You are on page 1of 49

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

ንግድ ቢሮ
የንግድ ኢንፔክሽንና ሬጉላቶሪ ዳይሬክቶሬት

በ2016 በጀት ዓመት የየካቲት ወር ዕቅድ


አፈጻጸም ሪፖርት

መስከረም 2016 ዓ.ም


አዲስ አበባ
ክፍል አንድ
 የንግድ ኢንስፔክሽንና ሬጉላቶሪ ዳይሬክቶሬት በ2016 በጀት ዓመት በንግዱ ዘርፍ:-
o የሚታዩትን ችግሮችን ለመቅረፍ
o በንግድና ግብይት ስርዓቱ ውስጥ የሚታዩትን ህገ-ወጥ የንግድ ተግባራትን

በመከላከል
o ተቋማዊ ለውጥ ለማምጣትና
o የንግዱንና የሸማቹን ማህበረሰብ ፍትሃዊ የሀብት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እቅድ

በማዘጋጀት በተግባር ላይ ይገኛል፡፡


 በበጀት ዓመቱ በየካቲት ወር ዕቅድን ተግባራዊ በማድረግ በከተማው የሚካሄደው
የንግድ ስራ በግልጽ ውድድር ላይ የተመሰረተና ጤናማ እንዲሆን ዳይሬክቶሬቱ
በተደራጀና በተጠናከረ መልኩ በመምራት ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት እንዲቻል
የተሰጠውን ተልዕኮ በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡
የቀጠለ …..

በተለይ፡-

 ፍትሃዊና ግልፅ የንግድ ውድድር ለማስፈን በሚደረገው ጥረት ውስጥ፣


 የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሊሆኑ የሚችሉ የውስጥና የውጪ ችግሮችን
መለየት፣
 አስቀድሞ በመፍታትና የለውጥ ስራዎችን በመጠቀም ከተገልጋይ የሚነሱ
ቅሬታዎችንና አቤቱታዎችን ከመፍታት አኳያ የተከናወኑ የተግባራት ዝርዝር
የአፈጻጸም ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የሰራዊት ግንባታ ተግባራት

 በዳይሬክቶሬቱ ስር የሚገኙ የአቻ ፎረም ቡድኖችን መልሰው እንዲደራጁ በማድረግ የአቻ


ፎረም ዕቅድ በማቀድና ለቡድኖች በማውረድ ሶስቱም ቡድኖች እንዲያቅዱ ተደርጓል፡፡
ከዚህ በመነሳት 20 ባለሙያዎች የራስን ማብቃት ዕቅድ አቅደው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡
 በዳይሬክቶሬቱ ስር የሚገኙ ሶስት የአቻ የሰራተኛ ፎረም ቡድኖች
በየሳምንቱ ውይይት እያደረጉና ያጋጠማቸውን ችግሮች እየፈቱ ይገኛሉ፡፡
 በዳይሬክቶሬቱ የሚገኙ ሶስት የሰራተኞች አቻ ፎረም በወሩ በአማካኝ 4
ጊዜ እስከዚህ ወር ደግሞ 28 ጊዜ ውይይት አድርገዋል፡፡
 በዚህ ወር የዕለት ስራ መመዝገቢያ ፎርማት መሰረት ሁሉም ሰራተኞች
የዕለት ስራ በመመዝገብ የስታንዳርድ ትንተና አንድ ጊዜ እንዲሰራ
ተደርጓል፡፡ እስከዚህ ወር ደግሞ 2 ጊዜ ተተንተኗል፡፡
የመጣ ለውጥ
 በየደረጃው የሚነሱ ችግሮች የአቻ ሠራተኞች ፎረም እና የዳሬክቶሬቱን የአቻ
ሠራተኞች ፎረም /በለውጥ ቡድኑ/ ምላሽ እንዲያገኙ መደረጉ፤
 ስራን ቆጥሮ መስጠት እና መቀበል መጀመሩ፤
 በሰራተኞች የሚነሳውን የአመለካከት ችግር መፍታት ተችሏል፡፡
 ከብልሹ አሰራር አንፃር የመንግስት ስራ ሰዓት መሸራረፍ መቀነስ ተችሏል፡፡
 ስራዎች በእውቀት እንዲመሩና ወጥ ሆነ የድጋፍና ክትትል ስርኣት እንዲኖር
አስችሏል፣
የተቀሙ ራዕይ፤ ተልዕኮ እና እሴቶች

ክፍል ሁለት
 የተቋሙ ራዕይ (Vision)
 የአዲስ አበባ ከተማ በ2022 ዓ.ም ዘመናዊ፣ ፍትሃዊ እና ተወዳዳሪ የንግድ ሥርዓት
ከሰፈነባቸው የአፍሪካ ከተሞች ግንባር ቀደም እንድትሆን ማስቻል ነው፡፡
የዳይሬክቶሬቱ ተልዕኮ (Mission)
 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማውን ህብረተሰብ ተሳትፎ በማጠናከር፣
በዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጅ በመታገዝ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አሰራር ማዘመን
ደረጃቸውን የጠበቁ የግብይት ማዕከላትን በማስፋፋት እና ጠንካራ የክትትልና ቁጥጥር
ስርዓት በመዘርጋት ፍትሃዊ ግብይትን በማስፈን የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ
ነው፡፡
የተቋሙ ዕሴቶች (Values)

ቅንነት
ግልፀኝነት

ተጠያቂነት
የላቀ አገልግሎት መስጠት

በእውቀትና በእምነት መስራት

ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት

ቅንጅታዊ አሰራርን ማጎልበት


ክፍል ሦስት

3. 3.1. ዋና ዋና ግቦች፣ ዓላማዎችና ተግባራት


ተግባር 1. 100% አሠራርን የጠበቀ የሰው ኃይል ስምሪት ማድረግ ተችሏል፣
 ተግባር 1. 1 ወቅቱንና ጥራቱን የጠበቀ ዕቅድ ለማዘጋጀት ታቅዶ 1 በማከናወን
100% ማሳካት ተችሏል፣ እስከዚህ ወር ዕቅዱን በመከለስ 2 ታቅዶ 2
(100%) ተከናውኗል፡፡
 ተግባር 2. በዚህ ወር 1 ወቅቱንና ጥራቱን የጠበቀ ሪፖርት ለማዘጋጀት ታቅዶ 1
በማዘጋጀት 100% ማሳካት ተችሏል፣ እስከዚህ ወር 8 ታቅዶ 8 ተከናውኗል፣
 ተግባር 3. በየወሩ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ግብረ-መልስ ለመስጠት እና አፈፃፀሙን
መገምገም ዕቅድ 1 ክንውን 1 አፈፃፀም 100% ማሳካት ተችሏል፤ እስከዚህ ወር
8 ታቅዶ 8 በማከናወን (100%) ማሳካት ተችሏል፤
የቀጠለ

 ተግባር 4. በተሰጡ ክትትልና ድጋፍ መሰረት ፋይዳዊ ግምገማ


ማካሄድ በዚህ ወር 1 ታቅዶ 1 ተከናውኗል፣ እስከዚህ ወር 1
ታቅዶ 1 በክንውን (100%) ተከናውኗል፣
 ተግባር 5. በየደረጃው ለተቋሙ ሠራተኞች፣ አመራሮች፣ ባለድርሻ
አካላት እና የህዝብ ክንፍ በዕቅድ ዝግጅት እና በእቅድ አፈፃፀም
ግምገማ ማሳተፍ በቢሮ ደረጃ ተከናውኗል፤
የቀጠለ….

ዓላማ 2. የሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት


ማሻሻል፣
 ተግባር 1. 100% አሠራርን የጠበቀ የሰው ኃይል ስምሪት
ማድረግ ታቅዶ በዳይሬክቶሬቱ የሚገኙ 20 ባለሙያዎችን
አመራሮችን የሰው ሀይል ስምሪት ማድረግ ተችሏል፣
 ተግባር 2. የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት እስከዚህ ወር ዕቅድ 1 ክንውን
1 አፈፃፀም 100% ማሳካት ተችሏል፣
የቀጠለ….
 ተግባር 3. በየደረጃው ለተቋሙ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወሩ 58
አልተከናወነም፣ እስከዚህ ወር 106 ታቅዶ ለ 223 አመራሮች ሥልጠና ተሰጥቷል፤
አፈፃፀሙ ከ100% በላይ ማከናወን ተችሏል፣
 ተግባር 4. በየደረጃው ለተቋሙ ሠራተኞች የክህሎት ስልጠና በዚህ ወር የለም እስከዚህ
ወር ለ901 ታቅዶ ለ 410 ባለሙያዎች ስልጠና በመስጠት 46% መፈጸም ተችሏል፣፤
 ተግባር 5. በተሰጠው ስልጠና የስልጠና ላይ ፋይዳዊ ግምገማ ማድረግ በዚህ ወር የለም
እስከዚህ ወር ዕቅድ 1 ክንውን 1 አፈፃፀም 100% ማሳካት ተችሏል፣
 ተግባር 6. የተቋምና የሰራተኛ ውጤት ተኮር እቅድ አፈፃፀምን ምዘና
የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ውጤት የ20 ሰራተኞች ተሞቷል፣
የቀጠለ….
 ዓላማ 3. የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. 100% የተመደበ በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ ማዋል ተችሏል፣
 ተግባር 2. የተቋሙን ንብረቶች 100% በአግባቡ መያዝና መጠቀም ተችሏል፣
 ተግባር 3. ከተለያዩ አገልግሎቶች 240,000 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 308,074
ገቢ በመሰብሰብ ከ100% በላይ ማሳካት ተችሏል፣
 እስከዚህ ወር 1,227,000 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 1,740,170 ገቢ
በመሰብሰብ ከ100% በላይ ማከናወን ተችሏል፣
ከልኬት መሳሪያዎች አገልግሎት ክፍያ የተሰበሰበ ገቢ
ተ.ቁ ክፍለ ከተማ የታህሳስ ወር የእስከዚህ ወር ምርመራ
ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም
1 አራዳ 21,000 21,000 100 64,150 64,150 100
2 የካ
933 1,750 187.57 183,516 205,900 112.20
3 ለሚኩራ 32,700 15,150 46.33 81,666 33,000 40
4 ቦሌ
24,500 8,850 36.12 171,500 179,050 104.40

5 አቃቂ ቃሊቲ
6,150 6,150 100 224,195 266,350 119

6 ንፋስ ስልክ ላፍቶ


3,166 142,100 4488.31 253,333 322,350 127

7 ኮልፌ ቀራንዮ
32,542 9,200 28.27 139,224 143,050 103

8 አዲስ ከተማ 0 0 0 98,796 98,250 99


9 ጉለሌ 15,255 13,450 88.17 69,791 61,220 88
10 ቂርቆስ 0 550 100 102,000 117,200 115
11 ልደታ 12,500 12,550 100.4 100,000 117,650 118
12 ማዕከል
66000 77,324 100 82,500 132,000 100
ድምር
240,000 308,074 159.95% 1,227,000 1,740,170 +100%
የቀጠለ….
ዓላማ 4. የኢንፎርሜሽን፣ ኮሙኒኬሽን እና ቴክኖሎጂ አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣
 ተግባር 2. 100% በቴክኖሎጂ የታገዘ የመረጃ ቋት (በዳታ ቤዝ) በመገንባት የተደራጀ መረጃን መያዝ 100%
ተደራጅቷል፣
 ተግባር 3. እስከዚህ ወር ድረስ በየደረጃው የሚሰጡ 2 አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ እንዲታገዙ ማድረግ ለመስጠት
ታቅዶ 2 በማከናወን 100% አገልግሎቱን በቴክኖሎጂ መስጠት ተችሏል፣
 ተግባር 4. በዚህ ወር በተቋሙ የለሙ ሶፍትዌሮችን የንግድ ኢንስፔክሽን እንዲተገበር አልተቻለም፤ እስከዚህ
ወር ድረስ
 በቦሌ ክፍለ ከተማ፡- ወረዳ 06 የሚገኝ የነጋዴ ብዛት 1,800 ሲሆን የ1,836 ነጋዴዎች ሲስተም የማስገባት ሥራ
ተጠናቋል፤ በወረዳ 07 የሚገኝ የነጋዴ ብዛት 2,500 ሲሆን የ 2015 ነጋዴዎች ሲስተም የማስገባት ተሰርቷል፤
 በጉለሌ ክፍለ ከተማ፡- ወረዳ 06 የሚገኝ የነጋዴ ብዛት 325 ሲሆን የ 310 ነጋዴዎች እና በወረዳ 07 የሚገኝ
የነጋዴ ብዛት 1,300 ሲሆን የ 806 ነጋዴዎች ወደ ሲስተም የማስገባት ሥራ ተሰርቷል፤ በፓይለት ሥራውን የተያዘ
ቢሆንም የሙከራውን ሥራ ለማከናወን በዚህ በየካቲት ወር በተግባር ተሞክሮ ቴክኖሎጂው ለሥራው በሚያስችል
ደረጃ ባለመልማቱ የተግባር ሙከራ የማከናወን ሥራ መስራት አልተቻለም በዚህ ሥራ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች
ከሶፍትዌሩ ለቁጥጥር ሥራ የሚጠበቁ ባህሪያት አለመካተቱ፣ የሲስተም መቆራረጥ፣ የሰርቨር መዝጋት እና
የኮምፒውር ዕጥረት በመኖሩ ነው፡፡
የቀጠለ….
ዓላማ 5. የአጋርነት እና የህዝብ ግንኙነት አሰራርንና ውጤታማነትን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. የውስጥ የትስስር ሰነድ በማዘጋጀት ከሁሉም ዳይሬክቶሬቶች ጋር መፈራረም ተችሏል፣
 ተግባር 2. መረጃዎችን በተለያዩ የተግባቦት ዘዴዎች 100% ተደራሽ ማድረግ ተከናውኗል፣
ዓላማ 6. ለተጠሪ ተቋማትና ጽ/ቤቶች የሚደረገውን ድጋፍና ክትትል ማሻሻል፣

 ተግባር 1. አንድ ጊዜ የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፍ፣ ከክፍለ ከተማ እና በቢሮ ቡድኖች ጋር ዕቅድ ማናበብና ለማጣጣም ታቅዶ
አንድ ጊዜ በማናበብ 100% ማሳካት ተችሏል፣
 ተግባር 2. 1 ጊዜ የዳይሬክቶሬቱን የስራ አፈፃፀም ከዘርፍ፣ ከክፍለ ከተሞችና ቡድኖች ክንውን ጋር ማናበብና ለማጣጣም በወሩ
1 ታቅዶ 1 ጊዜ በማናበብ 100% ማሳካት ተችሏል፣ እስከዚህ ወር 8 ታቅዶ 8 (100%) ተከናውኗል፣
ዓላማ 7. የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና (የብልሹ አሰራር) የክትትል ሥራዎችን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. 1 ጊዜ በተለዩ የሌብነትና ብልሹ አሰራር ምንጮችን የማክስሚያ ሰነድ ማዘጋጀትና መተግበር ታቅዶ ተከናውኗል፣
 ተግባር 2. 100% በብልሹ አሰራር ዙሪያ ጥቆማ ከተደረገባቸው ውስጥ የማስተካከያ እርምጃ መውሰድ ታቅዶ 100%
ተከናውኗል፣
 ተግባር 3. በሌብነትና ብልሹ አሰራር ተግባር የተሳተፉ አካላት ላይ 100% እርምጃ መውሰድ ታቅዶ ተግባር ውስጥ ገብተው የተገኘ በዚህ ወር
የለም፤
የቀጠለ….
ዓላማ 8. የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. አንድ የህፃናት ማቆያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሴት ሠራተኞችን ለማሳደግ ታቅዶ የአንድ ሰራተኛ
ልጅ በህፃናት ማቆያ እንድትጠቀም ማድረግ ተችሏል፣
 ተግባር 2. የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን 50% ማረጋገጥ ሲባል በተሰጡ ሥልጠናዎች 50% ለማሳተፍ
ታቅዶ በዚህ ወር አልተከናወነም፤
ተግባር 3. የወጣቶች ተጠቃሚነትን 60% ማድረስ አልተከናወነም፣
 ተግባር 4. 100% ለአካል ጉዳተኛ ሠራተኞችና ተገልጋዮች ምቹ (ነብሰ ጡሮችንና አካል ጉዳተኞችን
ቅድሚያ በመስጠት) መፍጠር ተችሏል፣
ዓላማ 9. የበጎ አድራጎት እና የማህበረሰብ አገልግሎት ሥራዎችን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. እስከዚህ ወር ድረስ 1,000 የአረንጓዴ አሻራ ተግባራትን ማካሄድ /ችግኞችን መትከል/ በዚህ ወር
በዕቅድ ተይዞ ተከናውኗል /የነዳጅ ማደያ ማህበራትን በማስተባበር በ2 ዙር ችግኝ መትከል ተችሏል፤
ተግባር 2. 3 ወላጆቻቸውን ያጡ ህፃናትን መደገፍ 100% ተከናውኗል፤
ተግባር 3. በኤች.አይ.ቪ.ኤድስ ሜይንስትሪም ማድረግና ግንዛቤ መፍጠር አልተከናወነም፤
ተግባር 4. 100% በተቋሙ እሳትና ድንገተኛ አደጋ ቅድመ መከላከል (መብራት፣ ኮምፑተር እና የመሳሰሉ
መሣሪያዎች በማጥፋት) 100% ማከናወን ተችሏል፣
የቀጠለ….
ዓላማ 10. ምርጥ ተሞክሮዎችን በመለየት፣ በመቀመርና በማስፋፋት 100% የአሰራር ስርዓትን ማሻሻል፣
 ተግባር 1. እስከዚህ ወር ውጤታማ የሆኑ የተግባር ተሞክሮዎች መለየት 2 የታቀዶ 2 ተለይቷል፤ እነዚህም
 የቅሬታ አፈታት ስርዓት በኦላይን ማድረግ
 የመረጃ በሶፍት ኮፒ ማደራጀት
 ተግባር 2. የተሻለ አሰራር /ተሞክሮ/ ካላቸው ተቋማት የልምድ ልውውጦችን ማካሄድ አልታቀደም
አልተከናወነም፣
 ተግባር 3. ከተለዩት ውስጥ ምርጥ ተሞክሮዎች መቀመር አልታቀደም አልተከናወነም፣
 ተግባር 4. ተሞክሮ ማስፋት አልታቀደም አልተከናወነም፣
ዓላማ 11. የተቋሙን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት 100% መፍታት፣
 ተግባር 1. 1 ጊዜ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መለየትና እቅድ ለማዘጋጀት ታቅዶ 1 በማዘጋጀት 100% ማሳካት
ተችሏል፣
 ተግባር 2. የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን 100% መፍታት ዕቅድ የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል፣
የተፈቱ የውስጥ መልካም አስተዳደር
 የቁጥጥር ባለሙያዎች የቅዳሜና እሁድ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ጥያቄ እንዲፈታ በቀረበው መሰረት ምላሽ በማግኘት ወደ ስራ
ተገብቷል፤
የቀጠለ….
ዓላማ 12. የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትን 100% ማሳደግ፣
 ተግባር 1. የተቋሙን የህግ ማዕቀፎች ማሻሻል /መከለስ በዚህ ወር አልተከናወነም፣ እስከዚህ ወር 2 የማስተቸት ስራ
ተሰርቷል፣ (የኢንሽፔክሽን የቁጥጥር ማንዋል እና የገበያ ፋብሪካ ቁጥጥር ማንዋል) ስለሆነም 100% ማሳካት
ተችሏል፣
 ተግባር 2. በየደረጃዉ 2 ንዑስ አገልግሎት በስታንዳርድ ታቅዶ 2 በማከናወን 100% ማሳካት ተችሏል፣
 ተግባር 3. በየሩብ ዓመቱ የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ ንፅፅር መስራት በዚህ ወር 1 ጊዜ ታቅዶ 1 ተከናውኗል፤
እስከዚህ ወር 2 ታቅዶ 2 በማከናወን 100% ማሳካት ተችሏል፣
 በህጋዊ ስነ-ልክ ቡድን የነዳጅ ማደያዎች ዲስፔንሰር ምርመራ ማድረግ ስቲከር መለጠፍ በተቀመጠለት ስታንዳርድ 1፡20 ሲሆን
ስራው በስታንዳርዱ መሰረት እየተፈፀመ ይገኛል፤ እንዲሁም በቢፒር ያልተጠና የነዳጅ ይፈቀድልኝ ጥያቄ ተገልጋይ ማሟላት
ያለበትን መስፈርት በመለጠፍ በዕለት ስራ መመዝገቢያ ቅፅ ላይ በመመዝገብ ደብዳቤ ለማዘጋጀት በ10 ደቂቃ አገልግሎቱ እየተሰጠ
ይገኛል፡፡
 ተግባር 4. የተቋሙን የዜጎች የስምምነት ሰነድ (Citizen Charter) ማዘጋጀት ተችሏል፤
 ተግባር 5. የለውጥ ስራዎችን (BPR, BSC and Citizen Charter) 100% መተግበር ተችሏል፤
የቀጠለ….
ዓላማ 13. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎች 100% ምላሽ መስጠት፤
ተግባር 1. 3 የቅሬታና አቤቱታ ማስተናገጃ ስርዓት ለመዘርጋት ታቅዶ 3 (መዝገብ፣ አስተያየት መስጫ
ሳጥንና የጥቆማ ስልክ) 100% ማዘጋጀት ተችሏል፤
ተግባር 2. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመቀበል 100% ምላሽ መስጠት በዚህ
ወር 100% ተከናውኗል፤
ተግባር 3. መሰረታዊ አገልግሎትን በቅልጥፍና በመስጠት የተገልጋይ እርካታ ጥናት በዚህ ወር
አልተከናወነም፡፡ የተገልጋይ እርካታ ጥናት እስከዚህ ወር 1 ጥናት ለማድረግ ታቅዶ 1 በማከናወን 100%
ተፈጽሟል፤ በዚህ መሰረት ዕርካታው 79.82% መሆኑ ከጥናቱ ትንተና ተረጋግጧል፡፡
ዓላማ 14. ከንግዱ ማህበረሰብ የሚቀርቡ ቅሬታዎች 100% ምላሽ መስጠት፣
የቀረበ ቅሬታ ብዛት የተፈታ ቅሬታ ያልተፈታ ቅሬታ
ተግባር 1. በዚህ ወር 100% ከንግዱ ማህበረሰብ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ለመቀበልና ምላሽ ለመስጠት
ብዛት
ብዛት
አግባብነት አግባብነት የሌለው
ያለው 16 ታቅዶ 16 ምላሽ በመስጠት 100% ማሳካት
በዚህ ወር የቀረበ የለም፤ እስከዚህ ወር ምላሽ ለመስጠት
ተችሏል፣
በወሩ
እስከዚህ ወር የለም
ድረስ፡- 0 0

እስከዚህ ወር 16 16 15 1 0
የቀጠለ….

ግብ 2. የህብረተሰብ ተሳትፎን ማሳደግ ተችሏል


ዓላማ 1 የንግዱን ህብረተሰብ በልማትና በመልካም አስተዳደር ስራዎች
በንቃት ማሳተፍ ከነበረበት 43,794 ወደ 48,172 ማሳደግ
 ተግባር 1. 1,690 በየደረጃው መድረክ በመፍጠር የንግዱን
ማህበረሰብ በእቅድ፣ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እና የንቅናቄ መድረክ ላይ
ማሳተፍ ታቅዶ 1,234 በማወያየት እቅዱን 73% ማሳካት ተችሏል፣
እስከዚህ ወር 20,446 ታቅዶ 23,513 በማከናወን (+100%)
ተፈጽሟል፤
 ተግባር 2. 180 በየደረጃው የንግዱ ህብረተሰብ የህግ ማዕቀፎችና
አሰራሮች ዙሪያ ግንዛቤ እንዲፈጠር ለማሳተፍ ታቅዶ 640 (+100%)
ተከናውኗል፤ እስከዚህ ወር 10,300 ታቅዶ 19,320 በማከናወን
(+100%) ተፈጽሟል፤
የ11ዱ ክፍለ ከተማ የበር ለበር ወርሃዊ እና የተጠቃለለ ሪፖርት
የየካቲት ወር እስከዚህ ወር ዕቅድ ክንውን
ተ.ቁ ክፍለ ከተማ ምርመራ
ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም

1 አራዳ 1529 1545 100 14387 14610 102


2 የካ 2537 4063 100 30126 24478 81
3 ለሚኩራ 2033 3019 148 20941 20045 96
4 ቦሌ 5146 6121 100 36025 35492 99
5 አቃቂ 3700 4115 111 26212 28636 109
6 ንፋስ ስልክ 5073 5079 100 37418 38823 100
7 ኮልፌ 3992 3903 98 28746 27871 91
8 አዲስ ከተማ 5867 5867 100 43689 46108 105
9 ጉለሌ 2200 5944 100 18644 18872 113
10 ቂርቆስ 3767 5050 134 24534 25304 102
11 ልደታ 1833 3220 100 17520 17615 100

ማዕከል 956 956 2652 1912 63

ድምር
29,929 48,882 100% 300,894 299,766 99%
የቀጠለ
ተግባር 2. በ44,000 ኑሮ ውድነት መነሻ የሚሆኑ ንግድ ድርጅቶች በድግግሞሽ የበር ለበር
ክትትል ቁጥጥር ለማድረግ የንግድ ህገ-ወጥነትን መከላከል ታቅዶ 51,577 በመፈፀም የእቅዱን
ከ100% በላይ ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 387,855 ታቅዶ 339,282 አፈጻጸም
87% ለማከናወን ተችሏል፡፡

 19,436 ሚኒ/ሱፔር/ሃይፔር ማርኬት እና በሸቀጣ ሸቀጥ (ቸርቻሪ እና ጅምላ) የንግድ ድርጅቶች


በድግግሞሽ የበር ለበር ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ ታቅዶ 24,224 በማከናወን እቅዱን
100% በላይ መፈጸም ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 193,876 ክንውን 164,072 አፈጻጸም
86% ለማከናወን ተችሏል፣
 በ5,300 የእህል ምርት ውጤቶች ጅምላና ችርቻሮ ንግድ በወሩ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ
ታቅዶ 5,960 በማከናወን የእቅዱን ከ+ % በላይ ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ
43,538 ታቅዶ 37,851 አፈጻጸም 87% በላይ ለማከናወን ተችሏል፡
የቀጠለ

 በ4,900 ምግብ ምርቶች ጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ በወሩ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ ታቅዶ 6,497 በማከናወን እቅዱን
ከ+100% በላይ ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 42,393 ታቅዶ 32,806 አፈጻጸም 81% ለማከናወን ተችሏል፡፡
 በ 5,300 የፍራፍሬና አትክልት ጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ በወሩ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ ታቅዶ 4,597 በማከናወን እቅዱን
100% በላይ ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 40,393 ታቅዶ 32,806 አፈጻጸም 81% ለማከናወን ተችሏል፡፡
 በ3,300 መጋዘኖችን ለመፈተሸ ታቅዶ 4,597 በማከናወን እቅዱን 100% በላይ ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ
24,920 ታቅዶ 25,165 አፈጻጸም 100% በላይ ለማከናወን ተችሏል፡፡
 በ2,900 የግንባታ ዕቃዎች የጅምላና ችርቻሮ ንግድ ለመቆጣጠር ታቅዶ 3,372 በማከናወን እቅዱን ከ+100% በላይ ማከናወን
ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 25,916 ታቅዶ 25,924 የተከናወነ ሲሆን አፈጻጸም 100% በላይ ማከናወን ተችሏል፡፡
 በቁም እንስሳት የገበያ ማዕከላት በወሩ 4 ታቅዶ 25 (+100%) ተከናውኗል፡ እስከዚህ ወር በድግግሞሽ ዕቅድ 39 ክንውን
177 አፈፃፀም ከ100% በላይ ለማከናወን ተችሏል፡፡
 በወሩ ዳቦ ቤቶች ዕቅድ 2,100 ክንውን 1,522(72%) ማከናወን ተችሏል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 12,020 ክንውን 7,085
(59%) ማከናወን ተችሏል፣
 በወሩ 760 የነዳጅ ማደያ ቤቶች ለመከታተል ታቅዶ 520 (68%) ማከናወን ተችሏል፣ እስከዚህ ወር 4,575 ታቅዶ 2,970
በማከናወን (65%) ማከናወን ተችሏል፡፡
የ11ዱ ክፍለ ከተማ የካቲት ወር የድግግሞሽ ወርሃዊ እና የተጠቃለለ ሪፖርት
የካቲት ወር እስከዚህ ወር ዕቅድ ክንውን
ተ.ቁ ክፍለ ከተማ ምርመራ
ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም

1 አራዳ 4131 4116 100 24143 19135 80


2 የካ 3907 5093 100 38946 37319 96
3 ለሚኩራ 3265 3841 118 26494 26128 103
4 ቦሌ 3654 4196 100 26714 27358 100
5 አቃቂ 3916 4359 111 28450 27213 110
6 ንፋስ ስልክ 7210 7347 102 52862 54893 100
7 ኮልፌ 4460 4412 99 37232 36044 90
8 አዲስ ከተማ 5390 5390 100 51364 48783 85
9 ጉለሌ 4820 6768 140 38228 24838 64

10 ቂርቆስ 3974 4240 107 24989 24908 101

11 ልደታ 1044 1815 100 8320 12663 100

ድምር 44,000 51,577 100 387,855 339,282 87


ተግባር 3. በኢንስፔክሽን ጥፋተኛ ሆነው የሚገኙትን ነጋዴዎች 100% መለየት ታቅዶ ጥፋተኞች 100 ተለይተዋል፡፡
የየካቲት ወር ዕቅድ ክንውን እስከዚህ ወር ክንውን

ተ.ቁ ዝርዝር ተግባር መለኪ ወደ ህጋዊነት አፈፃጸም በጥፋት ወደ ህጋዊነት አፈፃጸም


በጥፋት የተለዩ
የተመለሱ የተለዩ የተመለሱ

1 ያለንግድ ፈቃድ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 1870 1534 82 9358 8575 92

3 ባልታደሰ ንግድ ፈቃድ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 3111 2588 83 4045 3367 83

4 ንግድ ፈቃድ ሳይሰቅሉ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 750 631 84 5284 4603 87

5 ያለደረሰኝ ስነግዱ የተገኙ ቁጥር 336 282 84 1950 1858 95

6 የዋጋ ዝርዝር ሳይለጥፉ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 1323 1195 90 7797 6991 90

7 ካስመዘገቡት አድራሻ ውጪ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 278 173 62 1740 1362 78

8 ካስመዘገቡት ዘርፍ ወይም መሥክ ውጪ ሲነግዱ የተገኙ ቁጥር 306 228 75 1708 1448 85

9 ምርት በመጋዘን አከማችተው የተገኙ ቁጥር 5 5 100 47 47 100

10 የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈበት ምርት ሲሸጡ የተገኙ ቁጥር 5 5 100 73 73 100

11 ትክክለኛ ባልሆነ የልኬት መሳሪያ ሲጠቀሙ የተገኙ ቁጥር 67 67 100 416 407 98

12 የዳቦ ግራም አጉድለው ሲሸጡ የተገኙ ቁጥር 43 41 95 192 185 96

13 በአናሎግ ሚዛን ሲጠቀሙ የተገኙ/ወደድጅታልያልቀየሩ/ ቁጥር 29 29 100 295 283 96

14 መሰረታዊሸቀጥ ከተተመነ ዋጋ በላይ ሲሸጡ የተገኙ ቁጥር 0 0 0 6 6 100

16 መሰረታዊ ሸቀጥ አየር ባየር ሲሸጡ የተገኙ ቁጥር 0 0 0 18 15 83

ድምር 8,123 6,778 83 32,929 29,220 89


የየካቲት ወር
ተ/ቁ የእርምጃ አይነት እስከዚህ ወር ድረስ
የተወሰደ እርምጃ

1 የተሰጠ የፁሁፍ ማስጠንቀቂያ 3,879 19,890

2 የታሸጉ ንግድ ድርጅቶች 4237 12,891

3 የተሰረዘ ንግድ ፈቃድ 0 0

4 የታገደ ንግድ ፈቃድ 3 15

5 ከትስስር የወጡ ንግድ ድርጅቶች 0 3

6 ምርት እንዲሰበስቡ የተደረጉ ነጋዴዎች 0 8

7 ምርት እንዳያመርቱ የታገዱ 33 41

8 ምርት የተወገደባቸው ነጋዴዎች 5 73

ድምር
8,157 32,921
መሰረታዊ ሸቀጥ ኦዲት ስራ የተገኘ ግኝት

 በዚህ የካቲት ወር ከተተመነ ዋጋ በላይ ሲሸጥ የተገኘ የለም፡፡ እስከዚህ ወር ድረስ በአቃቂ ቃሊቲ 1
ማለትም (ወረዳ 10 ሸማቾች ህ/ሥራ/ማህበር) ስኳር በኪሎ 2.38 ብር ጭማሪ ከተተመነ ዋጋ በላይ
ሲሸጡ መገኘታቸው በማሸግ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፤ እስከዚህ ወር 6 ድርጅቶች ከተተመነ ዋጋ
በላይ ሲሸጡ መገኘታቸው አስተዳደራዊ እርምጃ ከተወሰደባቸው 5 ወደ ህጋዊነት በመመለስ 85.7%
ለማከናወን ተችሏል፡፡
 በዚህ የካቲት ወር በቦሌ ክ/ከተማ 2 ኩንታል በወረዳ አንድ በህገ ወጥ መንገድ አየር በየር ሲሸጡ
ተይዘው በሸማች ህብረት ስራ ማህበር በኩል በብር 12,524(አስራ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሃያ አራት
ብር) በደረሰኝ ቁጥር TT24024646611 በዝግ አካውንት ገቢ ተደርጓል፡፡
 እስከዚህ ወር ድረስ በልደታ ክ/ከተማ 1.4 ኩ/ል ስኳር፣ የካ ክ/ከተማ 1 ኩ/ል ስኳር እና በለሚ ኩራ
ክፍለ ከተማ 1.5 ኩ/ል ስኳር በድምሩ 3.9 ኩ/ል ስኳር አጠቃላይ 38.2ኩ/ል ስኳር እና ዘይት በልደታ
1,735 ሊትር ዘይት እስከዚህ ወር 3,757 ሊትር ዘይት ድርጅቶች አየር በየር ሲሸጡ መገኘታቸው
አስተዳደራዊ እርምጃ በመውሰድ ምርቱ እንዲወረስ ተደርጓል፡፡ እስከዚህ ወር አየር በየር ሲሸጡ የተገኙ
ነጋዴዎች 19 ነጋዴዎች ሲሆን 18 ቱም አስተዳደራዊ እርምጃ ከተወሰደባቸው በኃላ ወደ ህጋዊነት
እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡
የቀጠለ

 በአምስት አከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ በድጎማ የቀረበ የሸሙ እና የጊፊቲ ዘይት ምርት የ2015 በጀት ዓመት ኦዲት
የተደረገ ሲሆን እነዚህም፡-
 ፒዩር ኃ/የተ/የግ/ማህበር ተሰራጨበት ክ/ከተማ ልደታ፣ቂርቆስ፣ላይ ያሰራጨበት የግዢ እና የሽያጭ ደረሰኝ
ባለማቅረቡ በአከፋፋዩ ቢሮ ላይ የማሸግ አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡
 ናትናኤል አለማየሁ ለለሚ ኩራ፣ጉለሌ እና ኮልፌ ላይ ካሰራጫቸው ውስጥ በጉድለት 7320 ሊትር ከፋብሪካ
አልወሰድኩም በማለት መረጃ ያላቀረበ በመሆኑ ከፋብሪካው መረጃ ለማጣራት በቀጠሮ የሚገኝ መሆኑ፤
 መሲ አካሉ የጊፊቲ ዘይት አከፋፋይ ካሰራጩት 153,010 ሊትር ዘይት ውስጥ 7,145 ዘይት ያሰራጩበት
አግባብ ህጋዊ ማህተም በሌለው ደብዳቤ ስለሆነ በመመሪያ መሰረት የመጨረሻ የጽ/ማስጠንቀቂያ እርምጃ
ለመውሰድ ተወስኗል፡፡
 ሚልኪ አካሉ የጊፊቲ ዘይት አከፋፋይ ከሰራጩት 193,005 ሊትር ዘይት ውስጥ ለቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 8
ለካሳንቺስ ሸማች ማህበር ማህተም በሌለው ደብዳቤ 6,000 ሊትር ዘይት ያሰራጩ መሆኑ ታይቷል፡፡
በተገኘው የአሰራር ጉድለት በመመሪያ መሰረት የመጨረሻ የጽ/ማስጠንቀቂያ እርምጃ ለመውሰድ ተወስኗል ፡፡
 ጎሌ ትሬዲንግ ከ2015 በጀት ዓመት ጀምረው ኦዲት ለማድረግ በተደረገው ጥረት መሰረት በበጀት ዓመቱ
ለ11ዱም ክ/ከተማ ምርት ያሰራጨበት ሰነድ ኦዲት 445,240 ሊትር ዘይት የተሰራጨ ሲሆን ከነበረው ኮታ
1,100,000. ውስጥ የተሟላ መረጃ ለማግኘት የ2014 በጀት ዓመት ተሰራጭቷል ቢሉም 654,760 ሊትር
ሰነድ ያላቀረበ ሲሆን እንደ ምክንያት የገቢዎች ኦዲተር የቀረበ ቢሆንም መረጃ ባለመቅረቡ የማሸግ እርምጃ
እንዲወሰድ ተወስኗል፡፡
የቀጠለ

 ዓላማ 2፡- የሚዛንና መስፈሪያ መሳሪያዎች ትክክለኛነት ማረጋገጥ


ከ49,777 ወደ 47,587 በማሳደግ ፍትሃዊ የንግድ ስርዓት ማስፈን፤
 ተግባር 1. 2,900 የልኬት መሳሪያዎችን ትክክለኛነታቸው በማረጋገጥ
ስቲከር መለጠፍ ታቅዶ 4,306 በመፈጸም የእቅዱን +100%
ማከናወን ተችሏል፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 35,800 ታቅዶ 32,588
አፈጻጸም 91% ለማከናወን ተችሏል፡፡
ክፍለ ከተማ የታህሳስ ወር የእስከዚህ ወር ምርመ

ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም

1 አራዳ 400 400 100 1435 1435 100


2 የካ 28 35 125.00 4,088 4,086 99.95
3 ለሚኩራ 681 52 7.63583 2,860 409 7.24
4 ቦሌ 490 177 36.12 3193 3510 109.93
5 አቃቂ ቃሊቲ 100 123 123 3,712 3,750 187.86
6 ንፋስ ስልክ
ላፍቶ 633 1793 283.25 5068 6447 104.38
7 ኮልፌ ቀራንዮ 377 173 45.89 3727 3008 67.38
8 አዲስ ከተማ
532 522 98.12 ተ.ቁ 3,391 95.55
9 ጉለሌ 306 269 87.9085 1829 1480 64.04
10 ቂርቆስ 304 11 3.62 2684 2082 77.57
11 ልደታ 250 55 22.00 2252 2258 52.23
12 ማዕከል 680 692 100 720 732 100
ድምር
2,900 4,306 +100% 35,800 32,588 91%
የቀጠለ…

 ተግባር 2. የነዳጅ ማደያዎች ዓመታዊ ምርመራ በማድረግ ስትከር ለመለጠፍ በወሩ 44


ታቅዶ 127 በማከናወን አፈፃፀም ከ 100% በላይ ተከናውኗል፡፡ (አምስት ማደያዎች ሥራ
በማቆማቸው ምክንያት የምርመራ ሥራ አልተከናወነም፡፡)
 ተግባር 3 የልኬት መሳሪያዎችን ወደ ዲጂታል ለማሸጋገር ዕቅድ 250 ክንውን 405
አፈፃፀም ከ100% በላይ ተከናውኗል፤ እስከዚህ ወር ዕቅድ 4,000 ክንውን 3,360
አፈፃፀም 84% ተከናውኗል፡፡
 ሥጋ ቤቶች በዚህ ወር ዕቅድ 4 ክንውን 24 (ከ100% በላይ)፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 56
ከንውን 227 (+100%)
 ዳቦ ቤቶች በዚህ ወር ዕቅድ 3 ክንውን 28 (ከ100% በላይ)፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 54
ክንውን 192 (+100%)
 አትክልትና ፍራፍሬ ቤቶች በዚህ ወር ዕቅድ 3 ክንውን 51 (ከ100% በላይ)፣ እስከዚህ
ወር ዕቅድ 103 ክንውን 478 (+100%)
 ሱፐርማርኬት በዚህ ወር ዕቅድ የለም ክንውን የለም፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 2 ክንውን 2
(100%)
የቀጠለ

 ሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች በዚህ ወር ዕቅድ 201 ክንውን 227


(+100%)፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 2,862 ከንውን 1,841
(64%)
 ጌጣ ጌጥ ሱቆች በዚህ ወር ዕቅድ 4 ክንውን 13 (+100%)፣
እስከዚህ ወር ዕቅድ 14 ከንውን 90 (+100%)
 ወፍጮ ቤትና እህል ቤቶች በዚህ ወር ዕቅድ 20 ክንውን 28
(+100%)፣ እስከዚህ ወር ዕቅድ 164 ከንውን 176
(+100%)
 ሌሎች በዚህ ወር ዕቅድ 15 ክንውን 31 (+100%)፣
እስከዚህ ወር ዕቅድ 745 ከንውን 354 (48%)
የታህሳስ ወር የእስከዚህ ወር ክንውን
ተ.ቁ ክፍለ ከተማ ምርመራ
ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም

1 አራዳ 2 2 100 123 123 100


2 የካ 35 35 100.00 239 239 100.00
3 ለሚኩራ 26 42 161.54 549 518 94.35
4 ቦሌ 60 34 56.67 420 254 60.48
5 አቃቂ ቃሊቲ 60 32 53.33 439 383 87.24
6 ንፋስ ስልክ 52 123 236.54 407 790 194.10
7 ኮልፌ ቀራንዬ 64 34 53.13 436 482 110.55
8 አዲስ ከተማ 64 64 100 291 291 100
9 ጉለሌ 13 18 138.46 230 94 40.87
10 ቂርቆስ 25 21 84.00 64 60 93.75
11 ልደታ 11 0 0.00 77 126 163.64
ድምር 250 405 +100% 4,000 3,360 84%
የቀጠለ…..

 ተግባር 4. በወሩ 100% በትክክል የማይለኩ መሳሪያዎች ለመሰብሰብ ታቅዶ 31


ልኬት የሚያዛቡ ሚዛኖችን እና 185 ማነፃፀሪያዎችን በድምሩ 216 ልኬት
መሳሪያዎች እንዲሰበሰቡ ማድረግ የተቻለ ሲሆን እስከዚህ ወር 194 ሚዛኖችን እና
353 ማነፃፀሪያዎችን በድምሩ 547 መለኪያ መሳሪያዎችን መሰብሰብ ተችሏል፡፡
 ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ በወረዳና ክፍለ ከተማ ተሰብስበው የነበሩ የልኬት መሳሪያዎችን
ጀሞ የገበያ ማዕከል በአንድ ቦታ በመሰብሰብ ለሽያጭ ዝግጁ የማድረግ ስራ እየተሰራ
ይገኛል፡፡
የነዳጅ ስርጭት
o በዚህ ወር የጠየቁ ንግድ ድርጅቶች ብዛት = 31 እስከዚህ ወር 288
o በዚህ ወር የተጠየቀ ነዳጅ መጠን በሊትር = 173,860 እስከዚህ ወር 2,320,473

ሊትር
o በዚህ ወር የተፈቀላቸው መጠን በሊትር = 173,860 እስከዚህ ወር 2,190,795

ሊትር 94.4% መፍቀድ ተችሏል፡፡


የቀጠለ…..

የዳቦ ግራም ቁጥጥርን


 በተደጋጋሚ በሸገር ዳቦ ላይ በሚነሳው የዳቦ ግራም ጉድለት ቅሬታን
ለመፍታት ከቢሮ የስነ-ልክ ባለሙያዎችን በመላክ 20 የዳቦ ናሙናዎችን
በመውሰድ የግራም ቁጥጥር ያደረጉ ሲሆን
 ከተወሰዱት ናሙናዎች ውስጥ 10 ከ 70 ግራም በታች ሲሆኑ በአማካኝ
ሲወሰድ 70.1 ግራም በመሆኑ እርምጃ ያልተወሰደ ቢሆንም
 በቀጣይ ግን ሙሉ ለሙሉ በተናጠል የዳቦ ግራሞቹ ከ70 ግራም
እንዳይጎድል የመግባባት ስራ ተሰርቷል፤
 በድጋሚ በፋብሪካው የቁጥጥር ስራ ለማከናወን ቢሞከርም የዳቦ ምርት
ባለመገኘቱ ሥራ አልተሰራም፡፡
የቀጠለ….
ዓላማ 3፡- በ6,110 ድርጅቶች ላይ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ የወጣላቸው ምርትና
አገልግሎቶች የጥራት ደረጃቸውን በማረጋገጥ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማሳደግ
ተችሏል፡፡
ተግባር 1. አስገዳጅ የጥራት ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች በተቀመጠላቸው የመጠቀሚያ ጊዜ
አገልግሎት ላይ ስለመዋላቸው መከታተል በተመለከተ፤
 በወሩ 150 የንግድ ድርጅቶች ክትትል ለማድረግ ታቅዶ 806 በማከናወን የእቅዱን
+100% መፈጸም ተችሏል፡፡
 እስከዚህ ወር 2,141 የንግድ ድርጅቶች ክትትል ለማድረግ ታቅዶ 4,175 በማከናወን
የእቅዱን +100% መፈጸም ተችሏል፡፡
 ተግባር 2. በወሩ 5 የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸውን ምርቶች የያዙ የንግድ ድርጅቶች
ለመለየት ታቅዶ 5 በማከናወን የእቅዱን 100% መፈጸም ተችሏል፡፡
 ግኝት
 በወሩ በ5 የንግድ ድርጅቶች የ11 የምርት አይነቶች ብዛቱ 210 የመጠቀሚያ ጊዜ
ያለፈባቸው ምርቶች የተገኙ ሲሆን እነዚህም
የቀጠለ….

 የተለያዩ የህጻናት ወተት፤ ዮዮ ጁስ፣ ኢንዶሚ፤ ኮንዲሽነሮች፣ ሎሽን፣ ኮርንፍሌክስ፣ ቼኮሌት፣ ሰንችፕሰ፣ ከረሜላ፣
መኮሮኒና የሰላጣ ማጠቢያ ምርቶች ናቸው
 እስከዚህ ወር 73 የንግድ ድርጅቶች ለመለየት ታቅዶ 73 በማከናወን የእቅዱን 100% መፈጸም ተችሏል፡፡
 ተግባር 3. በወሩ 160 ንግድ ድርጅቶች ላይ የገበያ የምርት ጥራትን ለማረጋገጥ
 ታቅዶ 285 በማከናወን የእቅዱን 93% መፈጸም ተችሏል፡፡

ግኝት
 4 ሳሙና፣1 ለውዝ እና 2 ጨው አምራች ድርጅቶች በሚመርቱት ምርት ሲያሽጉ የአስገዳጅ የጥራት መስፈርት
መግለጫዎች በተሟላ ሁኔታ ሳይጠቀሱ ለሽያጭ እያቀረቡ ሲሆን፡-
የቀጠለ……

 እስከዚህ ወር 74 ታቅዶ 91 በማከናወን የእቅዱን +100 % መፈጸም ተችሏል፡፡


 ተግባር 5. በወሩ 4 ጥራታቸው አጠራጣሪ የሆኑ ምርቶችን ከገበያና ከአምራች ድርጅት
ወካይ ናሙና በመውሰድ ለማስመርመር ታቀደ 2 በማከናወን የእቅዱን 50 % የተፈፀመ
ሲሆን ከእቅድ በታች የሆነበት ምክንት በገበያና ፋብሪካ ኢንስፔክሽን ስራ በቅድሚ አጠራጣሪ
የሆኑ ምርቶች መለየት ስራ ማከናወን በማስፈለጉ ነው፡፡
 እስከዚህ ወር 35 ታቅዶ 27 በማከናወን የእቅዱን 77% መፈጸም ተችሏል፡፡
 ተግባር 6. የተገኘ ጥፋትና የተወሰደ እርምጃ፡-
 በወሩ 5 የንግድ ድርጅቶች የያዙት ምርት የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው በመሆኑ ምርቶቹ
እንዲወገድ እና ድርጅቶችም የፁሁፍ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ስራ ወረዳው እያከናወነ ይገኛል፡፡
 የጥራት ሰርቲፊኬትና የማምረት ፈቃድ ሳይኖራቸው ሳሙና እያመረቱ በሽያጭ አገልግሎት
የተሰማሩ 25 አምራቾችን 1ወር የፁሁፍ ማስጠቀቂያ የመስጠት ስራ ተከናውኗል፡፡
የቀጠለ

 ዓላማ 4፡- የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ማህደሮችን መመርመር /ፋይል ኦዲት/


ከ200,359 ወደ 251,000 በማድረስ የአገልግሎት አሰጣጥ ፍትሃዊነት ማረጋገጥ፣
 ተግባር 1. በማዕከልና ክፍለ ከተማ 21,500 የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ማህደሮችን
ኦዲት ለማድረግ ታቅዶ 18,977 በማከናወን 88.26% መፈፀም ተችሏል፤ እስከዚህ
ወር 167,833 ታቅዶ 155, 269 በመፈጸም የእቅዱን 93% ለማከናወን ተችሏል፡፡
 ተግባር 2 በጥቅል ከተያዘው ዕቅድ ውስጥ በወሩ 147 የካፒታል እቃዎች ውል
ምዝገባና ኪራይ ኦዲት ለማድረግ ታቅዶ 51 በማከናወን 34% መፈፀም ተችሏል፡፡
እስከዚህ ወር 794 ታቅዶ 170 በመፈጸም የእቅዱን 21.4% ለማከናወን ተችሏል፡፡
 ተግባር 3. በወሩ በኦዲት የተገኙ 9 ጉድለቶችን የተስተካከለ 3 እስከዚህ ወር 426
ጉድለቶች ተለይተው 226 በማስተካከል ከግኝት አንፃር 53.05% እንዲስተካከሉ
ማድረግ ተችሏል፡፡
 የጉድለቶቹ አይነት ሲታይ

 ያለ ክሊራንስ የታደሱ በዚህ ወር ግኝት የለም የተስተካከለ 3 እስከዚህ ወር 15 ከተገኝው


ግኝት የተስተካከለ 12 ሲሆን ይህውም፡- አቃቂ 3 የቂርቆስ 5፤ ለሚኩራ 2 ፤ኮልፌ 1፤ቦሌ
ክ/ከተማ 1 ተሰተካክሏል፤ ያልተስተካከለ (ልደታ 1፤ቦሌ 2)
 ብቃት ማረጋገጫ የሌላቸው በዚህ ወር የለም፤ እስከዚህ ወር 1 (1 ቂርቆስ ክ/ከተማ/
ተስተካክሏል፣)
 መመስረቻ ጽሁፍ የሌላቸው በዚህ የለም እስከዚህ ወር 16 ግኝት የተስተካከለ 3 (ለሚኩራ 2፤
ኮልፌ 1) ያልተስተካከለ (ለሚኩራ 4፤የካ 1፤ቂርቆስ 5 እና ቦሌ 3)
 ኦዲት ሪፖርት ያላቀረቡ በዚህ ወር የለም እስከዚህ ወር 18 ግኝት የተስተካከለ 2(አራዳ 2)
ሲሆን (ቂርቆስ 14 አልተስተካከሉም፣)
 ሌሎች በዚህ ወር ቦሌ 9 ግኝቶች የተስተካከሉ 0 እስከዚህ ወር 376 ግኝት 205 የተስተካከለ
(የተስተካከለ አራዳ 2፤ ለሚኩራ 30፤ ቦሌ 14፤ አቃቂ 115፤ ቂርቆስ 36፤ ልደታ 7) ሲሆኑ
ሌሎቹ ያልተስተካከሉ (አራዳ 4፤የካ 79፤ ለሚኩራ 10፤ ቦሌ 25፤ ቂርቆስ 71፤)
የንግድ ምዝገባና ፈቃድ ማህደሮችን መመርመር /ፋይል ኦዲት
የካቲት ወር እስከዚህ ወር

ተ.ቁ ክፍለ ከተማ ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም


1 አራዳ 1,841 1,210 65.73 11,924 9,461 79.3
2 የካ 2,153 2,213 102.79 16,542 15,286 92.4
3 ለሚኩራ 2,026 1,899 93.73 13,646 10,871 79.7
4 ቦሌ 2,009 1,690 84.12 14,063 12,761 90.7
5 አቃቂ ቃሊቲ 1,800 2,155 100.00 12,753 13,229 100.9

6 ንፋስልክ ላፍቶ 1,310 1,400 106.87 10,480 10,460 99.8


7 ኮልፌ ቀራኒዮ 1,614 2,993 185.44 13,039 18,642 143.0
8 አዲስ ከተማ 2,905 2,835 97.59 26,003 28,426 109.3
9 ጉለሌ 1,940 350 18.04 8,344 9,869 118.3
10 ቂርቆስ 2,135 1,341 62.81 14,397 16,869 117.2
11 ልደታ 833 840 100.84 8,536 9,225 108.1

12 ማዕከል 147 51 34 794 170 21.4


ድምር 21,500 18,977 88 167,833 155,269 93%
ተ/ቁ (ምርት ዓይነት) መለኪያ በዚህ ወር እስከዚህ ወር በኩ/ል ምርመራ
1 ስኳር ኩ/ል አቃቂ 4.32
ጉለሌ 7.16
ቂርቆስ 0.2
ኮልፌ 3.5
ቦሌ 2 ቦሌ 7
ለሚኩራ 2.45
ን/ስልክ 6.5
ልደታ 1.40
የካ 6
ድምር 2 38.2
2 ዘይት ሊትር ልደታ 1,735
አቃቂ ቃሊቲ 20
ጉለሌ 1,921
ቦሌ 20
ን/ስ/ላ 60
ድምር 3,757
3 ዱቄት ኩ/ል ጉለሌ 2
ቡና ኬሻ ጉለሌ 149 ጉለሌ 149
4 ቡና አቃቂ 0.84
ለሚኩራ 267
ድምር 416.84 ኬሻ
5 ነዳጅ ሊትር ድምር 7,347
5.1 ቤንዚን ሊትር ጉለሌ 194
የለም ንፋስ ስልክ 5,400
ኮልፌ 75
5,669
5.2 ናፍጣ ሊትር ጉለሌ ጉለሌ 1,518
ናፍጣ 86 ለሚ ኩራ 100
አቃቂ 60
ድምር 264 1,678
ከሐምሌ 01 እስከ የካቲት 20/2016 ዓ.ም ድረስ ከፋብሪካዎች የተነሳ የሲሚንቶ ምርት ማጠቃለያ

የተፈጸመ የክፍያ የተነሳ የምርት መጠን


ተ.ቁ የተቋሙ ስም የሲሚንቶው ዓይነት ምርመራ
መጠን በኩንታል በኩንታል

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ 3,500.00 22,700.00


1 ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ
ባለስልጣን

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት


2 ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 5,500.00 118,100.00
ኮርፖሬሽን

የትላልቅ ፕሮጀክቶች
3 ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 12,000.00 161,012.67
ግንባታ ጽህፈት ቤት

የአዲስ አበባ መንገዶች


4 ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ - 50,928.28
ባለስልጣን

የአዲስ አበባ ዲዛይን እና


5 ዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 15,000.00 72,815.00
ግንባታ ጽ/ቤት

6 ሌሎች ከናሽናል ሲሚንቶ ዴፖዎች


4,520.00 24,520.00
40,520.00 450,075.95
ድምር
የቀጠለ

 በህገወጥ የነዳጅ ስርጭት የተከናወኑ ተግባራት


 ኮልፌ ቀራንዬ 376 ሊትር ብር 38,685.00
 አቃቂ ቃሊቲ 237 ሊትር ብር 18,424.00
 በድምሩ 613 ሊትር ብር 57,109.00 በዝግ አካውንት ገቢ በማደረግ ደረሰኙ እንዲያያዝ
ተደርጓል፡፡
5.1 ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት
5. ማብራሪያ የተሰጠባቸው፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ የመፍትሄዎች ሀሳቦች

 ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ
የለም
5.2 ታቅደው ያልተከናወኑ ተግባራት
o 100% በተቋሙ ወረቀት አልባ (ኦቶሜሽን) አሰራርን መተግበር አልተከናወነም፣

o ለቁጥጥር ስራ በፓይለት ደረጃ የሚሞከረውን ሶፍት ዌር 100% ተግባራዊ ማድረግ ቢታቀድም

ከነጋዴ ምዝገባ ያለፈ ስራ መስራት አልተቻለም፤


o በኤች.አይ.ቪ.ኤድስ ሜይንስትሪም ማድረግና ግንዛቤ መፍጠር አልተከናወነም፣

o ውጤታማ የሆኑ የተግባር ተሞክሮዎች መለየት 1 ጊዜ ታቅዶ አልተከናወነም፣

5.3 ከዕቅድ በታች እና ያልተከናወኑ ተግባራት የተሰጠ ማብራሪያ


o የድጅታል ሚዛን አፈፃጸም ዝቅተኛ የሆነበት ምክንያት አዲስ ወደ ንግድ ስርዓቱ ገብተው ሚዛን

የሚያስፈልጋቸው የስራ መስኮች ባለመኖራቸው ነው፡፡


o የሰው ሀይል አለመሟላትና የሶፍት ዌር ተጠናቆ ወደ ተግባር አለመግባት፣

5.4 ከዕቅድ በላይ በተከናወኑት ተግባራት የተሰጠ ማብራሪያ


 የለም
ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች

6. ያጋጠሙ ችግሮች
o የግብዓት ችግር (የሰው ሀይል፣ ኮምፒውተር፣ ስቴሽነሪ፣ የማነፃጸሪያ….)
በወረዳና በተለይ የፋይል ኦዲቲንግ ባለሙያዎች፣
o በየወቅቱ ሪፖርት አለመላክ እንዲሁም የጥራትና ተናባቢነት ችግር
ያለባቸው መሆኑ፤
o በክፍሉ የሚታየው ከፍተኛ የተሽከርካሪ እጥረት የታችኛውን መዋቅር
ለመደገፍ የማይቻልበት ሁኔታ መፍጠሩ፣
o የዳቦ ግራም መለኪያ ድጅታል ሚዛን እና የልኬት መሳሪያዎችን ማረጋገጫ
ማነፃፀሪያዎች /ስታንዳርድ/ አለመኖር፤
o ልኬት መሳሪያዎችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ የስቲከር ህትመት ግዥ
አለመፈጸሙ፣
የቀጠለ
የተወሰደ የመፍትሔ አቅጣጫዎች
 ባለው ግብዓት እየተሰራ ሌሎች እንዲሟሉ ማድረግ፣
 ሪፖርቶችን በየወሩ ከተዘጋጀው ላይ በመልቀም መጠመር ተችሏል፡፡
 የሪፖርቶች ጥራትና ተዓማኒነትን ለማረጋገጥ በተመረጡ ተግባራት ዙሪያ ኦዲት በማድረግ የማሻሻያ
ሀሳቦችን ማዘጋጀትና መስጠት፤
7. የሰው ሀይልና የበጀት አጠቃቀም
o የሰው ሀይል በወረዳ ላይ ከፍተኛ እጥረት እንደለ የተገመገመ ሲሆን በአንፃራዊነት በማዕከልና በክፍለ
ከተማ የተሟላ የሰው ሀይል በመኖሩ ባለው የሰው ሀይል ስራውን ማሳለጥ ተችሏል፣
የቀጣይ አቅጣጫዎች
o ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው የቅንጅት ሥራውን በማጠናከር የክትትልና ቁጥጥር ስራን አጠናክሮ መስራት፤
o በህገወጥ ነጋዴዎች ላይ የሚወሰደው አስተዳደራዊ እርምጃ ወጥ እና አስተማሪ እንዲሆን ማድረግ፤
o ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸውን ተግባራት በልዩ ትኩረት መፈፀም እንዲሁም በዝግጅት ምዕራፍ ፈጻሚን የማዘጋጀት
በተለይም ስልጠናዎች እና የአሰራር መመሪና ማንዋል የሚፈልጉትን ለይቶ እርብርብ ማድረግ፤
o ከብልሹ አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ ጋር የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ የተጀመረውን ቴክኖሎጂ መጠቀም፤
ማጠቃለያ

 የንግድ ኢንስፔክሽንና ሬጉላቶሪ ዳይሬክቶሬት ህገ-ወጥ የንግድ


ተግባራትን ለመከላከል በርካታ የንግድ ቁጥጥር እና ክትትል ተግባራትን
በማጠናከር በህገ-ወጦች ላይ ተገቢ እና ሊያስተምር የሚችል ከንግድ
አዋጁ፣ ደንብ፣ መመሪያና የንግድ አሰራር ስርዓት ማስከበሪያ ማንዋል
መሰረት ደረጃውን የጠበቀ አስተዳደራዊ እና ህጋዊ እርምጃዎች
በመውሰድ የንግድ ህጋዊነት በማስከበር ፈጣንና የተሻለ አፈጻጸም
እንዲኖር ተደርጓል፤
 ስለሆነም ዳይሬክቶሬቱ የየካቲት ወር እቅድ ክንውን በየደረጃው ከሚገኝ
የንግድ ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያዎችና አመራሮች ጋር ያከናወናቸውን
ዝርዝር ተግባራትን ሪፖርቱ ተጠናቅሯል፡፡
አመሰግናለሁ!
አመሰግናለሁ!

You might also like