You are on page 1of 60

የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶች እና ኮንስትራክሽን ቢሮ


የ 2008 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

ጥር 2008 ዓ.ም
ባህርዳር

ማውጫ
አርዕስት ገፅ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 0
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

1. መግቢያ..................................................................................................................................................................2
ክፍል 1፡- የቁልፍ ተግባር የልማት ሰራዊት ግንባታ አፈጻጸም.........................................................................................................3
ክፍል 2፡- የአበይት ተግባራት አፈጻጸም....................................................................................................................................9
2.1. የከተማ ልማት ዘርፍ................................................................................................................................................9
2.1.1. የከተሞች መልካም አስተዳደር እና አቅም ግንባታ ስራዎች.............................................................................................9
2.1.2. የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ስራዎች...................................................................................................................11
2.1.3. የከተማ ፕላን ዝግጅት፣ አፈጻጸም ጽዳትና ውበት ስራዎች..........................................................................................18
2.2. የኮንስትራክሽን እና መሰረተ ልማት ዘርፍ..........................................................................................................................21
2.2.1. የቤቶችና መሰረተ ልማት ስራዎች............................................................................................................................21
2. የመሰረተ-ልማት ስራዎች.......................................................................................................................................23
2.2.2. የኮንስትራክሽን ሬጉሌሽን አቅም ግንባታ ስራዎች..........................................................................................................27
2.3. የድጋፍ ሰጭ ስራዎች..................................................................................................................................................32
2.3.1. የሰዉ ሀብት ልማት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት......................................................................................................32
2.3.2. የአይ ሲ ቲ ደጋፊ የስራ ሂደት...............................................................................................................................33
2.3.3. የውስጥ ኦዲት ስራዎች.........................................................................................................................................34
2.3.4. የእቅድ ዝግጅት ክትትል እና ግምገማ ስራዎች.............................................................................................................34
ክፍል 3፡- የህዝብ ግንኙነት ስራዎች.......................................................................................................................................36
ክፍል 4:- ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍሄዎች፣ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች.....................................................................................43

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 1
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

1. መግቢያ
የአብክመ ከተማ ልማት ፣ ቤቶችና እና ኮንስትራክሽን ቢሮ በክልሉ የሚገኙ ከተሞችን ጽዱ፣ ውብ እና ለኑሮ ተስማሚ
እንዲሆኑ፣ በከተሞች የሚታየውን የቤት እጥረት የሚፈታበትን ሁኔታ የፖሊሲ ሃሳብ መሰረት በማድረግ የህግ
ማዕቀፎችን በማዘጋጀትና በማስፈጸም የቤት እጥረት ችግርን እንዲቀርፍና የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ለክልሉ
እድግት ማበርክት የሚገባውን አሰተዋጽኦ እንዲያበረክት ለማሰቻል በብቃት እንዲመራ በክልሉ ማቋቋሚያ አዋጅ
የተቋቋመ ሲሆን የመጀመሪያውን የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን እቅድ GTP 1 አፈፃፀም በመገምገም የነበሩን
ጥንካሬዎች፣ እጥረቶች እና ተግዳሮቶችን በመለየት የ GTP2 እቅድ ዝግጅት በማጠናቀቅ ከዚሁ የተቀዳ የ 2008 ዓ.ም
የ GTP2 የመጀመሪያው ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ተጠናቆ በየደረጃው በሚገኘው ፈፃሚ እና አመራር ተገምግሞ
ከአመለካከት፤ ከክህሎት፤ ከአደረጃጀት እና አሠራር አንፃር ያሉ እጥረቶች እና ተግዳሮቶች ተለይተው ትግል
ተደርጐባቸው የጋራ መግባባት ተደርሶ ወደ ተግባር ተገብቶአል፡፡ በተመሳሳይም ከአጋር አካላት ጋር እና በአጠቃላይ
ከከተማ ነዋሪው ጋር በእቅዱ ላይ ለመግባባት ጥረት ተደርጎል፡፡ ስለሆነም ባለፉት ስድስት ወራት የዝግጅት
ምእራፉን ጨምሮ ከአንድ ተጠሪ ተቋም ፣ ከ 10 ዞኖች እና 3 ሜትሮፖሊታን ከተሞች እና በቢሮው ስር ከተደራጁ የስራ
ሂደቶች የተሰባሰበውን የመጀመሪያውን ግማሽ ዓመት ሪፖርት ከቁልፍ እና አበይት ተግባራት አፈጻጻም አንጻር
እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበናል፡፡

ክፍል 1፡- የቁልፍ ተግባር የልማት ሰራዊት ግንባታ አፈጻጸም


የ 2008 በጀት አመት ለአገራዊውም ሆነ ለክልላዊው እድገት ወሳኝ የሆነ የሁለተኛው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን
እቅድ የዝግጅት ምእራፍ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የመጀመሪያው ሩብ አመት በአብዛኛው የመጀመሪያውን የእድገት
እና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አፈጻጸም በመገምግም እና የሁለተኛውን የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን እቅድ
በማዘጋጀት ያለፈ ሲሆን ከሁለተኛው ሩብ አመት ጀምሮ ዘግይቶም ቢሆን ወደ ተግባር ምእራፍ የተገባ ሲሆን፣
ከዚሁ ጋር ተያይዞ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት አደረጃጀቶች የተጣለባቸውን የመንግስት ተልኮ በሚገባ ተገንዝበው
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 2
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ሀላፊነታቸውን መወጣት እንዲችሉ የሰራዊት ግንባታ ስራችን ወሳኝ እና ቁልፉ ተገባር ነው፡፡ በመሆኑም በመንግስት ክንፍ
ሰራዊቱን ለመገንባት ማኔጅመንቱ፣ የልማት ቡድኖች፣ የ 1 ለ 5 አደረጃጀቶች፣ ፈጻሚው እንዲሁም መላ ህዝቡ
በተደራጀ መንገድ ለማንቀሳቀስ ግብ ጥለን ይህን ለማሳካት በተደረገው ጥረት የነበሩ አፈጻጸሞችን በስራው ሂደትም
የነበሩ ጥንካሬዎችና ድክመቶች በበጀት አመቱ አጋማሽ በዝግጅት ምዕራፍም ሆነ በተግባር ምእራፍ ጅማሮ
የሰራናቸውን ስራዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ከአመለካከት አንጻር፡- የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትንና ተግባርን በቀጣይነት መታገል የሚችል ፈጻሚና አስፈጻሚ
በመፍጠር ልማታዊ አመለካከትን ከማሳደግ አንጻር ፣በግማሽ አመቱ ለ 2179 ከተማ አመራሮችና ለ 6,500 ባለሙያዎች
በልማታዊ ፖለቲካል ኢኮኖሚ ጽንሰ-ሃሳብ፣ በፖሊሲዎች፣ ስትራቴጅዎችና በህግ ማዕቀፎች ላይ ግንዛቤያቸውን
የሚያሳድግ ስልጠና መስጠት፣ታቅዶ ከክልል እስከ ከተማ በተዘጋጀ መድረከ 3583 ወንድ 1889 ሴት አመራር እና
ፈጻሚዎች አመለካከትን ለማሳደግ እና ግንዛቤ ለማስጨበጥ የሚያስችል የ GTP 1 እና የ 2007 በጀት አመት ዕቅድ
አፈጻጸም ግምገማና የ GTP2 እና የ 2008 በጀት ዓመት እቅድ የመገምገም እና እዛው ሳለ በሚታዩ የኪራይ
ሰብሳቢነት ፖለቲካል ኢኮኖሚ እና በከተሞች አገልግሎት አሰጣጥ ላይ በሚታዩ ጉለቶች በውውይት በማዳበር
እና የእቅዱን ተፈጻሚነት ለማሳደግ የሚያስችል የግንዘቤ ፈጠራ ስራ ተሰርቶል፡፡ በዚህም እቅዱን ለመፈጸም
የሚያስችል የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ተችሎአል፡፡
በተመሳሳይም አመለካከትን ለማሳደግ የሚችል የልማት ሰራዊት ግንባታ ሰራ ከአንድ ለአምስት አደረጃጀት አኮያ
ስራን በየእለቱ እየመዘገቡና እየገመገሙ በመሄድ፣ በተፈጠረው የአንድ ለአምስት አደረጃጀት ፈጻሚው እርስ በእርስ
በመደጋገፍ ስራን ለመምራትና የሚታዩ የአመለካከት እና የክህሎት ክፍተቶችን ለመሙላት የተደረገው ጥረት አበረታች
ተደርጎ ተወስዶል፡፡ በጥንካሬ ያነሳናቸው አፈጻጸሞች ቢኖሩም አልፎ አልፎ ውይይቶችን የማቆራረጥና በበሰለ መንገድ
መድረኮች ያለመፈጸም ችግር የሚስተዋል በመሆኑ በአመራሩ የቅርብ ክትትል መፈታት ያለበት ነው፡፡
ከልማት ቡድን አደረጃጀት አኮያ ፣ ውይይቱን በተመለከተ በየሳምንቱ አርብ የልማት ቡድኗን የሰራዊት ቁመና
በሚመለከት አምስቱን የአቅም ግንባታ ስትራቴጅዎች ማለትም በአመለካከት ፣ በክህሎት ፣ በአደረጃጀት ፣ በአሰራርና
በግብዓት ላይ በመመስረት ይገመግማል፣ ጉድለቶችን ለይቶ የሚሻሻሉበትን አማራጭም ያመላክታል፡፡ ከአመለካከት ጋር
በተያያዘ የግንዛቤ፣ የታታሪነትና ስራን በባለቤትነት በመተጋገዝ መንፈስ በመፈጸም በኩል ጥሩ ውጤቶች ታይተውበታል፡፡
የስራ ሰዓት የማክበርና ከዚያም አልፎ የእረፍት ጊዜን ተጠቅሞ አገልግሎት ለመስጠት ያሉት መነሳሳቶች በፈጻሚው
ውሰጥ ያለውን የአመለካከት ዕድገት ሊያመላክት የሚችል ነው፡፡ ቀዳሚ ተፈላጊነት ያለው የአመለካከት ግንባታ ስራ
ከአበይት ተግባራት አፈጻጸም ጋር በተያያዘም በዓመቱ ከተያዘው ዕቅድ በመነሳት የወሩንና ሳምንቱን አፈጻጸም
በመገምገም የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን በማሰቀመጥ ለመስራት ጥረት ተደርጎል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የክልል የስራ
ሂደቶች በተዋረድ ዞኖችን በማግኘት ዞኖች ከተማና ወረዳዎችን በማግኘት ተናባቢ በሆነ ሁኔታ ለመደጋገፍና ለመከታተል
የተደረገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው፡፡ እነዚህ ከላይ የጠቀስናቸው ጥንካሬዎች ይኑሩ እንጅ አሁንም
በሰራዊት ግንባታ ሂደታችን የሚታዩ ችግሮች በቀጣይ ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል፡፡

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 3
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የማኔጅመንት ኮሚቴ አደረጃጀት አኳያ፡ የተቋሙን ዓመታዊ ግብ ለማሳካት የዕለት ተዕለት ስራዎችን በቅርብ ክትትል
የሚመራ ሲሆን የበጀት ዓመቱን ዕቅድ በጋራ ተሳትፎ ከማቀድ ጀምሮ አፈጻጸሙን በቅርብ በመከታተል ረገድ የተሻለ
ሁኔታ አሳይቷል፡፡ እንደ ተቋም የማኔጅመንት ኮሚቴው ከአጠቃላይ ሰራተኛው ጋር በየወሩ በተቋሙ አሰራር እና በስራ
አካባቢ ዙሪያ ውይይት ያደርጋል፡፡ እንዲሁም በየሩብ ዓመቱ እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት ያደረጋል፡፡ በታዩ ጥንካሬና
ድክመቶች ላይም የጋራ መግባባት ላይ ይደርሳል፡፡ በማኔጅመንት ኮሚቴ ደረጃም በየአስራ አምስት ቀኑ የቁልፍ ተግባርና
የዓበይት ተግባራትን አፈጻጸም እንደ ዘርፍ ተገምግሞ ከተዘጋጀው ሪፖርት በመነሳት ተከታታይነት ባለውና በማያቋርጥ
ሁኔታ እየገመገሙ አቅጣጫ በማስቀመጥ ረገድ ያለው ሁኔታ ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው፡፡

እነኚህ ከላይ የጠቀስናቸው ውጤት ማሳየት የጀመሩ ስራዎች ይኑሩ እንጅ መታለፍ የሌለባቸውን እጥረቶች ግን ማየት ተገቢ ይሆናል፡፡
በዕቅድ የተቀመጡ ስራዎችን በወቅቱ ከመፈጸምና ከአድርባይነት በጸዳ መንገድ ስራን በትግል ከመምራት፣እንዲሁም
በየደረጃው ባለው አካል ላይ የሚታዩ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መቀረፍ
ያለባቸው ናቸው፡፡ የማኔጅመንቱ የሰራዊት ግንባታ ውጤታማነት የሚለካው ሁሉንም ሂደቶች፣ ዞኖችና ከተሞች ወደ
አንድ ተቀራራቢ ደረጃ በማምጣት ነው፡፡ ይሁን እንጅ እነዚህ አደረጃጀቶች አሁን በተጨባጭ ያሉበት ሁኔታ ይህን
በሚያሣይ መንገድ ባለመሆኑ ማኔጅመንቱ ክፈተቶችን እየለየና አቅም እየገነባ መሄድ ይጠበቅበታል፡፡ በየደረጃው
የሚደረገውን የቴክኒክ ድጋፍ ተከተሎም ድጋፉ የተደረገላቸውን አካላት ሊያበቃ የሚችል የተደራጀ ግብረ መልስ እየሰጡ
እየገመገሙ መምራት ይጠይቃል ፡፡

በተመሳሳይም የህዝብ አደረጃጀቶችን ግንዛቤ ለማሳደግ የሚያስችልና የታቀደውን እቅድ ህብተሰቡ በባለቤትነት
ይዞ ለተፈጻሚነቱ የሚጠበቅበትን አሰተዋጾኦ ማበርከት እንዲችል ጠቅላላ በእቅዱ ላይ 341,332 ወንድ 351,555
ሴት በድምሩ 693,963 የህብርተሰብ ክፍሎች ጋር በየደረጃው በተካሄዱ መድረኮች የጋራ መግባባት መፍጠር
ተችሎአል፡፡ በተመሳሳይም ከተሞችን ጽዱና ውቭ ከማድረግ አንጻር በ 48 ከተሞች የህ/ሰቡንና የባለድርሻ አካላትን
ተሳትፎና ግንዛቤ በማሳደግ የከተሞች አረንጓዴነት ልማት ለታለመላቸው ዓላማ በትክክል እንዲውሉ ከማድረግ አንጻር
በ 6 ወሩ ለ 10000 ወንዶችና ለ 10000 ሴቶች በክልሉ ከተሞች ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችግንዛቤ ለመፍጠር ታቅዶ
24809 ወንዶችና ለ 1709 ሴቶች በድምሩ ለ 26518 የህ/ክፍሎች /133%/ በአረንጓዴ ልማት ዙሪያ ግንዛቤ ተፈጥሯል፣
ከክህሎት አንጻር፡- በቢሮ፣ በዞን መምሪያዎች እና በከተሞች ለ 400 አመራሮችና ለ 1298 ባለሙያዎች በዘርፉ
የወጡ የህግ ማዕቀፎችን የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና መስጠት ታቅዶ፣ በዘርፉ
በወጡ ፖሊሲዎች እና እስትራቴጅዎች ዙሪያ ለወንድ 1279 እና ሴት 404 አመራር እና ፈጻሚዎች የአቅም ግንባታ
ስልጠና ተሰጥቶል፡፡ እንዲሁም በኮንስትራክሽን ሬጉ/አቅ/ግን/ዋና የስራ ሂደት በተዘጋጀ አነስተኛና መለስተኛ
ባለሙያዎች ቅድመ ምዘና ምዝገባና ምዘና ርዕስ ላይ ለ 2 ቀን ወንድ 149 ሴት 14 ድምር 163 ባለሙያዎች
ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
በተመሳሳይም በዘርፉ የተሰማራው ሙያተኛ የበቃ እና የተመዘነ እንዲሆን ከማድረግ አንጻር የመሬት እና መሬት ነክ
መረጃ ሥርዓቱን ሊያዘምን የሚችል የሰው ኃይል እንዲፈጠር 600 አመራሮችንና ባለሙያዎችን በመመልመል
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 4
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ለመመዘንና ለማሰልጠን ታቅዶ 544(ሴ= 117) ባለሙያዎች ምዘናውን በሚፈለገው መንገድ የወሰዱ ናቸው፡፡ እንዲሁም
በስልጠናውና በምዘና ስርዓቱ ካለፉ 546 ባለሙያዎች መካካል 50 መሪ መዛኞችን ለማፍራት በእቅድ ተይዞ 66 ተመዛኞች የመሪ መዛኝነቱን መስፈርት
አሟልተው መሪ መዛኞች ሆነዋል፡፡ እንዲሁም ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው የሚያስፈልግ ወቅታዊ የሰው ሀይል መረጃ በመሰብሰብ የስልጠና
ፍላጎት በአይነትና በደረጃ በመለየት፣ የአፈፃፀም መመሪያዎችን በማዘጋጀት፣ አማራጭ ስልቶችን በመቀየስ፣ የምዘና ሂደቶችን በመከታተል
ብቃቱ የተረጋገጠ የሰው ሀይል በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ እንዲኖር ለማድረግ ለ 7500 ለሚሆኑ አነስተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች የምዘና
ምዝገባ በማድረግ በመመዘን ብቁ እንዲሆኑ ለማድረግ ታቅዶ፣ በግማሽ ዓመቱ ለ 2500 ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች ቅድመ ምዘና
ምዝገባ በማከናወን ቅድመ ምዘና ሰርትፍኬት ለመስጠት ታቅዶ 1417 ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ምዝገባ በማድረግ 56.68%
ተከናውኗል፡፡ እንዲሁም ከምዘና ማዕከላትጋር በቅንጅት በመስራት የባለሙያዎች ምዘናን የሚያደርጉ 90 መሪ መዛኞች ሠልጥነው
የሥራ ተስስር ተፈጥሮላቸው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ በዕቅድ ተይዞ 149 መሪ መዛኞች የሰለጠኑ ሲሆን አፈፃፀሙም
165.5% ነዉ፡፡ በተጨማሪም ለ 2500 ለምዘና የተመዘገቡ ባለሙያዎችን በኢንዳስትሪው ውስጥ እንዲመዘኑና ለማድረግ ታቅዶ
880 ባለሙያዎች እንዲመዘኑ የተከናወነ ሲሆን አፈፃፀሙም 35.2% ነዉ፡፡
በግማሽ አመቱ ለ 7500 በመጀመሪያ ዙር ምዘና ብቁ ይሆናሉ ተብሎ ለሚገመቱ ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች በልዩ ልዩ መስክ
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ በቅድ ተይዞ 733 ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጮ
የምስክር ወረቀት እንዲወስዱ በማድረግ 29.32% ማከንወን ተችሏል፡፡ በተጨማሪም ለ 1126 የመጀመሪያ ዙር ምዘናውን
ላላለፉ ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች እንዲሁም ለሚመዘኑ የክህሎት ማሟያ የኩባንያና የትብብር ስልጠና እንዲያገኙ ታቅዶ 334
በመስጠት 29.66% ማከናወን ተችሏል፡፡

በሌላ በኩል አቅም የሚገነባው በተግባር ውስጥ በመሆኑ በየደረጃው ባለው አካል የመማማር እና እድገት እቅዶች
ተዘጋጅተው በየልማት በድኑ በተመረጡ እርእሰ ጉዳዮች ላይ እርስ በርስ የመማማር ፕሮራሞች ተግባራዊ
በማድረግ የሚታዩ የክህሎት ክፍተቶችን ለመሙላት ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ ቢሆንም በዘረፉ ከሚሰማራው
የሰው ሐይል ብዛት እና ፍልሰት አንጻር የሚታዩ የክህሎት ክፍተቶችን ለመሙላት ተካታታይነት ያለው የአቅም
ግንባታ ስራ ይጠይቃል፡፡

ከአሰራር እና አደረጃጀት አንፃር፡- የዘርፉን ተልዕኮ ሊያሳኩ የሚችሉ አደረጃጀቶችን 100% ማጠናከርና የለውጥና
የልማት ሰራዊት መገንባት በዕቅድ ተይዞ የክልሉን የሲቪል ሰርቪስ የልማት ሠራዊት መገንቢያ ማንዋል /መመሪያ/
መሠረት በማድረግ የሠራዊት ግንባታው ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሰፊ ስራ የተሰራ ሲሆን ከቢሮው እስከ ታች ባለው
መዋቅር በተፈጠሩ 770 የልማት ቡድንና 925 የ 1 ለ 5 አደረጃጀቶች ወንድ 3721 ሴት 1854 በድምሩ 5575 ሠራተኞች
በአደረጃጀቱ ታቅፈው እንዲሳተፉ የተደረገ ሲሆን፣ በየቀኑ በ 1 ለ 5 እና በየሳምንቱ በልማት ቡድን በለውጥ ሰራዊት
ግንባታ እና በአበይት ተግባራት አፈጻጸም ላይ ግምገማ በማድረግ በአፈጻጸማቸው የተሻሉትን ኮከብ ስራተኞችን
የመለየት ተግባር ከላይ እስከ ታች ተግባረዊ መሆን ችሏል፡፡ በተመሳሳይም በማኔጅመንት ደረጃ በየአስራአምሰት ቀኑ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 5
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አጠቃላይ የቁልፍ ተግባር እና የአበይት ተግባራት ግምገማ በማድረግ በነበሩ ጥንካሬዎች እና እጥረቶች እና ያጋጠሙ
ችግሮች ላይ አጠቃላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ እየገመገመ ለመምራት ጥረት አድርጎል፡፡
የዞን መምሪያዎች በስራቸው የተደራጁ ከተሞችን እና ታዳጊና መሪማዘጋጃ ቤቶችን እየገመገሙ ደረጃ እየሰጡ
ለመምራት የተደረገው ጅምር አበረታች ነው፡፡ በቀጣይም ተጠናቅሮ መቀጠል ያለበት ነው፡፡

ለውጡን በትግል የሚመሩና የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትንና ተግባራትን አምርረው የሚታገሉ 25% የ 1 ለ 5 ና የስራ
ቡድን አደረጃጀት መሪዎች እንዲሆኑ ለማስቻል ታቅዶ በተደረገ ድጋፍና ክትትል በዘርፉ ወንድ 570 ሴት 276 ድምር
846 ኮከብ ሰራተኞች የመለየት ስራ ተሰርቷል፡፡ ከሚፈጠሩ የ 1 ለ 5 ና የስራ ቡድን አደረጃጀት መሪዎች ውስጥ 20%
ሴቶች እንዲሆኑ ታቅዶ በተደረገ ድጋፍና ክትትል በግማሽ አመቱ ከተለዩት ኮከብ ሠራተኞች ውስጥ የሴቶች
ተሳትፎ 14.12% ሆኗል፡፡
በዘርፉ በየደረጃው በሚሰጡ አገልግሎቶች የተገልጋዮች እርካታ 70% እንዲደርስ ታቅዶ፡- የአገልግሎት አሰጣጥ ሪፎርም
quick wins በተጠናከረ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ሲሆን ተገልጋዩች በአገልግሎት አሰጣጥ አስተያየት
እንዲሰጡ የሚያስችል የአስተያዩት መስጫ መዝገብ እና ካርድ ተዘጋጅቷል፡፡ አገልግሎት አስጣጥን ለማሻሻል በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሠረት ስለመፈፀሙ ክትትልና ድጋፍ የተደረገ ሲሆን የተሰጡ አስተያቶችን በየዘርፉ በመለየት
ለሚመለከታቸው አካላት የማሳወቅ ስራ ተሰርቷል፤ ፈጻሚዎች የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርሙን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ
እንዲያደርጉ ድጋፍና ክትትል ተድርጓል፣ እንዲሁም ከተገልጋዩች ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ፈጣን ምላሸ ለመስጠት ጥረት
የተደረገ ሲሆን በቢሮው በ 6 ወር ውስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ አስተያየት ከሰጡ 358 ባለጉዳዮች እረክተናል ያሉ 195
ሲሆኑ በአገልግሎት አሰጣጡ አልረካንም ያሉ 163 ባለጉዳዮች ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ከላይ የገለጽናቸው የአገልግሎት
አሰጣጥ አሰራሮች ቢዘረጉም በከተማ ደረጃ ህብረተሰቡ አገልግሎት ለማገኘት የሚደርስበትን እንግለት እና የኪራይ
ሰብሳቢነት ሁኔታ ስርአት ለማስያዝ የመልካም አስተዳደር እቅድ አቅደን ለመፈጸም ጥረት እያደረገን ቢሆንም አሁንም
በአገልገሎት አሰጣጣችን ላይ ህብረተሰቡ የሚያነሳው ቅሬታ ገና ብዙ ስራ የሚጠይቀን መሆኑን አመላካች ነው፡፡
የመሠረታዊ የአስራር ሂደት ለወጥ /BPR/ የውጤት ተኮር ስርዓት ግንባታ /BSC/ አተገባበርና ውጤት በየደረጀው በየወሩ
ክትትል ግምገማ በማድረግ ግብረ-መልስ ለመስጠት ታቅዶ አጠቃላይ ከላይ እስከታች ድረስ ባለው መዋቅር የ BSC
አተገባበር ላይ በየወቅቱ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ግብረ-መልስ ተሰጥቶል፤ በቢሮው በሚገኙ የስራ ሂደቶች የ BSC
አፈጻጸማቸውን እና መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች በትክክል ስለመያዛቸው ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ሪፖርት
ለሚመለከተው አካል ቀርቧል፤ ከተሞች BSC ዕቅድ ለፈጻሚዎች በየወሩ ከተቋሙ ዕቅድ ጋር በማገናዘብ እያዘጋጁ
እንዲሰጥና በአፈፃፀሙ ላይ ክትትልና ድጋፍ እያደረጉ ግብረ-መልስ እንዲሰጡ በየጊዜው በቢሮ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ
ሲሆን በዚህም ለፈጻሚዎች የ 6 ወር የ BSC እቅድ ሰጥተው ውል ይዘዋል፣ አበዛኛዎቹ ከተሞች በየወሩ ክትትልና ድጋፍ
ያድረጋሉ፣ ውጤት እየሞሉ ግበረ-መልስ ይሰጣሉ፡፡
እንዲሁም የሜትሮፖሊታን ከተማ አስተዳደሮች የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት እንደገና ለማደራጀት

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 6
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በኢንዱስትሪና ከተማ አገልግሎት መምሪያ ስር ይሰሩ የነበሩ ስራዎችን እንደገና ማደራጀት በማስፈለጉ
“በሜትሮፖሊታን ከተማ አስተዳደሮች ውስጥ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ስለሚደራጁበት፣ ስለሚተዳደሩበትና
ስለሚቀርቡበት ሁኔታ» ደንብ ተዘጋጅቶ በክልሉ መስተዳደር ምክርቤት እንዲፀድቅ ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት
በአዲሱ አደረጃጀት የከተማ ልማትና ኮንሰትራክሽን መምሪያ፣ የከተማ አገልግሎቶች አቅርቦትና አስተዳደር
ጽ/ቤት እና የከተማ ጽዳት፣ ውበትና አረንጓዴ ልማት ጽ/ቤት እንዲቋቋሙ በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ተወስኖ
ተግባራዊ ተደርጎል፡፡
በተመሳሳይም በከተማ ፕላንና የአስተዳደር ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኙ አርሶ አደሮች የመሬት ይዞታ አስተዳደርና አጠቃቀም
አፈጻጸም መመሪያ፣ አጸድቆ ተግባራዊ ለማድረግ በዕቅድ የተያዘ ሲሆን በክልል የህግ ባለሙያዎች አሰተያየት ተሰጥቶበት
የተሰጠውን አስተያየት የማካተት ስራ በመሰራት ላይ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የቦታ እስታንዳርድ መመሪያ ለውይይት
የተዘጋጀ ሲሆን በተለያየ ጊዜ በቢሮው የተዘጋጁ ማብራሪያዎችና ማሻሻያዎች ለዞኖችና ከተሞች እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡

ከግብአት አቅርቦት አኳያ፡- እንደሚታወቀው የ 2008 በጀት አመት የመጀሪያው GTP አመቱን የ 2 ኛውን GTP2
እቅድ፣ ለመፈፀም የምንጀምርበት የዝግጅት አመት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ አሁን ከተደረሰበት አስተሳሰብ እና የሕዝቡ
ፍላጐት ጋር ተያይዞ አደረጃጀቶችን ማስተካከል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ተቆሙ በአዲስ መልክ የከተማ ልማት ቤቶች
እና ኮንስትራክሽን ቢሮ በሚል ተደራጅቶ አደረጃጀቱ ተስተካክሎ የተሰጠውን ተግባርና ሃላፊነት ለመወጣት ጥረት
እየተደረገ ቢሆንም የተመደበለት 35,000,000 (ሰላሳ አምስት ሚሊየን ብር) ለቢሮውና ለሰባት ዞን ተከፋፍሎ በጀቱ
በቢሮውም ሆነ በዞን መምሪያዎች ያለቀ መሆኑ ቀጣይ ስራችንን ለመስራት ከፍተኛ የበጀት እጥረት ውስጥ መሆናችን
ያመላከታል፡፡ እነዲሁም የሰው ሀይል እና ሌሎች የቴክኖሎጅ እና የግብአት አቅርቦቶች በተሟላ መንገድ በየደረጃው
ላለው አካል ተሞልቶ ወደ ተገባር ተግብቷል የሚባል እይደልም፡፡ በየደረጃው ከተደራጁ ከተሞች፣ መሪ ማዘጋጃ፣
ታዳጊ ከተሞች እና ክፈለ ከተሞች ስራ ለመስራት የሚያስችል የግብአት እጥረቱ እቅዳችንን ለመፈጸም ከፍተኛ
ማነቆ ነው ፡፡ በመሆኑም በአንጻራዊነት ስራ ሊያሰራ የሚችል የሰው ሀይል እና ለስራ የሚያስፈልጉ
ቴክኖሎጅዎችን እና ሌሎች ግብአቶችን ማሟላት የሚጠይቅ ይሆናል፡፡

ክፍል 2፡- የአበይት ተግባራት አፈጻጸም


2.1. የከተማ ልማት ዘርፍ
2.1.1. የከተሞች መልካም አስተዳደር እና አቅም ግንባታ ስራዎች
1. የከተሞችን የክትመት ምጣኔ ከማሳደግ አንጻር አንዱ ተግባር የሆነው የከተሞች የደረጃ ሽግግር ተግባር ሲሆን በበጀት
አመቱ 45 ከተሞች የደረጃ ለውጥ እንዲገኙ በታቀደው መሰረት ዞን መምሪያዎች የደረጃ ሽግግር የሚጠየቅላቸውን
ከተሞች መረጃ አሰባስበው እንዲልኩ ታቅዶ ከታዳጊ ከተማ ወደ ንኡስ የተጠየቀላቸው ከተሞች 20፣ ከንኡስ
ማዘጋጃ ወደ መሪ 16 ከተሞች፣ ከመሪ ማዘጋጃ ወደ አነስተኛ ከተማ አስተዳደር 17 ከተሞች፣ ከአነስተኛ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 7
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ከተማ አስተዳደር ወደ መካከለኛ ከተማ አስተዳደር 3 በድምሩ የደረጃ ሽግግር ጥያቄ የቀረበላቸው የ 56
ከተሞች መረጃ ተሰብስቦአል፡፡ በቀጣይ መረጃውን አጣርቶ ለሚመለከተው አካል ለውሳኔ ማቅረብ ትኩረት
ተሰጥቶት የሚሰራ ተግባር ነው፡፡ እንዲሁም በበጀት አመቱ 150 የገጠር አገልግሎት መስጫ ማዕካላት ህጋዊ
የከተማነት እውቅና እንዲያገኙ በታቀደው መሰረት 135 የከተማነት እውቅና የተጠየቀላቸውን የገጠር ቀበሌ
ማእከላት መረጃ ከዞን መምሪያዎች መረጃ የማሰበሰብ ስራ ተሰርቷል፡፡
2. የማዘጋጃቤታዊ አገልግሎቶች ስታንዳርዳይዜሽን ስራዎች
የተዘጋጁ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ስታንዳርዶች በ 10 ከተሞች እንዲተገበሩ ለማስቻል በዕቅድ ተይዞ በመሬት ልማት
ማኔጅመንት፣ በግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ እና በደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ የተዘጋጁ ስታንዳርዶች ለ 10 ከተሞች
ተልከዋል፤ እንዲሁም የህዝብ እና የጋራ መጸዳጃና የገላ መታጠቢያ የአገልግሎት፣ አስተዳደርና የህንጻው የውስጥ ዲዛይን
ስታንዳርድ ለሪጂዮፖሊስና ለፈርጅ አንድ ከተሞች የተዘጋጀውን 2 ሰነድ ተግባራዊ ለሚደረግባቸው ተቆማት ተልኳል፡፡
በስታንዳርድ አተገባባሩ ዙሪያ ከ ULGDP ባለሙያዎች ጋር በተደረገው ውይይት አስሩም ከተሞች (ኮምቦልቻ፣ ሞጣ፣ ፍኖተ
ሰላም፣ ወልድያ፣ ደታቦር፣ በደሴ ፣ ባህርዳር፣ ደ/ማርቆስ ፣ ደ/ብርሃን) ወንድ 250 ሴት 145 ድምር 395 ባለሙያዎች
ስልጠና በመስጠት ከሞላ ጎደል ወደ ትግበራ ገብተዋል፣ የዜጎች ቻርተርም አዘጋጅተው ተግባራዊ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

የአዊና ምዕ/ጎጃም ዞን ከተሞች መረጃ ለኢፌዲሪ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ተልኳል፡፡ የክፍለ
ከተማ አደረጃጀት ያለበትን ሁኔታ ጥናታዊ የግምገማ ሪፖርት ተጠናቆ ቀርቧል፡፡ እንዲሁም የወልድያ ከተማ የቀበሌ
ይከፈልልን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ከተማው እና ዞኑ ላይ መረጃዎችን ለመሰብሰብ በተደጋጋሚ የተሞከረ ቢሆንም
አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት አልተቻለም፡፡

3. የህዝብ ተሳትፎ ስራዎች

በበጀት አመቱ በከተሞች በሚከናወኑና ህብረተሰቡ ሊሳተፍባቸው በሚገቡ የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መሰረተ ልማት ሥራዎች
ሕብረተሰቡ 50% አስተዋጽኦ እንዲኖረውና ከሚያደርገው አስተዋጽኦም 15% በገንዘብ፣ 20% በጉልበትና 15% በቁሳቁስ
እንዲሆን በማድረግ በልማቱ ተሳተፊነቱን እና ተጠቃሚነቱን ለማረጋገጥ የታቀደ ሲሆን ባለፉት ስድስት ወራት የኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን፣
ባህር ዳርና ጎንደር ከተማ አስተዳደሮችን ሳይጨምር በሌሎች የክልሉ ከተሞች በተካሄዱ የአካባቢ ልማት ሥራዎች የህብረተሰቡ
አጠቃላይ አስተዋጽኦ በአማካይ 51.83% ሆኗል። ከተደረገው አስተዋፅኦ ውስጥም በጥሬ ገንዘብ 12.33%፣ በጉልበት
29.6% እና በቁሳቁስ 7.8% ነው፡፡

በዘጠኙ ዞኖች ከሚገኙ ከተሞችና በደሴ ሜትሮፖሊታን ከተማ አስተዳደር በስድስት ወራት ውስጥ በአካባቢ ልማት ሥራዎች
የተሳተፈው የህዝብ ብዛት ወንድ 957,350 ሴት 839,670 በድምሩ 1,797,020 ሲሆን በጥሬ ገንዘብ ብር 17,758,467 ፣ በጉልበት
ብር 42,604,642 በቁሳቁስ ብር 11,302,300፣ በእውቀት ብር 300,450 በጠቅላላ ብር 71,965,859 የሚገመት አስተዋጽኦ
አድርጓል፡፡ በዚሁ ወቅት ለተሠሩት የአካባቢ ልማት ሥራዎች በመንግስት በኩል ብር 58,795,485 ወጪ ተደርጓል፡፡ በመሆኑም
የኦሮሞ ብሄረሰብ አስ/ዞን፣ የባህር ዳር እና ጎንደር ከተማ አስተዳደሮች ሳይጨምር በሌሎቹ ከተሞች በ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያ
ስድስት ወራት ውስጥ በጠቅላላ ብር 130,761,344 ግምት ያላቸው የአካባቢ ልማት ሥራዎች ተሠርተዋል፡፡
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 8
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በበጀት አመቱ በከተሞች ልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎች የሴቶችን ተሳትፎ 50% ለማድረስ ታቅዶ የነበረ ሲሆን
ባለፉት ስድስት ወራት በከተሞች በተካሄዱ የአካባቢ ልማት ሥራዎች ከተሳተፈው የከተማ ህዝብ ውስጥ
የሴቶች ተሳትፎ በአማካይ 47.41% ነው፡፡

4. የከተሞች ፋይናንስን በተመለከተ

ከተሞች መሰብሰብ ካለባቸው የገቢ አርእስቶች የመሰብሰብ አቅማቸውን 90% ማድረስ ታቅዶ
የከተሞች የታሪፍ ደንብ ዝግጅትን በተመለከተ የተዘጋጀውን ረቂቅ ደንብ የቢሮአችን ማኔጅመንት ኮሚቴ በዝርዝር በደንቡ
ላይ መስተካከል ያለባቸውን ጉዳዮች ከፈተሸና ከገመገመ በኋላ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ሰፊ ጊዜ የወሰደ ተደጋጋሚ
ውይይቶች ተደርገው ጠቃሚ የማስተካካያ ሀሳቦችን በመጨመር ለክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ቀርቦ ተደጋጋሚ
ውይይቶች የተደረጉበት ሲሆን የገቢ ደንቡ በክልሉ ካቢኔ መጽደቅ እንዳለበት ታምኖበትና የመጨረሻ ውሳኔ ተሰጥቶ
የር/መስተዳድሩ የህግ አማካሪዎች የህግ ትርጉም ስራ ብቻ በመስራት ላይ ሲሆኑ በቅርብ ጊዜ ጸድቆ ስራ ላይ እንደሚውል
ይጠበቃል፡፡

የከተሞችን ገቢና ወጪ አፈጻጸም በየጊዜው መከታተልና መደገፍ


ጠንካራ የድጋፍና ክትትል በማድረግ በአመቱ በተለይ በገቢ አሰባሰብና በኦዲት ስራዎች ላይ የተሻለ ለውጥ ማምጣት
ተችሏል፡፡ ካለፈው በጀት አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር ገቢ የመሰብሰብ አቅማችንና የኦዲት እንቅስቃሴው
በየወቅቱ ለውጥ በማሳየት ላይ ይገኛል፡፡
2.1.2. የመሬት ልማት እና ማኔጅመንት ስራዎች
1. የከተሞች አስተዳደር ወሰን ክለላና የመቆጣጠሪያ ነጥቦች መረጃ ሥራዎች

በክልሉ ወስጥ በሚገኙ እና የከተማነት እውቅና በተሰጣቸው 65 ከተሞች በግልጽ የሚታወቅ ወሰን እንዲኖራቸዉ
በማድረግ የመሬት ሃብታቸውን በሚገባ ማስተዳደርና መጠበቅ እንዲችሉ፣ ቋሚ የድንበር ወሰን ምልክቶች እንዲተክሉና ነባር
የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች መረጃ አደራጅቶ በመያዝ ተገቢው ጥበቃ እንዲደረግላቸው ክትትል ለማድረግ ታቅዶ ሰ/ሸዋ ዞን በ 5
ከተሞች፣ ምእ/ጎጃም 26፣ በዋግኽምራ ብ/ሄ ዞን 3 ከተሞች ፣ በደቡብ ወሎ ዞን 5 ከተሞች እና ደሴ ከተማ በድምሩ
40 ከተሞች በግማሽ አመቱ ውስጥ የወሰን ክለላቸውን ያመላከቱ ሲሆን የሌሎች ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች በተለያየ
ምክንያት ወደ ስራ ያልገቡ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡
የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን በተመለከተ በግማሽ አመቱ ውስጥ 34 ከተሞች የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን በመለየት
መረጃቸውን አደራጅተው እንዲይዙ በእቅድ ተይዞ 58 ከተሞች መረጃውን ለይተው የያዙ ሲሆን አፈጻጸሙም 170
ከመቶ ነው፡፡ በዚህም የኦሮሞ ብሄ/ ዞን በ 8 ከተሞች 67 የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች በመሬት ላይ መኖራቸውን እና
ከነዚህ ውስጥ 63 ደግሞ ጥበቃ እንደተደረገላቸው 29 ነጥቦች የተነቀሉና የጠፉ መሆኑን እና በደሴ ከተማ 42 ምልክቶች
ጥበቃ እንደሚደረግላቸው የተመላከተ ሲሆን በዋግኽምራ ብ/ሄ ዞን በ 12 ከተሞች፣ በደቡብ ወሎ ዞን በ 29 ከተሞች እና
በደቡብ ጎንደር በ 5 ከተሞች በደሴ ከተማ፣ በምስራቅ ጎጃም 3 ከተሞች የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች የጥበቃ አግባብ
ያልተመላከተ መሆኑን ከተላከው ሪፖርት መረዳት ተችሏል ፡፡ በአጠቃላይ በ 6 ወሩ ውስጥ የከተማ ወሰን የማካለልና

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 9
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የወሰን ምልክት የማስቀመጥ እንዲሁም የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን በመለየት ጥበቃና እንክብካቤ በማድረግ ረገድ
በዞኑችና በከተሞች ስራው ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ባለመሆኑ በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶት መስራትን የሚጠይቅ
ተግባር ነው ፡፡
2. የመሬት ሃብት ቆጠራና ምዝገባ ሥራዎች

2.1. በከተሞች ፕላን ክልል ውስጥ በማንም ያልተያዘና በክፍትነት የሚገኝ መሬት ቆጠራና ምዝገባ በተመለከተ፡-

በከተሞች የመሬት ሀብት ቆጠራና ምዝገባ ሥርዓት በመዘርጋት በ 6 ወራት ውስጥ በከተሞች ፕላን ክልል ውስጥ
የሚገኘውን በማንም ያልተያዘ በክፍትነት የሚገኝ 836 ሄክታር መሬት በመቁጠር ለመመዝገብ ታቅዶ 1631.43 ሄ/ር
መሬት መቁጠርና መመዝገብ የተቻለ ሲሆን ይህም ለማከናወን በዕቅድ ከተያዘው አንጻር አፈጻጸሙ 195% ነው፡፡
በከተሞች ውስጥ የሚገኙ ክፍት ቦታዎችን ቆጥሮና መዝግቦ መረጃውን አደራጅቶ በመያዝ ረገድ የተሻለ እንቅስቃሴ እያደረጉ የሚገኙ
ዞኖች ባ/ዳር፣ምእ/ጎጃም፣ ደ/ወሎ፣ሰ/ሸዋ፣ደ/ጎንደር እና ሰ/ወሎ ሲሆኑ ጎንደር፣ ደሴ እና ዋግ ደግሞ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸው ናቸው፡፡
አፈጻጸሙ ከታቀደው አንጻር ከፍተኛ ቢሆንም የመሬት ቆጠራና ምዝገባ ሥራው በሁሉም ዞኖችና ከተሞች በእኩል ደረጃ እየተከናወነ
ባለመሆኑ የመሬት ሃብትን ቆጥሮና መዝግቦ በአግባቡ መጠበቅና ማስተዳደር ህገ-ወጥነትን ቅድሚያ ለመከላከል ስለሚያስችል የመሬት
ቆጠራና ምዝገባ ስራው በቀጣይ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል፡፡

በከተሞች ፕላን ክልል ውስጥ በጊዜያዊነት የተሰጠ 199 ሄክታር መሬት በመቁጠር ለመመዝገብ ታቅዶ በዚህ የመጀመሪያ
ግማሽ ዓመት ጠቅላላ ስፋቱ 100.41 ሄ/ር ቦታ ተቆጥሮና ተመዝግቦ የተያዘ ሲሆን አፈጻጸሙም 50.45 በመቶ ነው፡፡ ይሁን እንጂ
ከተሞች ለአጭር ጊዜ ጥቅም የተላለፉ ቦታዎችን በአገልግሎት አይነት በመለየት ቆጥሮና መዝግቦ መረጃውን በመያዝ የቦታ አጠቃቀም
ክትትል ችግር የሚታይባቸው በመሆኑ በቀጣይ ወራት ሁሉም የክልሉ ዞን ከተሞች በጊዜያዊነት የተሰጡ ቦታዎችን ተከታትሎ
በመቁጠርና በመመዝገብ መረጃውን በመያዝ አስፈላጊውን የቦታ አጠቃቀም ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ለውጥ ማስመዝገብ የሚጠይቅ
ተግባር ነው፡፡
2.2. በከተሞች አስተዳደር ወሰን ክልል ውስጥ የሚገኙ የአርሶ አደር ይዞታዎችን መሬት ቆጠራና ምዝገባ በተመለከተ፡-

በከተማው ፕላን ክልልም ሆነ በአስተዳደር ወሰን ክልል የሚገኘውን የአርሶ አደር ይዞታ እንደከተማው የእድገት ሁኔታ በዕድገት ፕላኑ
መሰረት በቋሚነት ጥቅም ላይ እስከሚውል ድረስ ቆጥሮና መዝግቦ በመያዝ ለአርሶ አደሮቹ የጊዜያዊ የመጠቀሚያ ሰርተፊኬት ወይም
የመጀመሪያ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በመስጠት የይዞታ ባለቤትነት መብታቸውን ማረጋገጥና ቦታው በህገ-ወጥ ይዞታና ግንባታ
እንዳይወረር መከላከል ተገቢና አስፈላጊ ነው፡፡ በግማሽ አመቱ በከተማ አስተዳደር ወሰን ወይም ፕላን ክልል ውስጥ በሚገኝ
1022 ሄ/ር የአርሶ አደር ይዞታዎችን ለመመዝገብ ዕቅድ ተይዞ 1622.214 ሄ/ር የአርሶ አደር ይዞታ መቁጠርና መመዝገብ የተቻለ
ሲሆን አፈጻጸሙም 157.7 በመቶ ነው፡፡
3. የከተማ መሬት ዝግጅት፣ልማትና ባንክ ሥራዎች፡

3.1. መሰረተ- ልማት ተሟልቶላቸው ለጨረታና ምደባ ዝግጁ የሆነና ባንክ ተደርጎ የተያዘ የከተማ መሬትን በተመለከተ፡-
የከተማ መሬት አቅርቦቱን ቀጣይነት እንዲኖረው ለማድረግ በከተሞች በቂ የመሬት ዝግጅትና ባንክ መኖሩን ማረጋገጥ ቅድሚያ ትኩረት
የሚሰጠው ጉዳይ በመሆኑ ሁሉም ከተሞች በዚህ በጀት ዓመት በጨረታና በምደባ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ የሚችሉትን የቦታ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 10
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

መጠን ዕቅድ እንዲያሳውቁ በማድረግ የተጠቃለለ የቦታ አቅርቦት ዕቅድ ተዘጋጅቶ ለክልል መስ/ም/ቤት ቀርቦ እንዲጸድቅ
ተደርጎ ለከተሞች አነዲያውቁት ተደርጓል፡፡ በዚህም መሰረት በበጀት ዓመቱ በምደባና ጨረታ በሁሉም የክልሉ ከተሞች
ማስፋፊያና በመሃል ከተማ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል 1184 ሄክታር መሬት መሰረተ-ልማት ተሟልቶለት እንዲዘጋጅ ታቅዶ
ለጨረታና ለምደባ አገልግሎት የሚውል 2951.7 ሄ/ር መሬት ማዘጋጀት ተችሏል ፡፡ ይህንን የከተማ ቦታ የአቅርቦት ዕቅድ
ለማሳካት እንዲቻል የቦታ ዝግጅትና ልማት ስራውን በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን የሚጠይቅ ሲሆን ይህም ተግባር
ከፍተኛ በጀትና ሎጅስቲክስ በወቅቱና በተገቢው መጠን ትኩረት ሰጥቶ ማሟላት ስለሚያስፈልግ ተግባሩን ከባድ
ያደርገዋል፡፡ቢሆንም የመልካም አሰተዳደር ችግር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት መሰራት ያለበት ነው፡፡
ለተለያዩ አገልግሎቶች በምደባ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ ቢያንስ መንገድና ውሃ መሠረተ ልማት ተሟልቶለት
የተዘጋጀ የከተማ ቦታ መጠን እና ወደ ተጠቃሚዎች የተላለፈ ቦታ በሄ/ር በግማሽ ዓመቱ ውስጥ 194.45 ሄ/ር በጨረታ
እና 2757.25 ሄ/ር በምደባ በድምሩ 2951.7 ሄ/ር መሬት ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል የመንገድና ውሃ መሰረተ-ልማት
አገልግሎት የተሟላለት መሬት የተዘጋጀ ሲሆን አፈጻጸሙም 249 በመቶ ነው ፡፡ እንዲሁም ከተዘጋጀው መሬት ውስጥ
428 ሄ/ር መሬት በምደባ ለማስተላለፍ ታቅዶ 441.91 ሄ/ር መሬት ለተለያዩ አገልግሎቶች በምደባ ለተጠቃሚዎች የተላለፈ
ሲሆን ከዚህም ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት አገልግሎቶች ኢንዱስትሪው ዘርፍ/ኢንዱስትሪ አገልግሎት 313.26 ሄ/ር፣ ለቤት ስራ
ማህበራት 70.31፣ ለጥቃ/አነስ-19.01 ሄ/ር/ ሲሆኑ ይህም በአጠቃላይ ሲታይ በምደባ ቦታ ያስተላለፉት ውስጥ የተሻለ የቦታ ምደባ
አቅርቦት ያላቸው ዞኖች ደ/ወሎ፣ ምስ/ጎጃም፣ ደ/ጎንደር፣ አዊ እና ምእ/ጎጃም ሲሆኑ በጣም ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸው ደግሞ ሰ/ወሎ፣
ዋግ እና ደሴ ከተማ መሆናቸውን ለመገንዘብ ይቻላል፡፡ በሌላ በኩል መሬት በጨረታ ከማስተላለፍ አንጻር 79 ሄ/ር መሬት
ለማስተላለፍ በእቅድ ተይዞ በከተሞች በአብዛኛው ለመኖሪያና ለንግድ አገልግሎት የሚውል 45.34 ሄ/ር መሬት በጨረታ
በሊዝና በኪራይ ውል ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም 57.39 ነው፡፡
በቦታ ጨረታ አቅርቦቱ የተሻለ አፈጻም ያላቸው ባ/ዳር ከተማ፣ ሰ/ሸዋ፣ምዕ/ጎጃም እና አዊ ብሄረሰብ ዞን ናቸው፡፡ ከቦታ
ግብይቱ አንጻር በስፋት የሚታየው ውስንነት ከመኖሪያና ንግድ አገልግሎቶች ውጭ ላሉ አገልግሎቶች/ለማህበራዊ፣
ለሪልስቴት፣ ለከተማ ግብርና…ወዘተ/ በበቂ ሁኔታ ቦታ አዘጋጅቶ አለማቅረብ ነው፡፡
በአጠቃላይ የመሬት ዝግጅትና ልማት ተግባር አፈጻጸም ከተያዘው ዕቅድ በላይ በመሆኑ አፈጻጸሙ በጣም ጥሩ የሚባል
ቢሆንም ይህ መሬት የተዘጋጀው ቀደም ሲል በተለያዩ አጋጣሚዎች በተከናወኑ የመሰረተ-ልማት አቅርቦት ሥራዎች
መሰረተ-ልማት የገባለት አልፎ አልፎ የተጓደሉትን አሁን ላይ በሟሟላት የለማና መረጃዉ ተለይቶ ባንክ የተደረገ ቦታ
መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡፡ ይሁን እንጅ በከተሞች የሚከናወነው የመሬት ዝግጅትና ልማት ሥራ ዘላቂና ውጤታማ
ለማድረግ የሚቻለው በዚህ መልኩ በልዩ አጋጣሚዎች ከፊል መሰረተ-ልማት የተዘጋጀለትን የተቆራረጠ መሬት
በመለየትና በማልማት ሳይሆን ለከተማው ቀጣይ የልማት ዕድገትና የኗሪዎችን ፋላጎት ለመመለስ በሚያስችል መልኩ
ለመሬት ዝግጅትና ልማት ሥራው ራሱን ያቻለ ተዘዋዋሪ ፈንድ በዕቅድ ተይዞ በተደራጀና በተቀናጀ አግባብ ማከናወን
ሲቻል ብቻ በመሆኑ በዚህ ረገድ በከተሞች በኩል የሚታየውን ሰፊ ክፍተት ለመቅረፍ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት
የሚጠበቅባቸው መሆኑን ግንዛቤ መፍጠርና መደገፍ ይገባል፡፡
3.2 የከተማ መልሶ ማልማትና ማደስ ስራዎች

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 11
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በደሴ ከተማ አራዳ መልሶ ማልማት አካባቢ ተነሺ የሚሆኑ ባለይዞታዎችን ለማስተናገድ የሶሺዮ ኢኮኖሚ መረጃ
መሰብሰብና ምትክ ቦታ የማመቻቸት ስራ በመከናመን ላይ ይገኛል፣ለልማት በዋለ የቀበሌ ቤት 29 ተነሺዎች ምትክ ቦታ
እንዲያገኙ ተደርጓል፣ ለ 8 የግል ባለይዞታዎች የካሳ ክፍያ ተከናውኗል፣በመልሶ ማልማት ለነዋሪዎች ከተፈቀደላቸው
የቦታ ስፋት በላይ በትርፍነት የተገኘ 0.082 ሄ/ር መሬት ተመላሽ ተደርጎ ለጨረታ እንዲውል ተደርጓል፤ በባህር ዳር ከተማ
ለመልሶ ማልማት በተለየ 32.3562 ሄ/ር መሬት ላይ የሶሺዮ ኢኮኖሚ ጥናት ተከናውኗል፡፡ ለዚህም 3224362.8 ብር የካሳ
ክፍያ እንደሚያስፈልግ ተጠንቷል፡፡

3.3 በልማት ምክንያት ተነሺዎች የካሳና ትክ ክፍያን በተመለከተ በባህር ዳር ከተማ ፡-


 ለሶስት አርሶ አደሮች ተነሺዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ትክ ቦታ እና 401365.89 ብር
 ለሶስት ነባር ባለይዞታ ተነሺዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ትክ ቦታ እና 23445.42 ብር
 ከኢንዱስትሪ መንደር 15 ተነሺዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ትክ ቦታ እና 1046152.8 ብር
 ለባ/ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተሰጠ ቦታ 12 ተነሺዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ትክ ቦታ እና 105824.07 ብር
 ዘንዘልማ ቀበሌ ውስጥ 2 ተነሺዎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ትክ ቦታ እና 159926.58 ብር በድምሩ ለ 35
ተነሺዎች 1736714.8 ብር የካሳ ክፍያ ተከናውኗል፡፡
4. የከተማ ቦታ ልማትና አጠቃቀም ክትትልን በተመለከተ፡-

በከተሞች በጨረታ እና በምደባ ለተጠቃሚዎች የተላላፉ ይዞታዎች በውላቸው መሰረት የሚጠበቅባቸውን ክፍያ
ስለመፈጸማቸው እና በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ስለመዋላቸው ወቅታዊ ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ ተገቢውን
የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ በዕቅድ የተያዘ ሲሆን በደሴ ከተማ 11 ይዞታዎች ላይ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን በመለየት
ክፍያ እንዲፈጽሙ የተደረገ ሲሆን በ 35 ይዞታዎች ክትትል ተደርጓል፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን ለተለያዩ አገልግሎቶች
የተላለፉና ወደ ስራ ያልገቡ 81 ይዞታዎችን በመንጠቅ 7.4 ሄ/ር ቦታ ወደ መሬት ባንክ ተመላሽ ተደርጓል፡፡ በጎንደር ከተማ
በኢንዱስትሪ መንደር ቦታ ተሰጥተው ባለማልማታቸው 3.766 ሄ/ር ቦታ እንዲነጠቅ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም በሰሜን ወሎ
ዞን ለመዋለ ህጻናት የተሰጠ ቦታ በውሉ መሰረት ባለማልማቱ 1.859 ሄ/ር ቦታ ወደ መሬት ባንክ እንዲመለሰ የተደረገ
ሲሆን በጨረታና በምደባ የተላለፉ ይዞታዎች አልሚዎች በወቅቱ ባለማልማታቸው የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ተሰጥቷቸዋል፡፡ በአጠቃላይ የከተማ ቦታ ልማትና አጠቃቀም ክትትል ሥራው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ የመጣ ሲሆን
በተለይ አዲሱ የሊዝ አዋጅ ቁጥር 721/2004 ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ወዲህ ለተጠቃሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን
የልማት አጠቃቀም እንቅስቃሴ በመከታተል ረገድ ጥሩ ለውጥ አየታየ ቢሆንም በአብዛኛዎቹ ከተሞች ቦታ ወስደው
በወቅቱ ግንባታ ያልጀመሩና ያላጠናቀቁትን በመለየትና ማስጠንቀቅያ በመስጠት ወደ ሥራ እንዲገቡ በማድረግ እየተደረገ
ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ተግባር ነው፡፡
1. የከተማ መሬት ይዞታ አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ሥራዎች
1.1. የይዞታ ፋይሎች አደረጃጀትና አያያዝ ሥርዓት ዝርጋታን በተመለከተ፡-

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 12
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ሥራዎች ዙሪያ ለሚታየው የኪራይ ሰብሳቢነትና አገልግሎት አሰጣጥ ችግር አንዱ
መንስዔ የመሬትና መሬት ነክ ፋይል መረጃ አደረጃጃትና አያያዝ ሥርዓት ችግር መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በ 6 ወሩ
ውስጥ በዋግኽምራ ብሄረሰብ ዞን በ 6 ከተሞች በሶፍት ኮፒ 6317 ይዞታዎች ምእራብ ጎጃም ዞን ስር ባሉ 10 ከተሞች
በሀርድ 40378፣ በሶፍት ኮፒ 20360 ይዞታወች፣ በሰሜን ወሎ በ 20 ከተሞች በሃርድ ኮፒ 8836 እና በሶፍት ኮፒ 4658
ፋይሎችን ፣በደቡብ ወሎ ዞን ስር ባሉ ከተሞች በሃርድ 7303 በሶፍት ኮፒ 2259፣ምስራቅ ጎጃም ዞን ስር ባሉ ከተሞች 25322
በሀርድ ኮፒ 15563 በሶፍት ኮፒ የይዞታ ፋይሎችን የማደራጀት ስራ ተሰርቷል፡፡ በሌላ በኩል ባለፉት ስድስት ወራት 2000 ልዩ
ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው ሰነዶች ስካን ተደርገው በሶፍት ኮፒ እንዲያዙ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ 1370 ሰነዶች
ስካን ተደርገው በሶፍት ኮፒ እንዲያዙ የተደረገ ሲሆን አፈፃፀሙም 68.5% ነው፡፡ ስራውም በደብረ ማርቆስ ከተማ ጥሩ
ጅምር እንዳለው ያሳያል፡፡ ከዚህ ውስጥም ደ/ብርሃን 72፣ ደ/ማርቆስ 555፣ ደ/ታቦር 657፣ ወልዲያ 86 ነው፡፡
1.2. የከተሞች የሊዝ እና የቦታ ኪራይ ክፍያ አሰባሰብ አፈጻጸምን ክትትልና ድጋፍ በተመለከተ፡-

በሊዝ ከተላለፉ ይዞታዎች 19759046.32 -ብር ከቅድሚያ ክፍያ 21312011.22 ከዓመታዊ የሊዝ ክፍያ በድምሩ
41071057 ብር ከሊዝ ይዞታዎች እንደተሰበሰበ ማየት ይቻላል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ 15142399 ብር ከዓመታዊ የቦታ
ኪራይ ተሰብስቧል፡፡ በአጠቃላይ ከሊዝና ከቦታ ኪራይ 56213456 ብር ለመሰብሰብ ተችሏል፡፡
1.3. የሰነድ አልባና ህገ-ወጥ ይዞታዎች መረጃ አሰባሰብና መስተንግዶ በተመለከተ፡

በ 6 ወራት ውስጥ ተጨማሪ ሰነድ አልባ ይዞታዎችን በመለየትና ቀደም ሲል የተለዩ ሰነድ አልባ ይዞታዎች ሰነድ እንዲያገኙ
ለማድረግ እና ህገ-ወጥ ይዞታዎችን ለማፍረስ በዕቅድ ተይዞ የነበረ ሲሆን በዚህም 43131 ተጨማሪ ሰነድ አልባ ይዞታዎች
የተለዩ ሲሆን ለ 26372 ይዞታዎች ሰነድ ተሰጥቷል፡፡ የሰነድ በመለየት እረገድ ከሰ/ሸዋ ዞን አለም ከተማ፣ደነባ፣ሾላ
ገበያ፣ከጎንደር ከተማ አደባባይ እየሱስ ክ/ከተማ፣ ከዋግህምራ ዞን መሸሃ፣አምደወርቅ፣ጽጽቃ እና ሰቆጣ ከተማ፣ ከሰሜን
ወሎ ዞን ሙጃ፣ጋሸና እና አይና ቡግና፣ ከደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ፣ደ/ታቦር፣አንዳቤት እና ጃራ ገዶ ከተማ፣ ከአዊ
ብሄረሰብ ዞን ምንታውሃ፣ ቅዳማጃ እና ከሳ ከተማ፣ ከኦሮሚያ ብሄረሰብ ዞን ወለዲ፣ ሸክላ፣ ቦራ፣ ጨፋሮቢት፣ ጭረቲ፣
ከሚሴ፣ እና በጤ ከተማ የሰነድ አልባ ይዞታዎችን የመለየት ስራ ያጠናቀቁ ሲሆን ሰነድ በመስጠት እረገድ ከሰሜን ሸዋ ዞን
አለም ከተማ፣ ደነባ፣ ሾላ ገበያ፣ ከዋግህምራ ዞን ጽጽቃ ከተማ፣ ከሰሜን ወሎ ዞን ሙጃ፣ጋሸና እና አይና ቡግና፣ ከደቡብ
ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ፣ ከአዊ ብሄረሰብ ዞን መንታውሃ፣ ቅዳማጃ እና ከሳ ከተማ፣ ከኦሮሚያ ብሄረሰብ ዞን
ወለዲ፣ ሸክላ፣ ቦራ፣ ጨፋሮቢት፣ ጭረቲ፣ ከሚሴ፣ እና በጤ ከተማ የሰነድ አልባ ይዞታዎችን የሰነድ መስጠት ስራ ያጠናቀቁ
ከተሞች ናቸው፡፡
በአጠቃላይ በሰነድ አልባ ይዞታዎች ልየታ ደ/ወሎ ፣ሰ/ወሎ፣ ሰ/ጎንደር፣ ምእ/ጎጃም እና ባህር ዳር የተሸለ አፈጻጸም
ሲኖራቸው ሰነድ በመስጠት በኩል ዋግ ህምራ፣ አዊ፤ ደ/ወሎ፣ ምእራብ ጎጃም እና ሰ/ወሎ የተሻለ እንቅስቃሴ አላቸው፡፡
በአንጻሩ ደግሞ ጎንደር እና ደሴ ከተማ ሰነድ በመስጠት ረገድ ዝቅተኛ አፈጻጸም ላይ ያሉ ናቸው ፡፡
2. የመሬት እና መሬት ነክ መረጃ ማደራጀት

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 13
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በ 6 ከተሞች (ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ ደብረ ብርሃን፣ ኮምቦልቻ እና ደብረ ማርቆስ) ለካዳስተር ልኬት መነሻ የሚሆኑ
627 የመሬት ላይ ቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች ያሉበትን ሁኔታ በመፈተሽ መረጃቸው ተደራጅቶ እንዲያዝ ታቅዶ በጎንደር
7፤ በደሴ 3፤ በደብረ-ማርቆስ 10፣ ደብረ-ብርሀን 3፣ ኮምቦልቻ 24፣ ባህር ዳር 4 በድምሩ 51 ፕሌቶች ተጎድተዋል፡፡ ይህም
መቆጣጠሪያ ነጥቦቹ ክትትልና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ያሳያል፡፡
እንዲሁም በ 6 መካከለኛ ከተሞች /ደብረ-ታቦር፣ ወልድያ፣ ፍኖተ-ሰላም፣ እንጅባራ፣ ላሊበላና ደባርቅ/ ለአየር በረራ የቅድመ ዝግጅት
ስራዎች እና የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች የመመስረት ተግባር ለመከናዎን ታቅዶ በተደረገ ክትትል ለስራው የሚሆን የሚያስችል
በጀት እንዲይዙ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፣ ደብረ-ታቦርና ደባርቅ ከተሞች በጀት ከመያዝም አልፈው ስራውን ሊያሰራ
የሚችል ድርጅት በጨረታ በመለየት ውል ይዘዋል፤ ወልድያ ከተማ ጨረታ አውጥቶ አሸናፊ ድርጅት ለይቶ ውል በመያዝ
ሂደት ላይ ነው፤ የደባርቅ ከተማ 10 የኮንክሪት ሞኑመንቶችን አምርቷል፡፡ ይሁን እንጅ የኮንክሪት ሞኑመንት አምርቶ
ፕሌት ለጥፎ ለመትከል የተያዘው ዕቅድ ከከተሞች አቅም በላይ በመሆኑ ያለውን አፈፃፀም 2.7 በመቶ ብቻ ሲሆን
ችግሩን ለመቅረፍና ስራውን ከግብ ለማድረስ ስራው በክልል ደረጃ ተይዞ እንዲሰራ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
በዚህም ከ 3 አምራቾች 3 የፕሌት ምርት ናሙና የተሰበሰበ ሲሆን አሸናፊውን በመለየት ምርቱን ማስመረት
እንደሚጀመር ይጠበቃል፡፡

በሌላ በኩል በ 2007 በጀት ዓመት መጨረሻ የቀረበውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ የክልሉ መንግስት ለህንፃ ግንባታው 40 ሚሊዮን
ብር በጀት የተመደበ ሲሆን፣ 5 ቱ ከተሞች (ጎንደር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ደብረ ብርሃን) ያሳወቁ ሲሆን በተጨማሪ
ባህር ዳር ከተማ ከዚህ ቀደም እንደሌሎች ከተሞች ባያሳውቅም አሁን ቦታ አዘጋጅቶ ገልፆልናል፡፡

ለ 6 ቱ ከተሞች የተዘጋጀውን ደረጃውን የጠበቀ መሰረታዊ ካርታና ኦርቶ ፎቶ በተገቢው መንገድ አደራጅቶ መያዝና
ጥቅም ላይ እንዲውል ከማደረግ አንጻር በግማሽ አመቱ 15 የካዳስተራል ኢንዴክስ ካርታ ለማዘጋጀት ታቅዶ በባህር ዳር
ከተማ የ 9 ክፍለ ከተሞች፣ በደሴ የ 10 ክፍለ ከተሞች፣ በደ/ማርቆስ፣ በጎንደርና በኮምቦልቻ በድምሩ 19 የካዳስተራል
ኢንዴክስ ካርታ የተዘጋጀ ሲሆን በቀጠና፣ በሰፈር፣ በብሎክ በመለየት እያንዳንዱን ይዞታ ዲጂታይዝ የማድረግ ሥራም
ተከናውኗል፡፡
2.1.3. የከተማ ፕላን ዝግጅት፣ አፈጻጸም ጽዳትና ውበት ስራዎች
I. የከተማ ፕላን ዝግጅት ስራዎች፡-
የክልላችን ከተሞች አሳታፊ፣ ጥራት ያለውና ወጭ ቆጣቢ የሆነ የከተማ ፕላን ዝግጅት እንዲኖራቸው እና 100% በፕላን

እንዲመሩ ለማድረግ በበጀት ዓመቱ ለ 35 ታዳጊ እና ለ 18 መካከለኛ ከተሞች መሰረታዊ ካርታ በግማሽ አመቱ ለ 7

መካከለኛ ከተሞች መሰረታዊ ካርታ ለማዘጋጀት በዕቅድ ተይዞ ለ 7 ከተሞች ማዘጋጀት የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙም

100% ነው፡፡ ከመሰረታዊ ካርታ ዝግጅት አንጻር ሌላው የታቀደ ተግባር የመዋቅራዊ ወይም መሰረታዊ የክለሳ ፕላን

ለሚዘጋጅላቸው ሰባት ከተሞች መሰረታዊ ካርታ ማዘጋጀት ሲሆን ይህም ተግባር ለሰባት ከተሞች በማዘጋጀት ዕቅዱን
100% ማሳካት ተችሏል፡፡ በተመሳሳይም በበጀት ዓመቱ ለ 35 ታዳጊ እና 15 መካከለኛ ከተሞች መሰረታዊ የከተማ ፕላን

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 14
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በግማሽ ዓመቱ ለ 5 ታዳጊ ከተሞች መሰረታዊ ፕላን ለማዘጋጀት ታቅዶ ለአዲስ አለም፣ ጃሞራ፣ ቱለፋ፣ ኤጀርሳና ልጎት

ከተሞች መሰረታዊ ፕላኑን በማዘጋጀት ዕቅዱን 100% ማሳካት ተችሏል፡፡ እንዲሁም ለ 3 መካከለኛ ከተሞች የክለሳ
ፕላን ለማዘጋጀት ታቅዶ ለ 3 ቱም /ለገነቴ፣ ጊናገር እና አይና/ ከተሞች የክለሳ ፕላኑን በማዘጋጀት የዕቅዱን 100%
ማከናወን ተችሏል፡፡

በበጀት ዓመቱ ለ 451 የገጠር ቀበሌ ማዕከላት የሽንሸና ፕላን ለማዘጋጀት በግማሽ ዓመቱ በዕቅድ ባይያዝም መረጃ
የማጥራት፣ ለስራው አስፈላጊ የሆነውን የካፒታል በጀት የማስመደብ፣ ዞኖች የሽንሸና ፕላኑን የሚሰሩ የኩንትራት
ሰራተኞችን የስራ መደብ ከሲቪል ሰርቪስ ቢሮ እንዲፈቀድ የማድረግና እንዲቀጥሩ ትዕዛዝ በማስተላለፍ እንዲሁም
ለስራው አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን ግዥ በመፈጸም የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተከናዉነዋል፡፡

በመዋቅራዊና አከባቢ ልማት ፕላን ዝግጅት በበጀት ዓመቱ 12 የአካባቢ ልማት ፕላን (NDP) በግማሽ አመት አንድ
የአካባቢ ልማት ፕላን ለማዘጋጀት ታቅዶ በደብረ ማርቆስ ከተማ አንድ የአካባቢ ልማት ፕላን ማዘጋጀት ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙም 100% ነው፡፡

2. የከተማ ፕላን አፈጻጸም ስራዎች


የከተማ ኘላን የከተሞችን የልማት አቅጣጫ በአግባቡ እንዲመራ ለማስቻል በከተማ ኘላን አፈፃፀም ዙሪያ የወጡ የህግ
ማእቀፎችና አደረጃጀቶች ሥራ ላይ እንዲውሉ ድጋፍና ክትትል በማድረግ የከተማ ኘላን አፈፃፀምን ውጤታማ
ከማድረግ አንጻር የከተማ ኘላን አፈፃፀም በ 390 ከተሞች በከተማ ኘላን አዋጅ፣ ስትራቴጂ፣ ማንዋል እና ስታንዳርድ
መሠረት ለመፈጸም ታቅዶ በስድስት ወሩ 19 ዐ ከተሞች ኘላን አዋጅ፣ ስትራቴጂ፣ ማንዋል እና ስታንዳርድ መሠረት
እንዲፈፀም ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ታቅዶ በ 164 ከተሞች /86%/ ክትትልና ድጋፍ ተደርጓል፣ አሳታፊና ውጤታማ
የከተማ ፕላን ትግበራና አፈጻጸም እንዲኖር በማድረግ ከተሞች ፕላናቸውን 100% እንዲያስተገብሩ ከማድረግ አንጻር፣
ፕላን ተዘጋጅቶላቸው ያላጸደቁ 10 ከተሞች አጸድቀው ወደ ትግበራ እንዲገቡ ታቅዶ 11/110%/ /ደ/ወሎ 2፣ ሰ/ወሎ 1፣
ደቡብ ጐንደር 5፣ አዊ 1፣ ሰ/ጐንደር 1፣ ሰ/ሸዋ 1/ ኘላናቸውን አፀድቀው ወደ ትግበራ ገብተዋል፣ እንዲሁም መዋቅራዊ
ፕላን በተዘጋጀላቸው 2 ከተሞች የተጠኑትን የሰፈር ልማት ፕላኖች /NDP/4 የተዘጋጀውን የሰፈር ልማት ኘላን
በማስተግበር ላይ ናቸው፣ በሌላ በኩል በስድስት ወሩ 19 ዐ ከተሞች የፕላን መንገድ ከሶስተኛ ወገን ነጻ እንዲሆን ማድረግ
እና የመንገድ ወሰኖችን እንዲያስተገብሩ 161/85%/ ተግባራዊ አድርገዋል፣ በሁሉም ከተሞች ተከታታይነት ያለው የፕላን
አፈጻጸም ድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ በማድረግ በተገኙት 16 የፕላን ጥሰቶች ላይ የማስተካከያ ስራ እንዲሰሩ ታቅዶ 18
የኘላን ጥሰቶች ላይ ማስተካከያ እርምጃ ተወስዷል፡፡

የፕላን ምደባ ለውጥ ጥያቄ አቀራረብ ስርዓት በመዘርጋት ለፕላን ምደባ ለውጥ ጥያቄ 100% ምላሽ ከመስጠት
አንጻር ፤ ከዞኖችና ከተሞች የሚቀርቡ የፕላን ምደባ ለውጥ ጥያቄዎች ህግና ደንብን የተከተሉ እንዲሆኑ ለማድረግ
የተዘጋጀው የኘላን ምደባ ለውጥ መስፈርት ተከልሶ ለሚመለከታቸው ተልኳል፤ ከ 10 ሩ ዞኖችና ከ 3 ቱ ሜትሮፖሊታን

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 15
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ከተሞች የሚቀርቡ የፕላን ምደባ ለውጥ ጥያቄዎች ሙሉ በሙሉ ምላሽ ለመስጠት ታቅዶ በ 6 ወሩ ለቀረቡ 49 የኘላን
ምደባ ለውጥ ጥያቄዎች በሙሉ ምላሽ ተሰጥቷል፣

በክልሉ በሚገኙ 3 ከተሞች የፕላን አፈጻጸም ኦዲት ስራ ከማከናወን አንጻር በ 3 ከተሞች ከተዘጋጀላቸው ፕላን
በእያንዳንዱ መሬት አጠቃቀም ለታለመለት አላማ መሰረት መተግበሩን ለመለየት ታቅዶ በ 6 ወሩ በ 2 ከተሞች
በደብረማርቆስና ወረታ ከተሞች ተከናውኗል፣ በተደረገው ኦዲት መሰረት የተገኘውን ውጤት ሪፖርት በማዘጋጀት
ለቢሮው አመራሮች የቀረበ ሲሆን ለዞኑና ለከተማው ግብረመልስ ተሰጥቷል፡፡

3. የከተማ ጽዳት እና ውበት ስራዎች


3.1. የከተሞች ውበትና አረንጓዴነት ልማት ስራዎች
መንግስት የነደፈውን የአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ (Ethiopia’s Climate - Resilient Green
Economy Strategy) በከተሞች ለማሳካት በዘርፉ የአስፈፃሚ አካላት፣ የግል ዘርፉንና የህዝቡን አመለካከት ለመለወጥ በህግ
ማአቀፍና በዘርፉ በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ የአቅም ግንባታ ስራዎች፣ የከተሞች ውበትና አረንጓዴነት ልማት ማሻሻያ ስራዎች፣ የተቀናጀ
የከተሞች ተፋሰስ ልማት ስራዎች በማካሄድ ለዜጎች የሥራ ዕድል እንዲፈጠር እና በከተሞች ዘላቂ ልማት ስራዎችን በማካሄድ
ከፋይዳዉ 50 በመቶ ለሴቶች እና በየከተማዉ ያለዉን አካል ጉዳተኛ ዜጎችንና አረጋዊያንን ማካተቱን ማረጋገጥ ነዉ፡፡

በእቅድ ዘመኑ ፕላን ለተዘጋጀላቸው የክልሉ ከተሞች በፕላናቸው የተመላከተውን የአረንጓዴነት ልማት ቦታ 75%
በማልማት መሆን ከሚገባው 30፤ 30፤ 40 በመቶ የሽፋን ምጣኔ ከ 20-25 በመቶ ከማድረስ አንጻር፤በፕላን የተመላከቱ
ነባርና አዲስ አረንጓዴ ቦታዎች 4 ዐ በመቶው የአረንጓዴነት ልማት አይነቶች/GI Components/ በስታንዳርድ
እንዲለሙ እቅድ የተያዘ ሲሆን በ 6 ወሩ 2 ዐ በመቶ ታቅዶ 20.8%/ ተከናውኗል፣ በሁሉም ከተሞች በፕላን የተመላከቱ
የአረንጓዴነት ልማት አይነቶች/GI Components/ በአይነታቸው በመለየት በ 6 ወሩ 18 ዐ ሄክታር ያህሉ አረንጓዴ
እፅዋት በከተሞች አቅም እንዲለማ ለማድረግ ታቅዶ 188/104%/ ማከናወን ተችሏል፣ በ 10 ዞኖችና 3 ቱ ሜትሮፖሊታን
ከተሞች ውስጥ በ 6 ወሩ 39 የችግኝ ጣቢያዎች እንዲለሙ ክትትል ለማድረግ ታቅዶ 52/133%/ ተከናውኗል፣

በከተሞች የአረንጓዴነት ቦታዎች/ፓርኮች፣ የከተማ ደኖች፣ ወጣት ማዕከል፣ የሰፈር መጫዎቻ ቦታዎች፣ ችግኝ
ጣቢያና የተፋሰስ ቦታዎች /ጥሰት እንዳይፈፀምባቸው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲሰራላቸው በስድስት ወሩ
በ 23 ዐ ከተሞች ለማከናወን ታቅዶ 282/123%/ ተሰርቶላቸዋል፡፡

በ 10 የዞን ዋና ከተሞችና በ 3 ቱ ሜትሮፖሊታን ከተሞች የመንገድ ዳርቻ፣ አካፋይና አደባባዮችን የላንድስኬፒንግ


፤የእፅዋት አተካከል ፓተርን እና የዝርያ መረጣ አሰራር በጠበቀ መልኩ በዲዛይንና በስታንዳርዱ መሰረት በግል
፤በመንግስትና በባለሀብቱ 100% ማልማትና ማስዎብ ስራ እንዲከናወን ማድረግ፣ በ 6 ወሩ በ 3 ከተማ አስተዳደሮች
የመንገድ ዳርቻ፣ አካፋይና አደባባዮችን የላንድስኬፒንግ ዲዛይን እንዲሰራላቸው ታቅዶ በ 4/133%/ደሴ፣ ኮምቦልቻ፣
ባ/ዳር፣ ጐንደር፣/ ተከናውኗል፣ እንዲሁም 12 ሄክታር የመንገድ ዳርቻ፣ አካፋይና አደባባዮችን የላንድስኬፒንግ ዲዛይን
ለማልማት ታቅዶ በ 6 ወሩ በ 16.7 ሄክታር /138%/ ለማልማት ተችሏል፡፡
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 16
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

3.2. የደረቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ

የክልላችን ከተሞች ጽዱ ውብና አረንጓዴ በማድረግ ለኑዋሪዎቻቸውና ለጎብኝዎች ምቹ እንዲሆኑ ከማድረግ አንጻር ፤
የክልላችን ከተሞች የሚያመነጩትን ደረቅ ቆሻሻ 60%፣ የፍሳሽ ቆሻሻን 50% በአግባቡ እንዲወገድ ከማድረግ አንጻር
በ 6 ወሩ በ 42 ከተሞች የመንገድ ዳር ደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ቅርጫት እንዲኖር ታቅዶ 42/100%/ ተከናውኗል፣
በክልሉ በሚገኙ 2 ከተሞች ከደረቅ ቆሻሻ ኮምፖስት እንዲዘጋጅ ለማድረግ ታቅዶ 2/100%/ ከተሞች /ደ/ማርቆስና
ባ/ዳር / ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ በክልሉ በሚገኙ ከተሞች 250000 ሜትር ኩብ ደረቅ ቆሻሻ ለማስወገድ ታቅዶ
338,777/136%/ ማስወገድ ተችሏል፡፡

በ 7 ከተሞች የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ሳይት /ቦታ/ እንዲኖራቸውና ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረግ፣

በ 6 ወሩ በ 2/100%/ ከተሞች /ባ/ዳርና ደሴ/ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ በፕላን ምድቡ በተቀመጠው መሠረት
መርጠው ለግንባታ ዝግጁ ተደርጓል፣ በክልሉ ከሚገኙ ከተሞች 24000 ሜትር ኩብ ፍሳሽ ቆሻሻ እንዲወገድ ታቅዶ
43272 /180%/ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

በክልሉ በሚገኙ 60 ከተሞች ነባርና አዲስ የሚገነቡ የህዝብ መፀዳጃና የገላ መታጠቢያ ቤቶች በአግባቡ አገልግሎት
እንዲሰጡ ከማድረግ አንጻር በ 20 ከተሞች የህዝብ መፀዳጃና የገላ መታጠቢያ ቤቶች አገልግሎት የሚሰጡትን
ከማይሰጡት ለመለየት ታቅዶ በ 57 ከተሞች መረጃ ተለይቷል፣ በ 2 ዐ ከተሞች ከሚገኙ የህዝብ መፀዳጃና ገላ
መታጠቢያዎች ውስጥ 35% የመታጠቢያና መፀዳጃ ቤቶች መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ናቸው፡፡

በከተሞች በደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድና በከተሞች አረንጓዴነት ልማትና ተዛማጅ የስራ ዘርፍ ለተደራጁ
ማህበራት፣ ወጣቶችና ሴቶች የስራ እድል ከመፍጠር አንጻር ፡- በከተሞች ለ 225 ወንዶችና ለ 225 ሴቶች በድምሩ
ለ 450 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ ለ 870 ወንዶችና ለ 693 ሴቶች በድምሩ 1563 ዜጐች የሥራ እድል
ተፈጥሯል፡፡ አፈጻጸሙም ከእቅድ በላይ ነው፡፡

2.2. የኮንስትራክሽን እና መሰረተ ልማት ዘርፍ


2.2.1. የቤቶችና መሰረተ ልማት ስራዎች
1. የቤት ልማት ስራዎች
በክልሉ በተመረጡ ከተሞች የተቀናጀ የቤት ልማት ፕሮግራም ተግባራዊ እንዲሆን ጥረት ይደረጋል፡፡
በክልሉ በሶስት የኢንዱስትሪ ልማት ፓርኮች ማለትም ባህር ዳር፣ ኮምቦልቻ እና ቡሬ ወደ ተቀናጀ የቤቶች ልማት
ፕሮግራም ለመግባት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ለመስራት ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት የቤት ፍላጎት
መረጃ ማሰባሰብ ስራ ተጀምሯል፡፡ በመሆኑም የባህርዳር፣ ቡሬ እና ከኮምቦልቻ ከተማ በተገኘው መረጃ መሰረት
በአጠቃላይ 54,760 የመኖሪያ ቤት ፍላጎት በ 3 ከተሞች ተሰብስቧል፡፡
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 17
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በቤት ልማት ዘርፍ ትስስር ያላቸው ፕሮጀክቶችና የመንግስት አደረጃጀት እንዲጠናቀርና የቤቶች አስተዳደርና
አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ ከማድረግ አንጻር ቀበሌ የሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶች አብዛኛዎች ባለፈው አመት
የወሰን ካርታ የተሰራላቸው ሆኖ ቀሪዎች በዚህ አመት ለማጠናቀቅ ታስቦ እስከዚህ ሩብ ዓመት 4,189 ቤቶች ካርታ
ተሰርቶላቸዋል፡፡

የፊደራል መንግስት በጠየቀው ፎርማት መሰረት ከ 31 ከተሞች 6,851 ቀበሌ የሚያስተዳድራቸው ቤቶች መረጃ
በኮምፒዩተር ተመዝግቦ ተይዟል፡፡

በዚህ 6 ወር ከተደራጁት 575 የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት (ወንድ 7730 ሴት 3285 ድምር 11,015 አባላት፣)
ሲሆኑ ግንባታ የጀመሩ 270 ማህበራት (የአባላት ብዛት 4831 ) ሲሆኑ ግንባታ ያጠናቀቁ 279 ማህበራት( የአባላት ብዛት
1274) ናቸው፡፡

የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፈው ተመሳሳይ ግማሽ ዓመት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው በቁጥር 1021 የቤት ስራ
ማህበራት 14,294 አባላት በ 2006 እና በ 2007 የቤት ባለቤት የሆኑ ሲሆን በዚህ ግማሽ ዓመት ክንውን ግን 575
ማህበራት በ 11,015 አባላት የተደራጁ ሲሆን ከዚህ ውስጥ 1274 ብቻ ግንባታ አጠናቀው የቤት ባለቤት ሆነዋል በዚህ
ዓመት ዝቅተኛ አፈፃፀም ተመዝግቧል፡፡

በክልሉ በግል ቤት አልሚዎች (real estate) እና በመንግስት ቤቶች ልማት የተገነቡ የቤቶች መረጃ ተጠናቅሮ እና
ተደራጅቶ ለመያዝ ታቅዶ በክልሉ ባሉ ዋና ዋና ከተሞች ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ደሴና ሸዋ ሮቤት በ 14 በግል ቤት አልሚዎች
(real estate) በግንባታ ላይ ያሉ ቤቶች ብዛት 205፣ የተጠናቀቁ ቤቶች ብዛት 324 ለደንበኛ የተላለፉ 282 ቤቶች ናቸው፡፡
በደንበኞችና በግል ቤት አልሚ መካከል የተነሳውን አለመግባባት ለመፍታት የጋራ ውይይት ማድረግና ቦታው ድረስ
በመሄድ ለማየት ተሞክሯል፡፡

2. የመሰረተ-ልማት ስራዎች
በዕቅድ ዘመኑ የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረተ ያደረገና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የጌጠኛ ድንጋይ (Cobblestone)
ንጣፍ መንገድ 120 ኪ.ሜ፣ ጠጠር መንገድ 600 ኪ.ሜ መንገድ ከፈታ 1000 ኪ.ሜ የአስፓልት መንገድ 10 ኪ.ሜ፣ የጎርፍ
ማስወገጃ ግንብ ግንባታ 200 ኪ.ሜ ፣ 10 መለስተኛ ድልድዮች ለመገንባት ታቅዶ
1. የጌጠኛ ድንጋይ /ኮብልስቶን/ ግንባታ
የጌጠኛ ድንጋይ /ኮብልስቶን/ ግንባታ በግማሽ ዓመቱ 10 ኪ/ሜትር ለመገንባት ታቅዶ 13.043 ኪ/ሜትር ተከናውኗል፡፡
አፈፃፀሙም ከግማሽ አመቱ 130.43% ሲሆን ከዓመቱ 10.86%ነው፡፡ ግንባታ የተከናወነባቸው ዞኖችና ከተሞችም
ምስ/ጎጃም 0.13 ፣በምዕራብጎጃም 2.2፣ ሰ/ጐንደር 0.8 ፣ደ/ጐንደር 0.52፣ ደ/ወሎ 1.14 ፣ ሰሜን ሸዋ 1.8 ፣ሰሜንወሎ
2.71 ፣ አዊ 0.386 ፣ኦሮሞ ብ/አስ 0.49 በኪ/ሜትር ተሰርቷል፡፡ ሌሎች ዞኖችና ከተሞች በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡ የዚህ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 18
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው 7.98 ኪ.ሜ የተከናወነ ሲሆን በዚህ
ዓመት 13.043 ኪ.ሜ በመከናወኑ በዚህ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል፡፡
2. ጠጠር መንገድ ግንባታ
በግማሽ ዓመቱ 200 ኪ/ሜትር ታቅዶ እስከ አሁን ያለው ክንውን 210.661 ኪ/ሜትር ነው፡፡ አፈፃፀሙም ከግማሽ አመቱ
100% በላይ ሲሆን ከዓመቱ 35.11% ነው፡፡ ግንባታ የተከናወነባቸውም ምስራቅ ጐጃም 4.28 ፣ ምዕራብ ጐጃም 17 ፣
ሰ/ጐንደር 24.17፣ ደ/ጐንደር 8.254 ፣ሰሜን ወሎ 4.36 ፣ ደቡብ ወሎ 34.5047 ፣ ሰ/ሸዋ 111.89 ፣ ኦሮሞ ብ/አስ 1.5 ፣
ዋግ ኽምራ 0.243 ፣አዊ 4.46 በኪ/ሜትር ተገንብቷል፡፡ አፈፃፀሙም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው
90.4 ኪ.ሜ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ግማሽ ዓመት 210.661 ኪ.ሜ በመከናወኑ በዚህ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም
ተመዝግቧል፡፡
3. የአስፋልት መንገድ ግንባታ
በግማሽ አመቱ 2 ኪሎ ሜትር ለመስራት ታቅዶ በዚህ ግማሽ ዓመት 3 ኪ.ሜ ተከናውኗል፡፡ አፈፃፀሙም ከግማሽ ዓመቱ
150% ሲሆን ከዓመቱ 30%ነው፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፋው ተመሳሳይ ግማሽ ዓመት ጋር ሲነፃፀር
ባለፈው 2 ኪ.ሜ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት 3 ኪ.ሜ በመከናወኑ በዚህ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል፡፡
4. የመንገድ ከፈታ ስራ
በግማሽ አመቱ 380 ኪ/ሜትር ለመስራት የታቀደ ሲሆን እስከ አሁን 231.993 ኪሎ ሜትር የመንገድ ከፈታ ስራ
ተሰርቷል፡፡ አፈፃፀሙም ከግማሽ አመቱ 61% ሲሆን ከዓመቱ 23.2% ነው፡፡ ግንባታ የተከናወነባቸውም ምዕ/ጐጃም 38.1
፣ ምስ/ጐጃም 10.48 ፤ ሰ/ጐንደር 7.299 ፣ ደ/ጐንደር 6.492 ፣ ደ/ወሎ 45.637 ፣ ሰሜን ወሎ 56.3 ፣ ሰ/ሸዋ 20 ፣ ኦሮሞ
ብ/አስ 9.65 ፤ ዋግኽምራ 1.92 ፣አዌ 35.5 ተሰርቷል፡፡ በሌሎችም ከተሞች የመንገድ ከፈታ ስራውን ለመስራት ዝግጅት
እየተደረገ ነው፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀሙም ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው 174.5 ኪ.ሜ
የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት 231.993 ኪ.ሜ በመከናወኑ በዚህ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም ተመዝግቧል፡፡
5. ዘመናዊ የጐርፍ መውረጃ ቦይ ግንባታ
በግማሽ አመቱ ዕቅድ 30 ኪ/ሜትር የጐርፍ መውረጃ ቦይ ለመገንባት የታቀደ ሲሆን 25.368 ኪ/ሜትር ተገንብቷል፡፡
አፈፃፀሙም ከግማሽ አመቱ 84.56% ሲሆን ከዓመቱ 12.68%ነው፡፡ ግንባታው የተከናወነባቸው ምዕ/ጐጃም 4.825 ፣
ምስ/ጐጃም 1.11 ፣ ደቡብ ጐንደር 7.588 ፣ ሰ/ጐንደር 0.072 ፣ ሰ/ሸዋ 2.82 ፣ አዊ 1.97 ፣ ሰሜን ወሎ 3.67 ፣ ደ/ወሎ
1.77 ፣ ኦሮሞ ብ/አስ 0.73 ፣ አዊ 0.995፣ ዋግኽምራ 1.038 ተሰርቷል፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፈው
ተመሳሳይ ግማሽ ዓመት ጋር ሲነፃፀር የዚህ በጀት ዓመት አፈፃፀም ዝቅተኛ ነው፡፡
6. መለስተኛ ድልድይ ግንባታ
በግማሽ አመቱ በቁጥር 2 መለስተኛ ድልድይ ለመገንባት የታቀደ ሲሆን 23 ተገንብቷል፡፡ አነስተኛና መለስተኛ ድልድይ
የተከናወነባቸው ዞኖችም፡- ደ/ጎንደር 6፣ ምስ/ጎጃም 1፣ ሰሜን ወሎ 1፣ ደ/ወሎ 4፣ ሰሜን ሽዋ 12፣ በሌሎች ዞኖችና
ከተሞችም መለስተኛ ድልድዮች ለመገንባት በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፋው ተመሳሳይ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 19
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ግማሽ ዓመት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው በቁጥር 27 የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት በቁጥር 23 በመከናወኑ በዚህ
ዓመት ዝቅተኛ አፈፃፀም ተመዝግቧል፡፡
በዕቅድ ዘመኑ 300 ኪ.ሜ ጠጠር መንገድ ጥገና እና 5 ኪ.ሜ የአስፋልት መንገድ ጥገና ለማከናወን ታቅዶ፣ በግማሽ አመቱ 100
ኪሎሜትር ለመስራት ታቅዶ እስከ አሁን 112.476 ኪ/ሜትር የጠጠር መንገድ ጥገና ተሰርቷል፡፡ አፈፃፀሙም ከግማሽ
አመቱ 100% በላይ ሲሆን ከዓመቱ 37.49%ነው፡፡

የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረተ ያደረገ እና ደረጃውን የጠበቀ ዘመናዊ የደረቅ ቆሻሻ መጣያ 2 እና 2 የፍሳሻ ቆሻሻ
ግንባታዎች ፣ ጊዚያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታዎች በቁጥር 60 እንዲሁም የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታዎች በቁጥር
40 ለማዘጋጀት ታቅዶ በበጀት አመቱ በክልሉ በሚገኙ ከተሞች 2 የደረቅ ቆሻሻ በዘመናዊ መንገድ ለመገንባት
በባህር ዳር ከተማ እና በደብረ ብርሀን ከተሞች ታቅዶ እስከ አሁን የባህርዳር ከተማ የቅድመ ዝግጅት ስራ
እየተሰራ ነው፡፡ እንዲሁም ጊዜያዊ የደረቅ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ ዝግጅት በግማሽ ዓመቱ 20 ለመስራት ታቅዶ
በከተሞች እስከ አሁን በቁጥር 117 የተገነባ ሲሆን አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡ በሌሎች ከተሞችም
ጊዜያዊ ደረቅ ቆሻሻ መጣያ ቦታ ስራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ናቸው፡፡
በበጀትአመቱ ደረጃውን የጠበቀ የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታ በዘመናዊ መንገድ ለመገንባት ታቅዶ እስከ አሁን በባህርዳር
እና ደብረ ብርሀን ከተሞች ለመስራት ቅድመ ዝግጅት ስራ እየተሰራ ነው፡፡
በሌሎች ከተሞች ጊዜያዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ ለማዘጋጀት በግማሽ አመቱ በቁጥር 10 ለመስራት ታቅዶ 61
የተዘጋጀ ሲሆን አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡

የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረተ ያደረገና የጥራት ደረጃውን የጠበቀ 10 ቄራ፣ 200 የህዝብ መጸዳጃ፣ 1 የእሳት
አደጋ መከላከያ ጣቢያ፣ 2 የሕዝብ ትራንስፖርት መናኻሪያ እና 2 የገበያ ማዕከላት ከመገንባት አንጻር፡- በግማሽ አመቱ
በድርጊት መርሀ-ግብር የተቀመጠ የቄራ ግንባታ ዕቅድ ባይኖርም እስከ አሁን 2 ተገንብቷል፡፡ ግንባታ
የተከናወነባቸውም ምስ/ጎጃም እና ምዕ/ጎጃም ናቸው፡፡

በግማሽ ዓመቱ 40 የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች ለመገንባት የታቀደ ሲሆን እስከ አሁን 70 የህዝብ መፀዳጃ ቤቶች
ተገንብተዋል፡፡ እንዲሁም ደረጃውን የጠበቀ 2 የህዝብ ትራንስፖርት መነኻሪያ ለመገንባት ታቅዶ 3 ተከናዉኗል፡፡ 3
የገበያ ማዕከል ለመገንባት ታቅዶ በግማሽ አመቱ ዕቅድ ባይያዝም በደቡብ ወሎ ዞን 1 ተገንብቷል፡፡

በበጀት ዓመቱ 300 ኪ.ሜ የከተማ ውስጥ የመንገድ መብራቶች መስመር ዝርጋታ በግማሽ ዓመቱ 30 ኪ/ሜትር
ለመዘርጋት የታቀደ ሲሆን እስከ አሁን 94.628 ኪ/ሜትር በከተሞች የውስጥ ለውስጥ የመብራት መስመር ተዝርግቶል፡፡
አፈፃፀሙም በግማሽ አመቱ 100% በላይ ሲሆን ከዓመቱ 31.54%ነው፡፡ ዝርጋታ የተከናወነባቸው ምዕራብ/ጐጃም 9 ፣
ምስ/ጐጃም 9.3 ፤ሰ/ ጎንደር 10.81 ፣ ደቡብ ጐንደር 1 ፣ ደቡብ ወሎ 6.25 ፣ ሰ/ሸዋ 6 ፣ ዋግ ኽምራ 1.267 ፣ አዊ 45.6 ፣

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 20
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ሰሜን ወሎ 5.4 በኪ/ሜትር ነው፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፋው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው
54.11 ኪ.ሜ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት 94.628 ኪ.ሜ በመከናወኑ በዚህ ዓመት የተሻለ አፈፃፀም
ተመዝግቧል፡፡

በከተሞች የመጠጥ ውሃ መስመር ዝርጋታ 400 ኪ/ሜ ፣ 40 የውሀ ቦኖዎች ለመገንባት ታቅዶ በግማሽ አመቱ
45 ኪ/ሜትር የውስጥ ለውስጥ የውሃ መስመር ለመዘርጋት ሲታቀድ እስከ አሁን 231.759 ኪ/ሜትር ተገንብቷል፡፡
አፈፃፀሙም ከግማሽ አመቱ 100% በላይ ሲሆን ከዓመቱ 56.32% ነው፡፡ ዝርጋታ የተከናወነባቸውም ምዕ/ጎጃም 68.41
፣ ምስ/ጎጃም 40.29 ፣ ሰሜንሸዋ 32.8 ፣ ደ/ጎንደር 6.323 ሰ/ጐንደር 16.89 ፣ ደ/ወሎ 26.52 ፣ ዋግ ኽምራ 1.038 ፣
ኦሮሞ ብ/አስ 7.3 ፣አዊ 16.98 ፣ ሰሜን ወሎ 15.2 በኪ/ሜትር ናቸው፡፡ የዚህ ግማሽ ዓመት አፈፃፀም ካለፈው
ተመሳሳይ ግማሽ ዓመት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው 211.9 ኪ.ሜ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት 231.759 ኪ.ሜ
መከናወኑ የመፈጸም አቅማችን እያደገ መምጣቱን ያመላከታል፡፡ የውሀ ቦኖ ግንባታ በግማሽ አመቱ በቁጥር 5
ለመገንባት ታቅዶ እስከአሁን 31 የተገነባ ሲሆን አፈፃፀሙም ከ 100% በላይ ነው፡፡

በበጀት ዓመቱ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የማምረቻና የመሸጫ 2400 ሼዶች በግማሽ አመቱ በቁጥር 600
ቤቶች ለመገንባት የታቀደ ሲሆን እስከ አሁን 455 ተገንብቷል፡፡ አፈፃፀሙም ከግማሽ ዓመቱ 75.8% ሲሆን ከዓመቱ
19% ነው፡፡ ግንባታ የተከናወነባቸው ዞኖችና ከተሞች፣ ደ/ጐንደር 86፣ ሰ/ጐንደር 29፣ ሰ/ወሎ 53፣ ምዕ/ጎጃም
98፣ምስ/ጎጃም 3፣ ደ/ወሎ 131፣ ሰ/ሽዋ 5፣ አዊ 9 ሸዶች ናቸው፡፡ ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር ባለፈው
በቁጥር 404 የተከናወነ ሲሆን የዚህ ዓመት አፈጻጸም የ 46 ሸዶች ብልጫ አለው፡፡

በከተሞች የመሠረተ ልማት ግንባታ የአካባቢና ማኅበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ዕቅድና የአፈፃፀም ሪፖርት በከተሞች
እንዲዘጋጅ ለማድረግ ታቅዶ የማህበራዊና አካባቢ ደህንነትን መሠረት ያደረገ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የአዲስ መንገድ
ግንባታ ፣የመንገድ ጥገና ፤ የጐርፍ መውረጃ፣ ቦይ ፣ድልድይ፣ የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ተግባራት ተሰርቷል ፡፡
ማለትም በ 6 መምሪያዎች (ምዕ/ጎጃም፣ ሰ/ሸዋ፣ ደ/ጎንደር፣ ሰ/ወሎ፣ አዊ፣ እና ደ/ወሎ) ለሚሰሯቸው መሰረተ-ልማቶች
የአካባቢና ማህበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡

በግማሽ አመቱ ከአካባቢ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ አንፃር ሰሜን ሸዋ 31፣ ሰሜን ጎንደር 1፣ደቡብ ጎንደር 54፣
ምራብ ጎጃም 58፣ ደቡብ ወሎ 10፣ ምስራቅ ጎጃም 63፣ ሰሜን ወሎ 38፣ ባህር ዳር 32፣ ደሴ 20፣ ጎንደር 72፣ አዊ 8 እና
ኦሮሞ ብ/ ዞን 2 በአጠቃላይ 389 ፕሮጀክቶች የልየታ ሪፖርት /Screening Report/ተዘጋጅቶላቸው ለአካባቢ ጥበቃ
በማቅረብ ለሰሜን ሸዋ 25፣ ደቡብ ጎንደር 19፣ ምዕራብ ጎጃም 25፣ ምስራቅ ጎጃም 50፣ እና ደሴ 20 በአጠቃላይ 139
ፕሮጀክቶች የግንባታ የይሁንታ ፍቃድ /Compliance Certificate/ ማግኘት ችለዋል፡፡ ዋግ ኽምራ ብ/ አስ/ ዞን
በሪፖርታቸው ስለአካባቢ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ያካተቱት ነገር የለም፡፡ ካለፈው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር
በዚህ በጀት ዓመት በበርካታ ከተሞች እየተሰራ መሆኑ አበረታች ጅምር መኖሩ ታይቷል፡፡

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 21
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በከተሞች የመሠረተ-ልማት ሀብት ምዝገባ ስርዓት ከመዘርጋት አንጻር በተመረጡ የአለም ባንክ ድጋፍ ለሚከናወኑ
የመሰረተ ልማት ስራዎች በ 10 ከተሞች የመሰረተ-ልማት ሃብት ቆጠራና ምዝገባ ስራ፣ በክልሉ በሚገኙ በ 30 ከተሞች
የመሰረተ-ልማት ሃብት ቆጠራና ምዝገባ እንዲደረግ ክትትልና ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ከከተሞች የተላከውን የመሰረተ ልማት
ሀብት ምዝገባ በቢሮው የማደራጀት ስራ ተሰርቷል፡፡

2.2.2. የኮንስትራክሽን ሬጉሌሽን አቅም ግንባታ ስራዎች


በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የስራ ተቋራጮችንና አማካሪዎችን ቁጥር በማሳደግና አቅማቸውን በመገንባት ብቁና ተወዳዳሪ ተቋራጭና አማካሪ
መፍጠርን በተመለከተ፣-
በበጀት ዓመቱ አሁን ካለበት 1520 የስራ ተቋራጮች ወደ 1720 እና 89 አማካሪዎች 116 ለማድረስ ታቅዶ በግማሽ
አመቱ 150 አዲስ ስራ ተቋራጮች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት ታቅደ 446
የሙያ ብቃት ማረጋገጫ 445 የምዝገባ የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን አፈፃፀሙም 297% እና 296.67% ነው፡፡
በተጨማሪም ለ 1160 ነባር ስራ ተቋራጮች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት ታቅዶ
915 የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና 915 የምዝገባ የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን አፈፃፀሙም 78.88% እና 78.88%
ነው፡፡ እንዲሁም ለ 19 አዲስ አማካሪዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት ታቅዶ 21
የሙያ ብቃት ማረጋገጥ እና 18 የምዝገባ የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን አፈፃፀሙም 110.53% እና 94.74% ነው፡፡
እንዲሁም ለ 79 ነባር አማካሪዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ለመስጠት ታቀዶ 55 የሙያ
ብቃት ማረጋገጫ እና 55 የምዝገባ የምስክር ወረቀት የተሰጠ ሲሆን አፈፃፀሙም 69.62% ተከናውኗል፡፡ በተጨማሪም
ለ 270 አዲስ ስራ ለተቋራጮች እና 22 አማካሪ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ዕድሳት ተሰጥቷል፡፡

በክልሉ ከሚገኙ የስራ ተቋራጮች መካከል 5% ደረጃ ሶስትና በላይ ለማድረስ በምዝገባ መስፈርቶች ውስጥ ያልተካተቱ
መሳሪያዎች 100 ፐርሰንት በአቻ ግመታ በምትክ መሣሪያነት እንዲያገለግሉ በማድረግ ተቋራጩ ደረጃውን እንዲያሻሽል
አልሞ ለመስራት በግማሽ አመቱ 11 ለመስራት ታቅዶ 3 ሲከናወን አፈፃፀሙም 27.27%፡፡

የኮንስትራክሽን መሳሪያዎችን ቁጥር አሁን ካለበት 889 ወደ 1311 ለማሳደግ ከሚመለከታቸው የፋይናንስ ተቋማት ጋር
በመነጋገር ለኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ግዥ የብድር አገልግሎት ማመቻቸት ስራ አልተሰራም፡፡

በክልሉ ፕሮጀክት የያዙ ተቋራጮችን በሙሉ በፕሮጀክት አፈፃፀማቸው በመመዘን ደረጃ ለመስጠት ታቅዶ የስራ ተቋራጮች መመዘኛ
መመሪያን ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ በማድረግና የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረኮችን በመጠቀም ግንዛቤ የመፍጠር ስራ
ተሰርቷል፡፡
መመሪያውን መሰረት በማድረግ ስራ ተቋራጮች የኘሮጀክት ኘሮፋይላቸውን እንዲያስገቡ ማድረግና ኘሮፋይሉን በመመርመርና
ኘሮጀክቶችን እንስፔክት በማድረግ ተገቢውን የምዘና ስራ መስራት በግማሽ አመት 2 ጊዜ ለመስራት ታቅዶ በዞን 1 ጊዜ ተሰርቷል፣
በተጨማሪም በዞን ምዘና የተደረገላቸውን በቢሮው መርምሮ በማጽደቅ የተሰራውን የምዘና ውጤት ለሚመለከተው አካል በበጀት አመቱ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 22
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ማጠቃለያ ማሳወቅ ስራ የምዘና ስራው ያለቀ ቢሆንም በአሁኑ ስዓት ቅሬታ ያስገቡ ስራ ተቋራጮች ዶክመንት በመመርመር ላይ
ይገኛል፡፡

በክልሉ ከተሞች ለመሰረተ ልማት ግንባታ የሚውል በፍተሻ የተረጋገጠ የኮንስትራክሽን ግብዓት አቅርቦት እንዲኖር እና በምርምር
የተደገፈ ቴክኖሎጅዎችን ለማሸጋገር፡- በበጀት ዓመቱ በ 146 ከተሞች 292 የግንባታ ግብዓት መገኛ ካባዎችን በጥናት በመለየት
መረጃቸው በሳይት /በካርታ/ ተደግፎ እንዲያዙ ለማድረግ በግማሽ ዓመቱ በየዞኖች ሚገኙ የኮንስትራክሽን ግብአት መገኛ ቦታዎችን
መለየት 20 ታቅዶ 85 የተከናወነ ሲሆን አፈፃፀሙም 425% ነዉ፡፡
የተለዩትን የኮንስትራክሽን ግባአቶች በመጠን እና በአይነት በመለየት በግማሽ አመቱ 20 ታቅዶ 66 የግንባታ ግብዓት መገኛ ቦታወችን
በመምረጥ 330% ተከናዉኗል፡፡ ነገር ግን በየግንባታ አይነቶች በላብራቶሪ ፍተሻ በማድረግ የጥራት ደረጃ ማውጣት ስራ
አልተከናወነም፡፡
የባህርዳር እና ኮምቦልቻ የአፈር ምርምር ላቦራቶሪ በደንበኞች ጥያቄ መሰረትና ሳይት ላይ በሚደረጉ ቁጥጥሮች 750 የኮንስትራክሽን
ግብአቶች የላብራቶሪ ፍተሻ ለማድረግ የባህርዳር እና ኮምቦልቻ የላቦራቶሪ ማሽኖች በሙሉ አቅማቸው ወደስራ እንዲገቡ በየዓመቱ
የካሌብሬሽን ስራ እንዲከናወን ለማድረግ በእቅድ ተይዞ የካሊብሬሽን ጊዜያቸው የደረሱ ማሽኖችን ካሊብሬት የማድረግ ስራ
ተከናውኗል፡፡
ከደንበኞች ለሚመጡ 750 የላብራቶሪ ፍተሻ አይነቶች የክፍያ ማዘዣ በማዘጋጀት ተገቢውን ክፍያ ማስከፈል በዕቅድ ተይዞ 878
በመስራት አፈፃፀሙን 117.07% ማድረስ ተችሏል፡፡ በተጨማሪም 100% እንደየፍተሻ አይነቱ ተገቢውን ሳምፕል እንዲያመጡ
በማድረግ በርክክብ ፎርም ላይ በማስሞላት የመረከብ ስራ መጡትን በሙሉ በመረከብ 100% ተከናውኗል፡፡ እንዲሁም የ 750
የኮንስትራክሽን ግብዓት የቴስት ፍተሻ በማድረግ ውጤቱን ለሚመለከታቸው አካላት ለማሳወቅ ተይዞ 878 የቴስት አይነቶች ፍተሻ
በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት የማድረግ ስራ የተሰራ ሲሆን አፈፃፀሙም 117.07% ነዉ፡፡ በአጠቃላይ በሁለቱ
የፍተሻ ጣቢያዎች 347 የአፈር ምርመራ፣ 73 የብሎኬት ምርመራ፣ 152 የአሽዋና ጠጠር ምርመራ እና 306 የአርማታ
ምርመራ ተደርጓል፡፡

የህንጻ አዋጁን በተሟላ መንገድ በመተግበር የመንግስትና የግል ግንባታዎችን በተቀመጠው የጥራት ደረጃና በተያዘላቸው
ጊዜ እንዲፈጸሙ ለማድረግ፡- የስራ ተቋራጭ፣ የባለሙያዎች፣ የአማካሪዎችና የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች የምዝገባ
ስርዓት መዘርጋት የህንፃ አዋጁ፣ ደንቡና ተጓዳኝ መመሪያዎችን ተግባራዊ በማድረግ ግንባታዎች በተያዘላቸው ወጭ፣
ጊዜና መጠን እንዲጠናቀቁ ለማድረግ ህንፃ አዋጁን ተከትሎ በወጡ ደንብ እና መመሪያ ዙሪያ በግማሽ አመቱ ለ 150
የመንግስት ግንባታዎች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ወጪ እና ጥራት እንዲከናወኑ ቁጥጥር ማድረግ ግንባታዎች ላይ
የኢንስፔክሽን ስራ ለመስራት በዕቅድ ተይዞ 174 ግንባታዎች ላይ የቁጥጥር ስራው የተሰራ ሲሆን 116% ተከናውኗል፡፡
ኢንስፔክሽን ከተሰሩ ግንባታዎች በከፊል በዞኑ የሚገነቡ የመንግስት የግል ግንባታዎች በተያዘላቸው ጊዜ በጀትና ጥራት
እየተከወኑ መሆናቸውንና ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ስራ የተሰራ ሲሆን በዚህም መሰረት 146
የመንግስት ኘሮጀክቶትን 692 ደግሞ የግል ግንባታዎችን ለመቆጣጠር በእቅድ ተይዞ 137 የመንግስትና 473 ደግሞ የግል
ግንባታዎችን ለመቆጣጠር የተቻለ ሲሆን አፈፃፀሙም 93.8% እና 68.5% ነዉ፡፡ እንዲሁም የኢንስፔክሽን ውጤቱንም
ለሚመለከታቸው አካላት ግብረ መልስ እንዲደርሣቸው ተደርጓል፤፤ ካየናቸው የመንግስት ኘሮጀክቶች መካከል

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 23
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ሆስፒታሎች ትምህርት ቤቶችና ቴክኒክና ሙያዎች ማለትም የሚሊኒየም ደቭሎኘመንት ጐል ማስፈፀሚያ የሆኑትን
ያጠቃልላል፡፡
በኢንስፔክሽን ስራዎቻችን በአሰሪ መ/ቤት በተቋራጭ እና በአማካሪ ባለሙያ ያየናቸው ግድፈቶች

1. በአሰሪ መ/ቤት፡ ስራን በተያዘለት ጊዜ ተጠናቅቆ አገልግሎት ላይ እንዲውል ከማሰብና ከመሰራት ይልቅ ሰበባ ሰበብ እያነሱ
ግንባታው እስከ ሚያቆም ማድረስ ለምሣሌ ደላንታ፣ተንታ፣ ጃማ፡ ተሁለደሬ ወረዳ የቢሮ ግንባታዎች ይጠቀሣሉ፡፡
ለሚሰጣቸው ግብረ መልስ ተገቢዉን ማስተካከያ አለማድረግ ለአብነት ሆስፒታሎች በሙሉ፣ አማካሪ ባለሙያ ከቀጠሩ
በኃላ እኛን በተጨማሪ አማካሪ እንድንሆናቸው ጥያቄ በተደጋጋሚ ማቅረብ ለምሣሌ፡- ከላላ ወረዳ መቅደላ እና ጃማ
ወረዳ ቢሮ ግንባታዎች፣ የስራ ተቋራጭ ስራ አቋርጦ ሲጠፋ በህግ እንኳን ለመጠየቅ አለመሞከር ለምሣሌ ጃማ ወረዳ
ቀያፈር 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት፡፡
2. በስራ ተቋራጩ የተስተዋሉ ችግሮች፡- የአቅም ውስንነት መኖርና ዝቅ ብሎ ከገቡ በኃላ ብር ወይንም ክፍያ እንዲሰጣቸው
መጠየቅ ለምሣሌ ተንታ ቴ/ሙያ፣ ወረኢሉ ቴክኒክና ሙያ ተንታ ወረዳ የቢሮ ግንባታ ኩታበር አልማ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
የስራ መርሃ ግብር አለማቀረብ በአብዛኛው ባየናቸው ኘሮጀክቶች የታየ ችግር መሆኑ፣ በቂ መረጃ ሣይት ላይ
አለማስቀመጥ በስራ የሚያሰማሯቸውን ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጫ ሣይኖራቸው ማስማራት፣ የጊዜ ማራዘሚያ
በህጉ መሰረት እንደፈጽም አለማድረግ ለአብነት ጃማ ወረዳ ሆስፒታል ቀይአፈር ት/ቤት ኮ/ቻ ሆስፒታል ወዘተ
ይጠቀሣሉ፡፡
3. በአማካሪ ባለሙያዎች በኩል የተስተዋሉ ችግሮች፡-በጀት አለመኖር በዚህ ምክንያት ግንባታ በተያዘለት ጊዜ አለመጠናቀቅ፣
ለተጠቀሱ ችግሮች መምሪያው የወሰደው የመፍትሄ ሀሣብ አማካሪ ባለሙያ ማለት አሰሪ መስሪያ ቤቱን ቴክኒካል የሆኑ
ስራዎችን ኃላፊነት ወስዶ መስራት ማማከር ችግሮች እንዳይከሰቱ አስቀድሞ በመተንበይ እልባት እንዲሰጠቸው ማድረግ
ለምሣሌ የተጨማሪ ስራን የተሰጠው የመስሪያ ጊዜ የሚያንስ ከሆነ ስራው ከመሰራቱ በፊት በሚመለከተው አካል
እንዲፀደቅ ማስደረግ የመሣሰሉት ተግባራት ለአማካሪ ባለሙያው የተሰጡ ናቸው ነገር ግን በቂ የሆኑ ሙያዊ ድጋፍ
ከማድረግ ይልቅ ቦታው ላይ አለመገኘት በቂ ድጋፍ አለማድረግ እኛ ጣልቅ እንድንገባላቸው መፈለግ አዝማሚያ
መታየቱ ለምሣሌ ከላላ ወረዳ ቢሮ ግንባታ አማካሪ፣ የግንባታው ሙሉ መረጃ በሣይት ላይ እንዲቀመጥና ለማየት
የሚፈልግ አካል ማየት እንድንችል አለማድረግ በሁሉም የመንግስትና የግል ግንባታዎች የተስተዋሉ፣ ግንባታው በእቅድ
እንድመራ የስራ መርሀ ግብር ሣይት ላይ አለማስቀመጥ፡፡
4. ለተጠቀሱ ችግሮች የተወሰዱ የመፍትሄ ሀሣብ፡- እላይ የተጠቀሱ ችግሮችን በሙሉ በተለይም የተቋራጩን እና የአማካሪ
ባለሙያዎችን ችግሮች ሁለቱም አካላት ባሉበት የጋር ውይይት ማድረግ የተቻለ ሲሆን ወደፊት እንዳይደገሙ መግባባት
ላይ የተደረሰ መሆኑ፣ በመስክ በመገኘት በግብረ መልስ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ መደረጉ፣ ወረዳዎችን
በመከፋፈል ቁጥጥር እንዳደረጉ ለባለሙያዎች ኃላፊነቱን መስጠት መጀመሩ ችግሮችን ያቃልላል ተብሎ ታምኖበታል፡፡
ለ 30 የመንግስት ሴክተር መ/ቤቶች የተዘጋጀው የጨረታ ዶክመንት ስራ ተቋራጮች እና አማካሪዎች መመሪያ የመስሪያ
ጣሪያ ልክ እና በተዘጋጀው የቴክኒክ መገምገሚያ መስፈርት በህጉ መሰረት መሆኑን በማረጋገጥ በግማሽ አመቱ ለመስራት
በቅድ ተይዞ 16 የተሰራ ሲሆን በፐርሰንት 53.33% ተከናውኗል፡፡ በግማሽ አመቱ 2 ጊዜ በዞኑ የሚገኙ ከተሞች

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 24
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የኢንዱስትሪና የአካባቢ የግንባታ ዕቃዎች ዋጋ በየሩብ ዓመቱ በማጥናት ለሚጠይቁ ተቋማት ለመስጠት ታቅዶ 2 ጊዜ
የጥናት ስራውን በመስራት 100% ተከናውኗል፡፡

በሌላ በኩል በግንባታ ሂደት ለሚፈጠሩ አለመግባባቶችን 100% የኮንስትራክሽን ህጉን መሰረት በማድረግ
አለመግባባቶችን መፍታት በእቅድ ተይዞ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል፤ እንዲሁም ለ 50 በመንግስት በጀት
ለሚገነቡ ግንባታዎች ጊዜያዊ ርክክብ በሚደረገግበት ወቅት ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ፣ በዕቅድ ተይዞ ለ 20 ግንባታዎች
ላይ ሙያዊ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ አፈጻጸሙም 40% ነው፡፡
ለ 10 በመንግስት በጀት ለሚገነቡ ግንባታዎች መጨረሻ ርክክብ በሚደረግበት ወቅት ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ በእቅድ
ተይዞ ለ 22 ግንባታዎች ላይ ሙያዊ ድጋፍ የተደረገ ሲሆን አፈፃፀሙም 220% ተከናውኗል፤ በተጨማሪም ለ 25
ከሴክተር መሥሪያ ቤቶች በትብብር ለሚመጡ የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄ የኮንስትራክሽን ህጉን መሰረት በማድረግ
የመመርመር ስራ ለመስራት በዕቅድ ተይዞ 33 ማከናወን የተቻለ ሲሆን 132% ነዉ፡፡ ለ 20 ከሴክተር መሥሪያ ቤትና
በትብብር የሚመጡ የአማካሪ ክፍያዎችን መርምሮ ማፅደቅ በእቅድ ተይዞ 17 አፈፃፀሙም 85% ነዉ፡፡ ለ 45 የፍርድ ቤት
ትዕዛዝና የፀረ-ሙስና ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ታቅዶ 83 ሲከናወን አፈፃጸሙምን 184.44% ማድረስ ተችሏል፡፡
ለ 40 በግንባታ ሂደት የሚፈጠሩ የመጠን ለውጥ እና ተጨማሪ ስራዎችን ስራው ከመስራቱ በፊት የቀረበ ጥያቄ መሆኑን
በማረጋገጥ እና ምክንያቱን በመለየት ተጨማሪ ስራዎች ለመመርመር ታቅዶ 36 የተከናወነ ሲሆን አፈፃጸሙም 90%
ነዉ፤ ለ 5 የተለያዩ የመንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለሚያስገነቡት ግንባታ የዲዛይን ዝግጅት እና አማካሪ ለመቅጠር
የሚያስችል ዝክረ ተግባር ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 የተከናወነ፤ ለ 50 MDG በጀት የሚገነቡ ግንባታዎችን የሳይት
አዳኘቴሽን መሰራቱን በማረጋገጥ የጨረታ ሰነድና ዲዛይን መርምሮ ለማፅደቅ ታቅዶ 39 የተከናወነ ሲሆን አፈፃጸሙም
78% ነዉ፡፤
ከደረጃ ለና በላይ የሚገኙ የግልና ሁሉም የመንግስት ግንባታ ፕሮጀክቶች መረጃ በዞንና በክልል ደረጃ በመረጃ ቋት
ተደራጅቶ እንዲያዝ ማድረግ ከ 50% በላይ ተከናውኗል፣ እንዲሁም 10 የመንግስት ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ውል
ካልተጠናቀቁ እና የግዥ ህጉ ከሚፈቅደው ውጭ በሚሰሩ ተጨማሪ ስራዎችን በመከታተል የተጠያቂነት ስርአትን
ለማጠናከር የሚያስችል እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግ ስራ አልተሰራም፡፡
በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ስራ ተቋራጮችና አማካሪዎች ምዝገባ ባደረጉት ልክ እየተንቀሳቀሱ መሆኑን በግማሽ አመቱ 2 ጊዜ
ቁጥጥር ለማድረግ በቅድ ተይዞ 2 ጊዜ የተከናወነ ሲሆን አፈፃጸሙም 100% ተከናውኗል፡፡
የሕንፃ አዋጁ ተግባራዊ በሚደረገባቸው ከተሞች ለሚገነቡ ግንባታዎች በግማሽ አመቱ ለ 7550 ግንባታዎች የፕላን
ስምምነት ለመስጠት ታቅዶ ለ 7755 (102.7%) ማከናወን የተቻለ ሲሆን ለ 7550 ግንባታዎች የዲዛይን ምርመራ
ለመስራት ታቅዶ ለ 8083 (107%) ተከናዉኗል፡፡ እንዲሁም ለ 7550 የግንባታ ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ ለ 7323
(96.99%) መስራት ተችሏል በተጨማሪም ለ 7550 የግል ግንባታዎች ዲዛይን መርምሮ በማፅደቅ በየግንባታ ደረጃቸው
የቁጥጥር ስራ ማከናወንና በተያዘላቸው ጊዜ እና ጥራት እንዲከናወኑ ለማድረግ ታቅዶ ለ 6401 ግንባታዎች ላይ
የቁጥጥር ስራ የተሰራ ሲሆን አፈፃፀሙም 84.78% ነው፡፡ የሕንፃ አዋጁ መሰረት ተገንብተው ለሚጠናቀቁ 50

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 25
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ግንባታዎች የመጠቀሚያ ፈቃድ ለመስጠት ታቅዶ ለ 7 ግንባታዎች የመጠቀሚያ ፈቃድ የተሰጠ ሲሆን አፈፃጸሙም
14% ተከናውኗል፡፡
የሰው ኃይል ልማት በተመለከተ፡- ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው የሚያስፈልግ ወቅታዊ የሰው ሀይል መረጃ በመሰብሰብ የስልጠና
ፍላጎት በአይነትና በደረጃ በመለየት፣ የአፈፃፀም መመሪያዎችን በማዘጋጀት፣ አማራጭ ስልቶችን በመቀየስ፣ የምዘና ሂደቶችን በመከታተል
ብቃቱ የተረጋገጠ የሰው ሀይል በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ እንዲኖር ለማድረግ ለ 7500 ለሚሆኑ አነስተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች የምዘና
ምዝገባ በማድረግ በመመዘን ብቁ እንዲሆኑ ለማድረግ ታቅዶ፣ በግማሽ ዓመቱ ለ 2500 ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች ቅድመ ምዘና
ምዝገባ በማከናወን ቅድመ ምዘና ሰርትፍኬት ለመስጠት ታቅዶ 1417 ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ምዝገባ በማድረግ 56.68%
ተከናውኗል፡፡ እንዲሁም ከምዘና ማዕከላት ጋር በቅንጅት በመስራት የባለሙያዎች ምዘናን የሚያደርጉ 90 መሪ መዛኞች ሠልጥነው
የሥራ ተስስር ተፈጥሮላቸው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ በዕቅድ ተይዞ 149 መሪ መዛኞች የሰለጠኑ ሲሆን አፈፃፀሙም
165.5% ነዉ፡፡ በተጨማሪም ለ 2500 ለምዘና የተመዘገቡ ባለሙያዎችን በኢንዳስትሪው ውስጥ እንዲመዘኑና ለማድረግ ታቅዶ
880 ባለሙያዎች እንዲመዘኑ የተከናወነ ሲሆን አፈፃፀሙም 35.2% ነዉ፡፡
በግማሽ አመቱ ለ 7500 በመጀመሪያ ዙር ምዘና ብቁ ይሆናሉ ተብሎ ለሚገመቱ ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች በልዩ ልዩ መስክ
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲያገኙ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ በቅድ ተይዞ 733 ባለሙያዎች የብቃት ማረጋገጮ
የምስክር ወረቀት እንዲወስዱ በማድረግ 29.32% ማከንወን ተችሏል፡፡ በተጨማሪም ለ 1126 የመጀመሪያ ዙር ምዘናውን
ላላለፉ ዝቅተኛና መለስተኛ ባለሙያዎች እንዲሁም ለሚመዘኑ የክህሎት ማሟያ የኩባንያና የትብብር ስልጠና እንዲያገኙ ታቅዶ 334
በመስጠት 29.66% ማከናወን ተችሏል፡፡

2.3. የድጋፍ ሰጭ ስራዎች


2.3.1. የሰዉ ሀብት ልማት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት
በከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ በኩል፡- የሰው ሀይልን ከማሞላት አንጻር በቅጥር ወ 7 ሴ 3 ድምር 10፣
የደረጃ ዕድገት ወ 4 ሴ 2 ድምር 6 የዉስጥ ዝዉዉር ወ.-- ሴ. 1 ድምር 1፣ በምድባ ወ. 1 ሴ. --- ድምር. 1 የሰው ሐይል
ስምሪት ማከናወን ተችሎአል፡፡ የአቅም ግንባታ ስራዎችን በተመለከተ የረጅም ጊዜ ስልጠና ዶክሬት ዲግሪ
ወንድ 1 ሴት--ድምር 1 ሁለተኛ ዲግሪ ወንድ-- ሴት 1 ድምር 1 ሲሰጥ በአጭር ጊዜ ስልጠና ደግሞ ወንድ 9
ሴት 4 ድምር 13 መሆናቸዉን ከሪፖርቱ መረዳት ተችሏል፡፡
ዉጤት ተኮር በተመለከተ፡- ዉጤት የተሞላላቸዉ ወንድ 106 ሴት 80 ድምር 186 ሲሆን ዉጤት ያልተሞላላቸዉ
ወንድ 12 ሴት 4 ድምር 16 በተጨማሪም ወንድ 110 ሴት 79 ድምር 189 የዉጤት ተኮር ዉል ዕቅድ ሲያዝላቸዉ
ወንድ 11 ሴት 5 ድምር 16 ለሚሆኑ ባለሙያዎች የዉጤት ተኮር ዕቅድ አልያዙም፡፡ እንዲሁም የስራ
አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ ለወንድ 20 ሴት 4 ድምር 24 ለሚሆኑ ባለሙያዎች የኬረር ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
በተመሳሳይም ወንድ 56 ሴት 18 ድምር 74 የስራ ልምድ ተሰጦአል፣ ለወንድ 74 ሴት 71 ድምር 145 የአመት
ዕረፍት እንዲያገኙ ሲደረግ ልዩ ልዩ ማስረጃ የተሰጣቸዉ ደግሞ ወንድ 71 ሴት 25 ድምር 96 ናቸዉ፡፡

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 26
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

በአጠቃላይ እስከዚህ ሩብ ዓመት ድረስ በሰዉ ሀይል የተሸፈኑ መደቦች 187 ያህል ሲሆኑ በሰዉ ሀይል ሲገለጽ
ወንድ 109 ሴት 78 ድምር 187 በሰዉ ሀይል ያልተሸፈኑ መደቦች ደግሞ 45 ያህል ናቸው፡፡
2.3.2. የአይ ሲ ቲ ደጋፊ የስራ ሂደት
በለማው ዌብ ሳይትና በክልሉ ዌብ ፖርታል ላይ አዲሱን የቢሮውን አደረጃጀት መሰረት በማድረግ ሎጎ/መለያ/ የመቀየርና
በክልሉ ዌብፖርታል ላይ የክልሉን የኢንቨስትመንት አማራጮችን፤ የኢንዱስትሪ መመሪያ፤ የጂቲፒ 1 እቅድ አፈፃፀምና
የጂቲፒ 2 እቅድን፤የባህርዳርን የመሬት ሊዝ ጨረታ ሰነድን እና የቢሮውንየ 2008 የአንደኛውን ሩብ ዓመት እቅድ
አፈፃፀም የመጫን ስራ ፣ ከግዥ/ፋይ/ንብ/አስ/ደ የስራ ሂደት የ 01 ፎቶ ኮፒ ማሽን የ 02 ፓወር ሳፕላይ፤ የ 01 ላፕቶፕ
ባትሪ፤ የ 13 ኮምፒውተሮችን፤ 04 Cartirdge T ፤49 05A፤ 75 የ SAMSUNG ML5015ND እና 41 42A የፕሪንተር
ቀለሞችን ትክክለኛነታቸውን እንድናረጋግጥ በተጠየቅነው መሰረት በድምሩ 181 እቃዎችን ትክክለኛነታቸውን
የማረጋገጥ ስራ የተሰራ ሲሆን የ SAMSUNG ML5015ND ቀለም ብዛት 75 ትክክለኛ ሆነ ባለመገኘቱ ተመላሽ
እንዲሆን የተደረገ ሲሆን ይኽም በመደረጉ ተቋሙን ካላስፈላጊ ወጭ ማዳን ተችሏል፡፡
እንዲሁም አዲስ የኢንተርኔት መስመር አዲስ 03 የስልክ 1 የፋክስ መስመሮችን እንዲዘረጋላቸው ጥያቄ ካቀረቡ 22
ሰራተኞች አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ እንዲያገኙ የተደረገ ሲሆን 10 እክል የገጠማቸውን የኢንተርኔት መስመር
የማስተካከል ስራ፣ ለ 38 ኮምፒውተሮችና ላፕቶፖች ላይ ጸረ-ቫይረስ መጫን ስራ አፈጻጸሙ 100% ነው፡፡ የቢሮ
ሀላፊዎች፤ የቢሮው የስራ ሂደት መሪዎች፤ የ 10 ዞን መምሪያ ሀላፊዎች፤ የ 6 ከተማ አስተዳደር ሀላፊዎችና ለኮማንድ
ፖስት አባላትን ከቢሮው ጋር የመረጃ ልውውጡን እንዳይቋረጥ መደገፍና መከታተል ስራ ተሰርቷል፤ አንድ ፕሪንተር ለ 10
ኮምፒውተሮች እና IBX software ደግሞ ለ 05 ኮምፒውተሮች በጋራ እንዲጠቀሙ የማድረግ ስራ፣ ለቋሚ ንብረት
መሬትና መሬት ነክ ምዝገባ የሚያገለግል የመረጃ ማዕከል/Data Center/ ግንባታ ጥናት ላይ አንድ ባለሙያ በመመደብ
Bill of requirement and quantity ሰነድ የማዘጋጀት ስራ፣ ከተገልጋዮች የ 46 ኮምፒውተሮች፤ የ 05 ላፕቶፖች፤ የ 05
ፕሪንተሮች እና የ 01 ፋክስ በድምሩ 56 የጥገና ጥያቄ ቀርቦ 55 ለማስተናገድ ተችሏል፣ አፈጻጸም በፐርሰንት 98%
ይሆናል፣ ወደ ንብረት ክፍል ከተመለሱ 49 ዴስክ ቶፕና ላፕቶፕ ውስጥ 15 አገ/ሎት መስጠት የሚችሉ፤
ኮምፒውተሮችን 13 በቀላሉ ተጠግነው መስራት የሚችሉ እና 21 በቀላሉ ተጠግነው መስራት የማይችሉ መሆኑን
የመለየት ስራ ተሰርቷል፡፡ በተጨማሪም የቢሮውን የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም የዳሰሳ ጥናት የማጥናት ስራ እየተከናወነ
ሲሆን አሁን ጥናቱ 93% ደርሷል፡፡
2.3.3. የውስጥ ኦዲት ስራዎች
የኢ/ከ/ል/ቢሮ እና የኮ/ጉ/ጽ/ቤት የ 2007 በጀት አመት ሂሳብ በመዝጋት ለወጭ ቀሪ ቆጠራ የተያዘንዉን ዕቅድ

100% ማሳካት ሲቻል በተጨማሪም የከ/ል/ቤ/ኮ/ቢሮ የ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የፋይናንሻል ህጋዊነት ምርመራ

ተከናዉኖአል፣ የተቋሙን የሀብት አጠቃቀም ዳሰሳ በማድረግ እና ምክንያታዊ ቀደምቶችን በመሰጠት ዝርዝር
ክዋኔና ለዳሰሳ ጥናት መነሻ የሆኑ የምልከታ ዳሰሳ በማከናወን የዳሰሳ ጥናት የሚካሄድባቸዉ ቀደምቶች
ተለይተዉ በግዥ ዕቅድ ፕሮግራም አፈጻጸም ላይ በተስተዋሉ ግኝቶች ለወደፊት ችግሮች እንዳይከሰቱ
/እንዳይፈጸሙ/ስምምነት የተደረሰ ለመሆኑ በሪፖርት ሲገለጽ የቢሮዉን ነዳጅ አጠቃቀም የዳሰሳ ጥናት
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 27
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

እየተከናወነ መሆኑን ከተላከዉ ሪፖርት መረዳት ተችሎአል፡፡ ከ 2004 አስከ 2007 በጀት ዓመት ያሉ በዉስጥ
ኦዲት የተገኙ ግኝቶችን እርምጃ ያልተወሰደባቸዉን እርምጃ እንዲወሰድ በመለየት ለሚመለከተዉ አካል
በሪፖርት ሲገለጽ በተጨማሪም የቢሮዉን የ 5 ወር የሳጥን ሂሳብ ምርመራ በማከናወን የሰነድና ምዝገባ ምርመራ
መጠናቀቁን በተላከዉ ሪፖርት ለመረዳት ተችሏል፡፡.
2.3.4. የእቅድ ዝግጅት ክትትል እና ግምገማ ስራዎች
የመጀመሪያዉን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት /GTP-1/፣ የሁለተኛዉን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድና
የ 2008 በጀት አመት እቅድ ተዘጋጅቶ የቢሮው፣ የተጠሪ ተቋማት፣ የዞንና የሜትሮፖሊታን ከተሞች አመራርና ባለሙያዎች
በተገኙበት የትውውቅ መድረክ በማዘጋጀት በአመቱ የነበሩ ጥንካሬዎችንና ድከመቶችን በመለየት በማስተካከል ዕቅዱ
የመጨረሻዉን ቅርፅ በማስያዝ ለሚመለከታቸዉ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪ የ 2008 በጀት ዓመት የ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ
አፈፃፀም የተገመገመ ሲሆን አፈፃፀሙም 100% ነው፡፡
ለ 2008 በጀት ዓመት የተዘጋጀውን እቅድ ከፌደራል እስከታች ባለዉ አደረጃጀት ድረስ ወጥ ለማድረግ የሚያስችል ዕቅድ
የማናበብና አላይን የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡ እንዲሁም የተናበበዉን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የስብአዊ መብት፣ የፀረ ሙስና
የኤች አይቪ ኤድስ መነሻ እቅድ ተዘጋጅቶ ለሚመተከታቸዉ አካላት ተልኳል፡፡ አፈፃፀሙም 100% ነው፡፡
በግማሽ ዓመቱ 2 የሪፖርት ሰነድ ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 /የ 1 ኛውና 2 ኛዉ ሩብ አመት/ ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ የተደረገ ሲሆን የቢሮውና የተጠሪ ተቋሟት ባለሙያዎችና አመራሮች በተገኙበት
በመድረክ በመገምገም በዝግጅት ምዕራፍና በትግበራ ምዕራፍ የነበሩ ጥንካሬዎችንና ድከመቶችን ሁሉም ሂደቶችና ተቋም ትኩረት ሰጥቶ
ሊያከናውናቸው የሚገቡ ነጥቦችን ለይተዉ እንዲሰሩ ተደርጓል፡፡ በተመሳሳይም የስብአዊ መብትና የፀረ ሙስና የ 1 ኛውና 2 ኛዉ
ሩብ አመት ሪፖርት ተዘጋጅቶ ለሚመተከታቸዉ አካላት ተልኳል፡፡
በ 2007 በጀት አመት በተዘጋጀው ማጠቃለያ ሪፖርትና በ 2008 በጀት አመት አንደኛዉ ሩብ አመት ሪፖርት ላይ በቁልፍና በአበይት
ተግባራት አፈፃፀም የነበሩ ጥንካሬዎችንና እጥረቶች በመለየት ግብረ መልስ በማዘጋጀት በቢሮው ስር ላሉ የስራ ሂደቶች፣ ለተጠሪ
ተቋማት፣ ለዞኖችና ለሜትሮፖሊታንት ከተሞች እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 100% ነው፡፡
ለ 2008 በጀት አመት የመደበኛና ካፒታል በጀት አንድ መነሻ እቅድ ለማዘጋጀት በዕቅድ ተይዞ አንድ በማዘጋጀት ለአብክመ
ለገ/ኢ/ል ቢሮ ተልኳል፡፡ ስለሆነም የክልሉ ገ/ኢ/ል/ትብብር ቢሮ ለመደበኛ በጀት ብር 35.712,722.00 የተፈቀደ ሲሆን
ይህንን መደበኛ በጀት ለቢሮው፤ለ 7 ቱ ዞኖችና ለኮምቦልቻ አፈር ምርምር የቆዳ ስፋትን፣ በግንባር የሚገኙ ፈፃሚዎችንና
የ 2007 የበጀት አፈፃፀምን መሰረት በማድረግ የድልድሉ ተሰርቶ ለ 7 ቱ ዞኖችና ለኮምቦልቻ አፈር ምርምር እንዲደርሳቸው
ተደርጓል፡፡ እንዲሁም የካፒታል በጀት ብር 97,000,000.00 የተፈቀደ ሲሆን ለሚመለከታቸዉ ሂደቶች ማለትም
ለኮንስትራክሽን ሬጉሌሽን አቅም ግንባታ፣ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ሥራዎች የተፈቀደላቸዉን በጀት በየ በጀት
ኮዱ እንዲደለድሉ በማድረግ በገ/ኢ/ል/ቢሮ ፀድቆ ወደ አይቤክስ እንዲመዘገብ ተደርጓል፡፡ አፈፃፀሙም 100% ነው፡፡
የተመደበውን የመደበኛና የካፒታል በጀት አፈፃፀምንም በየወሩና በየሩብ አመቱ ክትትል በማድረግ የቢሩዉን መደበኛና
ካቲታል በጀት ክትትል ተደርጓል፡፡
2.3.5 የበጀት አፈጻጸምን በተመለከተ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 28
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የመደበኛ በጀት አፈፃፀማችንን ስንመለከተው በአመቱ ለደመወዝ 8,663,317 ተመድቦ በስድስት ወሩ 4,840,776.57
ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ አፈፃፀሙም 56% ሲሆን ለስራ ማስኬጃ 9,370,423 ተመድቦ 7049184.30 ጥቅም ውሏል፡፡
አፈፃፀሙም 75% ነው፡፡ የስራ ማስኬጃ በጀት አፈፃፀም ይህን ቢመስልም መደበኛ ግዣች ገና በመሆናቸው ከፍተኛ
የበጀት እጥረት የሚገጥመን መሆኑን ያመለክታል፡፡ የስራ መስኬጃው የከተሞች የሽልማት በጀትን ጨምሮ ነው፡፡
እንዲሁም የካፒታል በጀት ብር 97,000,000.00 የተፈቀደ ሲሆን በሂደት ላይ የሚገኝ ነው፡፡

ክፍል 3፡- የህዝብ ግንኙነት ስራዎች


የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ዋና የሥራ ሂደት አበይት ተግባራት የሆኑት ብሄራዊ
መግባባት መፍጠር፣ የገፅታ ግንባታና ንቅናቄ መፍጠር ሲሆኑ ይህን ለማሳካት በመድረክ ስራዎች፣ በኤሌክትሮኒክስና
በሕትመት ሚዲያዎች ዝግጅት እንዲሁም በመረጃ ቅብብሎሽ ዙሪያ በ 2008 በጀት ዓመት በመጀመሪያዎ መንፈቅ
ዓመት የተከናወኑ ተግባራት እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል፡፡
1. ከመድረክ ሥራዎች አኳያ
1.1 የጉባኤ መድረክ
የከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮና የተጠሪ ተቋማት ከመስከረም 19 - 20 ቀን 2008 ዓ.ም የመጀመሪያውን
የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የ 2007 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምን በመገምገም እንዲሁም የቀጣይ 5
ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት የተካሄደው የጉባኤ መድረክ የተመቻቸ ሲሆን ወንድ 96 ሴት 72 ድምር 168
ሠራተኞች የተሳተበትን መድረክ በማዘጋጀት በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት በተቋሙ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጉኖችን
በመለየት በተለይም በድክመት የተለዩ እንዲሻሻሉ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ እንዲሁም በቢሮዉ ስር ያሉ የዞኖችና
የከተማ አስተዳደሮች የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም በመገምገም የቀጣይ 5 ዓመታትና
የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት ከመስከረም 23 - 25 ቀን 2008 ዓ.ም የተካሄደው የጉባኤ መድረክ የተመቻቸ ሲሆን
ወንድ 241 ሴት 17 ድምር 258 አመራሮች በተገኙበት በየዘርፉ የታቀደዉን ዕቅድ ለመፈፀም የሚያስችል የጋራ
መግባባት እንዲያዝ ተደርጓል፡፡ በመድረኩም በለውጥ ሰራዊት ግንባታና በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትኩረት በማድረግ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 29
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

መንቀሳቀስ እንደሚገባ አቅጣጫ የተሰጠ ሲሆን በበጀት ዓመቱ የተሻለ አፈጻጸም ላመጡ ዞኖች፣ ሜትሮፖሊታን
ከተማ፣ ነባር መካከለኛ ከተሞች፣ አዲስ መካከለኛ ከተሞች፣ አነስተኛ ከተሞች፣ መሪ ማዘጋጃ ቤቶችና ክፍለ
ከተሞች ከአንድ እስከ ሶስት ለወጡ የማበረታቻ ላፕቶፕ፣ ዴስክቶፕ ኮምፒዩተርና የምስክር ወረቀት
ተበርክቶላቸዋል፡፡
በአጠቃላይ በግማሽ ዓመቱ የጉባኤ መድረክ ለማዘጋጀት ታቅዶ የጉባኤ መድረክ በማመቻቸት የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኙ
የተደረገ ሲሆን አፈጻጸሙም 100% ነው፡፡
1.2 የስልጠና መድረክ
በአማራ ክልል የከተማ መሬት ልማት ዘርፍ ለተሰማሩ የዞንና የከተማ አመራሮችና ሙያተኞች 2 ኛው ዙር በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ ይባብ
ካምፓስ ስልጠናና ምዘናና ተከሂዷል፡፡ በስልጠናና ምዘናው ላይ 541 የተሳታፉ ሲሆን በከተሞች እያጋጠመ ያለውን
የመሬት አስተዳደር ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሚችሉና ብቃታቸው የተረጋገጠ የከተማ መሬት ዘርፍ
አመራርና ባለሙያ ለማፍራት ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ እንዲሁም በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለ 149 ወንድና
ለ 14 ሴት በድምሩ 163 የአነስተኛና መካከለኛ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ምዝገባ፣ የምዝገባ
የኩባንያ የስልጠና መድረክ በማዘጋጀት የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኝ ተደርጓል፡፡
1.3 የፓናል ዉይይት መድረክ
የቢሮዉ፣ የከተሞች ፕላን ኢንስትቲዩት፣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሰራተኞች
ወንድ 76 ሴት 56 በድምሩ 134 በተገኙበት 35 ኛዉ የብአዴን የምስረታ በዓል አስመልክቶ በክልሉ የተመዘገቡ
የልማትና መልካም አስተዳደር ለዉጦች እንዲሁም የትግሉን እንቅስቃሴ የሚዳስስ ጽሑፍ ቀርቦ የፓናል ዉይይት
ተካሂዷል፡፡
2. ከኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ሥራዎች አኳያ
2.1 የዜና መግለጫ
2 ኛው ዙር የከተማ መሬት ልማት ዘርፍ ለተሰማሩ የዞንና የከተማ ሙያተኞች ምዘናና ስልጠና ማጠቃለያ፣ በአማራ ክልል የተሟላ
ሰነድ የሌላቸውና ሰነድ አልባ ይዞታዎችን መሰረት ያደረገ፣ በአማራ ክልል ባሳለፍነው በጀት ዓመት የመኖሪያ ቤት ህብረት
ስራ ማኅበራት የመስሪያ ቦታ መሰጠቱ፣ የመኖሪያ ቦታ ወስደዉ በመጠቀም ላይ ያሉትን ኢኮኖሚያዊና ማዕበራዊ
ፋይዳዎች፣ የቢሮውና የተጠሪ ተቋማት የመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም፣ የቀጣይ 5 ዓመታትና የ 2008
ዕቅድ፣ የመጀመሪያዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም 35 ኛዉ የብአዴን በዓል አስመልክቶ የፓናል ውይይት እና በክልሉ የሚገኙ
ተቋራጮች ምዘናና ደረጃ መድረክ በተመለከተ የዜና መግለጫ ተዘጋጅቷል፡፡
በአጠቃላይ በግማሽ ዓመቱ 8 የዜና መግለጫ ለማዘጋጀት ታቅዶ 10 የዜና መግለጫ በማዘጋጀት የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኝ
የተደረገ ሲሆን አፈጻጸሙም 125% ነው፡፡
2.2 የሚዲያ ጥሪ በማድረግ የዜና ሽፋን ያገኙ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 30
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የቢሮዉና የተጠሪ ተቋማት የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008
በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይትና በስሩ ያሉ ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ውይይት እንዲሁም የዕውቅና አሰጣጥ፣
በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም የክልሉ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ፣ በክልሉ የመኖሪያ ቤት የህብረት
ስራ ማህበራት ተጠቃሚነትና ህገ-ወጥ የመሬት ወረራ በማስወገድ ዙሪያ፣ የክልሉ የከተማ ኮማንድ ፖስት የ 2007 ዕቅድ
አፈጻጸም ግምገማና ጋዜጣዊ መግለጫ፣ 2 ኛው ዙር የከተማ መሬት ልማት ዘርፍ ለተሰማሩ የዞንና የከተማ ሙያተኞች ምዘናና
ስልጠናና ማጠቃለያ፣ የመጀመሪያዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም 35 ኛዉ የብአዴን በዓል አስመልክቶ የፓናል ውይይት፣
10/90 እና 20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም ፍላጎት ምዝገባ አስመልክቶ የተሰጠን ጋዜጣዊ መግለጫ የመሳሰሉት የሚዲያ ሽፋን
እንዲያገኝ ተደርጓል፡፡
በአጠቃላይ በግማሽ ዓመት 6 የሚዲያ ጥሪ ለማድረግ ታቅዶ 11 የሚዲያ ጥሪ በማድረግ የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኝ
ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙ 183.33% ነው፡፡
2.3 ጋዜጣዊ መግለጫ
በቢሮው በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም የክልሉ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ፣ በክልሉ የመኖሪያ ቤት
የህብረት ስራ ማህበራት ተጠቃሚነትና ህገ-ወጥ የመሬት ወረራ በማስወገድ ዙሪያ፣ የክልሉ የከተማ ኮማንድ ፖስት
የ 2007 ዕቅድ አፈጻጸምና የ 2008 ዕቅድ እንዲሁም የዕውቅና አሰጣጥ እንዲሁም የክልሉ የአበባ እርሻ ልማት፣ 10/90 እና
20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም ፍላጎት ምዝገባ አስመልክቶ በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ እንዲሰጥበት ተደርጓል፡፡
በግማሽ ዓመቱ 4 ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት ታቅዶ 5 በማመቻቸት የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኝ በማድረግ መልዕክት
ማስተላለፍ ተችሏል፡፡አፈጻጸሙ 125% ነው፡፡
2.4 የቴሌቪዥን ፕሮግራም
በግማሽ ዓመቱ 1 የቴሌቪዥን ፕሮግራም ለማዘጋጀት ታቅዶ አልተከናወነም ምክንያቱም ከአማራ መገናኛ ብዙሃን ጋር
ውል ያልተያዘ በመሆኑ ነው፡፡
2.5 የሬዲዮ ፕሮግራም
በአማራ ክልል፣ ዞኖችና ከተሞች የከተማ ልማትና የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፎች እንቅስቃሴ የሚዳስስ ከደሴ ፋና
ኤፍ ኤም ጋር በመተባበር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች 12 ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ለከተማዉ ነዋሪ ተደራሽ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
3. ከሕትመት ሚዲያ ዝግጅት አኳያ
የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ከሚተላለፍባቸው መንገዶች አንዱ የሕትመት ሚዲያ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር በግማሽ ዓመቱ
የተለያዩ የሕትመት ሚዲያዎችን በመጠቀም ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ለማከናወን ጥረት ተደርጓል፡፡
3.1 የመጽሄት ህትመት
የ 2008 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመቱ ቅጽ 1 ቁጥር 10 እትም መልክተ ከተማ መጽሄት ከዞንና ከከተማ አስተዳደሮች
መረጃ በማሰባሰብ ጽሁፎችን በማጠናከርና የአርትኦት ስራ ተሰርቶ በ 3000 ቅጅ እንዲታተም ለማድረግ በዝግጅት ላይ
ይገኛል፡፡
3.2 የበራሪ ጽሁፍ ህትመት

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 31
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ በክልሉ በተቋቋመ የቴክኒክ ኮሚቴ በኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴ ያተኮረ፣
የከተሞች መልሶ ማልማትና ማደስ አስፈላጊነት፣ የተሟላ ሰነድ የሌላቸውና ሰነድ አልባ ይዞታዎች ምንነትና የዜጎች ተጠቃሚነትና
8 ኛው የሰንደቅ ዓላማ በዓልን አስመልክቶ የሰንደቅ ዓላማ ትርጉምና ምንነት፣በኤች አይ ቪ/ ኤዲስ መከላከልና
መቆጣጠር፣መሰረተ ልማት መስፋፋት ለሀረዝብ ተጠቃሚነትና ለከተማ ዕድገት በሚል ርዕስ የግንዛቤ ማስጨበጫ በራሪ
ጽሁፍ ተዘጋጅቷል፡፡
በግማሽ ዓመቱ 7 ዕትም በራሪ ጽሁፍ ለማዘጋጀት ታቅዶ 6 ዕትም በራሪ ጽሁፍ በማዘጋጀት ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙ 85.71% ነው፡፡
3.3 የዜና መጽሄት ሕትመት
በከተማ መሬት ልማት ዘርፍ የአመራሮችና የባለሙያዎች ስልጠናና ምዘና እንዲሁም በኢንዱስትሪ ዘርፍ
የኢንቨስትመንትና የኢንዱስትሪ የስራ እንቅስቃሴ የተጠናከረ ቅጽ 3 ቁጥር 4 ዕትም እና የቢሮውና የከተማ ኮማንድ
ፖስት የ 2007 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት እንዲሁም
የዕውቅና አሰጣጥ ቅጽ 3 ቁጥር 5 ዕትም መነሻ በማድረግ 2 ዕትም የዜና መጽሄት ተዘጋጅቷል፡፡
በግማሽ ዓመቱ 1 ዕትም የዜና መጽሄት ለማዘጋጀት ታቅዶ 2 ዕትም የዜና መጽሄት በማዘጋጀት ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡
አፈጻጸሙ 200% ነው፡፡
3.4 የበኩር ጋዜጣ ህትመት
ቢሮው ከአማራ ክልል የበኩር ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ጋር ዓመታዊ የዉል ስምምነት በመዉሰድና በመተባበር በከተማ
ልማትና በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፎች ተግባራት ዙሪያ በከተሞች እንቅስቃሴ ላይ በየሳምንቱ በተለያዩ ርዕሰ
ጉዳዮች ያተከሩ ጽሁፍ ታትሞ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ተደርጓል፡፡
3.5 የባነር ህትመትና ሌሎች
የቢሮዉና የተጠሪ ተቋማት ከመስከረም 19 - 20 ቀን 2008 ዓ.ም የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት መድረክ፣ መስከረም 22 ቀን 2008 ዓ.ም የከተማ
ኮማንድ ፖስት የ 2007 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና የዕውቅና አሰጣጥ መድረክ፣ የቢሮዉና በስሩ ያሉ የዞኖችና
የከተማ አስተዳደሮች የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የ 2007 በጀት ዓመት ዕቅድ
አፈጻጸምን በመገምገም እንዲሁም የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት ከመስከረም 23 - 25 ቀን
2008 ዓ.ም የ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም፣ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ የአነስተኛና መለስተኛ
የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ስልጠና እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፍ አዋጆችና ደንቦች የአቅም ግንባታ
ስልጠና የመሳሰሉትን መልክቶች የያዙና የሚያደምቁ 31 ባነሮች ተዘጋጅተዋል፡፡

3.6 ከሁነት ዝግጅት አኳያ


በግማሽ ዓመቱ የተስተናገዱ ሁነት 8 ኛዉ የሰንደቅ ዓላማ እና የብአዴን የምስረታ የድል በዓል የሰራተኞች የሰልፍና ስነ-
ስርዓት፣ የፓናል ዉይይት እና በሻማ ማብራት ስነ ስርዓት እንዲከበር በማመቻቸት የተለያዩ መልዕክቶችን በማስተባበር
እንዲከበር ተደርጓል፡፡
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 32
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

4. በኦዶቪዥዋል ክፍል
4.1. የድምፅና ምስል ቀረጻና ዶክመንቴሽን
የቢሮዉና በስሩ ያሉ የዞኖችና የከተማ አስተዳደሮች የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5
ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት መድረክ፣ የከተማ ኮማንድ ፖስት የ 2007 በጀት ዓመት አፈጻጸም
ግምገማና የዕውቅና አሰጣጥ መድረክ ከመስከረም 23 - 25 ቀን 2008 ዓ.ም፣ የ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም፣
10/90 እና 20/80 የቤት ልማት ፕሮግራም ፍላጎት ምዝገባ አስመልክቶ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ የአነስተኛና
መለስተኛ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ስልጠና እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፍ አዋጆችና ደንቦች
የአቅም ግንባታ ስልጠና በተመለከተ የድምፅና የምስል መረጃዎችን ማሰባሰብ ተችሏል፡፡
4.2. ኤግዚቪሽን ዝግጅት
የቢሮዉና የተጠሪ ተቋማት ከመስከረም 19-20 ቀን 2008 ዓ.ም የመጀመሪያውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት፣ የ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም፣
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ የአነስተኛና መለስተኛ የኮንስትራክሽን ባለሙያዎች የቅድመ ምዘና ስልጠና
የተካሄደው የጉባኤ መድረክ ዉይይቶችን የሚያሳይ የፎቶ ግራፍ የመስኮት ኤግዚቪሽን በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ
ለአንድ ሳምንት እንዲታይ ተደርጓል፡፡
በግማሽ ዓመቱ 4 የመስኮት ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት ታቅዶ 4 በማዘጋጀት ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙ 100%
ነው፡፡
5. በመረጃ ማዕከል ክፍል
5.1 የመሬት መመሪያዎችን በሃርድ ኮፒ በማደራጀት ለመረጃ ፈላጊዎች በማመቻቸት
በዉጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን የመኖሪያ ቤት ለማግኘት የሚመዘገቡበት
የሚስተናገዱበት መመሪያ፣ የከተሞችን መልሶ ማልማት እና ማደስ አፈፃፀም መመሪያ፣ የከተማ ቤት እና ስመ ንብረት
ዝዉዉር አፈፃፀም መመሪያ፣ በከተሞች ለተለያዩ አገልግሎት የሚዉል የቦታ ስፋት / ስታዳርድ / መመሪያ፣ በከተሞች
የአምልኮ ቦታ አሰጣትጥን ለመወሰን የወጣ መመሪያ 3/2007፣ የእምነት ተቃማትን የአምልኮ የመቃብር ቦታ አሰጣጥ
መመሪያ 15/2006፣ የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የወጣ አዋጅ 721/2004፣ የከተማ አስተዳደሮችን፤ማዘጋጃ ቤቶችን
እና ታዳጊ ከተሞችን ደንበር ለመከለል የወጣ የአፈጻጸም መመሪያ ጥር /2002፣ የከተማ ልማት ፖሊሲ የኢትዮፒያ
የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪልማት ፖሊሲ ፣የተሸሻለዉ የከተሞች የልማታዊ መልካም አስተዳደር ግንባታ ማዕቀፍ
ስልቶች የከተሞች የሊዝ ዋጋ ኢንዴክስ፣ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ስታንዳርድ ማስተግበሪያን የአገልግሎት አቅርቦት
የአፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 48/2007፣ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ስታንዳርድ አዘገጃጀትና የአገልግሎት አቅርቦት
የአፈፃፀም ምዘና ማኑዋል ቁጥር 05/2007 እና የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ፣ አሰባሰባና አወጋገድ ስታንዳርድ የትግበራ ማንዋል
ቁጥር 06/2007 በሰነድነት ተይዟል፡፡

5.2 በቢሮው በተከፈተ የፌስ ቡክ አድራሻ (ማህበራዊ ድህረ-ገጽ) የተለቀቁ መረጃዎች

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 33
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የዜና መግለጫዎች፣ የተዘጋጁ መድረኮች ምንነት፣ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፣ የስልጠናና የዉይይት መድረኮች፣ ተለይም
ሃይማኖታዊ በዓላትንና የተከሰቱ ሁነቶችን በመከታተል መልዕክት አዘል ፎቶግራፎች በማኅበራዊ ድረ-ገጽ በመጫን ለህብረተሰቡ
ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡
በግማሽ ዓመቱ 12 መረጃ ለመጫን ታቅዶ 30 መረጃ በማዘጋጀት በቢሮው ማህበራዊ ድረ-ገፅ እንዲጫን የተደረገ ሲሆን
አፈጻጸሙም 250% ነው፡፡
4.3 በፌደራል ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚ/ርና በክልሉ ICT ኤጀንሲ በለማዉ ዌብ ሳይት የተለቀቁ መረጃዎች
የመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት፣ የሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ
ሰነድ፣ የ 2008 በጀት አመት መሪ እቅድ፣ የተቋራጮችና የአማካሪዎች መረጃ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር የመሬት ሊዝ
ጨረታ፣ የቢሮዉ የ 2008 በጀት ዓመት 1 ኛዉ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በቢሮዉ ዌብሳይት እንዲጫን
ተደርጓል፡፡
4.4 የሚዲያ ሞኒተሪንግ ስራ
በተለያዩ ዌብሳይቶችና ማህበራዊ ድረ-ገጾች ማለትም በኢሳት፣ በዘሀሰሻ፣ በሳተናዉ በቋጠሮ በኢትዮጵያ ዛሬ እና
ኢትዮጵያ ሪቪዉ በየቀኑ ዳሰሳ በተደረገዉ መሰረት ከ 15 ጉዳዮች በላይ በከተሞች ዙሪያ ያጠነጠኑ ናቸዉ፡፡ የመንግስትና
የግል የህትመት ሚዲያዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዉና ማዕበራዊ ድህረ-ገፅ በሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ
ተከታታይነት ያላቸ ዉን 20 ዘገባዎች በከተሞ ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ጉዳዮች ዳሰሳ ተደርጓል፡፡ እንዲሁም በባህር ዳር
ከተማ ግንቦት 20 ቀበሌ የባህር ዳር የዉሃ ባለቤት ማን ነዉ በሚል ርዕስ በኢንዱስትሪ መንድር አካባቢ ዓመት ሙሉ ዉሃዉ
ሲፈስ ስለከረመ ለሚመለከተዉ የስራ ሂደት በመጠቆም እንዲስተካከል የተደረገ ሲሆን አርቆ አሳቢ ያጡ መንገዶች
በሚል ርዕስ ስለባህር ዳር ከተማ መንገድ የጥራት ችግር ለሚመለከተዉ በመጠቆም ግብረ መልስ እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡
ስለሆነም ባሳለፍነው ግማሽ ዓመት 3 የሚዲያ ሞኒተሪንግ ግብረ መልስ ለመስጠት ታቅዶ በ 2 ጉዳዮች ላይ ግብረ መልስ
ተሰጥቷል፡፡
6. በሕትመት ስርጭትና ክትትል ክፍል
በግማሽ ዓመቱ በሂደቱ የተዘጋጁ የሕትመት ውጤቶች በማሰራጨት በኩል የኢትዮጵያ የዲያስፖራ ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ
በክልሉ በተቋቋመ የቴክኒክ ኮሚቴ በኢንቨስትመንት ልማት እንቅስቃሴ ያተኮረ፣ የከተሞች መልሶ ማልማትና ማደስ አስፈላጊነት፣
የተሟላ ሰነድ የሌላቸውና ሰነድ አልባ ይዞታዎች ምንነትና የዜጎች ተጠቃሚነትና 8 ኛው የሰንደቅ ዓላማ በዓልን አስመልክቶ
የሰንደቅ ዓላማ ትርጉምና ምንነት በሚል ርዕስ የተዘጋጀውን በራሪ ጽሑፍ እያንዳንዱ ዕትም ለሚመለከታቸው ክፍሎች
በ 250 ቅጅ፣ በከተማ መሬት ልማት ዘርፍ የአመራሮችና የባለሙያዎች ስልጠናና ምዘና እንዲሁም በኢንዱስትሪ ዘርፍ
የኢንቨስትመንትና የኢንዱስትሪ የስራ እንቅስቃሴ የተጠናከረ ቅጽ 3 ቁጥር 4 ዕትም እና የቢሮውና የከተማ ኮማንድ
ፖስት የ 2007 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም፣ የቀጣይ 5 ዓመትና የ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት እንዲሁም
የዕውቅና አሰጣጥ ቅጽ 3 ቁጥር 5 ዕትም መነሻ በማድረግ 2 ዕትም የዜና መጽሄት በ 200 ቅጅ ለሚመለከታቸው አካላት
ተሰራጭቷል፡፡
ቢሮው ግልና መንግስት ጋዜጦችን ለሚመለከታቸው የሥራ ዘርፎች ለማሰራጨት ውል በያዘው መሰረት 2340
ጋዜጣ ለየስራ ዘርፎች ተሰራጭቷል፡፡
የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 34
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ክፍል 4:- ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍሄዎች፣ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች


4.1. ያጋጠሙ ችግሮች
 የሪፎርም ተግባራትን በተሞላ መንገድ ተግባራዊ ያለማድረግ
 መረጃ በተፈለገው መጠን፣ ጥራትና ወቅት የሚጠየቁ መረጃዎችን በትኩረት ምላሽ ያለመስጠት፤ዞንና
ዞንና ከተማ አስተዳደሮች የሚጠየቁትን
መረጃ ፈጥነው አለመላክ የሚላኩ መረጃዎችም የጥራት ችግር ያለባቸውና ተዓማኒነት የሚጎድላቸው መሆን
 በሊዝ አዋጁና በክልሉ የሊዝ ደንብ ላይ በግልጽ በጊዜ ገደብ የተቀመጡ ተግባራት /ሰነድ አልባና ህገ-ወጥ ይዞታዎችን፣ በጊዜዊነት
የተሰጡ ቦታዎቸን መረጃ ማደራጀት ፈጥኖ ለማጠናቀቅ ትኩረት ሰጥቶ አለመንቀሳቀስ፣
 በዞኖችና ከተሞች የሰው ኃይል እና የመሳሪያ የግብአት ችግር እና የካሣ ክፍያ አቅም ማነስ፣
 የመብራት መቆራረጥ
4.2. የተወሰዱ መፍሄዎች፣

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 35
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

 የቁልፍ ተግባር የልማት ሰራዊት ግንባታ የሁሉንም ርብረብ የሚጠይቅ መሆኑን ስምምነት ላይ ለመደረስ ጥረት ተደርጎል፡፡
 መረጃን በሚመለከት በየጊዜው በስልክና በደብዳቤ ያልተሟሉ መረጃዎች እንዲሟሉ ክትትል ተደርጓል፤
 በተቻለ አቅም የግብአት እጥረቶች ለመፍታት ለሚመለከታቸው አካላት ጥያቄዎችን ለማቅረብ ስምምነት ላይ ተደርሶል፡፡
4.3. ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
 የልማት ሰራዊት ግንባታ ተግባራትን ትኩረት ሰጥቶ በባለቤትነት መያዝና ፈጻሚዎችን አቅም ማሳደግ፣ በአገልግሎት አሰጣጣችን
የሚነሱ ቅሬታዎችን ስርዓት ማስያዝ
 በክልሉ ከተሞች ውስጥ የሚገኙ የሰነድ አልባና ህገ-ወጥ ይዞታዎችን በመልካም አስተዳደር እቅድ በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ
መስመር እንዲይዙ ማድረግ
 ወቅታዊና ተከታታይነት ያለው የድጋፍ ክትትል ግምገማና የግብረ-መልስ ሥርዓትን በማጠናከር
 የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት የቦታ ዝግጅትና ቦታ አቅርቦትን በቅርበት መከታተልና በመደገፍ የከተማ ኗሪዎችን
ተጠቃሚነት በማፋጠን የተረጋጋና ጤናማ የመሬት ግብይት እንዲኖር በቅርበት መከታተልና መደገፍ፣፣
 በትልልቅ ከተሞች የተያዙ የመልሶ ልማት ሥራዎችን በአሰራርና አደረጃጃት በመደገፍ በተደራጀ አግባብ ወደ ትግበራ እንዲገቡ
ማድረግ፣
 ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ፣ የጥራት ደረጃና በጀት መሰረት እንዲጠናቀቁ አቅምን አሟጦ መጠቀም፤

አቨሪ 1. የመንግስት ሠራተኛ ልማት ሠራዊት አደረጃጀቶች


ቢሮ/ዞን የሥራ ቡድን እና የ 1 ለ 5 የአደረጃጀት ብዛት የተለዩ ግንባር
መምሪያ ጠቅላላ የሰው ቀደም መግለ
የከተ የሥራ ቡድን በስራ/በልማት የ1ለ5
ተ. / ሀይል ብዛት ሠራተኞች ጫ
ማ የአደረጃጀብ ቡድንየተደራጁ የአደረጃጀ የአባላት ብዛት
ቁ ከተማ ዛት አባላት ብዛት ብዛት
ብዛት ት
አስተዳደ
ር ወ ሴ ድ   ወ ሴ ድ   ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ  
ከልቤኮ
  109 78 187 13 109 78 187 21 109 78 187 10 3 13
  ቢሮ  
ሰ/ጎንደር 48 557 316 873 110 557 316 873 142 557 316 873
19 10 30
  9 6 5  
ደ/ጎንደር 46 400 240 640 97 400 240 640 105 400 240 640
11
37
14
  0 7  
ምዕ/  
36 379 235 614 84 375 234 609 56 375 234 609 22 14 36
  ጎጃም

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 36
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ምስ/  
  ጎጃም
46 468 262 730 103 467 262 726 124 464 262 726 41 35 76
ደ/ወሎ 79 467 183 650 101 317 128 445 59 233 108 341 77 26
10  
  3
  ሰ/ወሎ 11  
26 435 192 627 54 435 192 627 88 416 186 602 82 31
3
  ሰ/ሸዋ 35 387 192 579 82 387 192 579 107 387 192 579 15 14 29  
  ኦሮሚያ  
ብ/ዞን 10 156 84 240 34 121 66 187 44 121 66 187 20 12 32
  ዋግኅምራ
13 161 67 228 34 137 58 195 38 137 58 195        
ብ/ዞን
  አዊ  
ብ/ዞን
22 258 131 389 39 178 69 247 92 96 69 165 4 1 5
  ባህርዳር                                
  ደሴ   110 42 152 11 110 42 152 15 110 42 152        
  ጎንደር   137 114 251 12 137 114 251 35 137 114 251        
  ጠቅላላ 402 213 616 372 199 571 354 196 550 57 27 84  
297 770 925
ድምር 4 6 0 6 1 7 1 5 6 0 6 6

አቫሪ 2፡- በ 2007 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና በ 2008 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የተፈጠሩ መድረኮች
1.የታቀዱና የተካሄዱ የመንግስት ሠራተኛ መድረኮችና የተሳታፊ ብዛት
መካሄድ የነበረበት የመንግስት
የተካሄደ የመንግስት ሠራተኛ
ቢሮ/ዞን ሠራተኛ መድረክና መሳተፍ
የከተማ መድረክና የተሳተፈ ሠራተኛ ብዛት መግለ
ተ.ቁ መምሪያ/ከተማ የነበረበት ሠራተኛ
ብዛት ጫ
አስተዳደር የመድረክ ወን ድም የመድረክ ወን ድም
ሴት ሴት
ብዛት ድ ር ብዛት ድ ር
1 ከልቤኮ /ቢሮ   2 125 78 203 1 98 70 168  
2 ሰ/ጎንደር 48 48 557 316 873 48 506 286 792  
3 ደ/ጎንደር 46 226 457 211 668 162 421 196 621  
4 ምዕ/ጎጃም   18 379 235 614 3 310 129 439  
5 ምስ/ጎጃም     468 262 730   464 262 726  
6 ደ/ወሎ 79   472 180 652   306 122 427  
7 ሰ/ወሎ 26   435 192 627   416 186 602  
8 ሰ/ሸዋ 35 2 387 177 564 2 387 177 564  
9 ኦሮሚያ ብ/ዞን 10 8 133 42 175 5 123 30 148  
10 ዋግኅምራ ብ/ዞን     161 67 228 1 56 30 70  
11 አዊ ብ/ዞን 22 17 258 131 389 17 258 313 389  
12 ባህርዳር ከተማ                    

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 37
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
13 ጎንደር ከተማ                    
14 ደሴ ከተማ                    
  ጠቅላላ ድምር   83   189 572 67 334 180    
1 3 5 1

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 38
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 3፡- በ 2008 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስደስት ወራት በከተሞች በተከናወኑ የአካባቢ ልማት ሥራዎች የተሳተፈ የህዝብ ብዛትና የተሳትፎ መጠን መረጃ
በሥራው የተሳተፈ ህዝብ ብዛት የህዝብ ተሳትፎ መጠን በገንዘብ ሲሰላ በመንግስት ጠቅላላ የህዝብ በሥራው
ተ የዞን/ የከተማ ለአካባቢ የአካባቢ ልማት ተሳትፎ የሴቶች
ቁ. አስተዳደር በህዝብ ተሳትፎ የተሠሩ ልማት ሥራዎች ወጪ ከወጪ ተሳትፎ
ወንድ ሴት ድምር በገንዘብ በጉልበት በቁሳቁስ በእውቀት ድምር በብር የተደረገ ወጪ በብር አንፃር በመቶኛ
ስም ሥራዎች ዝርዝር
በብር በብር በብር በብር በብር በመቶኛ

I በዞኑ ውስጥ ባሉ ሁሉም ከተሞች በህዝብ ተሳትፎ የተሠሩ የልማት ሥራዎች


ኮበል ስቶን ንጣፍ፣ መንገድ
ከፈታ፣ የተፋሰስ ቦይ ግንባታ፣
ካናል ግንባታ፣ ካልበርት
ግንባታ፣ የውሃ ፍሳሽ ካናል 28112
1 ደቡብ ወሎ 226405 507530 3248955 13225996 2132777 --- 18607728 7585418 26193146 71 44.6
ጥገና፣የቀበሌ ጥገና፣ ጠጠር 5
መንገድ ግንባታ፣የውሃ መስመር
ዝርጋታ፣ የመብራት መስመር
ዝርጋታ
መንገድ ከፈታ፣ መንገድ ጥገና፣
ኮበል ስቶን፣የጋራ መፀዳጃ ቤት
ግንባታ፣ ተፋሰስ ማጽዳት፣
2 ሰሜን ወሎ የውሃ መስመር ዝርጋታ፣ 95004 73929 168933 1253694 2967831 815488 --- 5037013 2854456 7891469 63.8 43.76
የአካባቢ ጽዳት…

ኮበል ስቶን፣ ሼድ
ግንባታ፣ተፋሰስ ጥገና፣የመንገድ
መብራት ዝርጋታ፣ችግኝ
ተከላ፣ቄራ ግንባታ፣ የቁጠባ ቤት 14264
3 ሰሜን ሸዋ 127325 269965 1116627 4434885 3741513 ---- 9293025 7476156 16769181 55.41 47
ግንባታ፣ የመፀደጃ ቤት 0
ግንባታ…….

ችግኝ ተከላ፣ መንገድ ጠረጋ፣


የመብራት መስመር ዝርጋታ፣
የውሃ መስመር ዝርጋታ፣ሼድ
4 ሰሜን ጎንደር 52880 70081 122961 1754811 4978477 601198 --- 7334486 9008575 16343061 44.8 56.9
ግንባታ፣ መናኀሪያ ግንባታ

የመጸዳጃ ቤት ቁፋሮ፣ ባህላዊ


ቦይ፣ የውሃ መስመር ዝርጋታ፣
5 ደቡብ ጎንደር የአካባቢ ጽዳት፣ የመጸደጃ
70569 70928 141497 1702643 2161479 336931 ---- 4201053 3628874 7829927 53.6 50.1
ቤትግንባታወዘተ

ምሥራቅ ተፋሰስ ፅዳት፣ዲሽ ቁፋሮ፣ደረቅ


6 ቆሻሻ ማንሳት፣ ችግኝ 42558 32959 75517 619449 1913510 316503 --- 2849462 3445491 6294953 45.2 43.6
ጎጃም
ተከላ፣ተፋሰስ ግንባታ

የዞን/የከተማ በሥራው የተሳተፈ ህዝብ ብዛት የህዝብ ተሳትፎ መጠን በገንዘብ ሲሰላ በመንግስት ጠቅላላ የህዝብ በሥራው

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 39
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
ተ አስተዳደር በህዝብ ተሳትፎ የተሠሩ ወንድ ሴት ድምር በገንዘብ በጉልበት በቁሳቁስ በእውቀት ድምር በብር ለአካባቢ የአካባቢ ልማት ተሳትፎ የሴቶች
ቁ. ስም ሥራዎች ዝርዝር በብር በብር በብር በብር ልማት ሥራዎች ወጪ ከወጪ ተሳትፎ
የተደረገ ወጪ በብር አንፃር በመቶኛ
በብር በመቶኛ
የአካባቢ ጽዳት፣ ችግኝ
ተከላ፣መንገድ ጠረጋና ጥገና፣
ጋብዮን፣ካናል፣ የጋራ መፀደጃ
7 ዋግ ኸምራ ቤጽ ግንባታ፣ የቆሻሻ 31638 42678 74316 154140 842150 36550 191262 1224102 1112660 2336762 47.6 57.4
ማስወገጃ ጉድጓድ ቁፋሮ
መብራት ዝርጋታ፣ ውሃ
መስመር ዝርጋታ…
መንገድ ከፈታ፣ መንገድ ጥገና፣
አካባቢ ጽዳት ባህላዊ ድልድይ፣
ት/ቤት ግንባታ፣ ት/ቤት ጥገና፣
8 አዊ የጎርፍ ማፋሰሻ ቦይ፣ የውሃ 73309 43364 116673 3528465 4331937 1232992 ---- 9093394 4957388 14050782 64.71 37.16
መስመር ዝርጋታ፣ የቆሻሻ
ማጠራቀሚያ ጉድጓድ ቁፋሮ፣
መናሀሪያ ግንባታ
ችግኝ ተከላ፣ ዘንባባ ተከላ፣
ደረቅ ቆሻሻ ማስወገድ፣ ተፋሰስ
ቦይ ጠረጋ፣ የአረጋዊያን ቤት
ምእራብ
9 ስራ፣ መንገድ ጥገና፣ መንገድ 117797 110779 228576 4135229 6720756 2001601 --- 12857586 14326467 27184053 47.2 48.46
ጎጃም ጠረጋ፣ አዲስ መንገድ ከፈታ፣
የጋራ መጸዳጃ ቤት ግንባታ፣ሼድ
ግንባታ…
ንኡስድምር
II በሜትሮፖሊታን ከተማ አስተዳደሮች በህዝብ ተሳትፎ የተሠሩ የልማት ሥራዎች
ካናል ጠረጋ፣
ኮበልስቶን፣ችግኝ ተከላ፣
መፀዳጃ ቤት፣ የአቅመ
1 ደሴ 49830 41222 91052 244454 1027621 86747 109188 1468010 4400000 5868010 25.01 45.2
ደካሞች ጥጋና፣ የውስጥ
ለውስጥ መንገድ ከፈታ፣
የጋራ ገላ መታጠቢያ
ጠቅላለ ድምር 957350 839670 1797020 17758467 42604642 11302300 300450 71965859 58795485 130761344
በአማካኝ በአማካኝ
51.83% 47.41%

አቫሪ 4፡- በ 2008 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የከተማ ህዝብ የልማትና መልካም አስተዳደር አደረጃጀት መረጃ
ተ የዞን/ የከተማ የልማት ቡድን አደረጃጀት የ 1 ለ 5 አደረጃጀት
ቁ. አስተዳደር ስም የአደረጃጀት የአባላት ብዛት የአደረጃጀት የአባላት ብዛት
ብዛት ወንድ ሴት ድምር ብዛት ወንድ ሴት ድምር
I በዞኑ ውስጥ ባሉ ሁሉም ከተሞች ያሉ የህዝብ አደረጃጀቶች
1 ዋግኀምራ 386 6351 8229 14606 1942 6351 8229 14606

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 40
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

2 አዊ ብሄረ/አስተ 838 23236 15552 38788 57 23236 15552 38788


3 ሰሜን ሸዋ 2106 33207 36730 69937 11051 33207 36730 69937
4 ሰሜን ጎንደር 2957 39244 52058 91302 14453 39244 52058 91302
5 ምስራቅ ጎጃም 1841 40127 39270 80447 12206 40127 39270 80447
6 ደቡብ ጎንደር 2415 33956 33783 67739 9608 33956 33783 67739
7 ደቡብ ወሎ 1866 51330 42032 93362 11339 51330 42032 93362
8 ኦሮሚያ ብ/አስ 609 10016 10436 20452 3785 10016 10436 20452
9 ምእራብ ጎጃም 1843 28039 22128 50167 8842 28039 22128 50167
10 ሰሜን ወሎ 2942 36395 40783 77178 10359 36395 40783 77178
II ሜትሮፖሊታን ከተማ አስተዳደሮች
1 ደሴ 1073 13482 17702 31184 5576 13482 17702 31184
2 ጎንደር 1075 25949 32852 58801 5552 25949 32852 58801
ድምር 19951 341332 351555 693963 94770 341332 351555 693963

አቫሪ 5፡- በ 6 ወራት ውስጥ የአስተዳር ወሰን ምልክቶችንና መቆጣጠሪያ ነጥቦች መረጃ ለይተው የላኩ ዞኖችና ከተሞች ዝርዝር

የአስተዳደር ወሰን ምልክቶችን የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች


ተ.ቁ የዞኑ/ የከተማው ስም ምርመራ
የከተሞች የታወቁ/የተለዩ የከተሞች በመሬት ላይ የጠፉ
ብዛት ምልክቶች ብዛት ብዛት የታወቁ/የተለዩ /የተነቀሉ
ምልክቶች ብዛት
1 ኦሮሚያ - - 8 67 29

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 41
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

2 ዋግኽምራ 3 - 12 - - የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች


ቁጥር አልተገለጸም
3 ደ/ወሎ 5 - 29 308 87
4 ደ/ጎንደር - - 5 32 -
5 ምአራብ ጎጃም 3
6 ደሴ 1 2 101 23 42 ጥበቃ እየተደረገላቸው
ይገኛል፣
በ 2007 የተተከሉ 123
ሞኑመንቶች ለቀበሌዎች ርክክብ
ተደርጎ ጥበቃ እየተደረገላቸው
ይገኛል፣
7 ምስ/ጎጃም 3 76 ደጀን፣አነበር ብቸና ሲሆኑ
በከተማው ፕላን ላይ ምን ያክል
እንዳለ አልተመላከተም
8 ሰ/ሸዋ 5 ከተሞች አልተመላከቱም

ድምር 17 2 57 584 139

አቫሪ 6፡- በከተሞች የእድገት ኘላን ክልል ውስጥ የሚገኝና ተለይቶ የተቆጠረና የተመዘገበ ከ 3 ኛ ወገን ነፃ የሆነ ክፍት ቦታ መጠን በሄ/ር

የአገልግሎት አይነት እና የቦታ መጠን በሄ.ር


ቅይጥ ለማህ ጥቃ/ ለአረንጓ ለስ ት ሌሎች
የዞኑ ለሃይ አነ/ሸድ ዴ ፖር ክ ምርመ
በራዊ/ ለአስተ ለበጐአ
ተ.ቁ ማኖ ለከተማ ለጥቃቅ ቦታዎች ት/ ቦ ድምር
ለኢ/ንስትሪ ለንግድ ፤ትም ዳደራ ድራጐ ለመኖሪያ ራ
ትት. ግብርና ን መዝ ታ
ህርትና ዊ ት
ተ ናኛ/
ጤና

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 42
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
1. ሰ/ 18.35 16.5418 6.153 3.045 18.1078 1.0 4.8880 0.0250 0 10.57 78.7246
2 ጎንደር
ሰ/ሸዋ 84.85 8.26667 72.88 82.06 3.553 24.834 5.3 5.5039 . 27.47 164.7182
3 አዊ 2.542 10.6467 3.906 5
0.14 37.192 0.75 2.321 1.318 8 2.499 0.48 61.7947
4 ደ/ 62.509 6.41 3. 17.8 5.807 1.135 49.449 8.26 4.4 10.313 5.0291 7 6.152 188.0208
5 ደሴ 46
6 ባ/ዳር በአገልግ
456 ሎትያል
7 ሰ/ 28.705 20.049 7.584 21.15 0.38 23.869 0.85 8.526 0 4.649 116.486
8 ወሎ
ምዕ/ 35.577 36.7292 411.89 0.4 1 124.938 6.51 4.9897 10.1 0.45 .2 5.8
ጎጃም 2 1
240.386
9 ደ/ 22.5 101.792 1
124.292
10 ጎንደር
ጎንደር በአገልግ
ሎትያል
1.226 ተለየ
11 ዋግ በአገል/
7.156 ያልተ
12 ኦሮሞ 17 1.2 6.764 1.246 2.2 1.75 7.235
/ብሄ 4
37.3954
13 ምስ/ 1.42 0.96 0.676 5.2577 2.9168 98
ጎጃ
109.2305
ድምር 250.9460 122.1034 19.61 61.0 17.7 2.135 386.68 18.7 27.4155 28.991 19.05 100.94 1 55.12 1631.43
7 77 578 209 56 254 908 9 0 1

አቫሪ 7፡- በጊዚያዊነት የተሰጡ ይዞታዎች ቆጠራና ምዝገባ መረጃ ማጠናቃሪያ ቅጽ


ተ የዞኑ / ምር
. የከተማው የጊዚያዊ ይዞታዎች ቆጠራና ምዝገባ በአገልግሎት አይነትና የቦታ መጠን በሄ/ታር የውል ሁኔታ መራ
ቁ ስም/ ለጥቃቅንና አነስተኛ ለከተማ ግብርና ለማዕድን ለኮንስትራክሽ ለእርሻና ለሌሎች ድምር አዲስ ውል ውል የተነጠቁ ይዞታዎች ጊዜያዊ
ማውጫ ን እቃዎች ለግጦሽ የተሰጣቸው የታደሰላቸዉ ሰርተፊ
ጊዚያዊ ማቆያ ብዛት ብዛት ኬት
የተሰጣ
ቸው

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 43
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
ብዛት የቦታ ብዛት የቦታ ብዛ የቦታ ብዛ የቦታ ብዛ የቦታ ብዛ የቦታ ብዛት የቦታ ብዛት የ ብዛት የቦ ብዛት የቦታው
መጠን መጠን ት መጠ ት መጠን ት መጠ ት መጠን መጠን ቦ ታ በቁጥር መጠን
ን ን ታ መ በሄ/ታር
መ ጠን


1 ደሴ 134 0.039 134 0.036 53

2 ምዕ/ - 2.66 - 1.92 4.58


ጎጃም
3 ደ/ወሎ - 9.887 - 0.332 0.32 - 0.392 - 10.93

4 ሰ/ወሎ 129 0.395 72 0.095 201 0.49 53

5 ደ/ጎንደር - 9.59 - 2.11 - 11.70

6 ጎንደር
7 ሰ/ሸዋ 0.73 0.82 2.28 0.115 3.94 283 0.328 154

ድምር 263 23.299 72 5.277 2.60 0.507 335 31.68 106 283 0.328

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 44
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 8፡- በሜትሮፖሊታንና በዞን ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች በጨረታ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፉ የመንገድና ውሃ መሠረተ ልማት ተሟልቶለት የተዘጋጀ የከተማ
ቦታ መጠን በሄ/ር

ለከተማግብርና

ኢንዱስትሪ
የዞን/

ለሪልስቴት
ማህበራዊ
ድምር ምርመራ
ከተማ ስም

መኖሪያ

ሌሎች
ተ.ቁ

ንግድ
1 ምዕ/ጎጃም 6.4782 10.228 1.661 1.128 19.4952
2 አዊ 6.024 14.355 1.06 0.06 1.06 22.559
3 ደ/ጎንደር 6.401445 6.570031 0.2 1 14.17148
4 ደ/ወሎ 5.7386 15.9794 0.863 6.27 0.14 28.993
5 ሰ/ሸዋ 5.7 4.69 0.4 2 10.79
6 ባህር ዳር 16.98 16.98
7 ምስ/ጎ 16.413 3.921 1.28 21.614
8 ጎንደር 1.621 2.52 0.5784 4.7194
9 ሰ/ጎንደር 5.3171 11.302 5.18 21.8041
5
10 ሰ/ወሎ 4.172 22.78 5.475 32.427
11 ደሴ 0.9 0.9
12 ዋግኸምራ
5.32
ድምር
57.86535 110.2254 8.9744 4.731 6.27 1.06 7 194.45

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 45
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 9፡- በሜትሮ ፖሊታንና በዞን ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች በምደባ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፉ የመንገድና ውሃ መሠረተ ልማት ተሟልቶለት የተዘጋጀ የከተማ
ቦታ መጠን በሄ/ር

ለመኖሪያቤትህብረት

ለበጎ አድራጎት
አረንጓዴ ቦታዎች
ለማህበራዊ ተቋ

ለእምነትተቋማት
ለቢሮናተዛማጅ
ለከተማግብርና
ተ. የዞን/
ድምር

ለኢን/ዱትሪ

ስራማህበር
ቁ ከተማ ስም

ድርጅት
ለጥቃቅን

ለትክቦታ

ሌሎች
1 ምዕ/ጎጃም 6.88861 2.547 2.1693 3.7905 3.9209 20.0964 82.42 6.145 0.0081
127.9858
2 አዊ 1.87 1.934 1.14 29.89 1.652 3.941 19.98 0.3 0.995 1.98
9 63.691
3 ደ/ጎንደር 0.6763 0.51 3.192 1.736 39 37.288
82.4023
4 ደ/ወሎ 15.3339 5.807 7.7513 62.5 50.95 8.27 6.15 1.1
157.8622
5 ሰ/ሸዋ 3.5 0.34 0.1 10.92 3.2 69.79 23.034 5.044 0.29 116.218
6 ባህር ዳር 1.7 0.4352 3.3 2006.22 0.3 2011.955
7 ምስ/ጎ 1.67 2.22 0.1 2.2 4.572 8.46 30.81 0.05 50.082
8 ጎንደር
9 ሰ/ጎንደር 0.2236 0.31975 0.6892 3.413 0.2071 5.1406 0.17 10.16825
50
10 ሰ/ወሎ 7.143 5.887 0.425 16.39 6.0925 16.05 70.4 4.55
126.9375
11 ደሴ 0.95 8.5 0.5 9.95
ድምር 39.00541 13.24775 11.3757 80.8468 21.3805 2232.148 323.382 25.10 0.995 8.60 1.1581 2757.25
9 4

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 46
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 10፡- በክልሉ ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች በምደባ ለተጠቃሚዎች የተላለፈ ቦታ መጠን በሄ/ር

ተ የዞን/ የአገልግሎት ዓይነት ድምር


. ከተማ

ለቤት ስራ

ለበጎ አድራጎት
ለማህበራዊ/
ቁ ስም

ለመንግስት
ትምህርት/

ድርጅቶች

ማህበራት
ለትክ ቦታ
ለጥቃቅን

ተዛማጅ
ለኢ/ትሪ

ለከተማ
የልማት

ለእምነት

ሌሎች
ለቢሮና

ተቋማት
ግብርና
ጤናና
1 ምዕ/ 1.806 17.4 0.3 1.374 1.445 1.92 24.245
2 ጎጃም
አዊ 1.3658 5.513 0.0025 1.442 3.0676 1.1283 5.2539 0.8334 0.92 19.5265
3 ሰ/ጎንደር 0.0096 7.5900 7.5996
4 ደ/ወሎ 9.01539 43.958 0.12473 2.526 19.3242 0.26 0.385 9.8826 85.47792
5 ሰ/ወሎ 0.057 1.3 32 0.215 1.575 0.095 0.380 5.622
6 ሰ/ሸዋ 3.517 5.415 0.55 0.2 0.577 0.15 0.36 0.638 0.16 0.318 11.885
7 ባህርዳር 1.7 6 0.435 0.3 3.3 0.3 12.035
ደሴ 1.5 0.8 0.76 0.04 3.5 6.6
8 ዋግኽምራ 0.005 1.56 1.565
9 ምስ/ 0.04 26.87685 0.68 33.76 61.35685
ድምርጎጃም 19.01579 107.263 4.9722 4.291 13.210 0.15 3.503 70.4461 0.42 1.8364 10.802 235.91
33 6 3 2 6

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 47
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
አቫሪ 11፡- ለጨረታ የቀረበና ለተጠቃሚዎች የተላለፈ ቦታ መጠን በካ/ሜትር
.ቁ የዞን/ ለጨረታ የቀረበና ለተጠቃሚዎች የተላለፈ ቦታ መጠን በካ/ሜትር ድምር
ከተማ የቦታው የቀረበ የተላለፈ
ስም አገልግሎት ቦታብዛ የቦታ መጠን ቦታ የቦታ መጠን
1 ምዕ/ መኖሪያ 76 1.64993 50 1.11493
ጎጃም ለንግድ 29 2.359459 16 1.236226
2 አዊ መኖሪያ - - 1.2566
ንግድ 0.648
ኢንዱስትሪ 0.26
ማህበራዊ 0.04
3 ሰ/ጎንደር መኖሪያ 19 0.4204 9 0.1540
ለንግድ 54 1.3684 46 1.0234
ለቅይጥ 19 0.3170 10 0.1650
4 ደ/ጎንደር መኖሪያ 79 1.5361 21 0.0476
ለንግድ 30 1.9641 3 0.1142
5 ደ/ወሎ መኖሪያ 43 2.1966 47 0.9556
ለንግድ 12 1.6903 9 0.5377
6 ሰ/ሸዋ መኖሪያ 6.61579
ለንግድ 3.086
ኢንዱስትሪ 0.12
ማህበራዊ 1.4
መኖሪያ 0.74
ለንግድ 0.025
7 ደሴ ለማህበራዊ 0.136
ቅይጥ 0.962
መኖሪያ 1.448 የበታ ብዛት
8 ጎንደር ለንግድ 1.0086 አልተመላከተ
ለከተማ ግብርና 0.38 ም
መኖሪያ
9 ባ/ዳር ለንግድ 16.98 16.98
ለማህበራዊ
ኦሮሞ/ መኖሪያ 36 0.8776 19 0.4566
10
ብሄ ለንግድ 20 1.7580 3 0.1436
ዋግኸም መኖሪ 4 0.0790 የተላለፈው
11
ራ ለንግድ 5 0.0805 የቦታ ብዛትና
ምስ/ መኖሪያ 135 2.483 41 0.9734
12
ጎጃም ለንግድ 92 4.2659 40 1.2807
መኖሪያ 0.3
13 ሰ/ወሎ 1.73
ንግድ
23.04 45.34
ድምር

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 48
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 12፡- በክልሉ ከተሞች ለተለያዩ አገልግሎቶች በጨረታ ለተጠቃሚዎች የተላለፈ ቦታ መጠን በካ/ሜ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 49
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ተ.ቁ የከተማው/ አዲስ የሊዝ ይዞታዎች ከነባር የሊዝ ይዞታዎች ብዛት የኪራይ ይዞታዎች ድምር ምርመራ
የዞኑ ስም
የሊዝይዞታ የተሰበሰበ የሊዝ የተሰበሰበ የይዞታ የተሰበሰበ
ዎች የቅድሚያ ክፍያ ይዞታ አመታዊ የሊዝ ዎች የኪራይ ክፍያ
ብዛት መጠን በብር ዎች ክፍያ መጠን ብዛት መጠን በብር
ብዛት
በብር

1 ደ/ወሎ - - 2667096.37 - 629856.49 3296953


2 ዋግህምራ - - - 210246.40 - 316682.42 526928.8
2 ሰሜን/ወሎ 3270 6242806.3 23108 2660574.4
3 ዋግህምራ - - - 28736 - 81337.70 110073.7
4 ሰ/ሸዋ - 3090743.52 - 10456782.63 - 1133665.86 14681192
4 ምስ/ጎጃም 655 11122182.98 641 255448.52 1777 782888.41

6 ምዕ/ጎጃም - - - - - 9005870 9005870


7 ደሴ 462986
8 ባህርዳር 4270763 4270763
9 ሰ/ጎንደር 92 1047926.82
10 ጎንደር 4827252
11 ደ/ጎንደር - 227430 1450895 531524.7 2209850
ድምር 747 19759046.32 3911 21312011.22 24885 15142399.98

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 50
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ተ.ቁ የዞኑ/ የሰነድ አልባ ይዞታዎች የህገ-ወጥ ይዞታዎች ምርመራ


ከተማው
ስም አዲስ ልኬት በህዝብ በአብይ በከንቲባ /ሥራ ሰነድ ቀደምሲለ እንዲፈርሱ ወደ መሬት
የተለየ የተከናወነላቸው የተተቹ ኮሚቴው አስፈጻሚ የተሰጣቸው በከተሞች የተደረጉ ባንክ ተመላሽ
ብዛት የተጣሩ ኮሚቴ ውሳኔ ብዛት ተለይተው ብዛት የተደረገ ቦታ
ብዛት ይዞታዎች የተሰጠባቸው የተያዙ መጠን ሄ/ር
ብዛት
ብዛት ብዛት

1 አዊ ዞን 735 645 - 127 -


2 ዋግ ክምራ 366 366 - - - 641 - - -
3 ሰ/ሸዋ 1094 223 - 224 857 - - -

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 51
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ
4 ደ/ወሎ 10357 4503 82 - - 5860 - 989 1.8000

5 ኦሮሚያ 1785 - - - - 1455 - 12 -


6 ምስ/ጎጃም 6651 - 376 3719 - 2041 768 34 0.6550
7 ምዕ/ጎጃም 4050 - 616 - - 4800 497 63 -
8 ደ/ጎንደር 2412 1792 1537 1537 1530 1105 39 39 -
9 ደሴ 1142 241 241 892 591 211 132 -
10 ሰሜን 5631 5631 3887 3452 288 230
ወሎ
11 ሰ/ ጎንደር 4610 2551 2346 210 0.7529

250
12 ጎንደር 1798 913
13 ባ/ዳር 2500 1666 1473 1473
ድምር 43131 12756 2852 5256 10750 24706 3526 3182 127
አቫሪ 13፡- በዞኖችና በከተሞች የተለዩ ሰነድ አልባና ህገ-ወጥ ይዞታዎች ብዛት መረጃ፣

ኣቫሪ 14፡- በክልሉ ዞኖችና ከተሞች የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት ቦታ ዝግጅትና አሰጣጥ አፈጻጸም ዝርዝር መረጃ
ተ.ቁ የዞን/ከተማ የማህበ መሬት የተጠቃሚ ሁኔታ የተላለፈ ምርመራ
ስም ራት የተሰጣቸው ወ ሴ ድምር የመሬት
ብዛት ማህበራት መጠን በሄ/ር
ብዛት
1 ደ/ ወሎ - 48 684 176 843 18.8842
2 ሰሜን ወሎ - 1 18 0.38
3 ምእራብ
ጎጃም 112 1540 703 2243 44.86
4 ደሴ 23 12 152 78 230 3.5
5 ሰ/ጎንደር 53 30 246 151 397 7.83

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 52
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

6 ባ/ዳር
7 ዋግኸምራ ወ/ሴ
11 103 52 155 2.874 አልተገለጸም
ድምር 76 208 2725 1160 3886 76.7542

አቫሪ 15፡- የከተማ ቦታ ደረጃ ያሻሻሉ እና የቀጠና ዋጋ ያጸደቁ ከተሞች ፡-

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 53
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ተ. የዞን/ከተማ የከተማ ቦታ ደረጃ ያሻሻሉ የከተማ ቦታ የቀጠና ዋጋ ያጸደቁ


ቁ ስም
ብዛት የከተማው ስም ብዛት የከተማው ስም
1 ምስራቅ 14 ደ/ማ፣ብቸና፣ደጀን፣ሞጣ፣መ/ማሬያም፣ግ/ወይን፣ደ/
ጎጃም ወርቅ፣የእድወሃ፣ቁዩ፣ሉማሜ፣የጁቤ፣አማኑኤል፣ረ/
ገቢያ፣ድጉፅዩን
2 ደቡብ ጎንደር 24 ደ/ታቦር፣ነ/መውጫ፣ወረታ፣መ/እየሱስ፣አ/ዘመን፣ወገዳ፣ታች 24 ደ/ታቦር፣ነ/መውጫ፣ወረታ፣መ/እየሱስ፣አ/
ጋይንት፣እብናት፣ክ/ድንጋይ፣አንዳቤት፣ጎብጎብ፣ይፋግ፣አምበሳ ዘመን፣ወገዳ፣ታችጋይንት፣እብናት፣ክ/
ሜ፣ጋሳይ፣ሀሙሲት፣ሳሊ፣ጃራገዱ፣አምቦሚዳ፣አለምበር፣ደራ ድንጋይ፣አንዳቤት፣ጎብጎብ፣ይፋግ፣አምበሳሜ፣ጋሳይ፣
አ/ገቢያ፣ሙጃ፣አደዳ፣ጅብአስራ፣ማክሰኝ ሀሙሲት፣ሳሊ፣ጃራገዱ፣አምቦሚዳ፣አለምበር፣ደራአ/
ገቢያ፣ሙጃ፣አደዳ፣ጅብአስራ፣ማክሰኝ

3 ምእራብ 22 አዴት፣ጎንጂ፣ዋድ፣ደምበጫ፣ፈረስቤት፣ሽንዲ፣ቁጭ፣ግሸአባይ፣ 2 አዴት፣ጎንጂ


ጎጃም በገዳድ፣ሰንቶም፣ቡሬ፣መራዊ፣ወተትአባይ፣ዱርቤቴ፣ሊ
በን፣ይስማላ፣ገበዘማርያም፣ገነት
አቦ፣ማንኩሳ፣ጅጋ፣አጉት፣ላሊበላ፣

4 ሰ/ሸዋ 16 ደ/ብረሃን፣ሸዋ/ሮቢት፣መሀል ሜዳ፣አታየ፣አለም ከተማ 16 ደ/ብረሃን፣ሸዋ/ሮቢት፣መሀልሜዳ፣አታየ፣አለም


፣አረርቲ፣እንዋሪ፣ጫጫ፣ሾላ ገበያ፣ደብረ ከተማ ፣አረርቲ፣ እንዋሪ፣ ጫጫ፣ ሾላ ገበያ፣ ደብረ
ሲና፣ሞላሌ፣ዘመሮ፣ኮቱ፣ለሚ፣መኮይ፣ጅሁር ሲና፣ ሞላሌ፣ ዘመሮ፣ ኮቱ፣ ለሚ፣መኮይ፣ጅሁር

5 ደ/ወሎ 10 ሀርቡ፣ውጫሌ፣ወገዲ፣ቱሉአውልያ፣ደጋን፣ገርባ፣ጉጉፍቱ፣ደብረ
ዘይት፣ለሚ፣ደጋጋ
6 ኦሮሞ/ብሄ 10 አልተገለጹም 10 አልተገለጹም
7 ዋግኽምራ 5 ጽጽቃ ከተማ በምክር ቤቱ የጸደቀ 5 ጽጽቃ ከተማበምክር ቤቱ የጸደቀ ሲሆን
ሲሆንመሽሃ፣ጾታ፣ጸመሮ፣ስሬል አልጸደቀላቸውም መሽሃ፣ጾታ፣ጸመሮ፣ስሬል 4 ቱ አለጸደቀላቸውም

8 ሰ/ጎንደር 34
ድምር 101

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 54
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

አቫሪ 16፡- በግማሽ አመቱ የተከናወኑ የስመንብረት ዝውውር ተግባራት መረጃ

ዞን/ከተማ በግዢ /በሽያጭ- በፍ/ በውርስ/ በስጦታ ድምር የተገኘ ገቢ ሊዝ የገባ ይዞታ
ቤት/ በሀብት
ክፍፍል
በባንክ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 55
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ሰሜን ወሎ 702 22 249 8963697.69


25 998
ደ/ጎንደር 247 22 259 ወደ ሊዝ የገቡ
1 11 281 479718.14
አዊ 252 18 27 1 - 243 በአገልግሎት
298 አይነት ያልተለየ
ምዕ/ጎጃም 498 74 123 19 714 -
ዋግኽምራ 76 2 25 4 107 -
ሰ/ሸዋ 418 20 69 39
546 1356999.35
ሰ/ጎንደር 164 8 16 606616.67
188
ደቡብ ወሎ
327 11 85 18 441
ምስ/ጎጃም 476 30 108 49 -
663
ባህርዳር 16316727.1
ኦሮሚያ 79 27 8 -
114
ደሴ 84 157 60 2543634.25 22 ወደሊዝገብተ
53 354
ድምር 3323 239 908 234 4704 30267393.2

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 56
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ኣቫሪ 17፡- በባህር መዝገብና የተመዘገበና በሶፍት ኮፒ የተደራጀ ዬዞታ ፋይል ዝርዝር መረጃ

ተ.ቁ የከተማው በከተማው በባህር በግማሽ ዓመቱ በግማሽ ዓመቱ ምርመራ


ስም እንደሚኖር መዝገብ ውስጥ በሶፍት ውስጥ ልዩ ጥበቃ
የሚገመት የተመዘገበ ኮፒ ተመዝግቦና የሚያስፍልጋቸው
የይዞታ ፋይል የይዞታ ተደራጅቶ እና ስካን ተደርገው
1 ባህርዳር ብዛት45000 ፋይል…ብዛት የተያዘ11533
ፋይል የተያዙ ሰነዶች
… ግንቦት 20፣በላይ ዘለላቀ
ፋሲሎና ሹም አምቦ
2 ጎንደር 22000 … 800 … ክ/ከተሞች የቤት ለቤት
3 ደሴ 38837 … … …
4 ኮምቦልቻ 9561 … … …
5 ደ/ብርሃን 14500 … … 72

6 ደ/ማርቆስ 12474 … 1438 555 በየ 480 ይዞታዎችን


የቤት ለቤት መረጃ
7 ደ/ታቦር … 820 657
8 ወልዲያ … 661 86 የ 2738 ይዞታዎች የቤት
ድምር 15252 1370 ለቤት መረጃ

አቫሪ 18፡- ቀበሌ የሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶችን መረጃ

ተ.ቁ ዞን/ከተማ የይዞታ ማረጋገጫ የይዞታ ማረጋገጫ ምርመራ


የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 57
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ለመስጠት የተለየ የተሰጠው


1 ምዕ/ጐጃም 3135 3135
2 ምስ/ጐጃም 3428 1446
3 አዊ 1637 1239
4 ደ/ጎንደር 2699 2016
5 ሰ/ጐንደር 3824 3778
6 ሰ/ወሎ 1848 1493
7 ደ/ወሎ 3746 1990
8 ዋግኸምራ 40 28
9 ኦሮሚያ 377 207
10 ሰ/ሸዋ 3962 1479
11 ባ/ዳር 2925 0
12 ጎንደር 6992 0
13 ደሴ 5879 874
ድምር 40492 17685

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 58
የአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የ 2008 በጀት አመት የመጀመሪያው ግማሽ አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት Page 59

You might also like