Professional Documents
Culture Documents
Best Practice 2005
Best Practice 2005
i
ክፍል አንድ...............................................................................................................................1
1. መ ግ ቢ ያ.......................................................................................................................1
2. ምርጥ ተሞክሮ ምን ማለት ነው?............................................................................................1
3. ዓላማ..............................................................................................................................2
3.1 ዋና ዓላማ.................................................................................................................2
3.2 ዝርዝር ዓላማ...........................................................................................................2
4. የሰነዱ አስፈላጊነት..............................................................................................................3
5. ወሰን...............................................................................................................................3
6. የምርጥ ተሞክሮ ቅመራ ስልት................................................................................................3
6.1 የቦታዎች አመራረጥ.......................................................................................................3
6.2 ምርጥ ተሞክሮዎችን መለያ ስልት.....................................................................................4
ክፍል ሁለት..............................................................................................................................5
ሁለት
7. የምርጥ ተሞክሮው ይዘት......................................................................................................5
ይዘት
7.1 በ 2003 ዓ.ም የተቀመሩ ምርጥ ተሞክሮዎች...............................................................5
ተሞክሮዎች
7.1.1 ከክልል እስከ ወረዳ በኢኮቴ ዙሪያ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...............................5
7.1.2. ከማህበረሰብ ሁለገብ መረጃ ማዕከላት የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...................................25
ተሞክሮዎች
7.1.3 ከማህበረሰብ ሬዲዮ ማዕከላት የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...............................................26
ተሞክሮዎች
7.1.4 ከባህር ዳር ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከል የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...................................27
7.2 ከ 2004 ዓ.ም እስከ 30/04/2005 ዓ.ም የተሰሩ አዲስ ምርጥ ተሞክሮዎች................................28
7.2.1 ከክልል እስከ ወረዳ በኢኮቴ ዙሪያ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች.........................................28
ተሞክሮዎች
7.2.2 ከማህበረሰብ ሁለገብ መረጃ ማዕከላት የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች....................................35
ተሞክሮዎች
7.2.3 ከማህበረሰብ ሬዲዮ ማዕከላት የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...............................................35
ተሞክሮዎች
7.2.4 ከባህር ዳር ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከል የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎች...................................35
ተሞክሮዎች
አባሪ.................................................................................................................................38
ii
ክፍል አንድ
1. መ ግ ቢ ያ
የአማራ ክልል በልማት፣ በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እና በመልካም አስተዳደር አፈፃፀም ረገድ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን
በማስፋት የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ስራ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ (ኢኮቴ) ልማት ኤጀንሲም በክልሉ በኢኮቴ ዙሪያ የተከናወኑ ምርጥ ተሞክሮዎችን
ቀምሮ ማስፋፋት በማሰፈለጉ በ 2003 ዓ.ም አራት አባላትን የያዘ ቡድን ሰይሞ አሰማርቷል።
ቡድኑም በክልሉ በሚገኙ ዞኖች፣ በዞኖች በኩል የተመረጡ ወረዳዎችንና ቀበሌዎችን የመስክ ጉብኝት በማድረግ እንዲሁም
የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቶችን መሰረት በማድረግ የተሻለ ተሞክሮ የሚባሉትን በመቀመር የ 2003 ዓ.ም የምርጥ
ተሞክሮ ሰነድ አዘጋጅቷል፡፡
ይህ ሰነድ ከ 2003 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2005 ዓ.ም በክልሉ በኢኮቴ ዙሪያ የተከናወኑ ምርጥ ተሞክሮዎችን አካቶ
ይዟል፡፡
ሰነዱ በሁለት ክፍል የተደራጀ ሲሆን በክፍል አንድ መግቢያ፣የምርጥ ተሞክሮ ምንነት፣ ዓላማ፣ የሰነዱ አስፈላጊነት፣ ወሰንና፣
ምርጥ ተሞክሮዎች ለመምረጥና ለመቀመር ተግባራዊ የተደረጉ ስልቶችን፤በክፍል ሁለት ደገሞ የምርጥ ተሞክሮዎችን ይዘት፣
ማጠቃለያና አባሪ አካቶ ይዟል።
1
የምርጥ ተሞክሮ መገለጫ ባሕሪያት በተለያየ መልኩ የሚገለጹ ቢሆንም የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና
የባሕል ድርጅት/United States Educational, Scientific and Cultural Organization (UNESCO)/ ለአብነት
ያህል ባሕሪያቱን እንደሚከተለው ገልጿቸዋል።
አዲስ ሐሳብ፤አሠራር፤ልምድ ወዘተ መሆኑ፤
በፊት ከነበረው አሠራር የተለየና ለውጥ የሚያመጣ መሆኑ፤
ቀጣይነትና ዘለቄታነት ያለው ውጤት የሚያመጣ መሆኑ፤እና
ወደሌሎች አካባቢዎችም በቀላሉ ሊስፋፋ የሚቸል መሆኑ ናቸው።
3. ዓላማ
3.1 ዋና ዓላማ
በኢኮቴ ዙሪያ ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ በማስፋፋት ዘርፉ ለልማት፣ ለመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ያለውን
አስተዋጽኦ በማሳደግ ድህነትን ታሪክ ለማድረግ በተጀመረው የዕድገትና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ
ለማድረግ
4. የሰነዱ አስፈላጊነት
ሰነዱ በተወሰኑ መ/ቤቶች በላቀ ደረጃ የተሰሩትን፣ በቀደምት ዓመታት የተከናወኑ ነገር ግን ቀጣይነት ያላቸው ተግባራትን
የያዘ፣ የህብረተሰቡን ችግር ሊያቃልል የሚችል፣ ጊዜና ወጭ ቆጣቢ፣ አዲስና የተሸሻሉ የቴክኖሎጂ ግኝቶችን ያካተተ፣ በቀላሉ
ሊስፋፉ የሚችሉ መሆኑን የለየና የመሳሰሉትን አካቶ የያዘ በመሆኑ አስፈላጊነቱን የላቀ ያደርገዋል።
በአጠቃላይ የሰነዱ አስፈላጊነት በተለያየ ደረጃ ተግባራዊ የሆኑ የኢኮቴ ምርጥ ተሞክሮዎችን በሁሉም ደረጃ ተግባራዊ
በማድረግ በክልላችን በአጭር ጊዜ ኢኮቴን ለማልማትና ለማስፋፋት የሚረዳ በመሆኑ ነው፡፡
2
5. ወሰን
በቅመራ ደረጃ የምርጥ ተሞክሮ ሰነዱ በኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ ስር በሚገኙ አደረጃጀቶችና /ከክልል እስከ ቀበሌ/ በክልል
ሴክተር መ/ቤቶች በኢኮቴ ዙሪያ የተከናወኑ ምርጥ ስራዎችን ያካተተ ሲሆን በትግበራ ደረጃ ደግሞ እንደተጨባጭ ሁኔታው
በሁሉም የክልሉ ሴክተር መ/ቤቶች የሚፈፀም ይሆናል፡፡
3
ክፍል ሁለት
የእያንዳንዱ ምርጥ ተሞክሮ የተሰራበትን ቦታ፣ የአሰራር ስልቱንና የተገኘውን ውጤት በሚያሳይ መልኩ እንደሚከተለው
ቀርቧል።
2. IP Messenger
IP Messenger መልእክትን ከኮምፒዩተር ወደ ኮምፒዩተር ያለኢንተርኔት ግንኙነት መለዋወጫ መንገድ ነው፡፡ኢኮቴ ልማት
ኤጀንሲ ከክልል እስከ ወረዳ እንዲደርስ አድርጓል።
4
ስልት
ሶፍትዌሩን ከኢንተርኔት በማውረድ ስለአጠቃቀሙና ስለሚሰጠው አገልግሎት በቂ የሆነ መረጃ ከተገኘ በኋላ የተጠቃሚዎች
ማንዋል በማዘጋጀት ከክልል እስከ ወረዳ በማዳረስ
ውጤት
IP Messenger በመጠቀም ማንኛውንም መረጃ በተቀላጠፈና በቀላሉ መለዋወጥ ተችሏል፡፡
3.ዌብ
3.ዌብ ሜል መጠቀም
ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ውስጥ ያሉ ክፍሎች በዌብ ሜል መረጃወችን መለዋወጥ እንዲችሉ ተደርጓል።
ስልት
ዊንዶው 2003 ሰርቨር ላይ ኤክስቸንጅ ሰርቨር በመጫን
ውጤት
በመስሪያ ቤቱ መልዕክት በቀላሉ መለዋወጥ በመቻሉ ወጭና ጊዜን መቆጠብ ተችሏል።
5
ወጪንና ጊዜን ማዳን ተችሏል፡፡
6. የኔትወርክ ዝርጋታ
6.1 ሰፊ የኔትወርክ ሽፋን
በክልሉ በሚገኙ አብዛኞቹ ዞኖችና ወረዳዎች የኔትወርክ ዝርጋታ የተስፋፋ ቢሆንም በተለይ ሰ/ወሎ ዞንና በስሩ በሚገኙ
ወረዳዎች በሰፊው የኔትወርክ ዝርጋታ ተከናውኗል።
ስልት
ለአመራሮች ግንዛቤ በመፍጠር በቂ በጀት እንዲመደብ በማድረግ
ውጤት
ቀልጣፋና ውጤታማ የሆነ የመረጃ ልውውጥ ማድረግ ተችሏል፡፡
ሀብትን ተጋርቶ መጠቀም በመቻሉ ያለአግባብ የሚወጣ ወጭን መከላከል ተችሏል።
ስልት
ለአመራሮች ግንዛቤ በመፍጠርና በጀት እንዲመደብ በማድረግ የኬብሎችን ደህንነት ባገናዘበ መልኩ በመሬት
በመቅበርና በአየር ላይ በመዘርጋት በሰፊው የኔትወርክ ዝረጋታ በማካሄድ
ማይክሮ ሶፍት ቪዚዮን በመጠቀም የኮምፒውተሮችንና የስዊች አቀማመጥን በሚያሳይ መልኩ ዲዛይን በማድረግ
ውጤት
የተሠራውና ያልተሰራው ምን እንደሆነ ለማወቅ ይረዳል፡፡
ችግር ሲያጋጥም በቀላሉ መፍታት ያስችላል፡፡
ማስፋፋት ቢፈለግ በቀላሉ ማስፋፋት ያስችላል፡፡
ቀልጣፋና ውጤታማ የሆነ የመረጃ ልውውጥ ማድረግ ተችሏል፡፡
6
ውጤት
ለተለያዩ አደጋዎች ተጋለጭ ያልሆነ ኔትወርክ መዘርጋት ተችሏል።
የሕንፃውን ውበት መጠበቅ ተችሏል።
ስልት
የኮምፒዩተራችንን c:\drive ፓርትሽንን በመክፈት ዊንደውስ ሲስተም 32 ከዚያ ዶት ዲኤልኤል (wagalogu.DLL)
የሚለውን ኤክስቴንሽን በዶት ባክ (.back) በመቀየር
ውጤት
ኮምፒዩተር እንዳይዘገይ ያደርጋል።
ሥራ እንዳይስተጓጎል ረድቷል።
9. በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ የማይክሮ ሶፍት ኦፊስ ስልጠና በቪዲዮ ካሴት መስጠት
በዋግኽምራ ብ/አስተዳደር ዞንና በሰ/
በሰ/ሸዋ በረኽት ወረዳ በአማርኛና በአካባቢው ቋንቋ የማሠልጠኛ ቪዲዮ አዘጋጅተው
ማቅረብ ችለዋል፡፡
ስልት
ኩይክ ስክሪንና ቪዲዮ ካፕቸር የሚባሉ ኦፕን ሶርስ ሶፍትዌሮችን ከኢንተርኔት በማውረድ
በቪዲዮ ቀርፆ አባዝቶ በማቅረብ
7
ውጤት
ጊዜ ለሌላቸው የኮምፒዩተር ሰልጣኞች ደጋግመው በማየት ክህሎታቸውን ለማዳበር ረድቷል፡፡
ሰልጣኞች በማንኛውም ጊዜ ያለ አስተማሪ በቀላሉ እንዲረዱትና እንዲጠቀሙበት ማድረግ ተችሏል፡፡
8
ውጤት
የኢኮቴ ዕቃዎችን ማሟላት ተችሏል።
ህብረተሰቡ የኢኮቴ ተጠቃሚ እንዲሆን እረድቷል።
12.በኢኮቴ
12.በኢኮቴ ዙሪያ ለአመራሩ ግንዛቤ ማስጨበጥ
በኢኮቴ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡ በመሆኑም በደ/
በደ/ጎንደር ዞንና ደራ ወረዳ፤ በሰ/
በሰ/ወሎ
ዞን፤ በደ/
በደ/ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ እና በአልብኮ ወረዳ ስለኢኮቴ የግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ተሰርቷል፡፡
ስልት
በየሩብ ዓመቱ የኢኮቴን ቀን በማክበር ለካቢኔዎችና ለሌሎች አመራር አካላት ግንዛቤ በመፍጠር
ውጤት
ለአመራሮች ግንዛቤ በመፍጠርና ለዘርፉ ትኩረት እንዲሰጠው በማድረግ በጀት ማስመደብ ተችሏል።
ስልት
ከቴክኒክና ሙያ መምህራን ጋር በመነጋገር ተማሪዎች ይበልጥ እገዛ የሚፈልጉበትን ርዕስ በመለየት የተግባር ሰልጠና
በመስጠት
ውጤት
የመማር ማስተማሩን ሂደት በማሳለጥ ቲወሪን በተግባር መደገፍ ተችሏል።
የብቃት ማረጋገጫ ፈተና /Center of Competence (COC)/ በቀላሉ እንዲያልፉ አስችሏል።
9
ሰሜን ወሎ በዞን ደረጃ የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ስለሌለ CDMA 3G በመጠቀም የኢንተርኔት
አገልግሎት በጋራ መጠቀም እንዲቻል በማድረግ እና ኖኪያ ሞባይሎችን ለኢንተርኔት አገልግሎት ለመጠቀም
ኮምፒዩተር ላይ ፒሲ ስዊት የሚባለውን ሶፍትዌር በመጫንና በማገናኘት
የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌዴራል በተገኘ የበጀት ድጋፍ CDMA በማስገዛት ለእያንዳንዱ ዳኛ በማደል
የኢንተርኔት ተጠቃሚ በማድረግ
ውጤት
ቴክኒክና ሙያ ተማሪዎችን የኢኮቴ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
ከስራ ሰዓት ውጭ ለፍርድ ሂደቱ አጋዥ የሆኑ የተለያዩ መረጃወችን ከኢንተርኔት ማግኘት አስችሏል ።
የኢንተርኔት ተደራሽነትን ማስፋፋት ተችሏል።
10
የኢኮቴ ዕቃወች በንጽህና ካልተያዙ በቀላሉ ሊበላሹ ይችላሉ ይህን በመገንዘብ አዊ ብሄረሰብ ባንጃ ሽኩዳድ ወረዳ፤ ደ/ወሎ
አልብኮ ወረዳና በሰ/
በሰ/ወሎ ቆቦ ወረዳ የኢኮቴ ዕቃዎችን ንፅህና ጠብቀው በመያዛቸው የአገልግሎት ጊዜያቸውን ማራዘም
ችለዋል፡፡
ስልት
አቧራን ለመከላከል ለያንዳንዱ ዕቃ መሸፈኛ በማዘጋጀት
የኢኮቴ ዕቃዎችን በንጽህና በመያዝ
ውጤት
የኢኮቴ ዕቃዎችን የአገልግሎት ጊዜን ማራዘም በመቻሉ ጊዜና ወጭን መቆጠብ ተችሏል።
11
18. የሶፍትዌር ክምችት
የሶፍትዌር ክምችት መኖሩ ስራን በተቀላጠፈ መንገድ ለማከናወን ያስችላል። በመሆኑም በሰ/
በሰ/ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ፤ ሰ/ጎንደር
ዞን፣ ዋግምራ ብ/አ/ዞን፤ ደ/ወሎ ዞን፤ ሰ/ሸዋ ዞን፤ ምስ/
ምስ/ጎጃም ዞን፤ ምዕ/
ምዕ/ጎጃም ዞን ቡሬ ወረዳ፤ አዊ ብ/አ/ዞንና ኢኮቴ ልማት
ኤጀንሲ የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በማከማቸት ጥቅም ላይ አውለዋል።
ስልት
የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በመግዛት፣ከኢንተርኔት በማውረድና ከስራ ባልደረባ በመዋስ
በክልሉ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር ጠቃሚ ሊሆኑ እንደሚችሉ የታመነባቸውን ከ50 በላይ የሚሆኑ ሶፍትዌሮች
በሁለት መልክ ማለትም በጣም ትላልቅ ዳታ መጠን ያላቸውን በድረ ገጽ አድራሻቸውን በመያዝ፣ ሜታ ዳታ
በማዘጋጅትና መጠነኛ ዳታ መጠን ያላቸውን ሙሉውን ሶፍትዌር በማውረድ
ውጤት
ለሀርድዌርና ሶፍትዌር ጥገና፤ለተለያዩ አፕሊኬሽኖች የሚያገለግሉ ሶፍትዌሮችን በማሰባሰብ አስፈላጊ በሆኑበት
ሰዓት መጠቀም አስችሎአል።
በክልሉ ካለው ተጨባጭ ሁኔታ አንፃር ጠቃሚ ሊሆኑ እንደሚችሉ የታመነባቸውን ሶፍትዌሮች በማሰባሰብና
አደራጅቶ በማስቀመጥ አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ ተችሏል
19.ዶክመንታሪ
19.ዶክመንታሪ ፊልም ማዘጋጀት
ጠቃሚ መረጃወችን በዶክመንታሪ ፊልም አዘጋጅቶ ማስቀመጥና መረጃው አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ መጠቀም ተገቢ ነው።
ይህን በማሰብ በሰ/
በሰ/ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ እና በሰ/
በሰ/ሸዋ ዞን በረኸት ወረዳ ዶክመንታሪ ፊልም አዘጋጅተዋል።
ስልት
ቪዲዮ ካፕቸር ካርድ፣ ሶፍትዌርና ቪዲዮ ካሜራ በመጠቀም ዶክመንታሪ ፊልም ማዘጋጀት
ውጤት
በድምጽና በምስል የተቀናበሩ የፓናል ውይይቶችን፣ የችሎት ፍርዶችንና ሌሎች መረጃወችን በመያዝ አስፈላጊ በሚሆኑበት
ጊዜ መጠቀም ተችሏል
12
ስልት
የሰው ኃይል መረጃ ለመያዝ የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ከተጠቃሚዎች በማሰባሰብ በማይክሮሶፍት አክሰስ ዳታቤዝ
በማልማትና ስለአጠቃቀሙ ለተጠቃሚዎች ስልጠና በመስጠት
በኢትዮጵያ ካልቸራል ኸሪቴጅ የቅርሳቅርስ መመዝገቢያ ዳታቤዝ ተለምቶ በክልል በሚገኙ ዞንና ወረዳወች
ዳታቤዙን በመጫን
ውጤት
የሚፈለግ መረጃን በተቀላጠፈ፣ በቀላሉና በተደራጀ ሁኔታ ማስቀመጥና ማግኘት ተችሎአል፡፡
የመረጃ ማጭበርበር እንዳይኖር አግዟል፡፡
ቀጣይነት ያለው አሰራር እንዲኖር አስችሏል፡፡
ቅርሳቅርሶችን በተገቢው ጊዜ ማሳየት፣ ከምዝበራና ስርቆት ማዳን ተችሏል።
13
በመጠቀም ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር የልምድ ልውውጥና የቀለም ትምህርት የጥያቄና መልስ ውድድር የተደረገ ሲሆን
ቆቦና አልብኮ ወረዳዎች የጥገናና የተለያዩ የልምድ ልውውጥ አድርገዋል።
ስልት
የቪድዮ ኮንፈረንስ በመጠቀም ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር የጥገናና የተለያዩ የልምድ ልውውጦች በማድረግ፣
ከትምህርት ቤቶች ርዕሰ መምህራን ጋር በመወያየት የጊዜ ሰሌዳ በማውጣት የቀለም ትምህርት ጥያቄና መልስ ውድድር
በማድረግ፣
ውጤት
ጊዜንና ወጭን በመቆጠብ ችግርን በቀላሉ መፍታት ተችሏል፡፡
የተማሪዎችን ክህሎትና እውቀት ማዳበር ተችሏል፡፡
14
26. የኢኮቴ ክበብ ማቋቋም
የኢኮቴ ክበብ በየተቋማት መቋቋሙ ያለውን ጠቀሜታ በመረዳት ሰ/ወሎ ዞን ላይና ቆቦ ወረዳ በቴክኒክና ሙያ እና 2ኛ ደረጃ
ት/ቤቶች፣ እነማይ ወረዳ በአንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች እና በአልብኮ ወረዳ በደጅ አዝማች መንገሻ አቡዬ 2ኛ ደረጀና መሰናዶ
ት/ቤት የኢኮቴ ክበብ ተቋቁሟል።
ስልት
ከት/
ከት/ቤቱ ር/መምህርና ከኢኮቴ መምህራን ጋር በመነጋገር በቴክኒክና ሙያ ፣ በሁለተኛ ደረጃና በአንደኛ ደረጃ
ት/ቤቶች የኢኮቴ ክበብ በማቋቋም ለአባላት የመሠረታዊ ኮምፒዩተር ስልጠና በመስጠት፣
የመማሪያ መጽሐፍትን መሰረት በማድረግ ያገኙትን ንድፈ ሀሳብ የተግባር ልምምድ እንዲዳብር በማድረግ፣
ውጤት
የመሠረታዊ ኮምፒዩተር ስልጠና ማግኘታቸው የክበብ አባላትን የቴክኖሎጅው ተጠቃሚ አድርጓቸዋል።
በክፍል የሚማሩትን ንድፈ ሀሳብ መሰረት በማድረግ የተግባር ልምምድ ማድረግ አስችሏቸዋል።
ኢንተርኔት ስለሚቆራረጥ ኢንሳይክሎፒዲያ/
ኢንሳይክሎፒዲያ/ኢንካርታ በመጠቀም መረጃ እንዲያገኙ ተደርጓል፣
ወደ ከፍተኛ ትምህርት ለሚገቡ ተማሪወች የቴክኖሎጂው ፍቅር እንዲያድርባቸው እረድቷል፡፡
15
ስልት
ከኢትዮቴሌኮም ባለሙያዎች ልምድ በመቅሰም
ውጤት
የመንግስትን ወጪና ጊዜ መቆጠብ አስችሏል፡፡
ህብረተሰቡ ቀጣይነት ያለው አገልግሎት ማግኘት ችሏል።
29.የቢሮ
29.የቢሮ አደረጃጀትን የተሟላ ማድረግ
ውጤታማና ቀልጣፋ ስራ ለመስራት ከሚያሰፈልጉት ነገሮች ውስጥ አንዱ ምቹ የቢሮ አደረጃጀት መኖር ነው።
ይህን በመገንዘብ አልብኮ ወረዳ ራሱን የቻለ የኢኮቴ አዳራሽ፣ የማሰልጠኛ ማዕከልና ኢንተርኔት ካፌ፣ ንብረት ክፍልና
የኔትወርክ ክፍል ተከፋፍሎ እንዲሰራ አድርጓል።
ስልት
ስለ ኢኮቴ ጠቀሜታ ለአመራሮች ግንዛቤ በመፍጠር ለህንፃ ማሰሪያ በጀት እንዲመደብ በማድረግ
ውጤት
ስልጠና በአግባቡ ለመስጠት አስችሏል።
መሳሪያዎች በንፅህናና በአግባቡ እንዲያዙ አስችሏል።
ሁሉንም ሴክተር መ/ቤቶች ያማከለ መሆኑ ተጠቃሚ አድርጓቸዋል።
አዳራሹ የራሱ የኢኮቴ በመሆኑ የቪ/
የቪ/ኮንፈረንስ አገልግሎት በተፈለገው ጊዜ መስጠት አስችሏል።
30.የፀሐይ
30.የፀሐይ ኃይል/Solar
ኃይል/Solar Energy/ መጠቀም
የኤሌክትሪክ ኃይል በሌለበት ሁኔታ አማራጭ የኤሌከትሪክ ኃይል መጠቀም ስራዎች ቀጣይነት አንዲኖራቸው ያደረጋል።
በአልብኮ ወረዳና በሌሎች ወረዳዎች ይህ ተግባራዊ ሆኗል።
ስልት
ከኢትዮቴሌኮም ጋር በመነጋገር የፀሐይ ኃይል /Solar Energy/ ፓናል በመዘርጋትና የባትሪ አሲድ በመሙላት አማራጭ
የኤሌከትሪክ ኃይል መጠቀም ተችሏል።
ውጤት
አማራጭ የኤሌክትሪክ ኃይል በመጠቀም ሰራ እንዳይቆም አስችሏል።
16
በተለያየ ሁኔታ ዞኖች ካገኟቸው ኮምፒዩተሮች ውስጥ በየወረዳው ኮምፒዩተሮች ለስልጠና አገልግሎት እንዲውሉ
በማድረግ፣
የተበላሹ ኮምፒዩተሮችን በመጠገን አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ፣
የማሰልጠኛ ማኑዋል በማዘጋጀት፣
የመብራት አገልግሎት ለሌላቸው ቀበሌዎች ሊሰጡ የነበሩትን ኮምፒዩተሮች በማሰባሰብና ተገቢ/
ተገቢ/ምቹ ክፍል
በመፈለግ ፣
ውጤት
ስልጠና በስፋት መስጠት በመቻሉ የኮምፒዩተር ዕውቀት ያላቸው የመንግስት ሰራተኞች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ
ኮምፒዩተርን ተጠቅሞ ስራን በተደራጀ መልኩ መስራት አስችሏል።
33.ውጤት
33.ውጤት ተኮር ስርዓት /Balanced Score Card (BSC) Automation/
ከአዲስ አበባ አስተዳደር በተደረገው የልምድ ልውውጥ የፌደራል ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲ
የውጤት ተኮር ስርዓት በኤክሴል ሰርተው በክፍለ ከተማዎች ውስጥ ያደረጉትን የሙከራ ትግበራ ተሞክሮ በማምጣት
የኤጀንሲውን BSC አውቶሜሽን በመስራት ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
ስልት
የኤጀንሲውን ሂደቶች ግብና መለኪያወች ከBSC ዶክመንት በማውጣት በማይክሮሶፍት ኤክስ ኤል የኤጀንሲውን BSC
አውቶሜት በማድረግ
ውጤት
17
እቅድ በተሳካ መልኩ መዳሰስ መቻሉና የሰራተኛውንም ውጤት መለካት የሚያስችል መሆኑ
ስልት
ማየት ለተሳናቸው NVDA & JAWS ከኢንተርኔት በማውረድና የአጠቃቀም ማንዋል በማዘጋጀት ከክልል እስከ ወረዳ
በማዳረስ፣
ውጤት
ማየት የተሳናቸው የኮምፒዩተር ተጠቃሚ መሆናቸው ለስራቸው አጋዥ የሆኑ መረጃዎቸን እንዲያገኙ አስችሏቸዋል።
18
CCMS የተባለ ሶፍትዌር ቢሶፍት በተባለ አገር በቀል ድርጅት በማስለማት፣
ውጤት
የፋይል መጥፋትና የፍርድ ሂደት መጓተትን ቀንሷል።
38.የመድሀኒት
38.የመድሀኒት ማጣቀሻ /Drug Reference/ ሶፍትዌር
በሐብሩ ወረዳ የመድሀኒቶችን ዝርዝር የያዘ /Drug reference/ ሶፍትዌር ማዘጋጀት ተችሏል።
ስልት
መረጃወችን ከኦፕን ሶርስ በማሰባሰብ
ውጤት
ስለመድሀኒቶች አይነትና በህሪ ለማወቅ የሚስችል ዋቢ ፅሁፎችን ማግኘት አስችሏል።
የመድሀኒቶችን ባህሪ ለማወቅና ለማዘዝ አስችሏል።
41.ቀበሌ
41.ቀበሌ አውቶሜሽን ሲስተም
ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በሚገኙ 9 ቀበሌዎች የአውቶሜሽን ስራ ተከናውኗል።
ስልት
በ ቪዧል በዚክሽና በአክሰስ አፕሊኬሽን ሶፍትዌር በመጠቀም መታወቂያ ማተም የሚችል ሶፍትዌር በማስለማት፣
ውጤት
ስራን ለማቀላጠፍ በመርዳቱ መልካም አስተዳደርን አስፍኗል
19
የህብረተሰቡን እርካታ አስገኝቷል
ማጭበርበርን ቀንሷል።
1. ኢኮቴ ን ማስፋፋት
የማሕበረሰብ ሁለገብ መረጃ ማዕከላት ማሕበረሰቡን የቴክኖሎጂው ተጠቃሚ ከማድረግ አንፃር እነማይ ወረዳ በተሻለ ሁኔታ
አከናውነዋል፡፡
ስልት
ማህበረሰቡ ከፀረወባ ማህበር ጋር ፍሎጎቱን በመግለፅ
ውጤት
ቴክኖሎጂን ማስፋፋት ተችሏል።
2. የተጠናከረ አመራር
በላይ ጋይንት ወረዳ የቦርድ አመራሩ በተጠናከረ መልክ ማዕከሉን መምራት ችሏል።
ስልት
የጋራ ግንዛቤና አቋም መያዝ
ውጤት
የማዕከሉ ገቢ ማደግ
አገልግሎቶች የተጠናከረ መሆን
20
3. መረጃ መስጠት
የበህር ዳር ከተማ ወጣቶች ማዕከል አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በመፃፍ እስከሚታተም ድረሰ ለተማሪዎች በሶፍት ኮፒ
እንዲደርሳቸው አድርገዋል
ስልት
ስርዓተ ትምህርቱን ኮምፑተር ላይ በመጫን
ውጤት
ተማሪዎች ሊገጥማቸው የሚችለውን የመፅሀፍ እጥረትን መቀነስ ችለዋል።
21
7.2 ከ 2004 ዓ.ም እስከ 30/04/2005 ዓ.ም የተሰሩ አዲስ ምርጥ ተሞክሮዎች
22
የኮምፒየተር ተጠቃሚዎች ከሚያጋጥማቸው ችግሮች ውስጥ አንዱ የሶፍትዌሮች እርስ በርስ መናበብ አለመቻል ነው።ኢኮቴ
ልማት ኤጀንሲ በመገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን ሰነድ ካስተማይዝ በማድረግ ይህን ችግር
የሚፈታ ሰነድ አዘጋጅቷል።
ስልት
በተደጋጋሚ ጊዜ ከተከሰቱ የተናባቢነት ችግሮች (ማክሮሶፍት ኦፊስ፣ግዕዝ እና የተለያዩ ኦፐሬቲንግ ሲስተምስ አጠቃቀም )
በመነሳት መፍትሄ በመፈለግ
ውጤት
ዕለት ከዕለት የሚያጋጥሙ የተናባቢነት ችግሮች ተፈትተው ስራን በቅልጥፍና መስራት አስችሏል።
45. ኢኮቴን
ኢኮቴን ማስፋፋት
የኢኮቴን ተደራሽነት ለማስፋት በየዓመቱ የአፍሪካ ሳምንት በክልላችን ይከበራል።በዚህ ዓመትም ሰሜን ሸዋ ዞን በረኸት
ወረዳ እና ኢኮቴ ልማት ኤጄንሲ የአፍሪካ ሳምንትን በተሻለ ሁኔታ አክብረዋል።
ስልት
ከወረዳ አመራሩ ጋር በመመካከር ሳምንቱ በወረዳና በተመረጠ ቀበሌ በስዕላዊ መግለጫና በጥያቄና መልስ ውድድር
በማክበር ለተሳተፉ ተወዳዳሪዎች ሽልማት በመስጠት፣/ በረኸት ወረዳ/
የአፍሪካ ኢኮቴ ሳምንት አከባበር ላይ ዝግጅት የሚያደርግ ኮሚቴ በማቋቋም በዓሉ በፓናል ውይይት፣በአማራ ሬደዮ
ጣቢያ የቀጥታ ጥያቄና መልስ ውድድር በማድረግ ለአሸናፊዎች ሽልማት በመስጠት /ኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ/
ውጤት
በረኸት ወረዳ
ከ410 ያላነሱ ተሳታፊዎች ሰለኢኮቴ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ተደርጓል።
በቀበሌ ደረጃ መከበሩ የተደራሽነት ሽፋንን ጨምሯል።
የተወዳዳሪነትን መንፈስ ፈጥሯል።
ኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ
ሕብረተሰቡ ሰለኢኮቴ ያለው ግንዜቤ ጨምሯል።
የተወዳዳሪነትን መንፈስ ፈጥሯል።
23
ከኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ ስራውን የሚያከናውኑ ባለሙያዎች በመመደብ፣ለዲጅታል ላይበራሪ ዝግጅት የሚያገለግሉ
መረጃወችን በማሰባሰብ እና ኦፐን ሶርስ ሶፍትዌር በመጠቀም
ውጤት
በሚለዮን ለሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት አስችሏል።
24
በቅድሚያ ዞን ላይ ከተሞከረ በኋላ እንዴት እንደሚተገበር ለሁሉም ወረዳ ባለሙያዎች በስልጠና ወቅት ገለፃ በማድረግና
ጥገናዎች በሚሰሩበት ወቅት በመተግበር
ውጤት
የሜን ሚሞሪ(ራም) ግዥ ሊወጣ የነበረውን ወጪ አድኗል፤እንዲሁም የኮምፒዩተሮችን መንቀራፈፍ ቀርፏል፡፡
25
አንዳንድ ፋይሎችን በሚስጥር መያዝ ያስፈልጋል።ይህን ለማድረግ ፋየሎችን የያዘውን ፎልደር ሎክ ማድረግ የሚችል .
ሶፍትዌር መጠቀም የሚቻል መሆኑን ከሰሜን ጎንደር ልምድ መውሰድ ይቻላል።
ስልት
ሶፍትዌሩን ከኢንተርኔት በማውረድና ኮምፒዩተሮቻችን ላይ በመጫን
ውጤት
ፋይሎችና ዶክመንቶችን በሚስጥር እንዲጠበቁ አድርጓል፡፡
54.የሞባይል
54.የሞባይል ኢንተርኔት በላፕቶፕ መጠቀም
ኢንተርኔትን በሞባይል መጠቀም የሚቻል ቢሆንም አጠቃቀሙ አመች አይደለም።ኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ ይህን ችግር ሊፈታ
የሚችል ሶፍትዌር መኖሩን አመላክቷል።
ስልት
Mobile Office Software ላፕቶፕ ላይ በመጫንና በኬብል ሞባይሉን ከላፕቶፕ በማገናኘት
ውጤት
በማንኛውም ቦታ ሞባይልን በመጠቀም ኢንተርኔት ማግኘት ይቻላል።
26
57. LAN Tool ሶፍትዌር መጠቀም
በአንድ ማሰልጠኛ ማዕከል ኔትወርክድ የሆኑ ብዙ ኮምፒዩተሮችን ለመዝጋት አሰልች ከመሆኑም በላይ ጊዜን ይሻማል።ሰሜን
ወሎ ዞን LAN Tool ሶፍትዌርን በመጠቀም ችግሩን ፈቷል።
ስልት
በሁሉም ኮምፒዩተሮች LAN Tool ሶፍትዌር መጫን
ውጤት
በአንድ ኮምፒዩተር ላይ ሆኖ ሁሉንም ኮምፒዩተሮች መዝጋት ተችሏል
ኮምፒዩተሮችን በመዝጋት የሚጠፋውን ጊዜ አስቀርቷል።
ስልት
የአስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊው ጋር በመወያየት በጀት እንዲፈቅድ በማድረግ፣
27
ለ13ቱም ወረዳዎችና ለ3ቱም ማህበረሰብ ሁለገብ መረጃ ማዕከላት ቼክሊስት በማዘገዘጀት፣
ከድጋፍና ክትትል በኋላም ለወረዳዎች ግብረ መልስ አዘጋጅቶ በመላክ
ክልል ኢኮቴ ልማት ኤጄንሲም እንዲያውቀው በማድረግ
ውጤት
በኢኮቴ ዙሪያ የዞኑን እንቅስቃሴ ለማወቅ ተችሏል።
61.የፖርታል
61.የፖርታል ልማት
ፖርታል ድረ ገጽን፣ኢንትራኔትንና አክስትራኔትን አካቶ የያዘ መግቢያ ነው።ኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ 26 የክልል መ/ቤቶችን
ያገናኘ ፖርታል አስለምቷል።
ስልት
26 የክልል ሴክተር መ/ቤቶችን የያዘ ሲስተም በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ /INSA/ በመስለማት
የፖርታል ልማቱን የሚከታተል የቴክኒክ ኮሚቴ በማቋቋም፣/ኢኮቴ ልማት ኤጀንሲ
ውጤት
መረጃዎችን ዓለም አቀፋዊ ይዘት ባለው መልኩ ተደራሽ ማድረግ ያሰችላል
28
በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በመገኘት ለተመራቂ ተማሪዎች ስለኢኮቴ ቢዝነስ ዓላማ በማስተዋወቅ ቅድመ
ዝግጅት እንዲያደርጉ በማስገንዘብ፣
ውጤት
የፈጠራ ስራን አበረታቷል።
ከስራ ፈላጊነት ወደ መካከለኛ ባለሃብትነት መሻጋገር ተችሏል።
29
8. ማጠቃለያ
በቅመራ ሰነዱ የምርጥ ተሞክሮ ዓይነቶች ተካተዋል። ሆኖም በሰነዱ የተካተቱ ተሞክሮዎች ለአንዳንድ ተቋማት አንዳንዶቹ
ተሞክሮዎች አዲስ አሰራር ሊሆኑ የሚችሉ ቢሆንም ለአንዳንዶቹ በአቻ ወይም በተሻለ ሰርተዋቸው የሚገኙ ሊሆኑ
እንደሚችሉ በመረዳት በክልሉ የሚገኙ ከክልል እስከ ቀበሌ ያሉ የኢኮቴ ተቋማት ከራሳቸው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ
እንደሚፈጽሙ ይጠበቃል:: ምርጥ ተሞከሮዎች ባልተሰሩበት ቦታ ከአካባቢው ሁኔታ ጋር በማዛመድ መተግበርን የሚጠይቅ
ሲሆን በተሰሩበት ቦታ ደግሞ ይበልጥ እንዲሻሻሉ ማድረግ ያስፈልጋል።
ምርጥ ተሞክሮዎችን በኤጀንሲው ድረ ገጽ ላይ በመጫን፤ በሲዲ አራብቶ ለዞኖች በመላክና ዞኖች በተዋረድ ለወረዳዎችና
ቀበሌዎች በሚያመቻቸው መንገድ እንዲያሰራጩ በማድረግ ማስፋፋት ይቻላል። በተጨማሪም ተቀምረው የተላኩት ምርጥ
ተሞክሮዎች ምን ያህል ተግባራዊ እንደሆኑ የመከታተልና የመደገፍ ተግባር፣ የተስፋፉ ምርጥ ተሞክሮዎችን መረጃ
መያዝና ወረዳ ለዞን፣ዞን ለክልል በሪፖርት መልክ አካቶ ማቅረብ ይጠበቃል፡፡
የ ICT ዕድገት ፈጣንና ቀጣይ በመሆኑ ምርጥ ተሞክሮዎችም ወቅታዊ መሆን ይኖርባቸዋል። በመሆኑም ስራን የሚያቀላጥፉ
አሰራሮችን በየጊዜው በመቀመር ኢኮቴ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ እንዲሳካ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ በየደረጃው
የሚገኙ አካላት ትኩረት ሰጥተው ሊንቀሳቀሱ ይገባል፡፡
አባሪ
በ 2003 ዓ.ም የመጀመሪው ሰነድ ዝግጅት ላይ በመስክ በመገኘት መረጃ የተሰበሰበባቸው መ/ቤቶች
30
ነፋስ መውጫ ማህበረሰብ ሁለገብ የኢንፎርሜሽን ማዕከል
ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ICT የስራ ሂደት
ሰቆጣ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ዋግኽምራ ማህበረሰብ ሬዲዮ ማዕከል
ሰሜን ወሎ ላስታ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ብልባላ ቀበሌ ጽ/ቤት
ዞን ICT የስራ ሂደት
ቆቦ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ደቡብ ወሎ ዞን ICT የስራ ሂደት
አልብኮ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ኮምቦልቻ የማሕበረብ ሬዲዮ ማዕከል
ደሴ ከተማ አስተዳደር ደሴ ከተማ አስተዳደር ICT የስራ ሂደት
ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን ICT የስራ ሂደት
ወጣቶች ICT ማዕከል
ደዋጨፋ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ሰሜን ሸዋ ዞን ICT የስራ ሂደት
ደብረብርሃን ወረዳ ICT የስራ ሂደት
ምስራቅ ጎጃም
እነማይ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
እነማይ ፀረ-ወባ ማህበር
ዞን ICT የስራ ሂደት
ምዕራብ ጎጃም ዞን ICT የስራ ሂደት
ቡሬ ወረዳ ICT የስራ ሂደት
31
ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
ጠቅላይ ፍርድ ቤት
32