ላይ ያተኮሩ ከፊል አገልግሎቶችን ለመስጠት የተገደዱባቸው ወራት የነበሩ ቢሆንም አገልግሎቱ
እንዳይቋረጥ በማድረግና ወረርሽኙን እየተከላከሉ ወደ ሙሉ አገልግሎት በመግባት ከፍተኛ ውጤቶች
የተገኙባቸው ጥንካሬዎችን አሳይተዋል፡፡ በዙህ ሂደት በዳኝነቱም ሆነ በአስተዳደር ርፉ ሊሞሉ የሚገባቸው
ክፍተቶችንና መፍትሔ የሚያስፈልጋቸው መሰረታዊ ችግሮች ተስተውለዋል፡፡ ከእነዙህ ጎልተው ከታዩ ጥንካሬዎች፣
ክፍተቶች/ድክመቶችና መፍትሔ ሊጋጅላቸው ከሚገቡ ችግሮች መካከል ማሳያ የሚሆኑትን ለማሳየት
ተሞክሯል፡፡
ጥንካሬዎች
የዳኝነት አገልግሎቶችን ለማሻሻል እንቅፋት የሚፈጥሩ ርፈ ብዘ ችግር ፈች የሆኑ አዋጆች ጸድቀው ወደ
ተግባር እንዲገቡ መደረጋቸውና የአዋጆች ውጤት የሆነው የአስተዳደር ሠራተኞች ሥምሪት በዳኝነት ርፍ
እንዲተዳደር መደረጉ፣
አዋጆችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የሕግ ማዕቀፍ ዜግጅቶች ተገቢውን ትኩረት አግኝተው የበላይ
አመራሮችን ያሳተፈ የአስተዳደር ደንብ ዜግጅት ተጠናቅቆ በሚመለከተው አካል እስኪጸድቅ መላኩና ሌሎች
የአፈጻጸም መመሪያዎች ዜግጅት በሂደት ላይ መሆናቸው፣
የአሳታፊነት መርህን የተከተለ እና የፍርድ ቤቶች የሚሰጡባቸው የዳኝነት አገልግሎቶች የተካተቱበት የፊዙካል
እና ይህን ዕቅድ ለማሳካት የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን ለማሟላት የሚቻልበት የበጀት ዕቅድ ተጋጅቶ ተገቢ
ምላሽ መገኘቱ፣
የተከላካይ ጠበቆችና የፍርድ አፈጻጸም ቢሮ ችግሮች መፍትሔ እንዲያገኙ መደረጋቸውና የማስቻያና
መሰብሰቢያ አዳራሾችን ጨምሮ ፍርድ ቤቶችን ምቹ ለማድረግ የሚያግዘ የግንባታ፣ የዕድሳትና ጥገና
ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው፣
በፈረቃ የማስቻል ሥርዓትን አጠናክሮ በግልጽ ችሎት የመዳኘት መብትን የሚያስከብር የሥራ ባህል እየጎለበት
እንዲመጡ መደረጉ፣
የፍርድ ቤቶችን ሕገመንግሥታዊ መብቶች በማስከበር ለሚሰጡ አገልግሎቶች የሚያስፈልጉ አቅርቦቶችን
ማሟላትና የማሻሻያ ሥራዎችን ማጠናከር የሚያስችል በጀት አፈቃቀድና አጠቃቀም አንጻራዊ በሆነ መልኩ
ካለፉት ዓመታት እየጨመረ መምጣቱ፣
የሥራ ተነሳሽነትን ለማሳደግ የዳኞችና የጉባዔው ተሿሚዎች ደመወዜና ጥቅማ ጥቅም ማሻሻያዎች
መደረጋቸው፣
የተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት የሰው ኃይል፣ የአደረጃትና የአሠራር ሥርዓት ማሻሻያ ተደርጎ አገልግሎቱን
ማጠናከር የሚያስችሉ ዕርምጃዎች መወሰዳቸው፣
የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓቱን በማጠናከር የየፍርድ ቤት የበላይ አመራር አካላትን ጨምሮ
የሚመለከታቸው አካላት እስከ ምድብ ችሎት የለቀ ድጋፍ ማድረጋቸውና የተለዩ ክፍተቶችን የሚሞሉ
ዕርምጃዎች መወሰዳቸው፣
40
በሥር ፍርድ ቤቶች የተወሰነ ምድብ ችሎቶች የአንድ መስኮት አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
ወረርሽኙ ያስከተላቸውን ስጋቶች እየተከላከሉ የዳኝነት አገልግሎት እንዳይቋረጥ መደረጉ፣
ውሳኔዎቻቸውን በኮምፒዩተር የመጻፍ ልምድ እየዳበረ መምጣቱና የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ
ተጠቃሚነት መጎልበቱ፣
ዳኞች የዕረፍት ጊዛያቸው መስዋዕት አድርገው በመስራት ከፍተኛ መጠን ያላቸው ውዜፍ መዚግብት ዕልባት
ማግኘታቸው፣
በኢኮቴ የታገ ዳኝነት አገልግሎቶችን ለማጠናከር የተጀመሩ የረጅም ጊዛ ሰፋፊ ጥናቶችን ጨምሮ የዳኝነት
አገልግሎቶችን ጥራት፣ ቅልጥፍና፣ ተደራሽነት… ለማሳደግ የሚያግዘ የማሻሻያ ሥራዎች መጠናከራቸው፣
የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቀነስና የንብረት ብክነቶችን ለመከላከል የሚያግዘ ዕርምጃዎች
መወሰዳቸው፣
የኮቪድ ወረርሽኙን ለመከላከል የሚያግዘ አቅርቦቶች፣ ምርመራዎች፣ ክትባቶች ክትትልና ድጋፎች እንዲኖሩ
መደረጋቸው፣
41
የሥራ ሰዓት አከባበርን ለማጠናከር የሚደረጉ ጥረቶች የሚፈለገውን ውጤት አለማምጣታቸውና ግይቶ
መግባትንም ሆነ ቀድሞ መውጣትን ማስቀረት አለመቻሉ…
የሚሉት ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን ውጤታማነት በሚፈለገው ደረጃ አሻሽሎ የተገልጋዮችን ፍላጎት ያገናበ የዳኝነት
አገልግሎት ለመስጠት እንቅፋት ከፈጥሩ ውጫዊ ችግሮችና መፍትሔ ለመስጠት ከተደረጉ ጥረቶች ውስጥ፡-
የመናዊ ቴክኖሎጅ አጠቃቀምና የመረጃ አያያዜ ስርዓት ውስንነት በመኖሩ መረጃዎችን በሚፈለገው ዓይነት፣
ጥራትና ቅላጥፍና ለማሳደግ ያጋጠሙ ዕንቅፋቶችን እንዲፈቱ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት መደረጉ፣
ለችሎት አዳራሽና ቢሮ ዕጥረቶች ላቂ መፍትሔ እስከሚገኝ በኪራይ ሕንጻዎች ጊዛያዊ መፍትሔ መሰጠቱ፣
በየደረጃው የሚገኙ ችሎቶችና ምድብ ችሎቶችን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማሟላት ያስቻሉ ዕርምጃዎች
መወሰዳቸውና ለአቅም ግንባታ ሥራዎች ተገቢው ትኩረት መሰጠቱ፣
የኮቪድ ወረርሽኝ ያስከተለው ስጋት ሙሉ አቅምን ተጠቅሞ የዳኝነት አገልግሎትን ለማሳደግ መሰናክል
ቢፈጥርም አቅም በፈቀደ መጠን ወረርሽኙን ተከላክሎ ለመሥራት መቻሉ፣
በማሳያነት ይጠቀሳሉ፡፡
ፍርድ ቤቶች ለበጀት ዓመቱ ያቀዱዋቸውን ግቦችና ፕሮጀክቶች አሳክተው የሚሰጡዋቸውን መደበኛ አገልግሎቶች
እና የጀመሩዋቸውን ማሻሻያዎች ውጤታማ ለማድረግ፡-
42
ማጠቃለያ
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሕብረተሰቡ የሚፈልጋቸውን የዳኝነት አገልግሎቶች ለመስጠት በ2013 በጀት ዓመት
የተጋጀውን መደበኛ እና የፕሮጀክት ዕቅድ በመፈጸም ከፍተኛ ለውጥ የታዩባቸው ውጤቶች ተግኝተዋል፡፡
ከእነዙህ ውጤቶች መካከል በመደበኛ የዳኝነት አገልግሎት በዕቅድ ከተያዘ የመዚግብት መጠን በላይ ዕልባት
እንዲያገኙ ማድረግ መቻሉን፣ አገልግሎቶችን ለማጎልበት እንቅፋት የሆኑ የአሠራር፣ የአደረጃጀትና የሰው ኃይል
አቅም ክፍተቶችን የሚሞሉ የለውጥ ሥራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን፣ የእነዙህ የለውጥ ሥራዎች ውጤት
የሆኑት የተሻሻሉ የፌዴራል ፍርድ ቤት እና የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አዋጆች ጸድቀው የአስተዳደር ርፉን ወደ
ዳኝነት ለማወርና ነጻነትን ያስከበር የሰው ኃይል ስምሪት እንዲኖር ለማድረግ ያስቻለ የሕግ መሰረት መፈጠሩን፣
የዳኞች ሥነ ምግባርና ዲስፕሊን የሚመራበት ደንብ እና የፍትሐብሔር ጉዳዮች ፍሰት አስተዳደር መመሪያ
ጸድቀው ወደ ተግባር እንዲገቡ መደረጋቸውን፣ አዋጆችን ለማስፈጸምና ሌሎች ተጨማሪ የለውጥ ሥራዎችን
ውጤታማ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የህግ ማዕቀፎች (ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ ማንዋሎች...) ዜግጅት ተጠናክሮ
መቀጠሉን ማሳያ ማድረግ ይቻላል፡፡
በፍርድ ቤቶች እነዙህ ውጤቶች እንዲገኙ የፍርድ ቤት የበላይ አመራሮች የአንበሳውን ድርሻ ቢወስዱም
በየደረጃው የሚገኙ ዳኞች፣ የአስተዳደር ኃላፊዎችና ሠራተኞች ከፍተኛ አስተዋጽዖ አድርገዋል፡፡ እነዙህ አካላት
በኮቪድ ወረርሽኝ የተከሰቱ ችግሮችን በመከላከል በሰጡዋቸው አገልግሎቶች በዕቅድ ተይው ከተፈጸሙት ጎን
ለጎን ዓመታትን ያስቆጠሩና ከፍተኛ መጠን ያላቸው (20,722) ውዜፍ መዚግብት ዕልባት እንዲያገኙ፣ ኮርት
ማናጀሮችን ጨምሮ በየደረጃው ብቃት ያላቸው የሥራ ኃላፊዎች ተመድበው ለዳኝነት ሥራው የሚያስፈልጉ
አስተዳደራዊ ድጋፎች በተሻለ ሁኔታ እንዲሟሉ፣ ለመደበኛ አገልግሎት የሚያስፈልግ በጀትም ሆነ የለውጥ
ሥራዎችን ለማስቀጠል የሚያግዜ የለጋሾች ድጋፍና የባለሙያዎች ክትትል እንዲጠናከር… ለማድረግ ተችሏል፡፡
እነዙህ ውጤቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አዲስ ለተጋጀው የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ እና ለ2014 በጀት
ዓመት ዕቅድ ትግበራ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ማስረጽ፣ ማውረድ፣ በተጋጀው የክትትልና ግምገማ መርኃግብር
መሰረት አፈጻጸሙን ተከታትሎ መገምገምና ክፍተቶችን እየሞሉ ለተገኙ ውጤቶች ዕውቅና መስጠት የቀጣዩ
በጀት ዓመት ቀዳሚ ተግባር ሊሆን ይገባል፡፡ ከዙሁ ጎን ለጎን በሂደት ላይ የሚገኙ የዳኞች የሥራ አፈጻጸም ምና
መመሪያ፣ የአስተዳደር ርፉ የመዋቅር ዜግጅትና ሌሎች የተጀመሩ ጥናቶች ወቅታቸውን ጠብቀው እንዲጠናቀቅ
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በሚጋጀው መዋቅር የሚካተተውን የሰው ኃይል አቅም በአግባቡ ለመጠቀም ተገቢውን
ኃላፊና ሠራተኛ በተገቢው ቦታ መመደብና ቀጣይነት ያለው የዕውቀትና ክህሎት ማጎልበቻ ሥርዓት ርግቶ
መተግበር ጠቃሚ ይሆናል፡፡
ለዙህም የፍርድ ቤት የበላይ አመራር አካላት፣ ዳኞች፣ የአስተዳደር ኃላፊዎችና ሠራተኞች የተለመደ ጥረታቸውን
አጠናክረው በመቀጠል ለውጥን መሰረት ላደረገ የጋራ ውጤት መሰለፍና ግልጽ አሠራርን የተከተለ የዕውቅና እና
የተጠያቂነት ሥርዓት ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
43