Professional Documents
Culture Documents
Wednesday 2nd of June 2021 01-26-00 PM Document - 173
Wednesday 2nd of June 2021 01-26-00 PM Document - 173
የኅብረት ሥራ ኤጀንሲ
ጥር 2012 ዓ/ም
አዲስ አበባ
0
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ማውጫ
ይዘት ገጽ
3. ነባራዊ ሁኔታ 8
4.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት እስከ 2012 መጨረሻ ድረስ የነበሩበት ነባራዊ ሁኔታ........................................................................................12
I
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
6.4. በ 10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ (ከ 2013-2022 ዓ.ም) ትኩረት የሚሹ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች.....................................................................45
7.1. ራዕይ..............................................................................................................................................................................................46
7.2. ተልዕኮ............................................................................................................................................................................................47
8. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና
8.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ
ዋና ዋና ተግባራት............................................................................................................................................................................47
8.1.1. የትኩረት መስክ 1፡- የኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር እና ማዘመን.................................................................................................48
8.1.1.1. ግብ-1. 49
ግብ-2. 50
ግብ-3. 50
ግብ-4. 51
ግብ-5. 53
ግብ-6. 54
ግብ-7 54
ግብ -8 55
II
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ግብ-9. 56
ግብ-10. 56
ግብ-11. 58
ግብ-12. 59
ግብ-13. 60
ግብ-14. 60
ግብ-15. 61
ግብ-16. 62
ግብ-17. 63
9. አባሪዎች 72
9.3. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማስፈጸሚያ ካፒታል በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)...................................................83
9.4. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም).............................................84
9.5. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት (2013-2022 ዓ.ም) የፌዴራል መንግስት በጀት ዕቅድ ትንበያ ማጠቃለያ.............................................85
9.6. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)...........................................................85
III
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የኅብረት ሥራ ማህበራት በገጠር ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት እና የግብርና ሜካናይዜሽን
በማቅረብ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት፣ በአባላት ምርት ላይ እሴት በመጨመር፣ የኢንዱስትሪ ውጤቶችንና የፍጆታ
እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት በማቅረብ፣ ሸማቹንና አምራቹን በማስተሳሰር ፍትሃዊና የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር በማድረግ ሰፊ
ሥራ በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከገንዘብ ቁጠባና ብድር አቅርቦትም አንጻር የቁጠባ ባህልን በማጎልበት፣ የፋይናንስ አቅርቦት
በማመቻቸትና በማቅረብ እንዲሁም ለአባላትና ለሕብረተሰቡ የሥራ ዕድል በመፍጠር በኢኮኖሚና በማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ
አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ናቸው፡፡
በመሆኑም በ 10 ዓመት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ.ም) እንዲፈቱ ትኩረት ከሚደረግባቸው የኅብረት ሥራ
ማህበራት ማነቆዎች መካከል፤ የተጠናከሩና የዘመኑ የኅበረት ሥራ ማህበራት በሚፈለገው ልክ አለማደግ፣ ጠንካራ አደረጃጀትና ወጥ
የሆነ የአሠራር ሥርዓት አለመስፈን፤ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፣ የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በሚፈለገው ፍጥነት
አለማደግ፣ በእሴት መጨመር ተግባር ላይ በስፋት መግባት አለመቻልና ያሉትንም የአግሮ ፐሮሰሲንግ ኢንዳስተሪዎች በሙሉ አቅም
መጠቀም አለመቻል፣ የቁጠባ ባህል በሚፈለገው ደረጃ አለመዳበር፣ ለገጠር ትራንስፎርሜሽን እና ኢንዱስትሪ ልማት የሚያስፈልግ
የኢንቨስትመንት ፋይናንስ በሚፈለገው መጠን አለመገኘት፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ውስንነትና አለመስፋፋት፣ የኦዲት እና
የኢንስፔክሽን ተደራሽ አለመሆን፣ የአቅም ግንባታ ሥራዎች ተደራሽ እና ችግር ፈቺ አለመሆን የሚሉት በቀጣይ በእቅዱ
የሚፈቱና የመፍትሄ አቅጣጫ ሊቀመጥላቸው የሚገባቸው ቁልፍ ተግዳሮቶች ሆነው ተለይተዋል፡፡
በመፍትሄ ደረጃ የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን ከደረሰበት የአድገት ደረጃ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሻግር የአሠራር ሥርዓት በመዘርጋት
የአባላትን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡና የዜጎችን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች በዘላቂነት የሚፈቱ፣ አባላትን በሀገራዊ የልማት
ግንባታ ጉዞ ሂደት ውስጥ ቀዳሚ ተሳታፊና የልማቱ ቀጥተኛ ተጠቃሚ የሚያደርጉ፣ በርካታ የሥራ እድሎችን በመፍጠርና የአባላትን
ገቢ በማሳደግ ኑሮአቸው የተሻሻለ እና በራሳቸው የሚተማመኑ ዜጎችን በመፍጠር በኩል የማይተካ ሚና ያላቸው ጠንካራ የኅብረት
ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ በአጭርና በመካከለኛ ጊዜ ውጤት ልመዘን የሚችል እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ተግባር መግባት በማስፈለጉ
ይህ የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
የቀጣዩ የ 10 ዓመት (ከ 2013-2022 ዓ/ም) የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ ዋና ዓላማ ሀገሪቱ 2028 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ካላቸው
ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ የተቀመጠውን ራዕይ መሰረት በማድረግ በተዘጋጀው የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ዋና ዋና
ግቦችን ለማሳካት በሚደረገው ርብርብ የተደራጀውን የሕብረተሰብ ክፍል በማንቀሳቀስ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ያለው የኅብረት
ሥራ ሴክተር የበኩሉን አስተዋፅዖ እንዲያበረክት ለማስቻል ነው፡፡
በአጠቃላይ ይህን መሪ አቅድ በዋናነት ማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያት የኅብረት ሥራ ሴክተሩን በማጠናከርና በማዘመን፤
የፈጻሚውንና የአስፈጻሚውን ሁለንተናዊ አቅም በመገንባት፣ በተመረጡና የሕብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ አዳዲስ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን በማደራጀት፣ የሴቶችንና የወጣቶችን ተሳትፎ በማሳደግና ተጠቃሚነታቸውን በማረጋገጥ፣ የአገር
ውስጥ እና የውጪ የገበያ ትስስርን በማጠናከር፣ የአግሮ ፕሮሰሲነግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነት በማሰደግና አዳዲስ በማስፋፋት፣
የግብርና ቅድመ እና ድህረ- ምርት ሜካናይዜሽን አገልግሎት ውጤታማነትን በማሳደግና በማስፋፋት፣ ቁጠባ እና ኢንቨስትሜንትን
በማሳደግ፣ ህግና ህጋዊነታቸውን እና ጤናማነታቸውን በማረጋገጥ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአባላት ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና ገቢያቸውን ለማሳደግ ነው፡፡
1
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ይህ እቅድ ሲታቀድ ታሳቢ ያደረጋቸው ዋና ዋና ጉዳዮች፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመደገፍ የወጡ አገራዊ ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች(አገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ)፣ አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች፣ የግብርና ኅብረት ሥራ ዘርፍ ልማት ስትራቴጂ
(2004-2008 ዓ.ም)፣ የ 1 ኛው እና የ 2 ኛው ምእራፍ አገራዊ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈጻጸም፣ የክልሎች የእቅድ
ክንውን አፈጻጸም መነሻዎች፣ ከ 2004-2012 ዓ/ም ድረስ ያለው የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የፕሮግራም በጀት እቅድና
አፈጻጸም፣ የኅብረት ሥራ ፍኖተ-ካርታ እና የኅብረት ሥራ ሴክተር የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ተቋማት
አሁን ከደረሱበት የእድገት ደረጃ አንጻር በሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲመሩ ፍላጎት ማሳየታቸው እና የቴክኖሎጂ መዘመንና እድገት
የሚሉት እቅዱ ታሳቢ ያደረጋቸውና ለእቅዱ መዘጋጀት ዋና መነሻዎች ናቸው፡፡
ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ የ 2022 መዳረሻ እንደ መነሻ የተወሰዱትን የሴክተሩ ነባራዊ ሁኔታ እና አስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ
የተደረሰበትን አፈጻጸም እንደመነሻ የተወሰደ ሲሆን ይኸውም የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን የሚገኙበትን ነባራዊ ሁኔታ
ስንመለከት አስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ፤ 90,479 መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በሥራቸው 18,834 አባል መሠረታዊ
የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ያቀፉ 393 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች እና 5 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌደሬሽኖች በገጠርና
በከተማ ተደራጅተው አገልግሎት በመስጠት ላይ ሲሆኑ በዚህም ከ 75 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ አባላትንና ቤተሰቦቻቸውን
ኢኮኖሚዊና ማህበራዊ ችግሮች በመፍታት ላይ ይገኛሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ከተደራጁበት የኅብረት ሥራ ዘርፍ ዓይነት አንጻር ሲታይ 31 በመቶ በግብርና የተሰማሩ፣ 25 በመቶ በገንዘብ
ቁጠባና ብድር፣ 5 በመቶ የሚሆኑት በሸማቾች፣ 21.3 በመቶ የሚሆኑት በቤቶች እና 17.7 በመቶ ድርሻ ይዞ የሚገኘው በሌሎች
የኅብረት ሥራ ማህበራት ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ በሁሉም የኅብረት ሥራ ዘርፍ የተደራጀው አጠቃላይ አገራዊ የኅብረት ሥራ
ማህበራት የአባላት ቁጥር በጾታ ስብጥር ሲታይ ወንድ 15,099,941፣ ሴት 7,543,429 በድምሩ 22,643,370 አባላት ተደራጅተው
የሚገኙ ሲሆን የካፒታል መጠናቸውም ብር 20 ቢሊየን በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ ብር 4.99 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ
ማኅበራት ዩኒዬን እና ብር 2.14 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች በድምሩ ብር 27.13 ቢሊዮን ካፒታል ደርሷል፡፡
የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙሪያ ያለውን ነባረዊ ሁኔታ ስታይ፤ የሴቶች የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶች
የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤ የሴቶች አመራርነት 30 በመቶ እና የወጣቶቹ 23 በመቶ መድረሱን ያሳያል፡፡
የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራትን በተመለከተ፤ ወንድ 3,122,454፤ ሴት 2,262,105 በድምሩ 5,384,559 አባላት
ያሏቸው 21,328 መሠረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131 የገንዘብ ቁጠባን ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች
የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል መጠን ብር 5.19 ቢሊዮን በድምሩ ብር 22.57
ቢሊዮን ደርሷል፡፡
የአገር ውስጥ እና የውጭ ምርት ግብይትን በተመለከተ፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተሰብስበው ለአገር ውስጥ እና
ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የግብርና ምርቶች በተለይም ቡና፣ ሰሊጥ፣ የተለያዩ የሰብል ምርቶች፣ እንሰሳት፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣
ወተትና የወተት ተዋፅኦ በመጠን እና በጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ አንጻራዊ መሻሻል እያሳየ መጥቷል፡፡ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማህበራት
ለሸማች አባላት እና ሕብረተሰቡ የኢንዱስትሪና የፍጆታ እቃዎችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ካላስፈላጊ የዋጋ ንረት
በመታደግ ሸማቹ ከአምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር የከተማና የገጠር ትስስር በመፍጠር በኩል የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ
ይገኛሉ፡፡
የስራ እድል ፈጠራን በሚመለከት፤ በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት፤ እሴት በሚጨምሩ ተግባራት በመሳተፍ፤ ብድር
በማመቻቸት፤ የሜካናይዜሽን አገልግሎት በመስጠት እና በተያያዥ ተግባራት ለዜጎች በተለይም ለሴቶች እና ወጣቶች ቋሚ እና
ጊዜያዊ የሥራ እድል በመፍጠር ላይ ይገኛሉ፡፡
2
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ኦዲት፣ ህግ እና ኢንስፔክሽንን በተመለከተ፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከመቆጣጠር አንጻር መንግስት የኦዲት እና የኢንስፔክሽን
ሥራ በመስራት የኅብረት ሥራ ማህበራት ህግ አክብረው እንዲሰሩ ጥረት ተደርጓል፡፡ በአጠቃላይ መንግስት የኅብረት ሥራ
ማህበራትን እንቅስቃሴ በማጠናከር የተቋቋሙለትን ዓላማ ማሳካት እንዲችሉ ጠንካራ አደረጃጀቶችንና መዋቅሮችን በየደረጃው
በመዘርጋትና በማጠናከር፤ የአሠራር ሥርዓቶችን፤ የፖሊሲ፣ የሕግና የቁጥጥር አሠራሮችን በመዘርጋት፣ የአቅም ግንባታ እና ሌሎች
ሙያዊ ድጋፎችን በመስጠት ውጤታማ ኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ከላይ የተዘረዘሩትን ነባራዊ ሁኔታዎች በመነሻነት በመጠቀም በአፈጻጸም ወቅት የነበሩ ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎችን፣ የተገልጋይ
እና ባለድርሻ አካላት ፍላጎትና እና የሚያሳድሩትን ተጽእኖ በመተንተን ከሁሉም ትንተናዎች ነጥረው የወጡ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን
በመለየት በ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮች በማደራጀት፣ ግቦችን በመቅረጽ፣ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶችን
በመዘርዘር፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትን ከመለኪያ ጋር በዝርዝር በማስቀመጥ እና የአፈጻጸም አቅጣጫዎችን
በማመላከት በቀጣይ 10 ዓመታት ጊዜያት ውስጥ ሊሳኩ የሚገባቸውን ተግባራት ከበጀት እና የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር በማቀናጀትና
በመተንተን እቅዱ ተዘጋጅቷል፡፡
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ በ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና 17 ግቦች፤ በግቦቹ ስር የሚጠበቁ የአጭር እና
የመካከለኛ ጊዜ ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት፣ ባለ ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፣ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች፣ ተግባራትን
ለማከናወን የሚያስፈልገው በጀት እና የሰው ኃይል ተካቶ ተዘጋጅቷል
ግብ-1. የኅብረት ሥራ ማህበራትን አባላት እድገት በገጠር ከ 45 ወደ 80 በመቶ እና በከተማ ከ 15 ወደ 50 በመቶ በማሳደግ፣
የአባላትን ገቢ አባል ካልሆነው የኅብረተሰብ ክፍል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ማሳደግ፣
ግብ-2. የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነ የሰው ኃይል ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚሰጡ
ስልጠናዎችን ውጤታማነት አሁን ከደረሰበት 67% ወደ 100% እንዲያድግ ማድረግ፡፡
ግብ-3. ለአባሎቻቸው የላቀ አገልግሎት የሚሰጡ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 40 በመቶ ወደ 65
በመቶ ማሳደግ፣
ግብ-4. በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በቋሚና እና በጊዜያዊ ለዜጎች የሚፈጠረውን የሥራ እድል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ
ከደረሰበት 2.07 ሚሊዮን ወደ 14 ሚሊዮን ማድረስ
ግብ-5. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብርና ምርቶች የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት
15 በመቶ ወደ 46 በመቶ ማድረስ፤
ግብ-6. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት በመጠን 5 በመቶ ወደ 50 ከመቶ እና
በዶላር (በገቢ) ከ 10 በመቶ ወደ 50 በመቶ ማድረስ፤
ግብ-7. በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓትና ቴክኖሎጂ 60 በመቶ ድርሻ
እንዲኖረው ማድረግ፤
3
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ግብ -8. በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የሚቀርበውን ምርጥ ዘር ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 34.5 በመቶ ወደ 50
በመቶ ማሳደግ፣
ግብ-9. በቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር በ 2012
ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት 10 በመቶ ወደ 30 በመቶ ማሳደግ፡፡
ግብ-10. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የመሠረተ ልማት አቅርቦት ለማሻሻል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት፤ የመጋዘን ግንባታ
ቁጥር ከ 2224 ወደ 5000 እና የገበያ ማእከላት ግንባታን ወደ 10 ማሳደግ፤
ግብ-11. የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የአካባቢያቸውን ፀጋ መሠረት አድርገው የሚያቋቁሟቸውን የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ
ኢንዱስትሪዎች ቁጥር 951 ወደ 1587 በማድረስና እሴት የተጨመረባቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርቶችን በ 2012
ዓ.ም ከተደረሰበት 25 በመቶ ወደ 70 በመቶ ማድረስ፣
ግብ-12. በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 20.5 ቢሊዮን ወደ
ብር 83.2 ቢሊዮን በማድረስ የሚሰበሰበውን አገራዊ የግለሰብ ቁጠባ አሁን ከደረሰበት 5 በመቶ ድርሻ ወደ 25 በመቶ ማድረስ
ግብ-13. በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን የብድር መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 20.8
ቢሊዮን ወደ ብር 84 ቢሊዮን ማሳደግ
ግብ-14. የአገሪቱን የፋይናንስ ተደራሽነት ለማሳደግ አስተዋጽኦ የሚያበረክት አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ እና አንድ የኅብረት ሥራ
ኢንሹራንስ ማቋቋም፣
ግብ-15 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኢንስፔክሽን ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 58 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ
ግብ-16. የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኦዲት አገልግሎት ሽፋን ኦዲት መደረግ ካለባቸው ህብረት ሥራ ማህበራት በ 2012 ዓ.ም
መጨረሻ ከደረሰበት 33 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ
ግብ-17 የኅብረት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ የአገልግሎት ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 27 በመቶ ወደ
80 በመቶ ማሳደግ
የሚሉት ግቦች በዚህ የ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ እንዲሳኩ በየትኩረት መስኩ ተለይተው የታቀዱ ናቸው፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ተሳትፎ ለማሻሻል፤ የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራርና አባላትን፣
የማደራጃና ቁጥጥር እና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ለማሳደግ ኅብረት ሥራ ማህበራት በዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ ስልጠና ይሰጣል፡፡
4
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የሴቶችና የወጣቶች ተሳትፎ በማሳደግ፣ የኤች አይቪ/ኤይድስ በመከላከል፤ በአመጋገብ ሥርዓት ግንዛቤ እና የተፈጥሮ ሀብት
እንክብካቤ ሥራ ላይ በመሳተፍ፣ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ የኢኮኖሚ ልማት በመገንባት ረገድ የኅብረት ሥራ
ሴክተር የሚጠበቅበትን ድርሻ የሚወጣ ይሆናል፡፡
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ውስጥ በተለዩት አምስቱ የትኩረት መስኮች ሥር የተዘረዘሩትን ግቦች ለማሳካት እና
የዘርፈ ብዙ ተግባራትን ለማከናወን የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ እንደ ፌዴራል የተሰጠውን ተልዕኮ ለመወጣትና የኅብረት ሥራ
ሴክተሩን ለመደገፍ ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ በጀት አቅዶ ያቀረበው የትንበያ በጀት የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ
ብቻ ሲሆን የሚፈለገው የመደበኛ በጀት ለሥራ ማስኬጃ ብር 716.73 ሚሊዮን እና ለፌዴራል የሠራተኞች የ 10 ዓመት ጥቅል
ደመወዝ ብር 198.02 ሚሊዮን በድምሩ ብር 914.75 ሚሊዮን የከፒታል በጀት 5199.00 ሚሊዮን እንደሚያስፈልግ ተተንብዮ
የታቀደ ሲሆን አጠቃላይ ድምር 6113.75 ሚሊዮን ብር ነው፡፡ ከውጪ ምንዛሬ(የአሜሪካን ዶላር) ለሚጠይቁ ዋና ዋና ተግባራት
የማስፈጸሚያ በጥቅሉ ብር 3.12 ቢሊዮን የውጪ ምንዛሬ (የአሜሪካን ዶላር) እንደሚያስፈልግ ተተነብዮ ታቅዶ ቀርቧል፡፡
ኅብረት ሥራ ማህበራትን በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የግብይት ትስስር የሚፈጥሩና ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ
ባለሙያዎች ለተቀመጡት ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና ቁልፍ ግቦች መሳካት ወሳኝነት አላቸው፡፡ በመሆኑም በፌዴራል፣ በክልል፣
በዞን፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ከተፈቀዱ የሥራ መደቦች መካከል 28,506 የሚሆነው በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅብረት
ሥራ ባለሙያዎች የሚሟላ ይሆናል፡፡ ከፌዴራል እስከ ወረዳ ባሉ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት ውስጥ 932 የሚሆኑ
በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ምሩቃን የሚሟሉ ሲሆን፣ 8,664 በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ እና 18,154 የሚሆኑ ከቴክኒክና ሙያ
ተቋማት የተመረቁ ባለሙያዎች እንዲሟሉ ይደረጋል፡፡
የማስፈጸሚያ ስልቶች
የኅብረት ሥራ ሴክተር የኮሚዩኒኬሽን እና የሕዝብ ግንኙነት አሰራርን ማጠናከር፣ የፈጻሚ እና አስፈጻሚ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ፣
የግንዛቤ መፍጠሪያ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፣ በእቀዱ ላይ ግንዛቤዎችን መስጠት፣ ለሥራው ስኬታማነት የሚያግዙ
አሰራሮችን መዘርጋት፣ እቅዱን የሚደግፉ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን መቅረጽ፣ የግንኙነት ሥርዓት መዘርጋት፣ በኅብረት ሥራ
ሴክተር በየደረጃው ባለው መዋቅር የሚፈጸም ስሆን የዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማውም በገንዘብ ሚንስቴር፣ በሕዝብ
ተወካዮች ምክር ቤት፣ በገንዘብ ሚንስቴር እና በፕላን ኮሚሽን የእቅድ ክንውን አፈጻጸም የክትትልና ግምገማ ሥርዓት እየተገመገመ
የሚተገበር ይሆናል፡፡
2. መግቢያ
አገራችን የምትከተለው የኢኮኖሚ ስርዓት ግብርና መር ኢንዱስትሪ በመሆኑ ባሳለፍናቸው ዓመታት ግብርና የሀገራችን ኢኮኖሚ
ዋልታ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ባለፉት 13 ዓመታት የአገራችን ኢኮኖሚ በተከታታይ በአማካይ ባለሁለት አሃዝ እድገት እያስመዘገበ መጥቷል፡፡
የኢኮኖሚ እድገቱ በአገሪቱ የተረጋጋ ማክሮ-ኢኮኖሚ እንዲፈጠርና የነፍስ ወከፍ ገቢ እንዲያድግ ከማስቻሉም በላይ የነበረውን የዋጋ
ግሽበት በመቀነስ ወደ አንድ አሀዝ እንዲወርድ በማድረግ ለዜጎች የስራ ዕድል በመፈጠሩ የገቢ ምንጫቸው እንዲያድግና ድህነት
እንዲቀንስ አስችሏል፡፡ ለእነዚህ ስኬቶች መመዝገብ ዋናኛው የተቀየሱት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ውጤታማ በመሆናቸው ነው፡፡
በመሆኑም የተመዘገበውን ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት በማስቀጠል ድህነትንና ኋላቀርነትን በማስወገድ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት
ተርታ ለማሰለፍ፣ ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ሀብት ሕብረተሰቡን ፍትሃዊ ተጠቃሚ ለማድረግ፣ በኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ
ያላቸውን ድርሻ ለማሳደግ እና ያለውን ፈጣን እድገት እና ጠንካራ የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ መገንባት እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት
እየተሰራ ይገኛል፡፡
5
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
በአገራችን ለተመዘገበው የኢኮኖሚ እድገት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት በአባላት
ሙሉ ፈቃደኝነት በመደራጀት በገጠርና በከተማ የሚኖረውን ሕብረተሰብ ከኢኮኖሚ እድገቱ ፍትሃዊ ተጠቃሚ እንዲሆን በርካታ
ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ዋነኛው ትኩረታቸው በገጠር እና በከተማ የሚኖሩ አባላትን
መሰረታዊ ችግር መፍታት ሲሆን በተለይ ከተማውን እና ገጠሩን በማስተሳሰር የኢኮኖሚ ትስስሩ ጤናማ፣ የተቀናጀ እና ቀጣይነት
ያለው እንዲሆን ያግዛሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት በገጠር ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት እና የግብርና ሜካናይዜሽን
በማቅረብ፣ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት፣ ሸማቹንና አምራቹን በማስተሳሰር ፍትሃዊና የተረጋጋ ገበያ እንዲኖር በማድረግ
ላይ ይገኛሉ፡፡ በአባላት ምርት ላይ እሴት በመጨመር፣ የኢንዱስትሪ ውጤቶችና የፍጆታ እቃዎችን በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት
በማቅረብ፣ የቁጠባ ባህልን በማጎልበት፣ የፋይናንስ አቅርቦት በማመቻቸትና በማቅረብ እንዲሁም ለአባላትና ለህብረተሰቡ የስራ
እድል በመፍጠር በኢኮኖሚና በማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ናቸው፡፡
የከተማ ነዋሪ ኅብረተሰብ ፈጣን፣ ቀልጣፋና ፍትሃዊ አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ የኅብረት ሥራ ማህበራት ያላቸው ሚና የጎላ
ነው፡፡ በመሆኑም የፍጆታ እቃዎችንና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በጥራት፣ በወቅቱ እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ፣ የአባላትን
የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት የሚያስፈልግ ብድር በማመቻቸት የጋራ ቤቶች እንዲገነቡ በማድረግ እና የአባላትን የቁጠባ ባህል
በመሆኑም በ 10 ዓመት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ.ም) እንዲፈቱ ትኩረት ከሚደረግባቸው የኅብረት ሥራ
ማህበራት ማነቆዎች መካከል ዋና ዋናዎቹ፤ የተጠናከሩና የዘመኑ የኅበረት ሥራ ማህበራት ቁጥር አነስተኛ ሆኖ መገኘት፣ ጠንካራ
አደረጃጀትና ወጥ የሆነ የአሰራርሥርዓት አለመኖር፤ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፣ የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ
ዝቅተኛ ሆኖ መገኘት፣ በእሴት መጨመር ተግባር ላይ በስፋት መግባት አለመቻልና ያሉትንም የአግሮ ፐሮሰሲንግ ኢንዳስተሪዎች
በሙሉ አቅም መጠቀም አለመቻል፣ የቁጠባ ባህል በሚፈለገው ደረጃ አለመዳበር፣ለገጠር ትራንስፎርሜሽን እና ኢንዱስትሪ ልማት
የሚያስፈልግ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ በሚፈለገው መጠን አለመገኘት፣ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ውስንነትና አለመስፋፋት፣
የኦዲት እና የኢንስፔክሽን ጥራት ዝቅተኛ መሆንና ተደራሽ አለመሆን፣ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተደራሽ እና ችግር ፈቺ አለመሆን
የሚሉት በቀጣይ በእቅዱ የሚፈቱና የመፍትሄ አቅጣጫ ሊቀመጥላቸው የሚገባቸው ቁልፍ ተግዳሮቶች ሆነው ተለይተዋል፡፡
የቀጣይ የ 10 ዓመት (ከ 2013-2022 ዓ/ም) የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ ዋና ዓላማ ሀገሪቱ 2028 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ካላቸው
ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ የተቀመጠውን ራዕይ መሰረት በማድረግ በተዘጋጀው የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ዋና ዋና
ግቦችን ለማሳካት በሚደረገው ርብርብ የተደራጀውን የኅብረተሰብ ክፍል በማንቀሳቀስ የማይተካ ሚና እየተጫወተ ያለው የኅብረት
የኅብረት ሥራ ሴክተርን የ 10 ዓመት (2013-2022) እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ ለመግባት አስፈላጊ የሆነበት ዋናው ምክንያት
የኅብረት ሥራ ሴክተር ከፌደራል ጀምሮ በየደረጃው ባሉ መንግስታዊ የመዋቅር አደረጃጀቶች በክልል፣ ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌ ድረስ
እንዲደራጅ ከተደረገበት አላማ፣ ከተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት አንጻር ተልእኮውን በብቃት እንዲወጣ ለማስቻል ነው፡፡
6
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የኅብረት ሥራ ሴክተሩን በማጠናከር፣ የፈጻሚውንና የአስፈጻሚውን ሁለንተናዊ አቅም በመገንባት በተመረጡና የኅብረተሰቡን
ፍላጎት መሠረት ያደረጉ አዳዲስ የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማደራጀት፣ ነባሮችን ለማጠናከርና ለማዘመን፣የሴቶችንና
የወጣቶችን ተሳትፎ ለማሳደግና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ፣ የአገር ውስጥ እና የውጪ የገበያ ትስስር እንዲፈጠርላቸው
ለማድረግ፣ የአግሮ ፕሮሰሲነግ ኢንዱስትሪ ውጤታማነት ለማሰደግና አዳዲስ ለማስፋፋት፣ የግብርና ቅድመ እና ድህረ- ምርት
በአጠቃላይ እቅድ ከማቀድ ጀምሮ የተጠናከረ የክትትልና የግምገማ ሥርዓት በመዘርጋት፣ ጠንካራ እና ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት
በመገንባት፣ የተለያዩ የውስጥና የውጭ አቅም ገንቢዎችን በመለየት፤ አቅም ገንቢዎቹ የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ለማገዝና አባላትን
ተጠቃሚ ለማድረግ የሚሠጡትን ሁለንተናዊ የአቅም ግንባታ ድጋፍ ለመከታተልና ለመገምገም ነው፡፡ አቅም ገንቢዎች
ሊደርሱባቸው በማይችሉባቸው ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎችን በጥናት በመለየት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ችግር ሊቀርፉ
የሚችሉ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽና ከአዳዲስ አቅም ገንቢዎች ጋር በማስተሳሰር በኅብረት ሥራ ሴክተር እንዲተገበሩ በ 10 ዓመት
መሪ እቅድ ላይ የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት በየደረጃው የሚገኙ ፈጻሚና አስፈጻሚ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት
የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመደገፍ የወጡ አገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች፣
ከ 2004-2012 ዓ/ም ያለው የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የፕሮግራም በጀት እቅድና አፈጻጸም፣
በፌዴራልና በክልሎች የተቀረጸ የኅብረት ሥራ ፍኖተ-ካርታ እና የኅብረት ሥራ ሴክተር የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች፣
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ተቋማት አሁን ከደረሱበት የእድገት ደረጃ አንጻር በሰለጠነ የሰው ሃይል እንዲመሩ ፍላጎት
ማሳየታቸው፣
የቴክኖሎጂ መዘመንና እድገት የሚሉት እቅዱ ታሳቢ ያደረጋቸውና የእቅዱ ዋና መነሻዎች ናቸው፡፡
7
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
3. ነባራዊ ሁኔታ
ዲግሪ እስከ 48 ዲግሪ ምስራቅ ላይ ትገኛለች፡፡ የአገሪቷ የቆዳ ስፋት 1.104 ሚሊየን ኪሎ ሜትር ካሬ ሲሆን ከጂቡቲ፣ ከኤርትራ፣
የአገሪቱ መልከዓ ምድራዊ አቀማመጥ ተራራ፣ አምባ ምድር፣ ሸለቆና ረባዳ ቦታዎችን ያካተተ ሲሆን፣ ከባህር ወለል በታች 110
ሜትር(ዳሎል) እስከ 4,550 ሜትር ከባህር ወለል በላይ(ራስ ዳሽን) የሚደርሱ ቦታዎች ይገኙባታል፡፡ መካከለኛውን ምስራቅ(Arabian
peninsula) መነሻ የሚያደርገው ትልቁ ስምጥ ሸለቆ የአገሪቱን መሬት ለሁለት በመክፈል ያልፋል፡፡
መልከዓ ምድራዊ አቀማመጡን ተከትሎ በአገሪቱ የተለያየ የአየር ንብረት ይገኛል፡፡ የአየር ሙቀት መጠን በከፍተኛ ቦታዎች
በአማካኝ 10 ዲግሪ ሴልሸየስ ሲሆን፣ በዝቅተኛ ቦታዎች (Afar Depression) እስከ 47 ዲግሪ ሴልሸየስ ይደርሳል፡፡ እንዲሁም የዝናብ
ስርጭቱ በመኸር ወቅት ከ 200 እስከ 1600 ሚሊ ሊትር የሚደርስ ሲሆን በበልግ ወቅት ከ 50 እስከ 600 ሚሊ ሊትር ይደርሳል፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ በአገሪቱ ባለው የስነ ምህዳር (Ecological Zones) መለያየት ልዩ ልዩ እጽዋቶችና ሰብሎች እንዲበቅሉና ለበርካታ
የአፈር ዓይነቶች መገኘት ምክንያት ሆኗል፡፡ በአገሪቱ በርካታ ወንዞች የሚገኙ ሲሆን አባይ፣ ተከዜ፣ ባሮ፣ አዋሽ፣ ዋቢ ሸበሌ፣ ገናሌ፣
ኦሞ ወዘተ…ትላልቆቹ ናቸው፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ከአዋሽና ከኦሞ ወንዞች በስተቀር ሌሎች ድንበር ተሸጋሪዎች ናቸው፡፡
የአገሪቱ ስነ-ምህዳር መለያየትና የበርካታ ወንዞችና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶች ባለቤት መሆኗ ስነ-ምህዳሩን ተከትሎ የተለያዩ
የምርት ዓይነቶችን ለማምረት የሚያስችል ምቹ የአየር ንብረት ሁኔታ አላት፡፡ የስነ-ምህዳር ልዩነት የፈጠረው ምቹ ሁኔታ
ሕብረተሰቡ የአካባቢውን ፀጋ ተከትሎ በተለያየ ዓይነት የኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲደራጅ አቅም ሆኖታል፡፡
ከሕዝብ ብዛት አንጻር ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከናይጄሪያ ቀጥላ በሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚትገኝ አገር ስትሆን በማዕከላዊ ስታቲስቲክ
ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሕዝብ ብዛት ትንበያ መሠረት የኢትዮጵያ ጠቅላላ የሕዝብ ብዛት 113 ሚሊዮን በላይ እንደሆነ ይገመታል፡፡
ይህ አጠቃላይ ቁጥር በጾታ ሲታይ 49 በመቶ ወንዶች ሲሆኑ 51 በመቶ ሴቶች ናቸው፡፡ ከዚህ ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት
እስካሁን አባል የሆነውን ጨምሮ ወደ ፊት አባል ሊሆን የሚችል የህዝብ ብዛት 75,983,964 አቅም እንዳለ ያሳያል፡፡
ይህ የሕዝብ ሀብትና የተለያየ የአየር ንብረት መኖሩ ፍላጎትን መሠረት በማድረግ በርካታ አባላትን ያቀፉ ጠንካራ የኅብረት ሥራ
ማህበራትን ለማደራጀት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡ ከጠቅላላው ሕዝብ ብዛት በኅብረት ሥራ ማህበራት ለመደራጀት ከሚችሉ ዜጎች
ውስጥ ከ 20 ሚሊዮን በላይ አባላት በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት ምርት በማምረት፣ አገልግሎት በመስጠት እና ምርት እና
8
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ከተማ አስተዳደር የተዋቀረች አገር ናት፡፡ በሠለጠኑ አገሮች እንደሚታየው ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት፣ መልካም
አስተዳደርን ለማስፈን፣ ልማትን ለማፋጠን እና ተገቢውን አገልግሎት በአግባቡ ለማግኘት የሚያስችል ያልተማከለ የአስተዳደር
ሥርዓት ዘርግታለች፡፡ የመንግስት የልማት ፖሊሲ በታችኛው የመስተዳደር እርከን በአግባቡ እንዲተገበር የሕዝብ ተሳትፎን
በማሳደግ፤ ፈጣን የኢኮኖሚ ልማት ለማስመዝገብ ወረዳዎችና ቀበሌዎች ወሳኝ የአመራር ሚና እንዲኖራቸው ተደርጓል፡፡ ከክልል
እስከ ወረዳ ያሉ የአስተዳደር እርከኖች የራሳቸውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችን በማቀድ ማስፈጸም
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክና የሪፐብሊኩ አባል በሆኑት ክልሎች ሕገ መንግስቶች የዜጎችንና ሕዝቦችን
ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲረጋገጡ መሠረት የጣሉ የፌዴራል እና የክልል ሕገ መንግስቶች ፀድቀዋል፡፡ በመሆኑም
ሕብረተሰቡ በሕገ-መንግስቱ በተረጋገጠለት የመደራጀት ዲሞክራሲያዊ መብት ተጠቅሞ በኅብረት ሥራ ማህበራት በመደራጀት
የዜጎችን በኅብረት ሥራ ማህበራት የመደራጀት ዲሞክራሲያዊ መብት እውን ለማድረግና የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማጠናከርና
ለማደራጀት አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም በተለያዩ ባለድርሻ አካላት መ/ቤቶች የወጡ ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች፣
ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶች፣ ዕቅዶች፣ ፓኬጆች ተቀርፀው እንዲተገበሩ ከመደረጉም በላይ እስከ ቀበሌ ድረስ ለኅብረት ሥራ
ማህበራት መስፋፋትና መጠናከር ከፍተኛ እገዛ የሚያደርግ ድጋፍ ሰጪ የመንግሰት መዋቅር እንዲዘረጋ ተደርጓል፡፡
ጉልበት ላይ መሠረት ያደረገ ኢኮኖሚ የምትከተል አገር ናት፡፡ ከዚህ አንጻር ኢትዮጵያ 1.104 ሚሊየን ካሬ ኪሎ ሜትር የመሬት ቆዳ
ስፋት ያላት አገር ስትሆን ከዚህ ውስጥ 51.3 ሚሊየን ሄ/ር ለእርሻ የሚውል ሲሆን 12.7 ሚሊየን ሄ/ር ወይም 24.7 በመቶ መልማቱን
መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ የግብርና ዘርፉ መሠረት ያደረገው በሰብልና በእንሰሳት ምርት ላይ ሲሆን ትልቁን ድርሻ ይዞ የሚገኘው የሰብል
ምርት ነው፡፡ ይህም ከአጠቃላይ የግብርና ምርት ድርሻ 68 በመቶ አስተዋጽኦ ሲኖረው የእንሰሳት ምርት 32 በመቶ ድርሻ ይዞ
ይገኛል፡፡ የእንስሳት እና እንስሳት ተዋጽዖ ምርት ገበያ መር በሆነ መልኩ በማምረት ረገድ ገበያው የሚፈልገውን ምርት በመጠንና
ጥራት ደረጃ ከማቅረብ እና የቁም እንስሳት ወጪ ንግድ አፈጻጸም አንጻር ውስንነቶች ያሉበት ነው፡፡
የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መተግበር ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ በየአመቱ እድገት እያስመዘገበ
ይገኛል፡፡ የ 2010 ዓ.ም ማዕከላዊ ስታቲክስ ኤጀንሲ መረጃ እንደሚያሳየው ከአገራችን ጠቅላላ ምርት የኢኮኖሚ ድርሻ ግብርና 34
በመቶ፣ አገልግሎት ዘርፍ 36.92 በመቶ እና ኢንዱስትሪ ዘርፍ 22.9 በመቶ ድርሻ በመያዝ ግብርናው የአገራችን የኢኮኖሚ መሠረት
እንደሆነ ቀጥሏል፡፡
የግብርና ዘርፍ 90 በመቶ የውጭ ንግድ እና 79 በመቶ የአገራችንን የሰው ኃይል የያዘ ዘርፍ ነው፡፡ በማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ
መረጃ መሠረት የሰብል ልማት በምርትና ምርታማነት መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ስለመሆኑ የወጣው የግብርና ምርቶች የናሙና
9
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ጥናት መረጃ ያሳያል፡፡ በመሆኑም የግብርና ምርቶችን ከኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር እና ከኢንዱስትሪው ተመርተው የወጡ
ምርቶችን ትኩረት ሰጥቶ በተጠና እና በተደራጀ መንገድ የገበያ ትስስር ለመፍጠር የኅብረት ሥራ ማህበራት አስተዋጾአቸው የጎላ
ነው፡፡
ሥራ እየሠራ ይገኛል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነው የሰው ኃይል እንዲመሩ ለኅብረት ሥራ ዘርፍ በተሰጠው ትኩረት ከ 1998
ዓ.ም ጀምሮ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የኅብረት ሥራ ሙያ ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ጊዜ ከከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት በኅብረት ሥራ ሙያ ተመርቀው የወጡ ተማሪዎች በኅብረት ሥራ ዘርፍ ተቀጥረው በማገልግልና በመምራት ላይ ይገኛሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት በተማረ የሰው ኃይል መመራታቸው፤ እንዲጠናከሩና እንዲዘምኑ፣ ህግን አክብረውና ህጋዊነታቸውን
ጤንነታቸውን ጠብቀው እንዲመሩ፣ ማህበራዊ ልማት በሕብረተሰቡ ውስጥ እንዲዳብር በማድረግ በኅብረት ሥራ ሴክተሩ
መጠናከር ባለው ለውጥ ላይ የባለሙያዎች የሙያ እገዛ ከፍተኛ አስተዋጽዖ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም መነሳሳት ሕብረተሰቡ
በአካባቢው ልማት በንቃት እንዲሳተፍ ከማስቻሉ በተጨማሪ አብዛኛው ሕብረተሰብ ስለ ኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀትና
አስፈላጊነት ያለው ግንዛቤ ከፍ በማለቱ በኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲደራጁ፣ በኅብረት ሥራ ማህበራቸው አመራርና ቁጥጥር
ሀገሪቱ የትምህርት ሽፋንን ለማሳደግ በምታደርገው ጥረት የኅብረት ሥራ ማህበራት ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ከ 1 ኛ
በጤናው ዘርፍ ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች የሆነው የህፃናትን ሞት መቀነስ፣ የእናቶችን ጤና ማሻሻልና እንደ ኤች.አይቪ ኤድስ፣
ወባና የቲቢ በሽታ የመሳሰሉትን ተላላፊ በሽታዎች ስርጭት በመከላካል እንዳይስፋፋ እየሠሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን ለማሳየት በሁሉም
የገጠር ቀበሌዎች መሠረታዊ የጤና አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ለማዳረስ እንዲቻልና የጤና ኤክስቴሽን ፕሮግራም ተቀርጾ በመተግበር
ላይ ይገኛል፡፡ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመገንባት የኅብረት ሥራ ማህበራት በጤናውም ዘርፍ በመሳተፍ ጤና ኬላዎችን፣ ክሊኒኮችን
እና ጤና ጣቢዎችን በመገንባት፣ የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሚያስችሉ ስልጠናዎችን
በመስጠት፣ የፀረ ኤች አይቪ ኤድስ ክበቦችን በማቋቋምና ለተጎጂ ቤተሰቦች ሕጻናት እንክብካቤ እንዲያገኙ በማድረግ የበኩላቸውን
አብዛኛው የሕብረተሰባችን አካል የሆነው የገጠሩ ሕብረተሰብ በተለይም ሴቶች ውኃን ለመቅዳት ረጅም ርቀት እንደሚጓዙ
ይታወቃል፡፡ ይህ ረጅም ርቀት ለልማት ይውል የነበረውን ጉልበትና ጊዜ ከማባከኑም በላይ በሴቶች ላይ ከፍተኛ የሥራ ጫና እየፈጠረ
ይገኛል፡፡ በመሆኑም ይህን የመጠጥ ውኃ አቅርቦት ችግር ለማሻሻል መንግስት ከሚሠራው በተጓዳኝ የኅብረት ሥራ ማህበራት
10
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የመንገድ መሰረተ ልማት፣ የኤሌክትሪክ ኃይልና የቴሌኮሚኒኬሽን ተደራሽነት እየተሻሻለና እያደገ መምጣቱ ከመረጃ ጋር ተያያዥ
የሆኑ ችግሮችን በቀላሉ በመፍታት የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላትን ምርት በተቀላጠፈ ሁኔታ፣ ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ፣
በጥራትና በተወዳዳሪ ዋጋ ለሀገር ውስጥና ለውጪ ገበያ በማቅረብ አባላት ከምርታቸው በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡
እንዲሁም በአገሪቱ መሠረተ ልማት እየተስፋፋ ሲሄድ የኅብረት ሥራ ማህበራት እሴት የሚጨምሩ የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ
ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት እና በማቋቋም በጥሬው ያቀርቡ የነበረውን ምርት እሴት በመጨመር ወደ አገር የሚገባውን ምርት
የመሰረተ ልማት ግንባታ መስፋፋት አባላት የሚፈልጉትን የፍጆታ ዕቃዎችንና የምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን፣ ቴክኖሎጂዎችን እና
አገልግሎቶችን፣ በተመጣጣኝ ዋጋና በተገቢው ጊዜ ለኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲቀርብላቸው የተሻለ አቅም ፈጥሯል፡፡ የመሰረተ
ልማት አገልግሎቶች መስፋፋትና መሻሻል የኅብረት ሥራ ማህበራት ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት የኅብረት ሥራ ማህበራትን
ለማጠናከርና ለማዘመን፣ ቁጠባንና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ የግብይት ድርሻ ለማሳደግ እና ህገና ህጋዊነታቸውንና
የሀገሪቱን ህዝብ ተጠቃሚነት ያረጋገጠ ዘላቂና ፈጣን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ዕድገትና ልማት በሀገራችን ለማረጋገጥና የመልካም
አስተዳደርና ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታን ዕውን ለማድረግ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ወሳኝ ነው፡፡ የኅብረተሰብ ተሳትፎ ይበልጥ
ውጤታማ የሚሆነው በተደራጀ መንገድ ሲፈፀም ነው፡፡ በዚህ ረገድ የኅብረት ሥራ ማኅበራት ሀገራዊ ብልጽግናን እውን በማድረግ
በኩል ቁልፍ ሚና ያላቸውና ሂደቱን እውን ለማድረግ የሚያስችሉ የልማት መሣሪያዎች ናቸው፡፡
4.1. የኅብረት ሥራ ማህበራት እስከ 2012 መጨረሻ ድረስ የነበሩበት ነባራዊ ሁኔታ
በፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም መረጃ መሰረት የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ 90,479
መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በሥራቸው 18,834 አባል መሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ያቀፉ 393 የኅብረት ሥራ
ማኅበራት ዩኒዬኖች እና 5 የኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌደሬሽኖች በገጠርና በከተማ ተደራጅተው አገልግሎት በመስጠት ላይ
የሚገኙ ሲሆን ከ 75 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ አባላትንና ቤተሰቦቻቸውን ኢኮኖሚዊና ማኅበራዊ ችግሮች በመፍታት ላይ ይገኛሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ከተደራጁበት የኅብረት ሥራ ዘርፍ ዓይነት አንጻር ሲታይ 39 በመቶ ድርሻ ይዞ የሚገኘው ግብርና ነክ
ባልሆኑ፣ 31 በመቶ በግብርና የተሰማሩ፣ 25 በመቶ በገንዘብ ቁጠባና ብድር እና 5 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ በሸማቾች የኅብረት ሥራ
ማህበራት ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ በሁሉም የኅብረት ሥራ ዘርፍ የተደራጀው አጠቃላይ አገራዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላት
11
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ቁጥር በጾታ ስብጥር ሲታይ ወንድ 15,099,941 ሴት 7,543,429 በድምሩ 22,643,370 አባላት ተደራጅተው የሚገኙ ሲሆን
የካፒታል መጠናቸውም ብር 20 ቢሊየን በመሠረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ ብር 4.99 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዬን
እና ብር 2.14 ቢሊዮን በኅብረት ሥራ ማኅበራት ፌደሬሽኖች በድምሩ ብር 27.13 ቢሊዮን ካፒታል ደርሷል፡፡
ሥራው በከተሞች አካባቢ ብቻ ያተኮረ ስለነበር እስከ 1991 ዓ.ም ድረስ 119,799 አባላትና ብር 78,772,710 ካፒታል ያላቸው 495
የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት ብቻ እንደነበሩ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ከ 1995 ዓ/ም ጀምሮ የኅብረት ሥራ ማህበራት
በማደራጀት በሁሉም የሀገሪቱ ገጠርና ከተሞች እንዲስፋፉ የተደረገ ሲሆን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ወንድ 3,122,454፤ ሴት
2,262,105 በድምሩ 5,384,559 አባላት ያሏቸው 21,328 መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131
የገንዘብ ቁጠባን ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል
አገራችን ላለፉት 13 ተከታታይ ዓመታት ላስመዘገበችው የኢኮኖሚ ዕድገት የግብርናው ድርሻ ከፍተኛ ነው፡፡ ለምርት እና
ምርታማነት ዕድገት ወሳኝ የሆነውን የአፈር ማዳበሪያ በዓይነት፣ በመጠን፣ በጊዜና በተፈለገበት ቦታ ለአርሶ አደሩ ከማቅረብ አንፃር
የኅብረት ሥራ ማህበራት ግንባር ቀደም ድርሻ አላቸው፡፡ በዚህም መሠረት ከ 1997 እስከ 2000 ዓ.ም ድረስ 906,220 ቶን የአፈር
ማዳበሪያ 11 የኅብረት ሥራ ዩኔየኖች ከውጭ በማስገባትና በማሰራጨት 70 በመቶ የሚሆነውን አቅርቦት በኅብረት ሥራ ማህበራት
እንደተሸፈነ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡ ሆኖም አሁን በደረስንበት ደረጃ ኅብረት ሥራ ማህበራት ከውጪ የማሰገባቱን ተግባር እያከናወኑ
ባይሆንም ስርጭቱን በተመለከተ እስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ድረስ ከአገራዊ ስርጭቱ የ 98.5 በመቶ ድርሻ እንዳላቸው መረጃዎች
ያሳያሉ፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ከመንግስት ጋር በመተባበር ፋብሪካ በማቋቋም ምጥን (ውህድ) የአፈር ማዳበሪያ (NPS) ማምረት የጀመሩ
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዬኖች መርከብ ፤ እንደርታ ፤ በቾ ወሊሶ፤ ጊቤ ድዴሳ እና መሊቅ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
የአገር ውስጥ እና የውጭ ምርት ግብይት በተመለከተ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተሰብስበው ለአገር ውስጥ እና
ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የግብርና ምርቶች በተለይም ቡና፣ ሰሊጥ፣ የተለያዩ የሰብል ምርቶች፣ እንሰሳት፣ አትክልትና ፍራፍሬ፣
ወተትና የወተት ተዋፅኦ የመሳሰሉት በመጠን እና በጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ መጥቷል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ በማቅረብ አባላትን ከምርቶቻቸው የተሻለ ተጠቃሚ
በማድረግ በገበያ ማረጋጋት ውስጥ የራሳቸውን አስተጽኦ ማበርከት ችለዋል፡፡ የሸማቾች ኅብረት ሥራ ማህበራት ለሸማች አባላት
12
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
እና ህብረተሰቡ የኢንዱስትሪና የፍጆታ እቃዎችን በጥራትና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ካላስፈላጊ የዋጋ ንረት በመታደግ ሸማቹ
ከአምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር የከተማና የገጠር ትስስር በመፍጠር ለኅብረተሰቡ የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛሉ፡፡
በማዕድን ማምረት እና ግብይት በኩልም በማዕድን አምራቾች እና ግብይት ኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት እንደ ወርቅ እና
ታንታለም ያሉ የተለያዩ ማእድናትን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በማቅረብ ኢኮኖሚውን በመደገፍ ረገድ የራሳቸውን አስተዋጽኦ
አበርክተዋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ለአባላትና ለአካባቢው ኅብረተሰብ የሚሰጡት አገልግሎት በኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ላይ ብቻ ሳይሆን
አካባቢያዊና ማህበራዊ ልማት ላይም የሚያተኩር ነው፡፡ ለዚህም በምሳሌነት የሚጠቀሰው የቡና አምራች ገበሬዎች ኅብረት ሥራ
ዩኒየን በሥሩ የሚገኙ አባል መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት በዓለም አቀፍ ፍትሃዊ ንግድ
(International Fair Trade) ተሳትፎ ከምርቱ ተጠቃሚዎች ከሚያገኘው ተጨማሪ ክፍያ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ
በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት፣ በጤና፣ በውኃ፣ በመንገድና ድልድይ ግንባታ ላይ በመሳተፍ አስተዋፅኦ በማድረግ በርካታ
በማመቻቸት፤ የሜካናይዜሽን አገልግሎት በመስጠት እና በተያያዥ ተግባራት ለዜጎች በተለይም ለሴቶች እና ወጣቶች ቋሚ እና
የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዙሪያ የሴቶች የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶች የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤
የሴቶች አመራርነት 30 በመቶ እና የወጣቶቹ 23 በመቶ መድረሱን የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም መረጃ ያሳያል፡፡
በአጠቃላይ መንግስት የኅብረት ሥራ ማህበራትን እንቅስቃሴ በማጠናከር የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት እንዲችሉ ጠንካራ
አደረጃጀቶችንና መዋቅሮችን በየደረጃው በመዘርጋትና በማጠናከር፤ የአሰራር ስርዓቶችን፤ የፖሊሲ፣ የሕግና የቁጥጥር አሰራሮችን
በመዘርጋት፣ የአቅም ግንባታ እና ሌሎች ሙያዊ ድጋፎችን በመስጠት ውጤታማ ኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ጥረት
በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
13
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ተቋማዊ ተልዕኮን በብቃት የሚፈጽም፣ በሥነ ምግባሩ የተመሰገነ፣ ከፌዴራል ጀምሮ እስከ መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ድረስ
ያለውን የኅብረት ሥራ ልማት በማፋጠን የአባላትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚስችል አስተማማኝ የለውጥ ሠራዊት ግንባታን
በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ገጽታ በሕብረተሰቡና በአባላት በማስፋት እድገታቸውን ማፋጠን
የሚያስችል ተከታታይ ልማታዊ ኮሙኒኬሽንና የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ገጽታ በመገንባት የአባላት ተሳትፎና ተጠቃሚነትን በማሳደግ
የኅብረት ሥራ ሴክተሩን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር ከተቀመጡ ስትራቴጅካዊ የትኩረት መስኮች መካከል የኅብረት ስራ
ማህበራትን ማጠናከር አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ነባርና አዳዲስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባሎቻቸው የሚሰጡት
አገልግሎት ጥራት ያለው፣ ተደራሽ እንዲሆንና አባላት ያሉባቸውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚያስችል
በዚህ መሰረት 71,249 መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፤ 353 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች እና 4 ቱን የኅብረት ሥራ
ማህበራት ፌዴሬሽኖች ለማጠናከር ታቅዶ በድግግሞሽ 105,196 መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራትን፤ 942 የኅብረት ሥራ
ማህበራት ዩኒዬኖችን እና 3 ቱን የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖችን በአደረጃጀት፣ በአመዘጋገብ፤ በስራ አመራር፣ በአሰራር
ስርዓት ዝርጋታ፤ መልካም አስተዳደርን በማስፈን፤ በተግባራት አፈፃፀም፣ በፋይናንስና ንብረት አስተዳደር እና በአባላት ተሳትፎና
ተጠቃሚነት እንዲሁም በተቋማዊ መሰረት ልማት ግንባታና አስተዳደር ያሉባቸውን ችግሮች መፍታት አቅማቸውን መገንባት፤
የአፈፃፀም ብቃታቸውን ማሳደግ እና የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት የሚያስችሉ ለአንድ ጊዜ እና ለተደጋጋሚ ጊዜ የማጠናከር
ተግባራት ተከናውነዋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ያላቸውን ፋይዳ አስመልክቶ የአመለካከት ለውጥ ለማምጣት ለፖሊሲ አውጪዎች እና በየደረጃው
ለሚገኙ የፖለቲካ አመራሮች 26፣ ለኅብረት ሥራ ባለድርሻ አካላት 48 እና ለኅብረት ሥራ ሴክተሩ ተገልጋዮች 48 የምክክር
መድረኮችን በማዘጋጀት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ መስራት እና ለኅብረት ሥራ ማህበራት ሊሰጥ የሚገባውን የተቀናጀ ድጋፍ
እንዲያድግ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም በየደረጃው ለሚገኝ የኅብረት ሥራ ባለሙያዎች፤ ለአመራር አካላት፤ ለኅብረት ስራ ማህበራት
አባላት፤ ለባለድርሻ አካላት፤ ለኅብረት ሥራ አቅም ገንቢዎች እና ለኅብረተሰቡ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስራ ተሰርቷል፡፡
14
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ማህበራት አመራር አካላት ለ 35,438 የኅብረት ሥራ ማህበራት ቅጥር ሠራተኞች እና ለ 11,179,226 የኅብረት ሥራ ማህበራት
አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት በዕውቀት፣ በክህሎት እና በአመለካከት ረገድ የነበረባቸውን ክፍተት መሙላት መቻሉን
ሁለት ጊዜ በተካሄዱ የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት እና የስልጠና ውጤታማነት ጥናት ማረጋገጥ ተችሏል፡፡
መሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት እና 10 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች ለማደራጀት ታቅዶ፤ 19,532 መሰረታዊ የኅብረት
በ 2 ኛው የ 5 ዓመት የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መጨረሻ ድረስ የመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ቁጥር 23
ሚሊየን (ሴት 6.7 ሚሊየን) እና የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየን አባል መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጥር 36,585 ለማድረስ
ታቅዶ የነበረ ሲሆን በዚህም የመሰረታዊ የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ቁጥር 22,643,370 (ሴት 7,543,429) እና የዩኒዬን አባል
መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር ወደ 18,834 ማድረስ ተችሏል፡፡ በዚህ መሰረት የሴቶችን የአባልነት ተሳትፎ 40% እና
የወጣቶችን የአባልነት ተሳትፎ 30% እንዲሁም የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ 30% እና የወጣቶችን የአመራርነት ድርሻ 23%
ለማድረስ ታቅዶ የሴቶችን የአባልነት ተሳትፎ 33 በመቶ፤ የወጣቶችን የአባልነት ተሳትፎ 30 በመቶ፤ የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ
የኅብረት ሥራ ማህበራት የካፒታል እድገት በ 2007 ዓ.ም ከነበረበት ብር 15.82 ቢሊዮን ወደ ብር 28.14 ቢሊዮን ለማሳደግ ታቅዶ
ሚሊዮን በላይ የስራ ዕድል በቋሚነትና በጊዜያዊነት ለመፍጠር የተቻለ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የሴቶች ድርሻ 55 በመቶ በላይ መድረሱን
15
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
አባላትን ማፍራት በቁጥር ወ 9,425,321 1,426,640 1,450,906 1,019,881 977,193 1,740,000 6,614,620
ሴ 3,374,179 942,341 854,115 1,009,403 563391 1,160,000 4,529,250
ድ 12,799,50 2,368,981 2305021 2029284 1,540,584 2,900,000 11,143,870
0
የሴቶችን ተሳትፎ በአባልነት ማሳደግ በ% 26.3% 39.7 37 49.74 36.56 40 40
የወጣቶችን ተሳትፎ በአባልነት በ% 30 30
ማሳደግ
የሴቶች የአመራርነት ተሳትፎ በ% 15 25 ገ/ቁ 30 30
የወጣቶች የአመራርነት ተሳትፎ በ% 20.4 ገ/ቁ 23 23
የኅብረት ሥራ ማህበራት ካፒታል በቢሊ 15,829,067,1 1842142066 188971795 2,761,471,407 2,678,379,863 3,241,000,0 13,010,312,72
ብር 35 2 .64 00.00 8.64
የመ/
የመ/ኅ/ስራ ማህበራት ካፒታል በቢሊ 1.56 1.982 1.46
ብር
የዩኒዬን ካፒታል በቢሊ 0.27 0.889
0.444
ብር
የፌዴሬሽን ካፒታል በቢሊ 0.061 0.445
0.252
ብር
የሥራ ዕድል ፈጠራ በቁጥር 803,133 85348 1425000 1495391 588,942 700,000 4,287,871
በቋሚ 181,133 2255 200,100 6,810 29700 238,865
በጊዜአዊነት 622,000 83093 1295291 582,132 670300 2,630,816
ስልጠና ያገኙ ባለሙያዎች ብዛት በቁጥር 19,704 4216 7091 11,947 13153 24,460
ስልጠና ያገኙ የኅ/ሥራ ማህበራት በቁጥር 62781 40,273 90,006 47000 240,060
321,116
አመራሮች ብዛት
ስልጠና ያገኙ ቅጥር ሠራተኞች ብዛት በቁጥር 559,374 6971 6464 11,280 10723 35,438
ስልጠና ያገኙ አባላት ብዛት በቁጥር 44,648,294 4861444 1,411,227 2,676,120 2230435 11,179,226
የተደረገ የስልጠና ውጤታማነት እና በቁጥር 2 - - - 2
የስልጣና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በቁጥር
የኅብረት ሥራ ማህበራት ውጤታማ ተግባር ከሚያከናውኑባቸው የሥራ መስኮች አንዱ አባላት ያመረቱትን የግብርና ምርቶች ገበያ
አፈላልጎ በመሸጥ የአባላትን ተጠቃሚነት ማረጋጋጥ ነው፡፡ የግብርና ምርት ግብይት በባህሪው ውስብስብ በመሆኑ ጥንቃቄ የሚፈልግ
የግብይት ዓይነት ነው፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት አባሎቻቸው በተበታተነ ቦታ ላይ የሚያመርቱትን የግብርና ምርቶች አንድ ላይ
በማሰባሰብ፣ በማከማቸት፣ በማጓጓዝ፣ የምርት ጥራትን በማስጠበቅ፣ እሴት በመጨመር ለአካባቢ እና ማዕከላዊ ገበያ በማቅረብ
አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ የግብርና ምርት እና ምርታማነት እንዲያድግ አስተዋጽኦ በማበርከት ላይ ይገኛሉ፡፡
የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ2012 ዓ.ም መረጃ እንደሚያሳየው በአገራችን ያሉ የኅብረት ሥራ ማህበራት በግብርና ምርት
ግብይት ውስጥ ያላቸው ድርሻ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር 4,589 መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ 124 የኅብረት ሥራ
ማህበራት ዩኒዬን እና 1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን በምርት ግብይቱ ላይ እየተሳተፉ ሲሆን በዋና ዋና ሰብሎች ግብይት ላይ
16
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
በግብርና ምርት ላይ እሴት የሚጨምሩ 951 የሚሆኑ ከመለስተኛ እስከ ትላልቅ የማቀነባበርያ ኢንዱስትሪዎች በኅብረት ሥራ
ማህበራት ተቋቁመው በምርት ላይ እሴት በመጨመር አገልግሎት በመስጠት አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡
የከተማ እና የገጠር የኅብረት ሥራ ማህበራት ግብይት ትስስር ለማጠናከር አምራች ኅብረት ሥራ ማህበራት ከሸማቾች ኅብረት
ሥራ ማህበራት ጋር ትስስር በመፍጠር የጋራ ተጠቃሚነታቸውን እያረጋገጡ ይገኛሉ፡፡ በተፈጠረው ትስስር የኅብረት ሥራ ማህበራት
የተለያዩ የግብርና፣ የኢንዱስትሪ እና የፍጆታ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ለአባላት እና ለአካባቢው ሕብረተሰብ በርካታ
17
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የኅብረት ሥራ ማህበራት በራሳቸው ከሚያቀርቧቸው የፍጆታ ምርቶች በተጨማሪ በመንግስት የሚቀርቡ መሠረታዊ የፍጆታ
ምርቶችን በመረከብ እና ለሕብረተሰቡ በማሰራጨት በርካታ ተግባራትን በማከናወን የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመወጣት ላይ
ይገኛሉ፡፡
የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር ዓመታዊ ሪፖርት እንደሚያሳየው የኅብረት ሥራ ማህበራት በአማካይ
በየዓመቱ ከብር 6 ቢሊየን በላይ የሚያወጡ የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በማቅረብ ለሕብረተሰቡ ፈጣን አገልግሎት
የኅብረት ሥራ ማህበራት በውጭ ግብይት ላይ ያላቸው ተሳትፎ የዳበረ ባይሆንም በተለይ ቡና፣ ሠሊጥ፣ ጥራጥሬ፣ ቅመማ ቅመም፣
አትክልትና ፍራፍሬ፣ ማር፣ ዕጣንና ሙጫ ወደ ውጭ በመላክ አባላትን ተጠቃሚ በማድረግ ለአገሪቷ የውጭ ምንዛሪ በማስገኘት
በኩል ጥሩ ጅምሮች እንዳሉ የሴክቴሩ መረጃ ያሳያል፡፡ በተለይ በቡና ግብይት ሰንሰለት ውስጥ የነበረውን የተንዛዛ የግብይት አሰራር
የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በዓመቱ መጨረሻ በአገር አቀፍ ደረጃ ለውጪ ገበያ
ከቀረበው የቡና ምርት ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት ድርሻ በመጠን 5 በመቶ እና በዶላር 10 በመቶ የደረሰ መሆኑን ያሳያል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርት ግብይት እና ተያያዥ ተግባራት አፈጻጸም (2008-2012 ዓ.ም)፡
የአገር ውስጥ ግብይት ድርሻ በመቶኛ 2.44 10.23 11.6 13.7 12.64 15
ለገበያ የቀረበ ምርት በቶን 263,734 1,080,324 2,234,234 1,647,31 1,259,66 149,322
3 2
የቁም እንስሳት ግብይት በቁጥር 216,816 84,622 247,762 112,504
የውጪ ግብይት
የወጪ ግብይት ድርሻ በመጠን በመቶኛ 2.23 1.67 1.96 1.88 2.68 5
የተቋቋሙ እሴት የሚጨምሩ ኢንዱስትሪዎች በቁጥር 275 298 823 878 926 951
አርሶ/አርብቶ አደር የሕብረተሰብ ክፍል የግብርና ምርት እና ምርታማነትን ለማሳደግ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን
መጠቀም አስፈላጊ እና ወሳኚ ነው፡፡ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን በወቅቱ፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በሚፈለገው መጠንና
ቦታ በተናጠል ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ በአገራችን የሚገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት ይህንን ችግር ለመቅረፍ ከመንግስት ጋር
18
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
በመቀናጀት የአርሶ/አርብቶ አደሩን ፍላጎት መሠረት በማድረግ በገጠር የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ለሕብረተሰቡ
የፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በአገር አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ በአማካይ ከሚሰራጭ
የአፈር መዳበሪያ ውስጥ የኅብረት ሥራ ማህበራት ድርሻ 98.25 ከመቶ ደርሷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ምርጥ ዘሮችን፣ የተለያዩ ዓይነት
ኬሚካሎች፣ የእርሻ ማሣሪያዎች እና ሌሎች ተፈላጊ ግብዓቶችን በጥራት፣ በወቅቱ እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ለምርት እና
በአገር አቀፍ ደረጃ 27 የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ኢንዱስቲሪዎችን በማቋቋም የእንስሳት
መኖን በማቀነባበር ለእንስሳት አርቢው በጥራት፣ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በወቅቱ በማቅረብ ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርናውን ምርትና ምርታማነት በመጨመር ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ የግብርና ሜካናይዜሽን
መሳሪያዎችን በማቅረብ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ሲሆን 87 የሚሆኑት የኅብረት ሥራ ማህበራት 1,050 የተለያዩ የቅድመ
የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች አገራዊ ስርጭት በኅብረት ሥራ ማህበራት (ከ 2008-2012 ዓ.ም)፡
በአገር ደረጃ ከተሰራጨው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ የኅብረት ሥራ በመቶኛ 95 98 98 98 98.25 98.5
ማህበራት ድርሻ
በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የተሰራጨ ምርጥ ዘር በቶን 6,974 5,554 25,777 22,058 30,000 34,500
የተሰራጨ ፀረ-ተባይ እና ፀረ-አረም በቶን 374 470 540 568 500 523
የተሰራጨ የእርሻ መሳሪያ በቁጥር 27,170 30,315 37,355 42,503 20,000 22,500
አገራችን ካላት መልካዓ-ምድራዊ አቀማመጥና የሕዝብ አሰፋፈር አኳያ ሲታይ በመደበኛ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ብቻ
የፋይናንስ አገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረግ አይቻልም፡፡ የአገራችን የሕዝብ አሰፋፈር የተበታተነ እና ከ 79 በመቶ በላይ በገጠር
የሚኖር ከመሆኑ የተነሳ በመደበኛ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ብቻ አገልግሎቱን ማዳረስ አስቸጋር ይሆናል፡፡ ችግሩን
ለመፍታት በአገራችን በተለያዩ ጊዜያቶች የተለያዩ አቅጣጫዎች ተነድፎ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትን
19
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
በዚህ መሠረት በአገራችን የተደራጁ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እያደገ ሲሆን የፌደራል
ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የ 2012 ዓ.ም የሴክተር መረጃ እንደሚያሳየው በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ወንድ 3,122,454፤ ሴት 2,262,105
በድምሩ 5,384,559 አባላት ያሏቸው 21,328 መሰረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና 131 የገንዘብ ቁጠባን
ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒየኖች የተቋቋሙ ሲሆን የሰበሰቡት የቁጠባ መጠን ብር 17.38 ቢሊዮን እና ያፈሩት ካፒታል መጠን ብር
የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰጡት ብድር ከዓመት ዓመት እየተሻሻለ ሲሆን በዓመት በአማካይ 4 ቢሊየን ብር
ለ 500 ሺ በላይ ለሚሆኑ አባላት ብድር በመስጠት የሕብረተሰቡን የኢኮኖሚ ችግር እንዲቀረፍ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ በማበርከት
ላይ ይገኛሉ፡፡
በገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የተሰበሰበ ቁጠባ እና የተሰራጨ ብድር (2007-2012 ዓ.ም)፡-
የገ/ቁ/ብ/ኅ /ሥ/ማ/ ዩኒዬን ብዛት በቁጥር 110 115.0 126 128 128
ዩኒዬን አባል መሠረዊ የገ/ቁ/ብ/ኅ በቁጥር 5,056 5,592.0 5,912 6,569 7045
/ሥ/ማ/ ብዛት
20
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
የተደራጁ የኅብረት ሥራ ማህበራት በኅብረት ሥራ አዋጅ ላይ በተቀመጠው መሠረት ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ የኦዲት አገልግሎት
ለመስጠት ታቅዶ ሲሰራ ቆይቷል፡፡ በዚህ መሠረት ባለፉት አምስት ዓመታት የኦዲት አገልግሎት ያገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት
በተሰጠው የኦዲት አገልግሎት መሰረት ያተረፉና የከሰሩ እንዲሁም ጉድለት የታየባቸውን ኅብረት ሥራ ማህበራት የትርፍ፣ የኪሳራና
የጉድለት መጠን በመለየት ኪሳራና ጉድለት ያጋጠማቸው ኅብረት ሥራ ማኅበራት ችግሮቻቸውን ለመፍታት የሚያስችል
የኅብረት ሥራ ማህበራት እንዲፈጠሩ ለማድረግ የኢንስፔክሽን አገልግሎት በመስጠት የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚታይባቸውን
ችግሮች በወቅቱ ለመፍታት ለአባላት ጥቅም እንዲሰሩና ለአገር ኢኮኖሚ ግንባታ አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ማድረግ ዋናውና አስፈላጊ
ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም በ 2 ኛው በዕትዕ የመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየኖች እና ፌዴሬሽኖች
የኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒየኖች እና ለ 3 የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች በድምሩ ለ 15,386 ኅብረት ሥራ ማህበራት
የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት፣ ኢንስፔክሽን እና የብቃት ማረጋገጫ አሰጣጥ አፈጻጸም (ከ 2008-2012 ዓ.ም)፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት
ሥራ ማህበራት
የኅብረት ሥራ ማህበራት
21
የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ (2013-2022 ዓ/ም)
ለኅብረት ሥራ ማህበራት እድገት ወሳኝ የሆኑ የኅብረት ሥራ ሴክተር ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ተተንትነዋል፡፡ ከውስጣዊ
ጉዳዮች ዕይታ አንፃር ከአመራር፣ ከሀብት፣ ከሰው ሀይልና ከአገልግሎት አቅርቦት እንዲሁም ከውጫዊ ጉዳዮች ዕይታ አንፃር
ከፖለቲካ፣ ከኢኮኖሚ፣ ከማህበራዊና ቴክኖሎጂ ሁኔታዎች የኅብረት ሥራ ሴክተሩን የጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም አጋጣሚ እና
22
6.1.1. የውስጣዊ ሁኔታዎች ትንተና
የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለመምራት የኅብረት ሥራ ማህበራት የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት ደካማ መሆን፣
በየደረጃው ያለው አመራር ተነሳሽነት የአባላት የባለቤትነት ስሜትና ተሳትፎ በሚፈለገው ደረጃ አለማደግ፣
በየደረጃው ያለው አመራር ተቀናጅቶ በመስራት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ደካማ መሆን
ግንኙነት ጅምር የተሻለ መሆኑ፣ የሴቶችና የወጣቶች ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ አለመስራት፣
በሰለጠነ የሰው ሀይል ለመምራት ጅምር መኖሩ፣ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር ባለሙያዎች የእውቀት፣ የክህሎትና አመለካከት ክፍተት መኖር፣
አጫጭር ስልጠናዎች ለሠራተኛው መሰጠት በአብዛኛው የቅጥር ሰራተኞች የእውቀት፣ የክህሎትና አመለካከት ችግር መኖር፣
ጊዜ እያደገ መምጣቱ፣ የሀብትና የንብረት አያያዝና አስተዳደር ጠንካራ ባለመሆኑ ለምዝበራ እና ለብክነት የተጋለጠ መሆን፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የቁጠባ ባህልና የኅብረት ሥራ ማህበራት ንብረቶች ከዓላማ ውጭ ላልተፈለገ ተግባር የሚውል መሆኑ፣
መጠን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ ማምጣቱ፣ አብዛኛው የኅብረት ሥራ ማህበራት አስፈላጊውን መሰረተ- ልማት በመዘርጋት አገልግሎት መስጠት አለመቻል፣
በአንዳንድ የኅብረት ሥራ ማህበራት የተሻለ የውስጥ አቅማቸውን አሟጦ በመጠቀም ካፒታላቸውን በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ አለመቻል፣
መሰረተ ልማት በመዘረጋት የተሻለ አገልግሎት የአገልግሎት ጊዜ የጨረሱና አግልግሎት መስጠት የማይችሉ ንብረቶችን የንብረት አወጋገድ ስርአትን ተከትሎ
መስጠት መጀመራቸው፣ ማስወገድ አለመቻል፣
የተለያዩ የአሰራር ስርዓቶችን በመዘርጋት ተካባችና(Accumulated capital) ለአባላት ያልተከፋፈሉ ሀብቶች ስራ ላይ ለማዋል ግልፅ አሰራር አለመኖር፣
…የቀጠለ
ውስጣዊ
ተ.ቁ ጠንክራ ጎን ደካማ ጎን
ጉዳዮች
4 የአገልግሎት የተሻለ አገልግሎትን ተደራሽ አብዛኞቹ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰጡት አገልግሎት ውስን እና ደካማ መሆን፣
አቅርቦት ለማድረግ የኅብረት ሥራ ማህበራት በኅብረት ሥራ ማህበራት አደረጃጀት ከጥራት ይልቅ ቁጥር ማበራከት ላይ ማተኮር፤
በስፋትና በአይነት መደራጀታቸው፣ ጠንካራ አገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር የሚደግፉ የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች፣ ባንክ፣ ኢንሹራንስ እና የኅብረት ሥራ ሊግ
በስፋት ማቅረብና ማሰራጨት በአገልግሎት አሰጣጣቸው ደካማ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት ከሌሎች ጠንካራ የኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር በመዋሃድ ወይም
የውጭ ግብይት ተሳትፏቸውን የኅብረት ሥራ ማህበራት የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚደረጉ የአቅም ግንባታ ተግባራት ችግር ፈች እና ተከታታይነት
ላይ አበረታች ጥረት መደረጉ፣ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የዕውቀትና ክህሎት ክፍትተ በተደራጀ መልኩ የሚሞላ እና የጥናትና ምርምር የሚያካሄድ የልህቀት
አገልግሎት አሰጣጥ እየተሻሻለ የኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲትና ቁጥጥር አገልግሎት ደካማ መሆኑ
የፍጆታ ምርቶችን ለአባላትና የውስጥ አሰራራቸውን ለማጠናከር የሚያስፈልጉ የአሰራር ስርአቶችን በሚፈለገው ደረጃ ዘርግቶ አገልግሎት መስጠት አለመቻል፣
ከአባላት ለሚሰበስቡት ምርት በእሴት መጨመር እና አግሮ-ፕሮሰስንግ ተግባራት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ደካማ መሆን፣
በመካናይዘሽን አቅርቦትና አገልግሎት እና የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ደካማ መሆን፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት እርስ በርሳቸው እና ከሌሎች ተቋማት ጋር የጋራ ተጠቃሚነትን በሚያረጋግጥ ሁኔታ ጠንካራና ውጤታ
የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን ውስን በመሆኑ የአባላትን የብድር ፍላጎት ማርካት አለመቻል፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት ከላይ ወደ ታች እና አምዳዊ ግንኙነት በሚፈለገው ደረጃ የተጠናከረ እና የተናበበ አለመሆን፣
ሁኔታዎች መንግስት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማስፋፋትና ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑ፣ ያላቸውን ሚና በውል ተገንዝቦ ድጋፍ አለማድረግ ችግር ሊፈጠር ይችላል፣
ኅብረት ስራ ማህበራትን የሚደግፍ ፖሊሲ፣ ፍኖተ-ካርታ እና ሀገር በቀል የኢኮኖሚ በየደረጃው የሚገኘው አስፈጻሚዎች ዘንድ በኅብረት ሥራ በአዋጆች፤
ማሻሻያ መኖሩ፣ ደንቦችና መመሪያዎች ዙሪያ እኩል ግንዛቤ ባለመኖሩ ተገቢውን ትኩረትና
አህጉራዊና ክፍለ አህጉራዊ የኢኮኖሚ ማህበረሰብ ግንኙነቶች እየተጠናከረ መምጣቱ፣ ድጋፍ ላይሰጥ ይችላል፣
የሀገሪቱ የውጭ ፖሊሲ ግንኙነት እያደገና እየተስፋፋ መምጣቱ፣ መልካም አስተዳደር በሚፈለገው መልኩ አለመስፈንና የሌብነት አመለካከትና
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የሚደግፉ እና የሚቆጣጠሩ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ተግባር ሙሉ በሙሉ ላይወገድ ይችላል፣
ቁጥጥር አካላት ተደራጅቶ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑ፣ የአለም ፖለቲካል ኢኮኖሚ አለመረጋጋት የገበያ እጥረትና የልማት ድጋፍ
የሕዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚያስችል ያልተማከለ የአሰራር አቅጣጫ መኖሩ ሊቀንስ ይችላል
ሁኔታዎች የሀገሪቱ ኢኮኖሚ እያደገ መምጣቱና ሰፊ ገበያ መፈጠሩ፣ የፋይናንስ ተቋማት ለኅብረት ሥራ ማህበራት ብድር ለመስጠት
የግብርና ምርት እና ምርታማነት በየጊዜው ዕድገት እያስመዘገበ መሆኑ፣ የሚያስቀምጡት ቅድመ ሁኔታ ላያሰራ ይችላል፣
የፋይናንስ ተቋማት መስፋፋት፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡት ምርት የዓለም አቀፍ
አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በተመጣጣጠኝ ዋጋ የሚያቀርቡ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የገበያ ጥራት ደረጃ መስፈርትን ላያሟላ ይችላል፣
እየተስፋፉ መምጣታቸው፣ በዓለም አቀፍ ገበያ ትስስር ለመፍጠር የመረጃ፣ የእውቀትና የክህሎት ክፍተት
በዓለም ገበያ ጥራት ያላቸው የግብርና ምርቶች ተፈላጊነት እያደገ መምጣቱ፣ ሊኖር ይችላል፣
አግሮ-ፕሮሰሲንግ ተቋማት እየተበራከቱ መምጣት፣ ለዓለም ገበያ የሚቀርቡ የኤክስፖርት ምርቶች በሚፈለገው መጠን ላይኖር
በአገሪቱ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት እየተበራከተ መምጣቱ፣ በዓለም ላይ እየተከሰተ ያለው የአየር ንብረት ለውጥ በልማቱ ላይ ተጽዕኖ
የኅብረት ሥራ ማህበራት በኢንቨስትመንት መስክ እንዲሰማሩ የሚረዳ የህግ ማዕቀፍ ሊያስከትል ይችላል፣
መኖሩ፣
…የቀጠለ
ሁኔታዎች የትምህርት ተቋማት መስፋፋትና የተማረ የሰው ሃይል በስፋት መኖሩ፣ ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣
አጋዥ የሆኑ ባህላዊ አደረጃጀቶች በስፋት መኖራቸው፣ የአየር ንብረት ለውጥ ችግር ሊከሰት ይችላል፣
ሰፊ የሰው ጉልበት፣ ምቹ የተፈጥሮ ሀብትና አመቺ ስነ ምህዳር መኖሩ፣ ጠንካራ የስራ ባህልና አመለካከት በሚፈለገው ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣
መከላከልን መሰረት ያደረገ የጤና ፖሊሲን መሰረት ደረገ መሰረተ ልማት መሰረተ-ልማቶች በሚፈለገው ደረጃ ላይስፋፋ ይችላል፣
መስፋፋትና ጤናማ የሰው ሀይል ለማፍራት አስተዋእፆ ማድረግ፣ ስራ አጥነት በሚፈለገው መጠን ያለመቀነስ፣
ሴቶች፣ ወጣቶች፣ አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን ተጠቃሚና ተሳታፊ ለማድረግ የህብረተሰቡ ከገጠር ወደ ከተማ መፍለስ፣
ትኩረት መሰጠቱ፣
ምቹ ሁኔታዎች መኖራቸው፣
ዊ ሁኔታዎች ህብረተሰቡ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ያለው ተነሳሽነት እየጨመረ መምጣቱ፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶች ዋጋ እየናረ በመሄድ ከኅብረት ሥራ ማህበራት አቅም በላይ ሊሆን
የግብርና ቴክኖሎጂዎች መስፋፋት፣ ህብረተሰቡ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ክህሎት በሚፈለገው ደረጃ ላይዳብር ይችላል፣
የኅብረት ሥራ ፖሊሲ፣ ፍኖተ-ካርታ፣ የአገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የአመራሩና የፈጻሚው የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት፤
አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና የተለያዩ ጥናታዊ ጹሁፎች መኖራቸው፤ በኅ/ሥራ ማህበራቱ አሰራር ስርአት ላይ ወጥ የሆነ ግንዛቤ አለመኖር፤
የሰው ሀይል ተግባራትን ሊያሳልጥ በሚያስችል መልኩ መደራጀት፤ የቢሮና የቁሳቁስ እጥረት መኖር፤
የኅብረተሰቡ በኅብረት ሥራ ለመደራጀት ያለው ፍላጎት እየጨመረ መምጣቱ፤ ሌብነትን አምርሮ መታገል ላይ ውስንነት መኖሩ፤
የመልካም አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት እያገኘ መምጣቱ፤ በኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጆች፤ ደንቦችና መመሪያዎች ላይ የዳኝነት
ተቋማዊ አስተሳሰብ እየዳበረ መምጣቱ፤ አካሉ አስፈፃሚውና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተሟላ ግንዛቤ
ሥራን መሰረት ያደረገ ግንኙነት እየዳበረ መምጣቱ ፤ አለመያዝ፤ አላስፈላጊ ጣልቃ ገብነትና የፍትህ መጓደል መኖር፤
የሰራተኛው የስራ ተነሳሽነት እያደገ መምጣቱ፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትንና ሌሎች የንግድ ተቋማትን ሚናቸውን ለይቶ
የኅብረት ሥራ ማህበራት በሀገር ውስጥና የውጭ ገበያ እንቅስቃሴ እየተሻሻለ ተግባራዊ አለማድረግ፤
መምጣቱና የገበያው ፍላጎት እያደገ መምጣቱ፤ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የሁሉም ዓይነት ችግር መፍቻ አደርጎ መውሰድ፤
በአርብቶ አደሩ አካባቢ የእንስሳት ግብይትን የሚደግፉ መሰረታዊ ኅብረት ስራ የበጀት እጥረት መኖር፤
ማህበራት የማደራጀት ድጋፍ እየተሰጠ መሆኑ፤ የኅብረት ሥራን ህግና መርህ ተከትሎ አለመስራት፤
እንዲኖራቸው ማድረጉ፡፡
ከውስጥና ከውጭ ትንተና እይታ የማደራጃና ቁጥጥር አካላቱ በርካታ ጥንካሬዎች እና ሰፊ ድክመቶች ያሉበት መሆኑን እንዲሁም
ሰፊ እድሎች እና ስጋቶችም እንዳሉበት የታየ ሲሆን በተለይ ድክመቱን ለማስወገድ እና ያሉበትን ስጋቶች ለመቀነስ ጥንካሬውን
ተገልጋዮች ማለት የኅብረት ሥራ ማህበራት ማስፋፊያ አካላት አገልግሎት ቀጥተኛ ተጠቃሚ ሲሆኑ ባለድርሻ አካላት ደግሞ
የኅብረት ሥራ ራዕይና ተልዕኮውን የሚጋሩና የጋራ ጥረታቸውን አስተባብረውና አቀናጅተው የኅብረት ሥራ እንቅስቀሴን
የሚያጎለብቱ እንዲሁም ለኅብረት ሥራ ራዕይና ተልዕኮው መሳካትና አለመሳካት ተጽእኖ ማሳደር የሚችሉ ናቸው፡፡
እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት
ኅብረተሰቡ
የተገልጋዮችን ፍላጎትና ተጽእኖ ደረጃ ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎትና ከተገልጋዩ በሚፈለጉ ባህሪያት በመነሳት ሰፊ ትንተና
በሚከተሉት ሰንጠረዦች የቀረበ ሲሆን የተገልጋይ ፍላጎት ማነፃፀሪያ ትንተና እንደሚያሳየው ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸውና ከፍተኛ
ተፅዕኖ አሳዳሪ ተገልጋዮች ሆነው የተለዩት በየደረጃው የሚገኙ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት እና የተደራጁ የኅብረት
ሥራ ማህበራት ሲሆኑ መካከለኛ ፍላጎት ያላቸውና መካከለኛ ተፅዕኖ አሳዳሪ የሆኑት የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ ቅጥር
ሠራተኞችና ህብረተሰቡ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ተገልጋዮች ከአገልጋዩ የሚፈልጉትን አገልግሎት፣ የአገልግሎቱን ባህሪያት ማለትም
የአገልግሎቱ ጠቀሜታ፣ ጥራቱ፣ የሚወስደው ጊዜ፣ ለአገልግሎቱ የሚከፈል ዋጋ፣ በአገልጋይና ተገልጋይ መካካል ያለው ግንኙነት እና
ተገልጋዩ በአገልግሎት ሰጪው ተቋም ላይ የሚኖረው ገፅታን በሚያሳይ መልኩ የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተናው ተካሂዷል፡፡
ተገልጋዮች ኤጀንሲው ከተገልጋዮች የሚፈልጋቸው ተገልጋዮች ከኤጀንሲው የሚፈልጉት አገልግሎት ተገልጋዮች አሉታዊ የተገልጋዮች
የሚያሳድሩባቸው
ጉዳዮች
ህግን መሰረት ያደረገ መልካም የስራ የኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ፣ ለመንግስት ቅሬታ
ለማድረግ ዝግጁ የሆኑ፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት ሞዴል መተዳደሪያ ደንቦች፣ የአሰራር ተቋሙን አመኔታ
የሚገኙ አሰራር ስርዓት የዘረጉ፣ የትምህርትና ስልጠና፣ የምክር፣ የልምድ ልውውጥ አገልግሎት፣ ተቋሙን በደካማነት
የተመዘገቡ፣ ውጤቶች፣
ቅሬታ ማቅረብ፣
የህብረት ስራ ህግን ያከበሩ፣ የፕሮጀክት ቀረጻና ድጋፍ፣
አመኔታ ማሳጣት፣
የብቃት ዕውቅና ያገኙ፤ የገበያ ትስስርና ዘመናዊ የመረጃ አገልግሎት
በደካማነት መፈረጅ፣
ኅብረት ስራ የምዝገባ ሠርቲፊኬታቸውን ያሳደሱ ብድር የማመቻቸት አገልግሎት፣
ተሰሚነት ማሳጣት፣ ከፍተኛ
ማህበራት የምዝገባ መስፈርት ያሟሉ፣ የትምህርትና ስልጠና፣ ምክርና ልምድ ልውውጥ፣
መክሰስና ህልውና
በእቅድ የሚመሩ፣ የአሰራር ስርዓት ዝርጋታ፣
ማሳጣት፣
አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አሰራሮችን ማስተዋወቅ፣
ይፈልጋሉ፣
ጉዳዮች ደረጃ
የአባልነት ማረጋገጫ፣ ያለመግባባት ችግሮችን መፍታት፣ ቅሬታ ማቅረብ፣
እንዳይሆኑ መስቀስ፣
6.2.1.3. የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና
የአገልግሎቱ ባህሪያት
በየደረጃው የማጠናከር፣ የማዘመን እና የማደራጀት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማጠናከር፣ ውጤታማና ተቀባይነት ያለው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ኅብረት ስራ የጥናትና ምርምር አሰራር ውጤቶች ችግር ፈቺና ቀልጣፋ አሰራር ተቀባይነት እና ታማኒነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ማደራጃና
ቁጥጥር የመረጃ አገልግሎት ውሳኔ ለመስጠት ወቅታዊነት ታማኒነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
አካላት የምዝገባ እና እድሳት አሰራርና ህጋዊነት ተከትለው እንዲሰሩ ለማስቻል ተቀባይነት ያለው ምዝገባ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
አተገባበር
የኢንስፔክሽን አሰራርና አተገባበር በህግ አግባብ ለመስራት ተቀባይነት ያለው አሰራር በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
የትምርትና ስልጠና አሰራርና አተገባበር የመፈጸምና የማስፈፀም አቅም ለመገንባት ውጤታማነት፤ ተቀባይነትና በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
እርካታን ያስገኘ
የህግ ጉዳዮች ዝግጅትና አተገባበር የህግ ድጋፍ ለመስጠት ያስችላል ተቀባይነት፣ እርካታ ያለው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
የህብረት ስራ ማህበራት አሰራር ስርዓት ወጥነት ያለው ህግን የተከተለ ግልጸኝነትና ቀልጣፋና ተቀባይነት ያላቸው በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
የኦዲት ስርዓት ዝግጅትና አተገባበር የመፈፀም አቅም ያድጋል፤ የኦዲት ሽፋንና ተቀባይነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ጥራት ለማሳደግ
ምርጥ ተሞክሮዎችን ማስፋት ልምድና ተሞክሮ ለማስፋት የተሻሻለ አሰራር፤ ያደገ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
የግብይት አሰራርና አተገባበር ኅብረት ሥራ ማህበራትን የግብይት ተቀባይነት፣ እርካታ ያስገኘ በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ትስስርን ለመስራት
የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የድጋፍ አግባብን ለመለየት ተቀባይነት በነፃ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ስርአተ ፆታና ሜኒስትሪሚንግ የአሳታፊነት ሚና ይጎለብታል ተቀባይነትን ይጨምራል በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ጉዳዮችን
…. የቀጠለ
የማጠናከር፣ የማዘመን እና ማደራጀት የጋራ ችግሮቻቸውን መፍታት ለምዝገባ ብቁ ማድረግ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
አገልግሎት
ምዝገባ እና እድሳት አገልግሎት ህጋዊ ሰውነት ለማግኘት ተቀባይነትን ያገኘ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የኢንስፔክሽን አገልግሎት ህግን ተከትሎ መሰራቱን ለማረጋገጥ ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የአሰራር ስርዓት ዝርጋታ ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነ አሰራር ተቀባይነት፣ ተአማኒነት ያገኘ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የገበያ ትስስርና መረጃ ተወዳዳሪና የዋጋ ተጠቃሚነትን ወቅታዊና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የትምህርትና ስልጠና እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለውጥ ተቀባይነትና እርካታ ማግኘት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የጥናትና ምርምር ችግር ፈቺ ታማኒነትና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
የኦዲት አገልግሎት የፋይናስ አቋሙን ለማወቅና ደህንነታቸውን ወቅታዊ ታማኒነትና ተቀባይነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ለማረጋገጥ ያለዉ
የኅብረት ስራ
የፕሮጀክት ቀረጻና ድጋፍ ሁለንተናዊ አቅማቸውና የስራ አድማሳቸውን ወቅታዊና ተቀባይነት ያለው በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ማህበራት
ለማስፋት
የህግ ድጋፍ አገልግሎት በህግ የተሰጠውን መብት ለመጠበቅ በአሸናፊነት መወጣት፣ርካታ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችንና አሰራሮችን የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ማስተዋወቅ
የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት የድጋፍ አግባብን ለመለየት ተቀባይነት በክፍያ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፤ ተሰሚነት፣
ስርአተ ፆታና ሜኒስትሪሚንግ ጉዳዮችን የአሳታፊነት ሚና ይጎለብታል ተቀባይነትን ይጨምራል በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
አደረጃጀታቸው እስከ ከፍተኛ እርከን ወይም የአባላት ተጠቃሚነት ለመጨመር፣ የገበያ ተወዳዳሪነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣ ተሰሚነት
ችግር ፈቺ እንዲሆን
…….የቀጠለ
የአገልግሎቱ ባህሪያት
የሚወ የሚከ
ተገልጋይ አገልግሎት ግኑኝነት የተቋሙ ገጽታ
የአገልግሎቱ ጠቀሜታ ጥራት ስደው ፈል
ጊዜ ዋጋ
የህግ አገልግሎት አለመግባባትን ለመፍታት ተቀባይነት ያለዉ ዉሳኔ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ተሰሚነት
የህብረት ስራ
የመከፈል፣ የመዋሃድና የማፍረስ አገልግሎት የተሻለ አገልግሎት ማግኘት እና ዓላማቸውን ተቀባይነት ያለው ፍላጎትን ያረካ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ማህበራት
ለማሳካት ተሰሚነት
አባላት
ሙያዊ የምክር አገልግሎት ግንዛቤን ማሳደግ ተቀባይነትና ርካታ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ተሰሚነት
የህግ አገልግሎት አለመግባባትን መፍታት ተቀባይነት፣ እርካታ ያለው ዉሳኔ በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ተሰሚነት
የህብረት ስራ
የመረጃ አገልግሎት እቅዳቸውን ለመፈጸምና ግልፀኝነትን ወቅታዊ፣ ተቀባይነት፣ታማኒነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ማህበራት ቅጥር
ለመፍጠር ተሰሚነት
ሰራተኞች
ስልጠናና አቅም ግንባታ ክህሎትና እውቀት ይጨምራል፣ የመፈጸም አቅም በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ተሰሚነት
ኤክስቴንሽንና የኅብረት ስራ ንቅናቄ የህብረት ስራ ግንዛቤ ማግኘትና ተነሳሽነትን ተቀባይነትና የመደራጀት ፍላጎት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
የመረጃ አገልግሎት ግንዛቤ ለመስጠትና ግልፀኝነትን ለመፍጠር ወቅታዊነትና ታማኒነት በነጻ አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ መልካም ስም፣
ህብረተሰቡ
ተሰሚነት
የማደራጀት አገልግሎት የጋራ ችግር ለመፍታት ለምዝገባ ብቁ ማድረግና በነጻ መልካም ስም፣
አገልግሎት ሰጭና ተቀባይ
ተሰሚነት
6.2.2. የባለድርሻ አካላት ትንተና
የኅብረት ስራ ኤጀንሲ የባለድርሻ አካላት የሚፈልጉትን አገልግሎት አይነት መሰረት ባደረገ መልኩ በትንተና ተለይተው
እንደሚከተለው ተቀምጠዋል፡፡
1 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሰራር አቅጣጫ፣ ግልፀኝነት፣ መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲና የህግ ሃሳቦች በጀትአለመፍቀድ፣የተጠያቂነት ህልውና ማሳጣት
ከፍተኛ
ወሳኝነት፣ የአመራር ሠጪነት
2 ሚኒስትሮች ም/ቤት የአሰራር አቅጣጫ፣ ግልፀኝነት፣ ወሳኝነት፣ የአመራር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲና የህግ ሃሳቦች በጀት አለመፍቀድ፣ ተጠያቂነት ህልውና ማሳጣት
ከፍተኛ
ሠጪነት
3 ግብርና ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ወሳኝነት፣ የአመራር ሠጪነት፣ ህጋዊነት፣ መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ፣ መነሻ የፖሊሲ ሃሳቦች ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት
ከፍተኛ
አጋርነት የአፈፃፀም ሪፖርት
4 የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ህጋዊነት፣ አጋርነት መረጃ፣ የተደራጀ ኅብረት ሥራ ማህበር ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ
5 ገንዘብ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ህጋዊነት፣ ተባባሪነት በጀት፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ በጀት መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ
6 ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ግልፅኝነት፣ ህጋዊነት፣ ወቅታዊነትና ተባባሪነት መረጃ፣ ሪፖርት እና እቅድ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ
7 ብሔራዊ ባንክ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ
8 ዕንባ ጠባቂ ተቋም ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ፣ ሪፖርት ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታ ማበላሸት፣ ተጠያቂነት ከፍተኛ
9 ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታ ማበላሸት፣ ተጠያቂነት መካከለኛ
10 የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጄንሲ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ መከልከል፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ተጠያቂነት መካከለኛ
11 የክልል መንግስታትና የሁለቱ ከተማ ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት፣ አመራር መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ በሥራ አለመተባበር፣ ተቀባይነት ማሳጣት፣ ገፅታን ማበላሸት፣
ከፍተኛ
አስተዳደሮች ሠጭነትና ወሳኝነት ተጠያቂነት
12 ትምህርት ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
13 የውሀ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
14 ማዕድን እና የተፈጥሮ ጋዝ ሚ/ር ግልፀኝነት፣ ተባባሪነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
15 የጉምሩክ ኮሚሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ተጠያቂነት መረጃ፣ ህግን የማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ መካከለኛ
16 ከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የሙያ ድጋፍ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
17 የገቢዎች ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ተጠያቂነት መረጃ፣ ህግን የማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ መካከለኛ
18 ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ግልፀኝነትና ተባባሪነት መረጃ ድጋፍ አለማድረግ፣ አመኔታ ማሳጣት፣ ክስ መምሰረት መካከለኛ
19 ፍርድ ቤቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት፣ ተጠያቂነት ማስረጃ አመኔታ ማሳጣትና ገፅታ ማበላሽት፣ ቅጣት መካከለኛ
20 የኢትዮጵየሳ የንግድ ሥራዎች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ድጋፍ አለማድረግ
መካከለኛ
ኮርፖሬሽን
21 የግብርና ግብዓት አቅራቢ ድርጅት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገቢያ ትስስር፣ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
22 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር የሙያ ድጋፍ አለማድረግ
መካከለኛ
ድጋፍ፣
24 የግብርና ምርምር ኢነስቲቴዩት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
25 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
ከባለድርሻ አካላት የሚፈለጉ ባለድርሻ አካላት አሉታዊ ተፅዕኖ ባለድርሻ አካላት
ተ/ቁ ባለድርሻ አካላት ባለድርሻ አካላት የሚፈልጉት አገልግሎት
ባህሪያት/ተግባርና ኃላፊነት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች የተፅዕኖ ደረጃ
27 ለጋሽ ድርጅቶች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
26 የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማ/ የገበያ ትስስር አገልግሎት ድጋፍና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
27 ፋብሪካዎች ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
28 ደንና ዱር እንሰሳት ጥበቃ ባለሥልጣን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፤ የተደራጁ ህ/ሥ/ማህበራት፣ የገበያ ትስስር ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
31 የኢትዮጵያ መብራት ሀይል ኮርፖሮሽን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፤ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
32 ኤችአይቪኤድ ሴክሬታሪያት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
33 ሴቶች፤ህፃናትና ወጣቶች ሚ/ር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
34 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
35 የምርት ገበያ ባለሥልጣን ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የህግ ማስከበር አገልግሎት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
36 ምርት ገበያ ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
37 ሠላም ሚኒስቴር ግልፀኝነት፣ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ ከፍተኛ
39 ሚዲያ ተቋማት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት አመኔታ ማሳጣት መካከለኛ
40 የቴክኒክ ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ተባባሪነትና ቁርጠኝነት ወቅታዊ መረጃ ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
41 የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
42 የኢትዮጵያ ስጋና ወተት እንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
43 የንግድ ውድድር ሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ድጋፍ አለማድረግ መካከለኛ
44 ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን ግልፀኝነት፣ ተባባሪነትና ቁርጠኝነት መረጃ፣ ሪፖርት፤ ድጋፍ እና ትብብር አለማድረግ መካከለኛ
6.2.2.1. የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና
የአገልግሎቱ ባህሪያት
1 የህዝብ ተወካዮች ምክር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም
አመራር ለመስጠት
2 ሚኒስትሮች ም/ቤት መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም
አመራር ለመስጠት
3 ግብርና ሚ/ር መረጃ፣ የተደራጀ ማህበር፣ የሙያ የተቋሙን አቋም ለማወቅ፣ ተቀባይነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሰጪ አመኔታና መልካም
4 የንግድና ኢንዱትሪ ሚ/ር መረጃ፣ ሪፖርት፣ ዕቅድ ፣ መነሻ ተልዕኮ ለማሳካት ተቀባይነትና ወቅታዊነት በነፃ የአጋርነት አመኔታና መልካም
የፖሊሲ ሃሳቦች ሥም
5 ገንዘብ ሚ/ር ሪፖርት፣ ዕቅድ የተቋሙን አፈፃፀም ተቀባይነት፣ ተዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ አመኔታና መልካም
6 ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን መረጃ የሠው ሃይል አደረጃጀትና ተቀባይነት፣ ተዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ አመኔታና መልካም
7 ብሔራዊ ባንክ መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ተቀባይነት፣ ታዓማኒነትና ወቅታዊነት በነፃ ውሳኔ ሰጪ፣ተባባሪነት አመኔታና መልካም
ያለው ሥም
8 ዕንባ ጠባቂ ተቋም መረጃ፣ ሪፖርት ተልዕኮውን በአግባቡ ተዓማኒነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሠጪ፣ አመኔታና መልካም
ለመወጣት ተባባሪነት ሥም
9 ፀረ-ሙስና ኮሚሽን መረጃ ተልዕኮውን በአግባቡ ተዓማኒነት፣ ተቀባይነት ያለው በነፃ ውሳኔ ሠጪነት፣ አመኔታና መልካም
ለመወጣት አጋርነት ሥም
10 የግብርና መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ የተቋቋመበትን ዓላማ ተቀባይነት፣ ወቅታዊነት፣ ተዓማኒነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
11 የክልል መንግስታትና መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ውሳኔ፣ አመራር ለመስጠት ተቀባይነት፣ ወቅታዊነት፣ ተዓማነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
አስተዳደሮች
12 ሠላም ሚኒስቴር መረጃ፣ የሙያ ድጋፍ ተልዕኮውን ለመፈጸም ወቅታዊነት፣ ተዓማኒነትና ግልፅነት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ያለው ሥም
13. ትምህርት ሚ/ር መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
ሥም
14 የውሀ መስኖና ኤነርጂ መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ሚ/ር ሥም
15 ማዕድን እና ነዳጅ ሚ/ር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት እና ህጋዊ የሆኑ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ማህበራት ሥም
16 ከተማ ልማት እና መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነትና ግልፅነት እና ህጋዊ የሆኑ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
17 ገቢዎች ሚ/ር መረጃ፣ የገቢና ጉምሩክ ህግን ገቢን በመጨመር ተልዕኮን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
18 ጉምሩክ ኮሚሽን መረጃ፣ የገቢና ጉምሩክ ህግን ገቢን በመጨመር ተልዕኮን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
19 ጠቅላይ አቃቤ ህግ መረጃ ህግና ህጋዊነት ለማስፈን ታዓማኒነትና ግልፅነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ሥም
20 ፍርድ ቤቶች መረጃ፣ ህግን ማስከበር ህግና ህጋዊነት ለማስፈን ወቅታዊና ታዓመኒነት ያለው መረጃና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
21 የኢትዮጵያ ንግድ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ ተልዕኮውን ለማሳካት፤ ምቹ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይት በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
23 የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ማህበራት፣ ተልዕኮውን ለማሳካትና ምቹ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
24 ንግድ ባንኮች መረጃ፣ የተደራጁ ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካትና ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
25 የግብርና ምርምር መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ኢንስቲትዩት ማህበራት ሥም
26 መንግስታዊ ያልሆኑ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ዓላማቸውን ለማሣካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ድርጅቶች ማህበራት ሥም
27 ለጋሽ ድርጅቶች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ዓላማቸውን ለማሣካት ተዓማኒነት፣ ጥራት ያለው መረጃና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ማህበራት ሥም
28 የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ ወቅታዊና ተዓማኒ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
አገልግሎት
29 ፋብሪካዎች መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ ምቹ ገበያና የፋብሪካ ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና ህጋዊ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
30 ደንና ዱር እንሰሳት ጥበቃ መረጃ፣ የተደራጁ ህ/ሥ/ ተልእኮውን ለማሳካትና ወቅታዊ መረጃ፣ ጤናማ ግብይትና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
31 የኢትዮጵያ ደረጃዎች መረጃ ተልዕኮውን ለማሳካት ታዓማኒነት፣ ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ኤጀንሲ ሥም
32 ኢትዮ ቴሌኮም መረጃ ገቢውን ለማሳደግ ታዓማኒነት፣ ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ሥም
33 የኢትዮጵያ መብራት ሃይል መረጃ ገቢውን ለማሳደግ ታዓማኒነት፣ወቅታዊና ግልጽነት ያለው በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ኮርፖሬሽን ሥም
34 ኤችአይቪ ኤድስ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ሥ/ ማህበራት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ሴክሬታሪያት ማህበራት ሥም
35 ሴቶች፤ ህፃናትና ወጣቶች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለማሳካት ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ጉዳይ ሚ/ር ማህበራት ሥም
36 ከፍተኛ የትምህርት መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ምርምርና ጥናት ለማካሄድ ወቅታዊ፣ ጥራት፣ ተዓማኒነት ያለው መረጃና በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
37 የምርት ገበያ ባለሥልጣን መረጃ፣ የህግ ማስከበር አገልግሎት የግብይት ህግን ለማስከበር ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃና ህግን በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
የሚያከብሩ ማህበራት ሥም
38 ምርት ገበያ መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት የተሻለ የግብይት ሥርዓት ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ እና ህጋዊና በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
39 ኢንቨስትመንት ባለሥልጣን መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ሥም
40 ሚዲያ ተቋማት መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ ተባባሪነት አመኔታና መልካም
ሥም
41 የቴክኒክ ሙያ ማሰልጠኛ መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና መልካም
ተቋማት ሥም
42 የኢትዮጵያ ስራ አመራር መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታና
ኢንስቲትዩት መልካምሥም
43 የኢትዮጵያ ስጋና ወተት መረጃ ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም
እንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ሥም
44 የንግድ ውድድር ሸማቾች መረጃ፣ የተደራጁ ኅ/ስ/ማህበራት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃ በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም
ጥበቃ ባለስልጣን ሥም
45 ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን መረጃ፤ ሪፖርት ተልዕኮውን ለመፈፀም ወቅታዊና ተዓማኒነት ያለው መረጃና ሪፖርት በነፃ አጋርነት አመኔታናመልካም
ሥም
ከላይ በሰንጠረዡ ላይ እንደተቀመጠው 10 የሚሆኑ ባለድርሻ አካላት ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎት ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ያለቸውና
2. ሚኒስትሮች ም/ቤት
3. ግብርና ሚኒስቴር
5. ገንዘብ ሚኒስቴር
7. ብሔራዊ ባንክ
የተቀሩት ባለድርሻ አካላት ኤጀንሲው በሚሰጠው አገልግሎት በፍላጎትና ተጽዕኖ ትንተና መሰረት በመካከለኛ ደረጃ የተቀመጡ ናቸው፡፡
ከመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ አንጻር ከተደረሰው የትንተና ውጤት እንደታየው ሴክተሩ የማደራጃና ቁጥጥር አካላትን አቅም በማጎልበት
የኅብረት ስራ ማህበራትን ማጠናከርና ማዘመን እንደሚጠበቅበት በግልጽ አስቀምጧል፡፡ በተገልጋይና ባለድርሻ አካላት ትንተና መሰረት
ተገልጋዮች ከኤጀንሲው ብዙ አገልግሎቶች እንደሚፈልጉና የተጽዕኖ ደረጃቸው ከፍተኛ መሆኑን ከውጤቱ ለማየት ተችሏል፡፡
ከውስጥና ከውጭ ትንተና ውጤት እንደታየው ሴክተሩ ውስን ጥንካሬዎችና ሰፊ ድክመቶች ያሉበት መሆኑን እንዲሁም ሰፊ እድሎችና
ስጋቶች እንዳሉበት ታይቷል፡፡ በተለይ ድክመቱን ለማስወገድ እና ያሉበትን ስጋቶች ለመቀነስ ጥንካሬውን በማጎልበት ምቹ ሁኔታዎችን
መጠቀም መቻል እንዳለበት አመላክቷል፡፡ በመሆኑም የትንተናው ውጤት እንደሚያሳየው የሴክተሩ አፈጻጸም በቀጣዩ የ 10 ዓመት (ከ 2013-
2022 ዓ.ም) መሪ እቅድ ጊዜ ውስጥ በተጠናከረ ሁኔታ መፈጸም ያለበት መሆኑን ያሳያል፡፡ ስለሆነም በቀጣይ የሚጠበቀውን ውጤት ተጨባጭ
6.4. በ 10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ (ከ 2013-2022 ዓ.ም) ትኩረት የሚሹ ቁልፍ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች
ከላይ በቀረቡት ትንተናዎች መሰረት የኅብረት ሥራ ሴክተር በቀጣይ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ስትራተጂያዊ ጉዳዮች ተለይተው
ከላይ በቀረቡት ትንተናዎች መሰረት ሴክተሩ በቀጣይ ትኩረት የሚያደርግባቸው ዋና ዋና ስትራተጂያዊ ጉዳዮች ከሃገራዊ ፖሊሲና
ስትራቴጂዎች፣ ከተገልጋይ እና ከባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና፣ ከአስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች ትንተና እና ከሴክተር ተግባርና ኃላፊነት
የተገኙ ትኩረት የሚሹ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ተለይተው የሴክተሩ ተልዕኮ፣ ራዕይ እና የሴክተሩ የትኩረት መስኮች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
7.1. ራዕይ
በ 2028 ዓ.ም የአባላትን ኑሮ በላቀ ደረጃ የለወጡ እና ለአገር ብልጽግና የላቀ ሚና ያበረከቱ ጠንካራና ተወዳዳሪ ኅብረት ሥራ ማኅበራት
ተፈጥረው ማየት ነው፡፡
7.2. ተልዕኮ
‹‹በገጠርና በከተማ የሚኖረው ህብረተሰብ የአካባቢውን ሃብት መሰረት አድርጎ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሩን ለመፍታት በፈቃደኝነት ላይ
ተመስርቶ በተለያየ አይነትና ደረጃ የተደራጁ የኅብረት ስራ ማህበራትን በማጠናከርና በማዘመን፣ የኅብረት ሥራ ኤክስቴንሽን በማስፋፋት፣
አቅማቸውን በመገንባት፣ የግብይት ተሳትፎአቸውን እና ድርሻቸውን በማሳደግ፤ የአግሮ ፕሮሰሲን ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት፤ የአግሮ
ሜካናይዜሽን አገልግሎት ውጤታመነት ማሳደግ እና መስፋት የመቆጠብ ባህልና መጠንን በማሳደግ፣ የመበደር አቅም በመፍጠርና
ኢንቨስትመንትን በማሳደግ፤ ህግና ህጋዊነታቸውን እና ጤናማነታቸውን በማስጠበቅ፤ የአገልግሎት አሰጣጣቸውን ቀልጣፋ በማድረግ የአባላትን
ተጠቃሚነት በዘላቂነት ያረጋገጡ ውጤታማና ተወዳዳሪ የኅብረት ስራ ማህበራትን መፍጠር፡፡››
8.1. የኅብረት ሥራ ሴክተር የትኩረት መስኮች፣ዋና ዋና ግቦች፣ ከግቡ የሚጠበቁ የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ
ውጤቶች፣ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
የቀጣዩ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ሲታቀድ 5 ዋና ዋና የትኩረት መስኮችን ያከተተ ሲሆን እነርሱም፤
ኅብረት ሥራ ማህበራት በአደረጃጀት፣ በስራ አመራር፣ በአሰራር ስርዓት፣ መልካም አስተዳደርን በማስፈን፤ በተግባራት አፈፃፀም፣ በፋይናንስና
ንብረት አስተዳደር፣ በአባላት ተሳትፎና ተጠቃሚነት እና በተቋማዊ መሰረተ ልማት ግንባታና አስተዳደር ያሉባቸውን ችግሮች በመለየት እና
በመፍታት፤ አቅማቸውን በመገንባት እና የአፈፃፀም ብቃታቸውን በማሳደግ፤ የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት የሚችሉበት ትክክለኛ ቁመና ላይ
እንዲገኙ በማድረግ፤ ውጤታማ እንዲሆኑ በማስቻል፤ የአባላትን መሪነት፣ ባለቤትነት፣ ተጠቃሚነት እና እምነት ማሳደግ ነው፡፡ ይህንንም
እውን ለማድረግ የማጠናከሪያ ስትራቴጅ መቅረፅ እና የማጠናከሪያ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት በዓይነትና በተለያዩ የአደረጃጀት እርከኖች በአባላቱ ሙሉ ፈቃድና የአካባቢ ሀብትን መነሻ በማድረግ በተለይም
አርብቶ አደሩ ማህበረሰብ አካባቢ ላይ ትኩረት በመስጠት በግብርና፤ በገንዘብ ቁጠባና ብድር እና በሙያ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችንና
ወጣቶችን ተሳታፊነትንና ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የማደራጀት ስራ ይሰራል። የአባላትን ተሳትፎ በማረጋገጥ፤ የኅብረት ስራ ማህበራትንና
ኅብረት ስራ ማህበራት ከአገር ዓቀፍ እና ዓለም ዓቀፍ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ለውጥ እና ዘመን ጋር አደረጃጀታቸውን፣ አመራራቸውን፣
አሰራራቸውን እና አገልግሎት አሰጣጣቸውን መለወጥ እንዲሁም ማዘመን ካልቻሉ ቀጣይነታቸው ሊረጋገጥ አይችልም፡፡ ከዚህ አኳያ የተሻለ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን አመራር ለማዘመን ከአባላት መካከል የተሻለ የትምህርት ደረጃ ያላቸውን ተጨማሪ ስልጠና በመስጠት
ክህሎታቸውን በማዳበር የኅብረት ሥራ ማህበራትን እንዲመሩ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡ በተጨማሪም የተማረ ስራ አስኪያጅ
በመቅጠር እና የሙያ እገዛ የሚፈልጉ ተግባራት ላይ እውቀት እና ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎችን በመቅጠር ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ
ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራትን በሙያ የሚያግዙ ፈቃደኛ የሆኑ ባለሙያዎች የማማከር የሚሰጡበት አሰራር ስርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራትን መርሆዎች በማይፃረር ሁኔታ የተቋቋሙበትን ዓላማ ማሳካት በሚያስችሉ ተመጋጋቢ በሆኑ እና ግንኙነት ባላቸው
የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘመናዊ ቴክኖሎጅዎችን በመዘርጋት የአባላትን ምዝገባ፣ የዕጣ፣ አባላት ተሳትፎ፤ የቁጠባና ብድር፣ የግዥና ሽያጭ፣
የሂሳብ አያያዝ ስርዓት፣ የንብረት አያያዝና አስተዳደር እና የትርፍ ክፍፍል አፈፃፀም አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡
8.1.1.1. ግብ-1.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን አባላት እድገት በገጠር ከ 40 ወደ 80 በመቶ እና በከተማ ከ 20 ወደ 50 በመቶ በማሳደግ፣ የአባላትን ገቢ
አባል ካልሆነው የኅብረተሰብ ክፍል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 5 በመቶ ወደ 15 በመቶ ማሳደግ፣
17 ሚሊዬን ግለሰቦችን (50 በመቶ ሴት እና 30 በመቶ ወጣቶችን) የመ/ኅብረት ሥራ ማህበራት አባል ማድረግ፤
80 በመቶ የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና ብድር እና የሸማቾች መ/ኅብረት ሥራ ማህበራትን የዩኒዬን አባል ማድረግ፤
ሁሉንም የግብርና፣ የገንዘብ ቁጠባና ብድር እና የሸማቾች መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖችን የኅብረት ሥራ ማህበራት
5 የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ እና የማስተዋወቅ ሥራ በመስራት የአቅም ግንባታ፣ የብድር እና ሌሎች የፋይናንስ ማጠናከሪያ
ግብ-2.
የኅብረት ሥራ ማህበራት በሰለጠነ የሰው ኃይል ተግባሮቻቸውን እንዲመሩ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚሰጡ
40 ሚሊዮን (50 በመቶ ሴቶች) የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ አመራር፣ ቅጥር ሠራተኞች፣ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ
ሁሉም የኅብረት ሥራ ማህበራት የአቅም ግንባታ ስልጠና በወሰዱ እና በተማሩ(30 በመቶ ሴቶች እና 20 በመቶ ወጣቶች) የስራ
ግብ-3.
ለአባሎቻቸው የላቀ አገልግሎት የሚሰጡ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 40 በመቶ ወደ 65 በመቶ
ማሳደግ፣
ከአጠቃላይ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት ውስጥ 70 ከመቶ የሚሆኑት በኅብረት ሥራ ፣ በግብርና እና በኢንዱስትሪ
የኅብርት ሥራ ማህበራትን የአሰራር ስርዓት በማዘመን የአባላትን የርካታ ደረጃ 85 በመቶ ማሳደግ
በማስፋፋት አዋጭነት ባላቸው እና የአባላትን ፍላጎት መሠረት ያደረጉ የተለያዩ ተግባራትን እንዲያከናውኑ ማድረግ
የኅብረት ሥራ ማህበራት በተቋቋሙበት ዓላማ የሚሰጡትን አገልግሎት በጥራት፣ በተደራሽነት እና በቅልጥፍና እንዲተግብሩ
ማድረግ
ግብ-4.
በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በቋሚና እና በጊዜያዊ ለዜጎች የሚፈጠረውን የሥራ እድል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት
በማምረት፣ በአገልግሎት፣ በማምረት እና በአገልግሎት የሥራ ዓይነቶች ላይ በተደራጁ የተለያዩ የኅብረት ሥራ ማህበራት ተግባራት
ላይ 1.2 ሚሊዮን ለሚሆኑ ዜጎች (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 70 በመቶ) የሥራ እድል መፍጠር
በገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት 4.16 ለሚሆኑ ዜጎች (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 45 በመቶ) የሥራ ዕድል
መፍጠር፣
እሴት በመጨመር ተግባር ላይ በተሰማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራት 5.9 ሚሊዮን በመቶ (ሴት 50 በመቶ እና ወጣቶች 45 በመቶ)
በሜካናይዜሽን አገልግሎት እና በሌሎች 0.6 ሚሊዮን ዋና ዋና የሥራ መስኮች (ሴት 5 በመቶ እና ወጣቶች 60 በመቶ) የስራ እድል
መፍጠር
የአገር ውስጥ ግብይትን የተሳለጠ እንዲሆን ለማድረግ የገጠር አምራች የኅብረት ሥራ ማህበራትን ከከተማ ሸማች የኅብረት ሥራ ማህበራት
ጋር ውጤታማ የግብይት ትስስር እንዲፈጥሩ በማድረግ እና የግብይት ሰንሰለቱን በማሳጠር አምራቹና ሸማቹ የጋራ ተጠቃሚ እንዲሆን
ይደረጋል፡፡ በተመሳሳይ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን የፍጆታ ምርቶች ፍላጎት ለማሟላት ከኢንዱስትሪ ምርት አምራቾች፣ አቀነባባሪዎች እና
የኅብረት ሥራ ማህበራት በውጪ ግብይት ያላቸውን ተሞክሮ በማስፋት የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የግብርና ምርት በወቅቱና በብዛት
ቀጣይነት ባለው መልኩ በማሰባበሰብ እና በማከማቸት የዓለም ገበያ በማፈላለግ እና ጠንካራ የግብይት ትስስር በመፍጠር እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችንና
በመንግስት የሚቀርቡ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶችን ከማሰራጨትም በተጨማሪ በተለይም ምርጥ ዘሮችን በማባዛት፣ የእንሰሳት መኖ
በማምረት እና እንዲሁም የአፈር ማዳበሪያ( ቅይጥ ማዳበሪ እና ኖራ) በማምረት እንዲያቀርቡና እንዲያሰራጩ ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ለግብርና ቅድመ እና ድህረ ምርት ተግባር የሚያግዙ የግብርና ሜካናይዜሽን ማሽነሪዎችን እና መሳሪያዎችን
እንዲሰጡ ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ለምርት እና አገልግሎት ግብይት የሚያስፈልጋቸውን ፋይናንስ በውስጥ አቅም ለመሸፈን ጥረት ማድረጋቸው
እንደተጠበቀ ሆኖ እጥረት በሚያጋጥማቸው ወቅት ከፋይናንስ ተቋማት፣ከገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራትና ከሌሎች ተቋማት
በአጠቃላይ የኅብረት ሥራ ማህበራት የገበያ ድርሻ ለማሳደግ፤ የአባላትን ገቢ እንዲጨምርና ኑሮአቸውን እንዲሻሻል ለማድረግ በየደረጃው
የተለያዩ የእውቀትና የክህሎት ማሳደጊያ ስልጠናዎችና የተለያዩ የንቅናቄ መድረኮች በስፋት ይከናወናሉ።
ግብ-5.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብርና ምርቶች የግብይት ተሳትፎ እና ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 15
ለአገር ውስጥ ገበያ በኅብረት ሥራ ማህበበራት የሚቀርቡ የግብርና የፍጆታ ምርቶችን በዓይነት፣ በመጠን እና በጥራት ለአባላትና
የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የምርት ግብይት ተግባር ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲሳተፉ ማድረግ፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት የፍጆታ ምርቶች አቅርቦትና ስርጭትን በብር 9.6 ቢሊዮን ማሳደግ፣
የሸማቾች የኅብረት ሥራ ማህበራት፤ በአባላት የሚፈለግ ምርትና አገልግሎት መሠረት ያደረገ ጠንካራ የገጠር እና የከተማ የግብይት
የኅብረት ሥራ ማህበራት በቴክኖሎጂ የተደገፈ እና በእውቀት እንዲመራ የሚያስችል የግብይት አደረጃጀት እና የአሠራር ሥርዓት
እንዲኖራቸው ማድረግ፣
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአገር ውስጥ የግብይት ድርሻ ለማሳደግ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ
አባላት ምርታቸውን ለማቅረብ ከኅብረት ሥራ ማህበራቸው ጋር ቀጣይነት ያለው የአቅርቦት የውል ስምምነት እንዲኖራቸው
ማድረግ
ግብ-6.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጭ ግብይት ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት በመጠን 5 በመቶ ወደ 50 ከመቶ እና
በኅብረት ሥራ ማህበራት ወደ ውጪ የሚላኩ ዋና ዋና የግብርና ምርቶች(ቡና፣ የቅባት እህል፣ጥራጥሬ፣ ቅመማ ቅመም፣ እጣንና
ወቅታዊ፣ ተዓመኒነት ያለው እና ተከታታይ የሆነ የውጪ ገበያ መረጃ እንዲያገኙ ማድረግ፣
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የውጪ ግብይት ድርሻ ለማሳደግ የሚያስችል የፋይናንስ አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርታቸውን የሚሸጡበትን ነባር መዳረሻዎችን ማቆየት መቻል እና አዳዲስ መዳረሻዎችን በጥናት
በመለያት ማስፋት፣
10 ጊዜ የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርቶችን በ Traid fair በመሳተፍና በማስተዋወቅ ጠንካራ የውጪ ግብይት ትስስር
እንዲኖራቸው ማድረግ
ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የጋራ ቅንጅታዊ አሠራር በመፍጠር የውጪ ገበያ ድርሻ በመጠን እና በገቢ ለማሳደግ መስራት፣
በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊነት ያላቸውን የምርት ዓይነቶች በመጠን እና በጥራት ለይቶ በማቅረብ የውጪ ምንዛሬ ግኝት ለማሳደግ
ግብ-7
በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት 98.25 ከመቶ ወደ 98.5 ማሳደግ
ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የሚያስፈልጉ የግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓቶች (የአፈር ማዳበሪያ፣ ምርጥ ዘር፣ አግሮ
ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት የሚያስፈልጉ አዳዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በወቅቱ እና በጥራት ማቅረብ እና ማሰራጨት
የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብዓት አቅርቦት እና ስርጭት የተሳካ እንዲሆን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጀት
ግብ -8
በኅብረት ሥራ ማህበራት ተባዝቶ የሚቀርበውን ምርጥ ዘር ድርሻ በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 34.5 በመቶ ወደ 50 በመቶ
ማሳደግ፣
ያደገ የአባላት ገቢ
በምርጥ ዘር ብዜት፣ ግብይት እና አቅርቦት ላይ የተሰማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሥራ እንቅስቃሴ እንዲጠናከር ድጋፍ ማድረግ፣
የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብዓት አቅርቦት እና ስርጭት የተሳካ እንዲሆን ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጀት
ግብ-9.
በቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት የሚሰጡ የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን ቁጥር በ 2012 ዓ.ም
የተቆጠበ ጊዜ እና ጉልበት
ማድረግ
100 የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች የቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና ሜካናይዜሽን የስልጠና፣ የጥገና እና
ግብ-10.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የመሠረተ ልማት አቅርቦት ለማሻሻል በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከተደረሰበት፤ የመጋዘን ግንባታ ቁጥር ከ
የተቀላጠፈ ግብይት
4990 ሺ አዳዲስ ዘመናዊ መጋዘኖችን በኅ/ሥራ ማህበራት በማስገንባት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
10 ትላልቅ የገበያ ማዕከላት በመንግስትና በኅ/ሥራ ማህበራት በመገንባት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
65 የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብይት መረጃ ማዕከላት በመንግስትድጋፍ በማቋቋም አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
20 በመቶ የሚሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት ለራሳቸውና እና ለሌሎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለሌላቸው የኅብረት ሥራ
የኅብረት ሥራ ማህበራት በአባላት ምርቶች ላይ እሴት በመጨመር አባላት ከምርታቸው የተሻለ የገበያ ዋጋ ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያደርግ
አሰራር እንዲከተሉ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት የተለያዩ ዓይነት አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎችን በማቋቋም የአባላት ምርቶችን
የኅብረት ሥራ ማህበራት የእሴት መጨመር ተግባራትን በሙያ የሚደግፉ በዘርፉ ክህሎት ያላቸው ባለሙያዎችን በመቅጠር በየጊዜው
የኅብረት ሥራ ማህበራት በየደረጃው የሚደረገው የእሴት መጨመር ተግባር ዘርፉ ተለይቶ፣ በጥራት ደረጃ፣ በዋጋ ተወዳዳሪ እና አዋጭ መሆኑ፣
በኅብረት ሥራ ማህበራት የእሴት መጨመር ተግባር የሚከናወነው የእሴት ሰንሰለትን ተከትሎ ከቀላል እስከ ከፍተኛ ዕሴት መጨመር ተግባራት
ሆኖ በዋናነት በሰብል፣ በአትክልትና ፍራፍሬ፣ በእንሰሳት እና እንሰሳት ተዋጽኦ ምርቶች ማቀነባበር ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ለኅብረት ሥራ
ማህበራት ድጋፍ የሚያደርጉ አካላት ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ ምርቶች ልዩ ትኩረት በመስጠት እሴት
ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ተግባር ላይ ከተሰማሩ ተቋማት ጋር የኅብረት ሥራ ማህበራት መርህን በማይጻረር ሁኔታ ተጠቃሚነታቸውን ባረጋገጠ
ግብ-11.
የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራት የአካባቢያቸውን ፀጋ መሠረት አድርገው የሚያቋቁሟቸውን የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ
ኢንዱስትሪዎች ቁጥር 971 ወደ 1587 በማድረስና እሴት የተጨመረባቸው የኅብረት ሥራ ማህበራት የግብርና ምርቶችን በ 2012
ያደገ የአባላት ገቢ
971 ነባር የግብርና ምርት የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነትን ለመጨመር ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ
የኅብረት ሥራ ማህበራ ለገበያ የሚያቀርቧቸው የግብርና ምርቶች ውስጥ 70 በመቶው እሴት የተጨመረበት እንዲሆን ማድረግ
በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት በጥሬው ኤክስፖርት የሚደረጉ የግብርና ምርቶች ላይ አሴት በመጨመር እንዲልኩ ማድረግ
በገጠርና በከተማ ለሚገኘው ኅብረተሰብ የገንዘብ ቁጠባ መጠንን ከማሳደግ ጋር በተያያዘ አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ
ማህበራትን በተመረጡና ባልተዳረሰባቸው አካባቢዎች በማደራጀት፣ በነባር የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላትን ቁጥር
በማሳደግ እና የግለሰብ ቁጠባ መጠን እንዲጨምር ሰፊ የሆነ ሥራ ይከናወናል፡፡ የኅብረተሰቡን ፍላጎትና አቅም ባገናዘበ ሁኔታ የተለያዩ
አመራር አካላት፣ ለአባላት፣ ለቅጥር ሠራተኞች፣ ለማስፋፊያ አካላት ባለሙያዎች እና ለኅብረተሰቡ የእውቀትና ክህሎት ማሳደጊያ
የአባላትን የብድር ፍላጎት መሠረት በማድረግ የብድር አገልግሎቶችን በማስፋፋት የሚያስፈልገውን ብድር በውስጥ አቅም የማሟላት ተግባር
ትኩረት ተሰጥቶ ይሰራል፡፡ በተጨማሪም የፋይናንስ እጥረት በሚያጋጥምበት ወቅት ከፋይናንስ ተቋማት እና ከሌሎች የኅብረት ሥራ
ማኅበራት ጋር የፋይናንስ ግብይት ትስስር በመፍጠር እንዲሰሩ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ፋይናንስ ፍላጎትን ተደራሽ ለማድረግ እና የሚከሰቱ
የአደጋ ስጋቶችን ለመቀነስ የኅብረት ሥራ ባንክና የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስን የማቋቋም ተግባር በትኩረት ይሰራል፡፡
በአጠቃላይ የተለያዩ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በማስፋፋትና የቁጠባ ባህልን በማጎልበት የአባላትንና የህብረተሰቡን ገቢ እያሳደጉና የሥራ
ግብ-12.
በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 19.5 ቢሊዮን ወደ ብር
80.2 ቢሊዮን በማድረስ የሚሰበሰበውን አገራዊ የግለሰብ ቁጠባ አሁን ከደረሰበት 5 በመቶ ድርሻ ወደ 25 በመቶ ማድረስ
ያደገ ኢንቨስትመንት
14 ሚሊዮን (ሴት 50 በመቶ እና 30 በመቶ ወጣት) አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላትን ማፍራት
የገንዘብ ቁጠባና ብድር ያልተዳረሰባቸው አካባቢዎች ላይ ትኩረት በማድረግ 500 መሠረታዊ፣ 5 የኅብረት ሥራ ኒዬን እና 1 የገንዘብ
የኅብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት በማድረግ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የወለድ -አልባ የፋይናንስ አገልግሎት
እንዲያስፋፉ ማድረግ
ለልጆቻቸው መቀጠብ ከሚችሉ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት ሙሉ በሙሉ ለልጀቻቸው ቁጠባ
እንዲቆጥቡ ማድረግ
ሁሉም መሠረታዊ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የልጆች ቁጠባ እንዲጀምሩ ማድረግ
የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የቀጠባ የአገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ
የኅብረተሰቡን የመቆጠብ ባህል ለማሳደግ የፋይናንስ ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠናዎችን መስጠትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራትን
ማከናወን
ግብ-13.
በፋይናንስ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን የብድር መጠን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ብር 16.4 ቢሊዮን ወደ
ብር 84 ቢሊዮን ማሳደግ
ያደገ ኢንቨስትመንት
የብድር ፍላጎት ካላቸው አባላት ውስጥ 90 ከመቶ ለሚሆኑ አባላት የብድር ፍላጎት እንዲሟላ ማድረግ
የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የብድር አገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ
ሁሉም የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራት የአነስተኛ የመድን ዋስትና አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
ግብ-14.
የአገሪቱን የፋይናንስ ተደራሽነት ለማሳደግ አስተዋጽኦ የሚያበረክት አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ እና አንድ የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ
ማቋቋም፣
የቀነሰ የአደጋ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የፋይናንስ ፍላጎት ለሟሟላት እንዲቻል አንድ የኅብረት ሥራ ባንክ ማቋቋም
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የአደጋ ስጋት ለመቀነስ እንዲቻል አንድ የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ ማቋቋም
የኅብረት ሥራ ባንክ እና ኢንሹራንስ ለማቋቋም የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎችን ማዘጋጀትና ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ማጸደቅ
የሚቋቋመው የኅብረት ሥራ ኢንሹራንስ ለሁሉም ኅብረት ሥራ ማህበራትና አባላት አጠቃላይ እና አነስተኛ የመድህን አገልግሎት
ይሰጣሉ
የኅብረት ሥራ ማህበራት መርሆዎቻቸውንና እሴቶቻቸውን ጠብቀው በመሥራት የአባላትን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚችሉበት ቁመና
እንዲኖራቸው እና ህግን አክብረው መስራታቸውን ኢንስፔክት በማድረግ የታዩ የአሰራር ግድፈቶች ላይ የእርምት እርምጃ የመውሰድ ተግባር
የኅብረት ሥራ ማህበራት ወቅታዊ የፋይናንስ አቋማቸው ተረጋግጦ በአባላቱ እንዲሁም በሌላ ወገን ተቀባይነት እንዲኖራቸው ለማስቻል
የኅበርት ሥራ ማኅበራት ኦዲት አገልግሎት ሽፋን እንዲያድገና ጥራቱ የተጠበቀ እንዲሆን ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት ብቁና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ በተቀመጠው መመዘኛ መሥፈርት መሠረት ተመዝነው በሚያገኙት የአፈፃፀም ብቃት
ደረጃቸውን በመለየት ለአቅም ግንባታና ለሌሎች ድጋፍ አሰጣጥ ዝግጁ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት በሚያደርጉት የሥራ እንቅስቃሴ ከተለያዩ አካለት ጋር በሚያገጥማቸው አለመግባባት ጉዳያቸውን በአካባቢያቸው
በዕርቅና በሽምግልና ዳኝነት መጨረስ እንዲችሉ እና በፍ/ቤት ደረጃ በሚያጋጥማቸው የህግ ጉዳዮች ላይ የህግ ድጋፍ እና የምክር አገልግሎት
እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ በተጨማሪም በህግ የተፈቀደላቸውን የመንግስት ድጋፍ እንዲያገኙ የህግ ምክር አገልግሎት ይሰጣል፡፡ የተለያዩ ህጎች
ሲዘጋጁ ስርዓቱን ተከትሎ የተዘጋጀ መሆኑንና የህግ ክፍተት መኖሩ ሲረጋገጥ የማሻሻልና የማስተካከል ሥራ ይከናወናል፡፡
ግብ-15.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኢንስፔክሽን ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት ከ 58 በመቶ ወደ 100 በመቶ ማሳደግ
ግብ-16.
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የኦዲት አገልግሎት ሽፋን ኦዲት መደረግ ካለባቸው ህብረት ሥራ ማህበራት በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ
የቀነሰ ብክነት
የኅብረት ሥራ ማህበራትን ሂሣብ እውቅና እና ፈቃድ ባላቸው ኦዲተሮች በውክልና ኦዲት ማስደረግ
የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽኖች እና ዩኒየኖች ለአባል መሰረታዊ ኅብረት ስራ ማህበራት ኦዲት እንዲያሰደረጉ የአሰራር ስርዓት
መዘረጋት
የኅብረት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ ማረጋገጫ የአገልግሎት ሽፋን በ 2012 ዓ.ም መጨረሻ ከደረሰበት 21 በመቶ ወደ 80 በመቶ
ማሳደግ
80 በመቶ የሚሆኑ የኅብት ሥራ ማህበራትን የብቃት ደረጃ በመለየት የምስክር ወረቀት መስጠት
በብቃት ደረጃ ምዘና መሠረት ከደረጃ በታች የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራትን በመለየት ድጋፍ እንዲየገኙ ማድረግ
የማደራጃና ቁጥጥር እና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤ ለማሳደግ ኅብረት ሥራ ማህበራት በዘርፈ ብዙ ተግባራት ላይ ስልጠና ይሰጣል፡፡
የሴቶችና የወጣቶች ተሳትፎ በማሳደግ፣ የኤች አይቪ/ኤይድስ በመከላከል፤የአመጋገብ ስርዓትን በማስገንዘብ እና የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ
ስራ ላይ በመሳተፍ፣ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ የኢኮኖሚ ልማት በመገንባት ረገድ የኅብረት ሥራ ሴክተሩ የሚጠበቅበትን
የኅብረት ሥራ ማህበራት ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን ከማህበራዊ ተሳትፎ ተግባሮቻቸው ጋር አስተሳስሮ የሚተገበሩበትና ለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች
እንቅስቃሴ ከማህበራዊ ተሳትፎ በጀታቸው እንደየአቅማቸው በመመደብ ሊያከናውኑ የሚችሉበት ግልጽ የአሰራር መመሪያ በማደራጃና
በኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችና ወጣቶች የአባልነትና አመራርነት ተሳትፎ እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት አሁን ያለበት ደረጃ በጥናት ይለያል፡፡
ሴቶችና ወጣቶች በኅብረት ሥራ ማህበራት በአባልነት እና አመራርነት በስፋት እንዲሳተፉና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ስለ ኅብረት ሥራ
አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ሴቶችና ወጣቶች ተኮር የስልጠና ሰነዶችና የአደረጃጀት ማኑዋሎች እየተዘጋጁ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫና የስራ ባህል
ማሳደጊያ ስልጠናዎች በተከታታይ ይሰጣሉ፡፡ በኅብረት ሥራ ማህበራት የሴቶችና ወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት የሚያግዙ ልዩ ልዩ
ማስጨበጥ ስራዎች በስፋት ይሰራሉ፡፡ የአካባቢ ጥበቃና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ተግባር የኅብረት ሥራ ማህበራት የዕቅድ አካል ሆኖ እንዲተገበር
በደን ልማትና ሌሎች የተፈጥሮ ሃብት ልማት ስራዎች ላይ ተደራጅተው በማልማት እና በመንከባከብ የሚጠቀሙ የኅብረት ሥራ ማህበራት
አጠቃቀማቸው የአየር ንብረትን በማይበክል ሁኔታ ሆኖ መልሶ የመጠቀምና የመተካት ስትራቴጂን እንዲከተሉ በማድረግ በአካባቢ ጥበቃ
ተግባራት ከሚገኘው ጥቅም ለአብነት እንደ ካርቦን ንግድ አይነት ጥቅሞችን እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
በየአካባቢው ያሉ አካል ጉዳተኞችን፣ አረጋውያንና ወላጅ አጥ ህጻናት በኅብረት ሥራ ማህበራት ተጠቃሚ ሊሆኑባቸው የሚችሉ የስራ
መስኮች በጥናት በመለየት የኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮችና አባላት ተግባሩን በእቅድ ይዘው እንዲተግበሩ ይሰራል፡፡
ኅብረት ሥራ ማህበራትና አቅም ገንቢዎች በጋራ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ በኅብረት ሥራ ማህበራት ተደራጅተው ሊሰሩ ለሚችሉ አካል
ጉዳተኞችና አረጋውያን የመነሻ ካፒታልና ሌሎች የሙያ ስልጠናዎችን በማግኘት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋሉ፡፡ ለዚህም በየደረጃው ያሉ
ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ተገቢውን ትኩረት ሰጥተው ቀጣይነት ያለው የድጋፍና ክትትል ስራዎችን ይሰራሉ፡፡
በኅብረት ሥራ ማህበራት መደራጀት የማይችሉ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞችና ወላጅ አጥ ህጻናትን ኅብረት ሥራ ማህበራት ከማህበራዊ
ፈንዳቸው በጀት በመመደብና የዕቅዳቸው አካል በማድረግ እንዲደግፉ ለኅብረት ሥራ ማህበራት አመራሮችና አባላት የግንዛቤ ማሰደጊያ
ስራዎች ይሰራሉ፡፡
የኅብረት ሥራ ማህበራት በሚያካሄዷቸው የምክክር መድረኮች እና ልዩ ልዩ ጉባኤዎች ስለተላላፊ በሽታዎች ቅድመ መከላከል ስትራቴጂዎች
እና ስለ ስነ ምግብ ጽንሰ ሃሳብና ጠቀሜታ ተከታታይ ትምህርትና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ይሰጣሉ፡፡ ለዚህም ተግባሩን በባለቤትነት
የሚያስፈጽሙ መንግስታዊ አካላት እና በዘርፉ የተሰማሩ አቅም ገንቢዎች በየደረጃው ካሉ የኅብረት ሥራ ማደራጃና ቁጥጥር አካላት ጋር
የኅብረት ሥራ ሴክተር የሕብረተሰቡን ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚሰራ ተቋም እንደመሆኑ በርካታ አካላት ከሴክተሩ
የሚፈልጓቸው መረጃዎች አሉ፡፡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች እና ተቋማት የኅብረት ሥራ ማህበራት ለገበያ የሚያቀርቧቸው የተለያዩ
ምርቶችን ለመገበያየት፣ የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ለመጠቀም፣ የኅብረት ሥራ ማህበራት የሚፈልጓቸውን የፍጆታ ምርቶች እና
ተጠቃሚዎች እነዚህን ምርቶች እና አገልግሎቶችን ትክክለኛ መረጃ አግኝቶ ለመገበያየት እና ለመለዋወጥ እንዲችሉ የተለያዩ ሚዲያዎችን
በመጠቀም መረጃዎችን ለሕብረተሰብ የማስተላለፍ ተግበራት በኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አካላት እና በኅብረት ሥራ ማህበራት በመሰራት ላይ
ይገኛል፡፡ በየደረጃው ያሉ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ አካላት ድህረ-ገጾችን በመዘርጋት፣ ማህበራዊ ሚዲያ በመክፈት፣ የኤለክትሮንክስ እና
ሚዲያዎችን በመጠቀም ምርት እና አገልግሎቶቻቸውን ለተጠቃሚው የማስተዋወቅ ሥራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ሆኖም በኅብረት ሥራ ሴክተር
ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እና ጠቃሚ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት መረጃዎችን በተደራጀ እና ቀጣይነት ባለው ሁኔታ
ለተጠቃሚው እንዲደርስ ለማድረግ እየተሰራ ያለ ሥራ የተጠናከረ ባለመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡
በየደረጃው የሚገኙ ኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎችን ለማጠናከር ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡
በኅብረት ሥራ ሴክተሩ ውስጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን እና ጠቃሚ የሆኑ የኅብረት ሥራ ማህበራት መረጃዎችን ጥራት እና ወቅታዊነት
የኅብረት ሥራ ማህበራት ምርትና አገልግሎት፣ የገበያ ዋጋ፣ የምርት ዓይነትና ጥራት፣ የአየር ሁኔታ እና አጠቃላይ መረጃዎችን በማደራጀት እና
በመተንተን ቀጣይነት ባለው መልኩ ለመንግስት እና ለሌሎች ተጠቃሚዎች ይሰራጫል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት የአባላት ምርትና
አገልግሎቶቻቸውን ለተጠቃሚዎች እንዲያስተዋውቁ ለማድረግ ተከታታይነት ያለው የኅብረት ሥራ ማህበራት ኤግዚብሽን፣ ባዛርና
ሲምፖዚየሞች በራሳቸው እንዲያዘጋጁ የማስተዋወቅ ሥራ ይሰራል፡፡ በኅብረት ሥራ ማህበራትና እና በሸማቾች መካከል ቀጣይነት ያለው
ግብይት ትስስር እንዲኖር ለማድረግ የማስተዋወቂያ እና ግንዛቤ ማሳደጊያ መድረኮች እንዲዘጋጁ ይደረጋል፡፡
የተለያዩ ዓይነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልቶችና ሚዲያዎችን በመጠቀም ስለ ኅብረት ሥራ ማህበራት አስፈላጊነት፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና
ፖለቲካዊ ጠቀሜታ፣ የኅብረት ሥራ ፅንሰ-ሃሳቦች፣ ትርጉም፣ ዓላማ፣ እሴቶች እና መርሆዎችን ለሕብረተሰቡ፣ በየደረጃ ለሚገኙ አመራር
የኅብረት ሥራ ማህበራት ለሕብረተሰቡ ያላቸው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ፋይዳ ከመሠረቱ ለማስረጽ በየትምህርት ቤቶች የኅብረት ሥራ
ክበባትን በስፋት በማቋቋም ግንዛቤን የማሳደግ ተግባር በቀጣይነት ተጠናክሮ ይሰራል፡፡ የኅብረት ሥራ ሴክተሩ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ በማተኮር
ለሕዝቡ መልዕክት የሚያስተላልፍ ራሱን የቻለ የሬዲዮና ቴሌቭዥን ፕሮግራሞች ተከፍቶ ሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡
በተጨመሪም የኅብረት ሥራ ማህበራት ፌደሬሽኖች እና ዩኒዬኖች የራሳቸውን እና የአባላትን ምርቶች እና አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ ላይ
ተቀናጅተው እና ተጠናክሮ እንዲሰሩ የሚያደርግ አሰራር ተዘርግቶ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት ለሕዝብ ግንኙነት ሥራቸው
ትኩረት በመስጠት ብቁ ባለሙያዎችን በመቅጠር እንዲያሰሩ ይደረጋል፡፡ የኅብረት ሥራ ማህበራት እንደየእድገት ደረጃቸው የራሳቸውን
የኅብረት ሥራ ሊግ አጠቃላይ የአገርቱን የኅብረት ሥራ ማህበራት የገጽታ ግንባታ ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት አገር አቀፋዊ እና ዓለም አቀፋዊ
ግንኙነቶችን እንዲያደርግ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል፡፡ በተጨማሪም የኅብረት ሥራ ሊግ የአገርቱን የኅብረት ሥራ እንቅስቃሴ፣ የእድገት
አቅጣጫ፣ የሉባቸውን ችግሮች በማደራጀት እና በመተንተን በአገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ የመገናኛ አውታሮችን (ኤለክትሮንክስና ህትመት
የኅብረት ሥራ ማህበራት አቅም ገንቢ አካላት ለኅብረት ሥራ ሕዝብ ግንኙነት ሥራ ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲያደርጉ
ይደረጋል፡፡
8.3.2. የፈጻሚ እና አስፈጻሚ አካላትን ግንዛቤ ማሳደግ
የ 10 ዓመቱን መሪ እቅድ ለማስፈጻም እንዲቻል በየደረጃው የሚገኙ ቁልፍ ፈጻሚ፣ አስፈጻሚ እና ባለድርሻ አካላት የሚኖራቸው ተግባር እና
ኃላፊነት በዝርዝር ተቀምጧል፡፡ በእቅድ የተለዩ ዋና ዋና የኅብረት ሥራ ሴክተር ማነቆዎችን ለመቅረፍ እና የሚጠበቀውን ውጤት
ለማስመዝገብ እንዲቻል የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት፣ ባለድርሻ አካላት፣ አቅም ገንቢዎች እና የኅብረት ሥራ ማህበራት
በእቅዱ የተቀመጡ ዝርዝር የመፍትሄ ሃሳቦች በአንድ ጊዜ የሚተገበሩ ሳይሆን በሚቀጥለው 10 ዓመት ጊዜ ውስጥ በተቀመጠው መሰረት
በየዓመቱ ተከፋፍሎ የሚተገበር ይሆናል፡፡ በዚህ መሠረት በየዓመቱ የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት እርስ በርሳቸው የሚመጋገቡ በመሆናቸው
በመሆኑም የኅብረት ሥራ ማህበራት በቁጥርም ሆነ በዓይነት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመሩ መምጣት፣ የአባላት ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ማደግ፣
የሚሰጧቸው አገልግሎቶች ማለትም የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ግብይት ድርሻ እያደገ መምጣት ፣ እሴት መጨመር፣ አግሮ ፕሮሰሲንግ፣
ሜካናይዜሽን አቅርቦትና አገልግሎት መስፋፋት፣ የቁጠባ፣ የብድር እና የፍጆታ ምርቶች አቅርቦት በከፍተኛ ደረጃ በማደግ ላይ ይገኛል፡፡ ይህን
ዕድገትና ለውጥ ሊመራ የሚችል ጠንካራ አደረጃጀት፣ የሰው ኃይል፣ አሰራር እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን በማሟላት የሴክተሩን
የግንዛቤ መፍጠሪያ የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት፡- የውይይት መድረኩ በዋናነት የሚያተኩረው ከኅብረት ሥራ ማህበራት፣ ከኅብረት
ሥራ ማህበራት አባላት፣ በየደረጃ ካሉት የመንግስት አካላት፣ ዩኒቨርስቲዎች፣ ከተለያዩ ባለድርሻ እና አቅም ገንቢ አካላት እና ሌሎች ወሳኝ
በእቀዱ ላይ ግንዛቤዎችን መስጠት፡- የግንዛቤ ማስጨበጫ ተግባራት የሚያተኩሩት በዋናነት ለኅብረት ሥራ ማህበራት አባላት፣ አመራር
አካላት፣ ቅጥር ሰራተኞች፣ በየደረጃው የሚገኙ አስፈጻሚ እና ፈጻሚ አካላት ተከታታይነት ያለው ስልጠናዎችን በመስጠት ይሆናል፡፡
ለሥራው ስኬታማነት የሚያግዙ አሰራሮችን መዘርጋት፡- እቅዱን ሳይንጠባጠብ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያግዙ የሕግ ማዕቀፎችን ማዛገጃት
እና ማሻሻል፣ አስፈላጊ የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን፣ አደረጃጀቶችን በመዘርጋት እና በማጠናከር የሚሰራ ይሆናል፡፡
እቅዱን የሚደግፉ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን መቅረጽ፡- ለእቅዱ መሳለጥ አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ፕሮግራሞች፣ ፕሮጀክቶች እና
ሌሎች የማስፈጸሚያ ስልቶች ተዘጋጅተው ይተገበራሉ፡፡ በዚህ መሠረት ለአቅም ግንባታ ተግባራት፣ ለግብይት ማስፈጸሚያ፣ ለመሰረተ ልማት
ግንባታ እና ዝርጋታ እና ኢንቨስትሜንትን የሚደግፉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን እና ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
የግንኙነት ስርዓትን በመዘርጋት፡- በእቅዱ አፈጻጸም ላይ የሚመለከታቸው አካላት በየጊዜው መረጃዎችን በመለዋወጥ፣ ክትትልና ግምገማ
ስርዓት በመዘርጋት የሚተገበር ይሆናል፡፡ የእቅዱን አፈጻጸም በተመለከተ መንግስት፣ ባድርሻ አካላት፣ አቅም ገንቢዎች እና ኅብረት ሥራ
ማህበራት በየጊዜው ተገናኝተው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚታዩ ችግሮች በወቅቱ እንዲፈቱ አቅጣጫ በማስቀመጥ የሚተገበር ይሆናል፡፡
8.4. የ 10 ዓመት እቅድ የማስፈጸሚያ በጀት እና የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ
በዚህ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ውስጥ የተካተቱ እና ቁልፍ ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ተብለው በተለዩት አምስቱ የትኩረት
መስኮች ሥር የተዘረዘሩትን ተግባራት እና ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ለማከናወን ከፌደራል ጀምሮ አስከ ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌ ድረስ
የሚያስፈልገውን መደበኛ የማስፈጸሚያ በጀት መንግስት የሚመድብ ሲሆን ክልሎች በራሳቸው በኩል ለሚከናውኗቸው የሴክተሩ የተግባራት
ማስፈጸሚያ የሚውለው መደበኛ በጀትም በየደረጃው ባሉ በክልል መንግስታት በኩል ተለይቶ የሚመደብ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ከዚህ እቅድ ጋር
ተያይዞ የቀረበው የማስጸሚያ መደበኛ በጀት የፌዴራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ እንደ ፌዴራል የተሰጠውን ተልእኮ ለመወጣትና የኅብረት ሥራ
ሴክተሩን ለመደገፍ ለ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ በጀት አቅዶ ያቀረበው የትንበያ በጀት የፌደራሉ የራሱ ብቻ ሲሆን የሚፈለገው
የመደበኛ በጀት መጠንም ለሥራ ማስኬጃ ብር 106 ሚሊዮን እና ለፌደራል የሠራተኞች የ 10 ዓመት ጥቅል ደመወዝ ብር 198.02 በድምሩ
የኅብረት ሥራ ሴክተሩን የመፈጸም እና የማስፈጸም አቅም በማሳደግ በየደረጃው የሚገኙ በተለይም በግብርና እና ግብርና ነክ በሆኑ የሥራ
ዘርፎች ላይ የተሠማሩ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የፋይናነስ አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ የአሠራር ስርዓት እንዲዘረጉ
በማጠናከር እና በማዘመን ቀጣይነት ያለው የኢንቨስትመንት ሥራ ውስጥ እንዲገቡና የአባሎቻቸውን ገቢ እንዲያሳድጉ ለማድረግ የኅብረት
ሥራ ማህበራቱ ራሳቸውን ችለው አስኪቆሙ ድረስ መንግስት በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶና አስፈላጊውን የማስፈጸሚያ
ስለሆነም በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በካፒታል በጀት የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት የተለዩ ሲሆን የእነዚሁ ተግባራት
የማስፈጸሚያ የካፒታል በጀትም ተተንብዮ እና ታቅዶ በሠንጠረዥ----ላይ በዝረዝር ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ በዚህም መሠረት ለአርዳይታ
የኅብረት ሥራ ኮሌጅ ግንባታ ማስፋፊያ፣ ከፌደራል አስከ ወረዳ ያለውን የኅብረት ሥራ ሴከተር በመረጃ መረብ ለማስተሳሰር የሚውል
የቴክኖሎጂ ዝርጋታ፣ ምርቱ ባለባቸው ክልሎች ለሚገኙ 4 የሰብል፣ 3 የአትክልትና ፍራፍሬ እና ለ 3 የወተት ማቆያ መጋዘን ለመገንባት፣ 10
የገበያ ማዕከላትን ለመገንባት፣ 65 የገበያ መረጃ ማዕከላት ለመገንባት፣ ለፌደራል ኅብረት ሥራ ኤጀንሲ የህንጻ ግንባታ ማሰሪያ እና
ለኤጀንሲው የ 40 ተሸከርካሪዎች ግዥ በጥቅሉ ብር 5.2 ቢሊዮን ካፒታል በጀት እንደሚያስፈልግ ተተነብየ ታቅዶ ቀርቧል፡፡
በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅበረት ሥራ ማኅበራት የሚተገበሩ የወጪ ምንዛሬ(የአሜሪካን ዶላር) የሚጠይቁ ዋና ዋና ተግባራት
የተለዩ ሲሆን የእነዚሁ ተግባራት የማስፈጸሚያ የውጪ ምንዛሬ መጠን ተተንብዮ እና ታቅዶ በዝረዝር ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡ በዚህም መሠረት
ለአፈር ማዳበሪያ፣ ፀረ- አረም እና ፀረ- ተባይ ኬሚካል ከአገር ውጪ ግዥ፣ ለ 4 የተለያዩ የሰብል ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ግንባታ
የሚውሉ መሣሪያዎች ከአገር ውጪ ግዥ፣ ለ 3 የተለያዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስተሪዎች ግንባታ የሚውሉ
መሣሪያዎች ከአገር ውጪ ግዥ፣ 3 የተለያዩ የእንሰሳት ተዋፅዖ ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች ግንባታ የሚውሉ መሣሪያዎች ከአገር
ውጪ ግዥ፣ ለ 20 የህብረት ሥራ ማህበራት ዩኒዬኖች የግብርና ሜካናይዜሽኖች መሳሪያዎች የውጪ ግዥ በጥቅሉ ብር 3.12 ቢሊዮን የውጪ
ምንዛሬ (የአሜሪካን ዶላር) እንደሚያስፈልግ ተተነብየ ታቅዶ ቀርቧል፡፡
ለኅብረት ሥራ ሴክተር ውጤታማነትና በተለያየ ዓይነት እና ደረጃ ተደራጅተው ለሚገኙ የኅብረት ሥራ ማህበራት አሁን የደረሱበትን
የእድገትቸ ደረጃ የዋጀ ሁለንተናዊ ድጋፍ ለመሰጠት እንዲቻል ፈጻሚው እና አስፈጻሚው አካል በእውቀቱ የታነጸ እና በክህሎት የዳበረ እና
በአመለካከቱ የተስተካከለ እና በተግባር ተኮር ስልጠና የተገነባ የሰው ኃይል በፌደራል፣ በክልል፣ በዞን፣ በወረዳ እንዲሁም በቀበሌ ደረጃ ባሉ
የኅብረት ሥራ አደራጅ እና ቁጥጥር አካላት እንዲሟላ ማድረግ የ 10 ዓመቱ መሪ እቅድ ትኩረት ከሚሰጣቸው ቁልፍ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ
ነው፡፡ በተለይ የኅብረት ሥራ ማህበራት ደህንነት የተጠበቀ እንዲሆን በኢንስፔክሽን፣ በኦዲት እና በብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬሽን በኩል
የሚፈለገውን አገልግሎት በብቃት ለመስጠት እንዲቻል በሁሉም ደረጃ ተፈላጊውን የሰው ኃይል እንዲሟላ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ኅብረት
ሥራ ማህበራትን በገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ መሆን እንዲችሉ የግብይት ትስስር የሚፈጥሩና ሙያዊ ድጋፍ የሚሰጡ ባለሙያዎች ለተቀመጡት
ዋና ዋና የትኩረት መስኮች እና ቁልፍ ግቦች መሳካት ወሳኝነት አላቸው፡፡ በመሆኑም በፌደራል፣ በክልል፣ በዞን፣ በወረዳና በቀበሌ ደረጃ
ከተፈቀዱ የስራ መደቦች መካከል 28,506 የሚሆነው በ 10 ዓመቱ የመሪ እቅድ ዘመን ውስጥ በኅብረት ሥራ ባለሙያዎች ይሟላል፡፡ በተለይ
የኅብረት ሥራ ማህበራትን በሁሉም ቀበሌዎች ተደራሽ ለማድረግና ሁለንተናዊና የተጠናከረ ድጋፍ ለመስጠት በእያንዳንዱ ቀበሌ አንድ
የኅብረት ሥራ አደራጅ ባለሙያ ይሟላል፡፡ ከፌደራል እስከ ወረዳ ባሉ የኅብረት ስራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት ውስጥ 932 የሚሆኑ
በሁለተኛ እና በሶስተኛ ዲግሪ ምሩቃን የሚሟሉ ሲሆን፣ 8,664 በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ እና 18,154 የሚሆኑ ከቴክኒክና ሙያ ተቋማት
ይህ የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ተጠናቆ ወደ ተግባር ሲገባ በተዘጋጀው ዝርዝር የየዓመቱ የድርጊት መርሃ ግብር መሠረት
የሚኖረውን የአፈጻጸም ሂደት እየገመገሙ አቅጣጫ ለማስቀመጥና መከለስ የሚገባው ተግባር ካለም በወቅቱ ለመከለስ እንዲቻል
የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት፣ የኅብረት ሥራ ማደራጃ እና ቁጥጥር አካላት እና በቀጣይ የ 10 ዓመቱ እቅድ አጋማሽ ላይ የሚቋቋመው
የኅብረት ሥራ ሊግ ጋር በመቀናጀት እና ለክትትል እና ግምገማ የሚያግዝ ስርዓት በመዘርጋት የክትትል እና የግምገማ ሥራው በተከታታይ
እንዲገመገም ይደረጋል፡፡ በዚህም መሠረት በየምዕራፉ የኅብረት ሥራ ሴከተሩን የ 10 ዓመተ መሪ እቅድ አፈጻጸም የሚገመግም ቀዋሚ
የክትትልና ግምገማ ቡድን በማደራጀት በአፈጻጸም ውስጥ የታዩ ክፍተቶችን በጥናት እንዲለይ እና በተገኘው የጥናት ውጤት መሠረት እቅድ
አፈጻጸሙ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ውሳኔ እንዲሰጥበት በማድረግ እቅዱ እንዲከለስ እና እንዲሻሻል የሚደረግበት ሥርዓት ይዘረጋል
በየደረጃው እንዲተገበር የተዘጋጀውን የቀጣይ የ 10 ዓመታት የኅብረት ሥራ ሴክተር መሪ እቅድ አፈጻጸም በተዘጋጀለት
የድርጊት መርሃ ግብር መሠረት እየተካሄደ መሆኑን ማረጋገጥ፣
በዝርዝር እቅዱ ውስጥ በተቀመጡ መለኪዎች መሰረት በእቅድ አፈጻጸም ሂደት የተገኘውን ውጤት መረጃ በመሰብሰብ፣
በማደራጀትና በመተንተን በተገኘው ግኝት መሠረት የመፍትሄ አቅጣጫዎችን ለመስጠትና ውሳኔዎችን በማሳለፍ
በቀጣይነት መሻሻል የሚገባቸውን ለማሻሻልና የተገኙ የተሻሉ ተሞክሮዎችም ካሉ ለማጠናከተርና ለማስፋፋት፣
የኅብረት ሥራ ሴክተሩ ያስቀመጣቸውን ቁልፍ የትኩረት መስኮች፣ ግቦች እና የሚጠበቁ ውጤቶች ተደራሽ
መደረጋቸውንና የታቀደው ስትራቴጂክ ግብ ለመምታት ማምራቱን ለመገምግም፣
የታቀደው የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት ዕቅድ የአሠራር ስርዓቱ እና ሂደቱ መሻሻል የሚያስፈልገው ከሆነ
ለመወሰን የማሻሻያ ሥራ ለመስራት የሚሉት ዋና ዋና ዓለማዎች ናቸው፡፡
8.5.2. የክትትልና ግምገማ ስልቶች
በዚህ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ውስጥ የሚከተሉት 5 የክትትልና ግምገማ ስልቶች እንደመሳሪያነት የምንጠቀምባቸው
ይሆናሉ:: እነርሱም፤
የክትትልና የግምገማ ስርየክትትልና ግምገማ ሥርዓት የሚተገበረው በሁሉም የባለድርሻ አካላት የተቀናጀ አየሰራር ሲሆን
የክትትልና ግምገማ ሂደቱን በባለቤትነት ስሜት ለማስኬድ እንዲቻል የዋና ዋናዎችን ሚና ለይቶ ለማስቀመጥ ያክል የሚከተሉት
ተካተዋል፤
በየደረጃው የሚገኙ የኅብረት ሥራ ሴክተር ባለሙያዎችና ሰራተኞች በኩል በእቅድ የተያዙ ስራዎች አፈጻጸምን በሳምንት፣
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በግማሽ ዓመትና በየበጀት ዓመቱ በጋራ በየስራ ክፍላቸው ግምገማ በማድረግ በታዩ እጥረቶች ላይ አቅጣጫ
ይሰጣል፣ ለትግሮችም መፍትሄ ይቀመጣል፡፡
በየደረጃው የሚገኙ የሴክተሩ የበላይ ኃላፊዎች በተገኙበት ስራዎች በየወሩ፣ በየሩብ ዓመቱና በየዓመቱ መጨረሻ ላይ ይገመገማሉ
በዚህም ስትራቴጂያዊ አመራር ይሰጣል፡፡
በየሩብ ዓመቱ የኅብረት ሥራ ማህበራትን አተገባበር የክልሎችን ተሞክሮ በየክልል የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንዲዎች፣ በዞንና
በወረዳ የኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ጽ/ቤቶች እንዲሁም በኅብረት ሥራ ማህበራት ጽ/ቤት በመገኘት የስራ ግምገማ ያደረጋል፡፡
በታዩ ችግሮች ላይ የቴክኒክ ድጋፍ በቦታው ይሰጣል፡፡ በየሩብ ዓመቱ በመስክ በተገኘው ሪፖርትና ተሞክሮ የፌዴራል ኤጀንሲ
የሥራ ኃላፊዎችና ባለሞያዎች፣ የክልል የስራ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች በተገኙበት የምክክር ጉባኤ ይካሄዳል፡፡ በሚደርሱባቸው
ስምምነቶች መሰረት የቀጣይ የቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎች ይሰጣሉ ተግባራቱ ይከናወናሉ፡፡
በእቅዱ መሰረት የተከናወኑ ተግባራት በየሳምንቱ፣ በየወሩ፣ በየሩብ ዓመቱ፣ በግማሽ ዓምትና በየአመቱ መጨረሻ ለግብርና
ሚኒስቴር ሪፖርት በማቅረብና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች
በተገኙበት ግምገማ ይደረጋል፡፡
በየሩብ ዓመቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርት ይቀርባል፡፡ በቀረበው ሪፖርት መሰረት በአመት ሁለት ጊዜ በግብርና ጉዳዮች
ቋሚ ኮሚቴ ግምገማ ይደረጋል፡፡ በሚሰጡ አቅጣጫዎች መሰረት ተግባራት እንዲፈጸሙ ይደረጋል፡፡
በየሩብ ዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ለገንዘብ ሚኒስቴር ይቀርባል፡፡ በሚቀርበው ሪፖርት መሰረት በየሩብ ዓመቱ ግምገማ
ይደረጋል፡፡
9. አባሪዎች
ተ.ቁ ግብ እና ተግባር መለኪያ መነሻ አስከ የ 10 የ 10 ዓመት እቅድ በየዓመተ ምህረቱ መዳራሻ
2012 ዓ.ም ዓመት
እቅድ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
112 በፋይናንስ ኅ/ሥ/ማህበራት የሚሰበሰበው የቁጠባ መጠን የሚሰበሰብ ቁጠባ በቢሊዮን 19.5 60.7 2 3 5 6 6 6 6 6 10.3 10.4 80.2
እና ድርሻ ማሳደግ ብር
የቁጠባ ሽፋን በመቶኛ 5 20 1 1 2 2 2 2 2 2 3 3 25
12.1 አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት አዲስ አባላት በሚሊ ቁጥር 5.4 14 1 1.2 1.3 1.4 1.4 1.4 1.5 1.5 1.6 1.7 19.4
አባላትን ማፍራት የሴቶች ድርሻ በመቶኛ 42 50 42.5 43 43.2 43.8 44 44.5 45 45.5 47 50 50
የወጣቶች ድርሻ በመቶኛ 15 30 18 20 22 23 23.5 24 24.5 25.5 27 30 30
12.2 አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ መሰረታዊ የገ/ቁ/ብ/ 21,328 500 70 70 60 60 60 50 50 50 20 10 21,828
ማህበራትን ማደራጀት ኅ/ሥ/ማህበራት በቁጥር
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥራ ዩኒየን 131 5 2 1 1 1 136
በቁጥር
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥራ ፌደሬሽን 1 1 1 2
በቁጥር
12.3 የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ ማህበራትን ማጠናከር በመቶኛ 90 100 90 90 95 100 100 100 100 100 100 100 100
12.4 ተጠቃሚዎች በሚገኙባቸው አከባቢዎች የገንዘብ ቁጠባ በመቶኛ 0 100 30 40 50 60 70 75 80 85 90 100 100
እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የወለድ -አልባ
የፋይናንስ አገልግሎት እንዲያስፋፉ ማድረግ
12.5 የልጆች ቁጠባን ማስፋፋት ቁጠባ የጀመሩ መ/ኅ/ሥ/ማ/ 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100
በመቶኛ
ለልጆቻቸው የሚቆጥቡ 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100
አባላት በመቶኛ
12.6 የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ሥራ ማህበራት የቀጠባ በቁጥር 7 8 1 2 1 2 2 15
የአገልግሎት አይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ
13 በፋይናንስ ኅ/ ሥራ ማህበራት ለአባላት የሚቀርበውን በቢለዮን ብር 20.8 63.2 3 3 6 6 6 6 6 6.5 10.3 10.4 84
የብድር መጠን ማሳደግ
13.1 ለአባላት ብድር ማቅረብ በመቶኛ 16.4 67.6 84
13.2 የገ/ቁ/ብ/የኅብረት ሥራ ማህበራት የብድር አገልግሎት በቁጥር 8 7 1 1 1 1 1 1 1 15
አይነቶችን እንዲያስፋፉ
13.3 የተሰጠውን ብድር ማስመለስ በመቶኛ 98 100 98.5 98.7 99 100 100 100 100 100 100 100 100
13.4 የአነስተኛ የመድን ዋስትና አገልግሎትን ማስፋፋት በመቶኛ 100 20 30 40 45 50 60 70 80 90 100 100
ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 287.03 18.00 19.80 21.78 23.96 26.37 29.00 31.91 35.10 38.62 42.48
የኅብረት የግብርና ምርቶችን ለአገር ውስጥ ገበያ መስክ፣ ገበያ ጥናት፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ በሚሊ ቶን 4.86 1.6 1.62 1.64 1.66 1.68 1.7 1.72 1.74 1.76 1.78
ሥራ ማቅረብ መድረክ፣ የግብይት ትስስር ሥራ
ማኅበራት ብር በሚሊ 51.72 3.9 3.62 3.97 4.37 4.81 5.29 5.81 6.4 6.57 7
የግብይት
የቁም እንሰሳትን ለአገር ውስጥ ገበያ መስክ፣ ገበያ ጥናት፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ በሺ ቁጥር 2,050 160 170 180 190 200 210 220 230 240 250
ተሳትፎ እና
ማቅረብ መድረክ፣ የግብይት ትስስር ሥራ
ድርሻ ብር በሚሊ 20 1.21 1.33 1.47 1.61 1.77 1.95 2.15 2.36 2.6 3.55
የግብርና ምርትን ለውጭ ገበያ ማቅረብ መስክ፣ አውደ ጥናት፣ የንቅናቄ መድረክ፣ በሺ ቶን 475 25 30 35 40 45 50 55 60 65 70
ገበያ ጥናት ብር በሚሊ 39.84 2.50 2.75 3.03 3.33 3.66 4.03 4.43 4.87 5.36 5.89
በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት መስክ ድጋፍና ክትትል፣ ልምድና ተሞክሮ በመቶኛ 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5 98.5
ቀርቦ የሚሰራጨውን የግብርና ምርት ልውውጥ፣ ማስተዋወቅ
ማሳደጊያ ግብዓትና ቴክኖሎጂ ማቅረብ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36
የግብርና ኅብረት ሥራ ማህበራትን መስክ፣ ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ጥናት ቁጥር 1000 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
የቅድመ እና ድህረ ምርት የግብርና
ሜካናይዜሽን አገልግሎት እንዲሰጡ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36
መደገፍ
ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 143.44 9.00 9.90 10.89 11.98 13.18 14.49 15.94 17.54 19.29 21.22
የአግሮ 951 ነባር የግብርና ምርት የማቀነባበሪያ የመስክ ድጋፍና ክትትል፣አውደ ጥናት፣ ዳሰሳ በመቶኛ 100 30 40 50 60 70 80 90 95 100 100
ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነትን ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ ብር በሚሊ 31.87 2.00 2.20 2.42 2.66 2.93 3.22 3.54 3.90 4.29 4.72
ኢንዱስትሪ መጨመር
ውጤታማነ ከውጪ ተቀነባብሮ የሚገቡ የግብርና የመስክ ድጋፍና ክትትል፣አውደ ጥናት፣ ዳሰሳ አገራዊ 10 2 2.5 3 3.5 4.5 6 7 8 9 10
ትን ማሳደግ ምርቶችን (ዱቄት፣ ዘይት፣ የእንሰሳት ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ ድርሻ
እና ተዋጽኦ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ውጤቶች) በመቶኛ
ማስፋፋት ለመተካት በኅብረት ሥራ ማህበራት ብር በሚሊ 25.50 1.60 1.76 1.94 2.13 2.34 2.58 2.83 3.12 3.43 3.77
እንዲቀነባበር መደገፍ
ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 57.37 3.60 3.96 4.36 4.79 5.27 5.80 6.38 7.02 7.72 8.49
የኅብረት አዳዲስ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ትምህርትና ስልጠና፣ ንቅናቄ መድረክ፣ ቁጥር 14 1 1.2 1.3 1.4 1.4 1.4 1.5 1.5 1.6 1.7
ሥራ የኅ/ሥ/ማህበራት አባላትን ማፍራት በሚሊ
ማህበራት ብር በሚሊ 17.53 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36 2.59
ቁጠባ እና
አዳዲስ የገ/ቁ/ብድር የኅብረት ሥራ መስክ፣ የአዋጭነት ጥናት፣ አሠራር ቁጥር 500 70 70 60 60 50 50 40 40 30 20
ኢንቨስትመን
ማህበራትን ማደራጀት መዘርጋት፣ ብር በሚሊ 7.17 0.45 0.50 0.54 0.60 0.66 0.72 0.80 0.88 0.96 1.06
ት
የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኅብረት ሥራ መስክ፣ ሞክሮ መቀመርና ማስፋት፣ በመቶኛ 100 90 90 95 100 100 100 100 100 100 100
ማህበራትን ማጠናከር የንቅናቄ መድረኮችን ማዘጋጀት፣ ብር በሚሊ 17.53 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36 2.59
የማስተማሪያ መሣሪያዎችን መቅረጽ
የገ/ቁ/ብ/ኅ/ሥ/ማ/ የቁጠባ የአገልግሎት ዳሰሳ ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ቁጥር 8 1 2 1 2 2
ዓይነቶችን እንዲያስፋፉ ማድርግ ጥናት፣ የመስክ ድጋፍና ክትትል ብር በሚሊ 14.34 0.90 0.99 1.09 1.20 1.32 1.45 1.59 1.75 1.93 2.12
ለአባላት ብድር ማቅረብ ዳሰሳ ጥናት፣ልምድና ተሞክሮ፣ አውደ ብር በቢሊ 63.2 3 3 6 6 6 6 6 6.5 10.3 10.3
ጥናት፣ የመስክ ድጋፍና ክትትል፣የፋይናንስ
ግብይት ትሰስር ብር በሚሊ 14.34 0.90 0.99 1.09 1.20 1.32 1.45 1.59 1.75 1.93 2.12
ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 92.63 5.85 6.44 7.08 7.79 8.57 9.32 10.25 11.28 12.41 13.65
የኅብረት የኅብረት ሥራ ማህበራት ኢንስፔክት የመስክ ቁጥጥር፣ ግብረ መልስ፣አውደ ጥናት በመቶኛ 100 65 75 85 90 95 100 100 100 100 100
ሥራ ማደረግ ብር በሚሊ 40.64 2.55 2.81 3.09 3.39 3.73 4.11 4.52 4.97 5.47 6.01
ማህበራት
ህግ፣ ለኅ/ሥራ ማህበራት የህግ ድጋፍ እና ምክር የመስክ ክትትልና ድጋፍ፣ ግብረ መቶኛ 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100
ህጋዊነት እና አገልግሎት መስጠት መልስ፣አውደ ጥናት፤ የህግ ድጋፍ ብር በሚሊ 15.94 1.00 1.10 1.21 1.33 1.46 1.61 1.77 1.95 2.14 2.36
ጤናማነት
ለኅብረት ሥራ ማህበራት የኦዲት መስክ፣ ግብረ መልስ፣ አውደ ጥናት በመቶኛ 100 40 50 60 70 80 85 90 95 100 100
አገልግሎት መስጠት ብር በሚሊ 47.81 3.00 3.30 3.63 3.99 4.39 4.83 5.31 5.85 6.43 7.07
የኅ/ሥ/ማ/ን የብቃት ደረጃ መለየትና መስክ ፣ግብረ መልስ፣ አውደ ጥናት በመቶኛ 80 30 40 50 60 65 70 75 80 80 80
የምስክር ወረቀት መስጠት ብር በሚሊ 31.87 2.00 2.20 2.42 2.66 2.93 3.22 3.54 3.90 4.29 4.72
ንኡስ ድምር ብር በሚሊ 136.26 8.55 9.41 10.35 11.38 12.52 13.77 15.15 16.66 18.33 20.16
ጠቅላላ ድምር ብር በሚሊ 716.73 45.00 49.50 54.45 59.90 65.90 72.39 79.63 87.60 96.36 106.00
9.3. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የማስፈጸሚያ ካፒታል በጀት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተግባራት በጀቱ የሚውልበት መግለጫ መለኪያ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ድምር
1483.5
ጠቅላላ ድምር በሚሊ ብር 516 611.6 712.3 702.9 792.44 6 82.3 179.25 59.2 59.45 5199
9.4. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ ማስፈጸሚያ የሰው ኃይል ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተቋም የተም/ት ደረጃ መለኪያ በሥራ ላይ ያሉ(2012 ዓ.ም መጨረሻ) 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ጠቅላላ ድምር
የተፈቀደ የተሟላ የስራ መደብ በትምህርት
የሥራ ደረጃ
መደብ ወንድ ሴት ድምር
ፌደራል 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 17 11 28 45 48 52 53 54 55 56 58 60 62 62
የመጀመሪያ ዲግሪ 77 41 118 136 144 156 158 162 165 168 174 180 186 186
ቴከኒክና ሞያ 4 15 19 23 24 26 27 27 28 28 29 30 31 31
የቀለም 29 24 53 23 24 26 27 27 27 28 29 30 31 31
ን/ድምር 272 127 91 218 227 240 260 265 270 275 280 290 300 310 310
በጀት በሚሊ ብር 15.00 15.75 16.53 17.36 18.22 19.14 20.09 21.10 22.15 23.26 24.42 198.02
ክልል 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 94 40 134 140 142 144 146 148 150 152 154 156 160 160
የመጀመሪያ ዲግሪ 281 121 402 420 426 432 438 444 450 456 462 468 480 480
ቴከኒክና ሞያ 47 20 67 70 71 72 73 74 75 76 77 78 80 80
የቀለም 47 20 67 70 71 72 73 74 75 76 77 78 80 80
ን/ድምር 700 469 201 670 700 710 720 730 740 750 760 770 780 800 800
በጀት
ዞን 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 60 15 75 80 85 90 95 100 105 110 115 120 130 130
የመጀመሪያ ዲግሪ 480 120 600 640 680 720 760 800 840 880 920 960 1040 1040
ቴከኒክና ሞያ 30 8 38 40 43 45 48 50 53 55 58 60 65 65
የቀለም 30 7 37 40 42 45 47 50 52 55 57 60 65 65
ን/ድምር 780 600 150 750 800 850 900 950 1000 1050 1100 1150 1200 1300 1300
ወረዳ 2 ኛ ዲግሪና በላይ ቁጥር 152 26 178 218 258 298 338 378 418 459 499 539 580 580
የመጀመሪያ ዲግሪ 1515 268 1783 2184 2584 2984 3384 3784 4184 4586 4989 5392 5798 5798
ቴከኒክና ሞያ 1212 214 1426 1747 2067 2387 2707 3027 3347 3669 3991 4313 4638 4638
የቀለም 151 27 178 219 259 298 339 379 419 459 499 539 580 580
ን/ድምር 7130 3030 535 3565 4368 5168 5967 6768 7568 8368 9173 9978 10783 11596 11596
9.5. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት (2013-2022 ዓ.ም) የፌዴራል መንግስት በጀት ዕቅድ ትንበያ ማጠቃለያ
ተ/ቁ የበጀት ዓይነት መለኪያ የ 10 ዓመት 2013 2014 2015 2016 2017.00 2018 2019 2020 2021 2022
1 ሥራ ማስኬጃ ብር በሚሊ 716.73 45.00 49.50 54.45 59.90 65.90 72.39 79.63 87.60 96.36 106.00
2 ደሞዝ ብር በሚሊ 198.02 15.75 16.53 17.36 18.22 19.14 20.09 21.10 22.15 23.26 24.42
3 ካፒታል በጀት ብር በሚሊ 5199.00 516.00 611.60 712.30 702.90 792.44 1483.56 82.30 179.25 59.20 59.45
ድምር ብር በሚሊ 6113.75 576.75 677.63 784.11 781.02 877.48 1576.04 183.03 289.00 178.82 189.87
9.6. የኅብረት ሥራ ሴክተር የ 10 ዓመት መሪ እቅድ የውጪ ምንዛሬ ፍላጎት ትንበያ(2013-2022 ዓ.ም)
ተግባራት የውጪ ምንዛሬ መለኪያ 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 ድምር
ፍላጎት መግለጫ
ለግብርና ምርት ማሳደጊያ ግብዓት የአፈር ማዳበሪያ፣ አገራዊ የአቅርቦት 30 40 50 60 65 70 80 80
ከውጪ ለማስገባት ፀረ- አረም፣ ፀረ- ድርሻ በመቶኛ
ተባይ ኬሚካል በሚሊዮን ዶላር 210 280 350 420 460 640 730 3090
የሰብል ምርት ማቀነባበሪያ ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 1 4
ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 1.4 1.5 1.7 1.8 6.4
የአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 3
ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 2 2.3 2.5 6.8
ማቋቋም
የእንሰሳት ተዋፅዖ ምርት ማቀነባበሪያ ለማቀነባበሪያ ቁጥር 1 1 1 3
ኢንዱስትሪዎችን ማቋቋም መሳሪያ ግዥ በሚሊ ዶላር 2 2.3 2.6 6.9
ለህ/ሥ/ማህበራት ዩኒዬኖች የግብርና ለኮምባይነር በቁጥር 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 20
ሜካናይዜሽኖች መሳሪያዎች ግዥ ሀርቨስትር ግዥ በሚሊዮንዶላር 0.24 0.26 0.3 0.35 0.42 0.5 0.62 0.77 0.96 1.2 5.62
ድምር በሚሊ ዶላር 0.24 0.26 3.7 212.35 284.22 352.8 422.32 463.27 645.36 731.2 3115.72