You are on page 1of 85

የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

የኅብረት ሥራ ኤጀንሲ

የቀጣይ 10 ዓመት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ


(2013-2022 ዓ/ም)

ጥር 2012 ዓ/ም
አዲስ አበባ

0
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ማውጫ

ይዘት ገጽ

1. ማጠቃለያ /Executive Summary/ 1


2. መግቢያ 5

2.1. የመሪ እቅዱ ዓላማ............................................................................................................................................................................7

2.2. የመሪ እቅዱ አስፈላጊነት....................................................................................................................................................................7

2.3. የመሪ እቅዱ ታሳቢዎች......................................................................................................................................................................7

3. ነባራዊ ሁኔታ 8

3.1. ሀገራዊ ሁኔታ....................................................................................................................................................................................8

3.1.1. መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ፣ 8

3.1.2. ፖለቲካዊ ሁኔታ 9

3.1.3. ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ 9

3.1.4. ማህበራዊ ሁኔታ 10

3.1.5. የመሰረተ ልማት ሁኔታ 11

4. የኅብረት ሥራ ሴክተር አጠቃላይ ገጽታና አሁን የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ፣11

4.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት እስከ 2012 መጨረሻ ድረስ የነበሩበት ነባራዊ ሁኔታ........................................................................................12

4.1.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀት 12

4.1.2. የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት፡- 12

4.1.3. የኅበረት ሥራ ማኅበራት የግብይት ተሳትፎ 12

4.1.4. የሥራ እድል ፈጠራ እና የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት 13

4.1.5. ኦዲት፣ ህግ እና ኢንስፔክሽን 14

5. የ 2 ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ (2008-2012) ትግበራ አፈጻጸም 14

5.1. የለውጥ ሠራዊት ግንባታ..................................................................................................................................................................14

5.2. ልማታዊ ኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ተግባራት አፈጻጸም..............................................................................................................14

5.3. የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር................................................................................................................................................14

5.3.1. የአቅም ግንባታ 15

5.3.2. የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማደራጀት 15

5.3.3. የሥራ ዕድል ፈጠራ 16

5.4. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ድርሻ ማሳደግ.............................................................................................................................17

5.4.1. የግብርና ምርቶች ግብይት 17

5.4.2. የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች ግብይት 18

5.5. የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ቁጠባ እና ኢንቨስትመንትን ማሳደግ፡...........................................................................................................19

5.6. የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግና ህጋዊነት፡-..........................................................................................................................................20

I
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

5.6.1. ከኅብረት ሥራ ማህበራት ኦዲት አገልግሎት አንጻር 20

5.6.2. የኅብረት ሥራ ህግና ኢንስፔክሽን 21

5.6.3. የኅብረት ሥራ ማህበራት የብቃት እውቅና ማረጋገጫ 21

6. ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ትንተና የተገልጋይ እና ባለድርሻ አካላት ትንተና 21

6.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር ውስጣዊና ውጫዊ ትንተና (ጥ.ድ.መ.ሰ)፡...........................................................................................................21

6.1.1. የውስጣዊ ሁኔታዎች ትንተና 23

6.1.2. የውጫዊ ሁኔታዎች 24

6.1.3. አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች27

6.2. የተገልጋዮች እና የባለድርሻ አካላት ትንተና.........................................................................................................................................28

6.2.1. የተገልጋይ ትንተና 28

6.2.2. የባለድርሻ አካላት ትንተና 35

6.3. በትንታኔው ውጤት መሰረት ሴክተሩ ያለበት ሁኔታ.............................................................................................................................44

6.4. በ 10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ (ከ 2013-2022 ዓ.ም) ትኩረት የሚሹ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች.....................................................................45

6.4.1. ከኅብረት ሥራ ሴክተር ተግባርና ኃላፊነት ነጥረው የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች 45

6.4.2. ከተገልጋይ ፍላጎት ትንተና የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች 45

6.4.3. ከባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች 45

6.4.4. ከአስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች ትንተና የተገኙ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች 46

7. የኅብረት ሥራ ሴክተር ራዕይ፣ ተልዕኮ እና የትኩረት መስኮች 46

7.1. ራዕይ..............................................................................................................................................................................................46

7.2. ተልዕኮ............................................................................................................................................................................................47

7.3. የሴክተሩ ዕሴቶች.............................................................................................................................................................................47

8. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና

ተግባራት እና ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች 47

8.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ
ዋና ዋና ተግባራት............................................................................................................................................................................47
8.1.1. የትኩረት መስክ 1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር እና ማዘመን.................................................................................................48

8.1.1.1. ግብ-1. 49

ግብ-2. 50

ግብ-3. 50

ግብ-4. 51

8.1.2. የትኩረት መስክ 2፡-የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ..............................................................................................52

ግብ-5. 53

ግብ-6. 54

ግብ-7 54

ግብ -8 55
II
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ግብ-9. 56

ግብ-10. 56

8.1.3. የትኩረት መስክ 3፡-የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነትን ማሳደግ እና ማስፋፋት......................................................................57

ግብ-11. 58

8.1.4. የትኩረት መስክ 4፡- የኅብረት ሥራ ማኅበራት ቁጠባ እና ኢንቨስትመንት................................................................................................58

ግብ-12. 59

ግብ-13. 60

ግብ-14. 60

8.1.5. የትኩረት መስክ 5፡- የኅብረት ሥራ ማኅበራት ህግና ህጋዊነት እና ጤናማነት...........................................................................................61

ግብ-15. 61

ግብ-16. 62

ግብ-17. 63

8.2. ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች 63

8.3. የማስፈጸሚያ ስልቶች 64

8.3.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የኮሚዩኒኬሽን እና የሕዝብ ግንኙነት አሰራርን ማጠናከር.....................................................................................64

8.3.2. የፈጻሚ እና አስፈጻሚ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ.................................................................................................................................66

8.4. የ 10 ዓመት እቅድ የማስፈጸሚያ በጀት እና የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ.................................................................................................67

8.4.1. የማስፈጸሚያ በጀት ፍላጎት ትንበያ 67

8.5. የክትትልና ግምገማ ስርዓት፡-.............................................................................................................................................................69

8.5.1. የክትትልና ግምገማ ዓላማዎች 69

8.5.2. የክትትልና ግምገማ ስልቶች 70

8.5.3. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር፣ 70

9. አባሪዎች 72

9.1. የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የድርጊት መርሃ ግብር.....................................................................................................................................72

9.1.1. የትኩረት መስክ 1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር እና ማዘመን 72

9.1.2. የትኩረት መስክ 2፡-የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ 74

9.1.3. የትኩረት መስክ-3-፡ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነትን ማሳደግ እና ማስፋፋት 76

9.1.4. የትኩረት መስክ 4፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጠባ እና ኢንቨስትመንት 77

9.1.5. የትኩረት መስክ 5፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግ፣ ህጋዊነት እና ጤናማነት 79

9.2. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማሰፈጸሚያ በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)...............................................................80

9.3. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማስፈጸሚያ ካፒታል በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)...................................................83

9.4. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም).............................................84

9.5. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት (2013-2022 ዓ.ም) የፌዴራል መንግስት በጀት ዕቅድ ትንበያ ማጠቃለያ.............................................85

9.6. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)...........................................................85

III
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

1. ማጠቃለያ /Executive Summary/

የኅብረት ሥራ ማህበራት በገጠር ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት እና የግብርና ሜካናይዜሽን
በማቅረብ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት፣ በአባላት ምርት ላይ እሴት በመጨመር፣ የኢንዱስትሪ ውጤቶችንና የፍጆታ
እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት በማቅረብ፣ ሸማቹንና አምራቹን በማስተሳሰር ፍትሃዊና የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር በማድረግ ሰፊ
ሥራ በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከገንዘብ ቁጠባና ብድር አቅርቦትም አንጻር የቁጠባ ባህልን በማጎልበት፣ የፋይናንስ አቅርቦት
በማመቻቸትና በማቅረብ እንዲሁም ለአባላትና ለሕብረተሰቡ የሥራ ዕድል በመፍጠር በኢኮኖሚና በማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ
አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ናቸው፡፡

በመሆኑም በ 10 ዓመት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ.ም) እንዲፈቱ ትኩረት ከሚደረግባቸው የኅብረት ሥራ
ማህበራት ማነቆዎች መካከል፤ የተጠናከሩና የዘመኑ የኅበረት ሥራ ማህበራት በሚፈለገው ልክ አለማደግ፣ ጠንካራ አደረጃጀትና ወጥ
የሆነ የአሠራር ሥርዓት አለመስፈን፤ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፣ የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በሚፈለገው ፍጥነት
አለማደግ፣ በእሴት መጨመር ተግባር ላይ በስፋት መግባት አለመቻልና ያሉትንም የአግሮ ፐሮሰሲንግ ኢንዳስተሪዎች በሙሉ አቅም
መጠቀም አለመቻል፣ የቁጠባ ባህል በሚፈለገው ደረጃ አለመዳበር፣ ለገጠር ትራንስፎርሜሽን እና ኢንዱስትሪ ልማት የሚያስፈልግ
የኢንቨስትመንት ፋይናንስ በሚፈለገው መጠን አለመገኘት፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ውስንነትና አለመስፋፋት፣ የኦዲት እና
የኢንስፔክሽን ተደራሽ አለመሆን፣ የአቅም ግንባታ ሥራዎች ተደራሽ እና ችግር ፈቺ አለመሆን የሚሉት በቀጣይ በእቅዱ
የሚፈቱና የመፍትሄ አቅጣጫ ሊቀመጥላቸው የሚገባቸው ቁልፍ ተግዳሮቶች ሆነው ተለይተዋል፡፡

በመፍትሄ ደረጃ የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን ከደረሰበት የአድገት ደረጃ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሻግር የአሠራር ሥርዓት በመዘርጋት
የአባላትን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና የዜጎችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በዘላቂነት የሚፈቱ፣ አባላትን በሀገራዊ የልማት
ግንባታ ጉዞ ሂደት ውስጥ ቀዳሚ ተሳታፊና የልማቱ ቀጥተኛ ተጠቃሚ የሚያደርጉ፣ በርካታ የሥራ እድሎችን በመፍጠርና የአባላትን
ገቢ በማሳደግ ኑሮአቸው የተሻሻለ እና በራሳቸው የሚተማመኑ ዜጎችን በመፍጠር በኩል የማይተካ ሚና ያላቸው ጠንካራ የኅብረት
ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ በአጭርና በመካከለኛ ጊዜ ውጤት ልመዘን የሚችል እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ተግባር መግባት በማስፈለጉ
ይህ የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡

የመሪ እቅዱ ዋና ዓላማ

የቀጣዩ የ 10 ዓመት (ከ 2013-2022 ዓ/ም) የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ ዋና ዓላማ ሀገሪቱ 2028 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ካላቸው
ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ የተቀመጠውን ራዕይ መሰረት በማድረግ በተዘጋጀው የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ዋና ዋና
ግቦችን ለማሳካት በሚደረገው ርብርብ የተደራጀውን የሕብረተሰብ ክፍል በማንቀሳቀስ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ያለው የኅብረት
ሥራ ሴክተር የበኩሉን አስተዋፅዖ እንዲያበረክት ለማስቻል ነው፡፡

የመሪ ዕቅዱ አስፈላጊነት

በአጠቃላይ ይህን መሪ አቅድ በዋናነት ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት የኅብረት ሥራ ሴክተሩን በማጠናከርና በማዘመን፤
የፈጻሚውንና የአስፈጻሚውን ሁለንተናዊ አቅም በመገንባት፣ በተመረጡና የሕብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ አዳዲስ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን በማደራጀት፣ የሴቶችንና የወጣቶችን ተሳትፎ በማሳደግና ተጠቃሚነታቸውን በማረጋገጥ፣ የአገር
ውስጥ እና የውጪ የገበያ ትስስርን በማጠናከር፣ የአግሮ ፕሮሰሲነግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነት በማሰደግና አዳዲስ በማስፋፋት፣
የግብርና ቅድመ እና ድህረ- ምርት ሜካናይዜሽን አገልግሎት ውጤታማነትን በማሳደግና በማስፋፋት፣ ቁጠባ እና ኢንቨስትሜንትን
በማሳደግ፣ ህግና ህጋዊነታቸውን እና ጤናማነታቸውን በማረጋገጥ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአባላት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ገቢያቸውን ለማሳደግ ነው፡፡

1
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

የመሪ ዕቅዱ ታሳቢዎች

ይህ እቅድ ሲታቀድ ታሳቢ ያደረጋቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመደገፍ የወጡ አገራዊ ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች(አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ)፣ አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች፣ የግብርና ኅብረት ሥራ ዘርፍ ልማት ስትራቴጂ
(2004-2008 ዓ.ም)፣ የ 1 ኛው እና የ 2 ኛው ምእራፍ አገራዊ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የክልሎች የእቅድ
ክንውን አፈጻጸም መነሻዎች፣ ከ 2004-2012 ዓ/ም ድረስ ያለው የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የፕሮግራም በጀት እቅድና
አፈጻጸም፣ የኅብረት ሥራ ፍኖተ-ካርታ እና የኅብረት ሥራ ሴክተር የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ተቋማት
አሁን ከደረሱበት የእድገት ደረጃ አንጻር በሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲመሩ ፍላጎት ማሳየታቸው እና የቴክኖሎጂ መዘመንና እድገት
የሚሉት እቅዱ ታሳቢ ያደረጋቸውና ለእቅዱ መዘጋጀት ዋና መነሻዎች ናቸው፡፡

የኅብረት ሥራ ሴክተር ነባራዊ ሁኔታ

የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከማጠናከር እና ከማደራጀት

ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ የ 2022 መዳረሻ እንደ መነሻ የተወሰዱትን የሴክተሩ ነባራዊ ሁኔታ እና አስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ
የተደረሰበትን አፈጻጸም እንደመነሻ የተወሰደ ሲሆን ይኸውም የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን የሚገኙበትን ነባራዊ ሁኔታ
ስንመለከት አስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ፤ 90,479 መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በሥራቸው 18,834 አባል መሠረታዊ
የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ያቀፉ 393 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች እና 5 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌደሬሽኖች በገጠርና
በከተማ ተደራጅተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ሲሆኑ በዚህም ከ 75 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ አባላትንና ቤተሰቦቻቸውን
ኢኮኖሚዊና ማህበራዊ ችግሮች በመፍታት ላይ ይገኛሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ከተደራጁበት የኅብረት ሥራ ዘርፍ ዓይነት አንጻር ሲታይ 31 በመቶ በግብርና የተሰማሩ፣ 25 በመቶ በገንዘብ
ቁጠባና ብድር፣ 5 በመቶ የሚሆኑት በሸማቾች፣ 21.3 በመቶ የሚሆኑት በቤቶች እና 17.7 በመቶ ድርሻ ይዞ የሚገኘው በሌሎች
የኅብረት ሥራ ማህበራት ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ በሁሉም የኅብረት ሥራ ዘርፍ የተደራጀው አጠቃላይ አገራዊ የኅብረት ሥራ
ማህበራት የአባላት ቁጥር በጾታ ስብጥር ሲታይ ወንድ 15,099,941፣ ሴት 7,543,429 በድምሩ 22,643,370 አባላት ተደራጅተው
የሚገኙ ሲሆን የካፒታል መጠናቸውም ብር 20 ቢሊየን በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ ብር 4.99 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ
ማኅበራት ዩኒዬን እና ብር 2.14 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች በድምሩ ብር 27.13 ቢሊዮን ካፒታል ደርሷል፡፡
የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙሪያ ያለውን ነባረዊ ሁኔታ ስታይ፤ የሴቶች የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶች
የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤ የሴቶች አመራርነት 30 በመቶ እና የወጣቶቹ 23 በመቶ መድረሱን ያሳያል፡፡

የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራትን በተመለከተ፤ ወንድ 3,122,454፤ ሴት 2,262,105 በድምሩ 5,384,559 አባላት
ያሏቸው 21,328 መሠረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131 የገንዘብ ቁጠባን ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች
የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል መጠን ብር 5.19 ቢሊዮን በድምሩ ብር 22.57
ቢሊዮን ደርሷል፡፡

የአገር ውስጥ እና የውጭ ምርት ግብይትን በተመለከተ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተሰብስበው ለአገር ውስጥ እና
ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የግብርና ምርቶች በተለይም ቡና፣ ሰሊጥ፣ የተለያዩ የሰብል ምርቶች፣ እንሰሳት፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣
ወተትና የወተት ተዋፅኦ በመጠን እና በጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ አንጻራዊ መሻሻል እያሳየ መጥቷል፡፡ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማህበራት
ለሸማች አባላት እና ሕብረተሰቡ የኢንዱስትሪና የፍጆታ እቃዎችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ካላስፈላጊ የዋጋ ንረት
በመታደግ ሸማቹ ከአምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር የከተማና የገጠር ትስስር በመፍጠር በኩል የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ
ይገኛሉ፡፡

የስራ እድል ፈጠራን በሚመለከት፤ በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት፤ እሴት በሚጨምሩ ተግባራት በመሳተፍ፤ ብድር
በማመቻቸት፤ የሜካናይዜሽን አገልግሎት በመስጠት እና በተያያዥ ተግባራት ለዜጎች በተለይም ለሴቶች እና ወጣቶች ቋሚ እና
ጊዜያዊ የሥራ እድል በመፍጠር ላይ ይገኛሉ፡፡
2
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ኦዲት፣ ህግ እና ኢንስፔክሽንን በተመለከተ፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከመቆጣጠር አንጻር መንግስት የኦዲት እና የኢንስፔክሽን
ሥራ በመስራት የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግ አክብረው እንዲሰሩ ጥረት ተደርጓል፡፡ በአጠቃላይ መንግስት የኅብረት ሥራ
ማህበራትን እንቅስቃሴ በማጠናከር የተቋቋሙለትን ዓላማ ማሳካት እንዲችሉ ጠንካራ አደረጃጀቶችንና መዋቅሮችን በየደረጃው
በመዘርጋትና በማጠናከር፤ የአሠራር ሥርዓቶችን፤ የፖሊሲ፣ የሕግና የቁጥጥር አሠራሮችን በመዘርጋት፣ የአቅም ግንባታ እና ሌሎች
ሙያዊ ድጋፎችን በመስጠት ውጤታማ ኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ከላይ የተዘረዘሩትን ነባራዊ ሁኔታዎች በመነሻነት በመጠቀም በአፈጻጸም ወቅት የነበሩ ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎችን፣ የተገልጋይ
እና ባለድርሻ አካላት ፍላጎትና እና የሚያሳድሩትን ተጽእኖ በመተንተን ከሁሉም ትንተናዎች ነጥረው የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን
በመለየት በ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮች በማደራጀት፣ ግቦችን በመቅረጽ፣ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶችን
በመዘርዘር፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትን ከመለኪያ ጋር በዝርዝር በማስቀመጥ እና የአፈጻጸም አቅጣጫዎችን
በማመላከት በቀጣይ 10 ዓመታት ጊዜያት ውስጥ ሊሳኩ የሚገባቸውን ተግባራት ከበጀት እና የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር በማቀናጀትና
በመተንተን እቅዱ ተዘጋጅቷል፡፡

የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ በ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና 17 ግቦች፤ በግቦቹ ስር የሚጠበቁ የአጭር እና
የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት፣ ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፣ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች፣ ተግባራትን
ለማከናወን የሚያስፈልገው በጀት እና የሰው ኃይል ተካቶ ተዘጋጅቷል

የትኩረት መስክ-1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከርና ማዘመን

ውጤት፡- የመፈፀም ብቃታቸው ያደገና ውጤታማ የሆኑ የኀብረት ሥራ ማህበራት

ግብ-1. የኅብረት ሥራ ማህበራትን አባላት እድገት በገጠር ከ 45 ወደ 80 በመቶ እና በከተማ ከ 15 ወደ 50 በመቶ በማሳደግ፣
የአባላትን ገቢ አባል ካልሆነው የኅብረተሰብ ክፍል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ማሳደግ፣

ግብ-2. የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነ የሰው ኃይል ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚሰጡ
ስልጠናዎችን ውጤታማነት አሁን ከደረሰበት 67% ወደ 100% እንዲያድግ ማድረግ፡፡

ግብ-3. ለአባሎቻቸው የላቀ አገልግሎት የሚሰጡ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 40 በመቶ ወደ 65
በመቶ ማሳደግ፣

ግብ-4. በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በቋሚና እና በጊዜያዊ ለዜጎች የሚፈጠረውን የሥራ እድል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ
ከደረሰበት 2.07 ሚሊዮን ወደ 14 ሚሊዮን ማድረስ

የትኩረት መስክ-2፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎና ድርሻ

ውጤት፡- ገቢያቸው ያደገና ኑሯቸው የተሻሻለ አባላት

ግብ-5. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብርና ምርቶች የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት
15 በመቶ ወደ 46 በመቶ ማድረስ፤

ግብ-6. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት በመጠን 5 በመቶ ወደ 50 ከመቶ እና
በዶላር (በገቢ) ከ 10 በመቶ ወደ 50 በመቶ ማድረስ፤

ግብ-7. በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓትና ቴክኖሎጂ 60 በመቶ ድርሻ
እንዲኖረው ማድረግ፤

3
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ግብ -8. በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የሚቀርበውን ምርጥ ዘር ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 34.5 በመቶ ወደ 50
በመቶ ማሳደግ፣

ግብ-9. በቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር በ 2012
ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት 10 በመቶ ወደ 30 በመቶ ማሳደግ፡፡

ግብ-10. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የመሠረተ ልማት አቅርቦት ለማሻሻል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት፤ የመጋዘን ግንባታ
ቁጥር ከ 2224 ወደ 5000 እና የገበያ ማእከላት ግንባታን ወደ 10 ማሳደግ፤

የትኩረት መስክ-3፡- የአግሮ ፕሮሰሲን ኢንዱስትሪዎችን ማስፋፋት

ውጤት፡- በምርት ላይ እሴት በመጨመሩ ገቢያቸው ያደገ አባላት

ግብ-11. የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የአካባቢያቸውን ፀጋ መሠረት አድርገው የሚያቋቁሟቸውን የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ
ኢንዱስትሪዎች ቁጥር 951 ወደ 1587 በማድረስና እሴት የተጨመረባቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርቶችን በ 2012
ዓ.ም ከተደረሰበት 25 በመቶ ወደ 70 በመቶ ማድረስ፣

የትኩረት መስክ-4፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጠባና ኢንቨስትመንት

ውጤት፡- የቁጠባ መጠናቸው ያደገና ኑሮአቸው የተሻሻለ አባላት

ግብ-12. በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 20.5 ቢሊዮን ወደ
ብር 83.2 ቢሊዮን በማድረስ የሚሰበሰበውን አገራዊ የግለሰብ ቁጠባ አሁን ከደረሰበት 5 በመቶ ድርሻ ወደ 25 በመቶ ማድረስ

ግብ-13. በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን የብድር መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 20.8
ቢሊዮን ወደ ብር 84 ቢሊዮን ማሳደግ

ግብ-14. የአገሪቱን የፋይናንስ ተደራሽነት ለማሳደግ አስተዋጽኦ የሚያበረክት አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ እና አንድ የኅብረት ሥራ
ኢንሹራንስ ማቋቋም፣

የትኩረት መስክ-5፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግና ህጋዊነት እና ጤናማነት

ውጤት፡- ህግን አክብረው የሚሰሩ ጤናማ የኅብረት ሥራ ማህበራት

ግብ-15 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኢንስፔክሽን ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 58 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ

ግብ-16. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኦዲት አገልግሎት ሽፋን ኦዲት መደረግ ካለባቸው ህብረት ሥራ ማህበራት በ 2012 ዓ.ም
መጨረሻ ከደረሰበት 33 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ

ግብ-17 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ የአገልግሎት ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 27 በመቶ ወደ
80 በመቶ ማሳደግ

የሚሉት ግቦች በዚህ የ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ እንዲሳኩ በየትኩረት መስኩ ተለይተው የታቀዱ ናቸው፡፡

ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን በተመለከተ

የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ተሳትፎ ለማሻሻል፤ የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራርና አባላትን፣
የማደራጃና ቁጥጥር እና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ለማሳደግ ኅብረት ሥራ ማህበራት በዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ ስልጠና ይሰጣል፡፡

4
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

የሴቶችና የወጣቶች ተሳትፎ በማሳደግ፣ የኤች አይቪ/ኤይድስ በመከላከል፤ በአመጋገብ ሥርዓት ግንዛቤ እና የተፈጥሮ ሀብት
እንክብካቤ ሥራ ላይ በመሳተፍ፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ የኢኮኖሚ ልማት በመገንባት ረገድ የኅብረት ሥራ
ሴክተር የሚጠበቅበትን ድርሻ የሚወጣ ይሆናል፡፡

አጠቃላይ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ ዕቅድ ጥቅል በጀት በተመለከተ

የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ውስጥ በተለዩት አምስቱ የትኩረት መስኮች ሥር የተዘረዘሩትን ግቦች ለማሳካት እና
የዘርፈ ብዙ ተግባራትን ለማከናወን የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ እንደ ፌዴራል የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣትና የኅብረት ሥራ
ሴክተሩን ለመደገፍ ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ በጀት አቅዶ ያቀረበው የትንበያ በጀት የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ
ብቻ ሲሆን የሚፈለገው የመደበኛ በጀት ለሥራ ማስኬጃ ብር 716.73 ሚሊዮን እና ለፌዴራል የሠራተኞች የ 10 ዓመት ጥቅል
ደመወዝ ብር 198.02 ሚሊዮን በድምሩ ብር 914.75 ሚሊዮን የከፒታል በጀት 5199.00 ሚሊዮን እንደሚያስፈልግ ተተንብዮ
የታቀደ ሲሆን አጠቃላይ ድምር 6113.75 ሚሊዮን ብር ነው፡፡ ከውጪ ምንዛሬ(የአሜሪካን ዶላር) ለሚጠይቁ ዋና ዋና ተግባራት
የማስፈጸሚያ በጥቅሉ ብር 3.12 ቢሊዮን የውጪ ምንዛሬ (የአሜሪካን ዶላር) እንደሚያስፈልግ ተተነብዮ ታቅዶ ቀርቧል፡፡

ኅብረት ሥራ ማህበራትን በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የግብይት ትስስር የሚፈጥሩና ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ
ባለሙያዎች ለተቀመጡት ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና ቁልፍ ግቦች መሳካት ወሳኝነት አላቸው፡፡ በመሆኑም በፌዴራል፣ በክልል፣
በዞን፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ከተፈቀዱ የሥራ መደቦች መካከል 28,506 የሚሆነው በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅብረት
ሥራ ባለሙያዎች የሚሟላ ይሆናል፡፡ ከፌዴራል እስከ ወረዳ ባሉ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት ውስጥ 932 የሚሆኑ
በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ምሩቃን የሚሟሉ ሲሆን፣ 8,664 በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ እና 18,154 የሚሆኑ ከቴክኒክና ሙያ
ተቋማት የተመረቁ ባለሙያዎች እንዲሟሉ ይደረጋል፡፡

የማስፈጸሚያ ስልቶች

የኅብረት ሥራ ሴክተር የኮሚዩኒኬሽን እና የሕዝብ ግንኙነት አሰራርን ማጠናከር፣ የፈጻሚ እና አስፈጻሚ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ፣
የግንዛቤ መፍጠሪያ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፣ በእቀዱ ላይ ግንዛቤዎችን መስጠት፣ ለሥራው ስኬታማነት የሚያግዙ
አሰራሮችን መዘርጋት፣ እቅዱን የሚደግፉ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን መቅረጽ፣ የግንኙነት ሥርዓት መዘርጋት፣ በኅብረት ሥራ
ሴክተር በየደረጃው ባለው መዋቅር የሚፈጸም ስሆን የዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማውም በገንዘብ ሚንስቴር፣ በሕዝብ
ተወካዮች ምክር ቤት፣ በገንዘብ ሚንስቴር እና በፕላን ኮሚሽን የእቅድ ክንውን አፈጻጸም የክትትልና ግምገማ ሥርዓት እየተገመገመ
የሚተገበር ይሆናል፡፡

2. መግቢያ
አገራችን የምትከተለው የኢኮኖሚ ስርዓት ግብርና መር ኢንዱስትሪ በመሆኑ ባሳለፍናቸው ዓመታት ግብርና የሀገራችን ኢኮኖሚ
ዋልታ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ባለፉት 13 ዓመታት የአገራችን ኢኮኖሚ በተከታታይ በአማካይ ባለሁለት አሃዝ እድገት እያስመዘገበ መጥቷል፡፡
የኢኮኖሚ እድገቱ በአገሪቱ የተረጋጋ ማክሮ-ኢኮኖሚ እንዲፈጠርና የነፍስ ወከፍ ገቢ እንዲያድግ ከማስቻሉም በላይ የነበረውን የዋጋ
ግሽበት በመቀነስ ወደ አንድ አሀዝ እንዲወርድ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል በመፈጠሩ የገቢ ምንጫቸው እንዲያድግና ድህነት
እንዲቀንስ አስችሏል፡፡ ለእነዚህ ስኬቶች መመዝገብ ዋናኛው የተቀየሱት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ውጤታማ በመሆናቸው ነው፡፡

በመሆኑም የተመዘገበውን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስቀጠል ድህነትንና ኋላቀርነትን በማስወገድ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት
ተርታ ለማሰለፍ፣ ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሀብት ሕብረተሰቡን ፍትሃዊ ተጠቃሚ ለማድረግ፣ በኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ
ያላቸውን ድርሻ ለማሳደግ እና ያለውን ፈጣን እድገት እና ጠንካራ የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ መገንባት እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት
እየተሰራ ይገኛል፡፡

5
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

በአገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት በአባላት
ሙሉ ፈቃደኝነት በመደራጀት በገጠርና በከተማ የሚኖረውን ሕብረተሰብ ከኢኮኖሚ እድገቱ ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆን በርካታ
ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ዋነኛው ትኩረታቸው በገጠር እና በከተማ የሚኖሩ አባላትን
መሰረታዊ ችግር መፍታት ሲሆን በተለይ ከተማውን እና ገጠሩን በማስተሳሰር የኢኮኖሚ ትስስሩ ጤናማ፣ የተቀናጀ እና ቀጣይነት
ያለው እንዲሆን ያግዛሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በገጠር ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት እና የግብርና ሜካናይዜሽን
በማቅረብ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት፣ ሸማቹንና አምራቹን በማስተሳሰር ፍትሃዊና የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር በማድረግ
ላይ ይገኛሉ፡፡ በአባላት ምርት ላይ እሴት በመጨመር፣ የኢንዱስትሪ ውጤቶችና የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት
በማቅረብ፣ የቁጠባ ባህልን በማጎልበት፣ የፋይናንስ አቅርቦት በማመቻቸትና በማቅረብ እንዲሁም ለአባላትና ለህብረተሰቡ የስራ
እድል በመፍጠር በኢኮኖሚና በማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ናቸው፡፡

የከተማ ነዋሪ ኅብረተሰብ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ የኅብረት ሥራ ማህበራት ያላቸው ሚና የጎላ
ነው፡፡ በመሆኑም የፍጆታ እቃዎችንና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በጥራት፣ በወቅቱ እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ፣ የአባላትን

የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት የሚያስፈልግ ብድር በማመቻቸት የጋራ ቤቶች እንዲገነቡ በማድረግ እና የአባላትን የቁጠባ ባህል

በማጎልበት ለኢንቨስትመንት አቅም በመሆን የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡

በመሆኑም በ 10 ዓመት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ.ም) እንዲፈቱ ትኩረት ከሚደረግባቸው የኅብረት ሥራ

ማህበራት ማነቆዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ፤ የተጠናከሩና የዘመኑ የኅበረት ሥራ ማህበራት ቁጥር አነስተኛ ሆኖ መገኘት፣ ጠንካራ

አደረጃጀትና ወጥ የሆነ የአሰራርሥርዓት አለመኖር፤ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፣ የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ

ዝቅተኛ ሆኖ መገኘት፣ በእሴት መጨመር ተግባር ላይ በስፋት መግባት አለመቻልና ያሉትንም የአግሮ ፐሮሰሲንግ ኢንዳስተሪዎች

በሙሉ አቅም መጠቀም አለመቻል፣ የቁጠባ ባህል በሚፈለገው ደረጃ አለመዳበር፣ለገጠር ትራንስፎርሜሽን እና ኢንዱስትሪ ልማት

የሚያስፈልግ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ በሚፈለገው መጠን አለመገኘት፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ውስንነትና አለመስፋፋት፣

የኦዲት እና የኢንስፔክሽን ጥራት ዝቅተኛ መሆንና ተደራሽ አለመሆን፣ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተደራሽ እና ችግር ፈቺ አለመሆን

የሚሉት በቀጣይ በእቅዱ የሚፈቱና የመፍትሄ አቅጣጫ ሊቀመጥላቸው የሚገባቸው ቁልፍ ተግዳሮቶች ሆነው ተለይተዋል፡፡

2.1. የመሪ እቅዱ ዓላማ

የቀጣይ የ 10 ዓመት (ከ 2013-2022 ዓ/ም) የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ ዋና ዓላማ ሀገሪቱ 2028 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ካላቸው

ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ የተቀመጠውን ራዕይ መሰረት በማድረግ በተዘጋጀው የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ዋና ዋና

ግቦችን ለማሳካት በሚደረገው ርብርብ የተደራጀውን የኅብረተሰብ ክፍል በማንቀሳቀስ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ያለው የኅብረት

ሥራ ሴክተር የበኩሉን አስተዋፅዖ እንዲያበረክት ለማስቻል ነው::

2.2. የመሪ እቅዱ አስፈላጊነት

የኅብረት ሥራ ሴክተርን የ 10 ዓመት (2013-2022) እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ ለመግባት አስፈላጊ የሆነበት ዋናው ምክንያት

የኅብረት ሥራ ሴክተር ከፌደራል ጀምሮ በየደረጃው ባሉ መንግስታዊ የመዋቅር አደረጃጀቶች በክልል፣ ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌ ድረስ

እንዲደራጅ ከተደረገበት አላማ፣ ከተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት አንጻር ተልእኮውን በብቃት እንዲወጣ ለማስቻል ነው፡፡
6
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

የኅብረት ሥራ ሴክተሩን በማጠናከር፣ የፈጻሚውንና የአስፈጻሚውን ሁለንተናዊ አቅም በመገንባት በተመረጡና የኅብረተሰቡን

ፍላጎት መሠረት ያደረጉ አዳዲስ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማደራጀት፣ ነባሮችን ለማጠናከርና ለማዘመን፣የሴቶችንና

የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ፣ የአገር ውስጥ እና የውጪ የገበያ ትስስር እንዲፈጠርላቸው

ለማድረግ፣ የአግሮ ፕሮሰሲነግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነት ለማሰደግና አዳዲስ ለማስፋፋት፣ የግብርና ቅድመ እና ድህረ- ምርት

ሜካናይዜሽን አገልግሎት ለማስፋፋት፣ ቁጠባ እና ኢነቨስትመንትን ለማሳደግ፣ ህግን በማስከበር ህጋዊነታቸውን እና

ጤናማነታቸውን በማረጋገጥ የአባላትን ተጠቃሚነት እና ገቢ ለማሰደግ ነው፡፡

በአጠቃላይ እቅድ ከማቀድ ጀምሮ የተጠናከረ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት በመዘርጋት፣ ጠንካራ እና ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት

በመገንባት፣ የተለያዩ የውስጥና የውጭ አቅም ገንቢዎችን በመለየት፤ አቅም ገንቢዎቹ የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ለማገዝና አባላትን

ተጠቃሚ ለማድረግ የሚሠጡትን ሁለንተናዊ የአቅም ግንባታ ድጋፍ ለመከታተልና ለመገምገም ነው፡፡ አቅም ገንቢዎች

ሊደርሱባቸው በማይችሉባቸው ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎችን በጥናት በመለየት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ችግር ሊቀርፉ

የሚችሉ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽና ከአዳዲስ አቅም ገንቢዎች ጋር በማስተሳሰር በኅብረት ሥራ ሴክተር እንዲተገበሩ በ 10 ዓመት

መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት በየደረጃው የሚገኙ ፈጻሚና አስፈጻሚ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት

የመሪነት ሚና በመጫወት ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ለማደረግ ነው፡፡

2.3. የመሪ እቅዱ ታሳቢዎች

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመደገፍ የወጡ አገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች፣

 የግብርና ኅብረት ሥራ ዘርፍ ልማት ስትራቴጂ (2004-2008 ዓ.ም) ፣

 የ 1 ኛው እና የ 2 ኛው ምእራፍ አገራዊ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣

 ከየክልሉ በተለያየ ጊዜ የተላኩ ዕቅዶችና የእቅድ ክንውን አፈጻጸም መነሻዎችና መዳረሻዎች፣

 ከ 2004-2012 ዓ/ም ያለው የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የፕሮግራም በጀት እቅድና አፈጻጸም፣

 በፌዴራልና በክልሎች የተቀረጸ የኅብረት ሥራ ፍኖተ-ካርታ እና የኅብረት ሥራ ሴክተር የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች፣

 የህብረት ሥራ ማህበራት የመፈጸም አቅም እየጎለበተ መምጣት፣

 የኅብረት ሥራ ማኅበራት ተቋማት አሁን ከደረሱበት የእድገት ደረጃ አንጻር በሰለጠነ የሰው ሃይል እንዲመሩ ፍላጎት

ማሳየታቸው፣

 የቴክኖሎጂ መዘመንና እድገት የሚሉት እቅዱ ታሳቢ ያደረጋቸውና የእቅዱ ዋና መነሻዎች ናቸው፡፡

7
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

3. ነባራዊ ሁኔታ

3.1. ሀገራዊ ሁኔታ

3.1.1. መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ፣


ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ በላቲትዩዲናል መስመር ከ 3 ዲግሪ እስከ 15 ዲግሪ ሰሜን እና በሎንግቲትዩዲናል መስመር ደግሞ ከ 33

ዲግሪ እስከ 48 ዲግሪ ምስራቅ ላይ ትገኛለች፡፡ የአገሪቷ የቆዳ ስፋት 1.104 ሚሊየን ኪሎ ሜትር ካሬ ሲሆን ከጂቡቲ፣ ከኤርትራ፣

ከሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ከኬንያና ከሶማሊያ ጋር ትዋሰናለች፡፡

የአገሪቱ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ተራራ፣ አምባ ምድር፣ ሸለቆና ረባዳ ቦታዎችን ያካተተ ሲሆን፣ ከባህር ወለል በታች 110

ሜትር(ዳሎል) እስከ 4,550 ሜትር ከባህር ወለል በላይ(ራስ ዳሽን) የሚደርሱ ቦታዎች ይገኙባታል፡፡ መካከለኛውን ምስራቅ(Arabian

peninsula) መነሻ የሚያደርገው ትልቁ ስምጥ ሸለቆ የአገሪቱን መሬት ለሁለት በመክፈል ያልፋል፡፡

መልከዓ ምድራዊ አቀማመጡን ተከትሎ በአገሪቱ የተለያየ የአየር ንብረት ይገኛል፡፡ የአየር ሙቀት መጠን በከፍተኛ ቦታዎች

በአማካኝ 10 ዲግሪ ሴልሸየስ ሲሆን፣ በዝቅተኛ ቦታዎች (Afar Depression) እስከ 47 ዲግሪ ሴልሸየስ ይደርሳል፡፡ እንዲሁም የዝናብ

ስርጭቱ በመኸር ወቅት ከ 200 እስከ 1600 ሚሊ ሊትር የሚደርስ ሲሆን በበልግ ወቅት ከ 50 እስከ 600 ሚሊ ሊትር ይደርሳል፡፡

በተመሳሳይ ሁኔታ በአገሪቱ ባለው የስነ ምህዳር (Ecological Zones) መለያየት ልዩ ልዩ እጽዋቶችና ሰብሎች እንዲበቅሉና ለበርካታ

የአፈር ዓይነቶች መገኘት ምክንያት ሆኗል፡፡ በአገሪቱ በርካታ ወንዞች የሚገኙ ሲሆን አባይ፣ ተከዜ፣ ባሮ፣ አዋሽ፣ ዋቢ ሸበሌ፣ ገናሌ፣

ኦሞ ወዘተ…ትላልቆቹ ናቸው፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ከአዋሽና ከኦሞ ወንዞች በስተቀር ሌሎች ድንበር ተሸጋሪዎች ናቸው፡፡

የአገሪቱ ስነ-ምህዳር መለያየትና የበርካታ ወንዞችና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶች ባለቤት መሆኗ ስነ-ምህዳሩን ተከትሎ የተለያዩ

የምርት ዓይነቶችን ለማምረት የሚያስችል ምቹ የአየር ንብረት ሁኔታ አላት፡፡ የስነ-ምህዳር ልዩነት የፈጠረው ምቹ ሁኔታ

ሕብረተሰቡ የአካባቢውን ፀጋ ተከትሎ በተለያየ ዓይነት የኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲደራጅ አቅም ሆኖታል፡፡

ከሕዝብ ብዛት አንጻር ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከናይጄሪያ ቀጥላ በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚትገኝ አገር ስትሆን በማዕከላዊ ስታቲስቲክ

ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሕዝብ ብዛት ትንበያ መሠረት የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሕዝብ ብዛት 113 ሚሊዮን በላይ እንደሆነ ይገመታል፡፡

ይህ አጠቃላይ ቁጥር በጾታ ሲታይ 49 በመቶ ወንዶች ሲሆኑ 51 በመቶ ሴቶች ናቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት

እስካሁን አባል የሆነውን ጨምሮ ወደ ፊት አባል ሊሆን የሚችል የህዝብ ብዛት 75,983,964 አቅም እንዳለ ያሳያል፡፡

ይህ የሕዝብ ሀብትና የተለያየ የአየር ንብረት መኖሩ ፍላጎትን መሠረት በማድረግ በርካታ አባላትን ያቀፉ ጠንካራ የኅብረት ሥራ

ማህበራትን ለማደራጀት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡ ከጠቅላላው ሕዝብ ብዛት በኅብረት ሥራ ማህበራት ለመደራጀት ከሚችሉ ዜጎች

ውስጥ ከ 20 ሚሊዮን በላይ አባላት በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት ምርት በማምረት፣ አገልግሎት በመስጠት እና ምርት እና

አገልግሎት በመስጠት አባላቱን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡

8
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

3.1.2. ፖለቲካዊ ሁኔታ


ኢትዮጵያ በፌዴራላዊ ሥርዓት የምትተዳደር አገር ስትሆን በዘጠኝ የክልል መንግስታት፣ በድሬዳዋ አስተዳደር እና በአዲስ አበባ

ከተማ አስተዳደር የተዋቀረች አገር ናት፡፡ በሠለጠኑ አገሮች እንደሚታየው ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት፣ መልካም

አስተዳደርን ለማስፈን፣ ልማትን ለማፋጠን እና ተገቢውን አገልግሎት በአግባቡ ለማግኘት የሚያስችል ያልተማከለ የአስተዳደር

ሥርዓት ዘርግታለች፡፡ የመንግስት የልማት ፖሊሲ በታችኛው የመስተዳደር እርከን በአግባቡ እንዲተገበር የሕዝብ ተሳትፎን

በማሳደግ፤ ፈጣን የኢኮኖሚ ልማት ለማስመዝገብ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ወሳኝ የአመራር ሚና እንዲኖራቸው ተደርጓል፡፡ ከክልል

እስከ ወረዳ ያሉ የአስተዳደር እርከኖች የራሳቸውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን በማቀድ ማስፈጸም

እንዲችሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና የሪፐብሊኩ አባል በሆኑት ክልሎች ሕገ መንግስቶች የዜጎችንና ሕዝቦችን

ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲረጋገጡ መሠረት የጣሉ የፌዴራል እና የክልል ሕገ መንግስቶች ፀድቀዋል፡፡ በመሆኑም

ሕብረተሰቡ በሕገ-መንግስቱ በተረጋገጠለት የመደራጀት ዲሞክራሲያዊ መብት ተጠቅሞ በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት

ያልተሟሉ ፍላጎቶችን በማሟላት ከድህነትና ኋላ ቀርነት ሊላቀቅ የሚችልበት ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡

የዜጎችን በኅብረት ሥራ ማህበራት የመደራጀት ዲሞክራሲያዊ መብት እውን ለማድረግና የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማጠናከርና

ለማደራጀት አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም በተለያዩ ባለድርሻ አካላት መ/ቤቶች የወጡ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣

ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶች፣ ዕቅዶች፣ ፓኬጆች ተቀርፀው እንዲተገበሩ ከመደረጉም በላይ እስከ ቀበሌ ድረስ ለኅብረት ሥራ

ማህበራት መስፋፋትና መጠናከር ከፍተኛ እገዛ የሚያደርግ ድጋፍ ሰጪ የመንግሰት መዋቅር እንዲዘረጋ ተደርጓል፡፡

3.1.3. ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ


አገራችን ኢትዮጵያ ካላት ሀብቷ በዋናነት የሚጠቀሱት መሬት፣ የሰው ጉልበት እና ካፒታል ቢሆኑም በዋናነት በመሬት እና በሰው

ጉልበት ላይ መሠረት ያደረገ ኢኮኖሚ የምትከተል አገር ናት፡፡ ከዚህ አንጻር ኢትዮጵያ 1.104 ሚሊየን ካሬ ኪሎ ሜትር የመሬት ቆዳ

ስፋት ያላት አገር ስትሆን ከዚህ ውስጥ 51.3 ሚሊየን ሄ/ር ለእርሻ የሚውል ሲሆን 12.7 ሚሊየን ሄ/ር ወይም 24.7 በመቶ መልማቱን

መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የግብርና ዘርፉ መሠረት ያደረገው በሰብልና በእንሰሳት ምርት ላይ ሲሆን ትልቁን ድርሻ ይዞ የሚገኘው የሰብል

ምርት ነው፡፡ ይህም ከአጠቃላይ የግብርና ምርት ድርሻ 68 በመቶ አስተዋጽኦ ሲኖረው የእንሰሳት ምርት 32 በመቶ ድርሻ ይዞ

ይገኛል፡፡ የእንስሳት እና እንስሳት ተዋጽዖ ምርት ገበያ መር በሆነ መልኩ በማምረት ረገድ ገበያው የሚፈልገውን ምርት በመጠንና
ጥራት ደረጃ ከማቅረብ እና የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ አፈጻጸም አንጻር ውስንነቶች ያሉበት ነው፡፡

የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መተግበር ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ በየአመቱ እድገት እያስመዘገበ

ይገኛል፡፡ የ 2010 ዓ.ም ማዕከላዊ ስታቲክስ ኤጀንሲ መረጃ እንደሚያሳየው ከአገራችን ጠቅላላ ምርት የኢኮኖሚ ድርሻ ግብርና 34

በመቶ፣ አገልግሎት ዘርፍ 36.92 በመቶ እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ 22.9 በመቶ ድርሻ በመያዝ ግብርናው የአገራችን የኢኮኖሚ መሠረት

እንደሆነ ቀጥሏል፡፡

የግብርና ዘርፍ 90 በመቶ የውጭ ንግድ እና 79 በመቶ የአገራችንን የሰው ኃይል የያዘ ዘርፍ ነው፡፡ በማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ

መረጃ መሠረት የሰብል ልማት በምርትና ምርታማነት መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ስለመሆኑ የወጣው የግብርና ምርቶች የናሙና

9
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ጥናት መረጃ ያሳያል፡፡ በመሆኑም የግብርና ምርቶችን ከኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር እና ከኢንዱስትሪው ተመርተው የወጡ

ምርቶችን ትኩረት ሰጥቶ በተጠና እና በተደራጀ መንገድ የገበያ ትስስር ለመፍጠር የኅብረት ሥራ ማህበራት አስተዋጾአቸው የጎላ

ነው፡፡

3.1.4. ማህበራዊ ሁኔታ


መንግስት በአገራችን የተማረ የሠው ኃይል ለማፍራት የትምህርት ስርጭቱን ከማስፋፋት ጎን ለጎን በትምህርት ጥራት ላይ ከፍተኛ

ሥራ እየሠራ ይገኛል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነው የሰው ኃይል እንዲመሩ ለኅብረት ሥራ ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከ 1998

ዓ.ም ጀምሮ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የኅብረት ሥራ ሙያ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ከከፍተኛ ትምህርት

ተቋማት በኅብረት ሥራ ሙያ ተመርቀው የወጡ ተማሪዎች በኅብረት ሥራ ዘርፍ ተቀጥረው በማገልግልና በመምራት ላይ ይገኛሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በተማረ የሰው ኃይል መመራታቸው፤ እንዲጠናከሩና እንዲዘምኑ፣ ህግን አክብረውና ህጋዊነታቸውን

ጤንነታቸውን ጠብቀው እንዲመሩ፣ ማህበራዊ ልማት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲዳብር በማድረግ በኅብረት ሥራ ሴክተሩ

መጠናከር ባለው ለውጥ ላይ የባለሙያዎች የሙያ እገዛ ከፍተኛ አስተዋጽዖ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም መነሳሳት ሕብረተሰቡ

በአካባቢው ልማት በንቃት እንዲሳተፍ ከማስቻሉ በተጨማሪ አብዛኛው ሕብረተሰብ ስለ ኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀትና

አስፈላጊነት ያለው ግንዛቤ ከፍ በማለቱ በኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲደራጁ፣ በኅብረት ሥራ ማህበራቸው አመራርና ቁጥጥር

እንዲሁም የስራ እንቅስቃሴ በንቃት እንዲሳተፉ አድርጓል፡፡

ሀገሪቱ የትምህርት ሽፋንን ለማሳደግ በምታደርገው ጥረት የኅብረት ሥራ ማህበራት ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ከ 1 ኛ

ደረጃ እስከ መሰናዶ ትምህርት ቤት በመገንባት ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ ይገኛሉ፡፡

በጤናው ዘርፍ ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች የሆነው የህፃናትን ሞት መቀነስ፣ የእናቶችን ጤና ማሻሻልና እንደ ኤች.አይቪ ኤድስ፣

ወባና የቲቢ በሽታ የመሳሰሉትን ተላላፊ በሽታዎች ስርጭት በመከላካል እንዳይስፋፋ እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን ለማሳየት በሁሉም

የገጠር ቀበሌዎች መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ለማዳረስ እንዲቻልና የጤና ኤክስቴሽን ፕሮግራም ተቀርጾ በመተግበር

ላይ ይገኛል፡፡ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመገንባት የኅብረት ሥራ ማህበራት በጤናውም ዘርፍ በመሳተፍ ጤና ኬላዎችን፣ ክሊኒኮችን

እና ጤና ጣቢዎችን በመገንባት፣ የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችሉ ስልጠናዎችን

በመስጠት፣ የፀረ ኤች አይቪ ኤድስ ክበቦችን በማቋቋምና ለተጎጂ ቤተሰቦች ሕጻናት እንክብካቤ እንዲያገኙ በማድረግ የበኩላቸውን

ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛሉ፡፡

አብዛኛው የሕብረተሰባችን አካል የሆነው የገጠሩ ሕብረተሰብ በተለይም ሴቶች ውኃን ለመቅዳት ረጅም ርቀት እንደሚጓዙ

ይታወቃል፡፡ ይህ ረጅም ርቀት ለልማት ይውል የነበረውን ጉልበትና ጊዜ ከማባከኑም በላይ በሴቶች ላይ ከፍተኛ የሥራ ጫና እየፈጠረ

ይገኛል፡፡ በመሆኑም ይህን የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ችግር ለማሻሻል መንግስት ከሚሠራው በተጓዳኝ የኅብረት ሥራ ማህበራት

ለኅብረተሰቡ ንጹህ የመጠጥ ውኃ በማቅረብ አስተዋጽኦ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡

10
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

3.1.5. የመሰረተ ልማት ሁኔታ


አገሪቱ የኢኮኖሚ መሠረተ ልማት አገልግሎቶችን ለማስፋፋትና ለማሻሻል ከፍተኛ እንስቃሴ በማድረግ ላይ ትገኛለች፡፡ በመሆኑም

የመንገድ መሰረተ ልማት፣ የኤሌክትሪክ ኃይልና የቴሌኮሚኒኬሽን ተደራሽነት እየተሻሻለና እያደገ መምጣቱ ከመረጃ ጋር ተያያዥ

የሆኑ ችግሮችን በቀላሉ በመፍታት የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላትን ምርት በተቀላጠፈ ሁኔታ፣ ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ፣

በጥራትና በተወዳዳሪ ዋጋ ለሀገር ውስጥና ለውጪ ገበያ በማቅረብ አባላት ከምርታቸው በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡

እንዲሁም በአገሪቱ መሠረተ ልማት እየተስፋፋ ሲሄድ የኅብረት ሥራ ማህበራት እሴት የሚጨምሩ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ

ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት እና በማቋቋም በጥሬው ያቀርቡ የነበረውን ምርት እሴት በመጨመር ወደ አገር የሚገባውን ምርት

በመተካት በተሻለ ዋጋ ለገበያ በማቅረብ አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡

የመሰረተ ልማት ግንባታ መስፋፋት አባላት የሚፈልጉትን የፍጆታ ዕቃዎችንና የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን፣ ቴክኖሎጂዎችን እና

አገልግሎቶችን፣ በተመጣጣኝ ዋጋና በተገቢው ጊዜ ለኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲቀርብላቸው የተሻለ አቅም ፈጥሯል፡፡ የመሰረተ

ልማት አገልግሎቶች መስፋፋትና መሻሻል የኅብረት ሥራ ማህበራት ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት የኅብረት ሥራ ማህበራትን

ለማጠናከርና ለማዘመን፣ ቁጠባንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ የግብይት ድርሻ ለማሳደግ እና ህገና ህጋዊነታቸውንና

ጤናማነታቸውን ከማስጠበቅ አንጻር ኃላፊነታቸውን በአግባቡ እንዲወጡ ያስችላል፡፡

4. የኅብረት ሥራ ሴክተር አጠቃላይ ገጽታና አሁን የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ፣

የሀገሪቱን ህዝብ ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ዘላቂና ፈጣን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገትና ልማት በሀገራችን ለማረጋገጥና የመልካም

አስተዳደርና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን ዕውን ለማድረግ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ወሳኝ ነው፡፡ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ይበልጥ

ውጤታማ የሚሆነው በተደራጀ መንገድ ሲፈፀም ነው፡፡ በዚህ ረገድ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሀገራዊ ብልጽግናን እውን በማድረግ

በኩል ቁልፍ ሚና ያላቸውና ሂደቱን እውን ለማድረግ የሚያስችሉ የልማት መሣሪያዎች ናቸው፡፡

4.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት እስከ 2012 መጨረሻ ድረስ የነበሩበት ነባራዊ ሁኔታ

4.1.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀት


በአገራችን የተደራጁ የኅብረት ሥራ ማህበራት በማምረት ተግባር፤ በአገልግሎት አቅርቦት ወይም በሁለቱም ተግባራት ላይ የተሰማሩ

የአባሎቻቸውን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተቋማት ናቸው፡፡

በፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም መረጃ መሰረት የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ 90,479

መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በሥራቸው 18,834 አባል መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ያቀፉ 393 የኅብረት ሥራ

ማኅበራት ዩኒዬኖች እና 5 የኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌደሬሽኖች በገጠርና በከተማ ተደራጅተው አገልግሎት በመስጠት ላይ

የሚገኙ ሲሆን ከ 75 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ አባላትንና ቤተሰቦቻቸውን ኢኮኖሚዊና ማኅበራዊ ችግሮች በመፍታት ላይ ይገኛሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ከተደራጁበት የኅብረት ሥራ ዘርፍ ዓይነት አንጻር ሲታይ 39 በመቶ ድርሻ ይዞ የሚገኘው ግብርና ነክ

ባልሆኑ፣ 31 በመቶ በግብርና የተሰማሩ፣ 25 በመቶ በገንዘብ ቁጠባና ብድር እና 5 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በሸማቾች የኅብረት ሥራ

ማህበራት ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ በሁሉም የኅብረት ሥራ ዘርፍ የተደራጀው አጠቃላይ አገራዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላት
11
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

ቁጥር በጾታ ስብጥር ሲታይ ወንድ 15,099,941 ሴት 7,543,429 በድምሩ 22,643,370 አባላት ተደራጅተው የሚገኙ ሲሆን

የካፒታል መጠናቸውም ብር 20 ቢሊየን በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ ብር 4.99 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዬን

እና ብር 2.14 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌደሬሽኖች በድምሩ ብር 27.13 ቢሊዮን ካፒታል ደርሷል፡፡

4.1.2. የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት፡-


በአገራችን የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማደራጀት የተጀመረው ከ 60 ዓመታት በፊት ቢሆንም የማስፋፋት

ሥራው በከተሞች አካባቢ ብቻ ያተኮረ ስለነበር እስከ 1991 ዓ.ም ድረስ 119,799 አባላትና ብር 78,772,710 ካፒታል ያላቸው 495

የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት ብቻ እንደነበሩ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ከ 1995 ዓ/ም ጀምሮ የኅብረት ሥራ ማህበራት

በማደራጀት በሁሉም የሀገሪቱ ገጠርና ከተሞች እንዲስፋፉ የተደረገ ሲሆን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ወንድ 3,122,454፤ ሴት

2,262,105 በድምሩ 5,384,559 አባላት ያሏቸው 21,328 መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131

የገንዘብ ቁጠባን ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል

መጠን ብር 5.19 ቢሊዮን በድምር ብር 22.57 ቢሊዮን ደርሷል፡፡

4.1.3. የኅበረት ሥራ ማኅበራት የግብይት ተሳትፎ

4.1.3.1. የምርት ማሳደጊያ ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት

አገራችን ላለፉት 13 ተከታታይ ዓመታት ላስመዘገበችው የኢኮኖሚ ዕድገት የግብርናው ድርሻ ከፍተኛ ነው፡፡ ለምርት እና

ምርታማነት ዕድገት ወሳኝ የሆነውን የአፈር ማዳበሪያ በዓይነት፣ በመጠን፣ በጊዜና በተፈለገበት ቦታ ለአርሶ አደሩ ከማቅረብ አንፃር

የኅብረት ሥራ ማህበራት ግንባር ቀደም ድርሻ አላቸው፡፡ በዚህም መሠረት ከ 1997 እስከ 2000 ዓ.ም ድረስ 906,220 ቶን የአፈር

ማዳበሪያ 11 የኅብረት ሥራ ዩኔየኖች ከውጭ በማስገባትና በማሰራጨት 70 በመቶ የሚሆነውን አቅርቦት በኅብረት ሥራ ማህበራት

እንደተሸፈነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ሆኖም አሁን በደረስንበት ደረጃ ኅብረት ሥራ ማህበራት ከውጪ የማሰገባቱን ተግባር እያከናወኑ

ባይሆንም ስርጭቱን በተመለከተ እስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ ከአገራዊ ስርጭቱ የ 98.5 በመቶ ድርሻ እንዳላቸው መረጃዎች

ያሳያሉ፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ከመንግስት ጋር በመተባበር ፋብሪካ በማቋቋም ምጥን (ውህድ) የአፈር ማዳበሪያ (NPS) ማምረት የጀመሩ

የኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዬኖች መርከብ ፤ እንደርታ ፤ በቾ ወሊሶ፤ ጊቤ ድዴሳ እና መሊቅ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡

4.1.3.2. የአገር ውስጥ እና የውጭ ምርት ግብይት

የአገር ውስጥ እና የውጭ ምርት ግብይት በተመለከተ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተሰብስበው ለአገር ውስጥ እና

ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የግብርና ምርቶች በተለይም ቡና፣ ሰሊጥ፣ የተለያዩ የሰብል ምርቶች፣ እንሰሳት፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣

ወተትና የወተት ተዋፅኦ የመሳሰሉት በመጠን እና በጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ መጥቷል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ አባላትን ከምርቶቻቸው የተሻለ ተጠቃሚ

በማድረግ በገበያ ማረጋጋት ውስጥ የራሳቸውን አስተጽኦ ማበርከት ችለዋል፡፡ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማህበራት ለሸማች አባላት

12
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

እና ህብረተሰቡ የኢንዱስትሪና የፍጆታ እቃዎችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ካላስፈላጊ የዋጋ ንረት በመታደግ ሸማቹ

ከአምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር የከተማና የገጠር ትስስር በመፍጠር ለኅብረተሰቡ የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛሉ፡፡

በማዕድን ማምረት እና ግብይት በኩልም በማዕድን አምራቾች እና ግብይት ኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት እንደ ወርቅ እና

ታንታለም ያሉ የተለያዩ ማእድናትን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ኢኮኖሚውን በመደገፍ ረገድ የራሳቸውን አስተዋጽኦ

አበርክተዋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአባላትና ለአካባቢው ኅብረተሰብ የሚሰጡት አገልግሎት በኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ላይ ብቻ ሳይሆን

አካባቢያዊና ማህበራዊ ልማት ላይም የሚያተኩር ነው፡፡ ለዚህም በምሳሌነት የሚጠቀሰው የቡና አምራች ገበሬዎች ኅብረት ሥራ

ዩኒየን በሥሩ የሚገኙ አባል መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት በዓለም አቀፍ ፍትሃዊ ንግድ

(International Fair Trade) ተሳትፎ ከምርቱ ተጠቃሚዎች ከሚያገኘው ተጨማሪ ክፍያ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ

በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት፣ በጤና፣ በውኃ፣ በመንገድና ድልድይ ግንባታ ላይ በመሳተፍ አስተዋፅኦ በማድረግ በርካታ

የኅብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ አድረጓል፡፡

4.1.4. የሥራ እድል ፈጠራ እና የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት


የስራ እድል ፈጠራን በሚመለከት በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት፤ እሴት በሚጨምሩ ተግባራት በመሳተፍ፤ ብድር

በማመቻቸት፤ የሜካናይዜሽን አገልግሎት በመስጠት እና በተያያዥ ተግባራት ለዜጎች በተለይም ለሴቶች እና ወጣቶች ቋሚ እና

ጊዜያዊ የሥራ እድል በመፍጠር ላይ ይገኛሉ፡፡

የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙሪያ የሴቶች የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶች የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤

የሴቶች አመራርነት 30 በመቶ እና የወጣቶቹ 23 በመቶ መድረሱን የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም መረጃ ያሳያል፡፡

4.1.5. ኦዲት፣ ህግ እና ኢንስፔክሽን


በአገራችን የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከመቆጣጠር አንጻር መንግስት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ የኦዲት እና የኢንስፔክሽን

አገልግሎት በመስጠት የኅብረት ሥራ ማህበራቱ ህግ አክብረው እንዲሰሩ ጥረት ተደርጓል፡፡

በአጠቃላይ መንግስት የኅብረት ሥራ ማህበራትን እንቅስቃሴ በማጠናከር የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት እንዲችሉ ጠንካራ

አደረጃጀቶችንና መዋቅሮችን በየደረጃው በመዘርጋትና በማጠናከር፤ የአሰራር ስርዓቶችን፤ የፖሊሲ፣ የሕግና የቁጥጥር አሰራሮችን

በመዘርጋት፣ የአቅም ግንባታ እና ሌሎች ሙያዊ ድጋፎችን በመስጠት ውጤታማ ኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ጥረት

በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

13
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

5. የ 2 ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ (2008-2012) ትግበራ አፈጻጸም

5.1. የለውጥ ሠራዊት ግንባታ

ተቋማዊ ተልዕኮን በብቃት የሚፈጽም፣ በሥነ ምግባሩ የተመሰገነ፣ ከፌዴራል ጀምሮ እስከ መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ድረስ

ያለውን የኅብረት ሥራ ልማት በማፋጠን የአባላትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚስችል አስተማማኝ የለውጥ ሠራዊት ግንባታን

በ 2007 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 65% ወደ 85% ማድረስ ተችሏል፡፡

5.2. ልማታዊ ኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ተግባራት አፈጻጸም

በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ገጽታ በሕብረተሰቡና በአባላት በማስፋት እድገታቸውን ማፋጠን

የሚያስችል ተከታታይ ልማታዊ ኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ገጽታ በመገንባት የአባላት ተሳትፎና ተጠቃሚነትን በማሳደግ

በኩል የተሻለ ሥራ ለመስራት ጥረት ተደርጓል፡፡

5.3. የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር

የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ከተቀመጡ ስትራቴጅካዊ የትኩረት መስኮች መካከል የኅብረት ስራ

ማህበራትን ማጠናከር አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ነባርና አዳዲስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባሎቻቸው የሚሰጡት

አገልግሎት ጥራት ያለው፣ ተደራሽ እንዲሆንና አባላት ያሉባቸውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚያስችል

እና መሪነታቸውን፣ ባለቤትነታቸውን፣ ተጠቃሚነታቸውን እና አመኔታቸውን ማሳደግ እንዲችሉ ወጥ የሆነ የማጠናከሪያ የአሰራር

ስርዓት ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡

በዚህ መሰረት 71,249 መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፤ 353 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች እና 4 ቱን የኅብረት ሥራ

ማህበራት ፌዴሬሽኖች ለማጠናከር ታቅዶ በድግግሞሽ 105,196 መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራትን፤ 942 የኅብረት ሥራ

ማህበራት ዩኒዬኖችን እና 3 ቱን የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖችን በአደረጃጀት፣ በአመዘጋገብ፤ በስራ አመራር፣ በአሰራር

ስርዓት ዝርጋታ፤ መልካም አስተዳደርን በማስፈን፤ በተግባራት አፈፃፀም፣ በፋይናንስና ንብረት አስተዳደር እና በአባላት ተሳትፎና

ተጠቃሚነት እንዲሁም በተቋማዊ መሰረት ልማት ግንባታና አስተዳደር ያሉባቸውን ችግሮች መፍታት አቅማቸውን መገንባት፤

የአፈፃፀም ብቃታቸውን ማሳደግ እና የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት የሚያስችሉ ለአንድ ጊዜ እና ለተደጋጋሚ ጊዜ የማጠናከር

ተግባራት ተከናውነዋል፡፡

5.3.1. የአቅም ግንባታ

የኅብረት ሥራ ማህበራት ያላቸውን ፋይዳ አስመልክቶ የአመለካከት ለውጥ ለማምጣት ለፖሊሲ አውጪዎች እና በየደረጃው

ለሚገኙ የፖለቲካ አመራሮች 26፣ ለኅብረት ሥራ ባለድርሻ አካላት 48 እና ለኅብረት ሥራ ሴክተሩ ተገልጋዮች 48 የምክክር

መድረኮችን በማዘጋጀት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መስራት እና ለኅብረት ሥራ ማህበራት ሊሰጥ የሚገባውን የተቀናጀ ድጋፍ

እንዲያድግ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም በየደረጃው ለሚገኝ የኅብረት ሥራ ባለሙያዎች፤ ለአመራር አካላት፤ ለኅብረት ስራ ማህበራት

አባላት፤ ለባለድርሻ አካላት፤ ለኅብረት ሥራ አቅም ገንቢዎች እና ለኅብረተሰቡ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስራ ተሰርቷል፡፡
14
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

በ 2 ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ለ 24,460 የኅብረት ሥራ ማህበራት ባለሙያዎች፤ ለ 240,060፤ የኅብረት ሥራ

ማህበራት አመራር አካላት ለ 35,438 የኅብረት ሥራ ማህበራት ቅጥር ሠራተኞች እና ለ 11,179,226 የኅብረት ሥራ ማህበራት

አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት በዕውቀት፣ በክህሎት እና በአመለካከት ረገድ የነበረባቸውን ክፍተት መሙላት መቻሉን

ሁለት ጊዜ በተካሄዱ የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት እና የስልጠና ውጤታማነት ጥናት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡

5.3.2. የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማደራጀት


በ 2 ኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በኅብረተሰቡ ጥያቄ መሰረት በተጠኑና በተመረጡ የሥራ መስኮች 5000 አዳዲስ

መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት እና 10 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች ለማደራጀት ታቅዶ፤ 19,532 መሰረታዊ የኅብረት

ሥራ ማህበራት፤ 45 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች እና 2 ፌደሬሽን ለማደራጀት ተችሏል፡፡

በ 2 ኛው የ 5 ዓመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ ድረስ የመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ቁጥር 23

ሚሊየን (ሴት 6.7 ሚሊየን) እና የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየን አባል መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጥር 36,585 ለማድረስ

ታቅዶ የነበረ ሲሆን በዚህም የመሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ቁጥር 22,643,370 (ሴት 7,543,429) እና የዩኒዬን አባል

መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር ወደ 18,834 ማድረስ ተችሏል፡፡ በዚህ መሰረት የሴቶችን የአባልነት ተሳትፎ 40% እና

የወጣቶችን የአባልነት ተሳትፎ 30% እንዲሁም የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ 30% እና የወጣቶችን የአመራርነት ድርሻ 23%

ለማድረስ ታቅዶ የሴቶችን የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶችን የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤ የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ

30 በመቶ፤ የወጣቶችን የአመራርነት ድርሻ 23 በመቶ፤ ለማድረስ ተችሏል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የካፒታል እድገት በ 2007 ዓ.ም ከነበረበት ብር 15.82 ቢሊዮን ወደ ብር 28.14 ቢሊዮን ለማሳደግ ታቅዶ

በ 2 ኛው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ ብር 27.13 ቢሊዮን ማድረስ ተችሏል፡፡

5.3.3. የሥራ ዕድል ፈጠራ


በነባርና በአዲስ ኅብረት ስራ ማህበራት 803,133 ከነበረበት ወደ 2.2 ሚሊዮን የስራ ዕድል በቋሚና በጊዜያዊ ለመፍጠር ታቅዶ ከ 2

ሚሊዮን በላይ የስራ ዕድል በቋሚነትና በጊዜያዊነት ለመፍጠር የተቻለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሴቶች ድርሻ 55 በመቶ በላይ መድረሱን

የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ሪፖርት ያመለክታል፡፡

የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ማጠናከር እና ማደራጀት አፈጻጸም (ከ 2008- 2012 ዓ.ም)


ዋና ዋና ግቦች መለኪያ 2007 2008 2009 2010 2011 2012 ድምር
መ/ኅብረት ሥራ ማህበራት ማጠናከር በቁጥር 33‚147 8,102 21912 23,597 15,850 105196
ዩኒዬን በቁጥር 310 271 231 130 942
ፌዴሬሽን በቁጥር 1 - 2 3
የመ/
የመ/ኅ/ሥ/ማ ማደራጀት በቁጥር 71249 7533 3405 3407 3982 1300 19532
የኅ/
የኅ/ሥ/ማ ዩኒዬኖችን ማደራጀት በቁጥር 353 15 13 7 3 7 45
ክልላዊ የኅ/
የኅ/ሥራ ማህበራ ፌዴሬሽን በቁጥር - - - - - 1 1
ማደራጀት
የኅብረት ሥራ ሊግ መነሻ ጥናት በቁጥር - - - - - 1 1
ማድረግ
ለዩኒየኑ አባል የሆኑ በቁጥር 10685 1842 1599 1678 908 2092 8,119
መ/ኅ/ሥ/ማ

15
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

አባላትን ማፍራት በቁጥር ወ 9,425,321 1,426,640 1,450,906 1,019,881 977,193 1,740,000 6,614,620
ሴ 3,374,179 942,341 854,115 1,009,403 563391 1,160,000 4,529,250
ድ 12,799,50 2,368,981 2305021 2029284 1,540,584 2,900,000 11,143,870
0
የሴቶችን ተሳትፎ በአባልነት ማሳደግ በ% 26.3% 39.7 37 49.74 36.56 40 40
የወጣቶችን ተሳትፎ በአባልነት በ% 30 30
ማሳደግ
የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ በ% 15 25 ገ/ቁ 30 30
የወጣቶች የአመራርነት ተሳትፎ በ% 20.4 ገ/ቁ 23 23
የኅብረት ሥራ ማህበራት ካፒታል በቢሊ 15,829,067,1 1842142066 188971795 2,761,471,407 2,678,379,863 3,241,000,0 13,010,312,72
ብር 35 2 .64 00.00 8.64

የመ/
የመ/ኅ/ስራ ማህበራት ካፒታል በቢሊ 1.56 1.982 1.46
ብር
የዩኒዬን ካፒታል በቢሊ 0.27 0.889
0.444
ብር
የፌዴሬሽን ካፒታል በቢሊ 0.061 0.445
0.252
ብር
የሥራ ዕድል ፈጠራ በቁጥር 803,133 85348 1425000 1495391 588,942 700,000 4,287,871
በቋሚ 181,133 2255 200,100 6,810   29700 238,865
በጊዜአዊነት 622,000 83093 1295291 582,132 670300 2,630,816

ስልጠና ያገኙ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር 19,704 4216 7091 11,947 13153 24,460
ስልጠና ያገኙ የኅ/ሥራ ማህበራት በቁጥር 62781 40,273 90,006 47000 240,060
321,116
አመራሮች ብዛት
ስልጠና ያገኙ ቅጥር ሠራተኞች ብዛት በቁጥር 559,374 6971 6464 11,280 10723 35,438
ስልጠና ያገኙ አባላት ብዛት በቁጥር 44,648,294 4861444 1,411,227 2,676,120 2230435 11,179,226
የተደረገ የስልጠና ውጤታማነት እና በቁጥር 2 - - - 2
የስልጣና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በቁጥር

ምንጭ፡- የኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ሪፖርት

5.4. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ድርሻ ማሳደግ

5.4.1. የግብርና ምርቶች ግብይት

የኅብረት ሥራ ማህበራት ውጤታማ ተግባር ከሚያከናውኑባቸው የሥራ መስኮች አንዱ አባላት ያመረቱትን የግብርና ምርቶች ገበያ

አፈላልጎ በመሸጥ የአባላትን ተጠቃሚነት ማረጋጋጥ ነው፡፡ የግብርና ምርት ግብይት በባህሪው ውስብስብ በመሆኑ ጥንቃቄ የሚፈልግ

የግብይት ዓይነት ነው፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት አባሎቻቸው በተበታተነ ቦታ ላይ የሚያመርቱትን የግብርና ምርቶች አንድ ላይ

በማሰባሰብ፣ በማከማቸት፣ በማጓጓዝ፣ የምርት ጥራትን በማስጠበቅ፣ እሴት በመጨመር ለአካባቢ እና ማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ

አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ የግብርና ምርት እና ምርታማነት እንዲያድግ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡

የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ2012 ዓ.ም መረጃ እንደሚያሳየው በአገራችን ያሉ የኅብረት ሥራ ማህበራት በግብርና ምርት

ግብይት ውስጥ ያላቸው ድርሻ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር 4,589 መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ 124 የኅብረት ሥራ

ማህበራት ዩኒዬን እና 1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን በምርት ግብይቱ ላይ እየተሳተፉ ሲሆን በዋና ዋና ሰብሎች ግብይት ላይ

ያላቸው ድርሻ 15 ከመቶ ደርሷል፡፡

16
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

በግብርና ምርት ላይ እሴት የሚጨምሩ 951 የሚሆኑ ከመለስተኛ እስከ ትላልቅ የማቀነባበርያ ኢንዱስትሪዎች በኅብረት ሥራ

ማህበራት ተቋቁመው በምርት ላይ እሴት በመጨመር አገልግሎት በመስጠት አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡

የከተማ እና የገጠር የኅብረት ሥራ ማህበራት ግብይት ትስስር ለማጠናከር አምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ከሸማቾች ኅብረት

ሥራ ማህበራት ጋር ትስስር በመፍጠር የጋራ ተጠቃሚነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ፡፡ በተፈጠረው ትስስር የኅብረት ሥራ ማህበራት

የተለያዩ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ እና የፍጆታ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ለአባላት እና ለአካባቢው ሕብረተሰብ በርካታ

አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡

17
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

የኅብረት ሥራ ማህበራት በራሳቸው ከሚያቀርቧቸው የፍጆታ ምርቶች በተጨማሪ በመንግስት የሚቀርቡ መሠረታዊ የፍጆታ

ምርቶችን በመረከብ እና ለሕብረተሰቡ በማሰራጨት በርካታ ተግባራትን በማከናወን የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመወጣት ላይ

ይገኛሉ፡፡

የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያሳየው የኅብረት ሥራ ማህበራት በአማካይ

በየዓመቱ ከብር 6 ቢሊየን በላይ የሚያወጡ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በማቅረብ ለሕብረተሰቡ ፈጣን አገልግሎት

እያሰጡ መሆናቸውን መረጃው ያሳያል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በውጭ ግብይት ላይ ያላቸው ተሳትፎ የዳበረ ባይሆንም በተለይ ቡና፣ ሠሊጥ፣ ጥራጥሬ፣ ቅመማ ቅመም፣

አትክልትና ፍራፍሬ፣ ማር፣ ዕጣንና ሙጫ ወደ ውጭ በመላክ አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ ለአገሪቷ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት

በኩል ጥሩ ጅምሮች እንዳሉ የሴክቴሩ መረጃ ያሳያል፡፡ በተለይ በቡና ግብይት ሰንሰለት ውስጥ የነበረውን የተንዛዛ የግብይት አሰራር

በማሳጠር ግብይቱ የተሳለጠ እንዲሆን ያደረጉት አስተዋጽኦ የሚያበረታታ ነው፡፡

የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በዓመቱ መጨረሻ በአገር አቀፍ ደረጃ ለውጪ ገበያ

ከቀረበው የቡና ምርት ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት ድርሻ በመጠን 5 በመቶ እና በዶላር 10 በመቶ የደረሰ መሆኑን ያሳያል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርት ግብይት እና ተያያዥ ተግባራት አፈጻጸም (2008-2012 ዓ.ም)፡

ተግባራት መለኪያ 2007 2008 2009 2010 2011 2012

የአገር ውስጥ ግብይት

የአገር ውስጥ ግብይት ድርሻ በመቶኛ 2.44 10.23 11.6 13.7 12.64 15
ለገበያ የቀረበ ምርት በቶን 263,734 1,080,324 2,234,234 1,647,31 1,259,66 149,322
3 2
የቁም እንስሳት ግብይት በቁጥር 216,816 84,622 247,762 112,504
የውጪ ግብይት
የወጪ ግብይት ድርሻ በመጠን በመቶኛ 2.23 1.67 1.96 1.88 2.68 5

የወጪ ግብይት ድርሻ በዶላር በመቶኛ - 6.40 6.39 6.5 6.89 10

የተቋቋሙ እሴት የሚጨምሩ ኢንዱስትሪዎች በቁጥር 275 298 823 878 926 951

የመጋዘን ግንባታ በቁጥር - 1,371 - - 1,447 1,514


የገበያ ማዕከላት ግንባታ በቁጥር - - - - -
የፍጆታ ምርቶች አቅርቦት በቢሊ. ብር - 20.8 - - 30 40

ምንጭ- የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ፖርት


5.4.2. የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች ግብይት

አርሶ/አርብቶ አደር የሕብረተሰብ ክፍል የግብርና ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን

መጠቀም አስፈላጊ እና ወሳኚ ነው፡፡ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን በወቅቱ፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በሚፈለገው መጠንና

ቦታ በተናጠል ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ በአገራችን የሚገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት ይህንን ችግር ለመቅረፍ ከመንግስት ጋር

18
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

በመቀናጀት የአርሶ/አርብቶ አደሩን ፍላጎት መሠረት በማድረግ በገጠር የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ለሕብረተሰቡ

በማድረስ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡

የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በአገር አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ በአማካይ ከሚሰራጭ

የአፈር መዳበሪያ ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት ድርሻ 98.25 ከመቶ ደርሷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ምርጥ ዘሮችን፣ የተለያዩ ዓይነት

ኬሚካሎች፣ የእርሻ ማሣሪያዎች እና ሌሎች ተፈላጊ ግብዓቶችን በጥራት፣ በወቅቱ እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ለምርት እና

ምርታማነት እድገት የራሳቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡

በአገር አቀፍ ደረጃ 27 የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኢንዱስቲሪዎችን በማቋቋም የእንስሳት

መኖን በማቀነባበር ለእንስሳት አርቢው በጥራት፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በወቅቱ በማቅረብ ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርናውን ምርትና ምርታማነት በመጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ የግብርና ሜካናይዜሽን

መሳሪያዎችን በማቅረብ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ሲሆን 87 የሚሆኑት የኅብረት ሥራ ማህበራት 1,050 የተለያዩ የቅድመ

እና ድህረ-ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን ማሽነሪዎችን በማቅረብ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች አገራዊ ስርጭት በኅብረት ሥራ ማህበራት (ከ 2008-2012 ዓ.ም)፡

የግብዓቱ ዓይነት መለኪያ 2007 2008 2009 2010 2011 2012

በአገር ደረጃ ከተሰራጨው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ የኅብረት ሥራ በመቶኛ 95 98 98 98 98.25 98.5
ማህበራት ድርሻ

በአገር ደረጃ ከተሰራጨው ምርጥ ዘር ውስጥ የኅ/ሥ/ማ/ድርሻ በመቶኛ 95 97 98 98 98.25 50

በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የተሰራጨ ምርጥ ዘር በቶን 6,974 5,554 25,777 22,058 30,000 34,500

የተሰራጨ ፀረ-ተባይ እና ፀረ-አረም በቶን 374 470 540 568 500 523

የተሰራጨ የእርሻ መሳሪያ በቁጥር 27,170 30,315 37,355 42,503 20,000 22,500

በኅብረት ሥራ ማህበራት የተሰራጩ የግብርና ሜካናይዜሽን በቁጥር 231 85 71 86 277 327


መሣሪዎች

ምንጭ፡ የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ሪፖርት

5.5. የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ቁጠባ እና ኢንቨስትመንትን ማሳደግ፡

አገራችን ካላት መልካዓ-ምድራዊ አቀማመጥና የሕዝብ አሰፋፈር አኳያ ሲታይ በመደበኛ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ብቻ

የፋይናንስ አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረግ አይቻልም፡፡ የአገራችን የሕዝብ አሰፋፈር የተበታተነ እና ከ 79 በመቶ በላይ በገጠር

የሚኖር ከመሆኑ የተነሳ በመደበኛ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ብቻ አገልግሎቱን ማዳረስ አስቸጋር ይሆናል፡፡ ችግሩን

ለመፍታት በአገራችን በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያዩ አቅጣጫዎች ተነድፎ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትን

ለማስፋፋት ሲሰራ ቆይቷል፡፡

19
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

በዚህ መሠረት በአገራችን የተደራጁ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እያደገ ሲሆን የፌደራል

ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ወንድ 3,122,454፤ ሴት 2,262,105

በድምሩ 5,384,559 አባላት ያሏቸው 21,328 መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131 የገንዘብ ቁጠባን

ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል መጠን ብር

5.19 ቢሊዮን በድምር ብር 22.57 ቢሊዮን ደርሷል፡፡

የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰጡት ብድር ከዓመት ዓመት እየተሻሻለ ሲሆን በዓመት በአማካይ 4 ቢሊየን ብር

ለ 500 ሺ በላይ ለሚሆኑ አባላት ብድር በመስጠት የሕብረተሰቡን የኢኮኖሚ ችግር እንዲቀረፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት

ላይ ይገኛሉ፡፡

በገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የተሰበሰበ ቁጠባ እና የተሰራጨ ብድር (2007-2012 ዓ.ም)፡-

ተግባራት መለኪያ 2008 2009 2010 2011 2012 (ድምር)

መሠረታዊ የገ/ቁ/ብ/ኅ /ሥ/ማ/ በቁጥር 18,959 19,788 20,591 21,028 18,959


ብዛት

የመሠረታዊ የገ/ቁ/ብ/ኅ /ሥ/ማ/ በቁጥር 2,794,624 3,430,655 3,430,655 4,763,275 5,384,559


አባላት ብዛት

ወንድ በቁጥር 1,535,494 2,072,536 2,476,330 2,790,791 3,122,454

ሴት በቁጥር 1,259,130 1,358,119 1,704,000 1,972,484 2,262,105

የገ/ቁ/ብ/ኅ /ሥ/ማ/ ዩኒዬን ብዛት በቁጥር 110 115.0 126 128 128

ዩኒዬን አባል መሠረዊ የገ/ቁ/ብ/ኅ በቁጥር 5,056 5,592.0 5,912 6,569 7045
/ሥ/ማ/ ብዛት

የተሰበሰበ ቁጠባ እና ካፒታል በቢሊየን 10.430 13.44 15.73 17.88 19.67


ብር

ቁጠባ በብር 5,682,600,908 7,911,640,163 10,054,878,713 11,882,291,865 14,572,489,067.98

ካፒታል በብር 995,223,588.0 1,570,877,129 4,140,931,462 4,218,397,422 5,103,889,065

የተሰጠ ብድር በቢሊ. ብር 1 1.57 3.53 3.47 20.8

ብድር ያገኙ አባላት በቁጥር 97,243 103,000 586,504 708,715 501,030

አነስተኛ ብድር መድን ዋስትና በቁጥር - - 36,107 152,834 166,834


ተጠቃሚ የሆኑ አባላት

ምንጭ፡ የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ሪፖርት

20
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

5.6. የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግና ህጋዊነት፡-

5.6.1. ከኅብረት ሥራ ማህበራት ኦዲት አገልግሎት አንጻር


የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት አገልግሎት ተግባር በየደረጃው የሚገኘው የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አካላት ድርሻ እንደመሆኑ

የተደራጁ የኅብረት ሥራ ማህበራት በኅብረት ሥራ አዋጅ ላይ በተቀመጠው መሠረት ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ የኦዲት አገልግሎት

ለመስጠት ታቅዶ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ በዚህ መሠረት ባለፉት አምስት ዓመታት የኦዲት አገልግሎት ያገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት

ከፍተኛው 56.74 ከመቶ ነው፡፡

በተሰጠው የኦዲት አገልግሎት መሰረት ያተረፉና የከሰሩ እንዲሁም ጉድለት የታየባቸውን ኅብረት ሥራ ማህበራት የትርፍ፣ የኪሳራና

የጉድለት መጠን በመለየት ኪሳራና ጉድለት ያጋጠማቸው ኅብረት ሥራ ማኅበራት ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚያስችል

የመፍትሔ ሀሳቦች ቀርበው ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍ ማድረግ ተችሏል፡፡

5.6.2. የኅብረት ሥራ ህግና ኢንስፔክሽን


የኅብረት ሥራ ማህበራት በኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሠረት እንዲሰሩና ጠንካራና ቀጣይነት ያላቸው

የኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ለማድረግ የኢንስፔክሽን አገልግሎት በመስጠት የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚታይባቸውን

ችግሮች በወቅቱ ለመፍታት ለአባላት ጥቅም እንዲሰሩና ለአገር ኢኮኖሚ ግንባታ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ማድረግ ዋናውና አስፈላጊ

ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም በ 2 ኛው በዕትዕ የመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየኖች እና ፌዴሬሽኖች

የኢንስፔክሽን አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ ከፍተኛው 70 ከመቶ ማከናወን ተችሏል፡፡

5.6.3. የኅብረት ሥራ ማህበራት የብቃት እውቅና ማረጋገጫ


በሁለተኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን የብቃት ማረጋገጫ እውቅና ለ 15,000 መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ ለ 382

የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየኖች እና ለ 3 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች በድምሩ ለ 15,386 ኅብረት ሥራ ማህበራት

ለመስጠት የታቀደ ሲሆን በድምሩ 9,764 ኅብረት ሥራ ማህበራት መስጠት ተችሏል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት፣ ኢንስፔክሽን እና የብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ አፈጻጸም (ከ 2008-2012 ዓ.ም)፡

የግብዓቱ ዓይነት መለኪያ 2007 2008 2009 2010 2011 2012

የኢንስፔክሽ አገልግሎት ያገኙ በመቶኛ 60 66 70 61.98 57.72 100

የኅብረት ሥራ ማህበራት

የኦዲት አገልግሎት ያገኙ ኅብረት በመቶኛ 40 21 25 56.74 35.34 100

ሥራ ማህበራት

የብቃት እውቅና ማረጋገጫ ያገኙ በቁጥር - 40 1,565 3,012 2,605

የኅብረት ሥራ ማህበራት

ምንጭ፡ የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ ሪፖርት

21
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)

6. ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ትንተና የተገልጋይ እና ባለድርሻ አካላት ትንተና

6.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር ውስጣዊና ውጫዊ ትንተና (ጥ.ድ.መ.ሰ)፡

ለኅብረት ሥራ ማህበራት እድገት ወሳኝ የሆኑ የኅብረት ሥራ ሴክተር ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ተተንትነዋል፡፡ ከውስጣዊ

ጉዳዮች ዕይታ አንፃር ከአመራር፣ ከሀብት፣ ከሰው ሀይልና ከአገልግሎት አቅርቦት እንዲሁም ከውጫዊ ጉዳዮች ዕይታ አንፃር

ከፖለቲካ፣ ከኢኮኖሚ፣ ከማህበራዊና ቴክኖሎጂ ሁኔታዎች የኅብረት ሥራ ሴክተሩን የጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚ እና

ስጋቶች (ጥ.ድ.መ.ስ) ትንተና እንደሚከተለው ተተንትኖ ቀርቧል፡፡

22
6.1.1. የውስጣዊ ሁኔታዎች ትንተና

ተ.ቁ ውስጣዊ ጉዳዮች ጠንክራ ጎን ደካማ ጎን


1 አመራር  ዲሞክራሲያዊ አሰራር መከተሉ፣ አመራር አካላት የአመራርነት ሚናቸውን በሚፈለገው ደረጃ አለመወጣት፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመምራት የኅብረት ሥራ ማህበራት የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ደካማ መሆን፣

በየደረጃው ያለው አመራር ተነሳሽነት የአባላት የባለቤትነት ስሜትና ተሳትፎ በሚፈለገው ደረጃ አለማደግ፣

እየጨመረ መምጣት፣ አመራርና ቅጥር ሠራተኞች የአመለካከት፣ እውቀት፣የክህሎት ክፍተት መኖር፣

 በየደረጃው ያለው አመራር ተቀናጅቶ በመስራት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ደካማ መሆን

በኩል ጥሩ ጅምሮች መኖራቸው፣ አዋጆች ደንቦች መመሪያዎችና ማንዋሎችን ተከትሎ አለመስራት፣

 በአብዛኛው ከአቅም ገንቢዎች ጋር ያለው የስራ የጠባቂነት አስተሳሰብ መኖር፣

ግንኙነት ጅምር የተሻለ መሆኑ፣ የሴቶችና የወጣቶች ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ አለመስራት፣

መልካም አስተዳደርን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶች ደካማ መሆን፣

የአባላትን ችግር የሚፈታ እቅድ አሳታፊ በሆነ መንገድ አዘጋጅቶ አለመተግበር፣

በኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በሚፈለገው ደረጃ ማስፋፋት አለመቻል፡፡


2 የሰው ሀይል  የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች ስራቸውን በተለይ መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት ተግባሮቻቸውን በሰለጠነ የሰው ሃይል አለመምራት፣

በሰለጠነ የሰው ሀይል ለመምራት ጅምር መኖሩ፣ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር ባለሙያዎች የእውቀት፣ የክህሎትና አመለካከት ክፍተት መኖር፣

 አጫጭር ስልጠናዎች ለሠራተኛው መሰጠት በአብዛኛው የቅጥር ሰራተኞች የእውቀት፣ የክህሎትና አመለካከት ችግር መኖር፣

መጀመሩ፣  የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአሰራር ስርዓት ተከትሎ አለመስራት


3 ሀብት  የኅብረት ሥራ ማህበራት ካፒታል ከጊዜ ወደ ጠንካራ የንብረት አስተዳደር አሰራር ዘርግቶ መስራት አለመቻል፣

ጊዜ እያደገ መምጣቱ፣  የሀብትና የንብረት አያያዝና አስተዳደር ጠንካራ ባለመሆኑ ለምዝበራ እና ለብክነት የተጋለጠ መሆን፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የቁጠባ ባህልና የኅብረት ሥራ ማህበራት ንብረቶች ከዓላማ ውጭ ላልተፈለገ ተግባር የሚውል መሆኑ፣

መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ማምጣቱ፣  አብዛኛው የኅብረት ሥራ ማህበራት አስፈላጊውን መሰረተ- ልማት በመዘርጋት አገልግሎት መስጠት አለመቻል፣

 በአንዳንድ የኅብረት ሥራ ማህበራት የተሻለ የውስጥ አቅማቸውን አሟጦ በመጠቀም ካፒታላቸውን በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ አለመቻል፣

መሰረተ ልማት በመዘረጋት የተሻለ አገልግሎት የአገልግሎት ጊዜ የጨረሱና አግልግሎት መስጠት የማይችሉ ንብረቶችን የንብረት አወጋገድ ስርአትን ተከትሎ
መስጠት መጀመራቸው፣ ማስወገድ አለመቻል፣

 የተለያዩ የአሰራር ስርዓቶችን በመዘርጋት ተካባችና(Accumulated capital) ለአባላት ያልተከፋፈሉ ሀብቶች ስራ ላይ ለማዋል ግልፅ አሰራር አለመኖር፣

የተሻለ አግልግሎት መስጠት መጀመራቸው፣

…የቀጠለ

ውስጣዊ
ተ.ቁ ጠንክራ ጎን ደካማ ጎን
ጉዳዮች
4 የአገልግሎት  የተሻለ አገልግሎትን ተደራሽ አብዛኞቹ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰጡት አገልግሎት ውስን እና ደካማ መሆን፣

አቅርቦት ለማድረግ የኅብረት ሥራ ማህበራት በኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀት ከጥራት ይልቅ ቁጥር ማበራከት ላይ ማተኮር፤

በስፋትና በአይነት መደራጀታቸው፣  ጠንካራ አገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር የሚደግፉ የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች፣ ባንክ፣ ኢንሹራንስ እና የኅብረት ሥራ ሊግ

 የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ማቋቋም አለመቻል፣

በስፋት ማቅረብና ማሰራጨት በአገልግሎት አሰጣጣቸው ደካማ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት ከሌሎች ጠንካራ የኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር በመዋሃድ ወይም

መቻል፣ በመከፈል አገልግሎት መስጠት አለመቻል፣

 የውጭ ግብይት ተሳትፏቸውን የኅብረት ሥራ ማህበራት የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚደረጉ የአቅም ግንባታ ተግባራት ችግር ፈች እና ተከታታይነት

ለማሳደግ በተለይም በቡና ግብይት የሌለው መሆን፣

ላይ አበረታች ጥረት መደረጉ፣  የኅብረት ሥራ ማህበራትን የዕውቀትና ክህሎት ክፍትተ በተደራጀ መልኩ የሚሞላ እና የጥናትና ምርምር የሚያካሄድ የልህቀት

 የቁጠባ ማሰባሰብና የብድር ማዕከላት አለመኖር፣

አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲትና ቁጥጥር አገልግሎት ደካማ መሆኑ

መምጣቱ፣  የኅብረት ሥራ ማህበራት የመረጃ እና ሂሳብ አያያዝ ስርዓት ደካማ መሆኑ፣

 የፍጆታ ምርቶችን ለአባላትና የውስጥ አሰራራቸውን ለማጠናከር የሚያስፈልጉ የአሰራር ስርአቶችን በሚፈለገው ደረጃ ዘርግቶ አገልግሎት መስጠት አለመቻል፣

ለኅብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላትን በብዛት ማፍራት አለመቻል፣

በማቅረብ የተሻለ ተጠቃሚ ማድረግ


መጀመራቸው፣  የኅብረት ሥራ ማህበራት የአገር ውስጥ እና የውጭ ግብይት ተሳትፎአቸው በሚፈለገው ደረጃ አለማደግ፣

 ከአባላት ለሚሰበስቡት ምርት በእሴት መጨመር እና አግሮ-ፕሮሰስንግ ተግባራት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ደካማ መሆን፣

የሚከፍሉት ክፍያ የተሻለ መሆን፣  በእቅድ ለይ የተመሰረተ ግዥዎች በወቅቱ አለመፈጸም

 በመካናይዘሽን አቅርቦትና አገልግሎት እና የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ደካማ መሆን፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት እርስ በርሳቸው እና ከሌሎች ተቋማት ጋር የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ ሁኔታ ጠንካራና ውጤታ

የግብይት ትስስር በመፍጠር በመስራት በኩል ውስንነት ያለባቸው መሆኑ፣

 የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን ውስን በመሆኑ የአባላትን የብድር ፍላጎት ማርካት አለመቻል፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት ከላይ ወደ ታች እና አምዳዊ ግንኙነት በሚፈለገው ደረጃ የተጠናከረ እና የተናበበ አለመሆን፣

 የሚሰጡትን የማህበራዊ አግልግሎት በእቅድ ላይ ተመስርቶ በአሳታፊነት አለመምራት፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት አገልግሎታቸውን በተገቢው ማስተዋወቅ አለመቻል፣

6.1.2. የውጫዊ ሁኔታዎች

ተ.ቁ ውጫዊ ጉዳዮች ምቹ ሁኔታዎች ስጋቶች


1 ፖለቲካዊ  የዜጎች የመደራጀት መብት በህገ መንግስቱ መፈቀዱ  በየደረጃው ያለው አመራር የኅብረት ስራ ማህበራት በኢኮኖሚው ውስጥ

ሁኔታዎች  መንግስት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማስፋፋትና ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑ፣ ያላቸውን ሚና በውል ተገንዝቦ ድጋፍ አለማድረግ ችግር ሊፈጠር ይችላል፣

 ኅብረት ስራ ማህበራትን የሚደግፍ ፖሊሲ፣ ፍኖተ-ካርታ እና ሀገር በቀል የኢኮኖሚ በየደረጃው የሚገኘው አስፈጻሚዎች ዘንድ በኅብረት ሥራ በአዋጆች፤

ማሻሻያ መኖሩ፣ ደንቦችና መመሪያዎች ዙሪያ እኩል ግንዛቤ ባለመኖሩ ተገቢውን ትኩረትና

 አህጉራዊና ክፍለ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ግንኙነቶች እየተጠናከረ መምጣቱ፣ ድጋፍ ላይሰጥ ይችላል፣

 የሀገሪቱ የውጭ ፖሊሲ ግንኙነት እያደገና እየተስፋፋ መምጣቱ፣  መልካም አስተዳደር በሚፈለገው መልኩ አለመስፈንና የሌብነት አመለካከትና

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የሚደግፉ እና የሚቆጣጠሩ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ተግባር ሙሉ በሙሉ ላይወገድ ይችላል፣
ቁጥጥር አካላት ተደራጅቶ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑ፣  የአለም ፖለቲካል ኢኮኖሚ አለመረጋጋት የገበያ እጥረትና የልማት ድጋፍ

 የሕዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚያስችል ያልተማከለ የአሰራር አቅጣጫ መኖሩ ሊቀንስ ይችላል

 በየደረጃው ጣልቃ ገብነት ሊኖር ይችላል፣


2 ኢኮኖሚያዊ  ገበያ መር የኢኮኖሚ ስርዓት መኖሩ፣  የዓለም ኢኮኖሚ አለመረጋጋት እና የገበያ ዋጋ መዋዠቅ ችግር መኖር፣

ሁኔታዎች  የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እያደገ መምጣቱና ሰፊ ገበያ መፈጠሩ፣  የፋይናንስ ተቋማት ለኅብረት ሥራ ማህበራት ብድር ለመስጠት

 የግብርና ምርት እና ምርታማነት በየጊዜው ዕድገት እያስመዘገበ መሆኑ፣ የሚያስቀምጡት ቅድመ ሁኔታ ላያሰራ ይችላል፣

 የፋይናንስ ተቋማት መስፋፋት፣  የኅብረት ሥራ ማህበራት ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡት ምርት የዓለም አቀፍ

 አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በተመጣጣጠኝ ዋጋ የሚያቀርቡ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የገበያ ጥራት ደረጃ መስፈርትን ላያሟላ ይችላል፣

እየተስፋፉ መምጣታቸው፣  በዓለም አቀፍ ገበያ ትስስር ለመፍጠር የመረጃ፣ የእውቀትና የክህሎት ክፍተት

 በዓለም ገበያ ጥራት ያላቸው የግብርና ምርቶች ተፈላጊነት እያደገ መምጣቱ፣ ሊኖር ይችላል፣

 አግሮ-ፕሮሰሲንግ ተቋማት እየተበራከቱ መምጣት፣  ለዓለም ገበያ የሚቀርቡ የኤክስፖርት ምርቶች በሚፈለገው መጠን ላይኖር

 በአገሪቱ ለውጭ ንግድ የሚሰጠው ትኩረትና ድጋፍ እየጨመረ መምጣቱ፣ ይችላል፣

 በአገሪቱ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት እየተበራከተ መምጣቱ፣  በዓለም ላይ እየተከሰተ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ በልማቱ ላይ ተጽዕኖ

 የኅብረት ሥራ ማህበራት በኢንቨስትመንት መስክ እንዲሰማሩ የሚረዳ የህግ ማዕቀፍ ሊያስከትል ይችላል፣

መኖሩ፣

…የቀጠለ

ተ.ቁ ውጫዊ ምቹ ሁኔታዎች ስጋቶች


ጉዳዮች
3 ማህበራዊ በኅብረት ሥራ ማህበራት ሊደራጅ የሚችል በርካታ የሕብረተሰብ ክፍል መኖሩ፣ ሕብረተሰቡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ፋይዳ ላይ ያለው ግንዛቤና አመለካከት በሚፈለገው

ሁኔታዎች የትምህርት ተቋማት መስፋፋትና የተማረ የሰው ሃይል በስፋት መኖሩ፣ ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣

አጋዥ የሆኑ ባህላዊ አደረጃጀቶች በስፋት መኖራቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥ ችግር ሊከሰት ይችላል፣

ሰፊ የሰው ጉልበት፣ ምቹ የተፈጥሮ ሀብትና አመቺ ስነ ምህዳር መኖሩ፣ ጠንካራ የስራ ባህልና አመለካከት በሚፈለገው ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣

መከላከልን መሰረት ያደረገ የጤና ፖሊሲን መሰረት ደረገ መሰረተ ልማት መሰረተ-ልማቶች በሚፈለገው ደረጃ ላይስፋፋ ይችላል፣

መስፋፋትና ጤናማ የሰው ሀይል ለማፍራት አስተዋእፆ ማድረግ፣ ስራ አጥነት በሚፈለገው መጠን ያለመቀነስ፣

ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን ተጠቃሚና ተሳታፊ ለማድረግ የህብረተሰቡ ከገጠር ወደ ከተማ መፍለስ፣

ትኩረት መሰጠቱ፣

በሀገሪቱ ያሉ የገበሬ ማሰልጠኛ ጣቢያዎች መኖራቸው፣

በየትምህርት ቤቶች የኅብረት ሥራ ክበባትን ለማስፋፋት እና ግንዛቤ ለማስጨበጥ

ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸው፣

መንገድ፣ ቴሌኮሙኒኬሽን፣ መብራት እና ሌሎች መሰረተ ልማቶች መስፋፋት፣

ለጎልማሶች ትምህርት ትኩረት መሰጠቱ፣


4 ቴክኖሎጂያ  ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እየተስፋፋ መምጣታቸው፣  የቴክኖሎጂ ውጤቶች አቅርቦት በሚፈለገው መጠን እና ጥራት ላይገኝ ይችላል፣

ዊ ሁኔታዎች ህብረተሰቡ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ያለው ተነሳሽነት እየጨመረ መምጣቱ፣  የቴክኖሎጂ ውጤቶች ዋጋ እየናረ በመሄድ ከኅብረት ሥራ ማህበራት አቅም በላይ ሊሆን

 የሚዲያ ተቋማት መስፋፋት፣ ይችላል፣

 የግብርና ቴክኖሎጂዎች መስፋፋት፣  ህብረተሰቡ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት በሚፈለገው ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣

 ቴክኖሎጂዎች ለረጅም ጊዜ አገልግሎት ሳይሰጡ ከአገልግሎት ውጭ ሊሆኑ ይችላሉ


ከላይ በቀረቡት የውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች (ጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚዎች፣ ስጋቶች) ትንተና መሰረት አስቻይና

ፈታኝ ሁኔታዎች ተለይተው ከዚህ በታች በሠንጠረዥ----ተመልክቷል፡፡

6.1.3. አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች


አስቻይ ሁኔታዎች ፈታኝ ሁኔታዎች

 የኅብረት ሥራ ፖሊሲ፣ ፍኖተ-ካርታ፣ የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የአመራሩና የፈጻሚው የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፤

አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና የተለያዩ ጥናታዊ ጹሁፎች መኖራቸው፤  በኅ/ሥራ ማህበራቱ አሰራር ስርአት ላይ ወጥ የሆነ ግንዛቤ አለመኖር፤

 መንግስት ለኅብረት ሥራ ትኩረት መስጠቱ፤  ለመስክ የሚሆን ተሽከርካሪ እጥረት መኖር፤

 የሰው ሀይል ተግባራትን ሊያሳልጥ በሚያስችል መልኩ መደራጀት፤  የቢሮና የቁሳቁስ እጥረት መኖር፤

 የኅብረተሰቡ በኅብረት ሥራ ለመደራጀት ያለው ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱ፤ ሌብነትን አምርሮ መታገል ላይ ውስንነት መኖሩ፤

 የለውጥ ሠራዊት አደረጃጀት መፈጠሩ፤  የመረጃ አደረጃጀትና ልውውጥ የተጠናከረ አለመሆን፤

 የመልካም አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት እያገኘ መምጣቱ፤  በኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ላይ የዳኝነት

 ተቋማዊ አስተሳሰብ እየዳበረ መምጣቱ፤ አካሉ አስፈፃሚውና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተሟላ ግንዛቤ

 ሥራን መሰረት ያደረገ ግንኙነት እየዳበረ መምጣቱ ፤ አለመያዝ፤ አላስፈላጊ ጣልቃ ገብነትና የፍትህ መጓደል መኖር፤

 የሰራተኛው የስራ ተነሳሽነት እያደገ መምጣቱ፤  የኅብረት ሥራ ማህበራትንና ሌሎች የንግድ ተቋማትን ሚናቸውን ለይቶ

 ዘመናዊ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ውጤቶችና ልዩ ልዩ የመሰረተ ልማቶች ያለመረዳት፤

መስፋፋት፤  ለኅብረት ሥራ ማህበራት በመንግስት የተፈቀደላቸውን ድጋፍ በተገቢው

 የኅብረት ሥራ ማህበራት በሀገር ውስጥና የውጭ ገበያ እንቅስቃሴ እየተሻሻለ ተግባራዊ አለማድረግ፤

መምጣቱና የገበያው ፍላጎት እያደገ መምጣቱ፤  የኅብረት ሥራ ማህበራትን የሁሉም ዓይነት ችግር መፍቻ አደርጎ መውሰድ፤

 በአርብቶ አደሩ አካባቢ የእንስሳት ግብይትን የሚደግፉ መሰረታዊ ኅብረት ስራ የበጀት እጥረት መኖር፤

ማህበራት የማደራጀት ድጋፍ እየተሰጠ መሆኑ፤  የኅብረት ሥራን ህግና መርህ ተከትሎ አለመስራት፤

 በእያንዳንዱ የስራ ዘርፍ የስርአተ ፆታ ትኩረት እያገኘና የሴቶችና የወጣቶች

ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱ፤

 የኢንዱስትሪ መስፋፋት ለኅብረት ሥራ ማህበራት አማራጭ የገበያ እድል

እንዲኖራቸው ማድረጉ፡፡

ከውስጥና ከውጭ ትንተና እይታ የማደራጃና ቁጥጥር አካላቱ በርካታ ጥንካሬዎች እና ሰፊ ድክመቶች ያሉበት መሆኑን እንዲሁም

ሰፊ እድሎች እና ስጋቶችም እንዳሉበት የታየ ሲሆን በተለይ ድክመቱን ለማስወገድ እና ያሉበትን ስጋቶች ለመቀነስ ጥንካሬውን

በማጎልበት ምቹ ሁኔታዎችን መጠቀም መቻል እንዳለበት አሳይቷል፡፡


6.2. የተገልጋዮች እና የባለድርሻ አካላት ትንተና

ተገልጋዮች ማለት የኅብረት ሥራ ማህበራት ማስፋፊያ አካላት አገልግሎት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ሲሆኑ ባለድርሻ አካላት ደግሞ

የኅብረት ሥራ ራዕይና ተልዕኮውን የሚጋሩና የጋራ ጥረታቸውን አስተባብረውና አቀናጅተው የኅብረት ሥራ እንቅስቀሴን

የሚያጎለብቱ እንዲሁም ለኅብረት ሥራ ራዕይና ተልዕኮው መሳካትና አለመሳካት ተጽእኖ ማሳደር የሚችሉ ናቸው፡፡

6.2.1. የተገልጋይ ትንተና


የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ተገልጋዮች የሚፈልጉትን አገልግሎት አይነት መሰረት ባደረገ መልኩ በትንተና ተለይተው

እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡፡

6.2.1.1. የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ተገልጋዮች

 በየደረጃው የሚገኙ ኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት

 የኅብረት ሥራ ማህበራት

 የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት

 የኅብረት ሥራ ማህበራት ቅጥር ሰራተኞች

 ኅብረተሰቡ

የተገልጋዮችን ፍላጎትና ተጽእኖ ደረጃ ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎትና ከተገልጋዩ በሚፈለጉ ባህሪያት በመነሳት ሰፊ ትንተና

ተደርጓል፡፡ በዚህ መሰረት፡-

 የተገልጋይ ፍላጎት ማነጻጸሪያ

 የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና

በሚከተሉት ሰንጠረዦች የቀረበ ሲሆን የተገልጋይ ፍላጎት ማነፃፀሪያ ትንተና እንደሚያሳየው ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸውና ከፍተኛ

ተፅዕኖ አሳዳሪ ተገልጋዮች ሆነው የተለዩት በየደረጃው የሚገኙ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት እና የተደራጁ የኅብረት

ሥራ ማህበራት ሲሆኑ መካከለኛ ፍላጎት ያላቸውና መካከለኛ ተፅዕኖ አሳዳሪ የሆኑት የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ ቅጥር

ሠራተኞችና ህብረተሰቡ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ተገልጋዮች ከአገልጋዩ የሚፈልጉትን አገልግሎት፣ የአገልግሎቱን ባህሪያት ማለትም

የአገልግሎቱ ጠቀሜታ፣ ጥራቱ፣ የሚወስደው ጊዜ፣ ለአገልግሎቱ የሚከፈል ዋጋ፣ በአገልጋይና ተገልጋይ መካካል ያለው ግንኙነት እና

ተገልጋዩ በአገልግሎት ሰጪው ተቋም ላይ የሚኖረው ገፅታን በሚያሳይ መልኩ የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተናው ተካሂዷል፡፡

6.2.1.2. የተገልጋይ ፍላጎት ማነፃፀሪያ

ተገልጋዮች ኤጀንሲው ከተገልጋዮች የሚፈልጋቸው ተገልጋዮች ከኤጀንሲው የሚፈልጉት አገልግሎት ተገልጋዮች አሉታዊ የተገልጋዮች

ባህሪያት ተጽእኖ ተጽእኖ ደረጃ

የሚያሳድሩባቸው
ጉዳዮች

 ህግን መሰረት ያደረገ መልካም የስራ  የኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣  ለመንግስት ቅሬታ

ግንኝነትን የተቀበሉ፣  የኅብረት ሥራ ፖሊሲ፣ ስትራቴጂ፣ ፕሮግራም፣ ፓኬጅና ሌሎች ማቅረብ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ህግ ተግባራዊ ሰነዶች፣  መክሰስ፣

ለማድረግ ዝግጁ የሆኑ፣  የኅብረት ሥራ ማህበራት ሞዴል መተዳደሪያ ደንቦች፣ የአሰራር  ተቋሙን አመኔታ

በየደረጃው  ተመጋጋቢና ግልጽ የሆነ አደረጃጀትና መመሪያዎችና ማንዋሎች፣ ማሳጣት፣

የሚገኙ አሰራር ስርዓት የዘረጉ፣  የትምህርትና ስልጠና፣ የምክር፣ የልምድ ልውውጥ አገልግሎት፣  ተቋሙን በደካማነት

የኅብረት ስራ  ተነሳሽነት፣ ታማኝነት፣ መልካም ስነ-  የጥናትና ምርምር ውጤቶች፣ መፈረጅ፣


ከፍተኛ
ማደራጃና ምግባርና ብቃት ባለው ሰራተኛ  ክትትል፣ ግምገማና ግብረመልስ ሪፖርት፣ ወቅታዊ መረጃ፣  የተቋሙን ህልውና

ቁጥጥር አካላት የተደራጁ፣  የኅብረት ሥራ ህግን የማስከበር አገልግሎት፣ ማሳጣት፣

 ወቅታዊ ተአማኒነትና ቀጣይነት ያለው  የማደራጀት፣የማጠናከርና የማዘመን፣ ኦዲት፣ ህግ፤

የመረጃ ስርዓት ያላቸው፣ ኢንስፔክሽን፤ ሰርተፊኬሽን ፣ የግብይት አሰራር ስርዓት፣ሙያዊ

 ኤጀንሲው በየጊዜው ድጋፍ

የሚያስቀምጣቸውን አቅጣጫዎች  ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት የሚያስችል አሰራር

ተቀብሎ ለመተግበር ዝግጁ የሆኑ፣ ማውረድ፣

 በፌደራል፣ በክልል፣ በዞንና በወረዳ የማጠናከርና የማዘመን፣ የማደራጀት፣ የመመዝገብ፣ የመሰረዝ፣

የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ጽ/ቤት የኦዲት፣ የህግ፣ የኢንስፔክሽን፤ የሰርተፊኬሽን እና የጥናት

የተመዘገቡ፣ ውጤቶች፣
ቅሬታ ማቅረብ፣
 የህብረት ስራ ህግን ያከበሩ፣  የፕሮጀክት ቀረጻና ድጋፍ፣
አመኔታ ማሳጣት፣
 የብቃት ዕውቅና ያገኙ፤  የገበያ ትስስርና ዘመናዊ የመረጃ አገልግሎት
በደካማነት መፈረጅ፣
ኅብረት ስራ የምዝገባ ሠርቲፊኬታቸውን ያሳደሱ  ብድር የማመቻቸት አገልግሎት፣
ተሰሚነት ማሳጣት፣ ከፍተኛ
ማህበራት  የምዝገባ መስፈርት ያሟሉ፣  የትምህርትና ስልጠና፣ ምክርና ልምድ ልውውጥ፣
መክሰስና ህልውና
 በእቅድ የሚመሩ፣  የአሰራር ስርዓት ዝርጋታ፣
ማሳጣት፣
 አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አሰራሮችን ማስተዋወቅ፣

 አደረጃጀታቸው እስከ ከፍተኛ እርከን ወይም በሀገር አቀፍና

አለም አቀፍ ደረጃ የሚያስተሳስርና ችግር ፈቺ እንዲሆን

ይፈልጋሉ፣

ተገልጋዮች አሉታዊ የተገልጋዮ

ኤጀንሲው ከተገልጋዮች ተገልጋዮች ከኤጀንሲው የሚፈልጉት ተጽእኖ ች


ተገልጋዮች
የሚፈልጋቸው ባህሪያት አገልግሎት የሚሳድሩባቸው ተጽእኖ

ጉዳዮች ደረጃ
 የአባልነት ማረጋገጫ፣  ያለመግባባት ችግሮችን መፍታት፣  ቅሬታ ማቅረብ፣

 ለሚጠይቀው አገልግሎት  የመከፈል፣ መዋሃድ፣ የመፍረስ፣  የመክሰስ፣

ቅድመ ሁኔታዎችን  የማጠናከር እና የማዘመን፣ የኦዲት፤  አመኔታ ማሳጣት፣


የኅብረት ስራ
ሟሟላት፣ ኢንስፔክሽን እና ሰርተፊኬሽን አገልግሎት፣
ማህበራት መካከለኛ
 የኅብረት ሥራ አዋጆችን፣  ሙያዊ የምክር አገልግሎት፣
አባላት
ደንቦችን፣ መመሪያዎችንና  መረጃ አገልግሎት፣

መተዳደሪያ ደንቦችን  የስልጠና፣ የልምድ ልውውጥ፣ ወቅታዊና

አክብረው እንዲንቀሳቀሱ፣ ውጤታማ የቴክኒክ ድጋፍ፣

የኅብረት ስራ  የኅብረት ሥራ ማህበራቱ  ያለመግባባት ችግሮችን መፍታት፣


 ቅሬታ ማቅረብ፣
ማህበራት ቅጥር ሰራተኛ መሆን፣  የመረጃ አገልግሎት፣
 አመኔታ ማሳጣት፣ መካከለኛ
ቅጥር  የሚጠይቁት አገልግሎት የህግ  ስልጠናና የአቅም ግንባታ እንዲሁም የልምድ

ሰራተኞች አግባብነት ያለው እንዲሆን፣ ልውውጥ፣

 ለመደራጀት ፈቃደኛ የሆነ፣  የማደራጀትና ምዝገባ፣  ቅሬታ ማቅረብ፣

 የኅብረት ስራ ህግን የተቀበለ፣  መረጃና የምክር አገልግሎት፣  መክሰስ፣

 ህጋዊ ችሎታ ያላቸው፣  ግንዛቤ ማስረጽ፣  አመኔታን ማሳጣት፣


ኅብረተሰቡ መካከለኛ
 የተቋሙን ገጽታ

ማበላሸት ሌሎች አባል

እንዳይሆኑ መስቀስ፣
6.2.1.3. የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና

የአገልግሎቱ ባህሪያት

ተገልጋይ አገልግሎት የሚወስደው የሚከፈል ግኑኝነት የተቋሙ ገጽታ


የአገልግሎቱ ጠቀሜታ ጥራት
ጊዜ ዋጋ

በየደረጃው የማጠናከር፣ የማዘመን እና የማደራጀት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማጠናከር፣ ውጤታማና ተቀባይነት ያለው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

የሚገኙ አሰራርና አተገባበር የማዘመን ማደራጀትና ማስፋፋት

ኅብረት ስራ የጥናትና ምርምር አሰራር ውጤቶች ችግር ፈቺና ቀልጣፋ አሰራር ተቀባይነት እና ታማኒነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ማደራጃና

ቁጥጥር የመረጃ አገልግሎት ውሳኔ ለመስጠት ወቅታዊነት ታማኒነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

አካላት የምዝገባ እና እድሳት አሰራርና ህጋዊነት ተከትለው እንዲሰሩ ለማስቻል ተቀባይነት ያለው ምዝገባ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

አተገባበር

የኢንስፔክሽን አሰራርና አተገባበር በህግ አግባብ ለመስራት ተቀባይነት ያለው አሰራር በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

የትምርትና ስልጠና አሰራርና አተገባበር የመፈጸምና የማስፈፀም አቅም ለመገንባት ውጤታማነት፤ ተቀባይነትና በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

እርካታን ያስገኘ

የህግ ጉዳዮች ዝግጅትና አተገባበር የህግ ድጋፍ ለመስጠት ያስችላል ተቀባይነት፣ እርካታ ያለው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

የህብረት ስራ ማህበራት አሰራር ስርዓት ወጥነት ያለው ህግን የተከተለ ግልጸኝነትና ቀልጣፋና ተቀባይነት ያላቸው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

ዝግጅትና አተገባበር ተጠያቂነት ለማረጋገጥ አሰራሮች

የኦዲት ስርዓት ዝግጅትና አተገባበር የመፈፀም አቅም ያድጋል፤ የኦዲት ሽፋንና ተቀባይነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

ጥራት ለማሳደግ

ምርጥ ተሞክሮዎችን ማስፋት ልምድና ተሞክሮ ለማስፋት የተሻሻለ አሰራር፤ ያደገ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

የሚቻልበት አሰራር ውጤታማነት

የግብይት አሰራርና አተገባበር ኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ተቀባይነት፣ እርካታ ያስገኘ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

ትስስርን ለመስራት

የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የድጋፍ አግባብን ለመለየት ተቀባይነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

ስርአተ ፆታና ሜኒስትሪሚንግ የአሳታፊነት ሚና ይጎለብታል ተቀባይነትን ይጨምራል በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ጉዳዮችን

…. የቀጠለ

የማጠናከር፣ የማዘመን እና ማደራጀት የጋራ ችግሮቻቸውን መፍታት ለምዝገባ ብቁ ማድረግ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

አገልግሎት

ምዝገባ እና እድሳት አገልግሎት ህጋዊ ሰውነት ለማግኘት ተቀባይነትን ያገኘ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የኢንስፔክሽን አገልግሎት ህግን ተከትሎ መሰራቱን ለማረጋገጥ ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የአሰራር ስርዓት ዝርጋታ ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነ አሰራር ተቀባይነት፣ ተአማኒነት ያገኘ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የገበያ ትስስርና መረጃ ተወዳዳሪና የዋጋ ተጠቃሚነትን ወቅታዊና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የትምህርትና ስልጠና እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለውጥ ተቀባይነትና እርካታ ማግኘት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የጥናትና ምርምር ችግር ፈቺ ታማኒነትና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

የኦዲት አገልግሎት የፋይናስ አቋሙን ለማወቅና ደህንነታቸውን ወቅታዊ ታማኒነትና ተቀባይነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

ለማረጋገጥ ያለዉ
የኅብረት ስራ
የፕሮጀክት ቀረጻና ድጋፍ ሁለንተናዊ አቅማቸውና የስራ አድማሳቸውን ወቅታዊና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ማህበራት
ለማስፋት

የህግ ድጋፍ አገልግሎት በህግ የተሰጠውን መብት ለመጠበቅ በአሸናፊነት መወጣት፣ርካታ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችንና አሰራሮችን የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

ማስተዋወቅ

የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የድጋፍ አግባብን ለመለየት ተቀባይነት በክፍያ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣

ስርአተ ፆታና ሜኒስትሪሚንግ ጉዳዮችን የአሳታፊነት ሚና ይጎለብታል ተቀባይነትን ይጨምራል በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

አደረጃጀታቸው እስከ ከፍተኛ እርከን ወይም የአባላት ተጠቃሚነት ለመጨመር፣ የገበያ ተወዳዳሪነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት

በሀገር አቀፍና አለም አቀፍ ደረጃ የሚስተሳስርና

ችግር ፈቺ እንዲሆን
…….የቀጠለ
የአገልግሎቱ ባህሪያት

የሚወ የሚከ
ተገልጋይ አገልግሎት ግኑኝነት የተቋሙ ገጽታ
የአገልግሎቱ ጠቀሜታ ጥራት ስደው ፈል

ጊዜ ዋጋ

የህግ አገልግሎት አለመግባባትን ለመፍታት ተቀባይነት ያለዉ ዉሳኔ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣

ተሰሚነት
የህብረት ስራ
የመከፈል፣ የመዋሃድና የማፍረስ አገልግሎት የተሻለ አገልግሎት ማግኘት እና ዓላማቸውን ተቀባይነት ያለው ፍላጎትን ያረካ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ማህበራት
ለማሳካት ተሰሚነት
አባላት
ሙያዊ የምክር አገልግሎት ግንዛቤን ማሳደግ ተቀባይነትና ርካታ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣

ተሰሚነት

የህግ አገልግሎት አለመግባባትን መፍታት ተቀባይነት፣ እርካታ ያለው ዉሳኔ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣

ተሰሚነት
የህብረት ስራ
የመረጃ አገልግሎት እቅዳቸውን ለመፈጸምና ግልፀኝነትን ወቅታዊ፣ ተቀባይነት፣ታማኒነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ማህበራት ቅጥር
ለመፍጠር ተሰሚነት
ሰራተኞች
ስልጠናና አቅም ግንባታ ክህሎትና እውቀት ይጨምራል፣ የመፈጸም አቅም በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣

ተሰሚነት

ኤክስቴንሽንና የኅብረት ስራ ንቅናቄ የህብረት ስራ ግንዛቤ ማግኘትና ተነሳሽነትን ተቀባይነትና የመደራጀት ፍላጎት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣

ማሳደግ የፈጠረ ተሰሚነት

የመረጃ አገልግሎት ግንዛቤ ለመስጠትና ግልፀኝነትን ለመፍጠር ወቅታዊነትና ታማኒነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ህብረተሰቡ
ተሰሚነት

የማደራጀት አገልግሎት የጋራ ችግር ለመፍታት ለምዝገባ ብቁ ማድረግና በነጻ መልካም ስም፣
አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ
ተሰሚነት
6.2.2. የባለድርሻ አካላት ትንተና
የኅብረት ስራ ኤጀንሲ የባለድርሻ አካላት የሚፈልጉትን አገልግሎት አይነት መሰረት ባደረገ መልኩ በትንተና ተለይተው

እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡፡

የተቋሙ ባለድርሻ አካላት

1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት


2. ሚኒስትሮች ም/ቤት 24. መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች
3. ግብርና ሚ/ር 25. ለጋሽ ድርጅቶች
4. የንግድና ኢንዱስተሪ ሚ/ር 26.የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
5. የገንዘብ ሚ/ር 27. ፋብሪካዎች
6. ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን 28. ደንና ዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን
7. ብሔራዊ ባንክ 29. የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ
8. ዕንባ ጠባቂ ተቋም 30. ኢቲዮ ቴሌኮም
9. ፀረ-ሙስና ኮሚሽን 31. የኢትዮጵያ መብራት ሃይል ኮርፖሮሽን
10. የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጄንሲ 32. ኤች አይ ቪ ኤድስ ሴክሬታሪያት
11. 9 ኙ የክልል መንግስታት እና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች 33. ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚ/ር
12. ትምህርት ሚ/ር 34. የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
13. የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚ/ር 35. የምርት ገበያ ባለሥልጣን
14. ማዕድን እና የተፈጥሮ ጋዝ ሚ/ር 36. ምርት ገበያ
15. የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚ/ር 37. ሠላም ሚ/ር
16. ገቢዎች ሚ/ር 38. ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን
17. ጉምሩክ ኮሚሽን 39. ሚዲያ ተቋማት
18. ጠቅላይ አቃቤ ሕግ 40. የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት
19. ፍ/ቤቶች 41. የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲቱት
20. እህል ንግድ ድርጅት 42. የኢት/ያ ሥጋና ወተት እንዱስትሪ ኢንስቲትዩት
21. የግብርና ግብዓት አቅራቢ ድርጅት 43. የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን
22. የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት 44. ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን
23. ባንኮች
የባለድርሻ አካላት ፍላጎትና ተጽእኖ ደረጃ ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎትና ከባለድርሻ አካላት በሚፈለጉ ባህሪያት በመነሳት ሰፊ

ትንተና ተደርጓል፡፡ በዚህ መሰረት

 የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ማነጻጸሪያ

 የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና

በሚከተሉት ሰንጠረዦች ቀርበዋል፡፡


የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ማነፃፀሪያ

ተ/ ከባለድርሻ አካላት የሚፈለጉ ባህሪያት/ተግባርና ባለድርሻ አካላት


ባለድርሻ አካላት ባለድርሻ አካላት የሚፈልጉት አገልግሎት ባለድርሻ አካላት አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች
ቁ ኃላፊነት የተፅዕኖ ደረጃ

1 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሰራር አቅጣጫ፣ ግልፀኝነት፣ መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲና የህግ ሃሳቦች በጀትአለመፍቀድ፣የተጠያቂነት ህልውና ማሳጣት
ከፍተኛ
ወሳኝነት፣ የአመራር ሠጪነት

2 ሚኒስትሮች ም/ቤት የአሰራር አቅጣጫ፣ ግልፀኝነት፣ ወሳኝነት፣ የአመራር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲና የህግ ሃሳቦች በጀት አለመፍቀድ፣ ተጠያቂነት ህልውና ማሳጣት
ከፍተኛ
ሠጪነት

3 ግብርና ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ወሳኝነት፣ የአመራር ሠጪነት፣ ህጋዊነት፣ መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲ ሃሳቦች ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት
ከፍተኛ
አጋርነት የአፈፃፀም ሪፖርት

4 የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ህጋዊነት፣ አጋርነት መረጃ፣ የተደራጀ ኅብረት ሥራ ማህበር ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ

5 ገንዘብ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ህጋዊነት፣ ተባባሪነት በጀት፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ በጀት መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ

6 ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ግልፅኝነት፣ ህጋዊነት፣ ወቅታዊነትና ተባባሪነት መረጃ፣ ሪፖርት እና እቅድ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ

7 ብሔራዊ ባንክ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ

8 ዕንባ ጠባቂ ተቋም ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ፣ ሪፖርት ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታ ማበላሸት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ

9 ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታ ማበላሸት፣ ተጠያቂነት መካከለኛ

10 የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጄንሲ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት መካከለኛ

11 የክልል መንግስታትና የሁለቱ ከተማ ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት፣ አመራር መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ በሥራ አለመተባበር፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታን ማበላሸት፣
ከፍተኛ
አስተዳደሮች ሠጭነትና ወሳኝነት ተጠያቂነት

12 ትምህርት ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

13 የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

14 ማዕድን እና የተፈጥሮ ጋዝ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

15 የጉምሩክ ኮሚሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ተጠያቂነት መረጃ፣ ህግን የማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ መካከለኛ

16 ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

17 የገቢዎች ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ተጠያቂነት መረጃ፣ ህግን የማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ መካከለኛ

18 ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ ክስ መምሰረት መካከለኛ
19 ፍርድ ቤቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት፣ ተጠያቂነት ማስረጃ አመኔታ ማሳጣትና ገፅታ ማበላሽት፣ ቅጣት መካከለኛ

20 የኢትዮጵየሳ የንግድ ሥራዎች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ድጋፍ አለማድረግ
መካከለኛ
ኮርፖሬሽን
21 የግብርና ግብዓት አቅራቢ ድርጅት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገቢያ ትስስር፣ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

22 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር የሙያ ድጋፍ አለማድረግ
መካከለኛ
ድጋፍ፣

23 ባንኮች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ትብብር አለማድረግ መካከለኛ

24 የግብርና ምርምር ኢነስቲቴዩት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

25 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
ከባለድርሻ አካላት የሚፈለጉ ባለድርሻ አካላት አሉታዊ ተፅዕኖ ባለድርሻ አካላት
ተ/ቁ ባለድርሻ አካላት ባለድርሻ አካላት የሚፈልጉት አገልግሎት
ባህሪያት/ተግባርና ኃላፊነት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች የተፅዕኖ ደረጃ

27 ለጋሽ ድርጅቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ

26 የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማ/ የገበያ ትስስር አገልግሎት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ

27 ፋብሪካዎች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ትብብር አለማድረግ መካከለኛ

28 ደንና ዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፤ የተደራጁ ህ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

29 ደረጃዎች ኤጀንሲ ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

30 ኢቲዮ ቴሌኮም ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፤ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

31 የኢትዮጵያ መብራት ሀይል ኮርፖሮሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፤ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

32 ኤችአይቪኤድ ሴክሬታሪያት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

33 ሴቶች፤ህፃናትና ወጣቶች ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

34 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

35 የምርት ገበያ ባለሥልጣን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የህግ ማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

36 ምርት ገበያ ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

37 ሠላም ሚኒስቴር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ ከፍተኛ

38 ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

39 ሚዲያ ተቋማት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት አመኔታ ማሳጣት መካከለኛ

40 የቴክኒክ ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ወቅታዊ መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

41 የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

42 የኢትዮጵያ ስጋና ወተት እንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

43 የንግድ ውድድር ሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ

44 ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ ሪፖርት፤ ድጋፍ እና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
6.2.2.1. የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና

የአገልግሎቱ ባህሪያት

ተ.ቁ የባለድርሻአካላት አገልግሎት የሚወስደው የሚከፈል ግኑኝነት የተቋሙ ገጽታ


የአገልግሎቱ ጠቀሜታ ጥራት
ጊዜ ዋጋ

1 የህዝብ ተወካዮች ምክር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም

ቤት የፖሊሲና የህግ ሃሳቦች በጀትና ህግ ለማፅደቅና ሥም

አመራር ለመስጠት

2 ሚኒስትሮች ም/ቤት መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም

የፖሊሲ ሃሳቦች በጀትና ህግ ለማፅደቅና ሥም

አመራር ለመስጠት

3 ግብርና ሚ/ር መረጃ፣ የተደራጀ ማህበር፣ የሙያ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም

ድጋፍና የአፈፃፀም ሪፖርት ለመከታተልና ለመገምገም ሥም

4 የንግድና ኢንዱትሪ ሚ/ር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ ተልዕኮ ለማሳካት ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ የአጋርነት አመኔታና መልካም

የፖሊሲ ሃሳቦች ሥም

5 ገንዘብ ሚ/ር ሪፖርት፣ ዕቅድ የተቋሙን አፈፃፀም ተቀባይነት፣ ተዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ አመኔታና መልካም

ለመገምገምና ለበጀት ምደባ ሰጪነት፣አጋርነት ሥም

6 ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መረጃ የሠው ሃይል አደረጃጀትና ተቀባይነት፣ ተዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ አመኔታና መልካም

አስተዳደሩን ለመከታተል ሠጪነት፣አጋርነት ሥም

7 ብሔራዊ ባንክ መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ተቀባይነት፣ ታዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ፣ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ያለው ሥም

8 ዕንባ ጠባቂ ተቋም መረጃ፣ ሪፖርት ተልዕኮውን በአግባቡ ተዓማኒነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሠጪ፣ አመኔታና መልካም

ለመወጣት ተባባሪነት ሥም

9 ፀረ-ሙስና ኮሚሽን መረጃ ተልዕኮውን በአግባቡ ተዓማኒነት፣ ተቀባይነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሠጪነት፣ አመኔታና መልካም
ለመወጣት አጋርነት ሥም

10 የግብርና መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ የተቋቋመበትን ዓላማ ተቀባይነት፣ ወቅታዊነት፣ ተዓማኒነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ትራንስፎርሜሽን ኤጄንሲ ለማሳካት ያለው ሥም

11 የክልል መንግስታትና መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ውሳኔ፣ አመራር ለመስጠት ተቀባይነት፣ ወቅታዊነት፣ ተዓማነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

የሁለቱ ከተማ ያለው ሥም

አስተዳደሮች

12 ሠላም ሚኒስቴር መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ተልዕኮውን ለመፈጸም ወቅታዊነት፣ ተዓማኒነትና ግልፅነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ያለው ሥም

13. ትምህርት ሚ/ር መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ሥም

14 የውሀ መስኖና ኤነርጂ መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሚ/ር ሥም

15 ማዕድን እና ነዳጅ ሚ/ር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት እና ህጋዊ የሆኑ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ማህበራት ሥም

16 ከተማ ልማት እና መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት እና ህጋዊ የሆኑ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ኮንስትራክሽን ሚ/ር ማህበራት ሥም

17 ገቢዎች ሚ/ር መረጃ፣ የገቢና ጉምሩክ ህግን ገቢን በመጨመር ተልዕኮን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

የማስከበር አገልግሎት ለማሳካት ሥም

18 ጉምሩክ ኮሚሽን መረጃ፣ የገቢና ጉምሩክ ህግን ገቢን በመጨመር ተልዕኮን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

የማስከበር አገልግሎት ለማሳካት ሥም

19 ጠቅላይ አቃቤ ህግ መረጃ ህግና ህጋዊነት ለማስፈን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሥም

20 ፍርድ ቤቶች መረጃ፣ ህግን ማስከበር ህግና ህጋዊነት ለማስፈን ወቅታዊና ታዓመኒነት ያለው መረጃና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ህግን ያከበሩ ማህበራት ሥም

21 የኢትዮጵያ ንግድ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ ተልዕኮውን ለማሳካት፤ ምቹ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሥራዎች ኮርፖሬሽን የገበያ ትስስር ገበያ ለማግኘት ህጋዊ ማህበራት ሥም


22 የግብርና ግብዓት አቅራቢ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ ተልዕኮውን ለማሳካትና ምቹ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ድርጅት የገቢያ ትስስር ገበያ ለማግኘት ህጋዊ ማህበራት ሥም

23 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ ተልዕኮውን ለማሳካትና ምቹ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ድርጅት የገበያትስስር ገበያ ለማግኘት ህጋዊ ማህበራት ሥም


የአገልግሎቱ ባህሪያት

ተ.ቁ የባለድርሻአካላት አገልግሎት የሚወስደው የሚከፈል ግኑኝነት የተቋሙ ገጽታ


የአገልግሎቱ ጠቀሜታ ጥራት
ጊዜ ዋጋ

24 ንግድ ባንኮች መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካትና ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ምቹ ገበያ ለማግኘት ማህበራት ሥም

25 የግብርና ምርምር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ኢንስቲትዩት ማህበራት ሥም

26 መንግስታዊ ያልሆኑ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ዓላማቸውን ለማሣካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ድርጅቶች ማህበራት ሥም

27 ለጋሽ ድርጅቶች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ዓላማቸውን ለማሣካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ማህበራት ሥም

28 የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ ወቅታዊና ተዓማኒ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ኮርፖሬሽን ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ምቹ ገበያ ለማግኘት ህጋዊ ማህበራት ሥም

አገልግሎት

29 ፋብሪካዎች መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ ምቹ ገበያና የፋብሪካ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና ህጋዊ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ግብዓት ለማግኘት ማህበራት ሥም

30 ደንና ዱር እንሰሳት ጥበቃ መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ ተልእኮውን ለማሳካትና ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ባለሥልጣን ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ምቹ ገበያ ለማግኘት ማህበራት ሥም

31 የኢትዮጵያ ደረጃዎች መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነት፣ ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ኤጀንሲ ሥም

32 ኢትዮ ቴሌኮም መረጃ ገቢውን ለማሳደግ ታዓማኒነት፣ ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሥም

33 የኢትዮጵያ መብራት ሃይል መረጃ ገቢውን ለማሳደግ ታዓማኒነት፣ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ኮርፖሬሽን ሥም

34 ኤችአይቪ ኤድስ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ ማህበራት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሴክሬታሪያት ማህበራት ሥም

35 ሴቶች፤ ህፃናትና ወጣቶች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ጉዳይ ሚ/ር ማህበራት ሥም

36 ከፍተኛ የትምህርት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ምርምርና ጥናት ለማካሄድ ወቅታዊ፣ ጥራት፣ ተዓማኒነት ያለው መረጃና በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ተቋማት ህጋዊ ማህበራት ሥም

37 የምርት ገበያ ባለሥልጣን መረጃ፣ የህግ ማስከበር አገልግሎት የግብይት ህግን ለማስከበር ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃና ህግን በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

የሚያከብሩ ማህበራት ሥም

38 ምርት ገበያ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት የተሻለ የግብይት ሥርዓት ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ለመዘርጋት ፈፃሚ የሆኑ ማህበራት ሥም

39 ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ሥም

40 ሚዲያ ተቋማት መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም

ሥም

41 የቴክኒክ ሙያ ማሰልጠኛ መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም

ተቋማት ሥም

42 የኢትዮጵያ ስራ አመራር መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና

ኢንስቲትዩት መልካምሥም

43 የኢትዮጵያ ስጋና ወተት መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም

እንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ሥም

44 የንግድ ውድድር ሸማቾች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም

ጥበቃ ባለስልጣን ሥም

45 ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን መረጃ፤ ሪፖርት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃና ሪፖርት በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም

ሥም
ከላይ በሰንጠረዡ ላይ እንደተቀመጠው 10 የሚሆኑ ባለድርሻ አካላት ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ያለቸውና

ከፍተኛ ተጽእኖ የሚያሳድሩ ስለመሆናቸው በትንተና የተለዩ ሲሆኑ እነሱም፡-

1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

2. ሚኒስትሮች ም/ቤት

3. ግብርና ሚኒስቴር

4. የንግድ እና ኢንዱስተሪ ሚኒስቴር

5. ገንዘብ ሚኒስቴር

6. ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

7. ብሔራዊ ባንክ

8. ዕንባ ጠባቂ ተቋም

9. 9 ኙ የክልል መንግስታት እና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች

10. ሰላም ሚኒስቴር ናቸው፡፡

የተቀሩት ባለድርሻ አካላት ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎት በፍላጎትና ተጽዕኖ ትንተና መሰረት በመካከለኛ ደረጃ የተቀመጡ ናቸው፡፡

6.3. በትንታኔው ውጤት መሰረት ሴክተሩ ያለበት ሁኔታ

ከመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ አንጻር ከተደረሰው የትንተና ውጤት እንደታየው ሴክተሩ የማደራጃና ቁጥጥር አካላትን አቅም በማጎልበት

የኅብረት ስራ ማህበራትን ማጠናከርና ማዘመን እንደሚጠበቅበት በግልጽ አስቀምጧል፡፡ በተገልጋይና ባለድርሻ አካላት ትንተና መሰረት

ተገልጋዮች ከኤጀንሲው ብዙ አገልግሎቶች እንደሚፈልጉና የተጽዕኖ ደረጃቸው ከፍተኛ መሆኑን ከውጤቱ ለማየት ተችሏል፡፡

ከውስጥና ከውጭ ትንተና ውጤት እንደታየው ሴክተሩ ውስን ጥንካሬዎችና ሰፊ ድክመቶች ያሉበት መሆኑን እንዲሁም ሰፊ እድሎችና

ስጋቶች እንዳሉበት ታይቷል፡፡ በተለይ ድክመቱን ለማስወገድ እና ያሉበትን ስጋቶች ለመቀነስ ጥንካሬውን በማጎልበት ምቹ ሁኔታዎችን

መጠቀም መቻል እንዳለበት አመላክቷል፡፡ በመሆኑም የትንተናው ውጤት እንደሚያሳየው የሴክተሩ አፈጻጸም በቀጣዩ የ 10 ዓመት (ከ 2013-

2022 ዓ.ም) መሪ እቅድ ጊዜ ውስጥ በተጠናከረ ሁኔታ መፈጸም ያለበት መሆኑን ያሳያል፡፡ ስለሆነም በቀጣይ የሚጠበቀውን ውጤት ተጨባጭ

ለማድረግ የሚያስችሉ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን እንደሚከተለው ለይቶ ለማውጣት ተችሏል፡፡

6.4. በ 10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ (ከ 2013-2022 ዓ.ም) ትኩረት የሚሹ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች

ከላይ በቀረቡት ትንተናዎች መሰረት የኅብረት ሥራ ሴክተር በቀጣይ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ስትራተጂያዊ ጉዳዮች ተለይተው

እንደሚከተለው ተጠቃለው ቀርበዋል፡፡


6.4.1. ከኅብረት ሥራ ሴክተር ተግባርና ኃላፊነት ነጥረው የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች
 የኅ/ሥ/ማህበራትን ማጠናከርና ማዘመን፤

 የኅ/ሥ/ማ/ የግብይት ድርሻ ማሳደግ፤

 የኅብረት ሥራ ማህበራት አግሮ ፕሮሰሲንግ እና ሜካናይዜሽን ማስፋፋት፤

 የኅ/ሥ/ማ/ ህግና ህጋዊነት እና ጤናማነት፤

 የኅ/ሥራ ማህበራት ፋይናንስ አቅም፣

 የኅ/ሥራ ማህበራት አቅም ግንባታ፣

 የመረጃ ተደራሽነትና የገጽታ ግንባታ፣

 ለአርብቶ አደር ማህበረሰብ ትኩረት መስጠት፣

 የባለ ብዙ ዘርፎች ጉዳዮች፣

6.4.2. ከተገልጋይ ፍላጎት ትንተና የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች


 አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት፣  የምርጥ ተመክሮ ቅመራ፣

 ማደራጀትና ምዝገባ፣  የፕሮጀክት ቀረጻ፣

 የግብይት መረጃ እና ትስስር፣  የቴክኖሎጂ ተደራሽንት፣

 ቁጥጥር፣  በየደረጃው የሚገኙ ኅ/ሥ/ማ/ትን በአንድ ጥላ ሥር

 አቅም ግንባታ፣ የሚያቀናጅ አደረጃጀት፣

 የህግ አገልግሎት፣  የኅብረት ሥራ ንቅናቄና ኤክስቴንሽን

6.4.3. ከባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች


 ወቅታዊ መረጃ፣  ህግ ማስከበር፣

 የተተነተነ ሪፖርት፣  የፖሊሲና የህግ መነሻ ሀሳቦች፣

 የተቀናጀ እቅድ፣  የተደራጀ ኅብረት ሥራ ማህበር፣

 የሙያ ድጋፍ፣  የገበያ ትስስር፣

6.4.4. ከአስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች ትንተና የተገኙ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች


 ስትራቴጂያዊ አመራር፣  የመረጃ ስርዓት፣

 የአገልግሎት አሰጣጥ፣  የሰው ሀብት ልማት፣


 ምቹ የሆነ የስራ አካባቢ፣  የባለቤትነት ስሜት፣

 የበጀት የን/ት አስተዳደርና አጠቃቀም፣  የሴቶችና የወጣቶች ተሳትፎ፣

 የሌብነት አስተሳሰ፣  የብድር አስተዳደር፣

 የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም፣  የግብዓት አቅርቦትና ስርጭት፣

 የግብይት ተደራሽነት፣  የቁጠባ ባህል፣

ከላይ በቀረቡት ትንተናዎች መሰረት ሴክተሩ በቀጣይ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ስትራተጂያዊ ጉዳዮች ከሃገራዊ ፖሊሲና

ስትራቴጂዎች፣ ከተገልጋይ እና ከባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና፣ ከአስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች ትንተና እና ከሴክተር ተግባርና ኃላፊነት

የተገኙ ትኩረት የሚሹ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ተለይተው የሴክተሩ ተልዕኮ፣ ራዕይ እና የሴክተሩ የትኩረት መስኮች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

7. የኅብረት ሥራ ሴክተር ራዕይ፣ ተልዕኮ እና የትኩረት መስኮች

7.1. ራዕይ

በ 2028 ዓ.ም የአባላትን ኑሮ በላቀ ደረጃ የለወጡ እና ለአገር ብልጽግና የላቀ ሚና ያበረከቱ ጠንካራና ተወዳዳሪ ኅብረት ሥራ ማኅበራት
ተፈጥረው ማየት ነው፡፡

7.2. ተልዕኮ

‹‹በገጠርና በከተማ የሚኖረው ህብረተሰብ የአካባቢውን ሃብት መሰረት አድርጎ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሩን ለመፍታት በፈቃደኝነት ላይ

ተመስርቶ በተለያየ አይነትና ደረጃ የተደራጁ የኅብረት ስራ ማህበራትን በማጠናከርና በማዘመን፣ የኅብረት ሥራ ኤክስቴንሽን በማስፋፋት፣
አቅማቸውን በመገንባት፣ የግብይት ተሳትፎአቸውን እና ድርሻቸውን በማሳደግ፤ የአግሮ ፕሮሰሲን ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት፤ የአግሮ
ሜካናይዜሽን አገልግሎት ውጤታመነት ማሳደግ እና መስፋት የመቆጠብ ባህልና መጠንን በማሳደግ፣ የመበደር አቅም በመፍጠርና

ኢንቨስትመንትን በማሳደግ፤ ህግና ህጋዊነታቸውን እና ጤናማነታቸውን በማስጠበቅ፤ የአገልግሎት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ በማድረግ የአባላትን
ተጠቃሚነት በዘላቂነት ያረጋገጡ ውጤታማና ተወዳዳሪ የኅብረት ስራ ማህበራትን መፍጠር፡፡››

7.3. የሴክተሩ ዕሴቶች

o ግልጽነትና ተጠያቂነት o ታማኝነት

o ፍትሃዊነትና አሳታፊነት o ቁርጠኝነት


o መተባበር o ለአካባቢያዊ ዕውቀት ክብር መስጠት

o በራስ መተማመን o ለስኬት እውቅና መስጠት

o መቀናጀት o በእኩልነት ማመን

o በህዝብ አገልጋይነት መኩራት o የማያቋርጥ የለውጥ ባህል

8. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ


ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች

8.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ
ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

የቀጣዩ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ሲታቀድ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮችን ያከተተ ሲሆን እነርሱም፤

የትኩረት መስክ-1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከርና ማዘመን

ውጤት፡- የመፈፀም ብቃታቸው ያደገና ውጤታማ የሆኑ የኀብረት ሥራ ማህበራት

የትኩረት መስክ-2፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎና ድርሻ

ውጤት፡- ገቢያቸው ያደገና ኑሯቸው የተሻሻለ አባላት

የትኩረት መስክ-3 ፡- የአግሮ ፕሮሰሲን ኢንዱስትሪዎች ማስፋፋት

ውጤት፡- በምርት ላይ እሴት በመጨመሩ ገቢያቸው ያደገ አባላት

የትኩረት መስክ-4፡- የኅብረት ሥራ ማኅበራት ቁጠባና ኢንቨስትመንት

ውጤት፡- የቁጠባ መጠናቸው ያደገና ኑሮአቸው የተሻሻለ አባላት

የትኩረት መስክ-5፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግና ህጋዊነት እና ጤናማነት

ውጤት፡- ህግን አክብረው የሚሰሩ ጤናማ የኅብረት ሥራ ማህበራት

8.1.1. የትኩረት መስክ 1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር እና ማዘመን

ኅብረት ሥራ ማህበራት በአደረጃጀት፣ በስራ አመራር፣ በአሰራር ስርዓት፣ መልካም አስተዳደርን በማስፈን፤ በተግባራት አፈፃፀም፣ በፋይናንስና

ንብረት አስተዳደር፣ በአባላት ተሳትፎና ተጠቃሚነት እና በተቋማዊ መሰረተ ልማት ግንባታና አስተዳደር ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት እና

በመፍታት፤ አቅማቸውን በመገንባት እና የአፈፃፀም ብቃታቸውን በማሳደግ፤ የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት የሚችሉበት ትክክለኛ ቁመና ላይ

እንዲገኙ በማድረግ፤ ውጤታማ እንዲሆኑ በማስቻል፤ የአባላትን መሪነት፣ ባለቤትነት፣ ተጠቃሚነት እና እምነት ማሳደግ ነው፡፡ ይህንንም

እውን ለማድረግ የማጠናከሪያ ስትራቴጅ መቅረፅ እና የማጠናከሪያ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በዓይነትና በተለያዩ የአደረጃጀት እርከኖች በአባላቱ ሙሉ ፈቃድና የአካባቢ ሀብትን መነሻ በማድረግ በተለይም

አርብቶ አደሩ ማህበረሰብ አካባቢ ላይ ትኩረት በመስጠት በግብርና፤ በገንዘብ ቁጠባና ብድር እና በሙያ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችንና
ወጣቶችን ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የማደራጀት ስራ ይሰራል። የአባላትን ተሳትፎ በማረጋገጥ፤ የኅብረት ስራ ማህበራትንና

አባላት ቁጥር የማሳደግ ተግባራት ይከናወናሉ።

ኅብረት ስራ ማህበራት ከአገር ዓቀፍ እና ዓለም ዓቀፍ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ለውጥ እና ዘመን ጋር አደረጃጀታቸውን፣ አመራራቸውን፣

አሰራራቸውን እና አገልግሎት አሰጣጣቸውን መለወጥ እንዲሁም ማዘመን ካልቻሉ ቀጣይነታቸው ሊረጋገጥ አይችልም፡፡ ከዚህ አኳያ የተሻለ

ክህሎት ያላቸውን አካላትን በመጠቀም ዘመናዊ ቴክኖሎጅዎችን ማስፋፋት ይኖርባቸዋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራትን አመራር ለማዘመን ከአባላት መካከል የተሻለ የትምህርት ደረጃ ያላቸውን ተጨማሪ ስልጠና በመስጠት

ክህሎታቸውን በማዳበር የኅብረት ሥራ ማህበራትን እንዲመሩ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡ በተጨማሪም የተማረ ስራ አስኪያጅ

በመቅጠር እና የሙያ እገዛ የሚፈልጉ ተግባራት ላይ እውቀት እና ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎችን በመቅጠር ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ

ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራትን በሙያ የሚያግዙ ፈቃደኛ የሆኑ ባለሙያዎች የማማከር የሚሰጡበት አሰራር ስርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራትን መርሆዎች በማይፃረር ሁኔታ የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት በሚያስችሉ ተመጋጋቢ በሆኑ እና ግንኙነት ባላቸው

የተለያዩ የስራ መስኮች ላይ በመሰማራት የአገልግሎት አድማሳቸውን እንዲያስፋፉ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘመናዊ ቴክኖሎጅዎችን በመዘርጋት የአባላትን ምዝገባ፣ የዕጣ፣ አባላት ተሳትፎ፤ የቁጠባና ብድር፣ የግዥና ሽያጭ፣

የሂሳብ አያያዝ ስርዓት፣ የንብረት አያያዝና አስተዳደር እና የትርፍ ክፍፍል አፈፃፀም አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡

8.1.1.1. ግብ-1.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን አባላት እድገት በገጠር ከ 40 ወደ 80 በመቶ እና በከተማ ከ 20 ወደ 50 በመቶ በማሳደግ፣ የአባላትን ገቢ

አባል ካልሆነው የኅብረተሰብ ክፍል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ማሳደግ፣

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የአባላት ቁጥር

 ያደገ የኅብረት ሥራ ማህበራት ካፒታል

 የዘመነ የኅብረት ሥራ ማኅበራት አሰራር እና አደረጃጀት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

ገቢያቸው እና ተጠቃሚነታቸው ያደገ አባላት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

 በየደረጃው ያሉ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ሙሉ በሙሉ ማጠናከር፤

 የአባላትን ገቢ አባል ካልሆነው ኅብረተሰብ ገቢ በ 15% ማሳደግ፣


 በኅብረተሰቡ ፍላጎት መሰረት በተጠኑና በተመረጡ የሥራ መስኮች ላይ 10,000 የተለያዩ መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ 30

የኅብረት ሥራ ዩኒየኖችን 3 የኅብረት ሥራ ፌደሬሽኖች ማደራጀት

 በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የሚወክል የኅብረት ሥራ ሊግ ማቋቋም፤

 17 ሚሊዬን ግለሰቦችን (50 በመቶ ሴት እና 30 በመቶ ወጣቶችን) የመ/ኅብረት ሥራ ማህበራት አባል ማድረግ፤

 80 በመቶ የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና ብድር እና የሸማቾች መ/ኅብረት ሥራ ማህበራትን የዩኒዬን አባል ማድረግ፤

 ሁሉንም የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና ብድር እና የሸማቾች መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖችን የኅብረት ሥራ ማህበራት

ፌዴሬሽን አባል ማድረግ፤

 የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ብር 22.87 ቢሊዮን የካፒታል መሰብሰብ፤

 የኅብረት ሥራ ማህበራት የፋይናንስ አቅም ለማጠናከር አንድ የኅብረት ሥራ ፈንድ ማቋቋም

 30 የኅብረት ስራ ማህበራትን አደረጃጀት እና አሰራር የሚያግዙ አዋጆች፣ ደንቦች እና መመሪያዎችን ማዘጋጀት፤

 5 የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ እና የማስተዋወቅ ሥራ በመስራት የአቅም ግንባታ፣ የብድር እና ሌሎች የፋይናንስ ማጠናከሪያ

ድጋፎች እንዲያገኙ ማድረግ፣

ግብ-2.
 የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነ የሰው ኃይል ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚሰጡ

ስልጠናዎችን ውጤታማነት አሁን ከደረሰበት 67% ወደ 100% እንዲያድግ ማድረግ፡፡

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ግንዛቢያቸው ያደገ አባላት

 የማስፈጸም አቅማቸው ያደገ የኅብረት ሥራ አመራር አካላት

 የመፈጸም እና የማስጸም አቅማቸው ያደገ የኅብረት ሥራ ፈጸሚዎች

 ችግር ፈቺ የሆኑ የጥናትና ምርምር ግኝቶች

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ውጤታማ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማኅበራት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

 40 ሚሊዮን (50 በመቶ ሴቶች) የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ አመራር፣ ቅጥር ሠራተኞች፣ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ

አመራሮችና ባለሙዎች ስልጠና መስጠት

 2 የስልጠና ውጤታማነት እና 2 የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ማድረግ

 የኅብረት ሥራ ትምህርት፣ ስልጠና እና ጥናትና ምርምር የሚያደርጉ 9 የኅብረት ሥራ ኮሌጆችን ማቋቋም

 30 የኅብረት ሥራ የስልጠና ማኑዋሎችን ማሻሻል እና ማዘጋጀት

 5 በኅብረት ሥራ ላይ ያተኮሩ የጥናትና ምርምር ሥራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር ማካሄድ


 ሁሉም የኅብረት ሥራ ማህበራት የተማረ የሰው ሀይል በመቅጠር ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ ማድረግ

 ሁሉም የኅብረት ሥራ ማህበራት የአቅም ግንባታ ስልጠና በወሰዱ እና በተማሩ(30 በመቶ ሴቶች እና 20 በመቶ ወጣቶች) የስራ

አመራር አባላት እንዲመሩ ማድረግ

 የኅብረት ሥራ ማህበራት አማካሪ ምክር ቤት በፌደራል ደረጃ ማቋቋም

ግብ-3.

 ለአባሎቻቸው የላቀ አገልግሎት የሚሰጡ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 40 በመቶ ወደ 65 በመቶ

ማሳደግ፣

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 በአገልግሎት አሰጣጥ የረኩ አባላት

 መሠረት ልማት ያሟሉ የኅብረት ሥራ ማኅበራት

 በተሰጠው የኤክስቴንሽን አገልገሎት ግንዛቤው ያደገ ኅብረተሰብ

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 የላቀ አገልግሎት የሰጡ የኅብረት ሥራ ማኅበራት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ከአጠቃላይ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት ውስጥ 70 ከመቶ የሚሆኑት በኅብረት ሥራ ፣ በግብርና እና በኢንዱስትሪ

ኤክስቴንሽን አገልግሎት ይሰጣሉ፣

 40 በመቶ የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት መሰረታዊ የሆኑ መሠረተ ልማቶችን ያሟላሉ

 4 የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር እንዲስፋፋ ይደረጋል

 የኅብርት ሥራ ማህበራትን የአሰራር ስርዓት በማዘመን የአባላትን የርካታ ደረጃ 85 በመቶ ማሳደግ

 50 በመቶ የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በማምረት፣ በአገልግሎት፣ በማምረት እና በአገልግሎት የሚሰሩትን ሥራ

በማስፋፋት አዋጭነት ባላቸው እና የአባላትን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የተለያዩ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ማድረግ

 የኅብረት ሥራ ማህበራት በተቋቋሙበት ዓላማ የሚሰጡትን አገልግሎት በጥራት፣ በተደራሽነት እና በቅልጥፍና እንዲተግብሩ

ማድረግ

ግብ-4.

 በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በቋሚና እና በጊዜያዊ ለዜጎች የሚፈጠረውን የሥራ እድል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት

1.9 ሚሊዮን ወደ 14 ሚሊዮን ማድረስ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች


 የተፈጠረ የሥራ መስክ

 የሥራ እድል የተፈጠረላቸው ዜጎች

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 በተፈጠረላቸው የስራ እድል ተጠቃሚ የሆኑ ዜጎች

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 በማምረት፣ በአገልግሎት፣ በማምረት እና በአገልግሎት የሥራ ዓይነቶች ላይ በተደራጁ የተለያዩ የኅብረት ሥራ ማህበራት ተግባራት

ላይ 1.2 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 70 በመቶ) የሥራ እድል መፍጠር

 በገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት 4.16 ለሚሆኑ ዜጎች (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 45 በመቶ) የሥራ ዕድል

መፍጠር፣

 እሴት በመጨመር ተግባር ላይ በተሰማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራት 5.9 ሚሊዮን በመቶ (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 45 በመቶ)

የስራ እድል መፍጠር

 በሜካናይዜሽን አገልግሎት እና በሌሎች 0.6 ሚሊዮን ዋና ዋና የሥራ መስኮች (ሴት 5 በመቶ እና ወጣቶች 60 በመቶ) የስራ እድል

መፍጠር

8.1.2. የትኩረት መስክ 2፡-የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ


የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ተሳትፎና ድርሻ ለማሳደግ ግብይቱ ያለበትን ነባራዊ ሁኔታ በጥናት በመለየት አምራቹን ከሸማቹ ጋር

የማስተሳሰር ተግባር ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡

የአገር ውስጥ ግብይትን የተሳለጠ እንዲሆን ለማድረግ የገጠር አምራች የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከከተማ ሸማች የኅብረት ሥራ ማህበራት

ጋር ውጤታማ የግብይት ትስስር እንዲፈጥሩ በማድረግ እና የግብይት ሰንሰለቱን በማሳጠር አምራቹና ሸማቹ የጋራ ተጠቃሚ እንዲሆን

ይደረጋል፡፡ በተመሳሳይ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን የፍጆታ ምርቶች ፍላጎት ለማሟላት ከኢንዱስትሪ ምርት አምራቾች፣ አቀነባባሪዎች እና

ከጅምላ አቅራቢዎች ጋር የግብይት ትስስር እንዲፈጥሩ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በውጪ ግብይት ያላቸውን ተሞክሮ በማስፋት የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የግብርና ምርት በወቅቱና በብዛት

ቀጣይነት ባለው መልኩ በማሰባበሰብ እና በማከማቸት የዓለም ገበያ በማፈላለግ እና ጠንካራ የግብይት ትስስር በመፍጠር እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችንና

ቴክኖሎጂዎችን ከውጪ በማስገባት ማቅረብ እና ማሰራጨት ላይ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡

በመንግስት የሚቀርቡ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ከማሰራጨትም በተጨማሪ በተለይም ምርጥ ዘሮችን በማባዛት፣ የእንሰሳት መኖ

በማምረት እና እንዲሁም የአፈር ማዳበሪያ( ቅይጥ ማዳበሪ እና ኖራ) በማምረት እንዲያቀርቡና እንዲያሰራጩ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ለግብርና ቅድመ እና ድህረ ምርት ተግባር የሚያግዙ የግብርና ሜካናይዜሽን ማሽነሪዎችን እና መሳሪያዎችን

እንዲያቀርቡ እና አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡


የኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባሎቻቸው የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ሊያሳልጡ የሚችሉ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት ላይ ትኩረት

እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ለምርት እና አገልግሎት ግብይት የሚያስፈልጋቸውን ፋይናንስ በውስጥ አቅም ለመሸፈን ጥረት ማድረጋቸው

እንደተጠበቀ ሆኖ እጥረት በሚያጋጥማቸው ወቅት ከፋይናንስ ተቋማት፣ከገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና ከሌሎች ተቋማት

ጋር የግብይት ትስስር በመፍጠር እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡

በአጠቃላይ የኅብረት ሥራ ማህበራት የገበያ ድርሻ ለማሳደግ፤ የአባላትን ገቢ እንዲጨምርና ኑሮአቸውን እንዲሻሻል ለማድረግ በየደረጃው

የተለያዩ የእውቀትና የክህሎት ማሳደጊያ ስልጠናዎችና የተለያዩ የንቅናቄ መድረኮች በስፋት ይከናወናሉ።

ግብ-5.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብርና ምርቶች የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 15

በመቶ ወደ 46 በመቶ ማድረስ፤

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 በግብይቱ ተጠቃሚ የሆኑ አባላት

 ውጤታማ የሆነ የግብይት ትስስር

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የግብይት ድርሻ

 ገቢያቸው ያደገ አባላት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ለአገር ውስጥ ገበያ በኅብረት ሥራ ማህበበራት የሚቀርቡ የግብርና የፍጆታ ምርቶችን በዓይነት፣ በመጠን እና በጥራት ለአባላትና

ለገበያ እንዲቀርብ ማድረግ፣

 15 ሺ ኅብረት ሥራ ማህበራት በአገር ውስጥ ግብይት ትስስር እንዲሳተፍ የሚያስችል ሥራ መስራት፣


 10 ጊዜ የኅብት ሥራ ማህበራት እግዝቢሽንና ባዛርን በየደረጃው ማካሄድ፣
 ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የጋራ ቅንጅታዊ አሠራር በመፍጠር የአገር ውስጥ ግብይት ድርሻ ለማሳደግ መስራት፣
 በ 2022 ዓ.ም 2 ሚሊዮን ቶን የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ ማቅረብ፣
 ለኅብረት ሥራ ማህበራት የገበያ መረጃ አቅርቦት እና ተደራሽነትን ለማሳደግ መስራት፣

 የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የምርት ግብይት ተግባር ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲሳተፉ ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት የፍጆታ ምርቶች አቅርቦትና ስርጭትን በብር 9.6 ቢሊዮን ማሳደግ፣

 የሸማቾች የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በአባላት የሚፈለግ ምርትና አገልግሎት መሠረት ያደረገ ጠንካራ የገጠር እና የከተማ የግብይት

ትስስር እንዲኖራቸው ማድረግ


 የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርታቸውን በማስተዋወቅ ጠንካራ የአገር ውስጥ የግብይት ትስስር እንዲኖራቸው ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እና በእውቀት እንዲመራ የሚያስችል የግብይት አደረጃጀት እና የአሠራር ሥርዓት

እንዲኖራቸው ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብይት ድርሻ ለማሳደግ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ

 አባላት ምርታቸውን ለማቅረብ ከኅብረት ሥራ ማህበራቸው ጋር ቀጣይነት ያለው የአቅርቦት የውል ስምምነት እንዲኖራቸው

ማድረግ

 የአምራቾች እና የሸማቾች የግብይት ትስስር የተጠናከረ እና ቀጣይነት ያለው እንዲሆን ማድረግ

ግብ-6.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት በመጠን 5 በመቶ ወደ 50 ከመቶ እና

በዶላር(በገቢ) ከ 10 በመቶ ወደ 50 በመቶ ማድረስ፤

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ውጤታማ የሆነ የውጪ ግብይት ትስስር

 ለውጪ ገበያ የቀረበ ተወዳዳሪ ምርት

 የተገኘ የውጪ ምንዛሬ

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የግብይት ድርሻ

 በግብይቱ ተጠቃሚ የሆኑ አባላት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 በኅብረት ሥራ ማህበራት ወደ ውጪ የሚላኩ ዋና ዋና የግብርና ምርቶች(ቡና፣ የቅባት እህል፣ጥራጥሬ፣ ቅመማ ቅመም፣ እጣንና

ሙጫ፣ ማር እና አትክልትና ፍራፍሬ) ላይ ትኩረት በማደረግ ለውጪ ገበያ ማቅረብ

 ወቅታዊ፣ ተዓመኒነት ያለው እና ተከታታይ የሆነ የውጪ ገበያ መረጃ እንዲያገኙ ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጪ ግብይት ድርሻ ለማሳደግ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርታቸውን የሚሸጡበትን ነባር መዳረሻዎችን ማቆየት መቻል እና አዳዲስ መዳረሻዎችን በጥናት

በመለያት ማስፋት፣

 10 ጊዜ የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርቶችን በ Traid fair በመሳተፍና በማስተዋወቅ ጠንካራ የውጪ ግብይት ትስስር

እንዲኖራቸው ማድረግ
 ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የጋራ ቅንጅታዊ አሠራር በመፍጠር የውጪ ገበያ ድርሻ በመጠን እና በገቢ ለማሳደግ መስራት፣
 በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊነት ያላቸውን የምርት ዓይነቶች በመጠን እና በጥራት ለይቶ በማቅረብ የውጪ ምንዛሬ ግኝት ለማሳደግ

ትኩረት ሰጥቶ መስራት


 የውጪ ግብይት በእውቀት ላይ ተመስርቶ የሚከናወንበትን አደረጃጀት እና አሰራር መከተል

ግብ-7

 በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት 98.25 ከመቶ ወደ 98.5 ማሳደግ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 በወቅቱ እና በጥራት ቀርቦ የተሰራጨ ግብዓት

 ተመርቶ የቀረበ ግብዓትና ቴክኖሎጂ

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ምርታቸው ያደገ አባላት

 ያደገ የምርት ማሳደጊያ ግብዓት ድርሻ

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የሚያስፈልጉ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች (የአፈር ማዳበሪያ፣ ምርጥ ዘር፣ አግሮ

ኬሚካል፣ አግሮ ሜካናይዜሽን) በወቅቱ እና በጥራት ማቅረብ እና ማሰራጨት

 ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የሚያስፈልጉ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በወቅቱ እና በጥራት ማቅረብ እና ማሰራጨት

 የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብዓት አቅርቦት እና ስርጭት የተሳካ እንዲሆን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጀት

የሚያስችሉ አሠራሮችን መዘርጋት፣

ግብ -8

 በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የሚቀርበውን ምርጥ ዘር ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 34.5 በመቶ ወደ 50 በመቶ

ማሳደግ፣

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 በወቅቱ እና በጥራት ተባዝቶ የቀረበ ምርጥ ዘር

 ምርታቸው የጨመረ አባላት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የምርት ዘር ብዜት እና አቅርቦት ግብዓት ድርሻ

 ያደገ የአባላት ገቢ

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት


 33 ሺ ቶን ተጨማሪ ምርጥ ዘር በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ ለአባላት እንዲቀርብ በመደገፍ የሚቀርበውን ዓመታዊ ምርጥ

ዘር አቅርቦት መጠን 53 ሺ ቶን ማድረስ፣

 በምርጥ ዘር ብዜት፣ ግብይት እና አቅርቦት ላይ የተሰማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሥራ እንቅስቃሴ እንዲጠናከር ድጋፍ ማድረግ፣

 በመንግስት የሚቀርበውን ምርጥ ዘር በወቅቱ፣ በጥራት እና በሚፈለገው መጠን እንዲያሠራጩ መደገፍ፣

 50 አዳዲስ የኅብረት ሥራ ማህበራት በምርጥ ዘር ብዜት ሥራ ላይ እንዲሳተፉ ማድረግ፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብዓት አቅርቦት እና ስርጭት የተሳካ እንዲሆን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጀት

የሚያስችሉ አሠራሮችን መዘርጋት፣

ግብ-9.

 በቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር በ 2012 ዓ.ም

መጨረሻ ከተደረሰበት 5 በመቶ ወደ 34 በመቶ ማሳደግ፡፡

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የምርት ጥራት

 የተቆጠበ ጊዜ እና ጉልበት

 የቀነሰ የምርት ብክነት

 የሥራ እድል ፈጠራ

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 የጨመረ ምርትና ምርታማነት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 (1)7 ሺህ የሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ አዳዲስ ማሽኖችን ማቅረብ

 7 ሺህ የኅብረት ሥራ ማህበራት በቅድመ እና ድህረ ምርት ሜካናይዜሽን አገልግሎት አቅርቦት ሥራ ላይ እንዲሰማሩ

ማድረግ

 100 የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች የቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን የስልጠና፣ የጥገና እና

የሰርቶ ማሳያ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

ግብ-10.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የመሠረተ ልማት አቅርቦት ለማሻሻል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት፤ የመጋዘን ግንባታ ቁጥር ከ

2224 ወደ 5000 እና የገበያ ማእከላት ግንባታን ወደ 10 ማሳደግ፤

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች


 ተደራሽ የሆነ መሰረተ ልማት

 ውጤታማ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም

 የተሳለጠ የአገልግሎት አሠጣጥ

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 የጨመረ የምርት ጥራት

 የተቀላጠፈ ግብይት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 4990 ሺ አዳዲስ ዘመናዊ መጋዘኖችን በኅ/ሥራ ማህበራት በማስገንባት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

 10 ዘመናዊ መጋዘኖችን በመንግስት ድጋፍ በማስገንባት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

 10 ትላልቅ የገበያ ማዕከላት በመንግስትና በኅ/ሥራ ማህበራት በመገንባት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

 150 አነስተኛ የመንገድ ዳር ምርት መሸጫ ሱቆችን በኅብረት ሥራ ማህበራት በማስገንባት

 65 የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት መረጃ ማዕከላት በመንግስትድጋፍ በማቋቋም አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

 20 በመቶ የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት ለራሳቸውና እና ለሌሎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለሌላቸው የኅብረት ሥራ

ማህበራት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

8.1.3. የትኩረት መስክ 3፡-የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነትን ማሳደግ እና ማስፋፋት

የኅብረት ሥራ ማህበራት በአባላት ምርቶች ላይ እሴት በመጨመር አባላት ከምርታቸው የተሻለ የገበያ ዋጋ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያደርግ

አሰራር እንዲከተሉ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት የተለያዩ ዓይነት አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎችን በማቋቋም የአባላት ምርቶችን

በማቀነባበር፣ በማሸግ እና ልዩ ምልክት በመስጠት ለገበያ እንዲያቀርቡ በትኩረት ይሰራል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት የእሴት መጨመር ተግባራትን በሙያ የሚደግፉ በዘርፉ ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎችን በመቅጠር በየጊዜው

አቅማቸውን በመገንባት እንዲጠቀሙበት ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በየደረጃው የሚደረገው የእሴት መጨመር ተግባር ዘርፉ ተለይቶ፣ በጥራት ደረጃ፣ በዋጋ ተወዳዳሪ እና አዋጭ መሆኑ፣

ተቀባይነት፣ ቀጣይነት እና የተጠቃሚነት ደረጃ በጥናት በማረጋገጥ በስፋት እንዲሰራ ይደረጋል፡፡

በኅብረት ሥራ ማህበራት የእሴት መጨመር ተግባር የሚከናወነው የእሴት ሰንሰለትን ተከትሎ ከቀላል እስከ ከፍተኛ ዕሴት መጨመር ተግባራት

ሆኖ በዋናነት በሰብል፣ በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንሰሳት እና እንሰሳት ተዋጽኦ ምርቶች ማቀነባበር ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ለኅብረት ሥራ

ማህበራት ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት እሴት

እንዲጨመርበት የማድረግ ተግባር ተጠናክሮ ይሰራል፡፡


የኅብረት ሥራ ማህበራት የእሴት መጨመር ተግባርን አጠናክረው እንዲሰሩ ለማስቻል ከሌሎች ትላልቅ የኢንዱስትሪ ፓርኮች እና አግሮ-

ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ተግባር ላይ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር የኅብረት ሥራ ማህበራት መርህን በማይጻረር ሁኔታ ተጠቃሚነታቸውን ባረጋገጠ

መልኩ በጆይንት ቬንቸር የሚሰሩበት አሰራር እንዲኖር ይደረጋል፡፡

ግብ-11.

 የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የአካባቢያቸውን ፀጋ መሠረት አድርገው የሚያቋቁሟቸውን የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ

ኢንዱስትሪዎች ቁጥር 971 ወደ 1587 በማድረስና እሴት የተጨመረባቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርቶችን በ 2012

ዓ.ም ከተደረሰበት 10 በመቶ ወደ 60 በመቶ ማድረስ፣

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ተደራሽ የሆኑ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች

 ተወዳዳሪነቱ የጨመረ የግብርና ምርት

 የተፈጠረ የሥራ እድል

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን የተካ የግብርና ምርት

 ያደገ የአባላት ገቢ

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 616 የተለያዩ ከአነስተኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎችን ማቋቋም፣

 971 ነባር የግብርና ምርት የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነትን ለመጨመር ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ

 የኅብረት ሥራ ማህበራ ለገበያ የሚያቀርቧቸው የግብርና ምርቶች ውስጥ 70 በመቶው እሴት የተጨመረበት እንዲሆን ማድረግ

 በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በጥሬው ኤክስፖርት የሚደረጉ የግብርና ምርቶች ላይ አሴት በመጨመር እንዲልኩ ማድረግ

 ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን ለመተካት የኅብረት ሥራ ማህበራት አቀነባብረው እንዲያቀርቡ ማድረግ

8.1.4. የትኩረት መስክ 4፡- የኅብረት ሥራ ማኅበራት ቁጠባ እና ኢንቨስትመንት

በገጠርና በከተማ ለሚገኘው ኅብረተሰብ የገንዘብ ቁጠባ መጠንን ከማሳደግ ጋር በተያያዘ አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ

ማህበራትን በተመረጡና ባልተዳረሰባቸው አካባቢዎች በማደራጀት፣ በነባር የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላትን ቁጥር

በማሳደግ እና የግለሰብ ቁጠባ መጠን እንዲጨምር ሰፊ የሆነ ሥራ ይከናወናል፡፡ የኅብረተሰቡን ፍላጎትና አቅም ባገናዘበ ሁኔታ የተለያዩ

አማራጭ የቁጠባ አገልግሎቶችን የማስፋፋት ሥራ ይሰራል፡፡


የአካባቢውን ተጨባጭ ሁኔታዎችን ያገናዘቡ የተለያዩ የፋይናንስ ክህሎት ማሳደጊያ ማቴሪያሎች እየተዘጋጁ ለኅብረት ሥራ ማህበራት

አመራር አካላት፣ ለአባላት፣ ለቅጥር ሠራተኞች፣ ለማስፋፊያ አካላት ባለሙያዎች እና ለኅብረተሰቡ የእውቀትና ክህሎት ማሳደጊያ

ስልጠናዎች በስፋት ይሰጣል፡፡

የአባላትን የብድር ፍላጎት መሠረት በማድረግ የብድር አገልግሎቶችን በማስፋፋት የሚያስፈልገውን ብድር በውስጥ አቅም የማሟላት ተግባር

ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡ በተጨማሪም የፋይናንስ እጥረት በሚያጋጥምበት ወቅት ከፋይናንስ ተቋማት እና ከሌሎች የኅብረት ሥራ

ማኅበራት ጋር የፋይናንስ ግብይት ትስስር በመፍጠር እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ፋይናንስ ፍላጎትን ተደራሽ ለማድረግ እና የሚከሰቱ

የአደጋ ስጋቶችን ለመቀነስ የኅብረት ሥራ ባንክና የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስን የማቋቋም ተግባር በትኩረት ይሰራል፡፡

በአጠቃላይ የተለያዩ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስፋፋትና የቁጠባ ባህልን በማጎልበት የአባላትንና የህብረተሰቡን ገቢ እያሳደጉና የሥራ

እድሎችን እየፈጠሩ ኢንቨስትመንትን የማስፋፋት ሥራ በትኩረት ይከናወናሉ፡፡

ግብ-12.

 በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 19.5 ቢሊዮን ወደ ብር

80.2 ቢሊዮን በማድረስ የሚሰበሰበውን አገራዊ የግለሰብ ቁጠባ አሁን ከደረሰበት 5 በመቶ ድርሻ ወደ 25 በመቶ ማድረስ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የአባላት ቁጥር

 የተስፋፋ የቁጠባ አገልግሎት

 ያደገ ቁጠባ እና ካፒታል

 የተፈጠረ የሥራ ዕድል

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የቁጠባ ባህል

 ያደገ ኢንቨስትመንት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 14 ሚሊዮን (ሴት 50 በመቶ እና 30 በመቶ ወጣት) አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላትን ማፍራት

 የገንዘብ ቁጠባና ብድር ያልተዳረሰባቸው አካባቢዎች ላይ ትኩረት በማድረግ 500 መሠረታዊ፣ 5 የኅብረት ሥራ ኒዬን እና 1 የገንዘብ

ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌደሬሽን ማቋቋም

 ሁሉንም የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር

 ብር 60.7 ቢሊዮን ቁጠባ እና ካፒታል በፋይናንስ የኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲሰባሰብ ማድረግ

 የኅብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት በማድረግ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የወለድ -አልባ የፋይናንስ አገልግሎት

እንዲያስፋፉ ማድረግ
 ለልጆቻቸው መቀጠብ ከሚችሉ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ሙሉ በሙሉ ለልጀቻቸው ቁጠባ

እንዲቆጥቡ ማድረግ

 ሁሉም መሠረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የልጆች ቁጠባ እንዲጀምሩ ማድረግ

 የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የቀጠባ የአገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ

 የኅብረተሰቡን የመቆጠብ ባህል ለማሳደግ የፋይናንስ ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠናዎችን መስጠትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራትን

ማከናወን

ግብ-13.

 በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን የብድር መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 16.4 ቢሊዮን ወደ

ብር 84 ቢሊዮን ማሳደግ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የብድር መጠን

 የተስፋፋ የብድር አገልግሎት

 የተፈጠረ የሥራ እድል

 የቀነሰ የአደጋ ስጋት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ገቢያቸው ያደገ ቤተሰቦች

 ያደገ ኢንቨስትመንት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ብር 63 ቢሊዮን ብድር በፋይናንስ የኀብረት ስራ ማህበራት እንዲሰጥ ማድረግ፣

 የብድር ፍላጎት ካላቸው አባላት ውስጥ 90 ከመቶ ለሚሆኑ አባላት የብድር ፍላጎት እንዲሟላ ማድረግ

 የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የብድር አገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ

 በፋይናንስ የኀብረት ሥራ ማህበራት በኩል የሚሰራጨውን ብድር ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ ማድረግ

 ሁሉም የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የአነስተኛ የመድን ዋስትና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ

ግብ-14.

 የአገሪቱን የፋይናንስ ተደራሽነት ለማሳደግ አስተዋጽኦ የሚያበረክት አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ እና አንድ የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ

ማቋቋም፣

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች


 የተቋቋመ ባንክ እና ኢንሹራንስ

 ተደራሽ የሆነ የፋናንስ አገልግሎት

 ተደራሽ የሆነ የኢንሹራንስ አገልግሎት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 የተቀረፈ የፋይናነስ እጥረት

 የቀነሰ የአደጋ

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የፋይናንስ ፍላጎት ለሟሟላት እንዲቻል አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ ማቋቋም

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአደጋ ስጋት ለመቀነስ እንዲቻል አንድ የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ ማቋቋም

 የኅብረት ሥራ ባንክ እና ኢንሹራንስ ለማቋቋም የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎችን ማዘጋጀትና ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ማጸደቅ

 የሚቋቋመው የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ ለሁሉም ኅብረት ሥራ ማህበራትና አባላት አጠቃላይ እና አነስተኛ የመድህን አገልግሎት

ይሰጣሉ

8.1.5. የትኩረት መስክ 5፡- የኅብረት ሥራ ማኅበራት ህግና ህጋዊነት እና ጤናማነት

የኅብረት ሥራ ማህበራት መርሆዎቻቸውንና እሴቶቻቸውን ጠብቀው በመሥራት የአባላትን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚችሉበት ቁመና

እንዲኖራቸው እና ህግን አክብረው መስራታቸውን ኢንስፔክት በማድረግ የታዩ የአሰራር ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ የመውሰድ ተግባር

ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ወቅታዊ የፋይናንስ አቋማቸው ተረጋግጦ በአባላቱ እንዲሁም በሌላ ወገን ተቀባይነት እንዲኖራቸው ለማስቻል

የኅበርት ሥራ ማኅበራት ኦዲት አገልግሎት ሽፋን እንዲያድገና ጥራቱ የተጠበቀ እንዲሆን ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በተቀመጠው መመዘኛ መሥፈርት መሠረት ተመዝነው በሚያገኙት የአፈፃፀም ብቃት

ደረጃቸውን በመለየት ለአቅም ግንባታና ለሌሎች ድጋፍ አሰጣጥ ዝግጁ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በሚያደርጉት የሥራ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካለት ጋር በሚያገጥማቸው አለመግባባት ጉዳያቸውን በአካባቢያቸው

በዕርቅና በሽምግልና ዳኝነት መጨረስ እንዲችሉ እና በፍ/ቤት ደረጃ በሚያጋጥማቸው የህግ ጉዳዮች ላይ የህግ ድጋፍ እና የምክር አገልግሎት

እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ በተጨማሪም በህግ የተፈቀደላቸውን የመንግስት ድጋፍ እንዲያገኙ የህግ ምክር አገልግሎት ይሰጣል፡፡ የተለያዩ ህጎች

ሲዘጋጁ ስርዓቱን ተከትሎ የተዘጋጀ መሆኑንና የህግ ክፍተት መኖሩ ሲረጋገጥ የማሻሻልና የማስተካከል ሥራ ይከናወናል፡፡

ግብ-15.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኢንስፔክሽን ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 58 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች


 ያደገ የኢንስፔክሽን ሽፋን

 ህግ ያከበሩ ኅብረት ሥራ ማህበራት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 የሰፈነ ህጋዊ አሰራር

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ሁሉንም የኅብረት ሥራ ማህበራት ኢንስፔክት ማደረግ

 የኅብረት ስራ ማህበራትን አይነት እና ደረጃ ያገናዘበ የኢንሰፔክሽን የአሰራር ስርዓት መዘረጋት

 የኅብረት ሥራ ኢንስፔክተሮች ሙሉ አቅማቸውን ተጠቅመው መሥራት እንዲችሉ አቅማቸውን መገንባት

 በተለያዩ ምክንያቶች በኅብረት ሥራ ማህበራት የተከሰቱ ጉድለቶችን ሙሉ በሙሉ ማስመለስ

 ለኅብረት ሥራ ማህበራት የህግ ምክር አገልግሎት መስጠት

ግብ-16.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኦዲት አገልግሎት ሽፋን ኦዲት መደረግ ካለባቸው ህብረት ሥራ ማህበራት በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ

ከደረሰበት 33 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ያደገ የኦዲት ሽፋን

 የቀነሰ ብክነት

 ተአማኒነት ያገኘው የኦዲት ግኝት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ደህንነታቸው የተጠበቀ የኅብረት ስራ ማህበራት

 የፋይናንስ ጤናማነታቸው የተረጋገጠ የኅብረት ሥራ ማህበራት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 ኦዲት ሊደረጉ የሚችሉ ሁሉንም የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት አገልግሎት መስጠት፣

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ሂሣብ እውቅና እና ፈቃድ ባላቸው ኦዲተሮች በውክልና ኦዲት ማስደረግ

 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች እና ዩኒየኖች ለአባል መሰረታዊ ኅብረት ስራ ማህበራት ኦዲት እንዲያሰደረጉ የአሰራር ስርዓት

መዘረጋት

 የኅብረት ሥራ ኦዲተሮች ሙሉ አቅማቸውን ተጠቅመው መሥራት እንዲችሉ አቅማቸውን መገንባት፡፡


ግብ-17.

 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ የአገልግሎት ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 21 በመቶ ወደ 80 በመቶ

ማሳደግ

ከግቡ የሚጠበቁ የአጭር ጊዜ ውጤቶች

 ተዓማኒነት ያገኘ የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ

 ያደገ የብቃት ደረጃ አሰጣጥ አገልግሎት

 የብቃት ደረጃቸው የተለየ ህብረት ሥራ ማኅበራት

ከግቡ የሚጠበቁ የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች

 ለድጋፍ አሰጣጥ ምቹ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማኅበራት

ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

 80 በመቶ የሚሆኑ የኅብት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ በመለየት የምስክር ወረቀት መስጠት

 በብቃት ደረጃ ምዘና መሠረት ከደረጃ በታች የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በመለየት ድጋፍ እንዲየገኙ ማድረግ

8.2. ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች


የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ተሳትፎ ለማሻሻል፤ የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራርና አባላትን፣

የማደራጃና ቁጥጥር እና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ለማሳደግ ኅብረት ሥራ ማህበራት በዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ ስልጠና ይሰጣል፡፡

የሴቶችና የወጣቶች ተሳትፎ በማሳደግ፣ የኤች አይቪ/ኤይድስ በመከላከል፤የአመጋገብ ስርዓትን በማስገንዘብ እና የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ

ስራ ላይ በመሳተፍ፣ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ የኢኮኖሚ ልማት በመገንባት ረገድ የኅብረት ሥራ ሴክተሩ የሚጠበቅበትን

ድርሻ እንዲወጣ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን ከማህበራዊ ተሳትፎ ተግባሮቻቸው ጋር አስተሳስሮ የሚተገበሩበትና ለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች

እንቅስቃሴ ከማህበራዊ ተሳትፎ በጀታቸው እንደየአቅማቸው በመመደብ ሊያከናውኑ የሚችሉበት ግልጽ የአሰራር መመሪያ በማደራጃና

ቁጥጥር አካላት ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ይሆናል፡፡

በኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችና ወጣቶች የአባልነትና አመራርነት ተሳትፎ እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አሁን ያለበት ደረጃ በጥናት ይለያል፡፡

ሴቶችና ወጣቶች በኅብረት ሥራ ማህበራት በአባልነት እና አመራርነት በስፋት እንዲሳተፉና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ስለ ኅብረት ሥራ

አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ሴቶችና ወጣቶች ተኮር የስልጠና ሰነዶችና የአደረጃጀት ማኑዋሎች እየተዘጋጁ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫና የስራ ባህል

ማሳደጊያ ስልጠናዎች በተከታታይ ይሰጣሉ፡፡ በኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችና ወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት የሚያግዙ ልዩ ልዩ

ፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞች እየተቀረጹ ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡


ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት እና አመራሮች ስለ አካባቢ ጥበቃና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ጠቀሜታ እና አስፈላጊነት ላይ ሰፊ የግንዛቤ

ማስጨበጥ ስራዎች በስፋት ይሰራሉ፡፡ የአካባቢ ጥበቃና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ተግባር የኅብረት ሥራ ማህበራት የዕቅድ አካል ሆኖ እንዲተገበር

የሚያስችሉ አሰራሮች ተዘርግተው ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡

በደን ልማትና ሌሎች የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራዎች ላይ ተደራጅተው በማልማት እና በመንከባከብ የሚጠቀሙ የኅብረት ሥራ ማህበራት

አጠቃቀማቸው የአየር ንብረትን በማይበክል ሁኔታ ሆኖ መልሶ የመጠቀምና የመተካት ስትራቴጂን እንዲከተሉ በማድረግ በአካባቢ ጥበቃ

ተግባራት ከሚገኘው ጥቅም ለአብነት እንደ ካርቦን ንግድ አይነት ጥቅሞችን እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

በየአካባቢው ያሉ አካል ጉዳተኞችን፣ አረጋውያንና ወላጅ አጥ ህጻናት በኅብረት ሥራ ማህበራት ተጠቃሚ ሊሆኑባቸው የሚችሉ የስራ

መስኮች በጥናት በመለየት የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮችና አባላት ተግባሩን በእቅድ ይዘው እንዲተግበሩ ይሰራል፡፡

ኅብረት ሥራ ማህበራትና አቅም ገንቢዎች በጋራ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተደራጅተው ሊሰሩ ለሚችሉ አካል

ጉዳተኞችና አረጋውያን የመነሻ ካፒታልና ሌሎች የሙያ ስልጠናዎችን በማግኘት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋሉ፡፡ ለዚህም በየደረጃው ያሉ

ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ተገቢውን ትኩረት ሰጥተው ቀጣይነት ያለው የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ይሰራሉ፡፡

በኅብረት ሥራ ማህበራት መደራጀት የማይችሉ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞችና ወላጅ አጥ ህጻናትን ኅብረት ሥራ ማህበራት ከማህበራዊ

ፈንዳቸው በጀት በመመደብና የዕቅዳቸው አካል በማድረግ እንዲደግፉ ለኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮችና አባላት የግንዛቤ ማሰደጊያ

ስራዎች ይሰራሉ፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት በሚያካሄዷቸው የምክክር መድረኮች እና ልዩ ልዩ ጉባኤዎች ስለተላላፊ በሽታዎች ቅድመ መከላከል ስትራቴጂዎች

እና ስለ ስነ ምግብ ጽንሰ ሃሳብና ጠቀሜታ ተከታታይ ትምህርትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ይሰጣሉ፡፡ ለዚህም ተግባሩን በባለቤትነት

የሚያስፈጽሙ መንግስታዊ አካላት እና በዘርፉ የተሰማሩ አቅም ገንቢዎች በየደረጃው ካሉ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ጋር

በመቀናጀት ተከታታይ የአቅም ግንባታ፣ የድጋፍ እና ክትትል ስራዎችን ይሰራሉ፡፡

8.3. የማስፈጸሚያ ስልቶች

8.3.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የኮሚዩኒኬሽን እና የሕዝብ ግንኙነት አሰራርን ማጠናከር

የኅብረት ሥራ ሴክተር የሕብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚሰራ ተቋም እንደመሆኑ በርካታ አካላት ከሴክተሩ

የሚፈልጓቸው መረጃዎች አሉ፡፡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እና ተቋማት የኅብረት ሥራ ማህበራት ለገበያ የሚያቀርቧቸው የተለያዩ

ምርቶችን ለመገበያየት፣ የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ለመጠቀም፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚፈልጓቸውን የፍጆታ ምርቶች እና

አገልግሎቶችን ለማቅረብ በርካታ ጠቃሚ መረጃዎችን ከሴክተሩ ይፈልጋሉ፡፡

ተጠቃሚዎች እነዚህን ምርቶች እና አገልግሎቶችን ትክክለኛ መረጃ አግኝቶ ለመገበያየት እና ለመለዋወጥ እንዲችሉ የተለያዩ ሚዲያዎችን

በመጠቀም መረጃዎችን ለሕብረተሰብ የማስተላለፍ ተግበራት በኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አካላት እና በኅብረት ሥራ ማህበራት በመሰራት ላይ

ይገኛል፡፡ በየደረጃው ያሉ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አካላት ድህረ-ገጾችን በመዘርጋት፣ ማህበራዊ ሚዲያ በመክፈት፣ የኤለክትሮንክስ እና

የህትመት ሚዲያዎችን በመጠቀም የሴክቴሩን የሥራ እንቅስቃሴ ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡


በግብይታቸው ጠንካራ አቅም የፈጠሩ የኅብረት ሥራ ማህበራት የራሳቸውን ድህረ-ገጽ በመዘርጋት እና የተለያዩ የኤለክትሮንክስ እና ህትመት

ሚዲያዎችን በመጠቀም ምርት እና አገልግሎቶቻቸውን ለተጠቃሚው የማስተዋወቅ ሥራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ሆኖም በኅብረት ሥራ ሴክተር

ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እና ጠቃሚ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት መረጃዎችን በተደራጀ እና ቀጣይነት ባለው ሁኔታ

ለተጠቃሚው እንዲደርስ ለማድረግ እየተሰራ ያለ ሥራ የተጠናከረ ባለመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡

በየደረጃው የሚገኙ ኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎችን ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡

በኅብረት ሥራ ሴክተሩ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን እና ጠቃሚ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት መረጃዎችን ጥራት እና ወቅታዊነት

ጠብቆ ለሕብረተሰቡ እንዲደርስ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርትና አገልግሎት፣ የገበያ ዋጋ፣ የምርት ዓይነትና ጥራት፣ የአየር ሁኔታ እና አጠቃላይ መረጃዎችን በማደራጀት እና

በመተንተን ቀጣይነት ባለው መልኩ ለመንግስት እና ለሌሎች ተጠቃሚዎች ይሰራጫል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላት ምርትና

አገልግሎቶቻቸውን ለተጠቃሚዎች እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ ተከታታይነት ያለው የኅብረት ሥራ ማህበራት ኤግዚብሽን፣ ባዛርና

ሲምፖዚየሞች በራሳቸው እንዲያዘጋጁ የማስተዋወቅ ሥራ ይሰራል፡፡ በኅብረት ሥራ ማህበራትና እና በሸማቾች መካከል ቀጣይነት ያለው

ግብይት ትስስር እንዲኖር ለማድረግ የማስተዋወቂያ እና ግንዛቤ ማሳደጊያ መድረኮች እንዲዘጋጁ ይደረጋል፡፡

የተለያዩ ዓይነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልቶችና ሚዲያዎችን በመጠቀም ስለ ኅብረት ሥራ ማህበራት አስፈላጊነት፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና

ፖለቲካዊ ጠቀሜታ፣ የኅብረት ሥራ ፅንሰ-ሃሳቦች፣ ትርጉም፣ ዓላማ፣ እሴቶች እና መርሆዎችን ለሕብረተሰቡ፣ በየደረጃ ለሚገኙ አመራር

አካላት እና ለሌሎች እንዲቀርብ በማድረግ ግንዛቤ የማሳደግ ሥራ ተጠናክሮ ይሰራል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት ለሕብረተሰቡ ያላቸው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ ከመሠረቱ ለማስረጽ በየትምህርት ቤቶች የኅብረት ሥራ

ክበባትን በስፋት በማቋቋም ግንዛቤን የማሳደግ ተግባር በቀጣይነት ተጠናክሮ ይሰራል፡፡ የኅብረት ሥራ ሴክተሩ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ በማተኮር

ለሕዝቡ መልዕክት የሚያስተላልፍ ራሱን የቻለ የሬዲዮና ቴሌቭዥን ፕሮግራሞች ተከፍቶ ሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡

በተጨመሪም የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌደሬሽኖች እና ዩኒዬኖች የራሳቸውን እና የአባላትን ምርቶች እና አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ ላይ

ተቀናጅተው እና ተጠናክሮ እንዲሰሩ የሚያደርግ አሰራር ተዘርግቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ለሕዝብ ግንኙነት ሥራቸው

ትኩረት በመስጠት ብቁ ባለሙያዎችን በመቅጠር እንዲያሰሩ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት እንደየእድገት ደረጃቸው የራሳቸውን

ሚዲያ እንዲኖራቸው የሚያደርግ አሰራር ይዘረጋል፡፡

የኅብረት ሥራ ሊግ አጠቃላይ የአገርቱን የኅብረት ሥራ ማህበራት የገጽታ ግንባታ ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት አገር አቀፋዊ እና ዓለም አቀፋዊ

ግንኙነቶችን እንዲያደርግ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል፡፡ በተጨማሪም የኅብረት ሥራ ሊግ የአገርቱን የኅብረት ሥራ እንቅስቃሴ፣ የእድገት

አቅጣጫ፣ የሉባቸውን ችግሮች በማደራጀት እና በመተንተን በአገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታሮችን (ኤለክትሮንክስና ህትመት

ሚዲያ) በመጠቀም የገጽታ ግንባታ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የኅብረት ሥራ ማህበራት አቅም ገንቢ አካላት ለኅብረት ሥራ ሕዝብ ግንኙነት ሥራ ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ

ይደረጋል፡፡
8.3.2. የፈጻሚ እና አስፈጻሚ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ

የ 10 ዓመቱን መሪ እቅድ ለማስፈጻም እንዲቻል በየደረጃው የሚገኙ ቁልፍ ፈጻሚ፣ አስፈጻሚ እና ባለድርሻ አካላት የሚኖራቸው ተግባር እና

ኃላፊነት በዝርዝር ተቀምጧል፡፡ በእቅድ የተለዩ ዋና ዋና የኅብረት ሥራ ሴክተር ማነቆዎችን ለመቅረፍ እና የሚጠበቀውን ውጤት

ለማስመዝገብ እንዲቻል የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት፣ ባለድርሻ አካላት፣ አቅም ገንቢዎች እና የኅብረት ሥራ ማህበራት

ተቀናጅተው እና ትኩረት ሰጥተው ተግባርና ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ፡፡

በእቅዱ የተቀመጡ ዝርዝር የመፍትሄ ሃሳቦች በአንድ ጊዜ የሚተገበሩ ሳይሆን በሚቀጥለው 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ በተቀመጠው መሰረት

በየዓመቱ ተከፋፍሎ የሚተገበር ይሆናል፡፡ በዚህ መሠረት በየዓመቱ የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት እርስ በርሳቸው የሚመጋገቡ በመሆናቸው

ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ተግባራት በየቅደም ተከተላቸው እንዲከናወኑ በማድረግ ይሆናል፡፡

በመሆኑም የኅብረት ሥራ ማህበራት በቁጥርም ሆነ በዓይነት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመሩ መምጣት፣ የአባላት ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ማደግ፣

የሚሰጧቸው አገልግሎቶች ማለትም የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ግብይት ድርሻ እያደገ መምጣት ፣ እሴት መጨመር፣ አግሮ ፕሮሰሲንግ፣

ሜካናይዜሽን አቅርቦትና አገልግሎት መስፋፋት፣ የቁጠባ፣ የብድር እና የፍጆታ ምርቶች አቅርቦት በከፍተኛ ደረጃ በማደግ ላይ ይገኛል፡፡ ይህን

ዕድገትና ለውጥ ሊመራ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀት፣ የሰው ኃይል፣ አሰራር እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን በማሟላት የሴክተሩን

የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም መገንባት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡

በዚህ መሠረት የማስፈጸሚያ ስልቶቹ መካከል ዋና ዋናዎቹ፡-

የግንዛቤ መፍጠሪያ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፡- የውይይት መድረኩ በዋናነት የሚያተኩረው ከኅብረት ሥራ ማህበራት፣ ከኅብረት

ሥራ ማህበራት አባላት፣ በየደረጃ ካሉት የመንግስት አካላት፣ ዩኒቨርስቲዎች፣ ከተለያዩ ባለድርሻ እና አቅም ገንቢ አካላት እና ሌሎች ወሳኝ

ከሆኑ ተቋማት ጋር የሚደረግ ይሆናል፡፡

በእቀዱ ላይ ግንዛቤዎችን መስጠት፡- የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት የሚያተኩሩት በዋናነት ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ አመራር

አካላት፣ ቅጥር ሰራተኞች፣ በየደረጃው የሚገኙ አስፈጻሚ እና ፈጻሚ አካላት ተከታታይነት ያለው ስልጠናዎችን በመስጠት ይሆናል፡፡

ለሥራው ስኬታማነት የሚያግዙ አሰራሮችን መዘርጋት፡- እቅዱን ሳይንጠባጠብ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያግዙ የሕግ ማዕቀፎችን ማዛገጃት

እና ማሻሻል፣ አስፈላጊ የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን፣ አደረጃጀቶችን በመዘርጋት እና በማጠናከር የሚሰራ ይሆናል፡፡

እቅዱን የሚደግፉ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን መቅረጽ፡- ለእቅዱ መሳለጥ አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶች እና

ሌሎች የማስፈጸሚያ ስልቶች ተዘጋጅተው ይተገበራሉ፡፡ በዚህ መሠረት ለአቅም ግንባታ ተግባራት፣ ለግብይት ማስፈጸሚያ፣ ለመሰረተ ልማት

ግንባታ እና ዝርጋታ እና ኢንቨስትሜንትን የሚደግፉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

የግንኙነት ስርዓትን በመዘርጋት፡- በእቅዱ አፈጻጸም ላይ የሚመለከታቸው አካላት በየጊዜው መረጃዎችን በመለዋወጥ፣ ክትትልና ግምገማ

ስርዓት በመዘርጋት የሚተገበር ይሆናል፡፡ የእቅዱን አፈጻጸም በተመለከተ መንግስት፣ ባድርሻ አካላት፣ አቅም ገንቢዎች እና ኅብረት ሥራ

ማህበራት በየጊዜው ተገናኝተው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚታዩ ችግሮች በወቅቱ እንዲፈቱ አቅጣጫ በማስቀመጥ የሚተገበር ይሆናል፡፡
8.4. የ 10 ዓመት እቅድ የማስፈጸሚያ በጀት እና የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ

8.4.1. የማስፈጸሚያ በጀት ፍላጎት ትንበያ

8.4.1.1. የመደበኛ በጀት ትንበያ (ሥራ ማስኬጃ እና ደመወዝ)

በዚህ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ውስጥ የተካተቱ እና ቁልፍ ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ተብለው በተለዩት አምስቱ የትኩረት

መስኮች ሥር የተዘረዘሩትን ተግባራት እና ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ለማከናወን ከፌደራል ጀምሮ አስከ ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌ ድረስ

የሚያስፈልገውን መደበኛ የማስፈጸሚያ በጀት መንግስት የሚመድብ ሲሆን ክልሎች በራሳቸው በኩል ለሚከናውኗቸው የሴክተሩ የተግባራት

ማስፈጸሚያ የሚውለው መደበኛ በጀትም በየደረጃው ባሉ በክልል መንግስታት በኩል ተለይቶ የሚመደብ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ከዚህ እቅድ ጋር

ተያይዞ የቀረበው የማስጸሚያ መደበኛ በጀት የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ እንደ ፌዴራል የተሰጠውን ተልእኮ ለመወጣትና የኅብረት ሥራ

ሴክተሩን ለመደገፍ ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ በጀት አቅዶ ያቀረበው የትንበያ በጀት የፌደራሉ የራሱ ብቻ ሲሆን የሚፈለገው

የመደበኛ በጀት መጠንም ለሥራ ማስኬጃ ብር 106 ሚሊዮን እና ለፌደራል የሠራተኞች የ 10 ዓመት ጥቅል ደመወዝ ብር 198.02 በድምሩ

ብር 304.02 ሚሊዮን እንደሚያስፈልግ ተተንብዮ ታቅዷል፡፡

8.4.1.2. የካፒታል በጀት ትንበያ

የኅብረት ሥራ ሴክተሩን የመፈጸም እና የማስፈጸም አቅም በማሳደግ በየደረጃው የሚገኙ በተለይም በግብርና እና ግብርና ነክ በሆኑ የሥራ

ዘርፎች ላይ የተሠማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የፋይናነስ አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ የአሠራር ስርዓት እንዲዘረጉ

በማጠናከር እና በማዘመን ቀጣይነት ያለው የኢንቨስትመንት ሥራ ውስጥ እንዲገቡና የአባሎቻቸውን ገቢ እንዲያሳድጉ ለማድረግ የኅብረት

ሥራ ማህበራቱ ራሳቸውን ችለው አስኪቆሙ ድረስ መንግስት በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶና አስፈላጊውን የማስፈጸሚያ

የካፒታል በጀት መድቦ ሊደግፋቸው ይገባል፡፡

ስለሆነም በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በካፒታል በጀት የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት የተለዩ ሲሆን የእነዚሁ ተግባራት

የማስፈጸሚያ የካፒታል በጀትም ተተንብዮ እና ታቅዶ በሠንጠረዥ----ላይ በዝረዝር ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ በዚህም መሠረት ለአርዳይታ

የኅብረት ሥራ ኮሌጅ ግንባታ ማስፋፊያ፣ ከፌደራል አስከ ወረዳ ያለውን የኅብረት ሥራ ሴከተር በመረጃ መረብ ለማስተሳሰር የሚውል
የቴክኖሎጂ ዝርጋታ፣ ምርቱ ባለባቸው ክልሎች ለሚገኙ 4 የሰብል፣ 3 የአትክልትና ፍራፍሬ እና ለ 3 የወተት ማቆያ መጋዘን ለመገንባት፣ 10
የገበያ ማዕከላትን ለመገንባት፣ 65 የገበያ መረጃ ማዕከላት ለመገንባት፣ ለፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የህንጻ ግንባታ ማሰሪያ እና
ለኤጀንሲው የ 40 ተሸከርካሪዎች ግዥ በጥቅሉ ብር 5.2 ቢሊዮን ካፒታል በጀት እንደሚያስፈልግ ተተነብየ ታቅዶ ቀርቧል፡፡

8.4.1.3. የወጭ ምንዛሬ ፍላጎት ትንበያ

በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅበረት ሥራ ማኅበራት የሚተገበሩ የወጪ ምንዛሬ(የአሜሪካን ዶላር) የሚጠይቁ ዋና ዋና ተግባራት

የተለዩ ሲሆን የእነዚሁ ተግባራት የማስፈጸሚያ የውጪ ምንዛሬ መጠን ተተንብዮ እና ታቅዶ በዝረዝር ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ በዚህም መሠረት

ለአፈር ማዳበሪያ፣ ፀረ- አረም እና ፀረ- ተባይ ኬሚካል ከአገር ውጪ ግዥ፣ ለ 4 የተለያዩ የሰብል ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ግንባታ
የሚውሉ መሣሪያዎች ከአገር ውጪ ግዥ፣ ለ 3 የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስተሪዎች ግንባታ የሚውሉ
መሣሪያዎች ከአገር ውጪ ግዥ፣ 3 የተለያዩ የእንሰሳት ተዋፅዖ ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ግንባታ የሚውሉ መሣሪያዎች ከአገር
ውጪ ግዥ፣ ለ 20 የህብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች የግብርና ሜካናይዜሽኖች መሳሪያዎች የውጪ ግዥ በጥቅሉ ብር 3.12 ቢሊዮን የውጪ
ምንዛሬ (የአሜሪካን ዶላር) እንደሚያስፈልግ ተተነብየ ታቅዶ ቀርቧል፡፡

8.4.1.4. የኅብረት ስራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ

ለኅብረት ሥራ ሴክተር ውጤታማነትና በተለያየ ዓይነት እና ደረጃ ተደራጅተው ለሚገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን የደረሱበትን

የእድገትቸ ደረጃ የዋጀ ሁለንተናዊ ድጋፍ ለመሰጠት እንዲቻል ፈጻሚው እና አስፈጻሚው አካል በእውቀቱ የታነጸ እና በክህሎት የዳበረ እና

በአመለካከቱ የተስተካከለ እና በተግባር ተኮር ስልጠና የተገነባ የሰው ኃይል በፌደራል፣ በክልል፣ በዞን፣ በወረዳ እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ ባሉ

የኅብረት ሥራ አደራጅ እና ቁጥጥር አካላት እንዲሟላ ማድረግ የ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ትኩረት ከሚሰጣቸው ቁልፍ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ

ነው፡፡ በተለይ የኅብረት ሥራ ማህበራት ደህንነት የተጠበቀ እንዲሆን በኢንስፔክሽን፣ በኦዲት እና በብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬሽን በኩል

የሚፈለገውን አገልግሎት በብቃት ለመስጠት እንዲቻል በሁሉም ደረጃ ተፈላጊውን የሰው ኃይል እንዲሟላ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ኅብረት

ሥራ ማህበራትን በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የግብይት ትስስር የሚፈጥሩና ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ ባለሙያዎች ለተቀመጡት

ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና ቁልፍ ግቦች መሳካት ወሳኝነት አላቸው፡፡ በመሆኑም በፌደራል፣ በክልል፣ በዞን፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ

ከተፈቀዱ የስራ መደቦች መካከል 28,506 የሚሆነው በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅብረት ሥራ ባለሙያዎች ይሟላል፡፡ በተለይ

የኅብረት ሥራ ማህበራትን በሁሉም ቀበሌዎች ተደራሽ ለማድረግና ሁለንተናዊና የተጠናከረ ድጋፍ ለመስጠት በእያንዳንዱ ቀበሌ አንድ

የኅብረት ሥራ አደራጅ ባለሙያ ይሟላል፡፡ ከፌደራል እስከ ወረዳ ባሉ የኅብረት ስራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት ውስጥ 932 የሚሆኑ

በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ምሩቃን የሚሟሉ ሲሆን፣ 8,664 በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ እና 18,154 የሚሆኑ ከቴክኒክና ሙያ ተቋማት

የተመረቁ ባለሙያዎች እንዲሟሉ ይደረጋል፡፡

8.5. የክትትልና ግምገማ ስርዓት፡-

ይህ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ተጠናቆ ወደ ተግባር ሲገባ በተዘጋጀው ዝርዝር የየዓመቱ የድርጊት መርሃ ግብር መሠረት

የሚኖረውን የአፈጻጸም ሂደት እየገመገሙ አቅጣጫ ለማስቀመጥና መከለስ የሚገባው ተግባር ካለም በወቅቱ ለመከለስ እንዲቻል

የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፣ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት እና በቀጣይ የ 10 ዓመቱ እቅድ አጋማሽ ላይ የሚቋቋመው

የኅብረት ሥራ ሊግ ጋር በመቀናጀት እና ለክትትል እና ግምገማ የሚያግዝ ስርዓት በመዘርጋት የክትትል እና የግምገማ ሥራው በተከታታይ

እንዲገመገም ይደረጋል፡፡ በዚህም መሠረት በየምዕራፉ የኅብረት ሥራ ሴከተሩን የ 10 ዓመተ መሪ እቅድ አፈጻጸም የሚገመግም ቀዋሚ

የክትትልና ግምገማ ቡድን በማደራጀት በአፈጻጸም ውስጥ የታዩ ክፍተቶችን በጥናት እንዲለይ እና በተገኘው የጥናት ውጤት መሠረት እቅድ

አፈጻጸሙ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ውሳኔ እንዲሰጥበት በማድረግ እቅዱ እንዲከለስ እና እንዲሻሻል የሚደረግበት ሥርዓት ይዘረጋል

ለተፈጻሚነቱም የተጠናከረ የክትትልና ቁጥጥር ሥራ ይሰራል፡፡

8.5.1. የክትትልና ግምገማ ዓላማዎች


ለዚህ የ 10 ዓመት የህብረት ሥራ መሪ እቅድ የተቀረጸው የክትትልና ግምገማ ሥርዓት 4 ዋና ዋና ዓላማዎች ያሉት ሲሆን
እነርሱም የሚከተሉት ናቸው፤

 በየደረጃው እንዲተገበር የተዘጋጀውን የቀጣይ የ 10 ዓመታት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ አፈጻጸም በተዘጋጀለት
የድርጊት መርሃ ግብር መሠረት እየተካሄደ መሆኑን ማረጋገጥ፣
 በዝርዝር እቅዱ ውስጥ በተቀመጡ መለኪዎች መሰረት በእቅድ አፈጻጸም ሂደት የተገኘውን ውጤት መረጃ በመሰብሰብ፣
በማደራጀትና በመተንተን በተገኘው ግኝት መሠረት የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ለመስጠትና ውሳኔዎችን በማሳለፍ
በቀጣይነት መሻሻል የሚገባቸውን ለማሻሻልና የተገኙ የተሻሉ ተሞክሮዎችም ካሉ ለማጠናከተርና ለማስፋፋት፣
 የኅብረት ሥራ ሴክተሩ ያስቀመጣቸውን ቁልፍ የትኩረት መስኮች፣ ግቦች እና የሚጠበቁ ውጤቶች ተደራሽ
መደረጋቸውንና የታቀደው ስትራቴጂክ ግብ ለመምታት ማምራቱን ለመገምግም፣
 የታቀደው የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት ዕቅድ የአሠራር ስርዓቱ እና ሂደቱ መሻሻል የሚያስፈልገው ከሆነ
ለመወሰን የማሻሻያ ሥራ ለመስራት የሚሉት ዋና ዋና ዓለማዎች ናቸው፡፡
8.5.2. የክትትልና ግምገማ ስልቶች
በዚህ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ውስጥ የሚከተሉት 5 የክትትልና ግምገማ ስልቶች እንደመሳሪያነት የምንጠቀምባቸው
ይሆናሉ:: እነርሱም፤

1. ወቅታቸውን የጠበቁ በትክክለኛ መረጃ ላይ የተመሠረቱ ሪፖርቶች


2. ሳይንሳዊ አካሄዱን የተከተሉና በእውቀት ላይ የተመሠረቱ የዳሰሳ ጥናቶች
3. ሁሉንም የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት ያካተተ እና ሙሉ ተሳታፊ የሚሆኑባቸው ተከታታይ የምክክር መድረኮች
4. ሁሉንም የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት ያካተተ እና ሙሉ ተሳታፊ የሚሆኑባቸው የመስክ ጉብኝቶች፣
5. ወቅታዊ እና የመፍትሄ አመላካች ግብረ- መልሶች ይሆናሉ፡፡

8.5.3. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር፣

የክትትልና የግምገማ ስርየክትትልና ግምገማ ሥርዓት የሚተገበረው በሁሉም የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ አየሰራር ሲሆን

የክትትልና ግምገማ ሂደቱን በባለቤትነት ስሜት ለማስኬድ እንዲቻል የዋና ዋናዎችን ሚና ለይቶ ለማስቀመጥ ያክል የሚከተሉት

ተካተዋል፤

8.5.3.1. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በስራ ክፍሎች

በየደረጃው የሚገኙ የኅብረት ሥራ ሴክተር ባለሙያዎችና ሰራተኞች በኩል በእቅድ የተያዙ ስራዎች አፈጻጸምን በሳምንት፣
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በግማሽ ዓመትና በየበጀት ዓመቱ በጋራ በየስራ ክፍላቸው ግምገማ በማድረግ በታዩ እጥረቶች ላይ አቅጣጫ
ይሰጣል፣ ለትግሮችም መፍትሄ ይቀመጣል፡፡

8.5.3.2. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በኅብረት ሥራ ማኔጅመንት

በየደረጃው የሚገኙ የሴክተሩ የበላይ ኃላፊዎች በተገኙበት ስራዎች በየወሩ፣ በየሩብ ዓመቱና በየዓመቱ መጨረሻ ላይ ይገመገማሉ
በዚህም ስትራቴጂያዊ አመራር ይሰጣል፡፡

8.5.3.3. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በፌደራል እና በክልል ኤጀንሲዎች

በየሩብ ዓመቱ የኅብረት ሥራ ማህበራትን አተገባበር የክልሎችን ተሞክሮ በየክልል የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንዲዎች፣ በዞንና
በወረዳ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ጽ/ቤቶች እንዲሁም በኅብረት ሥራ ማህበራት ጽ/ቤት በመገኘት የስራ ግምገማ ያደረጋል፡፡
በታዩ ችግሮች ላይ የቴክኒክ ድጋፍ በቦታው ይሰጣል፡፡ በየሩብ ዓመቱ በመስክ በተገኘው ሪፖርትና ተሞክሮ የፌዴራል ኤጀንሲ
የሥራ ኃላፊዎችና ባለሞያዎች፣ የክልል የስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት የምክክር ጉባኤ ይካሄዳል፡፡ በሚደርሱባቸው
ስምምነቶች መሰረት የቀጣይ የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች ይሰጣሉ ተግባራቱ ይከናወናሉ፡፡

8.5.3.4. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በግብርና ሚኒስቴር፣

በእቅዱ መሰረት የተከናወኑ ተግባራት በየሳምንቱ፣ በየወሩ፣ በየሩብ ዓመቱ፣ በግማሽ ዓምትና በየአመቱ መጨረሻ ለግብርና
ሚኒስቴር ሪፖርት በማቅረብና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች
በተገኙበት ግምገማ ይደረጋል፡፡

8.5.3.5. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣

በየሩብ ዓመቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርት ይቀርባል፡፡ በቀረበው ሪፖርት መሰረት በአመት ሁለት ጊዜ በግብርና ጉዳዮች
ቋሚ ኮሚቴ ግምገማ ይደረጋል፡፡ በሚሰጡ አቅጣጫዎች መሰረት ተግባራት እንዲፈጸሙ ይደረጋል፡፡

8.5.3.6. የክትትልና የግምገማ ስርዓት አተገባበር በገንዘብ ሚኒስቴር

በየሩብ ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ለገንዘብ ሚኒስቴር ይቀርባል፡፡ በሚቀርበው ሪፖርት መሰረት በየሩብ ዓመቱ ግምገማ
ይደረጋል፡፡
9. አባሪዎች

9.1. የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የድርጊት መርሃ ግብር


9.1.1. የትኩረት መስክ 1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር እና ማዘመን
ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ የ 10 የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመቱ መድረሻ
2012 ዓ.ም ዓመት
እቅድ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
የኅብረት ሥራ ማህበራትን አባላት እና ገቢ ማሳደግ በገጠር በመቶኛ 40 80 44 48 52 56 60 64 68 72 76 80 80
1 በከተማ በመቶኛ 20 50 23 26 29 32 35 38 41 44 47 50 50
የገቢ እድገት በመቶኛ 5 15 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 15
1.1 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር፤ መሰረታዊ በመቶኛ 25 100 35 45 55 65 75 85 95 100 100 100 100
ዩኒየኖችን በመቶኛ 80 100 90 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ፌደሬሽኖች በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
1.2 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማደራጀት መሰረታዊ በቁጥር 92755 10000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 102755
ዩኒየኖችን በቁጥር 391 30 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 421
ፌደሬሽኖች በቁጥር 4 3 1 1 1
1.3 የኅብረት ሥራ ሊግ ማቋቋም በቁጥር 0 1 1 1
1.4 የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላትን ማፍራት ቁጥር በሚሊ 22.6 16.5 1.2 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 39.1
ወንድ በሚሊ 15.1 8.25 0.6 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 23.35
ሴት በሚሊ 7.5 8.25 0.6 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 0.85 16
ወጣት በሚሊ 7.1 4.9 0.3 0.51 0.51 0.51 0.51 0.51 0.51 0.51 0.51 0.51 11.99
1.5 የዩኒዬን አባል ማድረግ (የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና መሰረታዊ በመቶኛ 34.8 45.2 39.8 44.8 49.8 54.8 59.8 64.8 69.8 73.8 77 80 80
ብድር እና የሸማቾች)
1.6 የፌዴሬሽን አባል ማድረግ (የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና ዩኒዬን በመቶኛ 100 10 20 30 40 50 60 70 80 90 100 100
ብድር እና የሸማቾች)
1.7 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ካፒታል ማሳደግ ብር በቢሊዮን 27.13 22.87 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 2.28 50
1.8 የኅብረት ሥራ ፈንድ ማቋቋም በቁጥር 0 1 1 1
1.9 የአሰራር ስርዓትን መዘርጋት በቁጥር 21 30 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 30
1.10 የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ በቁጥር 5 1 1 1 1 1 5
2 የሚሰጡ ስልጠናዎችን ውጤታማነት ማሳደግ በመቶኛ 67 100 80 85 90 90
2.1 ስልጠና መስጠት (50 በመቶ ሴቶች) ቁጥር በሚሊ 11.4 40 4 4 4 4 4 4 4 4 4 4 40
አባላት በሚሊ 11.17 38.8 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 3.88 38.8
አመራር በሚሊ 0.24 0.8 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.08 0.8
ቅ/ሠራተኞች በሚሊ 0.035 0.12 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.012 0.12
ኃላፊናባለሙ በሚሊ 0.024 0.08 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.008 0.08
2.2 የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ እና ውጤታማነት ጥናት ፍላጎት በሰነድ 3 2 1 1 2
ማካሄድ ውጤታማነት በሰነድ 3 2 1 1 2
2.3 የኅብረት ሥራ ኮሌጆችን ማቋቋም በቁጥር 0 9 1 4 2 2 9
2.4 የስልጠና ማኑዋሎችን ማሻሻል እና ማዘጋጀት በቁጥር 30 2 2 2 2 2 4 4 4 4 4 30
2.5 ጥናትና ምርምር ማካሄድ በቁጥር 0 5 1 1 1 1 1 5
2.6 የተማረ የሰው ኃይል መቅጠር በመቶኛ 100 10 20 30 40 50 60 70 80 90 100 100
2.7 የሰለጠኑ እና የምስክር ወረቀት ያገኙ የስራ አመራር በመቶኛ 100 10 20 30 40 50 60 70 80 90 100 100
አካላት ሴቶች በመቶኛ 30 3 6 9 12 15 18 21 24 27 30 30
ወጣቶች በመቶኛ 20 2 4 6 8 10 12 14 16 15 20 20
2.8 አማካሪ ምክር ቤት በፌዴራል ደረጃ ማቋቋም በቁጥር 1 1 1
3 የላቀ አገልግሎት የሚሰጡ የኅ/ሥራ ማህበራትን ኅ/ስ/ማህበር በመቶኛ 65 7 13 20 26 33 39 45 52 58 65 65
ማሳደግ
3.1 የኤክስቴንሽን አገልግሎት ኅ/ስ/ማህበር በመቶኛ 70 10 15 20 25 30 35 40 50 60 70 70
3.2 መሠረታዊ የሆኑ መሠረተ ልማቶችን ማሟላት ኅ/ስ/ማህበር በመቶኛ 40 1 2 5 10 15 20 25 30 35 40 40
3.3 ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመር እና ማስፋፋት በሰነድ 2 5 1 1 1 1 1 7
3.4 የአሰራር ስርዓትን በማዘመን የአባላትን እርካታ በመቶኛ 81 90 82 83 84 85 86 87 88 89 90 90 90
ማሳደግ
4 በኅብረት ሥራ ማህበራት ለዜጎች የሚፈጠረውን ጠቅላላ ቁጥር በሚሊ 1.9 11.64 .83 1.12 1.13 1.14 1.15 1.16 1.2 1.25 1.3 1.38 14
የሥራ እድል ሴቶች 50 በመቶ እና ወጣቶች 40 ቋሚ በሚሊ 0.2 0.60 0.03 0.04 0.05 0.06 0.07 0.09 0.1 0.11 0.12 0.13 1.07
በመቶ ማሳደግ ጊዜያ በሚሊ 1.7 11.04 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13 11.13
4.1 በተለያዩ ዓይነት በተደራጁ ኅብረት ሥራ ማህበራት በቁጥር 1.2 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12 0.12
የሚፈጠር የሥራ ዕድል (ከሚደራጁ 7.5 በመቶ) ሴቶች በቁጥር 0.6 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06
ወጣቶች 0.6 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06
4.2 ብድር በወሰዱ አባላት የሚፈጠር ጊዜያዊ እና ቋሚ ቁጥር በሚሊ 4.17 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4
የስራ እድል (ብድር ከወሰዱ አባላት መካከል 55 % ሴቶች በሚሊ 2.09 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2
የስራ ዕድል ) ወጣቶች በሚሊ 2.08 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21 0.21
4.3 እሴት በመጨመር ተግባር ላይ በተሰማሩ የኅ/ሥራ ቁጥር በሚሊ 5.9 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59 0.59
ማኅበራት የሚፈጠር የሥራ ዕድል (35 በመቶ) ሴቶች በሚሊ 0.31 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031 0.031
ወጣቶች በሚሊ 0.28 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028 0.028
4.4 በሜካናይዜሽን አገልግሎት እና በሌሎች የሚፈጠር በቁጥር 0.6 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06 0.06
የስራ እድል (2.5 በመቶ) ሴቶች በሚሊ 0.18 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018 0.018
ወጣቶች በሚሊ 0.42 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042 0.042
9.1.2. የትኩረት መስክ 2፡-የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ
ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ አስከ የ 10 የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመተ ምህረቱ መዳ
2012 ዓ.ም ዓመት ራሻ
2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
እቅድ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብርና በመቶኛ 15 31 20 24 28 32 36 38 40 42 44 46 46
5 ምርቶች ግብይት ድርሻ ማሳደግ፤
5.1 የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ ማቅረብ በሚሊ ቶን 1.6 2 1.64 1.68 1.72 1.76 1.8 1.84 1.88 1.93 1.97 2 2
5.2 የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን በአገር ውስጥ የግብርና መሠረታዊ በቁጥር 5758 15,00 6000 7000 8000 9000 10000 110000 120000 13000 14000 150000
ምርቶች ግብይት ላይ በስፋ እንዲሳተፉ ማድረግ 0
ዩኒየን በቁጥር 155 200 160 165 170 175 180 185 190 195 200 200 200
5.3 ለአገር ውስጥ ግብይት የሚውል ፋይናንስ ማመቻቸት በቢሊየን ብር 4.1 5 4.2 4.3 4.4 4.5 4.6 4.7 4.8 4.9 5 5 5

5.4 የኅብረት ሥራ ማህበራት የፍጆታ ምርቶች አቅርቦትና ዓመታዊ አማካይ 10.4 20 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 20


ስርጭትን ማሳደግ አቅርቦት በቢሊዮን
ብር
6 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ መጠን በመቶኛ 5 45 6 5 5 5 5 5 4 4 3 3 50
በመጠንና በዶላር ማሳደግ፤ ዶላር በመቶኛ 10 40 7 5 5 6 4 4 3 2 2 2 50
6.1 የግብርና ምርትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ በሺ ቶን 110.9 475 25 30 35 40 45 50 55 60 65 70
6.2 ለውጭ ግብይት የሚውል ፋይናንስ ማመቻቸት በቢሊዮን ብር 23 1.2 1.45 1.69 1.93 2.22 2.4 2.6 2.9 3.1 3.51
6.3 የግብርና ምርቶችን በዓለም ገበያ ማስተዋወቅ በዙር 10 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
7 በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት ቀርቦ በመቶኛ 98.25 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5
የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓትና
ቴክኖሎጂ ድርሻ ማሳደግ፤
7.1 ምርጥ ዘር በኅ/ሥ/ማ/ እንዲባዛ ማድረግ፣ በቶን 34,500 18975 36,510 38,600 40,680 42,77 44,787 46,797 48,895 50,995 53,115 53,475
7
7.2 ፀረ-ተባይ፣ ፀረ-በሽታ እና ፀረ-ፈንገስ በኅ/ ሥራ ማህበራት በቶን 523 235 553 581 608 635 658 682 702 725 743 758
በኩል እንዲቀርብ ማድረግ፣
8 በኅ/ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የሚቀርበውን የምርጥ ዘር በመቶ 34.5 50 36 37.5 39 40.5 42 43.5 45 46.5 48 50 50
አገራዊ ድርሻ ማሳደግ፣
8.1 በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ ለአባላት የሚቀርበውን በሺ ቶን 33 53 35 37 39 41 43 45 47 49 51 53 53
ዓመታዊ ምርጥ ዘር አቅርቦት መጠን ማሳደግ

8.2 አዳዲስ የኅብረት ሥራ ማህበራት በምርጥ ዘር ብዜት የኅ/ሥ/ማ/ቁጥር 28 50 30 35 40 45 50 55 60 65 70 78 78


ሥራ ላይ እንዲሳተፉ ማድረግ
9 በቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን በመቶኛ 5 29 8 11 14 17 20 23 26 29 31 34 34
አገልግሎት የሚሰጡ የግብርና ኅ/ሥ/ማህበራትን ቁጥር
ማሳደግ፡፡
9.1 የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ አዳዲስ በቁጥር 1050 1000 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 2050
ማሽኖችን ማቅረብ
9.2 የኅ/ሥ/ማህበራት በቅድመ እና ድህረ ምርት በቁጥር 87 1000 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 1087
ሜካናይዜሽን አገልግሎት አቅርቦት ላይ እንዲሳተፉ
ማድረግ
9.3 የግብርና ኅ/ሥ/ማህበራት ዩኒዬኖች የግብርና ሜካናይዜሽን በቁጥር 100 10 15 15 15 17 8 6 5 5 4
የስልጠና፣ የጥገና እና የሠርቶ ማሳያ አገልግሎት እንዲሰጡ
ማድረግ
ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ አስከ የ 10 የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመተ ምህረቱ መዳ
2012 ዓ.ም ዓመት 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ራሻ
እቅድ
9.1.2. የትኩረት መስክ 2፡-የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ
10 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የመሠረተ ልማት አቅርቦት የመጋዘን ግንባታ 2224 2776 270 275 280 275 270 280 270 275 280 301 5000
ማሻሻል በቁጥር
የገበያ ማዕከላት 0 10 2 2 2 1 1 2 10
ግንባታ በቁጥር
10.1 አነስተኛ የመንገድ ዳር ሱቆችን መገንባት በቁጥር 0 150 15 15 15 20 20 20 15 15 10 5
10.2 የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት መረጃ ማዕከላት በቁጥር 0 65 9 8 9 7 8 9 6 4 5 65
በማቋቋም
10.3 የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ የኅብረት ሥራ በመቶኛ 20 5 7 9 11 13 15 17 18 19 20 20
ማህበራት

9.1.3. የትኩረት መስክ-3-፡ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነትን ማሳደግ እና ማስፋፋት


ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ አስከ የ 10
የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመተ ምህረቱ
2012 ዓ.ም ዓመት
ተ.ቁ እቅድ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 መዳራሻ
የግብርና የኅብረት ሥራ ማህበራት አዲስ የሚገነቡ
የሚያቋቁሟቸውን የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ማቀነባበሪያዎች በቁጥር 971 616 55 75 74 74 73 72 75 73 19 26 1,587
11 ኢንዱስትሪዎችን ቁጥር ማሳደግ እሴት ተጨምሮበት
ለገበያ የሚቀርብ ምርት 10 60 15 20 25 30 35 40 45 50 60 70 70
በመቶኛ
ነባር የግብርና ምርት የማቀነባበሪያ በመቶኛ
11.1 20 80 25 30 35 40 45 50 55 60 70 80 80
ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነትን መጨመር
ከውጪ ተቀነባብሮ የሚገቡ የግብርና ምርቶችን አገራዊ ድርሻ በመቶኛ 10 2 2.5 3 3.5 4.5 6 7 8 9 10
(ዱቄት፣ ዘይት፣ የእንሰሳት ተዋጽኦ፣ የአትክልትና
11.2
ፍራፍሬ ውጤቶች) ለመተካት በኅብረት ሥራ
ማህበራት እንዲቀነባበር መደገፍ
9.1.4. የትኩረት መስክ 4፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጠባ እና ኢንቨስትመንት

ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ አስከ የ 10 የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመተ ምህረቱ መዳራሻ
2012 ዓ.ም ዓመት
እቅድ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
112 በፋይናንስ ኅ/ሥ/ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን የሚሰበሰብ ቁጠባ በቢሊዮን 19.5 60.7 2 3 5 6 6 6 6 6 10.3 10.4 80.2
እና ድርሻ ማሳደግ ብር
የቁጠባ ሽፋን በመቶኛ 5 20 1 1 2 2 2 2 2 2 3 3 25
12.1 አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አዲስ አባላት በሚሊ ቁጥር 5.4 14 1 1.2 1.3 1.4 1.4 1.4 1.5 1.5 1.6 1.7 19.4
አባላትን ማፍራት የሴቶች ድርሻ በመቶኛ 42 50 42.5 43 43.2 43.8 44 44.5 45 45.5 47 50 50
የወጣቶች ድርሻ በመቶኛ 15 30 18 20 22 23 23.5 24 24.5 25.5 27 30 30
12.2 አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ መሰረታዊ የገ/ቁ/ብ/ 21,328 500 70 70 60 60 60 50 50 50 20 10 21,828
ማህበራትን ማደራጀት ኅ/ሥ/ማህበራት በቁጥር
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥራ ዩኒየን 131 5 2 1 1 1 136
በቁጥር
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥራ ፌደሬሽን 1 1 1 2
በቁጥር
12.3 የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር በመቶኛ 90 100 90 90 95 100 100 100 100 100 100 100 100

12.4 ተጠቃሚዎች በሚገኙባቸው አከባቢዎች የገንዘብ ቁጠባ በመቶኛ 0 100 30 40 50 60 70 75 80 85 90 100 100
እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የወለድ -አልባ
የፋይናንስ አገልግሎት እንዲያስፋፉ ማድረግ
12.5 የልጆች ቁጠባን ማስፋፋት ቁጠባ የጀመሩ መ/ኅ/ሥ/ማ/ 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100
በመቶኛ
ለልጆቻቸው የሚቆጥቡ 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100
አባላት በመቶኛ
12.6 የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የቀጠባ በቁጥር 7 8 1 2 1 2 2 15
የአገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ

13 በፋይናንስ ኅ/ ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን በቢለዮን ብር 20.8 63.2 3 3 6 6 6 6 6 6.5 10.3 10.4 84
የብድር መጠን ማሳደግ
13.1 ለአባላት ብድር ማቅረብ በመቶኛ 16.4 67.6 84
13.2 የገ/ቁ/ብ/የኅብረት ሥራ ማህበራት የብድር አገልግሎት በቁጥር 8 7 1 1 1 1 1 1 1 15
አይነቶችን እንዲያስፋፉ
13.3 የተሰጠውን ብድር ማስመለስ በመቶኛ 98 100 98.5 98.7 99 100 100 100 100 100 100 100 100
13.4 የአነስተኛ የመድን ዋስትና አገልግሎትን ማስፋፋት በመቶኛ 100 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100

14 የአገሪቱን የፋይናንስ ተደራሽነት ለማሳደግ አስተዋጽኦ የሚቋቋም የኅብረት ሥራ 0 1 1 1


የሚያበረክት የኅብረት ሥራ ባንክ እና የኅብረት ሥራ ባንክ በቁጥር
ኢንሹራንስ ማቋቋም የሚቋቋም የኅብረት ሥራ 0 1 1 1
ኢንሹራንስ በቁጥር
14.1 ባንኩን እና ኢንሹራንስን ለማቋቋም የሚያስችል ጥናት በቁጥር 0 2 1 1
ማጥናት
14.2 የኅብረት ሥራ ባንክ እና ኢንሹራንስ ለማቋቋም በቁጥር 0 2 1 1
የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎችን ማዘጋጀት
14.3 የሚቋቋመው የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ የሚሰጠውን በቁጥር 0 2 1 1
አጠቃላይ እና አነስተኛ መድህን አገልግሎት የሚያግዝ
የአሰራር ስርዓት መዘርጋት

9.1.5. የትኩረት መስክ 5፡- የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግ፣ ህጋዊነት እና ጤናማነት


ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ 2012 የ 10 ዓመት የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመቱ መድረሻ
ዓ.ም እቅድ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
15 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ኢንስፔክሽን ከደረሰበት ከ58 በመቶ ወደ በመቶኛ 58 42 4 4 4 4 4 4 4 4 5 5 100
100 በመቶ ማሳደግ
15.1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ኢንስፔክት ማደረግ በመቶኛ 58 42 4 4 4 4 4 4 4 4 5 5 100
15.2 የኢንሰፔክሽን የአሰራር ስርዓት መዘረጋት በቁጥር 2 1 1 - - - - - - - - - 3
15.3 የኢንስፔክተሮችን አቅማቸውን መገንባት በቁጥር 1350 350 200 200 300 300 - - - - - - 1000
15.4 በኅብረት ሥራ ማህበራት ጉድለቶችን ማስመለስ በመቶኛ 30 70 7 7 7 7 7 7 7 7 7 7 100
15.5 ለኅብረት ሥራ ማህበራት የህግ ድጋፍ እና ምክር አገልግሎት መስጠት በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100

16 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ኦዲት ከደረሰበት 33 በመቶ ወደ 100 በመቶኛ 33 67 6 6 6 7 7 7 7 7 7 7 100


በመቶ ማሳደግ
16.1 ኦዲት ሊደረጉ የሚችሉ የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት አገልግሎት በመቶ 33 17 1 1 1 2 2 2 2 2 2 2 50
መስጠት፣
16.2 የኅብረት ሥራ ማህበራትን በውክልና ኦዲት ማስደረግ በመቶ 0 50 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 50
16.3 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች እና ዩኒየኖች ኦዲት በቁጥር 0 1 1 - - - - - - - - - 1
እንዲያሰደረጉ የአሰራር ስርዓት መዘረጋት
17 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ የአገልግሎት በመቶ 21 59 5 6 6 6 6 6 6 6 6 6 80
ሽፋን ከደረሰበት 21 በመቶ ወደ 80 በመቶ ማሳደግ
17.1 80 በመቶ የሚሆኑ የኅብት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ የምስክር በመቶ 21 59 5 6 6 6 6 6 6 6 6 6 80
ወረቀት መስጠት
17.2 በብቃት ደረጃ ምዘና መሠረት ከደረጃ በታች የሆኑ የኅብረት ሥራ በመቶ - 100 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 100
ማህበራትን በመለየት ድጋፍ እንዲየገኙ ማድረግ

9.2. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማሰፈጸሚያ በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)


የትኩረት ተግባራት በጀቱ የሚውልበት መግለጫ መለኪያ የ 10 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
መስክ ዓመት
እቅድ
የኅብረት የኅብረት መስክ፣ ተሞክሮ በመቶኛ  100  35  45  55  65  75 85   95 100   100  100
ሥራ ሥራ ማህበራትን በመስክ በመገኘት መቀመርና ማስፋት፣
ማህበራትን ማጠናከር የንቅናቄ መድረኮችን ማዘጋጀት
ማጠናከር ብር በሚሊ 38.89 2.44 2.68 2.95 3.25 3.57 3.93 4.32 4.75 5.23 5.75
እና ማዘመን
የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማደራጀት መስክ፣ የአዋጭነት ጥናት፣ አሠራር ቁጥር 10,000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000 1000
መዘርጋት፣ ብር በሚሊ 10.96 0.50 0.55 0.61 0.67 0.73 0.81 1.53 1.68 1.85 2.04
የኅብረት ሥራ ሊግ ማቋቋም መስክ፣ የአዋጭነት ጥናት፣ አሠራር ቁጥር 1 1
መዘርጋት፣ የውጪ ልምድና ተሞክሮ ብር በሚሊ 0.76 0.36 0.40
የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላትን ትምህርትና ስልጠና፣ ንቅናቄ መድረክ፣ ቁጥር 17 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7
ማፍራት በሚሊ
ብር በሚሊ 19.12 1.20 1.32 1.45 1.60 1.76 1.93 2.13 2.34 2.57 2.83

የኅብረት ሥራ ፈንድ ማቋቋም ግንዛቤ መፍጠር፣ አሰራር ስርዓት መዘርጋት፣ ቁጥር 1 1


ብር በሚሊ 0.48 0.48

የአሰራር ስርዓትን መዘርጋት መስክ፣ አውደ ጥናት፣ ልምድና ተሞክሮ ቁጥር 30 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3


ልውውጥ፣ ሰነድ ዝግጅት
ብር በሚሊ 24.93 1.80 1.98 2.18 2.00 2.20 2.42 2.66 2.93 3.22 3.54

የተለያዩ ፕሮጀክቶችን መቅረጽ መስክ፣ አውደ ጥናት፣ሰነድ ዝግጅት፣ ቁጥር 5 1 1 1 1 1


ብር በሚሊ 2.26 0.18   0.44 0.53 0.50 0.61

የኅብረት ሥራ ማህበራትን አቅም የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት፣ማኑዋል ቁጥር 40 4 4 4 4 4 4 4 4 4 4


ለመገንባት ስልጠና መስጠት ዝግጅት፣ ውሎ አበል፣ ነዳጅ፣ አዳራሽ፣ ሻይ በሚሊ
ቡና ብር በሚሊ 159.37 10.00 11.00 12.10 13.31 14.64 16.11 17.72 19.49 21.44 23.58

የኅብረት ሥራ ኮሌጆችን ማቋቋም ደሰሳ ጥናት፣ ልምድና ተሞክሮ፣ ስርዓተ ቁጥር 9 1 4 2 2


ትምህርት ቀረጻ፣የማሰልጠና ማኑዋል
ዝግጅት ብር በሚሊ 9.37 0.36 0.40 0.65 0.72 1.24 1.36 1.00 1.10 1.21 1.33

ጥናት እና ምርምር ማካሄድ መስክ፣ አውደ ጥናት፣ ሰነድ ዝግጅት ቁጥር 5 1 1 1 1 1


ብር በሚሊ 2.40 0.20 0.40 0.58 0.55 0.67
አማካሪ ምክር ቤት በፌዴራል ደረጃ ደሰሳ ጥናት፣ ልምድና ተሞክሮ፣ አሰራር ቁጥር 1 1
ማቋቋም ስርዓት፣ በየዓመቱ አውደ ጥናት ለማካሄድ
ብር በሚሊ 5.74 0.36 0.40 0.44 0.48 0.53 0.58 0.64 0.70 0.77 0.85

ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመር እና መስክ፣ ሰነድ ዝግጅት፣አውደ ጥናት ቁጥር 5 1 1 1 1 1


ማስፋፋት
ብር በሚሊ 12.75 0.80 0.88 0.97 1.06 1.17 1.29 1.42 1.56 1.71 1.89

ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 287.03 18.00 19.80 21.78 23.96 26.37 29.00 31.91 35.10 38.62 42.48

የኅብረት የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ መስክ፣ ገበያ ጥናት፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ በሚሊ ቶን 4.86 1.6 1.62 1.64  1.66  1.68  1.7  1.72  1.74  1.76  1.78
ሥራ ማቅረብ መድረክ፣ የግብይት ትስስር ሥራ
ማኅበራት ብር በሚሊ 51.72 3.9 3.62 3.97 4.37 4.81 5.29 5.81 6.4 6.57 7
የግብይት
የቁም እንሰሳትን ለአገር ውስጥ ገበያ መስክ፣ ገበያ ጥናት፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ በሺ ቁጥር 2,050 160 170 180 190 200 210 220 230 240 250
ተሳትፎ እና
ማቅረብ መድረክ፣ የግብይት ትስስር ሥራ
ድርሻ ብር በሚሊ 20 1.21 1.33 1.47 1.61 1.77 1.95 2.15 2.36 2.6 3.55
የግብርና ምርትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ መስክ፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ መድረክ፣ በሺ ቶን 475 25 30 35 40 45 50 55 60 65 70
ገበያ ጥናት ብር በሚሊ 39.84 2.50 2.75 3.03 3.33 3.66 4.03 4.43 4.87 5.36 5.89
በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት መስክ ድጋፍና ክትትል፣ ልምድና ተሞክሮ በመቶኛ 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5
ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ልውውጥ፣ ማስተዋወቅ
ማሳደጊያ ግብዓትና ቴክኖሎጂ ማቅረብ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36

የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን መስክ፣ ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ጥናት ቁጥር 1000 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና
ሜካናይዜሽን አገልግሎት እንዲሰጡ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36
መደገፍ
 ንኡስ ድምር  ብር በሚሊ 143.44 9.00 9.90 10.89 11.98 13.18 14.49 15.94 17.54 19.29 21.22
የአግሮ 951 ነባር የግብርና ምርት የማቀነባበሪያ የመስክ ድጋፍና ክትትል፣አውደ ጥናት፣ ዳሰሳ በመቶኛ 100  30  40  50  60  70  80  90 95  100  100 
ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነትን ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ ብር በሚሊ 31.87 2.00 2.20 2.42 2.66 2.93 3.22 3.54 3.90 4.29 4.72
ኢንዱስትሪ መጨመር
ውጤታማነ ከውጪ ተቀነባብሮ የሚገቡ የግብርና የመስክ ድጋፍና ክትትል፣አውደ ጥናት፣ ዳሰሳ አገራዊ 10 2 2.5 3 3.5 4.5 6 7 8 9 10
ትን ማሳደግ ምርቶችን (ዱቄት፣ ዘይት፣ የእንሰሳት ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ ድርሻ
እና ተዋጽኦ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ውጤቶች) በመቶኛ
ማስፋፋት ለመተካት በኅብረት ሥራ ማህበራት ብር በሚሊ 25.50 1.60 1.76 1.94 2.13 2.34 2.58 2.83 3.12 3.43 3.77
እንዲቀነባበር መደገፍ

ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 57.37 3.60 3.96 4.36 4.79 5.27 5.80 6.38 7.02 7.72 8.49
የኅብረት አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ትምህርትና ስልጠና፣ ንቅናቄ መድረክ፣ ቁጥር 14 1 1.2 1.3 1.4 1.4 1.4 1.5 1.5 1.6  1.7 
ሥራ የኅ/ሥ/ማህበራት አባላትን ማፍራት በሚሊ
ማህበራት ብር በሚሊ 17.53 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36 2.59
ቁጠባ እና
አዳዲስ የገ/ቁ/ብድር የኅብረት ሥራ መስክ፣ የአዋጭነት ጥናት፣ አሠራር ቁጥር 500 70 70 60 60 50 50 40 40 30 20
ኢንቨስትመን
ማህበራትን ማደራጀት መዘርጋት፣ ብር በሚሊ 7.17 0.45 0.50 0.54 0.60 0.66 0.72 0.80 0.88 0.96 1.06

የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ መስክ፣ ሞክሮ መቀመርና ማስፋት፣ በመቶኛ 100 90 90 95 100 100 100 100 100 100 100
ማህበራትን ማጠናከር የንቅናቄ መድረኮችን ማዘጋጀት፣ ብር በሚሊ 17.53 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36 2.59
የማስተማሪያ መሣሪያዎችን መቅረጽ
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥ/ማ/ የቁጠባ የአገልግሎት ዳሰሳ ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ቁጥር 8 1 2 1 2 2
ዓይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ ጥናት፣ የመስክ ድጋፍና ክትትል ብር በሚሊ 14.34 0.90 0.99 1.09 1.20 1.32 1.45 1.59 1.75 1.93 2.12

ለአባላት ብድር ማቅረብ ዳሰሳ ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ብር በቢሊ 63.2 3 3 6 6 6 6 6 6.5 10.3 10.3
ጥናት፣ የመስክ ድጋፍና ክትትል፣የፋይናንስ
ግብይት ትሰስር ብር በሚሊ 14.34 0.90 0.99 1.09 1.20 1.32 1.45 1.59 1.75 1.93 2.12

የገ/ቁ//ብ/ኅ/ሥ/ማህበራት የብድር ዳሰሳ ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ቁጥር 7 1 1 1 1 1 1 1


አገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ጥናት፣ የመስክ ድጋፍና ክትትል
ብር በሚሊ 11.74 0.90 0.99 1.09 0.20 0.32 1.35 1.49 1.63 1.80 1.98
የተሰጠውን ብድር ማስመለስ የመስክ ድጋፍና ክትትል፣አውደ ጥናት፣ ዳሰሳ በመቶኛ 100 98.5 98.7 99 100 100 100 100 100 100 100
ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ
ብር በሚሊ 7.97 0.50 0.55 0.61 0.67 0.73 0.81 0.89 0.97 1.07 1.18
የኅብረት ሥራ ባንክ እና ኢንሹራንስ ዳሰሳ ጥናት፣ አሠራር መዘርጋት፣ ልምድና ቁጥር 2 1 1
ማቋቋም ተሞክሮ፣ አውደ ጥናት፣ማስተዋወቅ
ብር በሚሊ 2.00 1.00 1.00

ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 92.63 5.85 6.44 7.08 7.79 8.57 9.32 10.25 11.28 12.41 13.65
የኅብረት የኅብረት ሥራ ማህበራት ኢንስፔክት የመስክ ቁጥጥር፣ ግብረ መልስ፣አውደ ጥናት በመቶኛ 100  65  75  85  90  95  100  100  100  100  100
ሥራ ማደረግ ብር በሚሊ 40.64 2.55 2.81 3.09 3.39 3.73 4.11 4.52 4.97 5.47 6.01
ማህበራት
ህግ፣ ለኅ/ሥራ ማህበራት የህግ ድጋፍ እና ምክር የመስክ ክትትልና ድጋፍ፣ ግብረ መቶኛ 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ህጋዊነት እና አገልግሎት መስጠት መልስ፣አውደ ጥናት፤ የህግ ድጋፍ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36
ጤናማነት
ለኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት መስክ፣ ግብረ መልስ፣ አውደ ጥናት በመቶኛ 100 40 50 60 70 80 85 90 95 100 100
አገልግሎት መስጠት ብር በሚሊ 47.81 3.00 3.30 3.63 3.99 4.39 4.83 5.31 5.85 6.43 7.07
የኅ/ሥ/ማ/ን የብቃት ደረጃ መለየትና መስክ ፣ግብረ መልስ፣ አውደ ጥናት በመቶኛ 80 30 40 50 60 65 70 75 80 80 80
የምስክር ወረቀት መስጠት ብር በሚሊ 31.87 2.00 2.20 2.42 2.66 2.93 3.22 3.54 3.90 4.29 4.72
  ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 136.26 8.55 9.41 10.35 11.38 12.52 13.77 15.15 16.66 18.33 20.16

ጠቅላላ ድምር ብር በሚሊ 716.73 45.00 49.50 54.45 59.90 65.90 72.39 79.63 87.60 96.36 106.00

9.3. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማስፈጸሚያ ካፒታል በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተግባራት በጀቱ የሚውልበት መግለጫ መለኪያ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ድምር

የኅብረት ሥራ ኮሌጅ የኅብረት ሥራ ኮሌጅ ግንባታ ማስፋፊያ ቁጥር   1                  


ማስፋፊያ በሚሊ ብር   10   22       98     130
ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂ ከፌደራል አስከ ወረዳ ያለውን የኅብረት ሥራ ሴከተር ቁጥር       1              
ስርዓት መዘርጋት በመረጃ መረብ ማስተሳሰር፣
በሚሊ ብር       150 100 100 50 50 30 20 500

ዘመናዊ የምርት ማከማቻ ምርቱ ባለባቸው ክልሎች ለሚገኙ 4 የሰብል፣ 3 ቁጥር         2 2 2 2 1 1 10


መጋዘን ግንባታ) አትክልትና ፍራፍሬ እና 3 የወተት ማቆያ መጋዘን
ለመገንባት(ከኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር በመቀናጀት) በሚሊ ብር         10 10 10 10 5 5 50

ትልልቅ የገበያ ማዕከላት የገበያ ማዕከላትን ለመገንባት(ከኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጥር 2 2 2 1 1 2         10


ግንባታ ጋር በመቀናጀት) በሚሊ ብር 500 580 690 430 540 1350         4090
ዘመናዊ የገበያ መረጃ የገበያ መረጃ ማዕከላት ለመገንባት(ከኅብረት ሥራ ቁጥር   8 9 7 8 9 6 4 5 9 65
ማዕከል ግንባታ ማህበራት ጋር በመቀናጀት) በሚሊ ብር   5.6 6.3 4.9 6.44 7.56 6.3 5.25 8.2 18.45 69

የፌደራል ኅብረት ሥራ ለመ/ቤት ህንጻ ግንባታ ቁጥር       1             1


ኤጀንሲ የህንጻ ግንባታ በሚሊ ብር       80 120           200
የፌደራል ኅብረት ሥራ የመስክ ተሸከርካሪ መግዣ ቁጥር 4 4 4 4 4 4 4 4 4 4 40
ኤጀንሲ የተሸከርካሪ ግዥ
በሚሊ ብር 16 16 16 16 16 16 16 16 16 16 160

1483.5
ጠቅላላ ድምር በሚሊ ብር 516 611.6 712.3 702.9 792.44 6 82.3 179.25 59.2 59.45 5199
9.4. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተቋም የተም/ት ደረጃ መለኪያ በሥራ ላይ ያሉ(2012 ዓ.ም መጨረሻ) 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ጠቅላላ ድምር
የተፈቀደ የተሟላ የስራ መደብ በትምህርት
የሥራ ደረጃ
መደብ ወንድ ሴት ድምር
ፌደራል 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 17 11 28 45 48 52 53 54 55 56 58 60 62 62
የመጀመሪያ ዲግሪ 77 41 118 136 144 156 158 162 165 168 174 180 186 186
ቴከኒክና ሞያ 4 15 19 23 24 26 27 27 28 28 29 30 31 31
የቀለም 29 24 53 23 24 26 27 27 27 28 29 30 31 31
ን/ድምር 272 127 91 218 227 240 260 265 270 275 280 290 300 310 310
በጀት በሚሊ ብር 15.00 15.75 16.53 17.36 18.22 19.14 20.09 21.10 22.15 23.26 24.42 198.02
ክልል 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 94 40 134 140 142 144 146 148 150 152 154 156 160 160
የመጀመሪያ ዲግሪ 281 121 402 420 426 432 438 444 450 456 462 468 480 480
ቴከኒክና ሞያ 47 20 67 70 71 72 73 74 75 76 77 78 80 80
የቀለም 47 20 67 70 71 72 73 74 75 76 77 78 80 80
ን/ድምር 700 469 201 670 700 710 720 730 740 750 760 770 780 800 800
በጀት
ዞን 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 60 15 75 80 85 90 95 100 105 110 115 120 130 130
የመጀመሪያ ዲግሪ 480 120 600 640 680 720 760 800 840 880 920 960 1040 1040
ቴከኒክና ሞያ 30 8 38 40 43 45 48 50 53 55 58 60 65 65
የቀለም 30 7 37 40 42 45 47 50 52 55 57 60 65 65
ን/ድምር 780 600 150 750 800 850 900 950 1000 1050 1100 1150 1200 1300 1300

ወረዳ 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 152 26 178 218 258 298 338 378 418 459 499 539 580 580
የመጀመሪያ ዲግሪ 1515 268 1783 2184 2584 2984 3384 3784 4184 4586 4989 5392 5798 5798
ቴከኒክና ሞያ 1212 214 1426 1747 2067 2387 2707 3027 3347 3669 3991 4313 4638 4638
የቀለም 151 27 178 219 259 298 339 379 419 459 499 539 580 580
ን/ድምር 7130 3030 535 3565 4368 5168 5967 6768 7568 8368 9173 9978 10783 11596 11596

ቀበሌ 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር


የመጀመሪያ ዲግሪ 381 95 476 542 608 673 739 806 873 941 1007 1073 1160 1160
ቴከኒክና ሞያ 4380 1094 5474 6228 6992 7741 8504 9275 10045 10819 11582 12337 13340 13340
የቀለም 0
ን/ድምር 7000 4760 1190 5950 6770 7600 8414 9243 10081 10918 11760 12589 13410 14500 14500
በጀት
ጠቅላላ ድምር ቁጥር 15882 8986 2167 11153 12865 14568 16261 17956 19659 21361 23073 24777 26473 28506 28506

9.5. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት (2013-2022 ዓ.ም) የፌዴራል መንግስት በጀት ዕቅድ ትንበያ ማጠቃለያ
ተ/ቁ የበጀት ዓይነት መለኪያ የ 10 ዓመት 2013 2014 2015 2016 2017.00 2018 2019 2020 2021 2022
1 ሥራ ማስኬጃ ብር በሚሊ 716.73 45.00 49.50 54.45 59.90 65.90 72.39 79.63 87.60 96.36 106.00
2 ደሞዝ ብር በሚሊ 198.02 15.75 16.53 17.36 18.22 19.14 20.09 21.10 22.15 23.26 24.42
3 ካፒታል በጀት ብር በሚሊ 5199.00 516.00 611.60 712.30 702.90 792.44 1483.56 82.30 179.25 59.20 59.45
  ድምር ብር በሚሊ 6113.75 576.75 677.63 784.11 781.02 877.48 1576.04 183.03 289.00 178.82 189.87

9.6. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተግባራት የውጪ ምንዛሬ መለኪያ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ድምር
ፍላጎት መግለጫ
ለግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት የአፈር ማዳበሪያ፣ አገራዊ የአቅርቦት 30 40 50 60 65 70 80 80
ከውጪ ለማስገባት ፀረ- አረም፣ ፀረ- ድርሻ በመቶኛ
ተባይ ኬሚካል በሚሊዮን ዶላር 210 280 350 420 460 640 730 3090
የሰብል ምርት ማቀነባበሪያ ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 1 4
ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 1.4 1.5 1.7 1.8 6.4
የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 3
ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 2 2.3 2.5 6.8
ማቋቋም
የእንሰሳት ተዋፅዖ ምርት ማቀነባበሪያ ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 3
ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 2 2.3 2.6 6.9
ለህ/ሥ/ማህበራት ዩኒዬኖች የግብርና ለኮምባይነር በቁጥር 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 20
ሜካናይዜሽኖች መሳሪያዎች ግዥ ሀርቨስትር ግዥ በሚሊዮንዶላር 0.24 0.26 0.3 0.35 0.42 0.5 0.62 0.77 0.96 1.2 5.62
ድምር በሚሊ ዶላር 0.24 0.26 3.7 212.35 284.22 352.8 422.32 463.27 645.36 731.2 3115.72

You might also like