You are on page 1of 78

በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር

የብረታ ብረትና ኢንዱስትሪ ልማት


ኢንስቲትዩት

የ 2013 – 2022 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ


ንዑስ ዘርፍ የአስር ዓመት
መሪ ዕቅድ

ጥቅምት 2012
አዲስ አበባ
ማውጫ ገፅ

መ ግ ቢ ያ.........................................................................................................................................................1
የተጨመቀ ማጠቃለያ........................................................................................................................................2
ክፍል አንድ........................................................................................................................................................7
1. የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍና የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ........................................7
1.1 የሁለተኛው የዕትዕ (2003 – 2011) የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ዋና ዋና ግቦችና አፈፃፀም...............................7
1.1.1 ማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ከመዋቅራዊ ለውጥ አንፃር................................................................................7
1.1.2 የኤክስፖርት አፈፃፀም.....................................................................................................................8
1.2 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ..............................................................11
1.2.1 የንዑስ ዘርፉ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን (2003 - 2011) ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ..............................11
1.2.2 የሀገራችን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ የቴክኖሎጂ አቅምና የሰው ሃይል ልማት ዳሰሳ............................13
1.2.3 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ትስስር...............................................................................17
1.2.4 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ፍላጎት እና አቅርቦት የአፈፃፀም ግምገማ....................................18
1.2.5 የኘሮግራሞችና ኘሮጀክቶች አፈፃፀም.............................................................................................19
1.2.5.1 የቁርኝት ኘሮጀክት አፈፃፀም..........................................................................................................19
1.2.5.2 የጥሬ ብረት ማዕድን ልማትን በተመለከተ.........................................................................................20
1.2.5.3 በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ጥናት..............................................................................................21
1.2.6 በንዑስ ዘርፉ አፈፃፀም የተለዩ ክፍተቶች/Gaps/ እና ዘርፉ የሚኖረው ሚና/Roles/............................................21
1.2.7 ባለፉት ዕቅድ ዘመን ያጋጠሙ ፈተናዎች፣ክፍተቶችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችና ቀጣይ
አቅጣጫዎች............................................................................................................................................23
1.2.8 የጥንካሬ፣ የድክመት፣ የዕድልና የሥጋት ትንተና..................................................................................26
1.2.8.1 የውስጥ ሁኔታ ትንተና...................................................................................................................26
1.2.8.2 የውጫዊ ሁኔታ ትንተና..................................................................................................................29
1.2.9 ስትራቴጂክ ጉዳዮች (Strategic Issues)..........................................................................................32
2. ቁሳዊ ሃብቶችና መልካም ተሞክሮዎች......................................................................................................32
2.1 ለንዑስ ዘርፋ ልማት ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ሃብቶች............................................................................32
2.2 አለም አቀፋዊና አህጉራዊ ሁኔታ.....................................................................................................33
2.2.1 በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ውጤቶች አለም አቀፋዊና አህጉራዊ ሁኔታ..............................................34
አህጉራዊ ሁኔታ.........................................................................................................................................35
2.2.2 የቴክኖሎጂ ሸግግርና ልማት............................................................................................................40
2.2.2.1 ቴክኖሎጂ ሽግግር ፅንሰ ሃሳብና ሃገራዊ ዳሰሳ.....................................................................................40
2.2.2.2 አለምአቀፍ የኢኖቬሽን ሞዴል፣ የሃገራት የኢኖቬሽን ውጤት ንፅፅርና ሃገራዊ ዳሰሳ................................42
2.2.2.3 አለምአቀፍ ተሞክሮ ዳሰሳ................................................................................................................3
2.3 የ 2013 - 2022 ዕቅድ ዘመን የፍላጎት ትንበያና የሀገር ውስጥ አቅርቦት አቅም..........................................7
2.3.1 ከፍላጐት በመነሳት የቀረበ የምርቶች ትንበያ......................................................................................7
2.3.2 ከተሞክሮ በመነሳት የተደረገ ትንበያ..................................................................................................8
2.4 የዕቅድ ዘመን ተኪ ምርቶች ዕድገት ትንበያ.........................................................................................9
2.5 በብረታ ብረት የነፍስ ወከፍ ፍጆታ ላይ የተመሠረተ የዕቅዱ ዘመኑ የፍላጎት ትንበያ..................................9
2.6 በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ የስራ ዕድል ፈጠራ የዕቅዱ ዘመኑ ትንበያ..................................................10
3. የቀጣይ 10 ዓመት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ መሪ ዕቅድ...................................................................11
3.1 ሀገራዊ፣ የዘርፉና ንዑስ ዘርፋ ራዕይ እንደመነሻ....................................................................................................11
3.2 ፖሊሲና ስትራቴጂዎች.................................................................................................................................11
3.3 አለም አቀፍና አህጉራዊ ስምምነቶች.................................................................................................................11
3.4 የዕቅዱ ዓላማዎች፣ መሠረታዊ አቅጣጫዎች፣የትኩረት መስኮች፣ጥቅል ግቦችና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች...........................12
3.4.1 የንግድና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የዕቅዱ ዓላማዎችና ጥቅል ግቦች....................................................................12
የዕቅዱ ጥቅል ግቦች...................................................................................................................................12
3.4.2 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ ዓላማዎች...................................................................................................................13
3.4.3 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ መሠረታዊ አቅጣጫዎች...............................................................................................13
3.4.4 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ የትኩረት መስኮች........................................................................................................14
3.4.5 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ ጥቅል ግቦች.................................................................................................................17
3.4.6 የዕቅዱ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች...........................................................................................................20
4. የፋይናንስ፣ የሰው ሃይል ፍላጐትና የክትትልና ግምገማ ስርዓት......................................................................21
4.1 የፋይናንስና የሰው ኃይል ፍላጎት.....................................................................................................................21
4.1.1የፋይናንስ ፍላጎት.......................................................................................................................................21
4.1.2የሰው ኃይል ፍላጎት.....................................................................................................................................22
ክፍል አምስት..................................................................................................................................................25
5. መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች...............................................................................................................25
5.1 መልካም አጋጣሚዎች.............................................................................................................................25
5.2 ስጋቶች..................................................................................................................................................25
5.3 የስጋት ማስወገጃ ስልቶች..............................................................................................................................25
ክፍል ስድስት...................................................................................................................................................26
6. የክትትልና የግምገማ ስርዓት..........................................................................................................................26
6.1 ዋቢ ሰነዶች /Reference/...........................................................................................................................37
ሠንጠረዦችናቅጾች
ሠንጠረዥ 1፡- ማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ከመዋቅራዊ ለውጥ አንፃር
ሠንጠረዥ 2፡- የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የዕቅድ ዘመኑ የኤክስፖርት አፈፃፀም
ሠንጠረዥ 3፡- የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ የሁለተኛው ዕትዕ አፈፃፀም
ሠንጠረዥ 4፡- የፍላጎትና አቅርቦት አፈፃፀም ግምገማ
ሠንጠረዥ 5፡-ጥንካሬ፣ ድክመት፣ ዕድልና ስጋት
ሠንጠረዥ 6፡- ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ከደረሱ ሃገሮች ከደረሱበት ጋር ንፅፅር
ሠንጠረዥ 7፡- የምርቶች መጠንና የተጨማሪ እሴት ትንበያ
ሠንጠረዥ 8፡- የምርቶች መጠን ትንበያ
ሠንጠረዥ 9፡- የነፍስ ወከፍ ፍጆታ ግምት
ሠንጠረዥ 10፡- የስራ ዕድል ፈጠራ ትንበያ
ሠንጠረዥ 11፡- የትኩረት መስኮች
ሠንጠረዥ 12፡- የንዑስ ዘርፋ ፖሊሲ ማትሪክስ
ሠንጠረዥ 13፡- የተጠቃለለ የንዑስ ዘርፋ የሰው ሃይል ፍላጐት
ሠንጠረዥ 14፡- የክትትል ሥርዓት ማሳያ
ሠንጠረዥ 15፡- የግምገማ ሥርዓት ማሳያ፤
ቅጽ፡ 1 የአስር ዓመት ዕቅድ ዘመን (2013-2022) የፋይናንስ ፍላጎትና ምንጭ (በቢሌዮን ብር)
ቅጽ 2፡ በሁለት አምስት ዓመት ዕቅድ ዘመን (2013-2022) 30 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ካፒታል
የተመደበላቸውን ኘሮጀክቶች ዝርዝር
ሠንጠረዥ 16፡- የአስር ዓመት የንዑስ ዘርፋ የሰው ሃይል ፍላጐት ዝርዝር መረጃ
መግቢያ
መንግሥት በነደፈው የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ እና ፖሊሲ መሠረት በተደረገው የልማት እንቅስቃሴ ሀገራችን
ላለፉት ሁለት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን ጠቅላላ የሀገር ውስጥ አማካይ ዕድገት ከ 8 እስከ 9 በመቶ
ዕድገት የተመዘገበ ሲሆን የኢንዱስትሪ ዘርፉም በአማካይ 18.22% ሊያድግ ችሏል፡፡ የስትራቴጂው ዋነኛ የፖሊሲ
ማዕዘን በሆነው በግብርና ልማት አቅጣጫ ላይ በመመስረት ኤክስፖርት መር ኢንዱስትሪን ለመፍጠር የተደረገው
እንቅስቃሴ አበረታች ውጤትን አስመዝግቧል፡፡
የኤክስፖርት መር ኢንዱስትሪን በፀና መሠረት ላይ ለማቆምና ልማታችንን ከቴክኖሎጂ ልማት ጋር በማጣጣም
ለመምራት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ በተለይ በመሠረተ ልማት ግንባታ ላይ የኮንስትራክሽን ዘርፋን
ልማት የሚያፋጥኑ ስትራቴጂክ የሆኑ የኮንስትራክሽን ዘርፋን ግብዓቶች በሃገር ውስጥ አቅም ፈጥሮ በማቅረብና
በኢንጂነሪንግ ዘርፋም በተለይ ከተሽከርካሪና ለኤክስፖርት አጋዥ በሆኑ ምርቶች ላይ ከኤሌክትሮኒክስ አንፃር ከፍተኛ
አስተዋፅኦ በማድረግ በኢኮኖሚው ዕድገት ላይ አስተዋፅኦ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የንዑስ ዘርፋ
ኢንዱስትሪ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት የምንዛሬ ማዳን
ተልዕኮውን እየተወጣ ይገኛል፡፡
የብረታ ብረትና የኢንጂነሪንግ ዘርፋን መሠረት በማስፋት በቀጣይ አስር ዓመታት ከዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ካላቸው
ሃገራት ተርታ በመሠለፍ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚኖረውን ሚና ከፍ ለማድረግ መንግሥት ከ 2013 – 2022 ዓ.ም
ድረስ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪውን ከሌሎች ኢንዱስትሪዎች የልማት መርሀ ግብሮችና ማህበራዊ
ፍላጎቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ ልማቱን ለመምራት የሚያስችል መሪ ዕቅድ እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡ዕቅዱ
የተዘጋጀው በኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂና ፖሊሲ ትግበራ መሠረት አሁን የተደረሰበትን የልማት ዕድገት ለማፋጠን
በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በመነሻነት በቀረበው የአስር ዓመት መሪ ዕቅድና በሃገር ደረጃ የተቀመጠውን ራዕይ ‘’
በ 2022 ኢትዮጵያ፤ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ‘’ ለማድረግ አህጉራዊ የንዑስ ዘርፋ ዳሰሳን ከግምት ውስጥ
በማስገባት ነው፡፡ በዚህ የዕቅድ ሰነድ ውስጥ ትኩረት የተሰጣቸው ጉዳዮች፤
 ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ፣
 አቢይ ጉዳዮችን (Strategic Issues)፣
 ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ የንዑስ ዘርፋ ዳሰሳ፣
 የዕቅዱ ዓላማዎች፣ መሠረታዊ አቅጣጫዎች፣የትኩረት መስኮች፣
 ጥቅል ግቦችና ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች፣
 ለተቀመጠው የልማት ግብ የሰው ሃይልና የፋይናንስ ፍላጎት እና ምንጭ፣
 የልማት ዕቅዱን ማስፈፀሚያና ማሳኪያ ስልት እና የክትትልና ግምገማ ስርዓት፣
 ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች፣
ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡

የተጨመቀ ማጠቃለያ
Executive Summary
የብረታ ብረትና የኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ከማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ አንዱ ንዑስ ዘርፍ ሲሆን፤ በዓለም አቀፍ
የኢንዱስትሪዎች መደብ ደረጃ (ISIC) መሠረት ደግሞ ንዑስ ዘርፋ በመሠረታዊ ብረታ ብረትና በኢንጂነሪንግ

1
ኢንዱስትሪ ይከፈላል፡፡
በመሠረታዊ ብረታ ብረት የሚመደቡት የምርት ዓይነቶች የብረት ማዕድናት ማጣራት፣ የጠገራ ብረትን በግብዓትነት
በመጠቀም በተለይ ለኮንስትራክሽን ስራ ግብዓት የሚሆኑ የምርት ውጤቶችን ከመተካት አንጻር እንዲሁም በሀገር
ውስጥ በተወሰነ ደረጃ ያሉ ውድቅዳቂ ብረታ ብረቶች በማቅለጥ እነሱን ወደ ምርት በመለወጥ ከፍተኛ የጠገራ
ብረትና አርማታ ብረት እንዲሁም ሽቦ /Wire rod/ና ሚስማር የማምረት፣ የ sheet metal ጥሬ ዕቃዎች ከውጭ ሃገር
በማምጣትና ተጨማሪ ዕሴት በመፍጠር የቤት ክዳንና የአጥር ቆርቆሮ እና ቱቦላሬዎችን የማምረት እንዲሁም የአገር
ውስጥ ውድቅዳቂ በመጠቀም አልሙኒየም ኘሮፋይል፣ የአልሙኒየም እና ኮፐር ሽቦዎች (wire rod) ወዘተ ምርቶችን
የሚያጠቃልል ነው፡፡
በኢንጂነሪንግ ዘርፍ በተሽከርካሪና ሌሎች ተሽከርካሪ፣ በማሽሪነና ኢኩዩኘመንትና በኤሌክትሮኒክስና ኤሌክትሪክ
ተከፋፍሎ የተመደበ ነው፡፡ በኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚመደቡት ደግሞ የብረታ ብረት ምርት ውጤቶችን
በግብአትነት በመጠቀም የኮሜርሻልና ሌሎች የምርት ዘርፎችን እንደ ማሽነሪና ኢኩዩፕመንት፣ተሽከርካሪና ሌሎች
የኢንጂነሪንግ ምርቶችን የያዘ ሲሆን በዋናነት ለግብርና አገልግሎት የሚውሉ ትራክተሮችና ኢኩዩፕመንቶች፣
የኮንስትራክሽን ማሽሪዎችና ከባድ የሆኑ ማሽነሪዎችን የሚያጠቃልል ነው፡፡ የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ምርቶች
ውስጥ በዋናነት የኬብል፣ የትራንስፎርሜር፣ የኤሌክትሪክ መቆጣጠሪያ እና የማከፋፈያ ቦርዶችና ኢኪዮፕመንቶችን፣
ባትሪዎችንና ሀይል የሚያጠራቅሙ አኩሙሌተሮችንና ለቤት ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡ ኤሌክትሮኒክስ
ኢኩዩኘመንትና የሞባይል ምርቶችንም የሚያጠቃልል ነው፡፡
የአገራችንን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ሽግግር ለማሳለጥና የተጀመረውን ሁሉ አቀፍ የልማት እንቅስቃሴ ከዳር ለማድረስ
የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በሁለተኛው ዕትዕ ዘመን “አገራችን በ 2017 በአፍሪካ ቀዳሚ በዓለም
አቀፍ ተወዳዳሪ የሆነ ቀላል የብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ በመገንባት፣ ለከባድ ኢንዱስትሪ ልማት
መሠረት መጣል” የሚል የንዑስ ዘርፍ ራዕይን በመሰነቅ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል፡፡
በንዑስ ዘርፉ ከሚገኙ ኢንዱስትሪዎች መካከል በምርት መጠናቸው ከፍተኛ ድርሻ ይዘው የሚገኙት እንዲሁም
በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን ውስጥ በስፋት እየተከናወነ ላለው የመሠረተ ልማት ግንባታ በግብአትነት ጥቅም ላይ በመዋል
ጉልህ ድርሻውን ይዘው የሚገኙት የአርማታ ብረት፣ ቶቦላሬ እና የቤት ክዳን ቆርቆሮ ምርቶች ናቸው፡፡የተፈጠረው
የኢንቨስትመንት አቅምን በተመለከተ በመንግሥት የሚካሄዱ አገራዊ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የግል ኢንቨስትመንት
ፕሮጀክቶችና ለመላው ህብረተሰብ ፍላጎት ለማሟላት በኮንስትራክሽን ግብዓት ተፈጥሯል፡፡
የብረት ማዕድናትን በማልማት ለአገር ውስጥ ምርት መጠቀም ቁመና ላይ ለመድረስ ጥናቶች ተከናውነው ወደ ቀጣይ
ምዕራፍ ለመግባት የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ሲሆን በአገር ውስጥ በውስን መጠን ያለውን የውድቅዳቂ ብረታ
ብረቶችን ወደ ምርት ለመቀየር በተደረገው ጥረት የአርማታ ብረት፣ የአሉሚኒየም፣የኮፐር፣ የኤሌክትሪክና የቴሌኮም
ኬብሎችን የሚያመርቱና የአገሪቱን ፍላጎት ማሟላት የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች በመፈጠራቸው በግብአት ላይ
የሚታዩ ክፍተቶችን በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ለመቅረፍ ተችሏል፡፡ በተጨማሪም በኢንጂነሪንግ ምርት ዘርፍ
በተሽከርካሪ ምርት በትራንስፖርት የከተማ አውቶብሶችን በሃገር ውስጥ በመተካት ለህዝብ የትራንስፖርት /publlic
transportation system/ አስተዋፅኦ በማድረግና በቤት ውስጥ ዕቃና በኤሌክትሮኒክስ ምርቶች ስብጥር በማሳደግ ገቢ
ምርትን ከመተካት በዘለለ በውጭ ምንዛሬ ግኝት ላይ በንዑስ ዘርፋ አበረታች ውጤት ተገኝቷል፡፡
በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በሃገር አቀፍ ደረጃ በከፍተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ከ 113 የውጭ

ባለሃብትና ከ 150 የሃገር ውስጥ ባለሃብት በላይ እንዲሁም በስምንት* ክልሎችና በሁለት ከተማ መስተዳድር
የአነስተኛ 1712 እና የታዳጊ መካከለኛ 585 በአጠቃይ 2297 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንተርፕራይዞች

2
ተፈጥረዋል፡፡
በአጠቃላይ በመሠረታዊ ብረታ ብረት በአሁኑ ወቅት ወደ ምርት በገቡ በሃገር ውስጥና በውጭ ባለሃብት አምራች
ኢንዱስትሪዎች 7.51 ሚሊየን ቶን ወይም 187.795 ቢለየን ብር የማምረት አቅም የተፈጠረ ሲሆን፤ ከዚህ ውስጥ
የአርማታ ብረት 57 በመቶ፣ ቶቦላሬ 22 በመቶ እና ቆርቆሮ 19 በመቶውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡ በሃገር ውስጥ ባለሃብት
የተፈጠረው አቅም ከፍተኛ አቅም ያላቸው የአርማታ ብረት አምራቶች በውጭ ባለሃብት ከመያዙ በስተቀር በሌሎቹ
የአርማታ ብረትን ጨምሮ ከአጠቃላይ ከተፈጠረው አቅም አንፃር የሃገር ውስጥ ባለሃብት ድርሻ 53.42 በመቶ ነው፡፡
በኢንጂነሪንግ ምርቶች በተለይ በተሽከርካሪና በሌሎች ተሽከርካሪ 52 ኩባንያዎች የተፈጠሩ ሲሆን በአውቶሞቲቭና
በሌሎች ተሸከርካሪዎች በቁጥር 54,500 ፣ ባለሶስት እግርና ባለሁለት እግር በቁጥር 366,000፣ በትራክ በቁጥር 4,000፣
በትሬለር፣ታንከርና ካርጐ ቦዲይ ስራ በቁጥር 18,988 በተሽከርካሪና በሌሎች ተሽከርካሪ 49.6 ቢለየን የማምረት
አቅም ላይ ተደርሷል፡፡ ማሽነሪና ኢኩዩኘመንት በተመለከተ 2,000 የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችን መገጣጠም አቅም
የተፈጠረ መሆኑና እስከ 5,000 የሚገመት የእርሻ መሳሪያዎችን ወይም ትራክተሮችንና 4,000 የሚደርሱ
ተቀጥላዎቻቸውን፣ የተለያዩ ማሽነሪዎች 19,000 እንዲሁም የመለዋወጫ ግብዓትን የሚያቀርቡ 24 ኢንዱስትሪዎች
በቁጥር 1.83 ሚሊየን እና 36810 ቶን በአጠቃላይ 32.86 ቢሊየን ብር ማምረት አቅም ላይ የተደረሰ ሲሆን ገቢ
ምርቱን ከመተካት አንፃር ዕድገት እያሳየ መጥቷል፡፡
* በአፋር ክልል ያለውን የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዝ መረጃ የማያካትት በመሆኑ ነው፡፡

የኤሌክትሮኒክስና የኤሌክትሪክ ዕቃዎችን በተመለከተ ዘርፋ በምርት ስብጥር ዕድገት እያሳየ የመጣ ሲሆን በዋናነት ገቢ
ምርት ከመተካት አንፃር የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመሮችን፣ የኤሌክትሪክ መቆጣጠሪያ እና የማከፋፈያ ቦርዶችና
ኢኩዩፒመንቶችን፣ ባትሪዎችንና ሃይል የሚያጠራቅሙ አልሙሌተርን፣ የኤሌክትሪክና የቴሌኮሙዩኒኬሽን ኬብሎችን
በማምረት ባሁኑ ጊዜ 22789 ቶን እና 28281 ኪ.ሜ ኬብል የማምረት አቅም፣የቤት ውስጥ የኤሌክትሪክ
ማብሰያዎችን፣ ማሞቅያዎችና ሌሎች ኢኩዩፒመንት በከፍተኛ አቅም እስከ 49.436 ሚሊየን በቁጥር ለማምረት
የሚያስችል ፋብሪካዎች በአገር ውስጥ መፈጠራቸው፣ ሞባይሎችን በአገር ውስጥ የሚገጣጠሙ ከ 13 በላይ
ፋብሪካዎች መኖራቸውና እስከ 20 ሚሊየን ሞባይል በቁጥር ለማምረት እንዲሁም የቴሌቪዥን መገጣጠሚያ
ፋብሪካም ከ 30 በላይ አምራች ፋብሪካዎች መኖራቸው፣ ዲኮደርና ስፒከር በስፋት መገጣጠም በመጀመሩ በአጠቃላይ
41.94 ቢሊየን ብር የማምረት አቅም ላይ መድረሱና ባሁኑ ወቅት ለአገር ውስጥ ከማቅረብ በተጨማሪ ኤክስፖርት
በማድረግ የውጪ ምንዛሬን ምንጭ መሆኑ በመልካም አፈፃፀም የሚጠቀሱ ተግባራት ናቸው፡፡
በአጠቃላይ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፋ በሁለተኛው የዕትዕ ዘመን በጠቅላላ ምርት ዋጋ (GVP) 376
ቢሊዮን ብር ምርት ላይ ለመድረስ የታቀደ ቢሆንም በነባር ኢንዱስትሪዎችና ተስበው በመጡ ኢንቨስትመንትቶች
የተፈጠረው አቅም 312.195 ቢሊየን ብር የተደረሰበትና ለከባድ ኢንዱስትሪዎች መሠረት ለመጣል ፍንጭ የሰጠበት
ሁኔታ ተመዝግቧል፡፡ ይህ ቢሆንም የመሠረታዊ ብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፋ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ እና
ቴክኖሎጂ ፈሶበት በዘርፋ ላይ እየደረሰ ያሉ ፈተናዎች ይበልጥ ውስብስብ እየሆኑና የተፈጠረውን አቅም ትርጉም
ባለው መልክ ጥቅም ላይ ለማዋል በሃገር ውስጥ የጥሬ ብረት ምርት ግብዓት ማቅረብ አቅም ላይ የተደረሰ ባለመሆኑና
የግብዓት አቅርቦቱ በሃገሪቱ በተከሰተው የውጭ ምንዛሬ እጥረት ምርታማነቱ ላይ ፈተና ተደቅኖበታል በተጨማሪም
የኃይል አቅርቦት፣ የገበያ ክፍተት፣ የማበረታቻ ድጋፍና ውጤታማነት እና የማኔጅመንትና የቴክኖሎጂ አቅም ውስንነት

3
ዙሪያ ያጋጠሙ ማነቆዎች ቀላል የሚባሉ ባለመሆናቸው የማምረት አቅሙ የሃገሪቷን ፍላጐት ከማሟላት አንፃር
በአማካይ ከ 50 በመቶ በታች በመሆኑ የምርት አፈፀፃሙ በአማካይ 31.90 ቢሊየን ብር እንዲሆን አሰችሎታል፡፡
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የ 2013 - 2022 ዓ.ም መሪ ዕቅድ ሲዘጋጅ በተለይ በ 2022 በዓለም አቀፍ
ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድና ቀላል የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለመፍጠር ባለፋት ዕቅድ ዘመናት የነበሩ
ጠንካራ ጐኖችን ለማስቀጠልና በንዑስ ዘርፋ የነበሩ ዋና ዋና ማነቆዎች መፍትሄ ለመስጠትና መልካም
አጋጣሚዎችንና ስጋቶችን እንደ መልካም ዕድል በመውሰድ ለቀጣይ ዕቅድ ምላሽ የሚሰጥ የስጋት መከላከያ ተግባራት
ላይና ስትራቴጂክ ጉዳዮች ምላሽ ሊሰጥ የሚችል የትጋት ስትራቴጂ (Aggressive Strategy) ተመራጭ በመሆኑ
ለዚሁ ስትራቴጂ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በሃገር ኢኮኖሚ ልማት አንፃር ለማሳካት የታሰቡ ግቦችን ውጤታማ
ለማድረግ ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ ድርሻ አኳያ ከየት ተነስቶ ወዴት መሄድ እንደሚገባው ተመጣጣኝ
የሆኑ አማራጭ የያዘ ዋና ዋና ስትራቴጂ ተቀርፀዋል፡፡
ዕቅዱን ለማዘጋጀት መነሻ የሆኑት የፖሊሲና ስትራቴጂ ሰነዶች፣ በንዑስ ዘረፋ ዙሪያ የተጠኑ ስትራቴጂክ ጥናቶችና
አውራ ካርታዎች፣ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በመካከለኛና ከፍተኛ ማምረቻ ተቋማት ላይ ያሰባሰባቸውና
ያደራጃቸው መረጃዎች፣ ከኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ከጉምሩክ ኮሚሽን እ.አ.አ ከ 2015 – 2019 ዓ.ም የተጠናቀረ
የገቢ ምርቶች መጠን እና በንዑስ ዘርፋ የሚሳተፋ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት፣ የቴክኖሎጂና የሰው ሃይል
ልማት መረጃዎችን በግብዓትነት ለመጠቀም ተችሏል፡፡
ከኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ኮሚሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው የገቢ ምርቶች ዓመታዊ ዕድገት በአማካይ
24.20% ስለሆነ ይህንኑ መረጃ መሠረት በማድረግ ከ 2013 - 2022 ዓ.ም ድረስ ሊፈጠር የሚችለውን የገቢ ምርቶች
ዕድገት በማስላትና ግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም በአህጉሩ ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ የተሻለ ደረጃ ላይ ያለችውን
የግብፅ አመታዊ የብረት ምርትና ነፍስ ወከፍ የብረት ፍጆታ አንፃር የተሻለ ተሞክሮ በመውሰድ የብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ ምርቶች ፍላጎትን ለመተንበይ ተችሏል፡፡ እንዲሁም የ 5 ዓመቱን ከ 2008 – 2011 ዓ.ም ድረስ ወደ ሀገር
ውስጥ የገባውን ምርት መሠረት በማድረግ የብረታ ብረት የምርት ዋጋ መጠን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ አመታዊ
አማካይ ዕድገት 20.6% መነሻ በማድረግና በማስላት የተገኘውን ውጤት በማነፃፀም በስትራቴጂክ ዕቅድ ከዚህ ቀደም
የተጠናውን በመመልከት አሁን ካለው ተጨባጭ ሁኔታ በተሻለ ተሞክሮ የተቀመረው አማራጭ ተመራጭ በመሆኑ
ግብፅ የደረሰችበትን የብረት ነፍስ ወከፍ በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ 111 ኪ.ግ እንደሚደርስ ተቀምጧል፡፡
ከማዕከላዊ ሰታትስቲክስ ኤጀንሲ የተገኘው ወቅታዊ መረጃ የ 2011 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ ዓመት መነሻን ግምት
ውስጥ በማስገባትና የምርትና የተጨማሪ እሴት መጠን ስሌት ተከናውኗል፡፡ በዚሁ ስሌት መሠረት በ 2011 ዓ.ም ብር
7.41 ቢሊዮን የነበረውን የተጨማሪ እሴት የምርት መጠን አቅምን በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ብር 58.86 ቢሊዮን
እንደሚደርስ ተገምቷል፡፡
የልማት መርሀ ግብሮች ፍላጎትንና በተለያዩ አማራጮች የተዘጋጁትን የልማት ዕቅድ ግቦች ለመተግበር ያለውን ዕድልና
አቅም ለመገመት የሚያስችል የክፍተትና የንዑስ ዘርፋን ጥንካሬ፣ ድክመት፣ ዕድልና ሥጋት በመለየት እና ከዚሁ ወሳኝ
የሆኑ አቢይ ጉዳዮችን (Strategic Issues) አንጥሮ ለማውጣት ተችሏል፡፡ እነዚህን አቢይ ጉዳዮች ለማኑፋክቸሪንግ
ዘርፍ የተዘጋጀውን የኢንዱስትሪ ልማት አውራ ካርታ (2013-2025) ነጥረው ከወጡ አብይ ጉዳዮች ጋር በተደረገው
ንፅፅር ተመሳሳይነት እንዳላቸውና ለግቦቹ ዒላማና ኘሮግራሞች ቀረፃ መነሻ እንዲሆን በግብዓትነት ተወስዷል፡፡

4
የገንዘብ ፍላጎት የሚመነጨው በዕቅዱ ዘመኑ የብረታ ብረት ጥሬ ዕቃን ከውጪ እንደምናስገባ በመገመቱ እና
ለታቀደው የምርት መጠን እስከ 70% የሚሆነው የጥሬ ዕቃ ዋጋ በመሆኑ ነው፡፡ ይህም ሆኖ የተጨማሪ እሴት ዕድገት
ከ 26.3% – 40% እንደሚደርስ ተገምቷል፡፡
ለጥሬ ዕቃ፣ ለማስፋፊያና ለአዳዲስ ኢንቨስትመንት ኢንዱስትሪው ከራሱ ገቢ 30%፣ ከባንክ ደግሞ 70% በብድር
እንደሚገኝ ተገምቷል፡፡ የጥሬ ብረትን በሀገር ውስጥ ለማልማት መንግሥት " የብረታ ብረት ቦርድ" "Steel Board"
በማቋቋም የጥናቱን አዋጪነት ጥናትና ልማት በከፍተኛ አመራር በመደገፍ እንደሚያጠናቅቅ ይጠበቃል፡፡ ይህን
ተከትሎም መንግስት 20% ድርሻ በመያዝ 80% በሀገር ውስጥና በውጪ ሀገር ባለሀብቶች በጋራ እንደሚያለማ ታሳቢ
ተደርጓል፡፡ ከዚህ ጐን ለጐን በመንግስት የልማት ድርጅት እስከ አሁን ድረስ ባለው መረጃ መሠረት 22 ሚሊዮን ቶን
ክምችት የቢቂላል የብረት ማዕድን ለማምረት ብር 248.528 ሚሊዮን ከዚህ ውስጥ 177.701 ሚሊዮን ዶላር
እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡
በአጠቃላይ በዕቅዱ ዘመን ከ 2013 – 2022 ድረስ ለልማት ዕቅዱ ማስፈፀሚያ በዋናነት፤
 ለማስፋፊያና አዳዲስ ኢንቨስትመንት ኘሮጀክቶች ብር 40 ቢሊዮን፣
 በመንግስት የልማት ድርጅቶች /የቢቂላል የብረት ማዕድን/ ለሚለሙ የብረት ማዕድን ልማት 248.528
ሚሊዮን ብር፣
 ለሃገር ውስጥ የጥሬ ብረት ልማት በሶስተኛው አማራጭ ለማከናወን 141.062 ቢሊየን ብር፣
 ለኤሌክትሪክና ኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪ ልማት ለትግበራ 4.39 ቢሊየን ብር፣
 ከውጭ ለሚገዙ ለውድቅዳቂ ብረታ ብረት ለ 10 ዓመት ብር 36.585 ቢሊዮን ወይም 1.22 ቢሊየን
የአሜሪካን ዶላር፣
 በዕቅድ ዘመኑ ለ 10 ዓመት ለሚያስፈልግ ለጥሬ ዕቃ ግዢ በአሜሪካን ዶላር 85.175 ቢሊዮን እንደሚደርስ
እና
 ለኢንስቲትዩቱ ለአቅም ግንባታና ለምርምር ስራዎች ካፒታል በጀት 1.497 ቢሊዮን ብር፣
እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡
የጥሬ ብረት ልማት አዋጪነቱ ተረጋግጦ ወደ ትግበራ ከሚገባበት ጊዜ ከ 2018 – 2022 ዓ.ም ድረስ በተለይ በዕቅድ
ዘመኑ መጨረሻ 75% የሚሆነውን የጥሬ ብረት ፍላጎት በሀገር ውስጥ በመሸፈን ሀገሪቱ የምታመነጨውን የቀጣይ
ሁለት አምስት ዓመታት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ግብዓት ፍላጎት ከሀገር ውስጥ በማቅረብ የንዑስ
ዘርፉን የምርት እና የተጨማሪ እሴት ድርሻ በማሳደግ የኢኮኖሚያዊ መዋቅር በከፍተኛ ደረጃ የሚቀይረው ይሆናል፡፡

5
ክፍል አንድ
1. የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍና የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ ነባራዊ ሁኔታ
ዳሰሳ
1.1 የሁለተኛው የዕትዕ (2003 – 2011) የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ ዋና ዋና ግቦችና አፈፃፀም
1.1.1 ማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ከመዋቅራዊ ለውጥ አንፃር
ባለፉት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የዕቅድ ዓመታት የኢንዱስትሪው ዘርፍ በዋናነት ቀጥሎ የተመለከቱትን ግቦች እንዲያሳካ ዕቅድ
ተቀምጦ የነበረ ሲሆን የተደረሰባቸው ውጤቶች ቀጥሎ የቀረቡት ናቸው፡፡
ሠንጠረዥ 1፡- የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የአስር ዓመት ማክሮ አፈፃፀም
አመላካች 2012
2003 2004 2005 2006 2007 2008 2009 2010 20111
ዕቅድ
የማኑፋክቸሪንግ
18.4 24.7 5.5
ኢንዱስትሪ አማካይ 12.1 11.8 16.9 16.6 15.8 23.4
ዕድገት (%)
ከጠቅላላ የሀገር
4.0 4.1 4.3 4.4 4.8 6.2 6.7 6.2 8.0
ውስጥ ምርት ያለው
ድርሻ (%)
የወጪ ንግድ 306.4 412.9
አፈጻጻም (በሚሊዮን 252.7 325.6 365.6 389.5 344.5 412.9 453.6 797.1
የአሜሪካን ዶላር)
ምንጭ፤ የፕላንና ልማት ኮሚሽን

ከላይ በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት


የማኑፋክቸሪንግ የኢኮኖሚ ድርሻ በ 2003
ከነበረበት 4.0 ወደ 6.2 በመቶ ዕድገት ቢያሳይም
በሁለተኛው ዕትዕ ግን በ 2008 በነበረበት ደረጃ
እንዳለ ነው፡፡ ለዚህም እንደምክንያት ከሚጠቀሱ
መካከል እንደዘርፍ ከ 2008 በጀት ዓመት ጀምሮ
በቀጣይነት የተስተዋለው ዝቅተኛ የምርትና
ምርታማነት አፈፃፀም ነው፡፡

ከላይ በሠንጠረዡ እንደተመለከተው ከ 2003 እስከ


2009 ድረስ ዕድገት የተመዘገበ ቢሆንም በ 2010
በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕድገቱ 5.5 በመቶ
ሆኗል፡፡ ለዕድገቱ አፈፃፀም ማነስ ዋናው
1
መረጃው እስካአሁን አልተገኝም፡፡

6
ምክንያት የግብዓትና የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ችግር ኢንዱስትሪዎች ከአቅም በታች እንዲያመርቱ እየተገደዱ
በመሆኑ ነው፡፡ ይህ አፈፃፀም በሁለተኛ ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የመጨረሻ ዓመት ይደረስበታል ተብሎ
ከተያዘው 23.4 በመቶ ግብ አንፃር ክፍተቱ ሰፊ ነው፡፡

1.1.2 የኤክስፖርት አፈፃፀም


የወጪ ንግድ አፈፃፀም ከአስርቱ ዓመታት ውስጥ በአራቱ ዓመታት ላይ ብቻ መጠነኛ እድገት ያሳየ ሲሆን
በተቀሩት አምስት ዓመታት አፈፃፀሙ እየቀነሰ መጥቷል፡፡በተለይ ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አኳያ
ሲታይ ክፍተቱ ሰፊ ነው፡፡ በተጨማሪም አጠቃላይ አፈፃፀም ከተቀመጠው ዕቅድ ጋር ሲነፃፀር በጣም
ዝቅተኛ መሆኑን ያመላክታል፡

7
እየቀነሰ የመጣው የወጪ ንግድ ገቢ እየጨመረ ከሄደው የገቢ ምርት ወጪ ጋር ተዳምሮ የሃገሪቷን የንግድ ሚዛን
ከመቼዉም ጊዜ በበለጠ በ 15 ቢሊዮን ዶላር እንዲሰፋ አድርጎታል፡፡ ይህም ከ 2003 ከነበረዉ የ 6.7 ቢሊየን ዶላር
የንግድ ሚዛን ክፍተት በ 124% ያደገ ነው፡፡

8
ከላይ በዝርዝር እንደቀረበው የገቢ ምርትና የወጪ ምርት ሲመዛዘን የንግድ ሚዛኑ ጉድለት ሰፊ መሆኑን በተለይ ባለፋት አስር ዓመታት
ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው ከውጭ ከገባው ምርት 89.3 ቢሊየን ውስጥ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ የምርት ውጤቶች
53.80 ቢሊየን ዶላር ወይም 60.25 በመቶ በመያዝ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘ ከመሆኑም በላይ በተለይ በወጪ ንግድ በስድስት ዓመት
ውስጥ ከተገኘው የውጭ ምንዛሬ 174.282 ሚሊየን ዶላር አንፃር ሲነፃፀር የንግድ ጉድለቱ 53.625 ቢሊየን ዶላር መሆኑን
ያመላክታል፡፡ ይህም ንዑስ ዘርፋ የገቢ ምርትን ከመተካት አንፃርና የሃገር ፍላጐትን ከማቅረብ አኳያ ያለው ጉድለት ከፍተኛ
ከመሆኑም በላይ በሃገር አቅርቦት ላይ የውጭ ምንዛሬ ጫና እየፈጠረ መሆኑን ያመላክታል፡፡ በአጠቃላይ በንዑስ ዘረፋ ምርታማነትና
የውጭ ምንዛሬን ከማዳን አኳያ ውጤታማ ተግባራትን ለወደፊት በንዑስ ዘርፋ ደረጃ ማከናወን እንደሚጠበቅ ይጠቁማል፡፡
በሌላ በኩል ከአጠቃላይ የወጪ ንግድ ድርሻ አሁንም ግብርናው የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ ሆኖ በተለይ ባለፋት አስር ዓመታት
ብዙም ዕድገት ያሳየ ባይሆንም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፋ ድርሻ ዕድገት የሚያመላክት ሲሆን በማዕድን ዘርፍ ግን የተመዘገበው ዝቅተኛ
ውጤት መሆኑን ከዚህ በሚከተለው ስዕላዊ መግለጫ ቀርቧል፡፡

9
በአጠቃላይ የማኑፋክቸሪንግ ምርቶች ወጪ ንግድ አፈጻጸም ሲታይ 8.2 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የወጪ ንግድ ገቢ
ለማግኘት ታቅዶ የተገኘው ገቢ 3.7 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር (የዕቅዱን 45.12 በመቶ) ነው፡፡ በብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ ዘርፍ በዋናነት በገቢ ምርት በመተካት ወይም በውጭ ምንዛሬ ማዳን ላይ ያተኮረ ቢሆንም በዘርፋ የውጭ
ምንዛሬ ግኝት በተመለከተ የነበረው ድርሻ 8 በመቶ መሆኑን ያመላክታል፡፡ በባለፈው ዕቅድ ዘመኑ በየዓመታቱ
በተጨባጭ የነበረውን አፈፃፀም መነሻ በማድረግ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፉ አጭር የአፈፃፀም ግምገማ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1.2 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ
1.2.1 የንዑስ ዘርፉ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን (2003 - 2011) ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ

ሠንጠረዥ 2፡- የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ የመጀመሪያውና ሁለተኛው ዕትዕ አፈፃፀም

10
ተ. አመልካች የዕቅድ ዘመኑ አፈፃፀም 2012 ዕቅድ

2003 2004 2005 2006 2007 2008 2009 2010 2011

1 ከንዑስ ዘርፋ አጠቃላይ 6.65 12.00 19.02 30.14 35.84 30.94 38.164 29.861 24.692 60
ምርት በቢሊዩን ብር
የብረታ ብረት የነፍስ
9.73 14.6 17.75 20.36 25.68 41.85 24.88 24.20 25 54.99
ወከፍ ዕድገት ፍጆታ
በኪሎ ግራም፣
የብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ ውጤቶች
1.87 6.04 6.427 3.77 4.388 6.082 15.836
የኤክስፖርት ገቢ
በአሜሪካ ዶላር
በሚሊየን
የኤሌክትሪክና 3. 8.86 15.628 44.14 42.915 31.162 45.004
ኤሌክትሮኒክስ
ውጤቶች የኤክስፖርት
ገቢ በአሜሪካ ዶላር
በሚሊየን
የአቅም አጠቃቀም 53 61 62 54 55.3 53.18 59.71 42.29 43.18 40
ዕድገት በመቶኛ ፣
አዲስ የተቀጠሩ 3.198 9.871 2.055 3.991 2 10.532 21.15 16.405 3.154 8
ሠራተኞች ብዛት በሺህ
ቁጥር፣
ምንጭ፡- የብረታ ብረትና ኢንዱስትሪ ንዑስ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም (MIDI 2011)
ከላይ በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ የምርት አፈፃፀም በ 2003 ከነበረበት 6.65 ቢሊየን ብር በ 2009 ወደ 38.164
ቢሊየን ብር ወይም በአማካይ 37.62 በመቶ ዕድገት ቢያሳይም ከ 2010 በጀት ዓመት ወዲህ ምርታማነቱ እየቀነሰ የመጣ መሆኑን የሚያመላክት ሲሆን
በተመሣሣይ መልኩ የአቅም አጠቃቀም በተሻለ ደረጃ ላይ በ 2005 ደርሶ ከነበረበት 62 በመቶ በ 2010 ወደ 42.29 የወረደው አፈፃፀም በዝቅተኝነት
አፈፃፀሙ ይታያል፡፡ ለዚህም እንደምክንያት ከሚጠቀሱ መካከል እንደዘርፍ ከ 2008 በጀት ዓመት ጀምሮ በዋናነት በግብዓት አቅርቦት ችግር፣ የውጭ
ምንዛሬ ዕጥረትና የኃይል አቅርቦትና መቆራረጥ ምክንያት የተስተዋለው ዝቅተኛ የምርትና ምርታማነት አፈፃፀም በዋናነት ይጠቀሳል፡፡በሌላ በኩል
የንዑስ ዘርፋ የኤክስፖርት አፈፃፀም ከ 2006 በጀት ዓመት ጀምሮ እስከ 2009 በጀት ዓመት በአማካይ 27 በመቶ ዕድገት ያሳየ ሲሆን
ከ 2010 በጀት ጀምሮ 9 በመቶና 16 በመቶ እየቀነሰ መምጣቱን ያመላክታል፡፡ በአጠቃላይ የስድስት ዓመቱ የወጪ ንግድ ከዕቅድ አኳያ
አማካይ አመታዊ ዕድገቱ 14.5 በመቶ ዕድገት ሲሆን ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አንፃር ክፍተቱ የጐላ ነው ፡፡ የንዑስ ዘርፋ
ከዕትዕ አመላካቶች አንፃር ያለው አፈፃፀሙ ከዚህ ቀጥሎ በቀረበው ግራፍ ቀርቧል፡፡

11
1.2.2 የሀገራችን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ የቴክኖሎጂ አቅምና የሰው ሃይል ልማት ዳሰሳ
የንዑስ ዘርፋ የቴክኖሎጂ አቅም
በኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማትን እንደ ዋነኛ የፖሊሲው ማስፈፀሚያ መሣሪያ አድርጐ
አስቀምጧል፡፡ ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ በ 2004 ዓ.ም የሳይትንስ፣ የቴክኖሎጁና ኢኖቬሽን ፖሊሲ ተዘጋጅቶ ወደ
ትግበራ ገብቷል፡፡ ፖሊሲውም በዋናነት አሁን በዓለም ላይ የኃላ ደራሽ ተጠቃሚነት(Late comer advantage)
በመጠቀም ቀልጣፋና ውጤታማ የቴክኖሎጂ ሽግግር በማድረግ ያደጉ ሃገራት የደረሱበት የቴክኖሎጂ ደረጃ መድረስ
እንደሚያስፈልግና ዋነኛው አማራጭ እንደሆነ አስቀምጧል፡፡ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ በቴክኖሎጂ ሽግግር
በዋናነት በባለድርሻ አካላት ከተለዩ ተቋማት መካከል የኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩቶች ይገኛሉ፡፡
ከኢንስቲትዩቶቹም ውስጥ በተለይ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ ያለው የቴክኖሎጂ ሽግግር ሚና ከፍተኛ
ነው፡፡ ይኸውም ንዑስ ዘርፋ ከሰው ሃይል ልማቱ በዘለለ በመሣሪያዎች ምርት ልማትና ሽግግር ላይ ሌሎች ንዑስ
ዘርፎችን ከመደገፍ አንፃር ትልቅ ሚና ያለው በመሆኑ ነው፡፡ ሃገራችን በዋናነት የቴክኖሎጂ ለማሻገር
ከምትጠቀምባቸው ስልቶች/ቻናሎች መካከል በዋናነት በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በኩል በካፒታል ዕቃዎች/Hard
ware/ ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ በማድረግ ይኸውም ለአዲስ ቴክኖሎጂ ለሚያመጣ አካልና ጊዜው ያለፈበት ቴክኖሎጂ
ለሚያስገባው ተመሣሣይ ማበረታቻ በመስጠት ሲሆን ሌላው መሣሪያ በሰው ኃይል የሚታየውን ክህሎትና
ቴክኖሎጂውን ለመጠቀም የሚያስችል የሰው ሃይል ከማሟላት አንፃር በውጭ የባለሙያ ቅጥር/expatorate/ በኮስት
በመጋራት የዕውቀት ሽግግር ለማድረግ የሚደረገው ጥረት ያልተደራጀ እና በሚፈለገው አቅጣጫ ክትትልና ትኩረት
ያልተሰጠው በመሆኑ በተለይ በማኔጅመንትና በቴክኖሎጂ አቅም ውስንነት ለምርታማነቱ አንዱ ማነቆ ነበር፡፡ በሌላ
በኩል በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ የምርምርና ስርፀት በኢንስቲትዩቶች በአለመጠናከር፣ ምርምርና ስርፀት የሚመራበት

12
የአሠራር ስርዓት የተጠናከረ አይደለም፡፡ በቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት በአግባቡ የተደራጀ የማበረታቻና ድጋፍ ስርዓት
ያለመኖር በጥቅሉ ሲታይ የኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩቶች በቀጥታ ተልዕኳቸውን ለማሳካት በቀጥታ በምርምርና
ስርፀት ተግባራት ላይ ከማተኮር በኢንዱስትሪ የድጋፍ ፋሲሊቴሽን ስራዎች ላይ በተለይ በሌሎች ተቋማት ምላሽ
ማግኘት በሚገባቸው ማነቆዎች አዙሪት ላይ የወጡ ባለመሆናቸው ቴክኖሎጂ ልማቱ ላይ ትኩረት ተሰጥቶት
ሲከናወን አይታይም፡፡በአጠቃላይ በንዑስ ዘርፋ የተፈጠረውን የቴክኖሎጂ አቅምንና ክፍተት በተመለከተ ከዚህ ቀጥሎ
በዝርዝር በየንዑስ ዘርፋ መደብ ቀርቧል፡፡
በመሠረታዊ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪ የሚመደቡት ከብረት ማዕድን ማጣራት ጀምሮ የተለያዩ መጠን ያላቸውን
የመጀመሪያ ደረጃ (Primary) ምርቶችን እና እነዚህ ምርቶች በግብዓት በመጠቀም (Bloom, Slab, Billet)
ዝርግና ጥቅል ልሙጥ ብረቶችን፣ የተለያዩ ቅርፅ ያላቸውን ድፍንና ክፍት ረጃጅም ምርቶችን፣ ሽቦዎችን የሽቦ
ገመዶችን፣ ቆርቆሮዎችን፣ ምስማሮች ወዘተ በአብዛኛው የማቅለጥ፣ የማሞቅና የመዳመጥ ቴክኖሎጂን አቅም
ተጠቅመው የሚያመርቱና የፊትዮሽና የኋልዮሽ ትስስር የሚፈጥሩ እንደ Cold Rolling Mill ማምረት
የሚያስችል ቴክኖሎጂ የገነቡ ሃገራዊ አቅማቸው ከፍተኛ የሆኑና በቀጣይ በሃገር ውስጥ የጥሬ ብረት ማዕድን ልማት
አቅም ተፈጥሮ በሃገር ውስጥ የግብዓት አቅርቦት በጥራት ማቅረብ ከተቻለና በሎጀስቲክ መሠረተ ልማት በተለይ
ከባቡር መስመር የማስፋፋት ስራ በአጐራባች ሃገር ከተዘረጋ ኤክስፖርት ለማድረግ የሚያስችል አቅም ተፈጥራል፡፡
በኢንጂነሪነግ ኢንዱስትሪ የሚመደቡት ደግሞ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ውጤትን በግብዓትነት ተጠቅመው የተለያዩ
ቅርጽ ማውጫ ቴክኖሎጂዎችን ማለትም በማቅለጥ ቅርጽ ማውጣት (Casting) በማነጥ (Machining
፣በብየዳ (Welding)ና በመቀጥቀጥ (Forging) በመጠቀም የኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪው ኮንቬንሽናል ማሽኖችና
ከፍተኛ ውስብስብነት እና ትክክለኛ ደረጃ የሚጠይቁ የማሽነሪ አካላትን ማምረት የሚችሉ የ CNC (Computerized
numerical control) ማሽኖች በጥቅም ላይ መዋል ጀምረዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያና
ተሳቢዎች ማምረቻ ኢንዱስትሪዎች አቅማቸውን እያሳደጉ በቴክኖሎጂ አቅም መገንባት ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ
በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡
ሆኖም ግን በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ ልማት ዙሪያ በተለይ በቴክኖሎጂው ሽግግር በመንግስት የልማት
ድርጅቶች/ብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን/ እና በግል የንዑስ ዘርፋ ባለሃብቶች ቴክኖሎጂን ለማሸጋገር
ከምንጠቀምባቸው ቻናሎች መካከል በዋናነት በአለምዓቀፋዊ አማካሪዎችን መቅጠርና አብሮ መስራት፣ ምልስ
ምህንድስና/Reverse Engineering/፣ ፍራንቻይዚንግ፣ የውጭ ባለሙያዎች መጠቀምና ከውጪ ተቋማት ጋር ልዩ
የአቅም ግንባታ ስራ ለመስራት ተሞክሯል፡፡ ትላልቅና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች ከአነስተኛ ኢንዱስትሪዎች በተሻለ
ሁኔታ በኮርፖሬት ደረጃ እና በኢንዱስትሪ ደረጃ የምርምር ስራ ክፍል በመክፈት ምርምርና ልማት ላይ የመስራት
ዝንባሌ አላቸው፡፡ ከዚህ አንፃርም እንደ መስፍን ኢንዱስትሪያል ኢንጂነሪንግ፣ ማሩ ብረታ ብረት፣ ብ.ብ.ኢ.ኮ ውስጥ
የተደራጁት እንደ አቃቂ ብረታ ብርት ኢንዱስትሪዎች፣ ቢሾፍቱ አውቴሞቲቭ የመሳሰሉት የምርምር ስራ ክፍል
ከፍተው ምርምር ለመስራት እየተሞከሩ እንደሆነ አንዱ ማሳያ ነው፡፡
በእያንዳንዱ ማሸጋገሪያ ስልት ላይ ተጠቅመን የተገኘውን ውጤትና በመሸጋገሪያ ስልት ላይ በምን ያህል ጥልቀት እና
በየትኞቹ ኢንዱስትሪዎች ላይ ትኩረት ተደርጐ መስራት እንዳለበት በግልጽ በማስቀመጥ ተግባር ላይ ከማዋል አንፃር
ክፍተቶች የነበሩብን ከመሆኑም በላይ በተለይ ከውጭ ቴክኖሎጂ መቀበል በዋናነት በተቀባዩ አቅምና ዝግጁነት ላይ
የሚወሰን በመሆኑ በተለይ ከውጭ ወይም ከሃገር ውስጥ ባለሃብቶች ቴክኖሎጂ መሸጋገሩን ወይም አለመሸጋገሩን
የምንገመግምበት መስፈርቶች አለመኖራቸውና ሽግግሩ ውጤታማነት የሚመራና የሚከታተል በግልፅ በኃላፊነት

13
የተሰጠው አካል አለመኖሩ የአቅም ውስንነታችንን አጐልቶ ያሳያል፡፡ በአጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታ ሲገመገም ለየሴክተሩ
ተለይቶ የተቀመጠ የቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ስልት ያለመኖር፣ በፖሊሲው ላይ በጥቅሉ በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት
አማካኝነት የቴክኖሎጂ ሽግግር እንደሚከናወን ከማመላከት በዘለለ የማስፈፀሚያ ስትራቴጂ አለመኖሩ፣
በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የውጭ ቴትኖሎጂዎችን ለማስገባት፣በስፋት ለመማር፣ ለማላመድና ለመጠቀም የሚከናወኑ
ተግባራትን ለመደገፍ የሚያስችል የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችን በበቂ ደረጃ የሚደግፍ የፋይናንስ ድጋፍና የማበረታቻ
ስርዓት አለመፈጠሩ፣ አሁን ያለው የኢንቨስትመንት ህግ ላይ አንድ ባለሃብት ከውጭ ይዞት የሚመጣውን ቴክኖሎጂ
የሚገመገምበት የአሠራር ስርዓት አለመዘርጋቱ፣ በተለይ በግል ባለሃብት በምርምር ማዕከላት ለመገንባት ከጉምሩክ
ቀረጥ ነፃ የማስገባት ማበረታቻ ለማግኘት የሚያስችል ድጋፍ ቢኖርም ከፋርማሲዩቲካል ውጭ በብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ ዘርፍም የባለሃብቱ እንቅስቃሴ የለም ማለት የሚያስችል በመሆኑ፣ የውጭ ዜጋ ሠራተኞች ለሃገር ውስጥ
ሠራተኞች ዕውቀት እንዲያሸጋግሩ ምን መስራት እንዳለባቸው ግልፅ ያለመሆንና የሃገራችን የግዥና የንብረት
አስተዳደር አዋጅ በተለይ በእሴት ጣራው ሃገራዊ አምራች ኢንዱስትሪ እሴት ማዕከል አቅም ያላገናዘበ መሆን
በዋናነት የሚታዩ ክፍተቶች ሲሆኑ፤ ንዑስ ዘርፋን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ ያለው የቴክኖሎጂ አቅም
ውስንነት ለመቅረፍ በሰው ሃይል ልማት፣ የተሟላ የወርክሾኘና ላብራቶሪ ፋሲሊቲ ግንባታ እና በሃገር አቀፍ ደረጃ
ችግር ፈቺ የሆኑ የምርምርና ስርፀት ስራዎችን በማከናወን በቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር ዙሪያ አቅም ለመፍጠር
በስፋት ሊሠራ ይገባል፡፡

የሰው ሃይል አቅም በተመለከተ


በዕቅድ ዘመኑ በተቀመጠው የልማት ዕቅድ ትኩረት ተስጥቷቸው ከተቀመጡት የስትራቴጂ ማዕቀፎች ወይም
ምሰሶዎች /pillars/ ውስጥ በሃገር ደረጃ ሁሉን አቀፍ በማስፈፀም አቅም ግንባታ ውስጥ የምህንድስና የአቅም ግንባታ
ትኩረት ተሰጥቶች በርካታ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይተዋል፡፡ በዚህ የስትራቴጂክ ማዕቀፍ ውስጥ በተለይ በከፍተኛ
ትምህርት ተቋማትና በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ማሠልጠኛ ተቋማት በኘሮፌሽናልና በመካከለኛ ትምህርት
ኢንጂነሮችን የማፍራት ስራ ላይ በርካታ የሰው ሃይል ለማፍራት የተሠራ ሲሆን በተለይ በንዑስ ዘርፋ ባለው የክህሎት
ክፍተት ዙሪያ የተለያዩ የአቅም ግንባታ ሥራ በዲዛይን፣ በማሽንና በብየዳ እንዲሁም በካይዘን ፍልስፍን በማስረፅ
በአመለካከት ላይ ለውጥ የሚያመጡ በርካታ አቅም የማጐልበት ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም በተለይ በንዑስ ዘርፋ
ምርታማነትን ከመጨመር አንፃርና ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት የዲዛይንና የማኑፋክቸሪንግ አቅም ላይ የሚፈለገው
ደረጃ ላይ ያለመድረስና በአምራች ኢንዱስትሪውም ዘመናዊ ማኔጅመንት አቅም ውስንነት በዋናነት የሚታዩ
ክፍተቶች ናቸው፡፡
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪው ለልማት ሥራው አስተዋፅኦ እንዲያደርግ የቴክኖሎጂ መሣሪያ አቅም
(Hard ware) አስፈላጊ ቢሆንም ወሳኙ ይህንን ቴክኖሎጂ በሚፈለገው ደረጃ ሊያንቀሳቅስ የሚችል የሰው ኃይል
አቅም ስለሆነ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራበት የሚገባ ነው፡፡ በሰው ሃይል ልማቱም በዋናነት ኃላፊነት ያለባቸው አካላት
በተለይ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ማሠልጠኛ ተቋማት መሠረታዊ ዕውቀት የጨበጠ
ባለሙያ የማፍራት ስራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በንዑስ ዘርፋ ጊዜው በሚያመጣቸው ቴክኖሎጂዎች የመጠቀም
ክህሎትን የማዳበሪያ (Skill upgrading) ስልጠና፣ በአመለካከትና በምርታማነት ላይ ለውጥ የሚያመጡ በካይዘን
ፍልስፍናና በጥራት ስራ አመራር ዙሪያ ስልጠና የማዘጋጀትና የመስጠት ስራዎች ተጠናክረው መቀጠል ይገባቸዋል፡፡

14
በንዑስ ዘርፋም ምርታማነትን ለመጨመርና ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት በተለይ የሰው ልጅ ከተፈጥሮ ጋር በሚያደርገው
ትግልና በሌሎች የምርት ኃይሎች ጋር በሚፈጥረው መስተጋብር እንቅስቃሴን በቴክኖሎጂ እንዲመራ በማድረግ
ትርፋማ ለመሆን የቴክኖሎጂ ትርጓሜ መሣሪያዎችና ቁሳቁሶች በተጨማሪ በሰው ሃይል ክህሎት፣ከአሠራር ሥርዓትና
ሂደት፣ ከውሳኔ አሠጣጥ፣ ከግንኙነትና ከመናበብ የሚፈጠር የመረጃ ፍሰትና ክምችት አጣምሮ የያዘና ሰፊ ትርጉም
ያለው መሆኑን ለመገንዘብ ይቻላል፡፡ ከትርጓሜው በዋናነት ከመሣሪያው በዘለለ ያሉትን ወሳኝ ነጥቦች ስንመለከተ
ለአሠራር ዝርጋታው፣ ለመረጃ ምንጭነቱ፣ ለፈጠራው ዋናውና ቁልፋ አንቀሳቃሽ የሰው ሃይል እንደመሆኑ መጠን
በንዑስ ዘርፋ የቴክኖሎጂና የአቅም ውስንነትን ማነቆ ለመፍታት ተቋማዊ አደረጃጀትን የማጠናከር፣ በሰው ሃይል
ልማት ዙሪያ የአንድ ጊዜ ስራ ሳይሆን ተደማሪ ዕውቀትን በማከል ኢኮኖሚውን በዕውቀት መር የመምራት፣
ከቴክኖሎጂ አርፍዶ ደራሽነት አንፃር ምንም እንኳን ሌሎች ቆመው የሚጠብቁን ባይሆንም አርፍዶ ደራሽነት
ለቀዳሚ ውድድር ማካሄጃ ሊወጣ የነበረውን በጀት የሚቀንስ በመሆኑ ሌሎች ያደጉ ሃገራት የበለፀጉ ቴክኖሎጂዎችን
ከሃገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማጣጣም አስመስሎ የመስራትና የማሻሻል አቅምን ለማዳበር የሰው ሃይል ልማትና
የኢንዱስትሪ አቅምን ማጐልበትን እንደሚያስፈልግ በመደመር መፅሃፍ ላይ በግልፅ ተቀምጧል፡፡ ስለዚህ በዋናነት
የኢንስቲትዩቱን ተቋማዊ ቁመና ሙሉዕልነት ዙሪያ በተለይ ተመራማሪዎችን ከመፍጠርና ከማባዛት አንፃር በትኩረት
መሠራት የሚገባውና በተለይ የተፈጠረ ልምድ ያላቸውንም ተመራማሪዎች ለማቆየት የሚያስችል የማበረታቻ
ስርዓት በመዘርጋት በሰው ኃይል ልማቱ ላይ ስትራቴጂ ከንዑስ ዘርፋ የሰው ሃይል ልማት አቅጣጫ አንፃር ተዘጋጅቶ
ወደ በዕቅድ ዘመኑ ወደ ትገበራ ሊገባ ይገበዋል፡፡

1.2.3 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ትስስር


የኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪው በግብዓት የመሠረታዊ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪው ውጤት ነው፡፡ በመሠረታዊ ብረታ
ብረት ኢንዱስትሪዎችም መካከል የምርትና ግብዓት ትስስር መፍጠር የሚያስችል የምርት ሂደት ያለ ቢሆንም
አፈፃፀሙ ሲታይ በሃገራችን አለ ማለት አያስደፍርም፡፡ ለማስረጃ ያህል ጠፍጣፋ ብረትና ቆርቆር በሚያመርቱ የብረታ
ብረት ኢንዱስትሪዎች መካከል የተከናወነ የንግድ ልውውጥ መጠንና ከውጭ ሃገር የሚገባው ተመሣሣይ ጠፍጣፋ
ብረትና የቤት ክዳን ቆርቆሮ ምርቶች ይህንኑ የሚያረግጡ ናቸው፡፡ የብረታ ብረት ኢንዱስትሪው ለኢንጂነሪንግ
ኢንዱስትሪውም ቢሆን በተወሰነ ደረጃ ግብዓት ለማቅረብ የተሞከረ ቢሆንም በተለይ ከዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ
ለኢንጂነሪንግ አምራቹ አዋጭ ባለመሆኑ ከውጭ ማስመጣቱ የሚቀለው በመሆኑ የተፈጠረውን አቅም ሲጠቀሙ
አይታዩም፡፡
የኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች የተናጠል የጥሬ ዕቃ ፍላጐት በዓይነት ተበትኖ ሲቀመጥ ለአምራቹም ሆነ ለገዥው
አዋጭ ስለማይሆን ፍላጐቶችን በማጣመርና የጋራ ጥቅምን መሠረት ያደረገ ደረጃ በማዘጋጀት በቂ መጠን በማምረት
በተመጣጣኝ ዋጋ መገበያየት የሚያስችል አሠራር መፍጠር ያስፈልጋል፡፡ ኢንዱስትሪው በጥሬ ዕቃ ዋጋ፣ በምርት
ጥራትና በምርታማነት ችግር ተተብትቦ በጣት የሚቆጠሩ የመለዋወጫ ዕቃዎችን ከማምረት ውጭ ውጤታማ
የሚያደርጋቸውን ምርቶች በመምረጥና በማምረት ለኢኮኖሚ ዕድገት የሚጠበቅባቸውን አስተዋፅኦ ማድረግ
አልቻሉም፡፡ በኢንጂነሪንግ ዘርፋም የገባው ኢንቨስትመንት አነስተኛ በመሆኑ በሚፈለገው የዕድገት ደረጃ ላይ
እንዳይደርስ አስተዋፅኦ አድርጓል፡፡
በሌላ በኩል በምርት ልማት ሥራዎችን ግምት ውስጥ አስገብተው የተከናወኑ ኢንቨስትመንቶችም ከሙከራ ባለፈ
ለተጠቃሚው በመድረስ ውጤት ከማምጣት አንፃር ችግር ያለባቸውና ለዚህም ማሳያ ለመለዋወጫና ለኮምፖነንት

15
ምርት በየክልሉ የተቋቋሙ የፍሌክሰብል ወርክሾፖች ያሉበት ደረጃና በብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ያለውን
የማሽነሪና ኢኩዩኘመንት ምርት ማሳያ ነው፡፡ በአንፃሩ በግሉ ኢንቨስትመንት በከባድ መኪና አካል መገንባት፣ በህዝብ
ማመላለሻ አውቶብስ መገጣጠም፣አውሮፖ ስሪት የሆኑ ብራንድ ተሽከርካሪዎችን እንደ ሬኖሎትና ሃዮንዳይ
አውቶሞቢሎችን የመገጣጠም፣ በድንጋይና እህል ወፍ ô ማምረት፣ በትራክተር፣ በኮንክሪት ሚክሰር እና በመሳሰሉት
እንዲሁም በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘሪነሮች ባላቸው ውስጥ ዕውቀትና ክህሎት እየተመረቱ ያሉ ደረጃውን
የጠበቀ የተለያዩ ማሽነሪዎች ምርት የገቢ ምርቶችን ለመተካትና በቀጣይነት እያሳደጉ ለመሄድ የሚያስችል መሠረት
መጣላቸው እንደመልካም ጅምር የሚወሰድ ቢሆንም በተለይ በምርትና በግብዓት ምርት ያለው ትስስር ልልነት በተለይ
ግብዓት እጥረትና ለሚያመርቱትም ምርት ገበያ ያለማግኘት በዋናነት የሚታዩ ክፍተቶች በመሆናቸው ዘርፋ
በሚፈለገው ደረጃ እንዳያድግ አስተዋፅኦ አድርገዋል፡፡

1.2.4 የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ፍላጎት እና አቅርቦት የአፈፃፀም ግምገማ


የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ምርቶች ፍላጎት የሚመነጨው፡-
 የመንግስት የልማት መርሀ ግብሮችን ለማስፈፀም፣
 የግሉን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም፣
 ህብረተሰቡ ለግንባታና ቤት መገልገያ የሚፈልጋቸውን ዕቃዎችና መገልገያዎች ከማቅረብ፣
ነው፡፡
እነዚህ ፍላጎቶች የሚሟሉት ከሀገር ውስጥ ምርትና ከገቢ ምርቶች ነው ፡፡ የሀገር ውስጥ ምርት አቅርቦት ፍላጎትን
ለመሸፈን ያለውን ድርሻ የሚያሳይ ሲሆን የገቢ ምርቶች ደግሞ አንድም በሀገር ውስጥ ምርት ባለመሸፈኑ ክፍተቱን
ለመሙላት እንዲሁም የሀገር ውስጥ ምርት ተወዳዳሪ ባለመሆኑ ይህንኑ ለመተካት የሚገባ ነው፡፡
የሀገራችንን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች አቅርቦትን ለማወቅ በተመሳሳይ ዓመት በሀገር ውስጥ
የተመረቱትና ከውጪ የገቡትን በማዳመር ለማወቅ ይቻላል፡፡ ይህንኑ መሠረተ ሃሳብ በመከተል በንዑስ ዘርፋ አምራች
ኢንዱስትሪዎች በተገኘ የሀገር ውስጥ ምርት እና ከገቢዎች ሚኒስቴር ጉምሩክ ኮሚሽን በተገኘ ገቢ ምርቶች
መረጃዎች ላይ በመመሥረት በወቅቱ የነበረው የ 2011 ዓ.ም ምርት አቅርቦት ስሌት በሚከተለው ሠንጠረዥ
ቀርቧል፡፡
ሠንጠረዥ 3፡- የፍላጎትና አቅርቦት አፈፃፀም ግምገማ
የሀገር ውስጥ ምርት ገቢ ምርት የፍላጎት መጠን
የሀገር ውስጥ ምርት
ተ.ቁ ዘመን በቢሊዮን በቢሊዮን በቢሊዮን
ድርሻ በመቶኛ
ብር ብር ብር
1 2007-(2013/14) 35.84 37.83 73.67 48.65

2 2008-(2014/15) 30.94 40.28 71.22 43.44

3 2009-(2015/16) 38.16 37.15 75.31 50.67

4 2010-(2016/17) 29.86 27.03 56.89 52.49

5 2011-(2017/18) 24.69 46.28 70.97 34.79

ከሠንጠረዥ 3 መረዳት እንደሚቻለው በ 2011 ዓ.ም አጠቃላይ የአቅርቦት መጠን በብር 70.97 ቢሊዮን ሲሆን፤ ይህ
የተሸፈነው ብር 24.69 ቢሊዮን የሚገመት በሀገር ውስጥ ምርት ቀሪው ብር 46.28 ቢሊዮን የሚገመት ደግሞ ከገቢ

16
ምርቶች ነው፡፡ ከብር 24.69 ቢሊዮን ውስጥ በጥሬ ዕቃነት በገቢ ምርቶች የተቆጠረውን 70% በማውጣትና አማካይ
የተጨማሪ ዕሴት 30% በመውሰድ እንደሀገር ውስጥ ምርት ሊቆጠር የሚችለው የተፈጠረው የተጨማሪ እሴት
መጠን የሆነው ብር 7.41 ቢሊዮን ብቻ ነው፡፡ በአጠቃላይ የሀገራችን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ፍላጎት
በ 2011 የነበረው አፈፃፀም ስንመለከት 65% የተሸፈነው ከገቢ ምርቶች ነው፡፡ በአጠቃላይ በአምስቱ ዓመት የነበረው
አማካይ የፍላጐት አቅርቦት ዕድገት ሲታይ በአማካይ 24.20 በመቶ ከገቢ ምርት መሆኑን ያመላክታል፡፡ የሃገራዊ
ፍላጐት በገቢ ምርቶች ተፅእኖ ላይ የወደቀው ባለው በንዑስ ዘርፋ ውስብስብ ችግር እንጂ በአገር ደረጃ አቅም
ሳይፈጠር ቀርቶ አይደለም፡፡ ለማሳያ ያህል በመጀመሪያው የዕትዕ በተፈጠረው አቅም የመጠቀም ሂደቱ ከሁለተኛው
ዕትዕ የተሻለ ሲሆን በተለይ በሁለተኛው ዕቅድ ዘመን ለአብነት በ 2008 በጀት ዓመት በገቢ ምርት የተሸፈነው 57
በመቶ ድርሻ ያለው ሲሆን ይህም የተፈጠረው በተለይ በመንግስት በኩል ለቤቶች ግንባታ በተሰጠው ትኩረት ተንተርሶ
በሃገር ደረጃ ከፍተኛ አቅም የተፈጠረበትን የኮንስትራክሽን ግብዓት ለመጠቀም ፍላጐት የሌላቸው የመንግስት አካላት
ከውጭ ለሁለት ዓመት የሚያስፈልግ ግብዓት በአንድ ጊዜ በመግዛት ለአምራች ኢንዱስትሪው ገበያ የመንፈግ
ስትራቴጂ አመላካች ነው፡፡ሌላው በቅርብ ጊዜ በ 2011 የነበረውን ድርሻ ስንመለከት ከገቢ ምርት የተሸፈነው 65
በመቶ መሆኑን ያመላክታል ለዚህም ዋናው ችግር በተለይ በሃገሪቷ የተከሰተውን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ችግር
ለአምራቹ ማነቆ ከመሆኑም በላይ የተገኘውን የውጭ ምንዛሬ ፍትሃዊ በሆነ ድልድል ለአምራቹ በቅድሚያ መሰጠት
በሚገባው ላይ ወደ አስመጪዎች በማዘንበል አምራቹን የግብዓት አቅርቦት እጥረት በመፍጠር በምርታማነቱ ላይ
ተፅእኖ የማሳደር በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
1.2.5 የኘሮግራሞችና ኘሮጀክቶች አፈፃፀም
1.2.5.1 የቁርኝት ኘሮጀክት አፈፃፀም
የኘሮጀክቱ ዓላማ በዋናነት የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩቱን የውስጥ አቅም ግንባታ ስራ በማከናወን
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍን በተሟላ ቁመና መደገፍ ሲሆን ከዚህ ጐን ለጐን ለንዑስ ዘርፋ ባለድርሻ
አስፈፃሚ አካላትና ለኢንዱስትሪያሊስቱ አቅም መፍጠር ነው፡፡ ኘሮጀክቱን ለመተግበር የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ
ልማት ኢንስቲትዩትና በህንድ አገር የሚገኘው CSIR (The Council of Scientific & Industrial Research, India
ጋር ሰኔ 2009 ዓ.ም ውለታ ተገብቶ ትግበራውን ለማስጀመር የመጀመሪያው ቅድሚያ ክፍያ 800 ሺህ የአሜሪካን
ዶላር የተፈፀመው በሚያዚያ ወር 2010 በጀት ዓመት በመሆኑ ትገበራው የተጀመረው አንድ ዓመት ገደማ ዘግይቶ
በዚሁ ወቅት ነው፡፡ ለኘሮጀክቱ የሚያስፈልግ አጠቃላይ ወጪ አራት መቶ ሚሊየን ብር ገደማ ይወስዳል ተብሎ
ተገምቷል፡፡
ኘሮጀክቱ በስድስት ሞጁሎች ተደራጅቶ በዋናነት በአራት ዋና ተግባራት ማለትም በአሠራር ስርዓት ዝርጋታ፣ የአጭር
ጊዜ ስልጠናና የረጅም ጊዜ ትምህርት በክፍተት በተለዩ ኘሮግራሞች ላይ፣ በምርምርና ምክር ዙሪያ አቅም መፍጠርና
በጋራ የመስራት እንዲሁም የላብራቶሪ ፋሲሊቲ ግንባታና መሣሪያዎችን የማደራጀት ተግባራትን ያካተተ ነው፡፡ የእስከ
አሁኑ ጉዞ በአራት የአሠራር ስርዓት ዝርጋታ ስራዎች ተጀምረው በጥራት ስራ አመራር ወደ ትግበራ የተገባ ሲሆን፣
በዘጠኝ የአጭር ጊዜ ስልጠና ዓይነት በማኔጅመንትና በቴክኒካል ላይ ያተኮሩ በሃገር ውስጥ የተሰጠ ሲሆን፣ በሶስት
የትምህርት ዓይነት በረጅም ጊዜ ትምህርት ስምንት ባለሙያዎች በሁለተኛ ዲግሪ በመማማር ላይ ናቸው፡፡ ከፋስሊቲ
ግንባታና ማሽነሪ ማሟላት ጋር በተያያዘ የመጀመሪያ ደረጃ የፋሲሊቲ ሌይ አውት ዲዛይን ለመነሻነት ተዘጋጅቶ
ለግንባታው ዲዛይን ለማስጀመር በጨረታ ዝግጅት ላይ ሲሆን ለስምንት ላብራቶሪና ወርክሾኘ የሚያስፈልግ
የማሽነሪና ኢኩዩኘመንት መሣሪያዎች ተለይተው ዝርዝር የቴክኒካል ዝርዝር መግለጫ/specification/ ተጠናቆ

17
የዓለም አቀፍ ጨረታ ሰነድ ዝግጅቱ በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡ በአጠቃላይ ኘሮጀክቱ ከተቀመጠው ድርጊት መርሃ ግብር
አንፃር ያለበት የአፈፃፀም ደረጃ 28 በመቶ ሲሆን ለአፈፃፀሙ ማነስ በዋናነት የውጭ ምንዛሬ እጥረት ችግሩ
በሚፈለገው ደረጃ እንዳይጓዝ እንቅፋት ሆኖበታል፡፡ ከቅድመ ዝግጅት እስከ አሁኑ ትግበራ የሚያስፈልግ ወጪ በብር
23.6 ሚሊየን ስራ ላይ ውሏል፡፡ በቀጣይ ዕቅድ ዘመንም ንዑስ ዘርፋን በሙሉ አቅም ለመደገፍ ኘሮጀክቱን አጠናክሮ
ማስቀጠል ይገባል፡፡
1.2.5.2 የጥሬ ብረት ማዕድን ልማትን በተመለከተ
የጥሬ ዕቃ አቅርቦቱን ችግር ለመፍታት በ MCI በተሰኘ አማካሪ ድርጅት የ Iron, Steel & Metal Products
Manufacturing Project (ISMP) ተጠንቶ የቀረበው የመጀመሪያ ደረጃ ጥናት /Inception reprt/ መሠረት በማድረግ
የጥሬ ብረት ልማት ስራውን ለማስኬድ የቅድመ አዋጭነት ጥናት ሥራ በአንድ የቻይና ካምፓኒ ተሰርቷል፡፡ ለዚሁ
ጥናት ግብአት የሚሆን መረጃ ተሰብስበዉ ለአጥኝዉ ተሰጥቶታል፡፡
በአጥኝዉ ተጠንቶ የቀረበዉን ቅድመ አዋጭነት ጥናት ለማዳበር ዉይይት በኢንስቲትዩት ደረጃ የተደረገ ሲሆን
አስፈላጊ የሆኑ የፕሮጀክት ሳይት፣ የዉሃ አቅርቦት፣ የባቡር መስመር ዝርጋታ እና ወደብ በተመለከተ ተጨማር ሰርቨይ
ለማካሄድ እና ጥናቱ እንዲሳካ አስፈላጊ ሁኔታዎችን ለመለየት የሳይት ጉብኝት በማድረግ የቅድመ አዋጭነት ጥናቱ
ተጠናቋል፡፡ ለአዋጭነት ጥናቱን ለማስቀጠል መረጃዎች የመሰብሰብ ስራ የተከናወነ ቢሆንም በተለይ የጥናት ስራውን
ለማስቀጠል የፋይናንስ ድጋፍ ለማግኘት Concept Note ተዘጋጅቶ ለገንዘብ ሚ/ር ተልኮ በክትትል ላይ ይገኛል፡፡በሃገር
ደረጃ ጥናቱን ለማስቀጠል ከደቡብ ኮሪያ የመጣው ኩባንያ ጋር ግንኙነት ተጀምሮ በሂደት ላይ ነው፡፡
በተጨማሪ ሁለት ድርጅቶች የብረት ማዕድን ልማት ስራ ለመጀመር ፈቃድ አዉጥቶ ወደ ሥራ ለመግባት እንቅስቃሴ
ላይ ናቸዉ፡፡ እነዚህም Sekota Mining PLC በአማራ ክልል ዋግ ህምራ ዞን 42.027 ሚሊዮን ቶን ክምችት ባለበት
አካባቢ የብረት ማዕድን የማልማት ሥራ ለመጀመር ሂደት ላይ ያለ ሲሆን MSP Steel PLC በምዕራብ ወለጋ ዞን
ጊምቢ አካባቢ በዓመት እስከ 155 ሺህ ቶን የብረት ማዕድን ለማልማት ፈቃድ የወሰደ ሲሆን የወሰደባቸዉ ሁለት
ቦታዎች ላይ ያለዉ ክምችት C1 – Reserve 32,045,588 ton and 16,417,887 tons እንደሆነ የማዕድንና ነዳጅ
ሚኒስተር መረጃ ያመላክታል፡፡ እንዲሁም 7 ድርጅቶች (Ethiopian Iron and Steel factory, Abyssinia Integrated
Steel PLC, Koyetsa Mining S.C, King Eon Minning PlC, Dakasos Industrial PLC, Adodayo Mining
PLC, Himmra Mining PLC and Alene Admas) በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች እና 2 ድርጅቶች (Ezana
Mining Development PLC and Koyetsa Minning S.C) በትግራይ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የብረት ማዕድን
ልማት ላይ ለመሰማራት ፈቃድ ተሰጥቷቸዉ ምርመራ ላይ ይገኛሉ፡፡
1.2.5.3 በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ጥናት
በ UNDO እርዳታ በተለያዩ ጊዜያት በኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ የተጠኑ ጥናቶችን ለማጽደቅ እና የአገሪቷን
ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪዎች ፍኖተ ካርታ የሚያሳይ ረቂቅ ጥናት በማዘጋጀት የተለያዩ
የሚመለከታቸው ኢንዱስትሪ እንዲሁም ከተለያዩ ተቋማት ከተገኙ ባለሙያዎች ጋር ውይይት በማድረግ በጥናቱ
ዙሪያ ግብዓት እንዲሰጥበት በማድረግ በግብዓቱ መሠረት የመጀመሪያው ደረጃ የጥናት ስራው ተጠናቅቋል፡፡ በዚሁ
መሰረት ትኩረት ሊሰጥባቸዉ የሚገባቸዉን ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ የምርት ዓይነቶችን የመለየትና በቅደም
ተከተል በማስቀመጥ አጠቃላይ ለኢንቨስትመንት የሚያስፈልግ ሃብትን የመለየት ስራና ዘርን ለማሳደግ ያለዉን
እንቅፋት ለመቅረፍ በ 6 ዘርፎች (በመሰረተ ልማትና ሎጅስትክስ፣ በህጎችና ፐብልክ ሰርቭስ፣ የማበረታቻ ሥርዓት፣
የሰዉ ኃይል እዉቀት ክህሎት እና ታለንት፣ ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስቲሪዎች ክላስተር እና የዕዉቀት እና

18
ቴክኖሎጂ ግብይትና ሽግግር) በአጭር ጊዜ፣ በመካከለኛ ጊዜና እና በረጅም ጊዜ የሚያስፈልገዉን የመንግስት ጣልቃ
ገብነት የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ የተዘጋጀ ሲሆን ቀጣይ ደረጃን ለማከናወን የፋይናንስ ድጋፍ ለማግኘት Concept
Note ተዘጋጅቶ ለገንዘብ ሚ/ር ተልኮ በክትትል ላይ ይገኛል፡፡
1.2.6 በንዑስ ዘርፉ አፈፃፀም የተለዩ ክፍተቶች/Gaps/ እና ዘርፉ የሚኖረው ሚና/Roles/
ሠንጠረዥ 4፡- የንዑስ ዘርፋ ክፍተቶችና ክፍተቱን ለመሙላት ያለው ሚና
ተ.ቁ. ክፍተቶች ክፍተቶችን ለመሙላት ንዑስ ዘርፉ የሚኖረው ሚና

1 የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት


 የሰው ኃይል የዕውቀት፣ የአመለካከትና የክህሎት  ክፍተትን መሠረት ያደረገ የአቅም ግንባታ
ውስንነት ፤ ኘሮግራሞችን ተግባራዊ በማድረግ፣
 የቁርኝት ኘሮጀክትን በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ  ለዘርፋ ተመጣጣኝ የደመወዝ ክፍያና የማበረታቻ
መፈፀም ያለመቻል፤ ክፍያዎችን በማጥናት ተግባራዊ በማድረግ፤
 የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ይደግፋሉ ተብለው የተቋቋሙት  የሚመለከታቸውን የመንግስትና ሌሎች አካላት
ኢንስቲትዩቶች የምርምርና ስርጸት እንዲሁም የአቅም አቀናጅቶ የማስተባበር፣ የማስፈፀምና ተጠያቂ
ግንባታ በማካሄድ ዘርፍ የአቅም ውስንነት መኖሩ፤ ማድረግ የሚያስችል ህጋዊ ስልጣን እንዲኖረው
 ዘርፋ ካለው የስራ ክብደትና ስፋት ባህሪይ አንፃር የሰው በማድረግ፤
ሃይሉ በሚፈለገው ልክ እንዲሠራና እንዲተጋ
የሚያስችል የደመወዝና የማበረታቻ አለመኖር፣
 ዘርፋን በሚደግፋ የመንግስት ባለድርሻ አካላት
የአስተሳሰብና የአመለካከት አንድነት ያልተፈጠረ
መሆኑና የቅንጅታዊ አሠራር ጉድለት መኖሩ፣
2 ለዘርፋ ልማት የሚያስፈልጉ መሠረተ
ልማቶች ያለመዳበር
 በጥናት ላይ የተመሠረተ የጥሬ ብረት ማዕድን
 የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ አቅርቦት በሃገር ውስጥ አቅም
ልማት በማቋቋም፤
አለመፈጠሩ፤
 የጥራት መሠረተ ልማት ማስፋፋት እና
 ዓለምአቀፍ እውቅና ያላቸው የጥራት መሠረት ልማት
ዓለምአቀፍ እውቅና እንዲኖራቸው በማድረግ፤
ያለመስፋፋት፤
 የምርምርና ስርፀት ማዕከላትን በመንግስትና
 የቴክኖሎጂ ሽግግሩን የሚያሳልጡ የምርምርና ስርፀት
በግል ዘርፋ እንዲደራጁ በማድረግ፤
ማዕከላት ያለመስፋፋት፤
3 ዝቅተኛ የወጪ ንግድ አፈፃፀም
 ተወዳዳሪ የሆነ የኤክስፖርት ምርት በመጠንና በጥራት
 አዳዲስ ምርቶች ወደ ኤክስፖርት እንዲገቡ
አለማደግ (የአቅርቦት ችግር)፤
በማድረግ፤
 ኤክስፖርታችን በኤሌክትሮኒክስ ምርት ያውም
 በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች እያጋጠሙ ያሉ
በሞባይል ላይ ጥገኛ መሆኑ፤
ችግሮች ለመቅረፍ በአጭር፣ በመካከለኛና በረጅም
 ኤክስፖርት የሚደረጉ ምርቶች ዓይነት አለማደግ፤
ጊዜ የዘርፉን ማነቆዎች በጥናት በመለየት መፍትሄ
 እየተሰጡ ያሉ የኤክስፖርት ማበረታቻዎች በተጨባጭ

19
ተ.ቁ. ክፍተቶች ክፍተቶችን ለመሙላት ንዑስ ዘርፉ የሚኖረው ሚና

አምራቹን ለተጨማሪ ምርትና እሴት ጭማሪ በመስጠት፤


የሚያበረታታ አይደለም፤  የኮንትሮባንድ እና ሕገ ወጥ ንግድ ከሚመለከታቸው
 የኮንትሮባንድ እና ሕገ ወጥ ንግድ መበራከት፤ አካላት ጋር በጋራ በቅንጅት በመሥራት፤
 የገበያ መዳረሻዎች በሚፈለገው ደረጃ አለመስፋፋት  በማዕከላዊነት የወጪ ንግድ ምርቶች የመሸጫ ዋጋ
እና የዓለም የገበያ ዋጋ መዋዠቅ፤ እንዲሁም የግብዓት መግዣ ዋጋ የሚከታተል አካል
 የአገር ውስጥ እና የዓለም የገበያ ዋጋ አለመጣጣም፤ በማቋቋም፤
 ከዓለም ገበያ ዋጋ በታች ማስመዝገብ “Under እና 
Over Invoicing”
4 ዝቅተኛ የስትራቴጂክ ተኪ ምርት አፈፃፀም  በሃገር ውስጥ ተኪ ምርቶችን ኢንቨስትመንት
በማስፋፋትና የነባር ኢንዱስትሪዎችን
 ምርትና ምርታማነት ዝቅተኛ መሆን፤
ምርታማነት በመጨመር፣
 ጥራት ያለውና ተመጋጋቢ ኢንቨስትመንቶች
 በየደረጃው ለአምራች ኢንዱስትሪው
አለመስፋፋት፤
የሚያገለግሉ የምርት ግብዓት በሀገር ውስጥ
 አብዛኞች ኢንዱስትሪዎች ከውጭ በሚገቡ ግብዓቶች
የሚመረትበት አቅም በመፍጠር፤
ላይ ጥገኛ መሆናቸው፤
 የግዥ ስርዓቱ እንዲሻሻል በማስደረግ፣
 የመንግስት የግዥ ፖሊሲ ለሀገር ውስጥ ምርቶች ግዥ
 ጥናት ላይ የተመሠረተ የማበረታቻ ስርዓት
የማያበረታታ መሆኑ፤
ተግባራዊ በማድረግ፣
 ስትራቴጂክ ተኪ ምርት ለሚተኩ ኢንዱስትሪዎች
 ጥናት ላይ የተመሠረተ ፖሊሲ በማዘጋጀትና
የተለየ የማበረታቻ ስርዓት አለመኖር፤
ተግባራዊ በማድረግ፤
 የኢንዱስትሪዎች የምርትና ግብዓት ትስስር በፖሊሲ
የተደገፈ ያለመሆን፤

1.2.7 ባለፉት ዕቅድ ዘመን ያጋጠሙ ፈተናዎች፣ክፍተቶችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችና


ቀጣይ አቅጣጫዎች
በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን በከፍተኛ እና መካከለኛ ደረጃ ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሚስተዋለው
የምርትና ምርታማነት ብሎም የኤክስፖርት አፈፃፀም ማነስ ተጠቃሽ ከሆኑ በርካታ ማነቆዎች መካከል ጥራት ያለው
የግብዓት አቅርቦት እጥረት፣ የማኔጅመንትና የቴክኒክ አቅም ውስንነት፣ ኢንቨስትመንት በጥራትና በበቂ ሁኔታ መሳብ
አለመቻልና ፕሮጀክቶች በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ ከማድረግ ጋር የተያያዘ ውስንነት፣ የመዳረሻ ገበያ ውስንነት እና
የሰው ሃይል ፍላጎት በበቂ መጠንና ጥራት አለመሟላት ተጠቃሽ ምክንያቶች ናቸው፡፡ በተመሳሳይም የጉምሩክ፣
የትንስፖርትና ሎጂስቲከስ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል እና የመሳሰሉት አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ አለመሆን፣ ለ ንዑስ ዘርፉ
ድጋፍና አገልግሎት የሚሰጡ መንግስታዊ ተቋማት መካከል ቅንጅታዊ አሠራር አለመጠናከሩ እና በአምራች ላኪዎች
በኩልም የኤክስፖርት ከመንግስት የሚሰጡ ድጋፎችና ማበረታቻዎችን ተጠቅመው ያመረቱትን ምርት ወደ ውጭ
ከመላክ ይልቅ ለሀገር ውስጥ ገበያ የማቅረብ አዝማሚያ ማሳየታቸው በኤክስፖርት ረገድ የተያዘውን ግብ እንዳይሳካ

20
አስተዋጽኦ አድርጓል፡፡ በአጠቃላይ በንዑስ ዘርፋ በዕቅድ ዘመኑ የነበሩ ዋና ዋና ማነቆዎች ከዚህ እንደሚከተለው
በዝርዝር ቀርበዋል፡፡
ሀ) የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ውስንነት
በየደረጃው ያለው የዘርፋ አመራር በቴክኖሎጂ እና በሥራ አመራር ኢንዱስትሪዎችን መደገፍ በሚያስችል በተሟላ
ቁመና ላይ አለመኖር እና ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን፣ የዕቅድ መነሻ ሃሳቦችንና የአተገባበር አቅጣጫዎችን
በተሟላ መልኩ ወደ መሬት ለማውረድ ክፍተት መኖሩ፣ ተግባር ላይ በሚታይ የክህሎት ማነስ እንዲሁም በአስፈጻሚ
አካላት መካከል ባለ የቅንጅታዊ አሰራር ጉድለት እንዲሁም የንዑስ ዘርፋ ድጋፍና አገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማ
ለማድረግ የተሰጠው የማስፈፀሚያ ስልጣንና ሌሎችን ተጠያቂ ለማድረግ አሠራር የተዘረጋ ባለመሆኑ ምክንያት
የዘርፋ ምርታማነት ውጤታማ ነበር ለማለት አያስችልም፡፡ በተጨማሪም ንዑስ ዘርፋን የሚደግፋ ማበረታቻዎች
በተለይ ተኪ ምርት አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ የሚያደርጉ በጥናት ላይ ተመስርቶ በበቂ ሁኔታ
አለመሰጠታቸው ዕድገቱን አጓተውታል፡፡
ለ) ኢንቨስትመንትን በጥራትና በብዛት መሳብ አለመቻል
የውጭ ባለሃብቶች በአብዛኛው በራሳቸው ከሚመጡት ባሻገር ጥራት ያለው አዳዲስ ኢንቨስትመንትን እንዲገቡ
ከማድረግ አንፃር ያለው ውስንነት፣ የአገር ውስጥ ባለሀብቶች በዘርፍ በብዛት መሳተፍ ለዘላቂና ፍትሀዊ ልማትና
ዕድገት ወሳኝነት ያለው በመሆኑ በንዑስ ዘርፉ የተሰማሩትን ነባር ባለሀብቶች በቅርብ በመደገፍ ተወዳዳሪና ሞዴል
እንዲሆኑ ከማብቃት ጎን ለጎን የአዳዲስ ኢንቨስትመንት ምንጭ ሊሆኑ የሚችሉትን ንግድና አገልግሎት ዘርፍ
የተሰማሩትን መልምሎ ዘርፉን እንዲቀላቀሉ የማድረግና የተወዳዳሪነት ብቃት እንዲያጎለብቱ የመደገፍ ሥራዎች
በተጠናከረ መልኩ ያልተሰራባቸው መሆኑ በዘርፋ የኢንቨስትመንት አቅምን ከመፍጠር አንፃር ጉድለቶች ነበሩበት፡፡
በተጨማሪም ወደ ኢንቨስትመንት የገቡ ፕሮጀክቶች በተፋጠነ ሁኔታ ተጠናቀው ወደምርት እንዲሸጋገሩ በማድረግ
ረገድ ያለው እገዛና ትብብር አናሳና በቢሮክራሲያዊ አሰራር የኢንቨስትመንት ጊዜው እየተራዘመ ተፋጥነው ወደ ምርት
ስራ እንዳይሸጋገሩና ለምርት ዕድገትም አስተዋጽኦ እንዳያበረክቱ እንቅፋት ሆኗል፡፡
ሐ) የግብዓት የአቅርቦት ችግር
 ለብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ አምራች ኢንዱስትሪ በሃገር ውስጥ ጥሬ ዕቃ የማቅረብ አቅም የተፈጠረ
ባለመሆኑ የውጭ ምንዛሬ አቅርቦቱ ላይ ጫና ፈጥሯል፤
 በሃገር ደረጃ በተፈጠረው የውጭ ምንዛሬ እጥረትና ያለውንም የውጭ ምንዛሬ ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ
በመመሪያው መሠረት ያለመፈቀድ በግብዓት አቅርቦቱ ዙሪያ ከፍተኛ ችግር ፈጥሯል፤
 የግብዓት እጥረቱ አምራች ኢንዱስትሪዎች ከአቅም በታች እንዲያመርቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል፤

መ) የገበያ ችግር
ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች በሚፈለገው ደረጃ በጥራት፣ በዋጋ፣ በጊዜና በአቅርቦት ተወዳዳሪ
አለመሆንና የገበያ መዳረሻዎች ያለመስፋት በኤክስፖርት አፈፃፀም ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳድራል፡፡ በተጨማሪም
በተለይ ከሃገር ውስጥ ገበያ ጋር በተያያዘ ችግሮቹ የፓሊሲ ችግር ሳይሆኑ በአብዛኛው የግዥ ፈፃሚዎች ለሀገር ውስጥ
ምርት ያላቸው የአመለካከትና የዕውቀት ማነስ እንዲሁም በግዥው ሂደት ላይ የማረጋገጥ ድርሻ ያላቸው አካላት
በቅንጅት የመስራትና ወጥ ያልሆነ የውሳኔ ሃሳብና ማረጋገጫ መስጠት እንደዋነኛ ችግር ታይተዋል፤ እንዲሁም በውጭ
ጨረታ ላይ የአገር ውስጥ ባለሀብቱን ሊያገሉ የሚችሉ መስፈርቶችን ማስቀመጥና በጨረታ መግለጫ

21
(specification) ዝግጅት የአገር ውስጥ አምራች የሚገድብ መሆን በዋናነት የሚጠቀሱ ችግሮች ናቸው፡፡ በሌላ
በኩልም ከውጭ በጥሬ ዕቃነት በመጠቀም በሀገር ውስጥ ተመርተው ለሽያጭ በሚቀርቡ ምርቶች ላይ ከሚከፈለው
ቀረጥና ታክስ አኳያ በኢኮኖሚው ላይ አላስፈላጊ የሆነ የዋጋ ጭማሪ ከማስከተሉም በላይ ተጠቃሚ አካላት በሀገር
ምርት እንዳይጠቀሙ ማነቆ ሆኗል፡፡በሌላ በኩል የህገ-ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ መስፋፋት በተለይ ከደረጃ በታች የሆኑ
ምርቶችን በማስገባት የሃገር ውስጥ አምራቾች ተወዳዳሪ እንዳይሆኑና የህብረሰቡን ተጠቃሚነት አደጋ ውስጥ
እየከተቱ ያለበት ሁኔታ ለሃገር ውስጥ አምራቹ ፈተና ሆኗል፡፡
ሠ) የማኔጅመንትና የቴክኖሎጁ አቅም ውስንነት
ከምርታማነትና ከኤክስፖርት አፈፃፀም ጉድለት ጋር በተያያዘ ተጠቃሽ የሚሆነው መሠረታዊ ማነቆ በንዑስ ዘርፍ
ኩባንያዎች በኩል የሚስተዋለው የማኔጅመንት እና የቴክኖሎጂ አቅም ውስንነት ነው፡፡ በዋናነትም ከዚህ ቀጥሎ
የቀረቡት ችግሮች ይጠቀሳሉ፡፡

 በአብዛኞቹ የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ዘመናዊ የሥራ አመራርና የጥራት ስራ አመራር ሥርዓት የተጠናከረ
አለመሆን፤
 ዝቅተኛ ምርታማነት (ኢንዱስትሪው ከአቅም በታች ማምረት፣ ዝቅተኛ የሠራተኛ ምርታማነት፣ የሰው
ኃይል አለመረጋጋት)፤
 የኢንዱስትሪ - ዩኒቨርስቲ፣ የምርምርና ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ትስስር አለመጠናከር፤
 ከውጭ ኩባንያዎች ጋር ትስስር በመፍጠርና ቴክኖሎጂ የማሸጋገር ሥራ በሚፈለገው ደረጃ አለመስራቱ፤
 ለጥናትና ምርምር (R & D) በቂ ፋይናንስ ያለመመደብ፤
 የጥራት መሠረተ ልማት በአምራች ኢንዱስትሪው ያለመስፋፋት፣
ረ) የአገልግሎትና ድጋፍ ቀልጣፋና ውጤታማ አለመሆን
 የሚሰጡ የድጋፍ አገልግሎቶች በሚጠበቀው ደረጃ ቀልጣፋና ውጤታማ ያለመሆን፤
 በኢንዱስትሪዎች የሚከሰተው የኤሌክትሪክ ኃይል መዋዠቅ፣ መቆራረጥና የአቅርቦት ችግር፤
 የቴሌኮም አገልግሎት መቆራረጥና ተደራሽ አለመሆን፤
 መንግስታዊ ተቋማት ተቀናጅተው አለመስራት፤
 በመንግስት የሚሰጡ የማበረታቻ ድጋፎች (ብድር፣ የውጭ ምንዛሪ ወዘተ…) በትክክል ለታለመላቸው ዓላማ
ስለመዋላቸው የመከታተል ውስንነት፤
 የፋይናንስ ድጋፍ በተገቢው ሁኔታ ያለመፈፀም፣ የሎጀስቲክስ አቅርቦት ክፍተት እና የመሬት አቅርቦት
በዋናነት የሚጠቀሱ ተግዳሮች ናቸው፡፡
1.2.8 የጥንካሬ፣ የድክመት፣ የዕድልና የሥጋት ትንተና
ከላይ እንደተገለፀው ሀገራችን በ 2011 ዓ.ም ልታቀርብ የቻለችው የሀገር ውስጥ ምርት መጠን ብር 24.69 ቢሊዮን
ነው፡፡ በንፅፅር እንደታየውም የሀገር ውስጥ አቅርቦት ከ 35% በታች ነው፡፡ ከተለያዩ አስተሳሰቦች ላይ በመመሥረት
የቀረበው የፍላጎት ትንበያ ከማምረት አቅም ግምገማ ጋር ሲነፃፀር ልዩነቱ የገዘፈ ነው፡፡ ስለሆነም የሀገር ውስጥ
አቅምን በማጠናከር መሠረተ ሰፊ ለሆነው ለመጪው የልማት ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት በንዑስ ዘርፉ የሚታየውን
ይህን ከፍተኛ ክፍተት መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ ይህን ክፍተት ለመለየት ቀደም ሲል በተለያዩ መንገዶች ከተጠኑ

22
ጥናቶችና የሥራ አመራሩ ከዕቅድ ቡድኑ ጋር ግምገማ በማድረግ የንዑስ ዘርፉን የጥንካሬ፣ ድክመት፣ ዕድልና የስጋት
ትንተና ተከናውኗል፡፡ ይኸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1.2.8.1 የውስጥ ሁኔታ ትንተና
ዘርፉ የተሰጠውን ተልዕኮ በሚፈለገው ደረጃ በመወጣት ሂደት ያለውን ጠንካራ ጎን በማዳበር ለተለዩ ድክመቶች መፍትሄ
በማስቀመጥና በዕቅድ መመለስ እንዲችል በውስጥ ያሉ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንደሚከተለው ተተንትኗል፡፡
ሠንጠረዥ 5፡- የውስጣዊ ሁኔታ ትንተና ነጥቦች
የውስጣዊ ሁኔታ ትንተና ነጥቦች

1. የፖሊሲና ስትራቴጂ
ጥንካሬ ድክመት
 የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ መኖር፤  የኢንዱስትሪ ስትራቱጂው የማስፈፀሚያ ስልት ያለመኖሩ እና
 አመቺ የኢንቨስትመንት ፖሊሲ መኖር፤ በባለድርሻ አካላት በኩል የጋራ ግንዛቤ ያለመያዙ፤
 ዘርፉን ለመምራት የሚያግዙ አዋጆች እና  ለንዑስ ዘርፉ ወጥ የሆነ የልማት ፖሊሲና ስትራቴጂ
ደንቦች መኖራቸው፣ አለመኖር፤
 የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የሚመራበት ፍኖታ  በፍኖተ ኮርታው መሠረት ስትራቴጂክ የሆኑ ኘሮግራሞችና
ካርታ መኖሩ፤ ኘሮጀክቶች ተፈፃሚ ያለመሆናቸው፤
 የመጀመሪያና የሁለተኛ የዕድገትና  የተዘጋጁ ፖሊሲዎች፣ስትራቴጂዎችና ፍኖተ ካርታዎች
ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ በሚፈለገው አግባብ ተግባራዊ ያለመደረጋቸውና ውጤታማ
መሆን፤ ስለመሆናቸው በየጊዜው የሚገምገምበት አሠራር ያለመኖር፤
2. የሰው ሃብት
ጥንካሬ ድክመት
 የንዑስ ዘርፉን ተልዕኮ ለማሳካት የሙያተኞችን  በየደረጃው ያለ አመራር ስትራቴጂክ አመራር ላይ ጉድለት
ክህሎትና እውቀት ለማሳደግ ስልጠናዎች መኖሩ፣
በየደረጃው መሰጠት መጀመራቸው፣  ለሰው ኃብት ልማት የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆን፣ በዕቅድ
 በቁርኝት ኘሮጀክት የተወሰኑ ውስጣዊ ላይ የተመሰረተ የሰው ሀብት ማልማት እና ተተኪ የማብቃት
አቅማቸውን የመገንባት ተግባራት ስርዓት አለመዘርጋቱ፣
መከናወናቸው፣  ጠንካራ የስራ ባህል አለመዳበር፣
 ሊለማ የሚችል ሙያን መሠረት ያደረገ የሰው  ምዘናን መሠረት ያደረገ የማበረታቻ ስርዓት አለመኖር፣
ሃይል መኖር፣  ወሳኝ በሆኑ የሙያ መስኮች የተማረ ሰው አለመኖርና
 ከዓለም አቀፍ ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ ተከፋይ የሆኑ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚወጣው የሰው ሃይል
የሰው ሃይል መኖር፣ የክህሎት ክፍተት ሰፊ መሆኑ፣
 የተሟላ የሰው ሀብት አቅርቦት በዕውቀትና በክህሎት
ያለመኖርና የመረጃ አያያዙም ስርዓት ጉድለት መኖሩ፣
 ከፍተኛ የሠራተኞች ፍልሰት መኖርና ፍልሰቱን ለመግታት
አለመቻል፣
 በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችም ሆነ በፈጻሚዎች ደረጃ

23
የውስጣዊ ሁኔታ ትንተና ነጥቦች

የማስፈጸምና የመፈጸም አቅም ውስንነት መኖሩ፣


3. አደረጃጀት
ጥንካሬ ድክመት
 የማኑፋክቸሪንግ ንዑስ ዘርፎች ልማትን ለመደገፍ  ምርምርን ማዕከል ያደረገ ተቋማዊ አደረጃጀት ወደ ትግበራ
በሚያስችል መልኩ የንዑስ ዘርፍ አደረጃጀት የተገባ አለመሆኑ፤
መኖራቸው፤  ኢንስቲትዩቱ የምርምርና ስርጸት እንዲሁም የአቅም ግንባታ
 እርሾ የሚሆኑ የኢንጂነሪንግ ተቋማት በማካሄድ እና ዘርፉን በመደገፍ ረገድ የአቅም ክፍተት መኖሩ፤
መኖራቸው  የንዑስ ዘርፍና የሙያ ማህበራት የተጠናከሩ ያለመሆን፤
 የጥራት መሠረተ ልማት ተቋማት መቋቋማቸው
 በፌደራል፣ በክልሎችና በከተማ አስተዳደር የ ኢንዱስትሪ
እና ለኢንዱስትሪዎች የቴክኒክ ድጋፍ ሲያደርጉ
ቢሮዎችና የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዝ ልማት
መቆየታቸው፤
ተቋማት ያለው አደረጃጀት ተናባቢነት የሚጎድለው መሆን፣
 ኢንስቲትዩቱን አደረጃጀት የምርምር ስራን
 ኢንስቲትዩቱ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያሟሉ ላብራቶሪና
ሊያሳልጥ የሚያስችል የጥናት ስራዎች
ፋሲሊቲ የሌለው መሆኑ፣
መጠናቀቁ፣
 ተልዕኮውን የተረዳ፣ የተደራጀ የህዝብና የመንግስት አቅም
በመፍጠር ተቋማዊ ለውጥ የማረጋገጥ እንቅስቃሴ ፈጣን
እንዲሆን አለማስቻል
4. አሠራር

ጥንካሬ ድክመት
 የውጤት ተኮር ዕቅድ ስርዓት ተግባራዊ ለማድረግ  የግብይት ሰንሰለቱ የተራዘመና ለህገወጥ ደላላ የተጋለጠ
ጥረት መደረጉ፣ መሆኑ፣
 የአገልግሎት አሰጣጥ መስፈርቶች መከለሳቸውና  የምርትና ግብዓት ጥምርታ ሰንሰለት ያለመዳበር/ከውጭ
በዋና ዋና አገልግሎቶች ብቻ እንዲያተኩሩ ባለሃብትና ሃገር ውስጥ ባለሃብት ቁርኝት ያለመዳበር/
መደረጉ፣  አመቺ ከባቢያዊ የሥራ ሁኔታ መፍጠር አለመቻል፣
 በአገልግሎት አሰጣጣችን የተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት
እርካታ በጥናት አለመፈተሹ፣
 በቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝና ልውውጥ
ሥርዓት በበቂ ሁኔታ አለመዘርጋት፣
 አጠቃላይ የንዑስ ዘርፋን አሠራር ሥርዓት በኢኮቴ የተደገፈ
አለመሆኑ፤
 በባለድርሻ አካላት መካከል የቅንጅት ዕቅድ፣ ድጋፍና ክትትል
እንዲሁም የግብረ-መልስና የተጠያቂነት የሚያሰፍን
የአሠራር ሥርዓት አለመዘርጋቱ፣

24
የውስጣዊ ሁኔታ ትንተና ነጥቦች

 ከልማት አጋሮች በድጋፍ የሚገኘው የፋይናንስና የቴክኒክ


ድጋፍ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆን፤

1.2.8.2 የውጫዊ ሁኔታ ትንተና


በቀጣይ ሊኖሩ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችን በአግባቡ ለመጠቀም እንዲሁም ሊያጋጥሙ የሚችሉ ማነቆዎችን
ከወዲሁ በመለየት ሊያደርሱ የሚችሉትን ተጽእኖ መከላከል የሚያስችል ስትራቴጂ ለመንደፍ እንዲቻል ከፖለቲካና
ህግ፣ ከኢኮኖሚ፣ ከማህበራዊና ከከባቢያዊ ጉዳዮች አንፃር እንደሚከተለው ተተንትኗል፡፡
ሠንጠረዥ 6 ፡- የውጭያዊ ሁኔታ ትንተና ነጥቦች
የውጭያዊ ሁኔታ
ትንተና ነጥቦች

1. ፖለቲካዊና ህጋዊ ሁኔታዎች


ዕድል |U ት
 የአገሪቱ የውጭ ግንኙነት እየተጠናከረ መምጣቱ፣  የማበረታቻ ሥርዓቱ የእሴት ጭማሪ አፈፃፀምን ታሳቢ
በዓለምአቀፍ ተደማጭነቱ በአፍሪካ ደግሞ ተጽዕኖ ያደረገ አለመሆኑ፤
እየፈጠረ መምጣቱ፤  ላለፉት ዓመታት (ሦስት-አራት ዓመታት) በሀገር አቀፍ
 ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት በመንግስት ትኩረት ደረጃ የተፈጠረው አለመረጋጋት ፤
መሰጠቱ፤  የለጋሽና አበዳሪ አካላት ፖሊሲዎች የየራሳቸውን ጥቅም
 የመንግሥት ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና የዕቅድ ሰነዶች ማዕከል ያደረገ መሆን እና የእኛ የመደራደር አቅም
በሚመለከት አቅጣጫ መቀመጣቸውና ለማስፋፋት ዝቅተኛ መሆን፣
ዕድል የሚሰጡ መሆኑ፣  ውስብስብ የዓለም አቀፍ የንግድ ሥርዓትና ህጎች መኖርና
 የሁለትዮሽ፣ የአካባቢያውና ዓለምአቀፍ ስምምነቶች በፍጥነት መቀያየር፣
በሕግ የተደገፉ መሆናቸው፤  ለመልካም አስተዳደር እጦት ምክንያት በሚነሱ ጥያቄዎች
 ከአጎራባች አገሮች ጋር አስተማማኝ ሰላም መፈጠሩ፣ ፈጣን ምላሽ ያለመስጠት፤
 የቴክኒክና የፋይናንስ እገዛና ድጋፍ የሚሰጡ የልማት  የፖለቲካው ኢኮኖሚው ያለ አለግባብ የመጠቀም አደጋ
አጋሮች መኖር፣ የተጋለጠ መሆን እና ተወዳዳሪ ኢኮኖሚ ለመፍጠር
አስቸጋሪ መሆኑ፣
 በአፍሪካ ቀንድ የፖሊቲካ አለመረጋጋት መኖሩ፣
2. ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች
ዕድል |U ት
 በግሎባላይዜሽን ሂደት፣ በኢንቨስትመንት ፍሰትና  የግሎባላይዜሽንና የሊበራላይዜሽን ሂደት ወደ ኋላ በቀሩ አገሮች
በዓለም አቀፍ የንግድ እንቅስቃሴ መስፋፋት ላይ የሚያስከትለው ጫና፣
ምክንያት አገራዊ፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ  ወጪ ምርቶቻችን በአብዛኛው እሴት ያልተጨመረባቸው መሆን፣
የኢኮኖሚ ትስስር እየተፈጠሩ መሆን፣  ከፍተኛ የሆነ የንግድ ሚዛን ጉድለት መኖሩ በዚህም የውጭ ምንዛሪ
 አገሪቱ የምትገኝበት የጆግራፊያዊ አቀመጣጥ ፍላጎት ላይ ጫና ሊያሳድር መቻሉ ፣

25
የውጭያዊ ሁኔታ
ትንተና ነጥቦች

ለወጪ ንግድ ምርት መዳረሻ አመቺ መሆኑ፤  ህገ ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድን በበቂ ደረጃ አለመከላከል፣
 ድንበር የለሽ የካፒታል ዕቃዎች፣ ግብዓቶች፣  በሃገሪቱ የሎጀስቲክ አቅርቦት አገልግሎት ተወዳዳሪና ቀልጣፋ
የሰው ሃብት እና የፋይናንስ እንዲሁም ያለመሆን፣
የቴክኖሎጂ ሽግግር እየተጠናከረ መምጣት፣  የማክሮ ኢኮኖሚ አመልካቾች (የዋጋ ንረት፣የውጭ ምንዛሪ
 የተለያዩ አማራጭ የገበያ ዕድሎች እጥረት) በተረጋጋ ሁኔታ ያለመቀጠል፤
(AGOA፣EBA እና ሌሎች) መኖር፣  በፖሊሲና በስትራቴጂ ያልተደገፈ የመንግስት ጣልቃ ገብነት፤
 የአፍሪካ ነፃ ቀጠና የንግድ ስምምነት መፈረሙ፤  ኤክስፖርት የሚደረጉ ምርቶች በሚፈለገው መጠን፣ ጥራትና
 ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆን ዓይነት አለመገኘት፤
እምቅ የግብርና እና የተፈጥሮ ማዕድናት አቅም  የመሠረተ ልማት መጓደል፤
መኖሩ፤  ለዘርፋ የሚሠጡ ማበረታዎች በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋል
 የአገራችን የኢኮኖሚ ዕድገት ዘርፉን ያለመቻላቸው፣
ለማስፋፋትና ለማልማት ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ፣  ለኢንዱስትሪ ምርቶች ግብዓት የሚሆኑ የጥሬ ብረት ምርት
 በተለያዩ ሃገራት የማምረቻ ወጪ እየጨመረ አለመኖርና በውጭ በሚገባ ጥሬ ዕቃ ላይ ንዑስ ዘርፋ የተንጠለጠለ
መሆኑና ሃገራችን በአንፃራዊነት ተወዳዳሪ መሆኑ፣
የሚያደርጋት ሁኔታ በመኖሩ የኢንቨስትመንት  ጥራት ያለው ኢንቨስትመንት አለመሳብና ያሉትም የውጭ
ፍሰቱ መጨመሩ፣ ኢንቨስትመንት የቴክኖሎጂና የካፒታል አቅም ውስንነት፣
 ተመጣጣኝ የሆነ የኤሌክትሪክና የውሃ ክፍያ  የፋይናንስ አቅርቦት ውስንነትና ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የብድር
መኖር፣ አቅርቦት ወለድ መጠን ከፍተኛ መሆን፤
 ንዑስ ዘርፋ ምንም እንኳን ካፒታል የሚጠቀም  የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ውስንነትና የዚህም ድልድል በግብአት
ቢሆንም አበረታች የሆነ የስራ ዕድል መፍጠሩ፣ አቅርቦትና በመሳሪያዎች ግዢ ላይ ሊፈጥር የሚችለው አሉታዊ
ተጽዕኖ፤
 የእሴት ሰንሰለትን መሠረት ያደረገ ተመጋጋቢ የኢንዱስትሪ ዕድገት
እንዲኖር አለመደረጉ፤
 ፍትሐዊ የገበያ ውድድር አለመኖር /በተለይ የኮንትሮባንድ
መስፋፋትና ለኘሮጀክቶች ከቀረጥ ነፃ የሚገቡ የንዑስ ዘርፋ
ያለቀላቸው ምርቶች ከዓላማቸው ውጭ ለንግድ መውጣት
አምራቹን ተወዳዳሪነት ላይ ተፅእኖ ማሳደሩ፤
 የውድቅዳቂ ብረታ ብረት ክምችት መራቆትና ዓለምአቀፍ የብረት
የዋጋ ንረት፤
3 ማህበራዊና አካባቢያዊ (ኢንቫሮሜንታል) ሁኔታዎች

ዕድል |U ት
 ህብረ - ብሔራዊ እሴቶቻችንና የመቻቻል ባህል፣  በከፍተኛ ደረጃ ያለው የወጣቶች ቁጥር

26
የውጭያዊ ሁኔታ
ትንተና ነጥቦች

 አገሪቱ ያላት ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር፣ በቀጣይ በቂ የሥራ ዕድል መፍጠር ካልተቻለ
 በማህበራዊ ዘርፍ መጠነ ሰፊ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑ፣ የማህበራዊ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል፣

 በዘርፉ የተደራጁ የዘርፍና የሙያ ማህበራት መኖራቸውና በጋራ  እንደ ሀገር ውጤታማ የሆነ የሥራ ባህል
የመሥራት ልምድ መጀመሩ፣ አለመዳበር፣

 በቀላሉ ወደ ሥራ ሊሰማራ የሚችል በቂ የሰው ሀብት መኖሩ፣  ባለሀብቶች እና ማህበረሰቡ በአካባቢ ጥበቃ

 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መስፋፋትና ትኩረታቸውን በሳይንስና እና በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ያላቸው

ቴክኖሎጂ ላይ ማድረጋቸው፣ ግንዛቤ አነስተኛ መሆን፣

 የህዝብ የአኗኗር ዘይቤ እየተቀየረ መምጣቱ ለኢንዱስትሪ ምርቶች  ሸማቹ መብትና ጥቅሙን በተደራጀ ሁኔታ

ከፍተኛ ፍላጐት መጨመር፣ ለማስከበር፣ በዘርፍ የሚታዩ ህገ-ወጥነት

 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለአካባቢ ጥበቃ ትኩረት መሰጠቱ፣ ለመከላከል ድርሻውን አሳንሶ የማየትና
ሁሉን ነገር ከመንግሥት የመጠበቅ፣
 መንግሥት የአካባቢ ብክለትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር አመቺ ሁኔታ
መፍጠሩ፣  የኢንዱስትሪ የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ
መንግስት የወጪ መጋራት ድጋፍ
 በታዳሽ የኃይል ምንጭ ላይ ትኩረት መሰጠቱ፣
አለማድረግ፤
4 ቴክኖሎጂያዊ ሁኔታዎች

ዕድል |U ት
 የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን  ዘመናዊና አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ከፍተኛ ወጪና ክህሎት የሚጠይቁ መሆናቸው፤
ቴክኖሎጂ በሃገሪቱ እየተስፋፋ  በቂ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት አለመኖር፤
መምጣት፣  የቴክኖሎጂ የመጠቀም አቅም ዝቅተኛ መሆን፤
 ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ማግኘት  በምርምርና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚሠሩ የምርምርና የጥናት
መቻሉ፣ ሥራዎች የዘርፉን ችግሮች በብቃት ሊፈቱ አለመቻላቸው፣
 ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ለማስፋፋት  በተቋማት መካከል ዘመናዊ የመረጃ ልውውጥ አለመኖር፤
የሚረዱ ተቋማት  መንግስት የግሉን ዘርፍ በቴክኖሎጂ ልማት /ምርምር ሥራዎች/ መደገፍ
መስፋፋታቸው፣ የሚያስችል ሥርዓት አለመኖር፣
 የቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር ሥርዓት ደካማነት፣

1.2.9 ስትራቴጂክ ጉዳዮች (Strategic Issues)


ከላይ ከቀረበው ነባራዊ ዳሰሳ ውስጥ ነጥረው የውጡ ስትራቴጂክ ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው፡፡
1. የአቅም አጠቃቀም ዝቅተኛነት፤
2. የምርት ጥራትና ምርታማነት አናሳነት፤
3. የቴክኖሎጂ ክፍተት፤
4. የጥሬ ዕቃና የፋይናንስ ችግር፤

27
5. የንዑስ ዘርፉን ልማታዊ ተልዕኮ ለማሳካት የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ክፍተት፤

ክፍል ሁለት
2. ቁሳዊ ሃብቶችና መልካም ተሞክሮዎች
2.1 ለንዑስ ዘርፋ ልማት ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ሃብቶች
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የማመንጨት ባህሪይ ያለው ነው፡፡ ከዚህም አንፃር
በተለይ በዓለም አቀፍ ደረጃ በንዑስ ዘርፋ ከፍተኛ አቅም ያላቸው ኢንዱስትሪዎች መፈጠርና ያላቸውም አቅም
ከፍተኛ መሆንና መትረፍረፍ በተለይ በሃገራቸው ተወዳዳሪ ለመሆን ባለመቻላቸው ያላቸውን ቴክኖሎጂ ይዘው
መዳረሻቸውን ወደ ታዳጊ ሃገራት ማድረጋቸው እውን ነው፡፡ በሃገር ደረጃ ባለ ቁሳዊና የሰው ሃይል ሃብት አንፃር
ተጠቃሚ ለመሆን በተለይ በመንግስት በኩል ለማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ

ሀብቶች መካከል በዋናነት በሃገራችን ለከባድ ኢንዱስትሪ ልማት ሊውል የሚችል ግብዓት መኖሩ፤ ወጣት እና በአጭር
ጊዜ ስልጠና ወደሥራ ሊሰማራ የሚችል የሰው ሃይል መኖሩ፣ የሀገራችን ጂዮግራፊያዊ አቀማመጥ ለውጭ ንግድ
እንቅስቀሴ ተመራጭ መሆኑና በዓለም አቀፍ ደረጃ የጥራት ሥራ አመራር እውቅና ያላቸው ላቦራቶሪዎች መኖራቸው
ከሌሎች ሃገራት ኢንቨስትመንቱን ለማፍለስ (pushing force) መልካም አጋጣሚ ነው፡፡
በተጨማሪም የጥሬ ብረት ልማት አዋጪነቱ ተረጋግጦ ወደ ትግበራ በመግባት ከ 2013 - 2017 ዓ.ም ድረስ የማምረት
አቅም የሚያስችል መሠረት በመጣል ወደ ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ በሚደረገው ጉዞ ውጤታማ ለመሆን ሀገሪቱ
የምታመርተውን የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ግብዓት ፍላጎት ከሀገር ውስጥ በማቅረብ የ ንዑስ ዘርፉን
የምርት እና የተጨማሪ እሴት ድርሻ በመጨመር ኢኮኖሚያዊ መዋቅር ላይ በከፍተኛ ደረጃ ለመቀየር ሊሠራ ይገባል፡፡
በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በብረት ማዕድንና ሜታለርጂ ዙሪያ በተጠናው የስትራቴጂ ፖሊሲ ጥናት
(2015-2025) ላይ እንደተገለፀው በሃገር ደረጃ ያለውን ተወዳዳሪ የሚያደርግ የሃብት አድቫንቴጅ (potentially
comparative advantage) አንፃር ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት የሚያስችል የብረት ማዕድን፣ የኬሚካል፣ የተፈጥሮ
ጋዝ ሃብት መኖሩን ያመላክታል፡፡ በቀጣይ ሁለት አምስት ዓመታት በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ 75% የሚሆነውን የጥሬ
ብረት ፍላጎት በሀገር ውስጥ መሸፈንን ለማሳካት ጥራት ያለው የውጭ ኢንቨስትመንት በመሳብ በጋራ ኢንቨስትመንት
የሚለማበት መንገድ ላይ የተጀመረውን የአዋጭነት ጥናት በማጠናቀቅ የጥሬ ብረት ማዕድን ልማት ላይ ሊሠራ
ይገባል፡፡
2.2 አለም አቀፋዊና አህጉራዊ ሁኔታ
የዓለም ባንክ የ 2018 ሪፖርት እንደሚገልፀው የነፍስ ወከፍ ገቢያቸው 3,896 - 12,055 የአሜሪካን ዶላር ያስመዘገቡ
በከፍተኛ መካከለኛ ገቢ ሃገር ተርታ ያስቀመጣቸው ሲሆን ገቢያቸው 996 - 3,895 የአሜሪካን ዶላር ያስመዘገቡ
ሃገሮች በዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሃገር ደረጃ እንደተቀመጡ ሪፖርቱ የሚገልፅ ሲሆን በቀጣይ ሁለት አምስት
ዓመት ዕቅድ ዘመን ሃገራችን በነፍስ ወከፍ ገቢ አሁን ካለችበት 790 የአሜሪካን ዶላር በ 2022 በጀት ዓመት 3260
የአሜሪካን ዶላር ለመድረስ ከተያዘው ዕቅድ አንፃር በዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ በ 2018 ከገቡ በዓለም አቀፍና
በአህጉራችን ከሚገኙ ሃገራት አንፃር በተለይ ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ አንፃር መልካም ተሞክሮ ያላቸውን
ከአፍሪካ ግብፅና ኬንያ እንዲሁም ከእስያ ህንድ ተመርጠዋል፡፡ በማክሮ ኢኮኖሚ ያስመዘገቡት ውጤት ከዚህ
በሚከተለው ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡

28
ሠንጠረዥ 7፡- ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ከደረሱ ሃገሮች ከደረሱበት ጋር ንፅፅር
አመልካች ሀገራት
(Indicator) ኢትዮጵያ ኬንያ ግብጽ ህንድ ቬትናም
(እ.አ.አ. (እ.አ.አ. (እ.አ.አ. (እ.አ.አ. (እ.አ.አ.
በ 2018) በ 2018) በ 2018) በ 2018) በ 2018)

የነፍስ ወከፍ ገቢ በአሜሪካን ዶላር 790 1620 2800 2020 2587


ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) 84.36 87.91 250.9 2726.3 244.95
በቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር
ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 6.8 9.6 16.7 16.57 16.02
የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ድርሻ በ
%
የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ 16.0 33.9 49.9 58.44 84.74
የኤክስፖርት ድርሻ በ%
የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ 5.82 7.28 16.28 14.99 20.34
ተጨማሪ እሴት በ%
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርት 0.735 2.046 12.604 84.521
ውጤት በሚሊየን ቶን
የብረታ ብረት ነፍስ ወከፍ ፍጆታ 25 42.2 111 70
በኪ.ግ
ምንጭ፡- የአለም ባንክ 2018 ሪፖርት፣ ግብፅ ሴንተራል ባንክ 2 ዐ 18 ሪፖርት፣ የኬንያ ሪፖርትና የዓለም የብረት

ዓመታዊ መፅሃፍ 2018፤


የአለም አቀፋዊ ሁኔታን በዚህ ዕቅድ ውስጥ ስንመለከት መካከለኛ ገቢ የደረሱ ሀገራት ተሞክሮ ከማክሮ ኢኮኖሚ
አፈፃፀም አንፃር ከዚህ እንደሚከተለው ተቃኝቷል፡፡
2.2.1 በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ውጤቶች አለም አቀፋዊና አህጉራዊ ሁኔታ
WORLD STEEL IN FIGURES 2019 በብረት ነፍስ ወከፍ ፍጆታ በኪ.ግ ደቡብ ኮሪያ 1047.2 ኪ.ግ፣ ታይዋን
753.5 ኪ.ግ፣ ቻይና 590.10 ኪ.ግ በመያዝ ከዓለም ከአንድ እስከ ሶስተኛ ደረጃ የተቀመጡ ሲሆን ግብፅ 111.40 ኪ.ግ፣
ደቡብ አፍሪካ 81.30 ኪ.ግ ከአፍሪካ አንደኛና ሁለተኛ መሆናቸውን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ STEEL
STATISTICAL YEARBOOK 2018 ባወጣው ዓመታዊ መፅሃፍ ቻይና ከዓለም 870.90 ሚሊየን ቶን crude steel
በማምረት በአንደኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠች ሲሆን በመቀጠል ጃፖን 104.7 ሚሊየን ቶን በማምረት በሁለተኛነት
ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ ህንድ 101.50 ሚሊየን ቶን በማምረት በሶስተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጣታል፡፡ ከአፍሪካ ግብፅ 6.9
ሚሊየን ቶን፣ ደቡብ አፍሪካ 6.3 ሚሊየን ቶን እንዲሁም አልጀሪያ 400 ሺህ ቶን በማምረት ከአንድ እስከ ሶስት
ያለውን ደረጃ ይዘዋል፡፡
ህንድ
Steel Review & Outlook: June 2018 ባወጣው ሪፖርት ህንድ በ 2017/18 የህንድ የብረት ምርት በ 3.1%
ዕድገት 105 ሚሊየን ቶን የደረሰ ሲሆን የብረት ነፍስ ወከፍ ፍጆታ 70.90 ኪ.ግ የደረሰ ሲሆን በተለይ የብረት ዋጋ
በአማካይ ከ 18% - 21% የጨመረ መሆኑን ሪፖርቱ ያመላክታል፡፡ በሃገሪቷ long product 45.01 ሚሊየን ቶን፣ flat
product 49.77 ሚሊየን ቶን እንዲሁም alloy steel 10.198 ሚሊየን ቶን በሃገር ውስጥ በማምረት የግብዓት
ፍላጐቱን በሃገር ውስጥ በማሟላት 62% ለኮንስትራክሽንና ለመሠረተ ልማት ግብዓት፣ 22.1% ለኢንጂነሪንግና

29
ፋብሪኬሽን፣10.1% ለአውቶሞቲቭ፣2.9% ለሌሎች ትራንስፖርትና 2.9% ለፖኬጅና ሌሎች ግብዓትነት የዋሉ ሲሆን
በተለይ በሃገር ውስጥ አቅም የጥሬ ዕቃዎችን ከማቅረብ ባሻገር የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪን ትስስር
ከማጠናከር አንፃር ብዙ ርቀት የሄዱ መሆናቸውን ለማየት ይቻላል፡፡
እንዲሁም Government of India, Ministry of Steel;18-December-2018 ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰው Steel
Research and Technology Mission of India (SRTMI) ለምርምርና ልማት ስራዎች በ 2018, 10 ኘሮጀክቶች
6.3 ሚሊየን አሜሪካን ዶላር በጀት በመመደብ ከዚህ ውስጥ ሚኒስቴር መ/ቤቱ 5.87 ሚሊየኑን ወይም 93%
በመንግስት የተሸፈነ ነው፡፡ 25 የምርምርና ልማት ስራዎች በሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከጥራትና ደረጃ ጋር በተያያዘ 85%
የሚሆኑት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርት ውጤቶች አስገዳጅ የምርት ጥራት ሠርተፍኬት ያላቸው መሆኑንና
በዩኔዲፒ ኘሮጀክት ከኢነርጂ አንፃር በተለይ በ 283 ሮሊንግ ሚል እና በ 4 ፈርነስ ኘላንት ላይ በሃይል አጠቃቀምና በጋዝ
ልቀት ላይ የጥናትና ምርምር እንዲሁም የሰው ሃይል አቅም ግንባታ ስራ በማከናወን 24% የሃይል ብክነትን በመቀነስ
ውጤት ተገኝቷል፡፡
በአጠቃላይ ከህንድ በተለይ ሃገራችን ዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ለማድረስ በተለይ የብረት ማዕድን ልማት ስራ በሃገር
ውስጥ ያለውን የብረት ማዕድን በማውጣት በቀጣይ አምስት ዓመት ለማከናወን ከፍተኛ ካፒታልና ቴክኖሎጂ አቅም
የሚፈልግ በመሆኑ ልክ እንደ ቻይና ከፍተኛ የሆነ የብረት ማዕድን ከውጭ በማስገባት በሃገር ውስጥ የጥሬ ዕቃውን
ለማቅረብና በዕቅድ ዘመኑ ቢያንስ 75% በሃገር ውስጥ ለመሸፈን በመንግስትና በግል ባለሃብት በጋራ ኢንቨስትመንት
ሊለማ የሚገባው ሲሆን ይህንን አቅም ለመፍጠር ልክ እንደ ህንድ ሃገር ለምርምርና ልማት ስራዎች በቂ በጀት
በመመደብ የምርምርና የሰው ሃይል አቅም ግንባታ ላይ በማተኮር ሊሠራ ይገባል፡፡
አህጉራዊ ሁኔታ
በአህጉራዊ ሁኔታ በዚህ ዕቅድ ስንመለከት Investment report 2018 እንደሚያመላክተው በተለይ በአፍሪካ ቀጠና
ነፃ የንግድ ቀጠና (AfCFTA) ስምምነት ከተደረገ ወዲህ በአጠቃላይ በአህጉሪቷ 50 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር
የሚያወጣ የውጭ ኢንቨስትመንት የገባ ሲሆን በሰሜን አፍሪካ የገባው 13 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ሲሆን ከዚህ
ውስጥ ሞሮኮ በዋናነት 2.7 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር የውጭ ባለሃብት የተሳበ ሲሆን፤ በአብዛኛው በንዑስ ዘርፍ ደረጃ
ስንመለከተው የፈረንሳይ ስሪት የሆነው ዘመናዊ ቴክኖሎጂን የተላበሰው የሬኖልት ተሽከርካሪ 1.45 ቢሊየን ዶላር
ወይም 55 በመቶውን የያዘ ሲሆን ሌሎቹ ምርቶች ውስጥ ኤሌክትሪካል፣ ባትሪና ካሜራ ይገኝበታል፡፡ ሌላዋ ሃገር
በተለይ ግብፅ ከአህጉሪቷ በውጭ ኢንቨስትመንት 7.4 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር በመሳብ በአንደኝነት የተቀመጠች
ሲሆን በቁጥር ደረጃ በቀላል ማኑፋክቸሪንግ ላይ የተሰማሩ የቻይና ኩባንያዎች ብልጫውን ይይዛሉ፡፡
በደቡብ አፍሪካ ቀጠና የገባው 3.8 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ሲሆን ከዚህ ውስጥ በደቡብ አፍሪካ በዋናነት 1.3 ቢሊየን
የአሜሪካን ዶላር የውጭ ባለሃብት የተሳበ ሲሆን በአብዛኛው በንዑስ ዘርፍ ደረጃ ስንመለከተው አንድ ትልቅ የአሜሪካ
ኩባንያ በአገልግሎት ዘርፍ የገባ ከፍተኛውን ድርሻ የያዘ ቢሆንም በአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ የጃፖን አይሱዙ፣ የቻይና
ቤጂንግ አውቶሞቲቭ ግሩኘ ወደ 88 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ኢንቨስትመንትና ከአውሮፖ ሃገራት ጋር በቅንጅት
ኢንቨስትመንት BMW’s አውቶሞቲቭ ምርት ዙሪያ በተለይ በጋራ ከአጐራባች ሃገራት ጋር በመቀናጀት ትስስር
በመፍጠር በሌሴቶ የተሽከርካሪውን የመቀመጫ እንዲሁም በቦትስዋና የኤሌክትሪክ መስመሮችን ማምረት በትስስር
በማምረት ላይ ይገኛሉ፡፡
በምስራቅ አፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እየተመዘገበባቸው ካሉ የአፍሪካ ቀጠናዎች ውስጥ ዋነኛው ሲሆን ወደ 7.4
ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጣ የውጭ ኢንቨስትመንት ገብቷል፡፡ ከዚህ ውስጥ ኢትዮጵያ ግማሹን ወደ 3.6

30
ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር በማስገባት ከግብፅ በመቀጠል ከአፍሪካ በሁለተኛ ደረጃነት የተቀመጠች ሲሆን ከገባው
ኢንቨስትመንት የቱርክና የቻይና ኩባንያዎች አብላጫውን የሚይዙ ሲሆን በዘርፍ ደረጃ ሲታይ በተሽከርካሪና
በማኑፋክቸሪንግ እንዲሁም ከፍተኛ አቅምና በአዋሳ ኢንዱስትሪ ፖርክ የገቡ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸው
የአሜሪካን የጨርቃ ጨርቅና ልብስ ስፌት ኩባንያዎችና ሌሎች ኩባንያዎች ይገኙበታል፡፡ በጐረቤት ሃገር ኬንያ ወደ
672 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጡ ኢንቨስትመንቶች በተለይ ከአሜሪካ ሃገር ቴክኖሎጂ ፋይዳቸው ከፍተኛ
የሆኑት የቦይንግ አምራች፣ የማይክሮ ሶፍትና የኦራክል ሶፍትዌር በዋናነት የሚገኙ ሲሆን ከአህጉራችን ከደቡብ አፍሪካ
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከሚታወቁት Naspers, MTN and Intact Software በኬንያ በኢንቨስትመንት ከገቡት
በዋናነት ይጠቀሳሉ፡፡
በዛምቢያ ወደ 1.1 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጣ አዲስ ኢንቨስትመንት የተሳበ ሲሆን በዋናነት በኮፐርና
በሲሚንቶ ምርቶች ላይ ያጠነጠኑ ናቸው፡፡
በተጨማሪም STEEL STATISTICAL YEARBOOK 2018 ባወጣው ዓመታዊ መፅሃፍ በ 2016 ከተጠናቀረው
መረጃ ከአፍሪካ አልጀሪያ 184.40 ኪ.ግ፣ ግብፅ 131.70 ኪ.ግ፣ ሞሮኮ 104.30 ኪ.ግ፣ ደቡብ አፍሪካ 85.70 ኪ.ግ
እንዲሁም ኬንያ 42.20 ኪ.ግ በመድረስ ከአንደኛ እስከ ስድስተኛ ደረጃ መያዛቸውን ያመላክታል፡፡
በአጠቃላይ ሃገራችን ኢትዮጵያም በተለይ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በአፍሪካ በቀላል ማኑፋክቸሪንግ
የአፍሪካ የብልፅግና ተምሳሌት ለመሆንና ከሌሎች ጋር ተወዳዳሪ ለመሆን ጥራት ያለው ኢንቨስትመንት በመሳብና
ከሃገር ውስጥ ባለሃብት ጋር በመቀናጀት በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ስምምነት ላይ ተጠቃሚና ተወዳዳሪ ለመሆን
የሚያስችል ተሞክሮ ሊወሰድ ይገባል፡፡
ግብፅ
በግብፅ በዋናነት የኢኮኖሚውን ዕድገት በማስመዝገብ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለመሆንና የኢኮኖሚው ትስስር በዓለም
አቀፍ ደረጃ ለመፍጠር በተለይ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በዋናነት የፊትዮሽና የኃልዮሽ ትስስር ላይ ያተኮረ ተጨማሪ እሴት
በመፍጠር፣ ለስራ ዕድል በሚፈጥሩና ጉልበትን በሰፊው የሚጠቀሙ ዘርፎችና በቴክኖሎጂ ሽግግሩ ላይ ከፍተኛ ሚና
ለመጫወት በሚያስችል አግባብ የኢንዱስትሪው መሠረት እንዲጣል በማድረግ በተለይ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ
ከጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት ድርሻው 16.7 በመቶ የደረሰ ሲሆን ተጨማሪ እሴቱም 16.28% የደረሰና ከገቢ ምርት
ከመተካት በዘለለ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ምርቶችን ለኤክስፖርት በማቅረብ ተጨማሪ እሴት
የታከለባቸው የማኑፋክቸሪንግ ምርት ውጤቶች የኤክስፖርት ድርሻ በ2018 ዓ.ም 49.9% የደረሰ ሲሆን
ከማኑፋክቸሪንግ ዘርፋ ኤክስፖርት በ2017/18 ከተገኘው 2.504 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ውስጥ የብረታ ብረት፣
ኢንጂነሪንግ፣ ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ 661.5 ሚሊየን የአሜርካን ዶላር ሲሆን ድርሻውም 26.41 በመቶ
መሆኑንና በተለይ የገበያ መዳረሻዎቹም አሜሪካ፣ አውሮፖ፣ ሩሲያ፣ አረብ ሃገራት፣ አረብ ያልሆኑ የአፍሪካ ሃገራትና
አውስትራሊያ ናቸው፡፡ በሃገሪቷ በተለይ ከብረታ ብረት አንፃር በኃልዮሽ ቴክኖሎጂ cold and Hot rolled የሚያመርቱ
በዓመት እስከ 5.8 ሚሊየን ቶን የማምረት አቅም ያለው ኩባንያ ያሏት ከመሆኑም በላይ በተለይ በመሠረታዊ ብረታ
ብረት በሃገር ውስጥ ገቢ ምርትን ከመተካት በዘለለ የኤክስፖርት አፈፃፀሙ 24.5% እንዲሁም የማሽነሪ፣
የኤሌክትሮኒክስና የኮምፖነንት ምርቶች 16.2% ዕድገት ያሳየ ሲሆን የተሽከርካሪና ሌሎች የትራንስፖርት
መገልገያዎች በ39.5% ማነስ ያሳየ መሆኑን CENTRAL BANK OF EGYPT, ECONOMIC
REVIEW,Vol. 58 No. 1,2017/2018 ሪፖርት ያመላክታል፡፡

31
በአጠቃላይ በግብፅ በጥሬ ብረት ልማት ዙሪያ አቅም በመፍጠር በተለይ ለኢንጂነሪንግ ምርቶች ግብዓት የማቅረብና
ትስስር በመፍጠር ላይ አቅም የተፈጠረ መሆኑ፣ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ዘርፍ አማራጭ ኃይል ከመጠቀምና
ለአካባቢ ደህንነት ትኩረት ከመስጠት አንፃር 2019 ANNUAL REPORT MIGA (multilateral investment
guarantee agency) ካወጣው ሪፖርት Egypt Landmark Wind Farm 252 megawatt ማምረት የቻለና
ለወደፊት እስከ 1,000 gigawatt-hours per year ለማምረት የሚያስችል አቅም ለመፍጠር እየሰሩ ያሉበት ሁኔታ
ያለና ከአካባቢ ደህንነት አንፃር ለኢንቨስትመንት ተስማሚ ሁኔታ በመፍጠር እስከ 550,000 tons of CO2 ልቀት
በየዓመቱ ለመቀነስ የተቻለበት ሁኔታ እንዳለ ሪፖርቱ ይገልፃል፡፡
የግብፅ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ሰነድ (2005-2025) ሰነድ እንደሚያመላክተው
በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በቅድሚያ ትኩረት በመስጠት የሚሠሩባቸው ምርቶች በታዳሽ ሃይል
በሚሠሩ ማሽነሪና ኢኩዩኘመንት፣ ከፍተኛ የሰው ሃይል በሚይዙ የኤሌክትሮኒክስ ምርቶች፣ በተሽከርካሪ
ኮምኘነንቶች፣ በባዩ ቴክኖሎጂና በባህላዊ የግብፅ ምርት ውጤቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው፡፡ ከሰው ሃይልና ከቴክኖሎጂ
አቅም ግንባታ አንፃር በተለይ በሰው ሃይል አቅም ግንባታ ዙሪያ የሚሠሩ ተቋማት አክሬዲትድ የሆኑና የተስማሚነት
ኃላፊነትም ለEgyptian Accreditation Council (EGAC) የተሰጠ ከመሆኑም በላይ ስልጠናዎች ዓለም አቀፍ
ደረጃውን የጠበቀ የክህሎት አቅም ግንባታ መስፈርትን ባሟላ አግባብ የሚከናወን ነው፡፡ በቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር
ዙሪያ አቅም ለመፍጠር Technology Transfer Centres (TTCs) የተደራጀና ዓላማውም ለኢንዱስትሪዎች
የሚያስፈልጉ ቴክኖሎጂዎችን የሚለይና በተለይ አልምቶ ከማሻገር አንፃር በዋናነት ትኩረት በመስጠት ለኤክስፖርት
አምራች ኢንዱስትሪዎች ዙሪያ የሚሠራና የቴክኖሎጂ ግብይቱም ዓለም አቀፍ የገበያ ስርዓቱን በተከተለ አግባብ
የሚካሄድ ነው፡፡
ኬንያ
በኬንያ በዋናነት የኢኮኖሚውን ዕድገት በማስመዝገብ በዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለመሆንና የኢኮኖሚው ትስስር በዓለም
አቀፍ ደረጃ ለመፍጠር በተለይ የኬንያ MINISTRY OF INDUSTRIALIZATION በVISION 2030

MANUFACTURING SECTOR ዓላማዎቹ በዋናነት በሃገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች ያለውን አቅም
ለማጠናከር፣ የምርምርና ስርፀት ውጤቶች ላይ ማተኮር፣ የሃገር ውስጥ የገበያ ድርሻን ከ7 በመቶ ወደ 15 በመቶ
ማሳደግና ተወዳዳሪና ጥራት ያለው ምርት ላይ ማተኮር በሚል የተቀመጡ ሲሆን ይህንንም ዓላማ ለማሳካት
ከተቀመጡት ስትራቴጂክ ግቦች አንፃር በዋነኛነት ዘርፋ በዋናነት የፊትዮሽና የኃልዮሽ ትስስር ላይ ያተኮረ የብረታ
ብረት ኢንዱስትሪ ልማት፣ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞች ልማት፣ ኮሜርሻላይዝድ መሆን የሚችል
የምርምርና ስርፀት ውጤቶች ላይ አተኩሮ ለመስራት የሚያስችል ቁልፍ የስትራቴጂ አካባቢዎችን በመለየት
መታቀዱን ያመላክታል፡፡ የኬንያ ብሔራዊ የስታትስቲክስ ጽ/ቤት ሪፖርት የ2019 ኢኮኖሚክ ሰርቬይ
እንደሚያመላክቱት ሃገሪቷ በ2018 የ6.3% ኢኮኖሚ ዕድገት ያስመዘገበች ሲሆን በተለይ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ
ከጠቅላላ የሃገር ውስጥ ምርት ድርሻው 9.6% የደረሰ ሲሆን ተጨማሪ እሴቱም 7.2% መሆኑን ያመላክታል፡፡
የማኑፋክቸሪንግ ዘርፋን 15% ለማሳደግ ‘Big Four Agenda’ ከተቀመጡት መካከል በተለይ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና
ስምምነት ተጠቃሚ ለመሆን ቀጣይ የመንግስት የመሠረተ ልማት ግንባታ በተለይ በአጐራባች ሃገር ጋር ሁለተኛው
ደረጃ ስታንዳርድ የባቡርና የመንገድ ግንባታ ኘሮጀክትና የሪል ስቴት ማስፋፊያና የቤቶች ልማት ዋናው የልማት
አጀንዳ ኢንዲሆን ለማድረግ በተለይ በሲሚንቶ ላይ አተኩሮ መስራት እንደሚፈልግ ያስቀመጠ መሆኑንና በሌላ በኩል

32
የኃይል አቅርቦቱን ዋጋ ላይ ቅናሽ ለማድረግና በመንግስት በኩል ለተመረጡ ንዑስ ዘርፎች ላይ በተለይ ለጨርቃ
ጨርቅ፣ ለቆዳና ለአግሮ ኘሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ለመደገፍ የሚያስችል ፖኬጅ ላይ ሊተኮር እንደሚገባ ይገልፃል፡፡
Kenya Association of Manufacturers | Kenya Business Guide, 2018 በManufacturing in Kenya
Under the ‘Big 4 Agenda’ A Sector Deep-dive Report ላይ በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ
ከተደረገው ዳሰሳ በየንዑስ ዘርፋ ያሉትን አቅም በተመለከተ ከዚህ እንደሚከተለው በዝርዝር ቀርቧል፡፡
አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ በኬንያ ቁልፍ የኢኮኖሚ ዘርፍ ሲሆን ሃገሪቷ ወደ መካከለኛ ገቢ ሃገራት በምታደርገው ጉዞ
ከፍተኛውን ድርሻ የያዘና ንዑስ ዘርፋ 63 ኩባንያዎች ያሉ ሲሆን በተለይ በተሽከርካሪ አምራችና ገጣጣሚ
አውቶሞቢልና ቀላል የንግድ ተሽከርካሪዎችን፣ ፒክ አኘ፣ ከባድ የንግድ ተሽከርካሪዎች አውቶብስና ትራክ
የመሳሰሉትን እንዲሁም ሞተር ሳይክል ገጣጣሚዎች እና የአውቶሞቲቭ መለዋወጫና ኮምፖነንት አምራቶችን
ያካትታል፡፡ በዋናነት ከፍተኛ አቅም ያላቸው ሶስት የተሽከርካሪ ገጣጣሚ ተቋማት ያሉ ሲሆን ዓመታዊ የማምረት
አቅማቸው በቁጥር 34 ሺህ በሃገሪቷ ያለውን የ15 ሺህ ፍላጐት የሚያሟሉ ከመሆኑም በላይ ከዘርፋ በቋሚነት 3 ሺህ
እንዲሁም በጊዜያዊነት 5 ሺህ የስራ ዕድል ተፈጥራል፡፡ 21 የሞተር ሳይክል ገጣጣሚዎች ያሉ ሲሆን 55 ዓይነት
የሞተር ሳይክል ዓይነት ይገጣጠማል፡፡ ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው በቁጥር 150 ሺህ ይደርሳል፡፡ በአብዛኛው
completely knocked down (CKD) model ገጣጣሚ ሲሆኑ ከሃገሪቷ ፍላጐት ከማሟላት አንፃር በሞዴል
ተመራጭ የሆኑት TVS, Yamaha, Hero and Suzuki የገበያውን 125 ሺህ ቁጥር ይዘዋል፡፡ ጥቂቶቹ አምራቶች
Simple knocked down (CKD) model አምራች ሲሆኑ ዝቅተኛ የገበያ ድርሻቸው ከ5%-10% የያዙ ናቸው፡፡
የአውቶብስ ቦዲይ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሃገሪቷ እ.ኤ.አ 1920 ጀምሮ ኢንዱስትሪው የተመሠረተ ሲሆን በአሁኑ
ወቅት በርካታ የተሽከርካሪ አካላት አምራች ኢንዱስትሪዎች ያሉ ሲሆን በተለይ የተጓጓዥ ተሽከርካሪዎች አካል
ሃገራዊ ስታንዳርድ መመሪያ KS 372 of 2014 በማውጣትና ይህንን ስታንዳርድ የሚያሟሉ NTSA ፈቃድ ያገኙት
18ቱ ብቻ ናቸው፡፡ አጠቃላይ ሃገራዊ አቅሙ በዓመት 4800 በቁጥር የተደረሰ ሲሆን አብዛኛውን ኢንዱስትሪ በ50%
አቅም የሚሠሩ ናቸው፡፡ በዘርፋ ለ1000 ዜጐች ቋሚ የስራ ዕድል ተፈጥራል፡፡
በ2ዐ17 እ.ኤ.አ ከወጣው ሪፖርት በተለይ በኬንያ በብረታ ብረት ንዑስ ዘርፍ በሃገር ውስጥ 1.3 ሚሊየን ቶን ወይም
83.58 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ ገቢ ምርት የገባ ሲሆን 108117 ቶን ወይም 11.717 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ
ኤክስፖርት ተደርጓል፡፡ በብረታ ብረት ንዑስ ዘርፍ Smelting/Hot Rolling/Foundry and Forgers የተሠማሩ 27
አምራች ኢንዱስትሪዎች ያሉ ሲሆን ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 2.268 ሚሊየን ቶን ሲሆን በዓመቱ ውስጥ 630
ሺህ ቶን ያመረቱ ሲሆን ለ10 ሺህ ዜጐች በቋሚነት ለ30 ሺህ ዜጐች በጊዜያዊነት የስራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡ የአምራች
ኢንዱስትሪዎች ዓመታዊ የሚጠቀሙት የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጠን 254 MW ነው፡፡ Cold Rolling /Galvanizing/
Color Coating የተሠማሩ 4 አምራች ኢንዱስትሪዎች ያሉ ሲሆን ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 505000 ቶን
ሲሆን ለ2 ሺህ ዜጐች በቋሚነት ለ2 ሺህ ዜጐች በጊዜያዊነት የስራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡Wire Products & Allied
Manufacturers የተሠማሩ 17 አምራች ኢንዱስትሪዎች ያሉ ሲሆን ዓመታዊ የማምረት አቅማቸው 300000 ቶን፣
የማምረት አቅም አጠቃቀማቸው 50% ሲሆን፤ በዓመቱ ውስጥ 150 ሺህ ቶን አምርተዋል፤ ለ2300 ዜጐች በቋሚነት
ለ2 ሺህ ዜጐች በጊዜያዊነት የስራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡ 19 የቱቦላሬ አምራች ድርጅቶች ያሉ ሲሆን ዓመታዊ የማምረት
አቅማቸው 980000 ቶን ሲሆን ለ2000 ዜጐች በቋሚነት ለ20 ሺህ ዜጐች በጊዜያዊነት የስራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡ 22
አጠቃላይ በፋብሪኬሽን የተሰማሩ ተቋማት ያሉ ሲሆን ለ5000 ዜጐች በቋሚነት ለ20 ሺህ ዜጐች በጊዜያዊነት የስራ
ዕድል ፈጥረዋል፡፡

33
በሌላ በኩል የኬንያ የኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪ በማደግ ላይ ያለና በመገጣጠምና በጥገና አገልግሎት ደረጃ 61
ኩባንያዎች ያሉ ሲሆን በ2017 እ.ኤ.አ በወጣው ሪፖርት ኤሌክትሪካል ኢኩዩኘመንትና ኮምፖነንት ምርቶች ዋጋቸው
1.518 ሚሊየን የኬንያ ሽልንግ የሚያወጣ የውጭ ምንዛሬ ተገኝቷል፡፡ከዘርፋ ለ1500 ዜጐች በቋሚነት ለ5 ሺህ ዜጐች
በጊዜያዊነት የስራ ዕድል ፈጥረዋል፡፡
በአጠቃላይ በአፍሪካ ሀገሮች የጥሬ ብረት ምርት ከጥራት አንፃር ከፍተኛ ችግር ያለው መሆኑና በተለይም ለመሠረተ
ልማት የሚሆኑ ረጃጅምና ጠፍጣፋ ብረቶች በጥንካሬ በአለም አቀፍ ደረጃ በሚፈለገው መጠን አለመሆኑ በድምሩ
በአይረንና ሲቲል ምርት የዕውቀት ክፍተት መኖሩን ያሳያል፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በአሁኑ ወቀት 12 ሀገራት በድምሩ
ከ16 ሚሊዮን ቶን ያልዘለለ ጥሬ ብረትን የሚያመርቱ ሲሆን ይህም በአማካይ ሲታይ 1.3 ሚሊዮን ቶን በእያንዳንዱ
ማለት ነው፡፡
የማሽነሪና የተሽከርካሪ ቴክኖሎጂ ዕድገትና የምርት መጠንን በተመለከተ ከአፍሪካ ደቡብ አፍሪካ ቀዳሚነቱን የያዘች
ሲሆን በአመት 480,000 ተሽከርካሪዎችን ስታመርት ግብጽ በ2017 20,000 ተሽከርካሪዎች አምርታለች፡፡ በአፍሪካ
በተለይም ሰሜን አፍሪካ ሀገራት ሞሮኮ ዘመናዊ የአውሮፖ ስታንዳርድን የጠበቀ ሬኖልት የተሸከርካሪ ኢንቨስትመንት
ላይ መግባት እንዲሁም በደቡብ አፍሪኮ በBMW’s ምርት መግባቷ በአህጉሪቷ ያለው ተወዳዳሪነት ላይ ጥራት ያለው
ኢንቨስትመንት እየገባና የገበያ መዳረሻቸውንም እያሰፋ የመጡ መሆናቸውን ያመላክታል፡፡
በአጠቃላይ በአህጉሪቷ ስብጥርና ጥራት ያለው የውጭ ባለሃብት ውስጥ ከአሜሪካ፣ ከእንግሊዝና ከፈረንሳይ ትልቁን
ድርሻ የሚይዙ ሲሆን ጣሊያን በሃይል አቅርቦቱ ኢንቨስትመንት በመቀጠልም ቻይና፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ሲንጋፖርና ሆንግ
ኮንግ ቻይና ከአፍሪካ ካሉ አስሩ ምርጦች ባለሃብቶች ውስጥ የሚካተቱ ሲሆን በ2016 እ.ኤ.አ የቻይና የውጭ
ኢንቨስትመንት ካፒታል 40 ቢሊየን አሜሪካን ዶላር መድረሱን ሪፖርቱ ያመላክታል፡፡ ሃገራችንም በብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ በዓለም ተወዳዳሪ ለመሆን በተለይ ጥራት ያለው ኢንቨስትመንት በመሳብና ተጨማሪ እሴት
ባላቸው አምራቶችን በመሳብ ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት የብረታ ብረት ኢንዱስትሪ የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት
ከመሆኑም በላይ የአንድ ሃገርን ዕድገት ለመለካት የብረት ነፍስ ወከፍ ፍጆታን ማሳደግ ይገባል፡፡
2.2.2 የቴክኖሎጂ ሸግግርና ልማት
2.2.2.1 ቴክኖሎጂ ሽግግር ፅንሰ ሃሳብና ሃገራዊ ዳሰሳ
ሳይንስና ቴክኖሎጂ ለአንድ ሃገር ወይም ድርጅት ዕድገት ወሳኝና የመኖር ወይም ያለመኖር ጉዳይ ሆኗል፡፡ የራሱ
ቴክኖሎጂ የሌለው ሃገር ጥገኛ ነው፡፡ ያላደጉ ሃገሮች ያለማደጋቸው ዋናው ምክንያት ቴክኖሎጂ የማመንጨትና
የመጠቀም አቅማቸው በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ነው፡፡ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ያላደጉ ሃገሮች በፍጥነት ለማደገ
የግድ አዲስ ቴክኖሎጂ ማፍለቅ አይጠበቅባቸውም፡፡ በአርፍዶ ደራሽነት ተጠቃሚ ሊሆኑ የሚያስችላቸውን ስልት
በመንደፍ ያደጉ ሃገሮች ያፈለቁትን ቴክኖሎጂ በፍጥነት በመጠቀም ወደ በለጸጉት ሀገሮች የተጠጋጋ የዕድገት ደረጃ
ላይ መድረስ ይችላሉ፡፡ በሌላ በኩል ብዙ ሃገራት የሚከተሉት የዕድገት አቅጣጫ በኢንዱስትሪያላይዜሽን ላይ ትኩረት
የሰጠ ነው፡፡ ይህ ደግሞ ያለቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት ማረጋገጥ እንደማይቻል ያደጉ ሃገራት
ተሞክሮ ያስተምራል፡፡ የቴክኖሎጂ ትራንስፎርሜሽን ማለት ደግሞ ማሽንን ወይም ደግሞ ፋብሪካን ከውጭ
አስመጥቶ መትከል ብቻ ማለት አይደለም፡፡ ፅንሰ ሃሳቡ ከዚህ በእጅጉ ይለያል፡፡ የቴክኖሎጂ ሽግግር ሲባል ቴክኖሎጂ
መቅዳትና ማላመድ፣ በራስ አቅም ዲዛይን ማድረግንና የራስ ማድረግን ያካትታል፡፡ የቴክኖሎጂ አቅም እንደ ሃገር
ሲገለፅ መጀመሪያ ለልማት ኘሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚውለውን የቴክኖሎጂ ፍላጐትን ከማወቅ አንስቶ የሆነውን
መምረጥ፣ ወደ ሃገር አስገብቶ አሟጦ መጠቀም መቻልን እና በሂደት ቴክኖሎጂውን ማላመድ እና ከዚህ አልፎ

34
ቴክኖሎጂውን በቀጣይነት የማሻሻል አቅም እየገነቡ በመሄድ በስትመጨረሻ በመስኩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን
ማመንጨት ያጠቃልላል፡፡ የቴክኖሎጂ አቅም በሂደት መገንባት ሲባል በቀጥታ የአምራችና አገልግሎት ሰጪዎችን
አቅም ብቻ ሳይሆን በሂደቱ ውስጥ ተዋናይ የሚሆኑትንም የፖሊሲ አውጪዎችና ውሳኔ ሰጪዎችና አስፈፃሚዎችን
አቅምን ይጨምራል፡፡
በሃገራችን በ 1994 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ፀድቆ ወደ ስራ የተገባ ሲሆን ዋነኛ ዓላማው ጉልበትን
በሰፊው በሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ላይ በማተኮር እና ካፒታልን በመቆጠብ ለኢንዱስትሪው ማንሰራራት መሠረት
መጣል ላይ ያተኮረ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዚህ የስትራቴጂ ሰነድ ላይ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት እንደ ዋነኛ
የፖሊሱው ማስፈፀሚያ መሣሪያ አድርጐ አስቀምጧል፡፡ በሌላ በኩል በ 2 ዐዐ 4 ዓ.ም የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና የፈጠራ
ፖሊሲ አዘጋጅቷል፡፡ የዚህ ፖሊሲ ዋናው ተልዕኮ የውጪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ሀገራችን በማስገባትና ለመጠቀም
የሚያስችል ሀገራዊ ቴክኖሎጂን የመምረጥ፣ የማላመድ፣ የማሻሻል፣ የማበልፀግና መጠቀም የሚያስችል የቴክኖሎጂ
ሽግግር ማዕቀፍ መገንባት ነው፡፡ በሌላ በኩል ይህን ፖሊሲ ለመተግበር ዝርዝር የስትራቴጂክ ማስፈፀሚያ ሰነድ
በ 2 ዐዐ 6 ዓ.ም የተዘጋጀ ሲሆንም በተለይ ቴክኖሎጂ ሽግግርን በሚመለከት የተቀመጡት አቅጣጫዎች በቂ
አይደሉም፡፡ ለቴክኖሎጂ ሽግግር ከፍተኛ ድርሻ ያላቸውን ተዋንያንና ባለድርሻ አካላት ለይቶና ለእያንዳንዱ ግልፅ
ተልዕኮ ከመስጠት እንዲሁም ለተግባራዊነቱ የመከታተያና የመገምገሚያ ስልቶችን ለይቶ ከማስፈፀም አንፃር ሰፊ
ክፍተት አለበት፡፡ በተጨማሪም በአምራች ኢንዱስትሪው የቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት ያሉ ተግዳሮቶች ተፅእኖው
ከፍተኛ ነበር፡፡ በቴክኖሎጂ ልማት የተስተዋሉ መሠረታዊ ችግሮች መካከል በተለይ በ 2 ዐዐ 6 ዓ.ም ተዘጋጅቶ ወደ
ትግበራ የተገባው ማስፈፀሚያ ስትራቴጂ ላይ ለቴክኖሎጂ ሽግግር አምስት ስትራቴጂዎች ማለትም፡-
 የተቋማት ቴክኖሎጂ የማላመድና የመጠቀም አቅም፣
 የቴክኖሎጂ ሽግግር ስርዓት መዘርጋት፣
 FDI እና ሌሎች የቴክኖሎጂ ሽግግር ስልቶች ስራ ላይ ማዋል፣
 በምርትና አገልግሎት ተቋማት መካከል የቴክኖሎጂ መረጃ ልውውጥ አንዲስፋፋ ማድረግ እንዲሁም
 የአዕምራዊ ንብረትና ሌሎች ተዛማጅ መረጃዎች መሰብሰብና ለቴክኖሎጂ ሽግግር ጥቅም ላይ የማዋል፤
የመሳሰሉት በግልፅ በስትራቴጂው ላይ የተቀመጡ ቢሆንም እነዚህ ስትራቴጂዎች ለቴክኖሎጂ ሽግግር የተሟላ
አቅጣጫ የማይሰጡ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ብዙዎቹ ወደ መሬት ወርደው ተግባራዊ አልሆኑም፡፡ ከዚህ
በተጨማሪም ሌሎች መሠረታዊ ችግሮች መካከል በዋናነት የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፡፡
 የቴክኖሎጂ ሽግግር ትርጉም፣ አረዳድና የግንዛቤ ክፍተት፤
 ቴክኖሎጂ ሽግግር በሀገር አቀፍ ደረጃ፣ በዘርፍ፣በተቋም ደረጃ ወይም በቡድን በታቀደ መልክ አለመሠራቱ፤
 በቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት ላይ ሚና ካላቸው ተዋንያንና ባለድርሻዎች ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆን፣
 የአምራች ኢንዱስትሪዎች የቴክኖሎጂ አቅምና ተነሳሽነት ማነስ፤
 የቴክኖሎጂ ሽግግር ስልቶች በአግባቡ አለመለየትና አለመጠቀም፤
 በሀገርአቀፍ ደረጃ በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ምርምርና ስርፀት አለመጠናከር እና
 በቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት የተደራጀ የማበረታቻና ድጋፍ ስርዓት አለመኖር ናቸው፡፡
2.2.2.2 አለምአቀፍ የኢኖቬሽን ሞዴል፣ የሃገራት የኢኖቬሽን ውጤት ንፅፅርና ሃገራዊ ዳሰሳ
ቴክኖሎጂ ሽግግር ማለት እውቀትን፣ክህሎትን፣ማሽነሪን፣መሣሪያን በመለየት፣በመምረጥ፣በመጠቀምና በማከማቸት
በሃገር ውስጥና ወደ ሌላ ሀገር ማስተላለፍ ነው፡፡ አለምአቀፍ ቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ስልቶች የካፒታል እቃዎች እና

35
የግብዓት ንግድ፣ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፣ የቴክኖሎጂ ውል ስምምነቶች ፣የሽርክና ኢንቨስትመንት ፣ የበለፀጉ
ሃገራት ቴክኖሎጂ ግልበጣ ፣ አለምአቀፍ ደረጃ የሰው ሃይል ዝውውር ፣ የአለምአቀፍ ተቋማት እና መንግስት ድጋፍ
እና የዕውቀት ንግድ ናቸው፡፡ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ ባህሪይና ውስብስብነት አንፃር ሃገራት የደረሱበትን
ተሞክሮ ለመውሰድ የሃገራት አመራረጥ በተለይ ቴክኖሎጂ ለሃገራት ኢኮኖሚ ዕድገት ወሳኝ በመሆኑና ከንዑስ ዘርፋ
ስፋት አንፃር የተሻለ ተሞክሮ ያላቸውን በሃገራችን የዕድገት ደረጃ ጋር ተመጣጣኝ ባይሆኑም በተለይ በዓለም አቀፍ
ደረጃ በኢኮኖሚው ውጤታማ የሆኑትንና በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ የተሻለ የዕድገት ደረጃ ላይ ያሉትን ቁልፍ
ሃገራት ተመርጠዋል፡፡ በአጠቃላይ ከቴክኖሎጂና ከኢኖቬሽን አንፃር ያለው አለምአቀፍ አመላካች መለኪያዎችን
የሚገልፅ ስዕላዊ መግለጫና የተመረጡት ሃገራት ደቡብ ኮሪያ፣ ቻይና፣ ሼትናም እና ጃፖን አለምአቀፍ የኤኖቬሽን
ውጤት እንዲሁም የሃገራቱ ዝርዝር ተሞክሮዎች ከዚህ ቀጥሎ በዝርዝር ቀርቧል፡፡
Frame work of the Global Innovation Index

36
የተመረጡ ሃገራት የአለምአቀፍ ኢኖቬሽን ኢንዴክስ ውጤት ንፅፅር
Sq. Major Global Innovation Index Country
No. China Republic of Japan Vitenam Ethiopia
Korea
Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank
value value value value value
1 INSTITUTIONS 64.1 60 79.7 26 89.9 10 58.6 81 47.5 119
1.1 Political environment 63 47 77.7 27 88.2 12 58.6 57 37.9 114
1.2 Regulatory environment 54.6 100 72.4 45 91.7 15 57.3 90 53.8 103
1.3 Business environment 74.7 48 89.4 6 89.8 5 59.6 106 50.7 124
2 HUMAN CAPITAL & 47.6 25 66.5 1 49.1 21 31.1 61 10.6 124
RESEARCH
2.1 Education 63.4 (13) 60.8 21 57.3 37 61.2 (18) 22.7 121
2.2 Tertiary education 20.6 94 49.4 16 13.6 (103) 24.7 81 5.8 (119)
2.3 Research & development (R&D) 58.8 17 89.3 1 76.3 5 7.4 67 3.3 86
3 INFRASTRUCTURE 58.7 26 61.6 15 64 9 42 82 35.6 99
3.1 Information & communication 74.5 46 94.1 1 90.3 7 57.5 82 38.5 108
technologies(ICTs)
3.2 General infrastructure 63.8 2 55.4 7 50.7 15 39.3 45 48.9 21
3.3 Ecological sustainability 37.9 67 35.4 77 50.9 27 29.2 100 19.4 126
4 MARKET SOPHISTICATION 58.6 21 64.3 11 65.8 10 57 29 27.3 128
4.1 Credit 45.3 43 67.6 15 68.5 12 68.6 11 7.7 127

37
Sq. Major Global Innovation Index Country
No. China Republic of Japan Vitenam Ethiopia
Korea
Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank Score/ Rank
value value value value value
4.2 Investment 42.2 64 48.7 43 42.9 63 33.1 108 28.3 (122)
4.3 Trade, competition, & market scale 88.2 21 76.7 17 85.9 3 69.3 35 45.8 116
5 BUSINESS SOPHISTICATION 55.4 14 57.6 10 56.5 11 30 69 20.2 118
5.1 Knowledge workers 84.9 (1) 75.3 5 63.1 21 22.8 102 8.5 124
5.2 Innovation linkages 27.2 58 46.1 18 50.2 12 20 86 17.4 112
5.3 Knowledge absorption 54.1 13 51.5 18 56.2 10 47.1 23 34.7 58
6 KNOWLEDGE & 57.2 5 50.2 13 50.8 12 35.6 27 17 88
TECHNOLOGY OUTPUTS
6.1 Knowledge creation 68.1 4 63.1 8 56.1 11 8.1 80 9 (73)
6.2 Knowledge impact 66.6 1 43.8 31 39.7 50 56.5 5 39.8 49
6.3 Knowledge diffusion 37 22 43.8 16 56.4 9 42.1 18 2.1 129
7 CREATIVE OUTPUTS 48.3 12 44.1 17 37.9 35 32.3 47 23.2 (80)
7.1 Intangible assets 77.6 1 65.8 3 54.5 22 43.7 53 39.4 (70)
7.2 Creative goods & services 35.2 15 25.7 42 30.9 26 28.8 32 14.2 (71)
7.3 Online creativity 2.7 79 19 37 11.6 49 13 44 0 (129)

38
Global Innovation Index 2019 WIPO(World Intellectual Property Organization) ባወጣው ሪፖርት መሠረት
ከላይ በቀረበው ሠንጠረዥ መሠረት በተለይ ከአደጉ ሃገራት አንፃር ያለውን ሀገራዊ ንፅፅር ስንመለከት በተለይ
በሃገራችን ለምርምር ትኩረት ሰጥቶ ከመስራትና ምርምሩም በዋናነት በቴክኖሎጂ መማርና ማላመድ ላይ ትኩረት
በማድረግ ባለፋት አስር ዓመታት ታስቦና ታቅዶ ሲሰራ አልነበረም፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገራችን የምርምርና ስርፀት
የሚሰሩ አካላት በበቂ ሁኔታ አሉ ማለት አያስደፍርም፡፡ ይህም የሚያሳየው የገበያ ክፍተት(Market failure) እንዳለ
ሲሆን ያሉትንም የምርምርና ስርፀት ተቋማት አስተባብሮና አቀናጅቶ ከመምራት አንፃር የአሠራር ክፍተት(System
failure) ይስተዋላል፡፡በምርምርና ስርፀት ዙሪያ የተስተዋሉ ዋና ዋና ክፍተቶች፡-
 የምርምርና ስርፀት ተቋማት የውጪ ቴክኖሎጂዎችን ለመለየት፣ ለመማር፣ ለማላመድና ለመጠቀም
የሚያስችል ግልፅ ተልዕኮ ያለመያዝና የሚደረገው ምርምር ከሃገሪቱ የልማት ፍላጐት ጋር ያለመጣጣም
ችግር፣
 ሃገራዊ የምርምር ሃብትን ውጤታማ በሆነ አግባብ ያለመጠቀም ችግር ይስተዋላል፡፡ በተበታተነ መልኩ
እየተካሄዱ ያሉና ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የሚፈስባቸው የምርምር ስራዎች በተቀናጀ መልኩ ስለማይመሩ
አላስፈላጊ ድግግሞሽና የሃብት ብክነትን አስከትለዋል፡፡
 የምርምርና ስርፀት ተቋማት አቅም ማነስ፡ አብዛኛዎቹ የምርምርና ስርፀት ተቋማት ብቃትና ልምድ ያለው
የሰው ኃይል፣ በጀትና የምርምር መሠረተ ልማት በበቂ ሁኔታ የላቸውም
 በሀገርአቀፍ ደረጃ የሀገሪቱን የኢንዱስትሪና የቴክኖሎጂ ልማት ፍላጐት ግምት ውስጥ በማስገባት
ምርምሮችን የሚያቅድ፣ የሚያካሄዱት ምርምሮች ከሀገሪቱ የልማት ፍላጐት ጋር የተጣጣማ ያለመሆን፣
ይህንንም ለማስፈፀም የሚገመግም፣ በየዓመቱ የሚሠሩ አዳዲስ የምርምር መስኮችን የሚለይና የሚወስን
ተቋም አለመኖር፣
 በሀገርአቀፍ ደረጃ ምርምርና ስርፀት የሚመራበት ስርዓት ግልፅ አለመሆን፤ ስለምርምርና ስርፀት ፖሊሲና
ስትራቴጂክ አቅጣጫ የሚሰጥ አካል፣ የወጣውን ፖሊሲና ስትራቴጂ መሠረት በማድረግ በየወቅቱ ለሃገሪቱ
የሚያስፈልገውን የምርምር አጀንዳዎች ለይቶ የሚያቅድና የሚያሰራ እና የሚገመግም አካል፣ በመጨረሻ
በቀጥታ ምርምሩን የሚያካሄዱ ተቋማት ተለይተው ስራውን እንዲያከናውኑ ከማድረግ አኳያ ክፍተቶቹ ሰፊ
ናቸው፡፡
 አሁን በኢንዱስትሪ ምርምር ላይ የሚሳተፋ ኢንስቲትዩቶች ተቀጥረው የሚሠሩ አብዛኛዎቹ
ተመራማሪዎች የተመራማሪነት የስራ መደብ(occupation) የያዙ ቢሆንም ነገር ግን በዋናነት የምርምር ስራ
እየሠሩ አይደለም፤ የምርምር ልምድና አቅም ክፍተት አለባቸው፡፡በምርት ጥራትና ምርታማነት እንዲሁም
በቴክኖሎጂ ሽግግርና ልማት ዙሪያ የተከናወኑ በጣም ጥቂት ጥናቶች ቢኖሩም አጥጋቢ አይደሉም፤
 በሌላ በኩል ለኢንስቲትዩት ባለሙያዎች የሚከፈለው ደመወዝና ጥቅማጥቅም አነስተኛ በመሆኑ ወደሌላ
ቦታ የመኮብለል ችግርና አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ የኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩቶች ከአንድ ማዕከል
በመነሳት ሁሉንም የሀገሪቱ ክፍል ማዳረስና በተለይ በሃገር ደረጃ በተለዩ የልማት ኮርደሮች ላይ ተደራሽ
መሆን በጣም አስቸጋሪ እንደሆነ ያሳያል፡፡
 የኢንስቲትዩቶች የስራ አፈፃፀም መለኪያ በቀጥታ ተፅእኖ በማያሳድሩበትና በተለይ በዘርፎቹ በሚሳተፋ
አምራች ኢንዱስትሪው ምርታማነት፣ አቅም አጠቃቀምና የስራ ዕድል ፈጠራና ከውጭ ምንዛሬ ግኝት
አንፃር መሆኑ ዋና ተልዕኮያቸውን ከመፈፀም ውጭ ወደ ፋሲሲሊቲ ድጋፍ ማተኮራቸውና ለንዑስ ሴክተሩ

1
ምን ዓይነት ቴክኖሎጂ እንዳላመዱለትና እንዳሸጋገሩለት አይደለም፡፡ ይህም ኢንስቲትዩቶች ከተሰጣቸው
ተልዕኮ አንፃር ሚዛኑን ያልጠበቀ እንዲሁም አቅጣጫውን የሚያስት በመሆኑ ኢንስቲትዩት የነበራቸው ጉዞ
በትክክለኛው ትራክ ላይ እንዳልነበረ ያመላክታል፡፡
ስለዚህ ከላይ በአለምአቀፍ ደረጃ የነበረብንን ደረጃ ለመቀየር በተለይ ኢንስቲትዩታቸንም በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ
ከፍተኛ ሚና ያለው ተቋም እንደመሆኑ መጠን አለም የሚከተልበትን አዋጭ የቴክኖሎጂ አቅጣጫ መከተል የግድ
ይላል፡፡ በሀገራችን የኢኮኖሚና ኢንዱስትሪ ልማት አቅጣጫ ላይ መሠረት በማድረግ ጥቅም ላይ መዋል ያለባቸውን
የቴክኖሎጂ ሽግግር ስልቶች ወይም ቻናሎች ለይቶ ማስቀመጥ፡፡ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ሀገራችን የምትከተለው
የኢንዱስትሪ ልማት ዕድገት አቅጣጫዎች በሶስት ደረጃዎች ማለትም የመጀመሪያው በቀላል አምራች
ኢንዱስትሪዎች(Light Manufacturing Industry) ልማት ላይ ያተኮረ፣ ሁለተኛው የከባድ ብረታ ብረትና ኬሚካል
ኢንዱስትሪዎች ( Heavy Metal and Chemical Manufacuring Industry) ልማት ላይ ያተኮረ፣ እንዲሁም
ሶስተኛው ከፍተኛ ቴክኖሎጂ - ተኮር ኢንዱስትሪዎች (High tech Industry) ልማት ላይ የሚያተኩር እንደሚሆን
ተጠቁማል፡፡
የቴክኖሎጂ ሽግግር ስልቶችን በሶስት በየዕድገት ምዕራፍ ማለትም የአስመስሎ ኩረጃ (Simple imitation) በዋናነት
ቴክኖሎጂን መማር ላይ ያተኮረ በተለይ በኢንዱስትሪ ልማቱ(Technological learning for industrialization)
ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን ከውጭ ሃገር የቆዩ ቴክኖሎጂዎችን(Matured technologies) አስመስሎ በመስራትና
በመማር ላይ ያተኮረ ይሆናል፤ የፈጠራ ኩረጃ(Creative imitation) በቴክኖሎጂ ካደጉ ሀገራት ለመድረስ ሀገር በቀል
የምርምርና ስርፀት ላይ ትኩረት በማድረግ መዋቅራዊ ለውጥ(structural transformation) ለማምጣት አቅዶ
መስራትና በአዳዲስ የውጭ ቴክኖሎጂዎችና በሀገሪቱ ቀጣይ ትኩረት የሚሰጣቸውን ቴክኖሎጂዎች በመምረጥ
መስራት ነው፡፡ በመጨረሻም አዳዲስ ቴክኖሎጂ ፈጠራ(Innovative imitation) ትኩረት የሚያደርገው በኢኮኖሚ
ዕድገት ከፍተኛ ደረጃ የደረሱ ሀገራትን ለመቀላቀል ፈጠራ ላይ የተመሠረተ ምርምርና ስርፀት(Creative R&D) ላይ
ማተኮር ሲሆን በዚህ ወቅት ሀገር በቀል ምርምርና ስርፀት(Indiganous R&D) ዋናው የቴክኖሎጂ ማፍለቂያ አድርጐ
መውሰድና በተመረጡ ቴክኖሎጂዎች በአለም ላይ ታዋቂ ወይም ቀዳሚ ሆኖ መገኘት ላይ መስራትን ያካትታል፡፡
ከብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ንዑስ ዘርፍ ባህሪይና ውስብስብነት አንፃር በሀገርአቀፍ ደረጃ የቴክኖሎጂ ሽግግር
ስልቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ኢንስቲትዩታችን ያለውን ሚና በአግባቡ በመለየት የትኞቹን የቴክኖሎጂ ሽግግር
ስልቶችን መጠቀም እንደሚገባው በቀጣይ በመወሰን ወደ ትግበራ መግባት የሚያስፈልግ ከመሆኑም በላይ በተለይ
ስልቶቹን በዕድገት ምዕራፍ መምራቱ ወሳኝ በመሆኑ ከሶስቱ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ ማስተላለፊያዎች አንፃር በጊዜ
ለይቶ በግልፅ በማስቀምጥ ትራንስፎርሜሽንን በሚያመላክት አግባብ ማቀድ እንደሚገባ ያደጉ ሃገራት ተሞክሮ
ያሳያል፡፡ ዝርዝር የሃገራትን ጠቅለል ያለ ተሞክሮና በተለይ የደቡብ ኮሪያ ከንዑስ ዘርፋችን አንፃር የተከተለችውን
ሞዴልና ስልት የሚያመላክት ዝርዝር ተሞክሮዎች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
2.2.2.3 አለምአቀፍ ተሞክሮ ዳሰሳ
የቻይና ተሞክሮ
ቻይና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የመረጠችው ቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ስልት FDI ነው፡፡ Equity Joint
Venture ለቻይና ተስማሚ የቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ስልት ነው ተብሎ የተመረጠ ነው፡፡ ቻይና ግልፅ የሆነ FDI ፖሊሲና
ማስፈፀሚያ ህጐችና ደንቦች ነበራት፡፡ በቻይና FDI ፖሊሲ ከውጭ ባለሃብቱ የሚጠብቃቸው ግዴታዎች፣
መሠማራት የሚችልባቸው ሴክተሮች፣ ማበረታቻዎች በግልፅ ተቀምጠዋል፡፡ ለአብነትም፡-

2
 በኤክስፖርት ገበያ ለማበረታታት የወጡ FDI ፖሊሲዎች፣
 የቻይና የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት የወጡ FDI ፖሊሲዎች(ለምሣሌ በ 1979 በወጣው የሽርክና ህግ ላይ
በግልፅ እንደተቀመጠው በውጭ ባለሃብቱ የሚገባው ቴክኖሎጂ የዘመኑ የዕድገት ደረጃ ላይ የደረሰ እና ለቻይና
እድገት ደረጃ ተስማሚ መሆን እንዳለበት በግልፅ ይደነግጋል በተጨማሪም የዘመኑ ቴክኖሎጂ በአደገበት ደረጃ
ቴክኖሎጂ ይዞ ለሚገባ ባለሃብት የተለየ የታክስ ማበረታቻ እንደሚደረግለት ይገልፃል፡፡)፣
 የውጭ ባለሃብት በቻይና R&D Center እንዲገነቡ የሚያበረታታ FDI ፖሊሲዎች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
በ 198 ዐዎቹ የቻይና የምርምር ተቋማት የገንዘብ ምንጫቸው ማዕከላዊና ክልላዊ መንግስታት ነበሩ፡፡
በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተቋማት እራሳቸውን በፋይናንስ እንዲያግዙ ለማድረግ መንግስት ለስራ ማስኬጃ ብቻ የሚውል
ገንዘብ ሲመድብላቸው፣ ሌሎች ገቢዎችን ግን ለምርምር ግራንቶች በመወዳደር እና በማሸነፍ እንዲያግዙ የሚያግዝ
መመሪያ በ 198 ዐ በማውጣት ስራ ላይ አውላለች፡፡ በ 1984 የቻይና ኮሚኒስት ፖርቲ በአጠቃላይ የኢኮኖሚው
ስትራክቸር ላይ ሪፎርም እንደሚያስፈልግ በመወሰን ሪፎርሙም ለምርምር ተቋማት ስልጣን መስጠት፣ ገበያው
ከፍተኛ ሚና እንዲጫወት ማድረግ፣ ተወዳዳሪ አካላት መፍጠርና ጥሩ የሰራን የሚያበረታታ አሠራር በመዘርጋት
በተለይ በቻይና በ 198 ዐዎቹ የተማረ ሳይንቲስት፣ ኢንጂነር እና ቴክኒይሻን እጥረት እና ያሉትንም በተማሩበት ዘርፍ
ላይ በአግባቡ ያለመጠቀም ችግርን ለመቅረፍ ችላለች፡፡ ቻይና የውጭ ሀገራትን እውቀት ወደ ሀገር ውስጠ ለማስገባት
የራስን ዜጐች ወደ አደጉት ሀገራት ልኮ ማስተማር፣ ፋብሪካዎችን እና የምርምር ተቋማትን አጥር ከልለው ለብቻቸው
እየሰሩበት ያሉበትን የአሠራር ስርዓት አጥፍቶ ወደ ትብብር እና የገበያን ፍላጐት ባማከለ መልኩ የሚሠራበትን
አሠራር ስርዓት በመዘርጋት በተለይ በሶስት በየዕድገት ምዕራፍ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስልቶችን ማለትም በዋናነት
የአስመስሎ ኩረጃ (Simple imitation)፣ የፈጠራ ኩረጃ(Creative imitation) እና አዳዲስ ቴክኖሎጂ
ፈጠራ(Innovative imitation) ትኩረት በማድረግ በቴክኖሎጂው ውጤታማ ጉዞ ተራምዳለች፡፡
የጃፖን ተሞክሮ
እንደ ጃፖን ያሉ ሀገራት ልምድ የሚያሳየው በተመረጡ ዘርፎች ላይ አስመጪና ላኪዎችን በአምራች ዘርፋ ላይ
እንዲሰማሩ በማድረግ የውጭ ቴክኖሎጂዎችን ሀገር ውስጥ ማምረት እንደቻሉ ነው፡፡ ጃፖን በመጀመሪያው የእድገት
ዘመኗ በወጭና ገቢ ንግድ የተማሩ ጠቅላላ የንግድ ስራ ድርጅቶች ቴክኖሎጂን በማሸጋገር በኩል መሪ ሚና
ተጫውተዋል፡፡ ለምሣሌ ሚሲቩይ(Mitsui)፣ ሲዚኪ(Suzki) ፣ሚሲቡሺ(Mitsubishi) የካፒታል እቃዎችን
በማስገባት መልሶ በማምረት እና በማስፋፋት ቴክኖሎጂን ሀገር ውስጥ በማስቀረት ፈር ቀዳጅ የንግድ ድርጅቶች
ነበሩ፡፡ በሀገራችን እንደዚህ ዓይነት ሙከራዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታዩ ይገኛሉ፡፡ በማራቶን ሞተርስ ኢንጂነሪንግ
ካምፖኒ የተገነባው የሀዩንዳይ መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ በምሳሌነት ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ሌላው በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞች ላይ ያተኮረ ምርምር ለሚያደርጉ የምርምር እና ስርፀት ማዕከላት
የተለየ የታክስ ማበረታቻ ማድረግ እና ለምርምር ተብሎ ከሚገቡ ናሙና የተለየ ኤክሳይስ ታክስ ቅናሽ ማድረግ
ይገኝበታል፡፡ መሪ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወይም ኩባንያዎችን ባላቸው አንፃራዊ ተወዳዳሪነት፣ ምርታማነት እና
በውጤት ተኮር ቴክኖሎጂ ሽግግር ንቁ ተሳትፎ መሄር መሳኝ መስፈርት ተደርገው ኩባንያዎቹን በመለየትና
በማደራጀት ድጋፍ የማድረግ ስራ ይከናወናል፡፡ የቴክኖሎጂ መሪ አምራች ኩባንያዎችን የሚከተሉ ሌሎች
ኢንዱስትሪዎችን በማበረታታት በተለይ በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞችን የቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ድልድይና
ለሀገር ውስጥ ዕድገት መሠረት በመጣል በኢኮኖሚው ላይ መሪ ተዋናይነትን ሚና በመጫወት አዳዲስ ቴክኖሎጂ

3
ፈጠራ (Innovative imitation) በማስፋት የቴክኖሎጂ ሽግግሩን ውጤታማ ከማድረግ በዘለለም በአለምአቀፋ
የኢኖቬሽን ኢንዴክስ መሠረት ከመሪዎቹ ተርታ እንድትሰለፍ አድርጓል፡፡
የቬትናም ተሞክሮ
ቬስትናም በዋናነት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ላይ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው ሴክተር የኤሌክትሮኒክስና የተሽከርካሪዎች
ዘርፍ ነው፡፡ ልክ እንደ ቻይና ሁሉ ቬትናም ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የመረጠችው ቴክኖሎጂ
ማሸጋገሪያ ስልት FDI ነው፡፡ Equity Joint Venture ተስማሚ የቴክኖሎጂ ማሸጋገሪያ ስልት ነው ተብሎ የተመረጠ
ነው፡፡ በተለይ በዓለምአቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያላቸውን ኩባንያዎች ማለትም Siamens, Novaartis, Carlsberg,
Mitsubishi, Toyota, Samsung, LG, Exxon Mobile, Ford እና GE ኩባንያዎችን ዘመኑ የደረሰበትን የዕድገት
ደረጃ የሚያመላክቱ ቴክኖሎጂዎችን በማሻገርና በተለይ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የኤክስፖርት ምርት ተጨማሪ እሴት
በማከል በሃገሪቷ ከአጠቃላይ የኤክስፖርት መጠን ድርሻ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፋ 84 በመቶ በመያዝ ውጤታማ የኢኮኖሚ
ዕድገት በተለይ በ 10 ዓመት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ የ 7.8 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች፡፡
ሌላው ሼትናም በተለይ በሃገር ውስጥ ባለሃብት ላይ የቴክኖሎጂ መሠረት ለመጣል በተመረጡ ሴክተሮች ላይ
ለሚሰማሩ የሽርክና ኢንቨስትመንቶች ሀገር ውስጥ ገበያ ላይ እንዲሸጡ በመፍቀድ የውጭ ባለሃብት ከሀገር ውስጥ
ባለሃብት ጋር ኢንቨስት እንዲያደርጉ በማበረታታት የሀገር ውስጥ ባለሃብትን አቅም ለማሳደግ ችላለች፡፡ በተለይ
በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞችን ከማስፋት አኳያ 131000 አዳዲስ ኢንተርኘራይዞች የተፈጠሩ ሲሆን ከዚህ
ውስጥ 60 በመቶው በኤሌክትሮኒክስና በተሽከርካሪ መለዋወጫ ምርት ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ ኢንተርኘራይዞችን
ከማስፋፋት አንፃር በተለይ በፋይናንስ ማበረታቻ ዙሪያ ለአምራች ዘርፋ በተለይም ለቴክኖሎጂ ሽግግር ከፍተኛ
አስተዋፅኦ ያላቸውን ዘርፎች መሠረት ያደረገ ብድር እና የብድር ወለድ ተመን ስርዓት በመዘርጋት የአምራች ዘርፋ
የስራ ዕድል በመፍጠር፣ እሴት በመጨመር፣ ቴክኖሎጂ በማሸጋገር፣ የውጭ ምርትን በመተካትና የውጭ ንግድን
ተሳታፊነት በማስፋት ረገድ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡
የደቡብ ኮሪያ ተሞክሮ
ከኮሪያ ተሞክሮ የምንረዳው ነገር ቢኖር በኢንዱስትሪ አብዮት ጉዞ በተለይም በመጀመሪያዎቹ የእድገት ዓመታት
መንግስት ምቹ ፖሊሲዎችን በመቅረጽ እና ብቁ ተቋማትን በመፍጠር የአንበሳውን ድርሻ መወጣቱን ያመላክታል፡፡
ለዚህም በዋናነት ማሳያ ተቋማዊ የምርምር ማዕከላት በአለምአቀፍ ደረጃ ዕውቅናቸው ከፍተኛ የሆኑት አስር
የምርምርና ስርፀት ተቋማቶች አሁን ለደረሱበት ውጤት የመንግስት ሚና ከፍተኛ መሆኑን ያመላክታል፡፡ አገራት
በኢንዱስትሪ እድገት ጉዞ በቀጠሉ ቁጥር የሚከተሉት የቴክኖሎጂ ሽግግር ስትራቴጂ በዛው ልክ መለወጥ መቻል
እንዳለባቸው ያመላክታል፡፡ ይኸውም ነባር ቴክኖሎጂዎችን (Matured technologies) በላይሰንስ ፈቃድ ውል እና
በተርን ኪይ ፖኬጅ መልክ ማግኘት እንደሚቻል፣ ነገር ግን ሞደርን የሆኑ ዘመን አፈራሽ የአመራረት ቴክኖሎጂዎችን
በዚህ መልኩ ማግኘት አስቸጋሪ እንደሆነ፣ ከዚህ ይልቅ እነዚህን ቴክኖሎጂዎች ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት እና
ለመማር FDI እና Joint Venture የተሻሉ እንደሆነ የኮሪያ ተሞክሮ ያስገነዝበናል፡፡
ከኮሪያ መማር እንደሚቻለው ውጭ ከሚገኙ እና እውቅና ካተረፋ አምራቶች/ገዥዎች ጋር ስምምነት በማድረግ
የምርት አካላት እና ያለቀለት ምርትን በማምረት እና ለገዥዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እና በሚፈልጉት የጥራት ደረጃ
በማቅረብ ማለትም በ OEM (Original Equipment Manufacturing) ዘዴ አማካኝነት ቴክኖሎጂን የራስ ማድረግ
እንደሚቻል፣ ከቴክኖሎጂ ሽግግር ጋር ተያይዞ ከተወሰነ ጉዞ በኃላ የሚያጋጥሙ የእውቀት ማነስ ችግሮች /በተለይም
የምርት እና የምርት ሂደት ዲዛይን መስራት/ በነቃ የመማር ሂደትና በትላልቅ ኩባንያዎች ወይም በመንግስት ደረጃ

4
በሚደረጉ ሰፋፊ የምርምርና ስርፀት ስራዎች እንዲሁም ውጭ ከሚገኙ የእውቀት ማዕከላት ጋር ቁርኝት በመፍጠር
ችግሩን መሻገር እንደሚቻል የኮሪያ ኩባንያዎች ተሞክሮ ያሳያል፡፡
በመጀመሪያው የእድገት ዓመታት በተለይም አገራት ነባር የውጭ ቴክኖሎጂዎችን በምልስ ምህንድስና አማካኝነት
አመሳስለው ለመስራት በሚሞክሩበት ወቅት ጠንካራና አስገዳጅ የአዕምሮአዊ ጥበቃ ህግ ተግባራዊ ማድረግ
የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዳይኖር እንቅፋት ሊሆን ይችላል፡፡ በዚህ ረገድ ከኮሪያ ተሞክሮ የምንረዳው ዋነኛው ነገር
እንዴት የፖተንት እና የዩቲሊቲ ሞዴሎች የአገራት የእድገት ደረጃ ግንዛቤ ባስገባ መልኩ ተግባራዊ ማድረግ
እንደሚያስፈልግ በዚህም ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት እና የፈጠራ ስራዎችን ማበረታታት እንደሚቻል ነው፡፡
ከኮሪያ ተሞክሮ መማር እንደምንችለው በዋናነት ሶስቱ ምሰሶዎች የሰለጠነ የሰው ሃይል፣ ቴክኖሎጂ ሽግግር እና
የውስጥ የምርምርና ልማት ጥረት እርስ በርሳቸው የሚደጋገፋ እና የሚሞላሉ ናቸው እንጂ የሚተካኩ አይደሉም፡፡
ይህም ሲባል በአንድ አገር የሰለጠነ የሰው ሀይል መኖሩ አገሪቱ ውስብስብ ቴክኖሎጂዎችን በቀላሉ ለመረዳት በራሷ
አቅም የምታደርገው የምርምርና ልማት ስራ ከማገዙም በተጨማሪም አገሪቱ የውጭ ቴክኖሎጂ ባለቤት ለመሆን
በምታደርገው ስምምነት የመደራደር አቅሟን ያጐለብታል ተብሎ ይታሰባል፡፡
በአጠቃላይ የኮሪያ ተሞክሮ የሚያስገነዝበን በአገር ውስጥ ጠንካራ የምርምርና ስርፀት ስራ መስራት የአገር ውስጥ
የቴክኖሎጂ አቅምን በማሳደግ ከውጭ የሚገቡ ቴክኖሎጂዎችን በፍጥነት ለማላመድና የራስ ለማድረግ
እንደሚጠቅም፣ ከዚህ በተጨማሪም አንድን ቴክኖሎጂ በቀላሉ እና ስኬታማ በሆነ መልኩ ለማግኘት፣ ለማላመድና
ለማልማት ትልቁ እና ወሳኝ ጉዳይ በአግባቡ የተደራጀ ተቋማት እና ምቹ የፖሊሲ ምህዳር መኖር ወሳኝ ጉዳይ
እንደሆነ ያመላክታል፡፡ የኮሪያን የቴክኖሎጂ ሽግግር ልማት ከንዑስ ዘርፋችን አንፃር የተከተለችውን ሞዴል የሚገልፅ
ስዕላዊ መግለጫና የፖሊሲ ድጋፍ በተመለከተ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

5
6
2.3 የ 2013 - 2022 ዕቅድ ዘመን የፍላጎት ትንበያና የሀገር ውስጥ አቅርቦት አቅም
በክፍል አንድ የፍላጐትና አቅርቦት ግምገማ እንዲሁም በክፍል ሁለት በዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ ከገቡ ከሌሎች ሃገራት
ተሞክሮ በመነሳት በ2013 ዓ.ም የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች ፍላጎትና ይህ ፍላጎት የተሸፈነበት ሁኔታ
ተብራርቷል፡፡ ለዚህ ዕቅድ መነሻ እንዲሆንም በ2013 ዓ.ም የፍላጎትና አቅርቦት ጥምረት (Demand & Supply
Equilibrum) ተሰልቷል፡፡ በዚህ ክፍል ውስጥ የቀጣይ 10 ዓመታት የፍላጎት ትንበያ በተለያዩ አስተሳሰቦች (Scenarios)
እናያለን፡፡
2.3.1 ከፍላጐት በመነሳት የቀረበ የምርቶች ትንበያ
በክፍል አንድ በቀረበው የፍላጐትና አቅርቦት አፈፃፀም ግምገማ በ2011 ዓ.ም ብር 70.97 ቢሊየን ብር ወይም አሁን
ባለው አማካይ የብረት ዋጋ በኪ.ግ ብር 59.14 የብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች በመጠን 1.2 ሚሊየን ቶን ፍላጐት
እንደሆነ ያመላክታል፡፡ የ2012 በጀት ዓመት 1.447 ሚሊየን ቶን ይደርሳል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ከዚህ በመነሳት የ2013 -
2022 የፍላጎት ትንበያ ለማሳካት በቀጣይ አስር ዓመት 20.6 በመቶ ለማሳደግ የተቀመጠውን በመጠቀም የምርት
መጠንና ብር ለመተንበይ ተሞክራል፡፡ በ2022 ዓ.ም የምርት መጠን 613.90 ቢሊየን ብር ይደርሳል ተብሎ ይታሰባል፡፡
የተጨማሪ እሴት ትንበያ 58.18 ቢሊየን ብር ወይም 9.5% ሲሆን የቀጣይ አስር ዓመታት የምርቶች መጠንና
ተጨማሪ እሴት በሚቀጥለው ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡

7
ሠንጠረዥ 8፡- የምርቶች መጠንና የተጨማሪ እሴት ትንበያ
ተጨማሪ የምርት መጠን
የምርት መጠን እሴት በቢሊየን ብር
ተ.ቁ የዕቅድ ዘመን ምርቶች በቶን
በቢሊየን ብር

1 2012 1,447,200 85.3848 8.94 94.32

2 2013 1,745,323 102.974 10.78 113.75

3 2014 2,104,860 124.187 13.00 137.18

4 2015 2,538,461 149.769 15.67 165.44

5 2016 3,061,384 180.622 18.90 199.53

6 2017 3,692,029 217.83 22.80 240.63

7 2018 4,452,587 262.703 27.49 290.20

8 2019 5,369,820 316.819 33.16 349.98

9 2020 6,476,003 382.084 39.99 422.07

10 2021 7,810,059 460.793 48.23 509.02

11 2022 9,418,931 555.717 58.18 613.90

አማካይ 20.6%
2.3.2 ከተሞክሮ በመነሳት የተደረገ ትንበያ
በክፍል ሁለት ከተደረገው አለም ዓቀፍና አህጉራዊ ተሞክሮ ዳሰሳ በተለይ በዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ የገቡ ሃገሮችን
ስንመለከት በዋናነት ከኢስያ ህንድ እንዲሁም ከአፍሪካ ግብፅን ማየት ይቻላል፡፡ ይኸውም ህንድ ነፍስ ወከፍ የብረት
ፍጆታ በ2018 እ.ኤ.አ. 70 ኪ.ግ የደረሰ ሲሆን ግብፅ 111 ኪ.ግ ደርሷል፡፡ በተለይ የህንድ የህዝብ ቁጥር በጣም ከፍተኛ
በመሆኑና ከሃገራችን ጋር ሊነፃፀር የማይችል በመሆኑ ግብፅ ጋር ተቀራራቢ የህዝብ ቁጥር ያለን በመሆኑ በአሁኑ ወቅት
ግብፅ ያለችበት ደረጃ ወደ ከፍተኛ የዝቅተኛ መካከለኛ ገቢ እየተቃረበች ያለችበት ሁኔታ ያለ በመሆኑ ተመራጭ
ሆናለች፡፡ በዚሁም መሠረት የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት በ2012 ዓ.ም 110 ሚሊየን ይደርሳል ተብሎ የሚታሰብ ሲሆን
አሁን ባለው 3% ዕድገት በ2022 ዓ.ም 142.5 ሚሊየን ህዝብ ስለሚደርስ ግብፅ አሁን የደረሰችበት 111 ኪ.ግ አንፃር
በ2022 ዓ.ም አጠቃላይ የብረት ምርት መጠን 15.8 ሚሊየን ቶን የሚደርስ ሲሆን የብረት አማካይ ዋጋ በኪ.ግ በ59
ብር ሲሰላ የምርት መጠኑ 932.2 ቢሊየን ብር ይደርሳል፡፡ በአጠቃላይ ከላይ በቀረበው ከሁለቱ የፍላጎት ትንበያ
አስተሳሰቦች (Scenarios) አንፃር በኢንዱስትሪ አውራ ካርታ(2013-2025) በንዑስ ዘርፋ ተጋኖ ከተቀመጠው የምርት
መጠን 1.397 ትሪሊየን አንፃር የሚቀርበው የሁለተኛው አማራጭ በመሆኑና በግብፅ ካለው ተጨባጭ የኢኮኖሚ ደረጃ
ሃገራችን የብረት ነፍስ ወከፍ በኪ.ግ 111 ለመድረስ ግብ ቢጣል በዓለም ካለው የብረት ተለዋዋጭነት ዋጋና ጭማሪ
አንፃር ከብር 932.2 ቢሊየን ምርት በላይ ማግኘት ስለሚቻል የተሻለው ወይም ተመራጩ አስተሳሰብ (Scenario)
ሆኗል፡፡

8
2.4 የዕቅድ ዘመን ተኪ ምርቶች ዕድገት ትንበያ
የ2013 - 2022 ዓ.ም የብረታ ብረትና ኢንጂነሪነግ ምርቶች ፍላጎትን ለመተንበይ ከተሞክሮ በመነሳት ፍላጎትና
አቅርቦት የተጣመሩበትን ብር 932.2 ቢሊዮን ምርት በመውሰድ እና በአስሩ ዓመት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት
እንደምንረዳው የገቢ ምርት አማካይ ዕድገት 20.6% በተተነበየው መሠረት ከ2013 – 2022 ዓ.ም ድረስ ሊኖር
የሚችለውን የተኪ ምርቶች ዕድገት በማስላት በሚከተለው ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡
ሠንጠረዥ 9፡- የምርቶች መጠን ትንበያ
የዕቅድ
የCIF መጠን የCIF
መጠን ዘመን
ተ.ቁ የዕቅድ ዘመን በቢሊዮን ሚሊየን በቢሊዮን
ሚሊየን በቶን
ብር በቶን ብር
1 መነሻ 2012 ዓ.ም 2.43 143.23 2018 7.47 440.68
2 2013 2.93 172.74 2019 9.01 531.46
3 2014 3.53 208.32 2020 10.86 640.94
4 2015 4.26 251.23 2021 13.10 772.97
5 2016 5.14 302.99 2022 15.8 932.20
6 2017 6.19 365.40

2.5 በብረታ ብረት የነፍስ ወከፍ ፍጆታ ላይ የተመሠረተ የዕቅዱ ዘመኑ የፍላጎት ትንበያ
ለዚህ ዕቅድ ዝግጅት መነሻ እንዲሆን አሁን ያለው የብረታ ብረት የነፍስ ወከፍ ፍጆታ እንዲገመት
ተደርጓል፡፡ ግምቱ መሠረት ያደረገው በገቢና በሃገር ውስጥ ምርቶች ላይ ነው፡፡ ለዚህም እንደምክንያት
የተወሰደው የብረታ ብረትና የኢንጂነሪንግ ገቢ ምርቶቸ አንድም በጥሬ ዕቃ ግባትነት ወይንም በቀጥታ
ለልማትና ለግል ፍጆታ የሚውሉ በመሆናቸውና ሀገር ውስጥ ተመርቶ በግባትነት የሚቀርብ ብረታ
ብረት እንደሚኖር ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ ከሀገር ውስጥ የሚቀርብ ውድቅዳቂ ብረታ ብረት መጠን
በነፍስ ወከፍ ፍጆታ መጠን ላይ የሚያመጣው ለውጥ ዝቅተኛ በመሆኑ በስሌት ውስጥ አልተካተተም፡፡
ይህን መሠረት በማድረግ የተዘጋጀው የሀገራችን የነፍስ ወከፍ የብረታ ብረት ፍጆታ በሚከተለው
ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡

ሠንጠረዥ 10፡- የነፍስ ወከፍ ፍጆታ ግምት


ምርቶች የህዝብ የነፍስ ምርቶች የህዝብ የነፍስ
ተ. ዘመን ዘመን
መጠን ብዛት ወከፍ መጠን ብዛት ወከፍ
ቁ በቢሊየን ፍጆታ በቢሊየን ፍጆታ
በሚሊየን በኪ. ግ በሚሊየን በኪ. ግ
ኪ.ግ ኪ.ግ
1 2013 2.93 109.2 26.81 2018 7.47 126.6 58.99

2 2014 3.53 112.5 31.39 2019 9.01 130.4 69.07

3 2015 4.26 115.9 36.75 2020 10.86 134.3 80.88

4 2016 5.14 119.3 43.03 2021 13.10 138.3 94.70

9
5 2017 6.19 122.9 50.38 2022 15.8 142.5 110.88

2.6 በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ የስራ ዕድል ፈጠራ የዕቅዱ ዘመኑ ትንበያ
ከአጐራባች ሃገር ኬንያ በንዑስ ዘርፋ የምርት ስብጥር በማሳደግ በአጠቃላይ በዘርፋ 88 ሺህ የስራ
ዕድል የተፈጠረ መሆኑንና በተለይ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ በባህሪው ከፍተኛ ካፒታልና
ውስብስብ ቴክኖሎጂዎችን የሚፈልግ በመሆኑ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ 1
ሚሊየን የስራ ዕድል ለመፍጠር ከተያዘው ግብ አንፃር ግምት ውስጥ በማስገባት የ 10% ድርሻውን
ቢይዝና ኬንያ አሁን ከደረሰችበት በ 14% በማሳደግ በ2022 ዓ. ም 100 ሺህ እንደሚደርስ ግምት
ተወስዷል፡፡ ይህን መሠረት በማድረግ የተዘጋጀው የንዑስ ዘርፋን የስራ ዕድል ፈጠራ በሚከተለው
ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡

ሠንጠረዥ 11፡- የስራ ዕድል ፈጠራ ትንበያ


ተ. ዘመን የስራ ዕድል ዘመን የስራ ዕድል ብዛት
ቁ ብዛት በሺህ በሺህ

1 2013 2 2018 10
2 2014 4 2019 11

3 2015 4 2020 13

4 2016 6 2021 16

5 2017 7 2022 19

ክፍል ሶስት
3. የቀጣይ 10 ዓመት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ዘርፍ መሪ ዕቅድ
3.1 ሀገራዊ፣ የዘርፉና ንዑስ ዘርፋ ራዕይ እንደመነሻ
ሀ) ሀገራዊ ራዕይ
በ 2022 ኢትዮጵያ፤ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት
ለ) የዘርፉ ራዕይ
በ 2022 በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ የንግድና ቀላል የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ
ሐ) የንዑስ ዘርፉ ራዕይ
በ 2022 በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነ ቀላል የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኢንዱስትሪ በመገንባት፣ ለከባድ
ኢንዱስትሪዎች ልማት መሰረት ተጥሎ ማየት ፡፡

10
3.2 ፖሊሲና ስትራቴጂዎች
 በትግበራ ላይ ያለው የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጀ

 በቀጣይ ተግባራዊ የሚደረጉ ሌሎች አዳዲስ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች

3.3 አለም አቀፍና አህጉራዊ ስምምነቶች


 አገራችን የተፈራረመችው የአፍሪካ አህጉራዊ የንግድ ስምምነት፤
 የአለም ንግድ ድርጅት (WTO) አባልነት፤
 አሜሪካ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገራት የሰጠችው የ AGOA (African Growth and opportunity
Act) እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት በዕድገት ኋላ ቀር ለሆኑ አገራት የሰጠው የ EBA (Everything But
Arms) የቀረጥና ኮታ ነጻ የገበያ ዕድሎች፤
 አፍሪካን ከድህነትና ኋላ ቀርነት በማላቀቅ በኢንዱስትሪ የዳበረችና ህዝቦቿንም የልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ
የሚያስችል “አጀንዳ 2063” ራዕይ፤

3.4 የዕቅዱ ዓላማዎች፣ መሠረታዊ አቅጣጫዎች፣የትኩረት መስኮች፣ጥቅል ግቦችና ማስፈፀሚያ


ስትራቴጂዎች
3.4.1 የንግድና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የዕቅዱ ዓላማዎችና ጥቅል ግቦች
የዘርፉን ተልዕኮ ከማሳካት አንጻር ቀጥሎ የተቀመጡት ዋና ዋና ዓላማዎች ትኩረት የተሰጣቸው ናቸው፡፡
1) ዘመናዊ፣ ፍትሃዊና በውድድር ላይ የተመሠረተ የንግድ አሠራርና የግብይት ሥርዓትን ማስፈን፣
2) የዓለም አቀፍና አካባቢያዊ ትስስር አካል በማድረግ እና የውጭ ምንዛሪ ግኝትን በማሳደግ ዘርፉ ለኢኮኖሚ ዕድገት፣ለሥራ
ዕድል ፈጠራና ለድህነት ቅነሳ አስተዋጽኦ እንዲያበረክት ማስቻል፤
3) የምርትና የምርታማነት ዕድገት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የኢኮኖሚ አወቃቀር ትራንስፎርሜሽን ለማምጣት የማኑፋክቸሪንግ
ኢንዱስትሪው ወሳኝ የዕድገት ሞተር መሆን መቻሉንና ዕድገቱም ቀጣይነት ያለው መሆኑን ማረጋገጥ፣
4) የአገር ውስጥ ባለሀብት በማኑፋክቸሪንግ የኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት እንዲሰማራ ምቹ ሁኔታ መፍጠርና ስኬታማ
ትራንስፎርሜሽን እንዲኖር ማድረግ፣
5) ከዘላቂ የአካባቢ ልማት ጋር የተጣጣመ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪን መገንባት እና
6) የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ናቸው፡፡
የዕቅዱ ጥቅል ግቦች
1. አገራችን በንግድ አሠራር ምቹነት (easy of doing business) አሁን ካለችበት 159 ኛ ደረጃ በ 2022 ወደ
ምርጥ 20 አገሮች ተርታ ማሰለፍ፤
2. አሁን ያለውን የተንዛዛ የግብይት ሰንሰለት ሪፎርም በማድረግ የሸማቹ ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፤

3. የገበያ፣ የአምራች ኢንዱስትሪዎች፣ የገቢና ወጪ ምርቶች ጥራት ኢንስፔክሽንና ሬጉሌሽን ሥራን ሪፎርም
በማድረግ ተወዳዳሪነትን ማሳደግ፤

4. የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ አሁን ካለው 6.8 በመቶ የኢኮኖሚ ድርሻ በ 2022 ወደ 17 በመቶ ማሳደግ፣

11
5. የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ከ 2008-2012 ከነበረበት አማካይ 16.6 በመቶ ዕድገት ከ 2013-2022 ወደ
20.6 በመቶ ማሳደግ፤

6. አሁን ያለው 50% አማካይ የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ወደ 85% ማድረስ፤

7. በ 2022 በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰማራው የሰው ኃይል 1 ሚሊየን ማድረስ፤

3.4.2 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ ዓላማዎች


የንዑስ ዘርፉን ተልዕኮ ከማሳካት አንጻር ቀጥሎ የተቀመጡት ዋና ዋና ዓላማዎች ትኩረት የተሰጣቸው ናቸው፡፡
1) ጥራት ያለው የውጭ ኢንቨስትመንት በመሳብና የአገር ውስጥ ባለሀብት በንዑስ ዘርፋ የኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት
እንዲሰማራ ምቹ ሁኔታ መፍጠርና ስኬታማ ትራንስፎርሜሽን እንዲኖር ማድረግ፣
2) የምርትና የምርታማነት ዕድገት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የኢኮኖሚ አወቃቀር ትራንስፎርሜሽንና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፋን
ለማሳደግ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪው ወሳኝ የዕድገት ሞተር መሆን መቻሉንና ዕድገቱም ቀጣይነት ያለው
መሆኑን ማረጋገጥ፣
3) የዲዛይንና የማኑፋክቸሪንግ አቅም በመገንባት የብረታ ብረትና ስቲል ውጤቶች፣ የማሽነሪና ኢኩዩኘመንቶችን፣
የአውቶሞቲቭና ሌሎች ተሽከርካሪዎችን እና የኤሌክትሮኒክና ኤሌክትሪካል ምርቶችን በማምረት ሌሎች ኢንዱስትሪዎችን
መደገፍ፣
4) ከዘላቂ የአካባቢ ልማት ጋር የተጣጣመ የንዑስ ዘርፋን ኢንዱስትሪን መገንባት እና
5) የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪውን የዕድገት ዕመርታ ለማሳካት ከቀጣይ ዕድገቶች ጋር የተጣመረ ጠንካራ የሰው
ሃብት ልማት ውጤቶችን በማረጋገጥ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ናቸው፡፡

3.4.3 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ መሠረታዊ አቅጣጫዎች


1. ነባር ኢንዱስትሪዎች ማሻሻልና የማምረት አቅማቸውን ማሳደግ፣
2. ኢንቨስትመንቶችን በብዛትና በጥራት መሳብ፣
3. የውጭ ሃገር የብረት ማዕድን በመጠቀም ጥሬ ብረትን የማምረት አቅጣጫን በመከተል ቀጣይነት ያለው የግብዓት
አቅርቦት ማረጋገጥ፤
4. በንዑስ ዘርፋ አዳዲስ ኢንዱስትሪዎችንና የምርት ዓይነቶችን ማስፋፋት፣
5. ከባድ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ እንዲሁም ከፍተኛ ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ ኢንዱስትሪዎች ልማትንና
ከሌሎች ኢንዱስትሪዎች ጋር ያላቸውን ትስስር ማረጋገጥ፣
6. በሃገር ውስጥ የማቅለጫ ፈርነሶችን፣ የመዳመጫ ሚሎችን፣ የካስቲንግ ፋውንደሪዎችን፣ የተሟሉ ማሽነሪዎችና
ኢኩዩኘመንቶችን በተሻሻለ ቴክኖሎጂ የመፈብረክ አቅምን በመገንባት ከውጭ የሚገቡትን በፍጥነት የመተካት አቅጣጫን
መከተል፣
7. ማሽነሪና ኢኩዩኘመንቶችን ለማምረት የሚያስችሉ የሞልዲንግ፣ የፎርጂንግ እና የካስቲንግ ቴክኖሎጂዎችን ከዘመናዊ
ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቀናጀት መለዋወጫና ኮምፖነንቶችን የማምረትና የመገጣጠም አቅጣጫን መከተል፣
8. የኤሌክትሪካል ኢኩዩኘመንቶች፣ የማሽነሪያና ኢኩዩኘመንቶች፣ የአውቶሞቲቭና ሌሎች ተሽከርካሪዎችን የመገጣጠም ደረጃ
ከ SKD ወደ CKD እና መለዋወጫና አካላትን ደረጃ በደረጃ የማምረት አቅጣጫን መከተል፣
9. የንዑስ ዘርፉን ልማት ከማፍጠን ጐን ለጐን የሀገር ኢንዱስትሪዎችን የአካባቢ ብክለት የመቀነስና አዳዲስ
ኢንዱስትሪዎችን ከጅምሩ የአካባቢ ብክለት እንዳይፈጥሩ የማድረግ አቅጣጫ መከተል፣

12
10. የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን መሠረት ለማስፋት አስፈላጊ ቴክኖሎጂዎችን በመለየትና በማልማት በክልሎችና
ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ቴክኖሎጂን የማልማትና የማቅረብ አቅጣጫን መከተል፣
11. የአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት ከክልሎች ጋር በመቀናጀት የማደራጀትና አቅም
መገንባት አቅጣጫን መከተል፣
12. የባለድርሻ አካላትን፣ የመንግሥትንና የግሉን ዘርፍ፣ የሰራተኛንና የባለሃብት ቅንጅቶችን በላቀ ደረጃ
ማሳደግ፣
13. አህጉራዊና ዓለምአቀፋዊ የገበያ መዳረሻ ማስፋት፤
14. ቀጣይና የተረጋገጠ የገበያ ዕድል እንዲፈጠር በማድረግ የላቀ የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት፣
3.4.4 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ የትኩረት መስኮች
ሠንጠረዥ 12፡- የትኩረት መስኮች

ተ.ቁ. የትኩረት መስክ መግለጫ


1 የመፈፀምና የማስፈፀም  የሰው ኃይሉን የመፈፀምና የማስፈፀም እውቀት፣ ክህሎትና
አቅም መገንባት፤ አመለካከት በየደረጃው ማጎልበት
 ተቋማዊ አደረጃጀት፣ ግብዓትና አሰራርን ማሻሻል፤

 ከንዑስ ዘርፉ የልማት ፕሮግራሞች የቴክኖሎጂ ፍላጎት ጋር

የተጣጠሙ የምርምር ሥራዎችን የማከናወን አቅም ማሳደግ

 የለውጥና ሪፎርም ስራዎችን ተግባራዊ ማድረግ

 የተቋም ቅልጥፍና ላይ ትኩረት ማድረግ፤

 በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸውን የአስተዳደርና የአሰራር

ስርዓቶችን ተግባራዊ ማድረግ

 ዓለም አቀፍ ምርጥ ተሞክሮዎችን የመተግበር አቅም ማሳደግ

 ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር


2 የምርምርና ስርፀት አቅምን  ቴክኖሎጂን በመማርና በማላመድ ላይ ያተኮረ የምርምር አቅምን
ማሳደግ፤ ማሳደግ

 ውጤታማ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን የመለየት፣ የመማር፣ የመላመድ፣

የመጠቀምና የማሸጋገር አቅምን ማሳደግ

 የቴክኖሎጂ ሽግግር አቅምን መግንባት የሚያስችል ውጤታማ

የአእምሯዊ ንብረት አጠቃቀም ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ

 የቴክኖሎጂ መረጃዎችን የማሰባሰብ፣ የማደረጃትና የመተንተን

አቅምን ማሳደግ

 የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀም

13
ተ.ቁ. የትኩረት መስክ መግለጫ
ማሳደግ
3 ኢንቨስትመንት ማስፋፋት፤  ኢንቨስትመንት በብዛትና በጥራት ማስፋፋት፤

 በኮንስትራክሽን፣በንግድና አገልግሎት ዘርፍ የተሠማሩ የሀገር ውስጥ

ባለሀብቶችን በመመልመና ወደ ማኑፈክቸሪንግ ኢንዱስትሪ

ማስገበት፤

 ጉልበትን በሰፊው ለሚጠቀሙና ሰፊ ገበያ ላላቸው፣ የግብርና

ምርቶችን በስፋት በግብዓትነት ለሚጠቀሙበት ማሽነሪዎች

ኢንቨስትመንት ለማስፋፋት ቅድሚያ መስጠት፤

 ለባለሀብቱ በየደረጃው የተለያዩ የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎችን

ተግባራዊ ማድረግ፤

 ውጤታማ የኢንቨስትመንት መሠረተ ልማትና የመሬት አቅርቦት

አግልግሎትን ማረጋገጥ፤

 የአንድ መስኮት አገልግሎትን ማጠናከር እና ውጤታማ ማድረግ፤


4 ምርት፣ ምርታማነት፣ የምርት  ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያላቸውን የምርት ጥራት ደረጃዎችን እና
ጥራትና ስብጥር ማሳደግ፤
የጥራት መሠረተ ልማትን በየደረጃው ማስፋፋት

 የኢንዱስትሪው ምርትና ምርታማነት ሊያሳድጉ የሚችሉ የአቅም

ግንባታ ሥራዎችን ማከናወን፤

 የምርት ስብጥርን ሊያሳድጉ የሚችሉ የምርት ልማት ሥራዎችን

በማከናወን ወደ ምርት እንዲሸጋገሩ ማስቻል፤

 ችግር ፈች የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በስፋት በማከናወን

ተግባራዊ ማድረግ፤

 የጥራት ፍተሻ መሰረተ ልማት እንዲሟላ ድጋፍ ማድረግ እና የአሰራር

ስርዓት የመዘርጋት ሥራ፤

 ለአካባቢ ተስማሚ ኢንዱስትሪዎችን ማስፋፋት የሚያስችል ድጋፍና

አገልግሎት መስጠት፤

 በመንግስት በኩል ውጤታማ የፋይናንስና የአገልግሎት አቅርቦት

እንዲኖር ሁኔታዎች ማመቻቸት፤

 የኢንዱስትሪ ሰላምን ማስጠበቅ የሚያስችሉ ተግባራት ማከናወን፤


5 የግብዓት አቅርቦት ማሳደግ፤  የኢንዱስትሪ ግብዓቶች በግል ባለሃብቶች እና በመንግስት

14
ተ.ቁ. የትኩረት መስክ መግለጫ
የኢንዱስትሪ ግብዓቶች በግል ባለሃብቶች እና በመንግስት በጥራትና

በብዛት እንዲቀርቡ በማድረግ በሃገር ውስጥ የግብዓት አቅርቦት

እጥረትና የአቅርቦት መቆራረጥ እንዲሻሻል ማድረግ፤

 የግብዓትና የምርት ጥራት በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን ማረጋገጥ፤

 በአምራች ኢንዲስትሪዎች መካከል ውጤታማ የምርትና የግብዓት

ቅብብሎሽ ትስስር እንዲፈጠር ማድረግ፤

 የጥራት ደረጃውን ያሟላ፣ ያልተቆራረጠ፣ በቂና ፈጣን የምርት

ግብዓት አቅርቦት ሁኔታ እንዲፈጠር ማድረግ፤


6 የገበያ ልማትን ማሳደግ፤  የወጪ ምርቶችን በማስተዋወቅ ለአምራቾች፣ ለአቅራቢዎችና

ለላኪዎች የገበያ ትስስር መፍጠር፣

 በንግድ ግንኙነትና ድርድር አስተማማኝ የገበያ እድሎችን መፍጠር፣

 የወጪ ንግድ የገበያ ጥናትና ማርኬት ኢንተለጀንስ ስራዎችን

ማጠናከር፤

 በአለም አቀፍ የዘርፉ ገዥ ኩባያዎች የሚጠየቁ መመዘኛዎችን የዘርፉ

አምራቾች እንዲያሟሉ መደገፍ፣

 አምራች ኢንዱስትሪዎች በሃገር ውስጥ በገበያ እንዲተሳሰሩ ምቹ

ሁኔታ መፍጠር፣

3.4.5 የንዑስ ዘርፋ ዕቅድ ጥቅል ግቦች


1. የንዑስ ዘርፋን የምርት አፈፃፀም አሁን ካለበት 60 ቢሊየን ብር በ 2022 ወደ 932.2 ቢሊየን ብር ማሳደግ፤
2. የብረታ ብረት ነፍስ ወከፍ ፍጆታን አሁን ካለው 25 ኪ.ግ በ 2022 ወደ 111 ኪ.ግ ማድረስ፤
3. የንዑስ ዘርፋን ኢንዱስትሪ ከማኑፋክቸሪግ የኢኮኖሚ ድርሻ 17 በመቶ ውስጥ አሁን ካለው 1.40 በመቶ
የኢኮኖሚ ድርሻ በ 2022 ወደ 2.55 በመቶ ማሳደግ፣
4. የንዑስ ዘርፋን የኤክስፖርት መጠን አሁን ካለው 60 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በ 2022 ወደ 390 ሚሊየን
የአሜሪካን ዶላር ማሳደግ፤
5. አሁን ያለው 45% አማካይ የንዑስ ዘርፋ ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ወደ
85% ማድረስ፤
6. በ 2022 በብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ንዑስ ዘርፍ በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ የሚሰማራው የሰው
ኃይል 100 ሺህ ማድረስ፤
ከላይ የተቀመጠውን ጥቅል ግብ ታሳቢ በማድረግ ፖሊሱ ማትሪክሱ የሁለት ዓመታት የመሪ እቅድ ዋና ዋና ግቦችና
ውጤታቸውን ያጠቃለለ ነው፡፡ በመሆኑም በፖሊሲ ማትሪክሱ የተመለከቱ የግብ አመልካቾች ከጥቅል ግቡና ከላይ

15
በዝርዝር ከቀረበው ከዋናው ዕቅድ (Main Text) የንዑስ ዘርፋ ግቦች ጋር የተጣጣሙ ናቸው፡፡ በተጨማሪም የግብ
አመልካቾቹ ዓመታዊ አፈፃፀምን ለመለካት የሚያስችሉ እንዲሆኑ ጥረት ተደርጓል፡፡
የፖሊሲ ማትሪክሱ የተዋቀረው በዘርፋና በንዑስ ዘርፋ የተመለከቱትን የማክሮና የሴክተሮች የትኩረት መስኮችን
መሰረት በማድረግና የዕቅድ ፖሊሲ ማትሪክስ ማዕቀፍን በተከተለ መልኩ የተዋቀረ ሆኖ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ
ንዑስ ዘርፍ ዝርዝር ግቦችና የግብ ውጤቶች፣ አኃዛዊ የሆኑ የመነሻ ዓመት የግብ አመልካቾች መረጃ እና ዓመታዊ የግብ
ውጤት አመልካቾችን አካቷል፡፡
በአጠቃላይ በአስር ዓመት ውስጥ ከላይ የተቀመጡ ጥቅል ግቦች አንፃር በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ የተቀመጠውን ዒላማ
ለማሳካት በየዓመቱ የሚጠበቀውን ዝርዝር ዒላማዎች የተዘጋጁት ከመነሻ ዓመቱ በዕቅድ ዘመኑ በማኑፋክቸሪንግ
ዘርፍ ለማሳደግ የተቀመጠውን አማካይ 20.6% ዕድገት ታሳቢ በማድረግ ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሠንጠረዥ ቀርቧል፡፡

16
ሠንጠረዥ 13፡- የንዑስ ዘርፋ ፖሊሲ ማትሪክስ
ውጤት አመልካች መነሻ ዒላማ (Target)
(Indicator) ዓመት
ግብ(Objective)
ግብ(Objective)
(Out Put) 2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022

አጠቃላይ የምርት መጠን በሚሊየን ቶን 2.30 6.39 6.71 6.99 7.23 7.43 12.12 13.41 14.88 16.55 18.34

የጠቅላላ
ኢንቨስትመንት
29.60 320.00 336.00 352.80 370.44 388.96 360.05 342.90 326.58 311.02 296.21
የተፈጠረ ዋጋ በቢሊዮን
አዲስ
የኢንቨስትመንት ብር
ኢንቨስትመንት
አቅም
ኢንቨስትመንት
16 28 27 26 25 24 20 17 15 13 11
በቁጥር

የጥሬ ዕቃ ምርት
የጥሬ ዕቃ 0.00 1.2 1.45 1.75 2.1 2.54
በሚሊየን ቶን
ምርትን በሀገር
ውስጥ አቅም የጥሬ ዕቃ ምርት
ያደገ የብረታ ብረት 0.00 48.36 64.27 85.33 112.64 149.86
በመፍጠር በቢሊየን ብር
ጥሬ ዕቃ ምርት
የግብዓት
አቅርቦትን አዲስ የተፈጠረ
ማረጋገጥ የስራ እድል 0.00 2.39 2.89 3.48 4.18 5.05
በሺህ ቁጥር

አዳዲስና ነባር የጠቅላላ ምርት


ጠቅላላ የምርት
ፕሮጀክቶችን መጠን በሚሊየን 2.30 6.39 6.71 6.99 7.23 7.43 10.92 11.96 13.13 14.45 15.80
መጠን ዕድገት
በማስፋፋት ቶን
ምርትና
ምርታማነትን እና የጠቅላላ ምርት የጠቅላላ ምርት 60.00 160.00 184.80 211.68 240.79 272.27 440.00 530.00 640.00 775.00 932.20
የኤክስፖርት ዋጋ (GVP) ዕድገት ዋጋ (GVP)
ገቢን ማሳደግ በቢሊዮን ብር

17
ውጤት አመልካች መነሻ ዒላማ (Target)
(Indicator) ዓመት
ግብ(Objective)
ግብ(Objective)
(Out Put) 2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022

የማምረት አቅም የማምረት


አጠቃቀም መሻሻል አቅም
45 50 55 60 65 70 75 80 85 85 85
አጠቃቀም
በመቶኛ

የብረታ ብረትና
ኢንጂነሪንግ የኤክስፖርት ገቢ
15.00 30.00 35.00 40.00 50.00 60.00 75.00 90.00 110.00 130.00 160.00
ኤክስፖርት ገቢ በሚሊዮን ዶላር
ዕድገት

የኤሌክትሪካልና
ኤሌክትሮኒክስ
የኤክስፖርት ገቢ
ውጤቶች 45.00 45.00 50.00 60.00 75.00 90.00 110.00 130.00 160.00 190.00 230.00
በሚሊዮን ዶላር
ኤክስፖርት ገቢ
ዕድገት

የተፈጠረ የስራ አዲስ የተፈጠረ


ዕድል የስራ እድል 3.20 12.72 13.36 13.91 14.39 14.79 21.73 23.79 26.12 28.75 31.44
በሺህ ቁጥር

18
3.4.6 የዕቅዱ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች
የማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎቹ አጭር መግለጫ
የቁርኝት ኘሮጀክት በዋናነት በተቋም አቅም ግንባታ ኘሮግራም ላይ የተጀመረውን የሰው ሃይል ልማት፣ የአሠራር ስርዓት
ዝርጋታ፣ የላብራቶሪና የፋሲሊቴሽን ግንባታና ላብራቶሪና ወርክሾኘፖችን የማደረጀትና በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ መሠረት
ሠርቲፋይድ መሆን ሲሆን በቀጣይም የቴክኖሎጂ ሽግግሩን ለማሳለጥ የሚያስችሉ የቤንችማርኪንግ ስራዎች በስፋት የሚከናወኑ
ይሆናሉ፡፡

የሃገር ውስጥ የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ልማት ኘሮግራም በዋናነት በንዑስ ዘርፋ የሚታየውን የግብዓት አቅርቦት ችግር በዘላቂነት
ለመፍታትና የብረታ ብረት በዓለም አቀፍ ደረጃ ካለው የዋጋ ንረትና ቴክኖሎጂ መለዋወጥ ባህሪይ አንፃር ከሌሎች ሃገራት ጋር
ተወዳዳሪ ለመሆን በሃገር ውስጥ የጥሬ ዕቃ አቅርቦቱን ማልማት ወሳኝ መሆኑን ከሌሎች ሃገራት መረዳት ይቻላል፡፡ ስለዚህም
በብረት ማዕድን ልማት ዙሪያ በተጠናው ጥናት ሶስት የጥናቱ ትግበራ ደረጃዎች በተቀመጠው አግባብ በተለይ ልማቱ ከፍተኛ
ካፒታልና ቴክኖሎጂ የሚፈልግ በመሆኑ በሶስተኛው ስኪም ከውጭ ለጥሬ ዕቃ ግብዓት የሚሆን ማዕድን ከሎሎች ሃገራት
በማምጣት የጥሬ ዕቃውን ለማምረት የሚያስችል ኢንቨስትመንት በመንግስትና በግል ባለሃብቱ በጋራ ለማልማት ስትራቴጂ
ተቀምጧል፡፡ በተጨማሪ የአገር ዉስጥ ብረት ማዕድን ለማዉጣት በሂደት ላይ ያሉ ድርጅቶች ወደ ማልማት እንዲገቡ በማድረግ
የዘርፉን የጥሬ ዕቃ ችግር ለመቅረፍ ታስቧል፡፡
የንዑስ ዘርፋን ምርት ስብጥር በማሳደግ ከሃገር ውስጥ ተኪ ምርትን ከማምረት በተጨማሪ ኮሜርሻል የሆኑ የኤሌክትሮኒክስ
ምርቶችን በማስፋት የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት የተጠናውን የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪ ልማት ወደ ትግበራ
ለማስገባት ከኢንቨስትመንት መሳብ እስከ ኤክስፖርት መዳረሻ ድረስ ያካተቱ ዘርፈ ብዙ ተግባራት የሚከናወኑበት ኘሮግራም
ነው፡፡
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የማመንጨት ባህሪይ ያለው ከመሆኑም በላይ የአንድን ሃገር
የኢኮኖሚ ፍላጐት ለማሟላት ወደ ሃገር ውስጥ የሚገቡ ውጤታማ የሆኑ የውጭ ቴክኖሎጂዎችን በመማር፣ በማላመድና
በመጠቀም ውጤታማ ለመሆን የተጠናከረ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ተግባራትን በሰው ሃይል ልማትና በጋራ የቴክኖሎጂ
ልማት ላይ ያተኮረ ኘሮግራም ነው፡፡
ንዑስ ዘርፋ ኢንቨስትመንት ለአካባቢ ተስማሚ እንዲሆኑ፣ የተለያዩ የኃይል አማራጭ በመጠቀም በተለይ ከንዑስ ዘርፋ የሚወጡ
የ CO2 ልቀትን ለመቀነስና በኃይል አቅርቦት ላይ የሚታየውን ችግር ለመቅረፍ በጋራ ልማት ስትራቴጂ የተነደፈ አማራጭ የኃይል
ግንባታ ለማድረግ እና በንዑስ ዘርፋ የሚታዩ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚያስችል የደህንነት ስርዓት ለመዘርጋትና የሴፍቲ ስታንዳርድ
ለማውጣት በፖኬጅ ላይ ያተኮረ የስርዓት፣ አማራጭ ስትራቴጂና የሰው ኃይል ልማት የያዘ የኢነርጂ፣ ሴፍቲና አካባቢ ሞዴሊንግ
ስትራቴጂ ኘሮግራም ነው፡፡ዝርዝር የዕቅዱ ማስፈፀሚያ ዋና ዋና ስልቶች/Implementation Strategies/ ከዚህ እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡

1. ሁሉን አቀፍ የአቅም ግንባታ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል፤


 የንዑስ ዘርፉን አሠራርና አደረጃጃት ማጠናከር (የኢንዱስትሪ፣ የወጪ ንግድ)፤
 የሰው ኃይል ልማት፤
 የቁርኝት ትግበራ ማጠናከርና ማስፋፋት፤
2. የምርት፣ምርታማነት፣ ስብጥርና ጥራት ማሻሻያ በስፋት ማከናወን፤

19
 የጥራት ደረጃውን ያሟላ፣ ያልተቆራረጠ፣ በቂና ፈጣን የምርት ግብዓት አቅርቦትን ማረጋገጥ፤
 አዳዲስ የንዑስ ዘርፋን ልማት፤
 ምርምርና ሥርፀት፤
 የካይዘን ሥራ አመራር ፍልስፍና፣ የጥራት ሥራ አመራር (QMS)፣ የቤንችማርኪንግ፣
 የኢንዱስትሪ-ዩኒቨርስቲ/ቴ.ሙ.ተ. ትስስር፤
 የሥራ አመራርና የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታ፤
3. የገበያና ንዑስ ዘርፋን ተወዳዳሪነት የሚያጐለብቱ ሥራዎች ማጠናከር፤
 በጥናት ላይ የተመሠረተ የግብይት ሰንሰለት ለማሳጠር የሚያስችል የግብይት ሰንሰለት ሪፎርም፤
 የጥራት ኢስፔክሽንና ሬጉላቶሪ ስራዎችን ሪፎርም፤
4. የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንት ማስፋፋት፤
 በኮንስትራክሽን፣በንግድና አገልግሎት ዘርፍ የተሠማሩ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን ወደ ማኑፋክቸሪንግ
ኢንዱስትሪ ማስገባት፤
 የተቀናጀ የአግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ውጤታማ እንዲሆን የዘርፋን ድጋፍ ማጠናከር፤
 የአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ክላስተር ልማትን ውጤታማ ለማድረግና የንዑስ ዘርፋን በሃገር ውስጥ
ባለሃብት መሠረት የመጣል ስራ ማከናወን፤
5. የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ማሻሻያ ዙሪያ ድጋፍ ማድረግና ንዑስ ዘረፋ ራሱን የቻለ ፖሊሲ እንዲኖረው ማድረግ፤
6. አስተማማኝና የንዑስ ዘርፋ መረጃ ሥርዓት መገንባት፤
7. በጥናት ላይ የተመሠረተ የማበረታቻ ሥርዓት እንዲዘረጋ ማድረግ፣
ክፍል አራት
4. የፋይናንስ፣ የሰው ሃይል ፍላጐትና የክትትልና ግምገማ ስርዓት
4.1 የፋይናንስና የሰው ኃይል ፍላጎት
4.1.1 የፋይናንስ ፍላጎት
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ዕቅድ የኢንቨስትመንት ፍላጎት የሚመነጨው በዋናነት ለጥሬ ዕቃ አቅርቦትና
ለማስፋፊያና አዳዲስ ኢንቨስትመንት ነው፡፡
የጥሬ እቃ ምንጭ ፍላጎት ወጪ ማስፈፀሚያ ለብረታ ብረት እና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪው አስፈላጊ የሆኑ ብረታ ብረቶችን
ለማምረት አምራች ድርጅቶች ከ 2013 ዓ.ም ጀምሮ በየአመቱ የሚያስፈልጋቸው የፋይናንስ ወጪ 85.175 ቢሊየን የአሜሪካን
ዶላር ያስፈልጋል፡፡ በካፒታልና በመደበኛ በጀት እንዲሁም ተቋሙን የምርምር ማዕከል ከማድረግ አንፃር የሚያስፈልጉ
ለኢንስቲትዩቱ የአቅም ግንባታና የቴክኖሎጂ ልማት ግምት ውስጥ በማስገባት ለአስር ዓመት ብር 2.127 ቢሊየን ብር
እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡
ሀገራችን ያላትን የብረት ማዕድን ለማውጣት አራት የጥሬ ብረት ማዕድን ልማት በጥናቱ መሠረት ሶስተኛውን አማራጭ በመያዝ
ለፕላንት አጥንቶ ለመገንባትና አስፈላጊ የብረት ማዕድን ከውጪ ለማስገባት 141.061 ቢሊዮን እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡
ከዚህ ውስጥ መንግስት 20% ድርሻ ሊኖረው እንደሚችል ታሳቢ ተደርጓል፡፡
በዕቅዱ ዘመን ለሚከናወኑ አዳዲስ ኢንቨስትመንቶች የሚያስፈልግ ገንዘብ ይኖራል፡፡ በ 2013 - 2022 ዓ.ም የልማት ዕቅድ
ለአዳዲስ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ግንባታ በቅርቡ ተጠንቶ በቀረበው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ፍኖተ ካርታ (Road
Map) የልማት መርሀ ግብር ግምት መሠረት በማድረግ ብር 27.985 ቢሊዮን እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡ ይህ በግሉ እንዱስትሪ

20
እና በመንግስት ኢንቨስት የሚደረግ ሲሆን በዕቅዱ የማስፈፀሚያ ስልት ውስጥ እንደተገለፀው ወሳኝ የሆኑ ከፍተኛ የኢንጂነሪንግ
ማሽኖች ክፍተት በመሙላት ኢንቨስት እንደሚደረግ ተገምቷል፡፡ ለአዳዲስ ፕሮጀክቶች የታሰቡት የሚከተሉት ናቸው፡፡
1. የግብርና ውጤቶች ማቀነባበሪያ ማሽነሪዎች እና ኢንዱስትሪያል ኮምፕሌክስ
2. የመለዋወጫ እና የማምረቻ ማሽነሪዎች ግንባታ
3. የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች (የባቡር፣ የህንፃ) እና ኮምፖኔንቶች ማምረቻ
4. የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ማምረቻ
5. ገቢ ምርቶችን ለመተካት የሚቋቋሙ የተለያዩ የኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች፣
ይህን መሰረተ ሰፊ የሆነ የልማት ዕቅድ የማስፈፀም ብቃት ያለው ተቋማዊ አቅም መገንባት አስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ መሠረት
የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዮት አቅም ግንባታና የምርምርና የቴክኖሎጂ ሸግግር ስራዎች ብር 850
ሚሊዮን ለቀጣይ አስር ዓመታት እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡ ይህም በቀጣይ ለሚኖረው አዲስ የኢንስቲትዩቱ አደረጃጀት፣
ለምርምር፣ ለሥልጠና፣ ለፍተሻ፣ ለዘመናዊ መረጃ መረብ እና ዝርጋታ የሚውል ነው፡፡ ከላይ በቀረበው ማብራሪያ መሠረት
ለ 2013 - 2022 ዓ.ም ዕቅድ ማስፈፀሚያ የሚያስፈልገው የፋይናንስ ፍላጎት ማጠቃለያ በአባሪ አንድ ተያይዟል፡፡
4.1.2 የሰው ኃይል ፍላጎት

ሌላኛው ቁልፍ የልማት መሳሪያ የሰው ኃይል ሲሆን ይህም ከፋይናንስ ባልተናነሰ ለአንድ ዕቅድ መሳከት ወሳኝ ነው፡፡ ስለሆነም

የሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት በኢንዱስትሪዎችም ሆነ በኢንስቲትዩቱ ውስጥ ለንዑስ ዘርፉ ዕድገት

ወሳኝ ድርሻ አላቸው፡፡ በንዑስ ዘርፉ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ለሚከናወኑ ተግባራት ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል ከመፍጠሩም

በላይ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር እንዲሁም በኢንስቲትዩት ደረጃ የሚሰጠውን የድጋፍ አገልግሎቶችን በጥራት

ለማቅረብ የሰው ኃይል ፍላጎትን መለየቱ አስፈላጊ ነው፡፡

በኢንስቲትዩቱ በተሰበሰበ መረጃ በንኡስ ዘርፉ የተሰማራው የሰው ኃይል መጠን በ 2012 በጀት ዓመት 30,823 ያህል ይሆናል

ተብሎ ይታሰባል፡ ከዚህ አሃዝ ለመረዳት እንደሚቻለው ላለፉት ሶስት አመታት በንዑስ ዘርፋ የተሰማራውን የሰው ኃይል ጨምሮ

በየዓመቱ ወደ ንኡስ ዘርፉ የሚቀላቀለው የሰው ኃይል ብዛት በአማካይ ከ 2,000 በላይ መሆኑን ያሳያል፡፡ በዚሁ ስሌትና በተለይ

በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲና በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተጠናውን ጥናት መሰረት በማድረግ ከ 2013-2022 በጀት

ዓመት ጀምሮ የሚያስፈልገው የሰው ኃይል በዝርዝር ከዚህ በታች በቀረበው ሠንጠረዥ የተመለከተ ሲሆን በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ

በ 2022 ዓ.ም ወደ 113,395 እንደሚጠጋ ታሳቢ ተደርጓል፡፡

የሰው ኃይል ፍላጎት ዕቅዱ በዋነኛነት ታሳቢ ያደረገው በየዓመቱ ተግባራዊ የሚደረጉ አዳዲስና የማስፋፍያ ፕሮጀክቶችን እንዲሁም በነባር

ኢንዱስትሪዎች የአቅም አጠቃቀም ዕድገት ሊፈጠር የሚችለውን እና በቀጣዮቹ የዕቅድ ዓመታት በየደረጃው በኢንዱስትሪው በዝቅተኛ 20%፣

መካከለኛ 50%ና በከፍተኛ ደረጃ 30% የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎትን ግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ የተዘጋጀ ነው፡፡ በየዓመቱ ከሚያስፈልገው

የሰው ኃይል መጠን ውስጥ 20 በመቶ የሚሆነው በዝቅተኛ፣ ቀሪው 80 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በከፍተኛ ደረጃና መካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው

ኃይል የሰው ኃይል ነው፡፡ ከዚሁ በመነሳት ለቀጣይ ዕቅድ ዘመን ለአስር ዓመት የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል ፍላጎት በትምህርት መስክ በዝርዝር

በአባሪ ሁለት ተያይዟል፡፡


21
ሠንጠረዥ 14፡- የተጠቃለለ የንዑስ ዘርፋ የሰው ሃይል ፍላጐት

Workforce in metal and engineering sector Total Percentage


HR Demand share
2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022

Skilled workforce, TVET 17006 20510 24735 29830 31391 33844 39289 43356 46155 53511 339627 50%
Level

Professional Engineers 13272 14544 16883 12069 12553 13326 14587 16966 23628 27035 164863 25%

Middle level & Senior 36407 5%


2144 2150 2626 2883 3051 3314 4404 4668 5164 6003
Management

Unskilled labour demand 3835 4625 5578 6727 8138 10201 14508 17203 21622 26846 119283 20%

Total No. of employement for


36257 41829 49822 51509 55133 60685 72788 82193 96569 113395 660180 100%
metal and engineering sector

22
ክፍል አምስት
5. መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች
5.1 መልካም አጋጣሚዎች
 የዘርፉን ልማት የሚያግዙ አመቺ ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎች መኖር እንዲሁም በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማቅረብ
የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ መሆኑ፣
 አሜሪካ ከሰሃራ በታች ላሉ የአፍሪካ አገራት የሰጠችው የሚጠበቀው የ AGOA (African Growth and opportunity Act) ዕድል
መኖሩ፣ የአውሮፓ ህብረት በዕድገት ኋላ ቀር ለሆኑ አገራት የሰጠው የ EBA (Everything But Arms) የቀረጥና ኮታ ነጻ የገበያ
ዕድሎች እንዲሁም ከጃፓን፣ ከቻይና፣ ከህንድ፣ ከሞሮኮ ጋር ያለው Generalized Special Preferential trading
arrangement፤
 አገሪቱ ያላት ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር እንደ ከፍተኛ የገበያ አቅም ስለሚወሰድ እንዲሁም በምድራዊ አቀማመጧ ለበርካታ የአለም ሀገራት
የኢንቨስትመንትና የገበያ መዳረሻ አገር ልትሆን መቻሏ፤
 እየተመዘገበ የመጣውን የልማት ውጤት ቀጣይነት ለማረጋገጥና በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል መሆኑ፤
5.2 ስጋቶች
 የአገሪቱ የወጪ ንግድ እድገት ውስን በመሆኑ የወጪ ምርቶች በዓይነትና በብዛት ለዓለም ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሪ ግኝትን
በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ አለመቻል፤
 አለም አቀፍ የንግድ ስርዓቱ ፍትሃዊ ውድድር የሚጐድለው መሆን፣ ውስብስብ የአለምአቀፍ የንግድ ሥርዓትና ህጎች መኖርና በፍጥነት
መቀያየር፤
 የፋይናንስና የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ውስንነትና የዚህም ድልድል በግብአት አቅርቦትና በመሳሪያዎች ግዢ ላይ ሊፈጥር የሚችለው
አሉታዊ ተጽዕኖ፣
 በሚፈለገው ፍጥነት የመሬትና የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ ፈታኝ ሊሆን መቻሉ፣
 የአገር ውስጥ ባለሀብት በምርትና ምርታማነት እንዲሁም በምርት ጥራት በአለምአቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን ያለው ዝግጁነት ዝቅተኛ
መሆን፣
5.3 የስጋት ማስወገጃ ስልቶች
መልካም አጋጣሚዎች አሟጦ በመጠቀም ስጋቶች የሚፈጥሩት ተፅዕኖ ለመቀነሰ ቀጥሎው የተዘረዘሩት ስልቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡

 ለውጪ ገበያ የሚቀርቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ መስራት፤


 የውጭ ምንዛሪ ድልድል ቅድሚያ የማኑፋቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፤
 የመፈፀምና የማስፈፀም ውስንነት ለመፍታት ከውጭ አገር አቻ ተቋማት ጋር የቁርኝት ፕሮግራም አጠናክሮ መቀጠል፡፡
 የመሠረተ ልማት እና ተያያዥ አገልግሎች ላይ የሚታየውን ክፍተቶች ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት
ለመፍታት ይሞከራል፡፡
 የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ ትግበራን በማቀላጠፍ እንዲሁም ከሚመለከተው አካል ጋር የቅንጅት ስራ በማሳለጥ ለመፍታት ይሠራል፡፡
 የጥናትና ምርምር ስራን በማስፋት የንዑስ ዘርፋን የምርት ውጤቶችን ተጨማሪ እሴት እንዲፈጥሩ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ድጋፍ
ይሰጣል፡፡

23
ክፍል ስድስት
6. የክትትልና የግምገማ ስርዓት
የተዘጋጀው የአስር ዓመት መሪ ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በየበጀት ዓመቱ የተቀረጹ ግቦች ለማሳካት በሚቀመጡ
አመልካቾች መሰረት ክትትልና ግምገማ ይደረጋል፡፡

የ 10 ዓመቱ መሪ ዕቅድ መሰረት በማድረግ በሚፀደቀው ዓመታዊ ዕቅድ የሚኒስቴር መ/ቤቱ እና ተጠሪ ተቋማት የሥራ
ኃፊላዎች በየጊዜው የቅርብ ክትትል እየተደረገ፣ ወርሃዊ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዲዘጋጅ ተደርጎ በየተቋማቱ የበላይ
አመራር ሰብሳቢነት በሥራ አመራር ደረጃ ይገመገማል፡፡

የዘርፉ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመት፣ የዘጠኝ ወራትና ዓመታዊ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቶችን በማዘጋጀት በዘርፉ የበላይ
አመራር ሰብሳቢነት ሥራ አመራር እና በጠቅላላ ሠራተኛ እንዲገመገም ይደረጋል፡፡ ከዚያም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ግምገማ የሚደረግ ሲሆን የሚሰጡ ግብረ-መልሶች እና የሥራ አቅጣጫም
ተግባራዊ እንዲሆን ይደረጋል፡፡

6.1. የሪፖርት አቀራረብ

ከበጀት ዓመቱ ዕቅድ አኳያ ከተቀመጡ ግቦች አንጻር የግምገማ ሪፖርት ሲዘጋጅ የዘርፍ ቁልፍ አፈፃፀም የውጤት አመልካቾች
(Output Indicators) እና የስኬት አመልካቾች (Outcome Indicators) ታሳቢ ባደረገ አግባብ የሚፈፀም ሆኖ የሪፖርት
አቀራረብ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የዘርፉ መጠሪያ የስራው ባለቤት መጠሪያ

የሚሰበሰቡ መረጃዎች የሪፖርቱ ይዘት ሪፖርቱ የሚቀርብለት አካል


የሚሸፍኑት ጊዜ

አመታዊ ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት/


ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን፣ የበጀት ውጤታማነትን፣ የኦዲት
ብሄራዊ ፕላን ኮሚሽን
እና የለውጥ፣ የመልካም አስተዳደርና የሰው
ሀ/ስ/አመራር ጉዳዮችን ማካተት አለበት፡፡

ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም


ስድስት ወራት ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት /ብሄራዊ
ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን፣ የበጀት ውጤታማነትን፣ የኦዲት
ፕላን ኮሚሽን
እና የለውጥ፣ የመልካም አስተዳደርና የሰው
ሀ/ስ/አመራር ጉዳዮችን ማካተት አለበት፡፡

በየሩብ ዓመት ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት /ብሄራዊ
የበጀት አፈፃፃም ውጤታማነት እና የለውጥ፣ የመልካም ፕላን ኮሚሽን
አስተዳደርና የሰው ሀ/ስ/አመራር ጉዳዮችን ያካትታል፡፡

የሪፖርት አላላክ መርሀግብር በተመለከተ በበጀት አመቱ መጀመሪያው ወር በገባ በ 15 ቀን እንዲሁም የበጀት አመቱ ግማሽ/ሩብ
አመት ሪፖርት ግማሽ/ሩብ ዓመት በተጠናቀቀ በ 15 ቀን ውስጥ ተዘጋጅቶ ይቀርባል፡፡
6.2. የግምገማ ስርዓት
24
በዘርፉ የሚዘጋጀው ሪፖርት ከላይ የተጠቀሱትን የአመልካች አይነቶችን ታሳቢ በማድረግ ግምገማው የሚያተኩርባቸው ዋና ዋና
ጉዳዮች፡-
 የዘርፉ የፊዚካል አፈፃፀም፣
 የባለ ብዙ ዘርፍ ጉዳዮችን ማለትም፡-
 የስርዓተ-ፆታ
 የወጣቶች እና የሴቶች
 ኤች አይ ቪ/ኤድስ
 አካል ጉዳተኞች
 የአየር ንብረት ለውጥን እና
 የዘርፉ የበጀት አፈፃፀም፣
 የዘርፉ ኦዲት አፈፃፀም፣
 የተቋማዊ ለውጥ፣ መልካም አስተዳደር እና ሰው ሀብት ስራ አመራር አፈፃፀም፣
ላይ በማተኮር የዘርፉ ቁልፍ የውጤት መስክ ለማሳካት የሚከናወኑ ቁልፍ ተግባራትን አፈጻጸም ለመከታተልና ለመገምገም በሚያስችል አግባብ
የዘርፉ የበላይ አካልም ሆነ በየደረጃው ያለ አመራር ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ተግባር ነክ አመልካቾች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግና የሚያጋጥሙ
ማነቆዎችን በመፍታት ለቁልፍ የውጤት መስኮች ያላቸውን አስተዋፆ በማሳደግ ውጤታማና ተፈፃሚ መሆናቸውን በማረጋገጥ ግምገማው
የሚከናወን ይሆናል፡፡

6.3. ዘርፈ ብዙ ጉዳዩች

ዘርፈ ብዙ ጉዳዩችን በተመለከተ በልማት ድርጅቶች በዕቅድ ዘመኑ የሚሰሩ ዋና ዋና ጉዳዩች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡

6.3.1. ስርዓተ ጾታ ጉዳዩች


1. የሴቶችና የወጣቶች ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማጎልበት የሚያስችሉ የክትትልና የድጋፍ ሥራዎችን መሥራት፣
2. ሴቶችንና ወጣቶችን በማብቃት በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊና በፖለቲካዊ ዘርፎች ተሳታፊና ተጠቃሚ ኢንዲሆኑ
ማድረግ፣
3. በየሥርዓተ-ጾታ ማካተቻ የትግበራ ማኑዋል መሠረት የሚከናወኑ ተግባራትን ተፈጻሚነትና ውጤት ለማሳየት
የሚያስችል ክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ በየወቅቱ ማከናወን፣
4. የህፃናት ማቆያን በመጠቀም ለእናቶች ተገቢውን ድጋፍ ማድረግ፣
5. በንዑስ ዘርፋ ኢንዱስትሪዎች የሴቶችንና የወጣቶችን ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፣
6. በስርዓተ ጾታና በወጣቶች ጉዳይ የንዑስ ዘርፍን አምራች ኢንዱስትሪዎች ወቅቱን የጠበቀ የክትትልና የድጋፍ ሥራዎችን
ማከናወን፣
7. ሴቶችንና ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የምርት ልማት ስራዎችን በማባዛት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማሳደግ፣
6.3.2. የአካባቢ ጥበቃና የአካል ጉደተኞችን በተመለከተ
የልማት ድርጅቶች ለአካባቢ ጥበቃ ስራዎች በዕቅድ እንዲይዙ ተደርጎ በአፈፃፀሙ ላይ ክትትል ይደረጋል፡፡

25
1. ስለአካባቢ ጥበቃና ደኀንነት ሠራተኛውን በማስተማር በማምረቻ ቦታው ግቢና በተለያዩ ተክሎችን በመትከል
አካባቢውን እንዲያስውብ ማድረግ፣ ቀደም ሲል የተተከሉትን እንክብካቤ ማድረግ፣
2. ከተለያዩ አገልግሎት መስጫና ማምረቻዎቻቸው አካባቢ የሚወጡትን ፍሳሾች የቆሻሻ ፍሳሽ ማከማቻ ኘላንት
እንዲኖራቸው ማድረግ እና በተፈቀደው የልቀቱንም መጠን መሰረት ለመገደብ የሚያስችል ቴክኖሎጂ መጠቀማቸውን
ማረጋገጥ፡፡
3. በማዕድን ድርጅቶች ምርት የተመረተባቸውን ቦታዎች መልሶ በአፈር መሸፈን መንከባከብ፣ ዛፍ የመትከል ወዘተ
ሥራዎች ይሠራሉ፡፡
4. ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የስራ ከባቢ የመፍጠር ስራ ማከናወን፣
5. የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚነት ለማጎልበት የሚያስችሉ የክትትልና የድጋፍ ሥራዎችን አንዲሁም የምርት ልማት
ስራዎችን አካል ጉዳተኞችን የሚደግፋ እንዲሆኑ መሥራት፣
6.3.3. ኤች.አይ.ቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር
1. በኢንስቲትዩቱ ኤች አይ ቪ ኤድስን የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራዎችን ክንዋኔ ማስቀጠል
 ለመከላከሉ ስራ አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን ማቅረብ
 የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክን ማስፋት እና ማጠናከር
 በኤች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ የሚመጡ ልዩ ልዩ ወቅታዊ መረጃዎችን (በራሪ ወረቀቶች' መጽሄቶች'ፖስተሮቸ
ወዘተ) ለሰራተኞች ተደራሽ ማድረግና መልእክት አዘል የሆኑ ቢል ቦርዶችን እንዲዘጋጁ ማድረግ::
 በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ኤች አይ ቪ ኤድስ ምክርና ምርመራ ( VCT) አገልግሎት ለሰራተኞች መስጠት::
2. የድጋፍና የእንክብካቤ ተግባርን ማከናወን
 በኢንስቲትዩቱ የተጠናከረ የኤድስ ፈንድ እንዲኖር በማድረግ ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው
ቋሚ ድጋፍ መስጠት እንዲቻል በመቅረፅ የገቢ ማጠናከሪያ መንገዶችን ማፈላለግና መደገፍ ፡፡
 ከቫይረሱ ጋር ለሚኖሩ ሰራተኞች እንደአስፈላጊነቱ የምክር እና የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ ህክምና (ART)
አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ::
3. ክትትልና የግምገማ ተግባርን ማከናወን
 የኢንስቲትዩቱ የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ ሃይል አመታዊ የስራ ዕቅድን መወያየትና መገምገም::
 የኢንስቲትዩቱ የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ ግብረሃይልን የሶስት (3) ወር የስራ አፈፃፀም ዕቅድ ሪፖርት ላይ
መወያየትና የማሻሻያ ሃሳቦችን ማስቀመጥ::

26
27
ቅጽ 1 የቀጠለ

1.2 በመንግስት የልማት ድርጅቶች(public enterprise)


የ 10
መነሻ
ትንበያ(Projection) ዓመት
ዓመት
ተ.ቁ ዝርዝር ድምር
(2008-
የ 2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
2012)
1 ጠቅላላ ወጪ 1.000 1.000 1.000 1.100 2.000 3.000 4.000 5.000 7.000 25.100
1.1 የካፒታል ወጪ 1.000 1.000 1.000 1.100 2.000 3.000 4.000 5.000 7.000 25.100
1.2 የመደበኛ ወጪ
ከጠቅላላ ወጪ የውጭ ምንዛሬ ፍላጎት
2 1.000 1.000 1.000 1.100 2.000 3.000 4.000 5.000 7.000 25.100
በሚሊዮን የአሜርካን ዶላር
2.1 ከብሔራዊ ባንክ 0.750 0.750 0.750 0.825 1.500 2.250 3.000 3.750 5.250 18.825
2.2 ከውጭ ብድር 0.250 0.250 0.250 0.275 0.500 0.750 1.000 1.250 1.750 6.275
2.3 ከውጭ ዕርዳታ
3 የፋይናንስ ምንጭ
3.1 ከመንግስት በጀት
3.2 ከውስጥ ገቢ
3.3 ከውጭ ዕርዳታ እና ብድር
3.3.1 ከውጭ ብድር
3.3.2 ከውጭ ዕርዳታ

3.4 ከአገር ውስጥ ብድር

ማሳሰቢያ፡ ከላይተመለከተው ቅጽ 1 በተራ ቁጥር 1 የተቀመጠው ጠቅላላ ወጪ በተራ ቁጥር 3 ተቀመጠው


የፋይናንስ ምንጭ ጋር እኩል መሆን ይገባዋል፡፡

28
---------------------------------------ቅጽ 1 የቀጠለ

29
1.3 በግሉ ዘርፍ (Private Sectors)
የ 10
መነሻ
ትንበያ(Projection) ዓመት
ዓመት
ተ.ቁ ዝርዝር ድምር
(2008-
2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022
2012)
ጠቅላላ የኢንቨስትመንት
1 55.550 74.150 111.800 165.225 210.600 255.485 325.200 391.300 473.125 569.409 2631.844
ኘሮጀክቶች ወጪ
1.1 ሌሎች ጥሬ ዕቃዎች 53.550 71.750 107.100 160.125 204.400 246.400 315.350 380.800 461.125 554.659 2555.259
1.2 ከውጭ የሚገዙ ስክራ P 0.900 1.200 2.200 2.500 3.200 4.500 4.850 5.000 5.500 6.735 36.585
1.3 አዲስ ኢንቨስትመንት 1.100 1.200 2.500 2.600 3.000 4.585 5.000 5.500 6.500 8.015 40.000
ከጠቅላላ ወጪ የውጭ
2 ምንዛሬ ፍላጎት የአሜሪካን 1.785 2.392 3.570 5.338 6.813 8.213 10.512 12.693 15.371 18.489 85.175
ዶላር በቢሊየን
2.1 ከአገር ውስጥ(ብሔ ባንክ) 0.450 0.600 1.100 1.250 1.600 2.250 2.425 2.500 2.750 3.368 18.293
ከውጭ ቀጥታ ኢንሸትመንት
2.2 54.000 72.350 108.200 161.375 206.000 248.650 317.775 383.300 463.875 558.027 2573.552

3 የፋይናንስ ምንጭ 55.550 74.150 111.800 165.225 210.600 255.485 325.200 391.300 473.125 569.409 2631.844
3.1 በአገር ውስጥ ባለሀብት 0.450 0.600 1.100 1.250 1.600 2.250 2.425 2.500 2.750 3.368 18.293
3.1.1 ከውስጥ ገቢ 0.450 0.600 1.100 1.250 1.600 2.250 2.425 2.500 2.750 3.368 18.293
3.1.2 ከብድር 1.100 1.200 2.500 2.600 3.000 4.585 5.000 5.500 6.500 8.015 40.000
3.1.2.1 ከግል ባንኮች 27.000 36.175 54.100 80.688 103.000 124.325 158.888 191.650 231.938 279.013 1286.776
3.1.2.2 ከመንግስት ባንኮች 27.000 36.175 54.100 80.688 103.000 124.325 158.888 191.650 231.938 279.013 1286.776
3.2 በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት
በጋራ በውጭና በአገር ውስጥ
3.3 0.25 0.61 0.62 0.55 0.56 2.58 3.10 3.72 4.47 5.36 21.81
ባለሀብቶች
3.3.1 ከአገር ውስጥ 1.1 1.2 2.5 2.6 3 4.585 3 3.5 4 2.5 27.985
3.3.2 ከውጭ 2.04 5.06 5.10 4.55 4.64 21.39 25.67 30.80 36.96 44.35 180.55

ማሳሰቢያ፡ ከላይ የተመለከተው ቅጽ 1 በተራ ቁጥር 1 የተቀመጠው ጠቅላላ ወጪ በተራ ቁጥር 3 ከተቀመጠው የፋይናንስ ምንጭጋር እኩል መሆን ይጠበቅበታል፡፡

ቅጽ 2፡ በሁለት አምስት ዓመት ዕቅድ ዘመን (2013-2022) 30 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ካፒታል የተመደበላቸውን ኘሮጀክቶች ዝርዝር
2.1፡ በባለበጀት መስሪያ ቤቶች(Budgetary Institutions)
ነባር P ሮጀክቶች(On- የሚገኝበት ደረጃ
ተ.ቁ P ሮጀክቱ የሚተገበርበት የተጀመረበት ጊዜ የሚጠናቀቅበት ጊዜ የተመደበለት ካፒታል በጀት
going Projects) (Physical
30
ቦታ status) በሚሊዮን ብር
1 የቁርኝት ኘሮጀክት አዲስ አበባ 2010 ትግበራ ላይ 2016 400

ጠቅላላ የተመደበለት ካፒታል በጀት(በሚሊዮን ብር)

የሚገኝበት ደረጃ
አዲስ ወደ ትግበራ P ሮጀክቱ የሚተገበርበት የተመደበለት ካፒታል በጀት
ተ.ቁ የሚጀመርበት ጊዜ (Physical የሚጠናቀቅበት ጊዜ
የሚገቡ P ሮጀክቶች ቦታ በሚሊዮን ብር
status)

1 ቤንችማርኪንግ አዲስ አበባ 2015 2017 100.00

2 የጥናትና ምርምር ስራ አዲስ አበባ 2013 2022 250.50

የጥሬ ብረት ልማት የቅድመ አዋጭነት


3 2010 2018 141061.93
scheme III ጥናት ተጠናቋል

ኤሌክትሪክና
ጥናቱ ተጠናቆ ወደ
ኤሌክትሮኒክስ
4 አዲስ አበባ 2010 ትግበራ ለመግባት 4390.00
ኢንዱስትሪን ማሳደግ
በበጀት የቆመ
ኘሮጀክት

ጠቅላላ የተመደበለት ካፒታል በጀት(በሚሊዮንብር)


የሚገኝበት ደረጃ
በጥናትና ዲዛይን ደረጃ P ሮጀክቱ የሚተገበርበት የተመደበለት ካፒታል በጀት
ተ.ቁ የተጀመረበት ጊዜ (Physical የሚጠናቀቅበት ጊዜ
ያሉ P ሮጀክቶች ቦታ በሚሊዮን ብር
status)
የማሰልጠኛ ተቋማት
ግንባታና መሣሪያ
1 ግዥ/ለመማሪያ ክፍሎች፣ አዲስ አበባ 2011 ኘሮፖዛል ዝግጅት 2013 350
ለመኝታ ክፍልና
ለወርክሾኘ/
ጠቅላላ የተመደበለት ካፒታል በጀት (በሚሊዮን ብር) 146552.43

31
አባ ሪ 2 ፡- የ አስ ር ዓ መ ት የን ዑ ስ ዘር ፋ የሰ ው ሃይል ፍ ላጐ ት ዝርዝር መ ረጃ
FIELD OF STUDY Le ve l/
Qualification 10 ye ar
le ve l Base Ye ar Total
2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 (2013-
2022)
4th Class 384 463 558 673 814 1020 1451 1720 2162 2685 11928
8th Class 384 463 558 673 814 1020 1451 1720 2162 2685 11928
10th Class 767 925 1116 1345 1628 2040 2902 3441 4324 5369 23857
12 Class 2301 2775 3347 4036 4883 6121 8705 10322 12973 16108 71570
unskille d labour 3835 4625 5578 6727 8138 10201 14508 17203 21622 26846 119283
TVET
Basic Metal Works I 3800 4583 5527 6666 6922 7342 8545 9329 9543 10907 73165
General Metal II 2152 2596 3130 3775 3921 4158 4839 5284 5404 6177
Fabrication and 41436
General Metal III 3258 3929 4738 5714 5934 6293 7325 7996 9088 10387
Fabrication and
Assembly (GMFA) 64661
Machining II 1473 1777 2143 2584 2785 3091 3734 4245 4652 5506 31989
Machining III 1423 1716 2070 2496 2693 2994 3621 4122 4526 5362 31023
welding II 410 495 597 720 849 1038 1344 1635 1982 2455 11526
Welding III 702 847 1022 1232 1381 1603 2001 2353 2717 3294 17152
Mill Wright II 107 129 156 188 195 207 241 263 269 307 2062
Mill Wright III 13 16 19 23 24 25 30 32 33 38 253
Foundry Works II 79 95 114 138 143 152 177 193 0 0 1091
Foundry Works III 361 436 526 634 659 699 813 888 197 226 5439
CNC Machine Operation III 82 99 119 144 154 163 175 207 27 31 1202
Tool and Die Making III 126 152 183 221 233 247 302 314 137 157 2072
Metal engineering IV 369 445 536 647 672 713 830 906 926 1059
production management 7103
Metal engineering V 302 364 439 529 549 582 677 739 756 865
technology management
5801
TVET Metal OS Total 14658 17678 21319 25711 27114 29307 34654 38506 40257 46771 295975
ELECTRICAL OS Total 1043 1258 1517 1830 1900 2016 2346 2561 2620 2994
ALL 20086
AUTOMOTIVE OS 1305 1574 1898 2289 2377 2521 2289 2289 3278 3746
Total ALL 23566
Skilled 17006 20510 24735 29830 31391 33844 39289 43356 46155 53511 339627
workforce,TVET
En g in e e rin g level
Mechanical Engineer BSC 4270 4049 5410 3903 4034 4270 4049 5410 7526 8577 51498
MSC 321 373 407 291 302 321 373 407 568 649 4012
PHD 2 3 3 3 5 5 10 31
Manufacturing Engineer BSC 2167 2522 2753 1967 2043 2167 2522 2753 3841 4390 27125

32
FIELD OF STUDY Le ve l/ 10 ye ar
Qualification Bas e Ye ar Total
le ve l 2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 (2013-
2022)
PHD 3 4 5 6 8 10 10 46
Machine Tool Engineer MSC 40 60 100
Industrial Engineer BSC 744 866 945 675 701 744 866 945 1318 1507 9311
MSC 180 209 228 163 169 180 209 228 318 364 2248
PHD 1 1 3 2 2 3 3 15
Electrical Engineer BSC 2154 2507 2737 1956 2031 2154 2507 2737 3818 4364 26965
MSC 180 209 228 163 169 180 209 228 318 364 2248
PHD 2 2 5 5 5 19
Chemical Engineer BSC 615 716 782 559 580 615 716 782 1091 1247 7703
MSC 90 105 114 82 85 90 105 114 159 182 1124
PHD 5 5 5 15
Material Engineer BSC 50 60 80 20 40 50 60 80 40 60 540
MSC 5 5 5 10 10 10 20 30 40 135
PHD 3 3 5 5 5 5 5 31
Automotive Engineer BSC 51 60 65 47 48 51 60 65 91 104 642
MSC 77 90 98 70 73 77 90 98 136 156 965
PHD 5 5 5 15
Metallurgical Engineer BSC 10 12 12 12 12 13 15 16 40 50 192
MSC 4 4 4 6 6 8 8 23 26 89
PHD 2 2 3 3 4 5 5 24
Mechatronics BSC 1292 1504 1642 1174 1219 1292 1504 1642 2291 2618 16179
MSC 144 167 182 130 135 144 167 182 254 291 1798
PHD 0 0 0 0 0 0 0 5 5 5 15
Mineral Engineering BSC 13 15 20 5 10 13 15 20 10 15 135
MSC 0 1 1 1 3 3 3 5 8 10 34
PHD 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 2
Metallurgical Engineer BSC 13 15 20 5 10 13 15 20 10 15 135
MSC 0 1 1 1 3 3 3 5 8 10 34
PHD 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 2
Power Engineering BSC 431 501 547 391 406 431 501 547 764 873 5393
MSC 18 21 23 16 17 18 21 23 32 36 225
Terminal Enginnering BSC 215 251 274 196 203 215 251 274 382 436 2697
MSC 9 10 11 8 8 9 10 11 16 18 112
Saftey Engineering BSC 10 12 12 12 12 13 15 16 40 50 192
MSC 4 4 4 6 6 8 8 23 26 89
Professional 15067 16304 18621 13888 14364 15126 16352 18709 25263 28615 182309
Engineers

33
FIELD OF STUDY Level/ 10 year
Qualification Base Year Total
level 2012 2013 2014 2015 2016 2017 2018 2019 2020 2021 2022 (2013-
2022)
Accounting and finance BA 472 473 578 634 671 729 969 1027 1136 1321 8010
MSC 172 172 210 231 244 265 352 373 413 480 2913
Economics BA 236 237 289 317 336 365 484 513 568 660 4005
MSC 86 86 105 115 122 133 176 187 207 240 1456
Managements BA 257 258 315 346 366 398 528 560 620 720 4369
MSC 172 172 210 231 244 265 352 373 413 480 2913
Purchasing and Supplies BA 1820
Managements 107 108 131 144 153 166 220 233 258 300
Management Information BSC 1820
system 107 108 131 144 153 166 220 233 258 300
Marketing and Resarch BA 214 215 263 288 305 331 440 467 516 600 3641
MSC 107 108 131 144 153 166 220 233 258 300 1820
Journalism and BSC 43 43 53 58 61 66 88 93 103 120 728
communication
Educational Planning and BSC 364
Adminstration 21 22 26 29 31 33 44 47 52 60
Sociology BSC 43 43 53 58 61 66 88 93 103 120 728
Law LLB 107 108 131 144 153 166 220 233 258 300 1820
TOTAL SOCIAL 2144 2150 2626 36407
SCIENCE 2883 3051 3314 4404 4668 5164 6003
TOTAL SOCIAL 38052 43589 51560 53328 56944 62485 74553 83936 98204 114975 677626
SCIENCE

34
6.1 ዋቢ ሰነዶች /Reference/
 የኘላንና ልማት ኮሚሽን (ነሃሴ 5/2011) ፡፡ የአሥር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ የአዘገጃጀትና አቀራረብ መመሪያ፡፡ አዲስ አበባ
 የኘላንና ልማት ኮሚሽን (ጥቅምት 2012) ፡፡የአስር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ (2013-2022) መነሻ ፖወር ፖይንት ሰነድ፡፡ አዲስ አበባ
 የኘላንና ልማት ኮሚሽን (ጥቅምት 2011) ፡፡የ 2 ዐ 1 ዐ በጀት ዓመት የኢኮኖሚ ዳሰሳ ሪፖርት ሰነድ፡፡ አዲስ አበባ
 ብሔራዊ የፕላን ኮሚሽን (ታህሣሥ 2008)፡፡ የሁለተኛው አምስት ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (2008-2012)፡፡ አዲስ አበባ
 በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር (2018 እ.ኤ.አ) ፡፡ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያጋጠሙ ማነቆዎችና መፍትሔዎቻቸው ዙሪያ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት፡፡ አዲስ አበባ
 በገቢዎች ሚኒስቴር የጉምሩክ ኮሚሽን (ነሃሴ 2011) ፡፡ የንዑስ ዘርፋ ከ 2007 – 2011 የገቢ ምርት መረጃ
 ከማዕከላዊ ሰታትስቲክስ ኤጀንሲ (ጥቅምት 2011) ፡፡ የተገኘው የ 2011 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የሰርቬይ ሪፖርት፡፡ አዲስ አበባ
 በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዝ ዳይሬክቶሬት ብ.ብ.ኢ.ል.ኢ (ነሃሴ 2011) ፡፡ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርኘራይዞች መረጃ ኘሮፋይል
 የብረታ ብረትና ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት (MIDI ነሃሴ 2011) ፡፡የንዑስ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
 FDRE Ministry of Industry September 2013. Ethiopian Industrial Development Roadmap (2013-2025). Addis Ababa
 FDRE, Policy Study and Research Center, June 2017. Study of development of iron ore and metallurgy industries: challenges, prospects and policy/ strategy
options (2015-2025).
 FDRE, Policy Study and Research Center, December 2016. The Development of Ethiopian Steel Industries: Challenges, Prospects, and Policy Options
2016-2025. Addis Ababa
 EISCO PROJECT OF ETHIOPIA STEEL COMPANY PRE-FEASIBILITY STUDY; BERIS ENGINEERING AND RESEARCH CORPORATION
(UNIDO) JANUARY, 2018. Identifying and Recommending a Roadmap to Establish Industrial Enterprises related to Electric Systems and Appliances
and/or Electronics. Addis Ababa
 Adama Science and Technology University study team. Industry Minster April, 2015. Human resource requirement plan for Ethiopian Manufacturing
Industries(2016-2025). Addis Ababa
 World Steel Association Economics Committee, 2018. STEEL STATISTICAL YEARBOOK2018. Avenue de Tervueren 270,1150 Brussels, Belgium
 World Steel Association 2019. WORLD STEEL IN FIGURES 2019. Avenue de Tervueren 270, 1150 Brussels, Belgium
 World Bank Group, MIGA, 2019. ANNUAL REPORT 2019.
 UNIDO 2018. Industrial Development Report 2018; Demand for Manufacturing: Driving Inclusive and Sustainable Industrial Development.

35
 World Bank IBRD- IDA World bank group 2018. Investing in Opportunity, ANNUAL REPORT 2018.
 UNCTAD 2018. WORLD INVESTMENT REPORT UNITED NATIONS CONFERENCE ON TRADE AND DEVELOPMENT.
 Technology information forecasting and Assessment Council (TIFAC). Technology Vision 2035, Technology Road Map on Manufacturing. New Delhi
110016, India.
 CARE Ratings Limited (Formerly known as Credit Analysis & Research Ltd) , June 2018 Steel Review & Outlook 2018. Sion (East), Mumbai India.
 Government of India Ministry of Steel 18-December-2018. Press Information Bureau. New Delhi, India.
 African Development Bank 2019. African Economic Outlook 2019.
 African Development Bank 2019. African Economic Outlook Country Note, Egypt.
 Central Bank of Egypt. ECONOMIC REVIEW, Vol. 58 No. 1-2017/2018. Cairo, Egypt.
 CENTRAL BANK OF EGYPT. Annual Report 2017/2018. Cairo, Egypt.
 Egyptian Auto Feeders Association EAFA. AUTOMOTIVE INDUSTRY IN EGYPT. Cairo, Egypt.
 Egypt’s Industrial Development Strategy, Industry: The Engine of Growth (‫)الصناعة قاطرة التنمية‬
 African Development Bank 2019.East Africa Economic Outlook 2019.
 REPUBLIC OF KENYA, MINISTRY OF INDUSTRIALIZATION. BRIEF ON VISION 2030 MANUFACTURINGSECTOR.
 Kenya Association of Manufacturers | Kenya Business Guide, 2018.Manufacturing in Kenya Under the ‘Big 4 Agenda’ A Sector Deep-dive Report. Nairobi,
Kenya.
 Cytonn Investments 2018. Kenya 2018 GDP Growth and Outlook. Nairobi, Kenya.

36

You might also like