Professional Documents
Culture Documents
እና
ጥቅምት 2009
አዲስ አበባ
1
ማውጫ ገጽ
የሠንጠረዦች ዝርዝር
4
ሠንጠረዥ6፡ የኢንተርፕራይዞች ህጋዊ አደረጃጀት ...................................... 37
ሠንጠረዥ7፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ ዋና የስራ ዘርፎች ........................... 38
ሠንጠረዥ8፡ የኢንተርፕራይዞች ስርጭት በክፍለ ከተማና በየተሰማሩበት የስራ ዘርፎች ............ 39
ሠንጠረዥ9፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች ....................... 40
ሠንጠረዥ10፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ የኮንስትራክሽን ዘርፎች.................... 41
ሠንጠረዥ11፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ የአገልግሎት ዘርፎች ........................ 41
ሠንጠረዥ 12፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ የከተማ ግብርና ዘርፎች ..................... 42
ሠንጠረዥ 13፡ ኢንተርፕራይዞች የተሰማሩባቸዉ የንግድ ዘርፎች ........................... 42
ሠንጠረዥ 14፡ የኢንተርፕራይዞች እድገት በየክፍለ ከተማ ................................ 45
ሠንጠረዥ15፡ ኢንተርፕራይዞች ብድር ላለማግኘታቸዉ የሰጡአቸዉ የተለያዩ ምክንያቶች ......... 48
ሠንጠረዥ16፡ ኢንተርፕራይዞች የብድር አገልግሎት ድግግሞሽ/ብዛት ........................ 49
ሠንጠረዥ17፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለመጨራሻ ጊዜ ያገኙት የብድር መጠን ...... 50
ሠንጠረዥ18፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለመጨራሻ ጊዜ ብድር ያገኙበት ዓ/ም ........ 51
ሠንጠረዥ 19፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተመላሽ ያደረጉት የብር መጠን............ 52
ሠንጠረዥ20፡ ኢንተርፕራይዞች ብድር ወይም የፋይናንስ ድጋፍ ያገኙበት ተቋም ............... 53
ሠንጠረዥ21፡ የተሰጠዉ የብድር ድጋፍ አገልግሎት በሚፈለገዉ መጠንና እና ወቅት ስለመሆኑ ..... 54
ሠንጠረዥ22፡ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሰጡ የገበያ ትስስር ድጋፍ አገልግሎቶቸ .... 56
ሠንጠረዥ23፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ባገኙት የገበያ ትስስር የተገኘ የብር መጠን .... 56
ሠንጠረዥ 24ሀ፡ የሰዉ ኃይል ልማትና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የሥልጠና ድጋፍ አገልግሎት ..... 57
ሠንጠረዥ 24ለ፡ የሰዉ ኃይል ልማትና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ከሥልጠና ውጭ የተሰጡ ድጋፍ
አገልግሎቶች ................................................................. 58
ሠንጠረዥ 25፡ ለኢንተርፕራይዞች የተሰጠ የመሣሪያ ሊዝ ድጋፍ ........................... 59
ሠንጠረዥ26፡ የቴክኖሎጂ ዕድገት ድጋፍ አገልግሎት .................................... 60
ሠንጠረዥ27፡ የገበያ ልማትና የግብይት ድጋፍ አገልግሎት ............................... 61
ሠንጠረዥ28፡ የፋይናንስና ብድር ድጋፍ ዉጤታማ ለማድረግ የተሰጠ ድጋፍ አገልግሎት .......... 62
ሠንጠረዥ29፡ የመስሪያ ቦታ ድጋፍ አገልግሎት........................................ 64
ሠንጠረዥ30፡ የመስሪያ ቦታ ስፋት (በካሬ ሜትር) ...................................... 65
ሠንጠረዥ31፡ ኢንተርፕራይዞች ያገኙት የመስሪያ ቦታ ዓይነት ............................. 66
ሠንጠረዥ32ሀ፡ ከመሰረተ ልማት አቅርቦት ጋር የተያያዙ የመስሪያ ቦታ ችግሮች ................ 68
ሠንጠረዥ32ለ፡ ሌሎች የመስሪያ ቦታ ችግሮች......................................... 69
ሠንጠረዥ 33፡ በሚሰጡ ድጋፋዊ አገልግሎቶች ላይ ኢንተርፕራይዞቹ ያላቸዉ አስተያየት ......... 71
ሠንጠረዥ 37 የከሰሙ ኢንተርፕራይዞች ሁኔታ ........................................ 81
ሠንጠረዥ 38፡ የከሰሙ ኢንተርፕራይዞች ሁኔታ በክፍለ ከተማ ............................ 81
5
ሠንጠረዥ 39፡ ኢንተርፕራይዞች ለሶስተኛ ወገን የተላለፉበት ሁኔታ በክ/ከተማ ................. 82
ሠንጠረዥ 40፡ የከሰሙ/ለሶስተኛ ወገን የተላለፉ ኢንተርፕራይዞች አይነት በክ/ከተማ ............. 82
ሠንጠረዥ 41፡ የከሰሙ/ለሶስተኛ ወገን የተላለፉ ኢንተርፕራይዞች ህጋዊ አደረጃጀት.............. 83
ሠንጠረዥ 42፡ ኢንተርፕራይዞቹ ተሰማርተዉበት የነበረ ዋና የስራ ዘርፍ በክ/ከተማ .............. 83
ሠንጠረዥ 43፡ የከሰሙ/የተላለፉ ኢንተርፕራይዞች በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ..................... 84
ሠንጠረዥ 44፡ የከሰሙ/የተላለፉ በኮንስትራክሽን ዘርፍ................................... 84
ሠንጠረዥ 45፡ የከሰሙ/የተላለፉ በአገልግሎት ዘርፍ .................................... 85
ሠንጠረዥ 46፡ የከሰሙ/የተላለፉ በከተማ ግብርና ዘርፍ .................................. 85
ሠንጠረዥ 47፡ የከሰሙ/የተላለፉ በንግድ ዘርፍ ........................................ 86
ሠንጠረዥ 48፡ ኢንተርፕራይዞቹ ሲቋቋሙ እና ስራ ሲያቆሙ የነበራቸዉ የዕድገት ደረጃ .......... 86
ሠንጠረዥ 49 ለኢንተርፕራይዙ የተሰጡ የድጋፍ አይነቶች ............................... 87
ሠንጠረዥ 50፡ ኢንተርፕራይዙ የከሰመባቸው/ለሦስተኛ ወገን የተላለፈባቸው ምክንያቶች .......... 87
ሠንጠረዥ 51፡ ኢንተርፕራይዞች ሲደራጁና ስራ ሲያቆሙ የነበራቸዉ የአባላት ብዛት............. 88
ሠንጠረዥ 52፡ ኢንተርፕራይዞቹ ሥራቸዉን በሚያከናዉኑበት ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች .... 89
የግራፎች ዝርዝር
6
ምዕራፍ አንድ፡ መግቢያ
የዚህ ሰነድ ዋና ይዘት በአዲስ አበባ ከተማ ከ1996 ዓ.ም ጀምረው በጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ልማት የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ስርጭት፤ እድገት እና ያሉበት ሁኔታ ዳሰሳና
ግኝት የሚያመላከት ሲሆን በመጀመሪያ ሰነዱ በቅድሚያ መግቢያና መነሻ ሃሳብ ይዟል፡፡
በመቀጠልም የጥናቱ ዓላማና፣ የጥናቱን ወሰን፣ የጥናቱን አካሄድ፤ ከጥናቱ የሚጠበቀው ውጤት፤
ተዛማጅ ጽሑፎች ዳሰሳ፤ የጥናቱን ግኝትና ማጠቃለያ ሀሳብ እንዲሁም ጥናቱ ያመላከተውን
የትኩረት አቅጣጫ ያካተተነው፡፡
መረጃዉ የተሰበሰበዉ በአዲስ አበባ ከሚገኙ ሁሉም ኢንተርፕራይዞች ነዉ፡፡ ቀደም ሲል መረጃ
ለመሰብሰብ የታቀደዉ 27187 ቢሆንም በመስክ መረጃ የተሰበሰበዉ ከ29016 ኢንተርፕራይዞች
ነዉ፡፡ የጥናቱ መረጃ በዋናነት ከመጀመሪያ ምንጮች የተሰበሰበ ሲሆን እንደአስፈላጊነቱ ሁለተኛ
ምንጮችም ጥቅም ላይ ዉለዋል፡፡ የመጀመሪያ ምንጭ መረጃ የተሰበሰበዉ መጠይቅ በማዘጋጃትና
ቁልፍ ለሆኑ መረጃ ሰጪዎች ቃለ-መጠይቅ ተዘጋጅቶ ጥያቄ በማቅረብ ነዉ፡፡ የመጀመሪያ መረጃ
ምንጭ በዋናነት የኢንተርፕራይዞቹ ኃላፊዎች ወይም ሥራ አስኪያጆች ሲሆኑ እነርሱ ባልተገኙበት
ሁኔታ ከኢንተርፕራይዞቹ አባላት ጋር በመነጋገር የተሰበሰበ ነዉ፡፡ በአካል በመገኘት የተደረጉ
እይታዎችና ምልከታዎችም መረጃዉን ለመሰበሰብ በጥቅም ላይ ዉለዋል፡፡ የከሰሙ
ኢንተርፕራይዞችን በሚመለከትም ስለእነርሱ በትክክል የሚያዉቁ የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ጽ/ቤት ሀላፊዎችና ባለሙያዎችን ጭምር በማነጋገር መረጃ ተሰብስቧል፡፡በዚህ
7
መልክ መረጃ ማግኘት ባልተቻለበት ሁኔታ ከሁለተኛ ምንጭ የተገኘዉን መረጃ እንደ ማካካሻ
በመጠቀም ሥራ ላይ እንዲዉል ተደርጓል፡፡
የጥናቱ ዉጤት እነደሚያመለክተዉ ከሥራ ዕድል ፈጠራ አንጻር በዘርፉ በርካታ የሥራ ዕድሎች የተፈጠሩ
ቢሆንም በከተማዉ ከሚኖሩ ስራ ፈላጊ ዜጎች አንጻር ሲታይ ግን የተፈጠረዉ የሥራ እድል በቂ
ኤዶለም፡፡ የተፈጠሩት አብዛኞቹ የስራ ዕድሎችም ቢሆኑ በቋሚ ስራ ላይ በተለይም በአምራች ዘርፉ ላይ
እንዲሆን ከማድረግ አንጻር እጥረት ያለበት እንደሆነ የጥናቱ ዉጤት ያሳያል፡፡ የኢንተርፕራዞች የደረጃ
ሽግግርና እድገት አፈጻጸም ካለው ፍላጎትና ተደራሽነት አንጻር ሲታይ አፈጻፀሙ ዝቅተኛ እንደሆነ
የጥናቱ ዉጥት ያመለክታል፡፡ በአጠቃላይ የጥናቱ ዉጤት እንደሚያመለክተዉ በጥቃቅንና አነስተኛ
ተቋማት ልማት ዘርፍ እየተሰማራ ያለው የሰው ኃይልና የዘርፉን ልማት ለመደገፍ የተሰረው ሥራ የዘርፉ
የልማት ስትራተጂ የሰጠውን ትኩረት የሚመልስ ሆኖ አልተገኘም፡፡
በዚሁ መሰረት በዘርፉ የታዩ የአፈጻጸም ዉስንነቶች ለመቅረፍና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ጥናቱ
የትኩረት አቅጣጫዎች አመልክቷል፡፡በጥናቱ የተሸፈኑትንም ሆነ ሌሎች በዘርፉ የተስተዋሉ ተግዳሮቶችን
ለመቅረፍ በዘርፉ አመራርም ሆነ ፈጻሚ ደረጃ ወቅቱ የሚጠይቀውን ድጋፍና ክትትል በማድረግ
በሁለተኛዉ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን ለነዚህ ጉዳዮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት
መተግበር ይጠይቃል፡፡በጥናቱ የተለዩ ግኝቶች በአንድ በኩል በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
ልማት ተሰማርተው የሚገኙ አንቀሳቃሾች እየገጠሟቸው የሚገኙ የፋይናንስ አቅርቦት፤ መሰረተ ልማት፣
የሥልጠና፣ መልካም አስተዳደር እና በሌሎች ምክንያቶች ዘርፉ ተገቢውን ትከረት በመስጠት ንቅናቄ
ተፈጥሮ ስላልተመራ ዘርፉ ዕመርታ ያለማስመዝገበ ሆኖ ታይቷል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ከአንቀሳቃሾቹ
የመነጩ ችግሮች በስፋት የሚታይበት በመሆኑ የዘርፉን እድገት ቀፍድዶ ይዞኣል፡፡ የዚህ ጥናት
የመፍትሔ ምክረ-ሓሰብ ማጠንጠኛም የዘርፉ ልማት እንቅስቃሴ የሚስፋፋበትና ለኢንዱስትሪ ልማቱ
ያለዉን ሚና እንዲያጎለብት ማስቻል ላይ ያጠነጥናል፡፡ በዚህ ረገድ የሚታየውን ጉድለት ለማስተካከል
በቀጣይ ኢንተርፕራይዞች የደረሱበትን የዕድገት ደረጃ መሰረት ያደረገ መንግስታዊ ድጋፎች መስጠት
የሚያስችል በህግ ማዕቀፍ የተደገፈ አሰራር ሥርዓት መዘርጋት ያስፈልጋል፡፡የባለድርሻ አካላትን
በማስተባበር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን የዕድገት ደረጃ መሰረት ያደረገ፣ መጠነ ሰፊና ሁሉን
አቀፍ ድጋፍ ቀጣይነት ባለው መልኩ መስጠት ይገባል፡፡
8
ከሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ አንፃር ሲነጻጸር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለኢንተርፕራይዞቹ
የሚሰጠው ድጋፍ እንደ የእድገት ደረጃቸው ታይቶ የሚሰጥ ሳይሆን የጅምላ ድጋፍ ነው፡፡ ስለዚህ
የድጋፍ አሰጣጡ የዕድገት ደረጃውን መሰረት ያደረገ መሆን አለበት፡፡ በምስረታ ደረጃ ላይ ለሚገኙ
የሚሰጡ ድጋፎች የሰለጠነ የሰው ሀይል እንዲያገኙ ፣ጥሬ ዕቃ እንዲያገኙ ፤መሠረተ ልማት
እንዲሟላላቸውና የገበያ እውቀት እንዲያገኙ ማድረግ ነው፡፡ በእድገት ደረጃ ላይ ላሉ ደግሞ የብቃት
ማረጋገጫ መስጠት ፣የገበያ ልማት ፣የታክስ ተጠቃሚነትና የክህሎት ስልጠና ድጋፍ መስጠት ነው፡፡
በመስፋፋት ደረጃ ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታ ፣ የስራ አመራር ብቃት
ግንባታ ፣የንግድ ምልክት፣ የሽያጭ አውታሮች ፣ የኢንፎርሚሽንና ኮሚኒኬሽን ወዘተ መስጠትና
በማብቃት ደረጃ ለደረሱ ኢንተርፕራይዞች የዲዛይን አቅም ግንባታ ፣ የንግድ ምልክት ትውውቅ ፣
የኢንዱስትሪ ማስፋፊያና የውጭ ኢንቨስትመንት ድጋፍ መስጠት ናቸው፡፡
አገራችን ባለፉት አመታት ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገትን በማረጋገጥ፤ ማህበራዊ ልማትን በማፋጠንና
ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ መንግስትን እውን በማድረግ ከፍተኛ ለውጥ አስመዝግባለች፡፡ ጥቃቅንና
አነስተኛ አንተርፕራይዞች በሀገሪቱ ለተመዘገበው እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ
አበርክተዋል፡፡የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስ ት ራተ ጂ የተመለከተዉ ዋናው
አቅጣጫ የሥራ ዕድል መፍጠር; ድህነትን መቀነስና በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ላይ
የተመሰረተ ማኑፋክቸሪንግ ማስፋፋት እና ኢንዱስትሪያሊስት ባለሀብቶችን በብዛትና በጥራት
ማፍራት ነዉ፡፡ ይህንን ግብ ተግባራዊ ለማድረግ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በልማት
ውስጥ ካላቸው ከፍተኛ ሚና አንጻር ፈርጀ ብዙ ውጤት በሚያስመዘግቡ የእድገት ዘርፎች ላይ
ትኩረት በመስጠት በተደረገዉ ርብርብ ዘርፉ በሀገሪቱ ለተመዘገበዉ የኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን
አስተዋጽኦ አድርጎኣል፡፡
9
በኢንዱስትሪ ልማት የላቀ ደረጃ ላይ የደረሰችውና እንደ ቶዮታና ሶኒ ያሉ ዓለም አቀፍ ግዙፍ
ኩባንያዎች ያፈለቃችው ጃፓን ሳትቀር ከ50% በላይ የሚሆነው የማኑፋክቸሪንግ ምርቷ የሚመረተው
በጥቃቅንና አነስተኛ የማኑፋክቸሪንግ ተቋሞች ነው፡፡ ስለዚህ በሀገራችንም ጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች በአምራች ኢንዱስትሪው በሀገር ልማት የሚኖራቸዉን ሚና ማጎልበት እጅግ
አስፈላጊ ነው፡፡
ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋሞች ዋነኛ የስራ እድል ፈጣሪ ኃይሎች የሚሆኑበት እንደኛ ባሉ አገሮች ብቻ
ሳይሆን እንደ አሜሪካ ባሉ የበለፀጉ አገሮችም ጭምር መሆኑን የስትራቴጂ ሰነዱ ያስረዳል፡፡
ስለሆነም ለአጭር ጊዜ ብቻ ሳይሆን ለዘለቄታውም ዋናዎቹ የስራ እድል ምንጮች እነዚህ ተቋማት
በመሆናቸው ቅድሚያ ተሰጥቶ ሊጠናከሩ እንደሚገባ የዘርፉ የልማት ስትራቲጂ በግልጽ
አስቀምጧል፡፡ ይህ ስትራቲጂ ተግባራዊ ሲሆን በከተሞቻችን የሚኖሩ ስራ ፈላጊ ዜጐች በተለያዩ
የስራ ዘርፎች ተሰማርተዉ ዕለታዊ ገቢያቸውን በማሳደግና የኑሮ ደረጃቸዉን በማሻሻል የከተሞችን
ልማት ለማፋጠን አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ከመሆኑም በላይ የኢንዱስትሪውን ልማት ለማሳደግ
መሰረት የሚሆኑ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በማብቃት ፈጣንና ቀጣይነት ያለው
የአገራችንን እድገት በማረጋገጥ ህዝቡ ከልማቱ ተጠቃሚ እንዲሆን የሚያስችል ነው፡፡
የፋይናንስ ውስንነት እንዲሁም የማያሻማ ማነቆ መሆኑ መገንዘብ ይቻላል፡፡ አንደኛ በተግባር አሁን
ኢንተርፕራይዞቹ በብዛት እየተሰማሩበት ያሉት በብረታ ብረትና እንጨት ስራዎች ዘርፍ በመሆኑ
እነዚህ ስራዎች ደግሞ በአንጻራዊነት ከ ፍ ተኛ ካፒታል የሚጠይቁ ናቸዉ፡፡ በመሆኑም
አንተርፕራይዞች በርከት ያለ ካፒታል የማግኘት ዕድላቸው ጠባብ እንደሚያደርገው ግልፅ ነው፡
የፋይናንስ አቅርቦትና ተደራሽነት ሁለተኛ ገጽታው የመመለሻ ጊዜው አጭር መሆን ይባስ ውጤታማ
እንዳይሆን ያደርገዋል፡፡ በተለይ ለአምራች ዘርፉ የሚፈቀደው የብድር መጠኑ በተቻለ ዓቅም እያደገ
ቢሆንም የመመለሻ ጊዜው እጅግ አጭር (ከሶስት እስከ አምስት ዓመት) በመሆኑ በተለይ ጀማሪ
ኢንተርፕራይዞች ስራውን መልመድ ሲጀምሩ ገንዘቡ ስለሚመለስ ስራው እስከመቆም ያደርሳቸዋል፡፡
ሌላዉ ተግዳሮት ለእያንዳንዱ ኢንተርፕራይዝ የሚሆን መሬት ማዘጋጀት በራሱ በአቅርቦት በኩል
ፈተና ነው፡፡ በሀገራችን ከተሞች ለዚህ ተግባር ብቻ ሳይሆን ለሌሎች አገልግሎቶች የሚሆን መሬትም
በስፋት ለማቅረብ ከካሳና ተያያዥ ወጪዎች በተገናኘ ምክንያት መሬት በበቂ ሁኔታ እየቀረበ
አይደለም፡፡ ለጥቃቅንና አነስተኛ የሚሰጥ ቦታም በጊዚያዊነት በመሆኑ ኢንተርፕራይዞቹ ተረጋግተው
ለመስራት የሚያስችል አይደለም፡፡ ይሁንና በቋሚ ቦታዎችም ቢሆን በስትራቴጂው በተቀመጠ
አኳኋን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች መንደሮች ለመገንባት ከፋይናንስ ዓቅም አንፃር
እየተቻለ አለመሆኑን በዘርፉ የተደረጉ ጥናቶች ያስረዳሉ፡ ስለሆነም ለኢንተርፕራይዞች መሬት
ማቅረብ በራሱ ፈታኝ ሆኗል፡፡ ሼዶች ለመገንባት የሚጠይቀው ወጪም እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ
በተጨማሪ የግንባታ ወጪ በየጊዜው እየናረ በመሆኑ የኢንተርፕራዞቹን የሼድና የመሬት ጥያቄ
መመለስ ፈታኝ እየሆነ መጥቷል፡፡ በአንዳንድ የሀገሪቱ ከተሞች በከተሞች ማስፋፍያ አከባቢ
የተቻለውን ያህል ጥረት እየተደረገ ቢሆንም የመሰረተ ልማት ችግር ያለበት ነዉ፡፡ ተጠቃሽ ከሆኑ
መሰረተ ልማቶች መብራት የመጀመርያ ጥያቄ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን ነዋሪ ህዝብ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ችግሮችን በመቅረፍና
የነዋሪዎችዋን የኑሮ ደረጃ በማሻሻል ሰፊውን የህብረተሰብ ክፍል በተለይም በርካታ ሥራ ያልነበራቸዉን
ሴቶችንና ወጣቶችን በጥቃቅንና አነስተኛ አንተርፕራይዞች በማደራጀት የሥራ ዕድል በመፍጠር
ኑሮኣቸውን ለማሻሻልና ከልማቱ የተጠቃሚነት ዕድል ለማስፋት ባካሄደው ከፍተኛ ጥረት አበረታች
ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል፡፡ በዚህም መሠረት የአዲስ አበባ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ
ልማት ቢሮ በሥሩ ባሉት አስር ክ/ከተሞችና 117 ወረዳዎች በሚገኙ ጽ/ቤቶች ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ
የተደራጁ 27187 ኢንተርፕራይዞች በውስጣቸው የስራ ዕ ድል መፍጠራቸውን በየጊዜው ከሚደረጉ
ሪፖርቶች የሚገለጽ ቢሆንም የተፈጠረው የስራ ዕድል ከድግግሞሽ ነጻ በሆነ አኳኋን በጠራ የመረጃ /data
base/ ስርዓት በአንድ ማዕከል አገልግሎት በአንድ ቋት እየተቀናነሰና ስራ ፈላጊው ዜጋ ከወሰደው የስራ
አጥ ካርድ አንጻር እየተረጋገጠ የስራ ስምሪት እንዲያገኝ የተኬደበት ርቀት ሰፊ ጉድለት የነበረበት ነው፡፡
ስለሆነም አንድ ስራ የተፈጠረለት ዜጋ (በተለይ በጊዜያዊ ስራ ዕድል) ከአንድ ጊዜ በላይ ሪፖርት ሊደረግ
የሚችልበት ዕድል ዝግ እንዳልነበረ መገንዘብ ይቻላል፡፡ የመረጃ ስርዓቱን በአንድ ማዕከል አገልግሎት
ላይ ማዘመን ከተቻለ የመረጃ ጥራቱና ተዓማኒነቱ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ ይቻላል፡፡
ስለሆነም በአዲስ አበባ ከተማ እስከ አሁን የተደራጁ ኢንተርፕራይዞችበስራ ላይ መኖር ያለመኖራችውን፣
አሁን ያሉበትን ደረጃ፣የስራ ስምሪታቸው ስብጥርና ምክንያት፣ ከመንግሥት እየተደረገላቸው ያለውን
የድጋፍ ማዕቀፍ እና የሥራ ዕድልን ከመፍጠር አንጻር የወጣቶችና የሴቶች ተሳትፎ ምን ያህል እንደሆነ፣
የኢንተርፕራይዞቹ ወደ ታዳጊ መካከለኛ ኢንዱስትሪ ኢንተርፕራይዝነት የመሸጋገር ሂደቱ ምን
እንደሚመስል፣ ከኢንዱስትሪ ልማት ያላቸውን ትስስርና ያሉባቸውን መሰረታዊ ተግዳሮቶች ለይቶ
12
በማወቅ ዘርፋ እንዲሰፋ የሚያስችሉ እርምጃዎች መውሰድና የተሻለ አስቻይ ሁኔታ መፍጠር
ያስፈልጋል፡፡
በአጠቃላይ የስራ ዕድል ፈጠራው የተሳካ ነዉ ማለት ይቻላል፡፡ ሆኖም ግን የኢንተርፕራይዞች ልማትን
ከማስፋፋት አንጻር የሚፈጠሩ አብዛኞቹ የስራ ዕድሎች በቋሚ ስራ ላይ በተለይም በአምራች ዘርፉ ላይ
እንዲሆን ከማድረግ አንጻርና በዚህ ዘርፍ የሚሰማሩ ዜጎች ዝርዝር መረጃ ከመያዝ አንስቶ ተከታታይ የሆነ
ግንዛቤ በመፍጠርና በማሳመን ላይ የተመሰረተ የማያቋርጥ የቁጠባ ስራ እንዲፈጠር በማድረግ በመምራት
በስትራተጂው መሰረት በርካቶችን ወደ ቋሚ ስራ ዕድል ማሸጋገር ያስፈልጋል፡፡ በዚህ ረገድ የሚታየውን
ጉድለት ለማስተካከል በቀጣይ ከጅምላ መንግስታዊ ድጋፍ በመውጣት በጥቃቅን፤ በአነስተኛና በመካከለኛ
ደረጃ የሚገኙትን እንተርፕራይዞች የደረሱበትን የዕድገት ደረጃ መሰረት ያደረገ መንግስታዊ ድጋፎች
መስጠት የሚያስችል አሰራር በመዘርጋት በመጀመሪያ ዙር የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የታየዉ
ጉድለት በቀጣዩ የዕድገትና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዓመታት እንዳይደገም በግልጽ አሰራር እንዲታገዝ
አቅዶ መስራት ይጠይቃል፡፡ የዚህ ሰነድ ዓላማም ይህንኑ ለማጠናከር ወይም እዉን ለማድረግ
የሚያስችል ጥናት በማካሄድ ችግሮችን መለየትና የመፍትሔ ሀሳብ መስጠት ነዉ፡፡
በዚሁ መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያሉት ኢንተርፕራይዞች ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ
ተደራጅተው በ2006 ዓ.ም ያሉበትን ሁኔታ ለማጣራት ዳግም ምዝገባ የተካሄደ ቢሆንም ያለው መረጃ
ግን ኢንተርፕራይዞቹ ያሉበትን ሁኔታ በግልጽ የሚያሳይ ባለመሆኑ በከተማዉ የሚገኙ
ኢንተርፕራይዞች ምዝገባና ቆጠራ ተካሂዷል፡፡የዚህን ቆጠራ ዉጤት መሰረት በማድረግ በዘርፉ
ያሉትን ወሳኝ ማነቆዎች በመለየት ለዘርፉ ልማት ዘላቂነት የተሻለ አስቻይ ሁኔታ ለመፍጠር
ለከተማ አስተዳደሩም ሆነ ለኢንተርፕራይዞቹ ግብዓት ይሆን ዘንድ ይህ ጥናት ተከናውኗል፡፡ጥናቱ
በዋናነት ያተኮረዉ የዘርፉ ዕድገት ከኢንዱስትሪው ልማት ጋር ያለው ትስስርና ኢንተርፕራዞቹ
ያሉባቸውን ማነቆዎች ማየት፣ አፈጻጸማቸውን መገምገም፤ በሌላ በኩል ደግሞ በዘርፉ የሚሰማሩ
አንቀሳቃሾች በማኑፋክቸርንግ ዘርፉ በስፋት ያልተሰማሩበትን በአፈጻጸምና አሰራር ደረጃ የሚገለጹ
ምክንያቶች አጥንቶ መሰረታዊ ለውጥ ለመምጣት የሚያስችሉ የፖሊሲ የመፍትሔ ምክረ-ሐሳቦች
13
ማቅረብ ነዉ፡፡ በመሆኑም ጥናቱ ለከተማ አስተዳደሩ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ
አለዉ፡፡ በተጨማሪም ለኢንተርፕራይዞቹም ሆነ ለተጠቃሚው ህብረተሰብ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለዉ፡፡
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስር የተደራጁት የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ዝርዝር ቆጠራ ማካሄድና ያሉበትን አጠቃላይ ሁኔታ በመዳሰስ ማነቆዎችን ለይቶ
የዘርፉን የልማት አቅጣጫ በትክክለኛና በተጨባጭ መረጃ ላይ ተሞርኩዞ መምራት የሚያስችል
የመፍትሔ ሃሳብ ለመጠቆም ነው፡፡
ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ቆጠራ ማካሄድና አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎች
ማደራጀትና መተንተን፤
ከ1996 ዓ.ም ጀምረው የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የእድገት ደረጃቸውን ሁኔታ በመዳሰስ፣
የአካባቢ ስርጭታቸውን ከዕድገት ተኮር ዘርፎች አንጻር በዝርዝር መለየት፤
በስትራቲጂው የድጋፍ ማዕቀፍ መሠረት የተሟላ ድጋፍ ያገኙና ያላገኙ ኢንተርፕራይዞችን
በዝርዝር መለየት፤
ከህዝብ ተጠቃሚነት አንጻር በኢንተርፕራይዞቹ የታቀፉ አንቀሳቃሾች እና የፈጠሯቸው
ቋሚና ጊዜያዊ የሥ ራ ዕድሎች በጾታ፣ በዕድሜና በትምህርት ደረጃ በዝርዝር ለይቶ
ማስቀመጥ፤
በሂደት የከሰሙ ኢንተርፕራይዞች ብዛታቸውን መለየትና የከሰሙበትን ምክንያት ማወቅ፣
ኢንተርፕራይዞቹ ከተሰማሩበት የዕድገት ዘርፎች አንጻር የአፈጻጸም ማነቆ የሆኑትን ችግሮች
በመለየትና በመተንተን ቀጣይ ትኩረት ለሚሹ ጉዳዮች የመፍትሄ ሃሳብ ማስቀመጥ፤
ከላይ በጥቅል ዓላማ በተቀመጠዉ መሰረት ዝርዝር ዓላማዎቹን ከግብ ለማድረስ ትኩረት በመስጠት
በዚህ ጥናት በዝርዝር መመለስ የሚገባቸው ገዥ ጥያቄዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡
ይህ ጥናት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ1996ዓ.ም ጀምሮ በአምሰት የእድገት ተኮር ዘርፎች
ማለትም በማኑፋክቸሪንግ፣ በኮንስትራክሽን፣ በአገልግሎት፣ በንግድና በከተማ ግብርና በተደራጁ
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ፣ ተዓማኒና ትክክለኛ መረጃ በመሰብሰብ ማጥናትን
ማዕከል ያደረገ ነው፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በ117 ወረዳዎች ሥር ከ1996
ዓ.ም ጀምሮ በአምስቱ የዕድገት ተኮር ዘርፎች በጥቃቅና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተደራጅተው
የከሰሙ፤ ወደ መካከለኛ ታዳጊ ኢንተርፕይዝ የተሸጋገሩ እና አሁን በከፊል ወይም
15
በሙሉከመንግስት የሚሰጡትን የተለያዩ ድጋፎች እየተጠቀሙ የሚገኙ ኢንተርፕራይዞች ዝርዝር
መረጃ ለይቶ በመሰብሰብ፤ በማደራጀትና በመተንተን በዘርፉ ልማት እንቅስቀሴ የሚታዩ ማነቆዎችን
ለይቶ ቀጣይ ትኩረት አቀጣጫዎች ለማሳየት ነው፡፡
በኮብል ስቶን ሳይት ማግኘት የተቻለው ተደራጅተው በሥራ ላይ ያሉትን ሲሆን በተለያየ ጊዜ
ተደራጅተው የተበተኑትን በዝርዝር የማግኘት ችግር ማጋጠሙ፤
1.8 ማጠቃለያ
ከላይ እንደተመለከተዉ በዚህ በመጀመሪያዉ ምዕራፍ ለዚህ ሰነድ ዝግጅት መነሻ የሚሆኑ ጉዳዮች
የተዳሰሱ ሲሆን ጥናቱ የተመራበት አቅጣጫ የሚያመላክቱ ዝርዝር ዓላማዎችና መሪ ጥያቄዎች
16
እንዲሁም የጥናቱ ፋይዳና በጥናቱ ሂደት ያጋጠሙ ውስንነቶችና መፍትሔዎቻቸው ተዳስሰዋል፡፡
በሚቀጥለዉ ምዕራፍ ከኢንተርፕራይዞች ልማት ጋር ተዛማጅነት ያለቸዉ የጽሁፎች ዳሰሳ ቀርቧል፡፡
17
ምዕራፍ ሁለት፡ ተዛማጅ ጽሑፎች ዳሰሳ
2.1 መግቢያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም ይህን ስትራቴጂና ፖሊሲ ተግባራዊ ያደረገ ሲሆን ቀደም ሲል
የተገኙ ውጤቶችን በተሻለ መንገድ ለማስቀጠልና የቀጣይ ትራንስፎርሜሽን ዕቅዶችን ለማሳካት
ባለፉት አመታት በዘርፌ ያጋጠሙ ችግሮች፤ የተገኙ ልምዶችና የውጭ ሀገር ተሞክሮዎችን መዳሰስ
አስፈላጊ ሆኗል፡፡ በመሆኑም በዚህ ምዕራፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ትርጓሜ ፣ታሪካዊ
አመጣጥና ዕድገት የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ እንደዚሁም የኢትዮጵያ ጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ስትራቴጂናፖሊሲ እንዲሁም የአፈፃፀም ስልቶች ተዳሰዋል፡፡
1. የሙሉጊዜተቀጣሪየሰውኃይልብዛት
2. ጠቅላላሃብት፣የተጣራሀብትናየተከፈለካፒታልእንዲሁም
3. ጠቅላላአመታዊ ሽያጭሲሆኑ
እነዚህን መሰረቶች በጣምራ ወይም በተናጥል ይጠቀሟቸዋል፡፡ ሆኖም ግን አንዳንድ ሀገሮችና አለም
አቀፍ ተቋማት ከነዚህ ሦስት መሰረታዊ መስፈርቶች በተጨማሪ ህጋዊ ባለቤትነት፤ በኢንዱስትሪው
አይነት (ማኑፋክቸሪንግ ፣ ኮንስትራክሽን ፣ ትራንስፖርት ፣ ጅምላና ችርቻሮ ንግድ፣አገልግሎት
ወዘተ) እንዲሁም ደግሞ የዋጋ ግሽበትንና የምርታማነት እድገትን ታሳቢ በማድረግ የትርጉም
ማሻሻያ ያደርጋሉ፡፡
1. የ1990 የጥቃቅንናአነስተኛልማትኤጀንሲትርጓሜ
18
2. የማዕከላዊስታቲስቲክኤጀንሲትርጓሜ
3. የተሻሻለውየጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችትርጓሜናቸው
ይህ ትርጓሜ በሁለቱም ዘርፍ የተከፈለ ካፒታልን ብቻ መሰረት ያደረገ በመሆኑ የስራ ዕድል ፈጠራን
አያመለክትም፡፡ እንደዚሁም ደግሞ በአብዛኛው የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቋቋሙት
በራስ መዋጮ እና በባንክ ብድር በመሆኑ የተቋሙን ሙሉ ገጽታ አያሳይም፡፡ በነዚህ ምክንያቶች
ይህ ትርጓሜ ክፍተቶች ይታዩበታል፡፡
ሀ/ የዕድ ጥበብና የጎጆ ኢንዱስትሪ በቤተሰብ የሰው ሃይል ላይ የተመሰረቱ የሞተር ሀይልን
የማይጠቀሙ እና በእጅ የሚሰሩ ተግባራትን ያካትታል፡፡
ለ/ አነስተኛ ማኑፋክቸሪግ ኢንዱስትሪ ከ10 ያነሰ የሰው ሃይል ያላቸውና የሞተር ሃይልን የሚጠቀሙ
ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ የውጭ ሀገራትን ተሞክሮ መሰረት
በማድረግና ሥራ ላይ ያለውን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ትርጓሜ ክፍተቶች በመገንዘብ
ተቀጥረው የሚሰሩ ሰራተኞችን ብዛትና ጠቅላላ ሀብት በመስፈርት በመጠቀምና በኢንዱስትሪና
በአገልግሎት በመክፈል የተሻለ ትርጓሜ ሰጥቷል (የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራዮዞች ኤጄንሲ፤
2005)፡፡
19
ሠንጠረዥ2፡ የተሻሻለው የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ትርጓሜ በኢትዮጵያ
የኢንተርፕራይዝ ደረጃ ዘርፍ የሰው ኃይል ጠቅላላ ካፒታል
ጥቃቅን ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ < 5 <ብር 100 ሺህ
ከላይ በተገለፀው ትርጉም በሰው ሃይልና በጠቅላላ ሃብት መካከል አሻሚ ሁኔታ ሲፈጥር የጠቅላላ
ሀብት መጠን ቀዳሚ መስፈርት ሆኖ ያገለግላል፡፡ ይህ ጥናት የተሻሻለውን የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ትርጓሜ የተጠቀመ ሲሆን፡-
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የትና እንዴት እንደተመሰረቱ በግልፅ የሚታወቅ ነገር የለም፡፡
ነገር ግን ዛሬ በአደጉ ሀገራት የምናያቸው ትላልቅ ኩባንያዎች የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞችውጤቶች እንደሆኑ መረጃዎች ያመላክታሉ (Snodgras and Biggs: 1996) ፡፡ዛሬ
ድረስ ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለስራ ፈጠራ ብሎም ለማኑፋክቸሪንግ ዕድገት ያላቸው ሚና ከፍተኛ
እንደሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና አግኝቷል (ILO 2003, Haftu etal 2009)፡፡ እንዲሁም
ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳላቸው ታምኖበታል፡፡
20
ይህ ደግሞ ኢትዮጵያን ጨምሮ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት አቅርቦታቸው ውስን ነው፡፡ ስለዚህም
ብዙዎቹ እንደሚስማሙበት በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት በተላይም በአፍሪካ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎችን
ማስፋፋት ላይ ብቻ ያተኮረ ፖሊሲ ትክክል አለመሆኑን ብቻ ሳይሆን ብዙ ወጣቶችን ስራ አጥ
ማድረግም ጭምር ነው፡፡
ከ1970 ወዲህ የታዩ የሥራ አጥነት፣ የድህነትና ኢፍትሃዊ የሆነ የሃብት ክፍፍል የብዙ ሀገራት
ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች እንደገና እንዲፈተሹ ረድቷል፡፡ በተለይ ILO ያጠናው ጥናት
እንደሚያሳየው ጉልበትን በሰፊው በመጠቀም የተሻለ ገቢ ማግኘት የሚቻለው ጥቃቅንና አነስተኛ
ጥቃቅን ሴክተሩን በመጠቀም ነው (Yose Gugler: 2002):: ስለሆነም ሰፊ የሰው ጉልበትን በመጠቀም
የተሻለ ለማምረትና ስራ አጥነትን ብሎም ድህነትን በገጠርም ሆነ በከተማ ለመቀነስ በማደግ ላይ ያሉ
ሀገራት የሚከተሉት አቅጣጫ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማትን ማስፋፋት ነው /Thorbecke: 2000/::
በተግባር ሲታይ ምንም እንኳን ለኢኮኖሚ ዕድገት፣ለስራ ፈጠራ ወዘተ በአደጉ ሀገራት ለምሳሌ
አሜሪካ ፣ጣሊያን፤ ጃፓን እና ምስራቅ ኤሺያ ሃገራት ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ትልቅ
ሚና ያላቸው ቢሆንም በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት በተላይም በአፍሪካ የሚገኙ በርካታ ቁጥር ያላቸው
ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችየድህነትና የኋላ ቀርነት ምልክት ተደርገው ይወሰዳሉ፡፡ ነገር
ግን OECD (2004) ባወጣው መረጃ እንደተመለከተው መጠነ ሰፊ የሆነና ጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞችን ያካተተ ዕድገት ፈጣን ከመሆኑም ባሻገር ለብዙ ድሃ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሻለ
ዕድል ከመፍጠሩም በላይ ብሎም ለድህነት ቅነሳ መሰረትይሆናል፡፡ ብዙውን ጊዜ ትላልቅ የሚባሉ
ኩባንያዎች ከማምረት ይልቅ ንግድ ላይ ያተኩራሉ፡፡ ለስራቸውም የተሻለ ቴክኖሎጂ የሰው ሀይልና
ካፒታል ይፈልጋሉ፡፡ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችግን አስፈላጊው ድጋፍ ቢደረግላቸው
በማኑፋክቸሪንግና ሌሎች የማምረት ሥራዎች ይሰማራሉ፡፡ ከህረተሰቡና ከታላላቅ ኢንተርፕራይዞች
መካከል በመሆን የማስተሳሰር ስራ ይሰራሉ፡፡ ቀስ በቀስም ወደ መካከለኛና ትልልቅ ኢንተርፕራይዝ
ያድጋሉ፡፡ በተግባር በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት የሚገኙት አብዛኞቹ ጥቃቅንና አነስተኛ
21
ኢንተርፕራይዞች ግን ብዙ ጊዜ ወደ ሚቀጥለው ደረጃ ከማደግና የተሸለ የኢኮኖሚ ዕድገት
አስተዋጽኦ ከማድረግ ይልቅ ባሉበት የመቆየት አዝማሚያ ይታይባቸዋል፡፡ እዚህ ላይ መጠየቅ
ያለበት ጥያቄ አንዳንድ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ከሌሎች በተለየ ሁኔታ ለማደግ
የቻሉት ለምንድን ነው የሚለው ነው፡፡ ለምንስ ብዙዎቹ ለማደግ አልቻሉም የሚለዉ ሌላ ጥያቄ
ነው፡፡ ይህ እንደተቋሙ የስራ ዘርፍ እንዲሁም የተቋሙ የፋይናንስ አቅም፤የቴክኖሎጂ
አጠቃቀም፤ከሌሎች ጋር ተባብሮ የመስራት የተሻለ የቢዝነስ ኢንቨስትመንትና የህግ ማዕቀፍ መኖር
የተሻለ መሰረተ ልማት መኖር እንዲሁም የተሻለ የገበያ ትስስር መኖር ወዘተ ወደተሻለ ደረጃ
ለማደግም ሆነ ባሉበት ለመቀጠል እንደምክንያት ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡
የታይላንድ ILO ዳይሬክተር ሆኑት ሚስተር ዷን ሰማቪያ የተባሉት ጸሐፊ እንደገለፁት በአንድ ሀገር
የኢኮኖሚና ማህበራዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ከሌሎች የድህነት ቅነሳና የስራ ዕድል ፈጠራ ስትራቴጂዎች
መካከል የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ከፍተኛውን ስፍራ እንደሚያዝ ይናገራሉ፡፡
ፀሐፊው እንደሚሉት በታይላንድ የአገሪቱ የተባበሩት መንግስት የድህነት ቅነሳና ልማት ፕሮጀክቶች
ኤጀንሲን በመጥቀስ ድህነትን ከመሰረቱ ለመቅረፍ ዜጎች በጥ/አ/ኢ ልማት ማደራጀትና ወደ ስራ
ማሰማራት በሁለቱም ፎርማልና ኢንፎርማል ሴክተር ውጤቱ አመርቂ መሆኑን በጥናት የተረጋገጠ
መሆኑን ያስረዳሉ፡፡ ለዚህም እንደምክንያት ሲገለፁ በዘርፉ የሚሳተፉ የህብረተሰብ ክፍሎች
የሚፈጠርላቸው የስራ መስክ በመጠንም ሆነ መጥራት ለመምረጥና በርካታ ዜጎችን ካላቸው ዝንባሌ
ጋር የሚጣጣሙ የሙያ መስክ ላይ በመሳተፍ ወደ ስኬት ጎዳና የሚወስዳቸውን እጣ ፈንታ ለመወሰን
ሰፊ ዕድል እንደሚያገኙ ያረጋግጣሉ፡፡ ሲያጠቃልሉም በዚህ ጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ፕሮጀክት
የሚከናወኑ ስራዎች በስራ ፈጠራና በድህነት ቅነሳ ላይ ቁልፍ ሚና እንደሚጫወቱ አበክረው
ያስረዳሉ (Project ILO/UNDP THA 1991:3)፡፡
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በማሌዥያ ኢኮኖሚ ያላቸው ድርሻ ከፍተኛ ነው፡፡ የማሌዥያ
መንግስት ከ1970 እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር ጀምሮ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልዩ
ትኩረት መስጠቱን መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ በተለይ በ1ኛው፣ በ2ኛው እና በ3ኛው የኢንዱስትሪ
23
ማስተር ፕላን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ከማኑፋክቸሪንግ ጋር ለማስተሳሰር መንግስት
ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደተንቀሳቀሰ ያሳያል (MITI, 2005)፡፡ እንደ SMIDEC(2002)ጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የማኑፋክቸሪንግ ሴክተሩን 93.8 በመቶ የሚይዙ ሲሆን 38.9 በመቶ
ለሚሆኑ የሀገሪቱ ዜጎች የስራ እድል ፈጥረዋል፡፡ሴክተሩ በአብዛኛው የተሰማራው በማኑፋክቸሪንግ
ዘርፍሲሆን በዋናነት በጨርቃ ጨርቅ፣ የብረታብረትና ኢንጂነሪንግ ምርቶች፣ የእንጨትሥራዎች፣
የምግብና መጠጥ ዝግጅትና የግንባታ ግብዓት ምርቶች የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
24
ለማጎልበት የሚሰጡ ሙያዊ ድጋፎች ናቸው፡፡ በማብቃት እድገት ደረጃ ሚሰጡት ድጋፎች
በማንኛውም ጊዜ ከሚገጥማቸው ስጋት ለመጠበቅ የሚያስችሉ ድጋፎች ናቸው፡፡
በአሁኑ ሰአት የታንዛንያ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ፖሊሲ ትኩረት ያደረገው
አዳዲስ ኢንተርፕራይዞችን ማቋቋም እና በስራ ላይ ያሉት ደግሞ ተወዳዳሪ እንዲሆኑና የተሻለ ገቢ
እንዲያገኙ ብሎም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ መሰረት አንዲሆኑ እየጣረ ይገኛል(MIT, 2013). የፖሊሲ
አቅጣጫው 7 ጉዳዮች ላይ ያተኩራል፡፡
2.4.5 ከሌሎችመልካምተሞክሮልምድየተገኘትምህርት
በኢትዮጵያ ከውጭ ተሞክሮ አንፃር ሲታይ ድጋፎች በየእድገት ደረጃቸው ታይቶ የሚሰጥ
አልነበረም፡፡ አሁንም የሚሰጠው ድጋፍ የጅምላ ድጋፍ ሲሆን የተሰጠውን ድጋፍ መሰረት ያደረገ
ግምገማና በድጋፍ ያገኙትን ለውጥ መረጃ የመያዝ ልምድና የመቀመር ሁኔታ አልነበረም ወይም
አይታይም፡፡በተሻሻለው የጥቃቅንና አነስተኛ ኤጀንሲ ባወጣው የድጋፍ ማዕቀፍ ግን ተሞክሮዎችን
እና ያለባቸውን ችግሮች ከግምት ውስጥበማስገባት የድጋፍ ማዕቀፉን በዕድገት ደረጃው ለማድረግ
አቅጣጫ ተቀምጧል፡፡ በዚህ መሠረት የእድገት ደረጃዎችም በሶስት ተከፍለዋል፡፡ እነርሱም
የምስረታ፣ታዳጊ እና የማብቃት ደረጃ ተብለው ተለይተዋል፡፡ የእነዚህ የእድገት ደረጃዎች አይነት
መሠረታዊ አላማ ኢንተርፕራይዞችን ቀጣይነት ያለው ዕድገት እንዲያስመዘግቡና ይህንን መሰረት
ያደረገ የተቀናጀ ግልፅ መስፈርትና የድጋፍ ማዕቀፎችን ለማዘጋጀት ጠቃሚ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡
ሆኖም ግን ፖሊሲው በአግባቡ ተግባር ላይ አልዋለም፡፡ አንዱ ምክንያት የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ያሉበትን ሁኔታ አለማወቅ ነው፡፡ይህም ጥናት ያስፈለገዉ በአዲስ አበባ ከተማ
አስተዳደር የሚገኙ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ሁኔታ፤የዕድገት ደረጃቸውን፣ያለባቸውን
ችግርና የሚያስፈልጋቸውን ድጋፍ ለማወቅነው (የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤጄንሲ:
2005)፡፡
ከላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የሌሎች አገሮች ተሞክሮ የሚያሳየው የተቋማትን የእድገት ደረጃ
መሰረት ያደረገ ድጋፍ ለመስጠት የእድገት ደረጃ ስታንዳርድ ማዉጣትና በስታንዳርዱ መሰረት
ደረጃቸዉን መለየት፤ ለእያንዳንዱ የእድገት ደረጃ የሚጣጣም ድጋፍ ማድረግ፤ እንዲሁም ዉጤቱን
መገምገምና መቀመር በመሆኑ ይህ ተሞክሮ ለኢትዮጵያም ጠቃሚ ነዉ፡፡
2.5 ጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችልማትበኢትዮጵያ
26
2.5.1 የፖሊሲናስትራቴጂአቅጣጫ
በሀገሪቱ የኢንዱስትሪ ልማት ዕቅዱ ውስጥ ወሳኝ ቦታ የተሰጠው ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋሞች ነው፡፡
ይህ የሆነው በቅድሚያ በከተሞች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ዋናው ዘርፍ ይሄው በመሆኑና የኢኮኖሚ
ልማት እቅዱም አንድ መሰረታዊ ማጠንጠኛ የሥራ ዕድል መፍጠር በመሆኑ ነው፡፡ አነስተኛና
ጥቃቅን ተቋሞች ዋነኛ የስራ ዕድል ፈጣሪ ሀይሎች መሆናቸውን ደግሞ የተለያዩ ሀገራትን ተሞክሮ
አሳይቶናል፡፡
የጥቃቅንና አነስተኛ ልማት ፖሊሲ ከአጭር ጊዜ አኳያ ካፒታልን ቆጥቦ ፈጣን ልማት ለማረጋገጥ
ሲሆን ከመካከለኛና ረጅም ጊዜ አኳያ የካፒታልና ቴክኖሎጂ አቅምን በማጠናከር የማያቋርጥ ፈጣን
እድገት ማስመዝገብ ነው፡፡ ፖሊሲው የሚያተኩረውበሀገራችን ውስጥ ያለውን የስራ አጥነት ችግር
በመቅረፍና የወደፊት ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ሰፊ መሰረት ያለው ልማታዊ ባለሀብት
በመፍጠርና የወጣቱን የስራ ክህሎትና የስራ ፈጣሪነት አመለካከት በማጎልበት የቁጠባ ባህሉን
ለማሻሻልና የዕድገት ደረጃን መሰረት ያደረገ ድጋፍ በመስጠት ላይ ነው፡፡ የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ በ1997 ዓ.ም በመጀመሪያውና በ2000 ዓ.ም በሁለተኛው እትሙ
27
ዝርዝር ፖሊሲዎችን አውጥቷል፡፡ እነሱም የሰው ሀብት ልማትና የቴክኖሎጂ እድገት፤የፋይናንስ
ምንጭና አቅርቦት፣የመስሪያና የመሸጫ ቦታ አቅርቦት ፣የገበያ ልማት፣ የአንድ ማዕከል አገልግሎት
፣የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት፣ የድጋፍ ሰጭ አካላትን ማጠናከርና ምቹ የስራ አካባቢን
መፍጠር ናቸው፡፡እነዚህ ፖሊሲዎች ተሻሽለው የወጡት ከባለፈው ተሞክሮ የነበሩ ድክመቶችና
መሰረታዊ ችግሮችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነው፡፡
የዘርፉ መሰረታዊ ችግሮች ተብለው በብዙ ጥናታዊ ጽሁፎች የተመለከቱት የፋይናንስ አቅርቦት
ችግሮች፣ የማምረቻና የመሸጫ ማዕከላት እጥረት፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እጥረት፤ የተሰማራ
የሰው ሀይል እጥረት፤ የገበያ የግብይት አቅርቦት ችግር፤ የተቀናጀና የአንድ ማዕከል አገልግሎት
እጥረት፤ የአመለካከት ችግር፤ ሙስናና ብልሹ አሰራሮች እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ችግሮች
ናቸው፡፡
ሆኖም ግን የዘርፉ መሰረታዊ ችግሮች ተብለው በብዙ ጥናታዊ ጽሁፎች የተመለከቱት የፋይናንስ
አቅርቦት ችግሮች፣ የማምረቻና የመሸጫ ማዕከላት እጥረት፣ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን እጥረት፤
የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት፤ የገበያና የግብይት አቅርቦት ችግር፤ የተቀናጀና የአንድ ማዕከል
አገልግሎት እጥረት፤ የአመለካከት ችግር፤ ሙስናና ብልሹ አሰራሮች እንዲሁም የመልካም
አስተዳደር ችግሮች ናቸው፡፡
2.6 ማጠቃለያ
28
ከፍተኛ ነው፡፡ የተለያዩ ሀገራት ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚሰጡት ድጋፍ የእድገት
ደረጃቸውን ማእከል ያደረገ ነው፡፡
29
ምዕራፍ ሦስት፡ የጥናቱ ዘዴ
3.1 መግቢያ
ይህ ጥናት ሳይንሳዊ ይዘቱ እንደተጠበቀ ለአገርና ለከተማ አስተዳደሩ ለወደፊት የፖሊሲ አቅጣጫ
በሚጠቅም መልኩ የተቃኘ ነው፡፡ ለዚህም ዋናው ምክንያት የጥናቱ መረጃ የተሰበሰበው በአዲስ አበባ
ከተማ ካሉት እንተርፕራይዞች ላይ ብቻ በመሆኑ በጥናት ውጤቱ ላይ ተመሥርቶ የእነዚህኑ
ኢንተርፕራይዞች የወደፊት አፈጻጸምና ውጤታማነት ማሻሸል በማስፈለጉ ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ ጥናት
ዘዴ ሳይንሳዊውን መሠረት ሳይለቅ የጥናት ዓላማዉንና ጥናቱ የተደረገበትን ቦታ እንዲሁም ሶሺዮ-
ኦኮኖሚዉን ግምት ውስጥ ያስገባ ነው፡፡
በዚህ ጥናት ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ የተደራጁ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በአምስት የዕድገት
ተኮር ዘርፎች ተካተዉ ታይተዋል፡፡ መረጃ ሰጪዎች ሀሳባቸዉንም ሆነ በአሀዝ የሚገልጹትን መረጃ
ለማሰባሰብ እንዲያመች መረጃዉን የሚሞሉበት መጠይቅ ተዘጋጅቶ ከተገቢዉ ክትትል ጋር
እንዲሞሉ ተደርጓል፡፡ የጥናቱ ዘዴ በዋናነት ከኢንተርፕራይዞቹ በጥናቱ ዓላማና ጥያቄዎች ላይ
በመመርኮዝ ሀሳባዊና አሀዛዊ መረጃ በማሰባሰብ፤ በማደራጀትና በመተንተን ከመረጃ ት ንተ ና
የሚገኘዉን ውጤት የጽሑፍ ሪፖርት በማዘጋጀት ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ላይ የተመሠረተ ነዉ፡፡
ጥናቱ የታለመለት ዓላማ ለማሳካት ሲባል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙትን ከ1996 ዓ.ም
እ ስከ መጋቢት 2008 ዓ.ም ድረስ የተደራጁትን 29016 ኢንተርፕራይዞች በሙሉ በጥናቱ
አካትቷል፡፡ የጥናቱ መጠይቅ የተሞላዉ በየኢንተርፕራይዙ ኃላፊ ወይም የሥራ አስኪያጅ ሆኖ
እነርሱ ባልተገኙበት ሁኔታ ግን ከኢንተርፕራይዞቹ አባላት ጋር በመነጋገር የተሰበሰበ ነው፡፡
30
በዚህ ረገድ የከሰሙ ኢንተርፕራይዞችን በሚመለከት አንቀሳቃሾችን ወይንም ሥራ አስኪያጆችን
ማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ በተገኘበት ሁኔታ አደራጅ መስሪያ ቤቱ መረጃ እንዲሞላ የተደረገበትም
አጋጣሚ ነበር፡፡ መረጃዉን ለማግኘት ቀደም ሲል በነበረዉ አድራሻቸዉ በተለይም በስልክ
ቁጥራቸዉ፤ እስካሉበት ድረስ በአካል በመሄድ መጠይቁን ለመሙላት ጥረት ተደርጓል፡፡ ይህ ሁሉ
ተሞክሮ ባልተቻለበት ሁኔታ ግን ስለእነርሱ በትክክል ያውቃሉ ተብለዉ የሚታሰቡ የጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ጽ/ቤት ሀላፊዎችንና ባለሙያዎችን በመጠየቅ መጠይቁ ተሞልቷል፡፡
ከሁለተኛ ምንጭ የተገኘዉንም መረጃ እንደ ማካካሻ በመጠቀም ሥራ ላይ እንዲዉል ተደርጓል፡፡
31
ኮምፕዉተር እንዲገባ ተደርጓል፡፡ ጥሬ ሐቁ በአግባቡ ከተደራጀ በኋላ ሳይንሳዊ ስልቶችን የተለያዩ
ሠንጠራዦች፤ ግራፎችና ስታቲካዊ ዘዴዎች ሥራ ላይ በማዋል የመተንተኑ ተግባር ተከናውኗል፡፡
3.6 ማጠቃለያ
32
ምዕራፍ አራት፡ የመረጃ ትንተናና ግኝቶች
4.1 መግቢያ
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ የሃገራችን ቁልፍ ችግር የሆነውን ድህነትና
ኋላቀርነት ለመቀነስ ዋነኛ መፍትሄ መሆኑ ታምኖበታል፡፡ በዚህም መሰረት የዘርፉን ልማት ለማገዝ
በሚያስችል መልኩ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂ እና ፖሊሲ ተቀርጾ
በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም በርካታ ዜጎች የስራ ዕድል ተፈጥሮላቸው ሃብት አፍርተው
ተጠቃሚ ከመሆን አልፈው ለሌሎች የስራ ዕድል መፍጠር ችለዋል፡፡
4.2.1 ጾታ
ሠንጠረዥ3፡ የስራአስኪያጅ/ሰብሳቢ/ባለቤቶች ጾታ
የኢንተርፕራይዙ አይነት ድ ምር
ጾታ ጥቃቅን አነስተኛ
33
በሰንጠረዥ 3 እንደተመለከተዉ አብዛኛዎቹ (62.12%) የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
የሚመሩት ወይም የተያዙት በወንዶቹ ሲሆን የሴቶቹ ድርሻ 37.54% ነዉ፡፡ ሆ ኖም ግን
በኢንተርፕራይዞች አይነት ሲታይ ሴቶች ከአነስተኛ(17%) ይልቅ በጥቃቅን(40%) የተሻለ ድርሻ
አላቸዉ፡፡ መረጃዉ እንደሚያመለክተዉ የሴቶች ተወዳዳሪነት እንዲያድግ የድጋፍ ማዕቀፉ ለሴቶች
ልዩ ድጋፍ መስጠት እንደሚገባ የጥናቱ ዉጤት ያሳያል፡፡
ከአራዳ ክ/ከተማ በቃለ መጠይቅ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ከዚህ በፊት ዝቅተኛ የነበረው
የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎ በአሁኑ ሰዓት በተሸለ መልኩ ለውጥ እያመጣ መሆኑን በመግለፅ
በተለይም ከስደት ተመላሽ ሴቶች ከምንጊዜውም በተሻለ መልኩ በስራው ላይ በመሳተፋቸው
የሴቶችን ቁጥር ከዙህ በፊት ከነበረው ከፍ እነዲል አደርጎታል፤ በአሁኑ ሰዓትም ከ50% በላይ
መሆኑን ተጠያቂዋ አስረድተዋል፡፡ ነገር ግን በሰንጠረዥ 3 እንደተመለከተው የሴቶቹ ድርሻ
37.54% ነዉ፡፡ ምንም እንኳ አሁን ያለው የሴቶች ተሳትፎ ከነበረው የተሻለ ቢሆንም ሴቶች
እንደወንዶቹ ከቤት ወጣ ብለው የመስራቱ ነገር ክፈተት አለ፡፡ በመሆኑም በኢንተርፕራይዝነትም
ቢሆን የተደራጁት ሴቶች አብዛኛው በራሳቸው ቤት መስራት ይፈልጋሉ፡፡ ይህ ደግሞ ያሉበት
የመስሪያ ቦታ የንግድ ህጉ በሚፈቅድው መሰረት ስላልሆነ አሁንም ስራውን በከፍተኛ ንቅናቄ
ለመምራት አልተቻለም፡፡ ይህ ሁኔታ የግንዛቤ ለውጥ ተፈጥሮ ካልተቀየረ ለወደፊትም ቢሆን
ለኢነተርፕራይዞቹ እደገት እንቅፋት ሆኖ መቀጠሉ አይቀርም በማለት የስራ ክፍሉ አመረር
ገልፀዋል፡፡
4.2.2 ዕድሜ
34
በግራፉ እንደሚታየዉ አብዛኛዎቹ (72.3%) የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ከ
21-40 ባለዉ የዕድሜ ክልል ዉስጥ የሚገኙ ናቸዉ፡፡የጥናት ዉጤቱ የሚያሳየዉ የወጣቶችን ይበልጥ
ተጠቃሚነት በመሆኑ ይህ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነው፡፡ ምክንያቱም ይህ የዕድሜ
ክልል አምራችና ዉጤታማ የተባለዉን የህብረተሰብ ክፍል የሚያካትት በመሆኑና የጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን የወደፊት እድገት እና የድጋፍ አይነት የሚወስን በመሆኑ ነው፡፡
35
4.3 የጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችሁኔታ
ጥቃቅን
አነስተኛ
የጥ/አ/ኢንተርፕራይዞች የተመሰረቱበት ዘመን
ግራፍ 2፡ የጥቃቅንናአነስተኛየተመሰረቱበትጊዜ
ምንጭ፡ ከመስክ መረጃ የተሰላ
በግራፉ እንደተመለከተዉ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በመንግስት መደራጀት ከጀመሩበት
ከ1996 ዓ.ም ጀምሮ ሲታይ በአነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የቁጥር ዕድገት ለዉጥ ላይ ጎላ ያለ ልዩነት
አይታይም፡፡ ነገር ግን በጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች ላይ መሰረታዊ ለዉጥ ታይቷል፡፡ በ1997 ዓ.ም
ከፍተኛ መቀነስ ያሳየ ሲሆን አስከ 2003 ዓ.ም የቁጥር ዕድገቱ መጠነኛ ነበር፡፡ ከ2004 ዓ.ም ጀምሮ
እስከ 2007 ዓ.ም ከፍተኛ የቁጥር ዕድገት ታይቷል፡፡ ይህ የሚያሳየዉ ምንም እንኳን ጥቃቅን
ኢንተርፕራይዞች በየጊዜዉ የሚቋቋሙ ቢሆንም ወደ አነስተኛ ኢንተርፕራይዝነት አለማደጋቸዉን
ነዉ፡፡ ስለዚህ መንግስት አስፈላጊዉን ትኩረትሊሰጥ ይገባል፡፡
36
4.3.2 የኢንተርፕራይዞቹ አይነት
የኢንተርፕራይዞች ስርጭት በየተሰማሩበት የዕድገት ዘርፎች ሲታይ ትልቁን ድርሻ (31%) የያዘው የንግድ
ዘርፍ ሲሆን ኮንስትራክሽን፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ አገልግሎትና የከተማ ግብርና ዘርፎች ድርሻ እንደየቅደም
ተከተላቸው 28%፣ 24%፤ 16% እና 1% ድርሻ ይዘዋል፡፡ በየክፍለ ከተማ ያለው የእድገት ዘርፎች
ስርጭት ስንመለከት በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በተነፃፃሪ ከፍተኛ የኢንተርፕራይዞች ቁጥር ያስመዘገበው
ኮልፌ (21.8%) ክፍለ ከተማ ነው፡፡ በመቀጠል ንፋስ ስልክ 12.4%፣ ጉለሌ 12%፤ እንዲሁም የካ ክፍለ
ከተማ 11.1% በማስመዝገብ ተቀራራቢነት ያለው የኢንተርፕራይዞች ቁጥር ያስመዘገቡ ሲሆን ልደታ እና
አራዳ 4.9% እና 6.7% ድርሻ በመያዝ ዝቅተኛ የኢንተርፕራይዞች ቁጥር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ
ያስመዘገቡ ከፍለ ከተሞች ናቸው፡፡ በኮንስትራክሽን ዘርፍ ከፍተኛ የኢንተርፕራይዞች ቁጥር ያለው የካ
ክፍለ ከተማ (24.8%) ሲሆን ንፋስ ስልክ 19.2%፤ ቦሌ 13.9%፣ እንዲሁም ኮልፌ 10.1% ድርሻ አላቸው፡፡
39
በዚህ ዘርፍ ዝቅተኛ ድርሻ ያላቸው ክፍለ ከተሞች አዲስ ከተማ 2.2%፣ አራዳ 3.5%፣ ጉለሌ 4.4% እና
ቂርቆስ 4.8% ናቸው፡፡
በንግድ ዘርፍ ከሚንቀሳቀሱ ኢንተርፕራይዞች ትልቁን ድርሻ (17.9%) የያዘው አራዳ ክፍለ ከተማ
ሲሆን ቂርቆስ ክፍለ ከተማ (16.3%) ጉለሌ (15.3%)፣ የካ 10.7%፣ ኮልፌ 10.3% ድርሻ አላቸው፡፡
ንፋስ ስልክ፣ አቃቂ ቃሊቲ፣ ቦሌ እና ልደታ ክፍለ ከተሞች 3.7%፣5.0%፣ 5.4%፣ 6.4% ድርሻ
በቅደም ተከተል አላቸዉ፡፡ በአገልግሎት ዘርፍ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ 16.3% በመያዝ ከፍተኛው
ድርሻ ያለው ሲሆን የካ ክፍለ ከተማ በ13.1% ድርሻ በመያዝ ሁለተኛ ነው፡፡ በዘርፋ 6.1% ብቻ
በመያዝ ዝቅተኛ ድርሻ ያለው የልደታ ክፍለ ከተማ ነው፡፡ የከተማ ግብርና ዘርፍ የየካ ከፍለ ከተማ
የተሻለ ድርሻ (20.1%) ያለው ቢሆንም በዚህ ዘርፍ በአጠቃላይ በከተማው ያለው እንቅስቅሴ እጅግ
ዝቅተኛ (1%) በመሆኑ በከተማው የምግብ ዋስትና ከማረጋገጥና ለከተማዋ አረንጓዴ ልማት ካለው
ፋይዳ አንጻር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ የሚገባ ዘርፍ ነው፡፡
አግሮፕሮሰሲንግ 17 7 24 (0.39%)
40
4.3.4.2 የኮንስትራክሽን ዘርፍ
4.3.4.3 የአገልግሎትዘርፍ
የዲኮር ሥራ 8 1 9 (0.25%)
ኢንተርኔት ካፌ 20 0 20 (0.50%)
41
ጽዳት አገልግሎት፣ የጥገና አገልግሎት እንዲሁም የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ንዑስ ዘርፍ ላይ
በርካታ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተሰማርተዉ ይገኛሉ፡፡
43
30000
25000
20000
15000
10000
5000
0
ማኑፋክቸሪንግ ኮንስትራክሽን አገልግሎት ከተማ ግብርና ንግድ ድምር
ጀ ማሪ 4524 6035 3765 334 7430 22088
ታዳጊ 831 603 207 59 344 2044
የበቃ 270 298 15 2 13 598
መካከለኛ 471 126 27 7 38 669
ድምር 6096 7062 4014 402 7825 25399
44
ልክ እንደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ሁሉ በከተማ ግብርና ዘርፍ የተፈጠረው የስራ ዕድሎችም ከከተማዉ
ዕምቅ ሀብት አንጻር ሲታይ ያልተነካ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡ የከተማ ግብርና በሥራ ዕድል
ፈጠራ እና በአትክልትና ፍራፍሬ አቅርቦት በብዙ አፍሪካ ከተሞች ከፍተኛ ሚና ያለ ቢሆንም
በአዲስ አበባ በተነጻጸር ዝቅተኛ ነዉ፡፡ በአፍሪካ 40 ከመቶ ነዋሪ በግብር የሚሳተፍ ቢሆንም በአዲስ
አበባ ከተማ ከሚኖር 662728 አባዎራ ውስጥ 18 ሺህ አባዎራ ማለትም 3 ከመቶ በታች ብቻ
በከተማ ግብርና እንደሚሳተፍ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ በዚህ ዘርፍ የሚሠራዉ ሥራ በቀላሉ መፈጸም
የሚችል ሥራ መሆኑን አጽንኦት በመስጠት በከተማዉ ለዚህ ዘርፍ የሚውል በቂ መሬት በማቅረብ
ለበርካታ ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል መፍጠሪያ ዘርፍ እንዲሆን በማድረግ የከተማውን ማህበረሰብ
የምግብ ዋስትና እና አረንጓዴነት ለማረጋገጥ የራሱ አስተዋጽኦ የሚኖረው ይሆናል፡፡
45
የእድገት ደረጃ የተሻገሩት ኢንተርፕራይዞች 5.6% ናቸዉ፡፡ ሌሎች ከከተማዉ አማካይ(2.6%) በላይ
ወደ መካከለኛ የእድገት ደረጃ ያሻጋገሩ ክፍለ ከተሞች አቃቂ ቃሊቲ(5%)፣ አዲስ ከተማ(3.4%)፣ እና
ኮልፌ (3%) ናቸዉ፡፡ ቦሌና ጉለሌ ክፍለ ከተሞች 2.6% እና 2.1% ወደ መካከለኛ የእድገት ደረጃ
ያሻጋገሩ ሲሆን ቂርቆስ፣ የካ እና አራዳ 1.4% ተመሳሳይ የእድገት ሽግግር ያስመዘገቡ ክፍለ ከተሞች
ናቸዉ፡፡ የልደታ ክፍለ ከተማ 1.0% ኢንተርፕራይዞች ወደ መካከለኛ የእድገት ደረጃ በማሸጋገር
ዝቅተኛዉን ድርሻ ይዞ ይገኛል፡፡
የብድር ወይም የፋይናንስ ድጋፍ አገልግሎት ያገኙትንና ያላገኙትን እንዲሁም በሂደት ላይ ያሉትን
ኢንተርፕራይዞች በሚመለከት በግራፍ4 ተመልክተዋል፡፡ የብድር ድጋፍ ከማግኘት እና ካለማግኘት
ጋር ተያይዞ 25399 ኢንተርፕራይዞች ተጠይቀዉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ዉጤቱ እንደሚያሳየዉ 25
ከመቶ ያህሉ የብድር አገልግሎት እንዳገኙ ሲገልጹ አብዘኛዎቹ ማለትም 75 ከመቶ የሚጠጉቱ
አገልግሎቱን እንዳላገኙ ገልጸዋል፡፡ ይህም የብድር አገልግሎት አፈጻጸሙ ደከማ መሆኑን በግልጽ
ያመላክታል፡፡ ይህም በቀጣይ ሊስተካከሉ ከሚገቡ ጉዳዮች ዉስጥ ገብቶ በከተማ አስተዳደሩ
ማስተካከያ ሊደረግበት ይገባል፡፡ ምክንያቱም ኢንተርፕራይዞቹ ዉጤታማ የሚሆኑት ለሚያከናዉኑት
ተግባር ከፋይናንስ ጋር የተቆራኙትን ተግዳሮቶች በአግባቡ መመለስ ሲችል በመሆኑ ነዉ፡፡
በመቶኛ
47
የጥናት ዉጤቱ እንደሚያሳየዉ 41 ከመቶ ብድሩን ያላገኙት ባለመፈለግ እንደሆነ፤ 17.1 በመቶ
ደግሞ በዋስትና ችግር ምክንያት፡ 6.4 በመቶ ትርፋማ ባለመሆን፤ 5.4 በመቶ የብድር ድጋፍ
አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋ ባለመሆኑ ምክንያት የብድር/ፋይናንስ ድጋፍ አገልግሎት ማግኘት
አለመቻላቸዉን መረጃ ሰጥተዋል፡፡ በቂ ከፕታል ስላለን አልፈለግንም ያሉ ደግሞ 1.7 በመቶ
ያህሎቹ ናቸዉ፡፡ ቁጥራቸዉ በጣም ጥቂት የሚባሉ እንተርፕራይዞች የአበዳሪ ተቋማት በቂ ፋይናንስ
ማቅረብ አለመቻላቸዉን፤ የብድር ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋ አለመሆን እንዲሁም
የአባላትን አለመስማማት ላለመበደራቸዉ እ ንደ ምክንያት አቅርበዋል፡፡ ከ2 በመቶ በታች
ኢንተርፕራይዞች በቂ ከፕታል አለን ባሉበት ሁኔታ ለምን 41 በመቶ የብድር/ፋይናንስ አገልግሎት
ማግኘት እንዳልፈለጉ ምክንያታቸውን የአለመጠየቅ ውስንነት ታይቷል፡፡ በዚህ ምክንያት ለምን
የብድር አገልግሎት እንዳልፈለጉ ለማወቅ አልተቻለም፡፡ ሆኖም ችግሩ የሚያመላክተው በብድር
አስፈላጊነት፤ ጠቃሜታ፤ አጠቃቀም እና አመላለስ ላይ በቂ የግንዛቤ ሥራ አለመሠራቱን ነዉ፡፡
ስለዚህ በቀጣይ የግንዛቤ ማዳበሪያ ሥልጠናዎችን ትኩረት ሰጥቶ ተግባራዊ ማድረግ ተገቢ እንደሆነ
መገንዘብ ጠቃሚ ነው (ሠንጠረዥ 15)፡፡
48
የብድር አገልግሎት ድጋፍ ያገኙትን ኢንተርፕራይዞች በሚመለከት በድግግሞሽ ድጋፉን ስንት ጊዜ
እንዳገኙ ለተጠየቀዉ ጥያቄ የተሰጠዉ ምላሽ ቀጥሎ ቀርቧል፡፡ በጠቅላላ ከተጠየቁት መካከል 75.4
ከመቶ በላይ ምላሽ አልሰጡም፡፡ ብድር ካገኙት መካከል አብዘኛዎቹ ማለትም ምላሽ ከሰጡት
መካከል 98.8 ከመቶ ወይም ከጠቅላላዉ ሲሰላ 24.6 ከመቶ ያህሉ ያገኙት የብድር ድግግሞሽ ከ1-5
ጊዜ ባለዉ ዉስጥ ነዉ፡፡ ከ5 ጊዜ በላይ ብድር ያገኙት 1.2 በመቶ ብቻ መሆኑ ሲታይ ብዛቱ እዚህ
ግባ የሚባል አለመሆኑን የጥናት ዉጤቱ (ሠንጠረዥ 16) ያሳያል፡፡
49
ሠንጠረዥ17፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለመጨራሻ ጊዜ ያገኙት የብድር መጠን
ለመጨራሻ ጊዜ የተገኘ የብድር መጠን (በብር) በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት በመቶኛ
በመቶኛ
እስከ 10000 2871 11.3 46.0
ከ10001-20000 636 2.5 10.2
ከ20001-30000 513 2.0 8.2
ከ30001-40000 202 0.8 3.2
ከ40001-50000 646 2.5 10.3
ከ50001-100000 590 2.3 9.4
ከ100001-200000 301 1.2 4.8
ከ200001-300000 236 0.9 3.8
ከ300000 በላይ 249 1.0 4.0
ድ ምር 6244 24.6 100.0
ሪፖርት ያላደረጉ 19155 75.4 ….
ጠቅላላ ድምር 25499 100.0 100.0
የአዲስ አበባ ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ለመጨረሻ ጊዜ ብድር ያገኙበት ዓ/ም መቼ
እንደሆነ ተጠይቀው ከሰጡት ምላሽ ለመረዳት እንደተቻለዉና የጥናት ዉጤቱ እንደሚያመለክተዉ
(ሠንጠረዥ18 እና ግራፍ5) የብድር ድጋፍ አገልግሎት ተቋማዊ በሆነ መልኩ መስጠት የተጀመረዉ
ከ1996 ዓ/ም ጀምሮ መሆኑን ግንዛቤ ለመዉሰድ ተችሏል፡፡ የብድር ድጋፍ አገልግሎቱን ያገኙትን
ተቋማት ብዛት ስንመለከት ግን መጠኑ ትርጉም ባለዉ ደረጃ የጨመረዉ ከ2004 ዓ/ም እስከ 2008
ዓ/ም ባሉት ዓመታት መካከል እንደሆነ የጥናቱ ግኝት ያሳያል፡፡ ለመጥቀስም ያህል በእነዚህ
ዓመታት የብድር ድጋፍ አገልግሎት ያገኙት (ምላሽ ከሰጡት መካከል) 74.8 ከመቶ ናቸዉ፡፡ ይህም
ከ1996 ዓ/ም እስከ 2003 ዓ/ም ብድር ካገኙት ኢንተርፕራይዞች ብዛት ጋር ሲነጻጸር መጠኑ እጅግ
ብዙ ነዉ፡፡በተለይም 2007 ዓ/ም እና 2008 ዓ/ም እምርታ የታየበት ነዉ ለማለት ይቻላል፡፡ ለዚህም
የሚገመተዉ ምክንያት ስለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የነበረዉ አመለካከት እየተሻሻለ
መምጣቱን በዚህም ምክንያት አዲስ የሚደራጁትና አደረጃጀቱንም ተከትሎ ብድር አገልግሎት
የሚያገኙት ኢንተርፕራይዞች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የሚያሳይ ሲሆን በሌላ
በኩል ደግሞ ኢንተርፕራይዞቹ ወደሚቀጥለዉ ደረጃ እያደጉ አለመሆኑን ያሳያል፡፡ ስለዚህ
ለወደፊቱም ቢሆን የማደራጀቱ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትና ካሉበት ደረጃ ወደሚቀጥለዉ
ደረጃ ለሚደረገዉ ዕድገት በቂ ድጋፍ ሊሰጥ እንደሚገባ የጥናቱ ዉጤት ያመላክታል፡፡
50
ሠንጠረዥ18፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለመጨራሻ ጊዜ ብድር ያገኙበት ዓ/ም
ለመጨራሻ ጊዜ ብድር የተገኘበት ዓ/ም ያገኙት ብዛት ከጠቅላላ በመቶኛ ከመለሱት በመቶኛ
ከ1996 በፊት 33 0.1 0.5
1996 121 0.5 2.0
1997 373 1.5 6.0
1998 184 0.7 3.0
1999 74 0.3 1.2
2000 137 0.5 2.2
2001 133 0.9 2.1
2002 227 1.1 3.7
2003 270 2.0 4.4
2004 510 2.3 8.2
2005 590 3.6 9.5
2006 912 5.9 14.7
2007 1499 4.4 24.2
2008 1125 24.4 18.2
ድ ምር 6188 4.4 100.0
ሪፖርት ያላደረጉ 19211 24.4 ….
ጠቅላላ ድምር 25399 100.0 100.0
የብድር ድጋፍ አገልግሎት ዋነኛ ዓላማ ኢንተርፕራይዞች የተገኘዉን የብድር ድጋፍ መልካም
አጋጣም ተጠቅመዉ በፋይናስ እጥረት ምክንያት ሊከሰት የሚችለዉን ችግር እንዲቀርፉ ነዉ፡፡
ከዚያም ብድሩን በገቡት ዉል መሠረት ተመላሽ ማድረግ ደግሞ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ብድሩ ተመላሽ
የማይሆን ከሆነ ግን ተቋማቱ በዕዳ ምክንያት ከሚያጋጥማቸዉ ችግር በተጨማሪ ሌሎች ተከታይ
51
ተቋማት መበደር አይችሉም፡፡የአዲስ አበባ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በተለያየ ጊዜ
ከተበደሩት ገንዘብ ተመላሽ ያደረጉት በሠንጠረዥ 19 ተመልክቷል፡፡ የብድር ድጋፉን ካገኙት
መካከል 56 በመቶ ያህሉ እስከ 10 ሺህ ብር፤ 12 በመቶ ያህሉ ከ10 ሺህ እስከ 20 ሺህ፤ 8 በመቶ
ያህል ደግሞ ከ20 ሺህ እስከ 30 ሺህ በድምር 84 በመቶ ያህል ኢንተርፕራይዞች ከወሰዱት የብድር
ድጋፍ እስከ 30 ሺህ የሚደርስ የገንዘብ መጠን መልሰዋል፡፡ ቀደም ሲል ለማሳየት እንደተሞከረዉም
ለመጨረሻ ጊዜ እስከ 30 ሺህ ብር ድረስ የብድር አገልግሎት ድጋፍ ያገኙት 64.4 በመቶ ያህል
ናቸዉ፡፡ ከላይ በብድር ድጋፍ አመላለስ የተገኘዉ የጥናት ዉጤት የሚያሳየዉ ከ30 ሺህ ብር በላይ
ከተበደሩት ኢንተርፕራይዞች መካከል የሚፈለግባቸዉን ብድር ያልመለሱ መኖራቸዉን ነዉ፡፡ ይህም
የሚያሳየዉ የተለየ ዕቅድ በማዘጋጀት የክትትል ሥራ ተሠርቶ ብድሩን ተመላሽ ማድረግ
እንደሚያስፈልግ ነዉ፡፡
52
ለዚህም ነው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ድጋፍ ያገኙት ቁጥራቸው በጣም ዝቅተኛ የሆነው፡፡
በሌላ በኩል ከተለያዩ ምንጮች የብድር አገልግሎት ማግኘታቸዉን የገለጹት 3.3 በመቶ ብቻ
ናቸዉ፡፡ ይህም በሠንጠረዥ 20 ታይቷል፡፡
53
ይህ በእንዲህ እንዳለ ኢንተርፕራይዞቹ ስለ ብድር ድጋፍ አሰጣጥ መጠንና ወቅታዊነት ተጠይቀዉ
አስተያየታቸዉን ሰጥተዋል፡፡ ከመጠን አንጻር ከሞላ ጎደል ሁሉም አስተያየት ከመስጠት የተቆጠቡ
ይመስላል፡፡ ለመጥቀስም ያህል በጠቅላላ 25399 ኢንተርፕራይዞች ከተጠየቁት መካከል 199 (1
ከመቶ በታች) ብቻ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ምላሹ የጥቂቶች ብቻ ቢሆንም ምላሽ ከሰጡት መካከል 54
በመቶ የብድር ድጋፉ በሚፈለገዉ መጠን ነዉ ሲሉ 33 በመቶ ደግሞ በከፍል በሚፈለገዉ መጠን
መሆኑን በመግለጽ በድምር 87 በመቶ እርካታቸዉን ገልጸዋል፡፡ የብድር ድጋፍ አገልግሎት አሰጣጥ
ወቅታዊነት በተመለከተ በአንፃራዊነት ብዙዎች (7194 ከ25399 ወይም 28 ከመቶ) አስተያየታቸዉን
የሰጡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል 56 በመቶ ወቅቱን የጠበቀ ነዉ ሲሉ 23 በመቶ ደግሞ በከፍል
ወቅቱን የጠበቀ ስለመሆኑ አስተያየታቸዉን ሰጥተዋል፡፡ ሆኖም 21 ከመቶ የማያንሱ
ኢንተርፕራይዞች ወቅቱን ያልጠበቀ ነዉ ብለዉ በአገልግሎቱ አለመርካታቸዉን የገለጹ ስለሆነ
የእነዚህን ተገልጋዮች እርካታ ለማረጋገጥ ተጨማሪ የማሻሸያ ሥ ራዎ ች ታቅደዉ መከናወን
እንዳለባቸዉ የጥናት ዉጤቱ ያመላክታል (በሠንጠረዥ 21)፡፡
54
አገልግሎት ማግኘታቸዉን ገልጸዋል፡፡ በሌላ በኩል 71.9 በመቶ ኢንተርፕራይዞች የገበያ ትስስር
ድጋፍ አገልግሎት አለማግኘታቸዉን ገልጸዋል፡፡
ይህንን ጉዳይ በሁለት ከፍሎ ማየት ያስፈልጋል፡፡ በአንድ በኩል መረዳት የሚቻለዉ
ለኢንተርፕራይዞቹ የገበያ ትስስር አለመኖር ትልቅ ተግዳሮት መሆኑን ነዉ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ
ቀደም ሲል ከጥናቱ ውጠየት ለመረዳት እንደተቻለዉ እጅግ የሚበዙት ኢንተርፕራይዞች በጥቃቅን
ደረጃ የሚገኙ ከመሆናቸው ጋር በቤተሰብ አቅም የሚሠሩና የተለየ የገበያ ድጋፍ የማይፈልጉ
መሆናቸው ነው፡፡ ለምሳሌ በንግድ አገልግሎት ከተሰማሩት መካከል አነስተኛ የችርቻሮ ሱቅ ላይ
የሚሰሩትን መጥቀስ ይቻላል፡፡ በሌላ በኩል አንዳንድ በከተማው የልማት እንቅስቃሴ ምክንያት
የተፈጠሩ ሥራዎችና ይህንኑ ተከትሎ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች በቀጥታ ስራዉ ስለሚሰጣቸው
ሥራዉ ባለበት ወቅት ሙሉ በሙሉ ገበያ የሚያገኙ መሆናቸው ነው፡፡ ለመጥቀስም ያህል በጌጠኛ
ድንጋይ ምንጣፎ፤ በኮንዶሚነየም ቤቶች ግንባታ እና በመሳሰሉት የተሠማሩ ኢንተርፕራይዞች የዚህ
ዓይነት ባህርይ ስላላቸዉ ሥራዉ በሚከናወንበት ወቅት ገበያ የማግኘት ዕድል አላቸው፡፡ የገበያ
ትስስር ያገኙት ኢንተፕራይዞች ቁጥር አነስተኛ የሆነው እንደነዚህ ያሉት ግምት ውስጥ ሳይገቡ
ሊሆን ይችላል፡፡ ምክንያቱም ቋሚ መስሪያ ቦታ ስለማይኖራቸዉ መረጃቸዉ እነርሱን በአካል አግኝቶ
የሚሰበሰብበት ዕድል ስለሚቀንስ ነው፡፡ ይህ እንደተጠበቀ የገበያ ትስስር አለብን ላሉት ከተማ
አስተዳደሩ በቂ አጽንኦት በመስጠት የገበያ ችግር በአጭርና ረዥም ጊዜ ዕቅድ በማዉጣት መፍታት
ይጠበቅበታል፡፡
የገበያ ትስስር ዓይነትን በሚመለከት ከጠቅላላ ኢንተርፕራይዞች መካከል 7084 (27.9 በመቶ)
ስለገበያ ትስስሩ ዓይነት ተጠይቀዉ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ምላሽ ከሰጡት መካከል 94.4 በመቶ ያገኙት
የአከባቢ ገበያ ድጋፍ እንደሆነ መልስ ሰጥተዋል፡፡ የክልል ገበያ፤ የዉጭ ገበያ፤ እንዲሁም ሁሉንም
ዓይነት ገበያ ያገኙት እንደየቅድም ተከተላቸዉ 5.3 በመቶ፤ 0.2 በመቶ፤ እና 0.1 በመቶ ናቸዉ፡፡
የገበያ ትስስሩ በመሠረታዊነት የአከባቢ የሆነበት ምክንያት አብዘኛዎቹ ኢንተርፕራይዞች ጥቃቅን
ከመሆናቸዉ ጋር የሚያያዝ ነዉ፡፡ ከአደረጃጀታቸውና አሁን ካሉበት የዕድገት ደረጃ አንጻር በዋናነት
መወዳደር የሚችሉትና የሚያስፈልጋቸውም የአከባቢ ገበያ በመሆኑ ነው፡፡
55
ሠንጠረዥ22፡ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሰጡ የገበያ ትስስር ድጋፍ አገልግሎቶቸ
ኢንተርፕራይዞቹ የሰጡት በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት
የገበያ ትስስር ድጋፍ አገልግሎት ምላሽ በመቶኛ በመቶኛ
አግኝቷል 7131 28.1 28.1
የገበያ ትስስር ድጋፍ አላገኘም 18268 71.9 71.9
ድ ምር 25399 100.0 100.0
የአከባቢ 6690 26.3 94.4
የክልል 372 1.5 5.3
የገበያ ትስስር ዓይነት የዉጭ 14 0.1 0.2
ሁሉንም 8 0.0 0.1
ድ ምር 7084 27.9 100.0
ሪፖርት ያላደረጉ 18315 72.1 …
ጠቅላላ ድምር 25399 100.0 100.0
ምንጭ፡ ከመስክ መረጃ የተሰላ
የገበያ ዓይነቱ የአከባቢ መሆኑ ከላይ በተጠቀሰወ ምክንያት ሆኖ በገበያ ትስስሩ የተገኘዉ የገንዘብ
መጠን ዝቅተኛ መሆኑን የጥናት ዉጤቱ አሳይቷል፡፡ የገበያ ትስስር ካገኙት መካከል 35 በመቶ
ያህል የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የገበያ ትስስር ያስገኘላቸዉ የገንዘብ መጠን እስከ 10
ሺህ ብር ብቻ ነዉ፡፡
ሠንጠረዥ23፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ባገኙት የገበያ ትስስር የተገኘ የብር መጠን
ተመላሽ የተደረገ ብድር (በብር) በቁጥር ከጠቅላላ በመቶኛ ከመለሱት በመቶኛ
እስከ 10000 2301 9.1 34.8
ከ10001-20000 501 2.0 7.6
ከ20001-30000 421 1.7 6.4
ከ30001-40000 378 1.5 5.7
ከ40001-50000 363 1.4 5.5
ከ50001-100000 904 3.6 13.7
ከ100001-200000 636 2.5 9.6
ከ200001-300000 279 1.1 4.2
ከ300000 በላይ 835 3.3 12.6
ድ ምር 6618 26.1 100.0
ሪፖርት ያላደረጉ 18781 73.9 …
ጠቅላላ ድምር 25399 100.0 100.0
የሰዉ ሀይል ልማት ትልቁና የለዉጥ ሁሉ ዋነኛ መሳሪያ እንደሆነ የሚያከራክር አይደለም፡፡ ያለሰዉ
ሀይል ልማት ሌላዉን ዓይነት ልማት ማምጣት የሚታሰብ አለመሆኑን ብዙ ተሞክሮዎች
56
አሳይተዋል፡፡ የሰዉ ሀይል ልማትና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ድጋፍ ሥር የተለያዩ
ጉዳዮችን ለመዳሰስ ጥረት ተደርጓል፡፡ ይህም በሚከተሉት ሁለት ሠንጠረዦች ተመልክቷል፡፡
ሠንጠረዥ 24ሀ በተለያየ መልክ በተሰጡ ሥልጠናዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን ሠንጠረዥ 24ለ ደግሞ
ከሥልጠና ባሻገር በነበሩ የድጋፍ ዓይነቶቸ ያተኮረ ነዉ፡፡ ምንም እንኳን ሥልጠናና ከሥልጠና
ዉጭ ያሉ ድጋፎች እርስበርስ የሚመጋገቡ ቢሆንም ከሥልጠና ጋር የተያያዙ ተግባራት በዋናነት
ከሰዉ ሀይል ልማት ጋር የተቆራኙ ናቸዉ፡፡
ሠንጠረዥ 24ሀ፡ የሰዉ ኃይል ልማትና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የሥልጠና ድጋፍ አገልግሎት
የሥልጠና ድጋፍ ዓይነት ኢንተርፕራይዞቹ የሰጡት በቁጥር በመቶኛ
ምላሽ
አይደለም 12780 50.3
የኢንተርፕሪነርሺፕ አዎን 12619 49.7
ድ ምር 25399 100.0
አይደለም 13770 54.2
የንግድ ሥራ አመራር አዎን 11629 45.8
ድ ምር 25399 100.0
አይደለም 17051 67.1
የግብይት ክህሎት ማሳደጊያ አዎን 8348 32.9
ድ ምር 25399 100.0
የጥራትና ምርታማነት ማሻሸያ ሥራ አመራር አይደለም 18994 74.8
ቴክኒክ ካይዘን አዎን 6405 25.2
ድ ምር 25399 100.0
አይደለም 18548 73.0
የቴክኒክ እና ሙያ አዎን 6851 27.0
ድ ምር 25399 100.0
ሠንጠረዥ 24ለ፡ የሰዉ ኃይል ልማትና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ከሥልጠና ውጭ የተሰጡ ድጋፍ
አገልግሎቶች
ከሥልጠና ሌሎች ዓይነት ድጋፎች ኢንተርፕራይዞቹ የሰጡት በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት
ምላሽ በመቶኛ በመቶኛ
አይደለም 19535 76.9 76.9
የንግድ ልማት አገልግሎት አዎን 5864 23.1 23.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ሠርተፊኬት አይደለም 18959 74.6 74.6
አዎን 6440 25.4 25.4
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 21588 85.0 85.0
የተሟላ መረጃ ማግኘት አዎን 3811 15.0 15.0
ድ ምር 25399 100.0 100.0
የምርጥ ተሞክሮ ቅመራና ማስተላለፍ አይደለም 23488 92.5 92.5
አዎን 1911 7.5 7.5
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 14202 55.9 55.9
ምክርና ድጋፍ አዎን 11197 44.1 44.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
የጥቃቅንና አነስተኛ ድህረ ገጽ አይደለም 24841 97.8 97.8
ዳይረክቶሬት አጠቃቀም አዎን 558 2.2 2.2
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 25172 99.1 99.1
ሌላ ድጋፍ አዎን 227 0.9 0.9
ድ ምር 25399 100.0 100.0
58
ደካማ ነዉ፡፡ ይህንን ያህል ዝቅተኛ ዉጤት ይዞ ከኢንተርፕራይዞቹ ዉጤት መጠበቅ ደግሞ ላም
ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ስለሚሆን ለወደፊቱ ለደካማ አፈጻጸም ምክንያት በሆኑ ጉዳዮች ላይ
የማስተካከያ እርምጃ በማድረግ ለቀጣይ የተሻለ ዉጤት ማስመዝገብ ያስፈልጋል፡፡
በዚህ ክፍል ሌላ መታየት የሚገባዉ የመሣሪያ ሊዝ ድጋፍ ነዉ፡፡ ምክንያቱም የመሣሪያ ሊዝ ድጋፍ
አገልግሎት በራሱ ለአቅም ግንባታ ያለዉ ፋይዳ ትልቅ ሲሆን በሌላ በኩል ከኢንዱስትሪ
ኤክስቴንሽን ጋር የተቆራኘ በመሆኑ ነዉ፡፡ ይህንን አገልግሎት ያገኙት ኢንተርፕራይዞች 7 ከመቶ
በታች ሲሆኑ 1 ከመቶ በታች የሚሆኑት መመዘኛዎችን በሟሟላት ላይ እንደሚገኙና 1.5 በመቶ ስለ
አገልግሎቱ መረጃ እንደሌላቸዉ ሪፖርት አድርገዋል፡፡ በዚህ ረገድ የታየዉ አፈጻጸም እጅግ በጣም
ዝቅተኛ ብቻ ሳይሆን ሪፖርት ለማድረግ እንኳን በማያስችል ደረጃ በመሆኑ ተግባሩ እንደ አዲስ
ታቅዶ ብቁ የሆነ የአመራርና በዘርፉ አግባቢነት ያላቸዉ ባለሙያዎች ድጋፍ እየተሰጠ ሊመራ
ይገባል፡፡
ተስማሚ ቴክኖሎጂ ድጋፍአገልግሎት ለጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ዕድገት ቁልፍ ተግባር መሆኑን
ከግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት አልፎ አልፎም ቢሆን ሲሰራበት ቆይቷል፡፡ የድጋፍ አገልግሎቱን አሰጣጥ
አፈጻጸምና ድጋፉ ይሰጥበት የነበረዉን አግባብ እንዲሁም የዉጤታማነቱን ደረጃ ለመገምገም
የተለያዩ ጥያቄዎች ለኢንተርፕራይዞቹ ቀርበው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ የጥናቱ ዉጤት
የሚያመለክተዉ (ሠንጠረዥ 26) ግን ተግባሩ ያልተፈጸመ ነዉ በሚባል ደረጃ ዝቅተኛ መሆኑን
ነዉ፡፡ የቴክኖሎጂ ዕድገት ድጋፍ ያካትታል ተብለዉ ከተዘረዘሩት መካከል ተስማሚ ቴክኖሎጂ
አቅርቦት፤ ፕሮጄክት ፕሮፋይሎችን ማዘጋጀት፤ ማምረቻ መሣሪያ አቅርቦት፤ የጥገና፤ ዕድሳትና
መለዋወጫ አካላት ድጋፍ፤ የአፈር ምርመራ፤ ግብዓትና ምርት ፍተሻ አገልግሎት ይገኛሉ፡፡
በጠቅላላ መረጃ ከሰጡት 25399 ኢንተርፕራይዞች መካከል እነዚህን የድጋፍ አገልግሎቶች ያገኙት
ብዛታቸዉ ሲታይ በጣም አነስተኛ ነዉ፡፡ ለመጥቀስ ያህል ከተዘረዘሩ አገልግሎቶች መካከል ድጋፉ
የተሰጣቸዉ በሁሉም ዓይነት የቴክኖሎጂ ዕድገት ድጋፍ አገልግሎቱን ያገኙት 3 ከመቶ በታች
59
ናቸዉ፡፡ ከዚህ የምንረዳዉ የቴክኖሎጂ ዕድገት አገልግሎት ማዕቀፍ ያለዉን ፋይዳ በትክክል
ተረድቶ በማቀድ መፈጸም ማስፈለጉን ነዉ፡፡
60
ሠንጠረዥ27፡ የገበያ ልማትና የግብይት ድጋፍ አገልግሎት
የገበያ ልማትና የግብይት ድጋፍ አገልግሎት ኢንተርፕራይዞቹ በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት
የሰጡት ምላሽ በመቶኛ በመቶኛ
አይደለም 23952 94.3 94.3
የሰብ ኮንትራክቲንግ የግብይት ሥርዓት ድጋፍ አዎን 1447 5.7 5.7
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 24486 96.4 96.4
የአዉትሶርሲንግ የግብይት ሥርዓት ድጋፍ አዎን 913 3.6 3.6
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 25343 99.8 99.8
የፍራንቻይዚንግ የግብይት ሥርዓት ድጋፍ አዎን 56 0.2 0.2
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 25229 99.3 99.3
የአዉትግሮወር ግብይት ሥርዓት ድጋፍ አዎን 170 0.7 0.7
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 23838 93.9 93.9
የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ድጋፍ አዎን 1561 6.1 6.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 23656 93.1 93.1
የኢግዚቢሽንና ባዛር ድጋፍ አዎን 1743 6.9 6.9
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 25329 99.7 99.7
ሌላ ዓይነት ድጋፍ አዎን 70 0.3 0.3
ድ ምር 25399 100.0 100.0
ኢንተርፕራይዞች የፋይናንስና ብድር ድጋፍ ማግኘት በጣም አስፈላጊ ጉዳይ መሆኑ የሚሰመርበት
ቢሆንም በራሱ ግብ ባለመሆኑ የተሰጠዉ የፋይናንስና ብድር ድጋፍ ዉጤታማ እንዲሆን የሚያግዙ
ሌሎች ድጋፎችን መስጠት ኢንተርፕራይዞቹ የተቋቋሙበትን አላማ ከማሳካት አንጻር ትኩረት
አግኝቶ ሊመዘን የሚገባ ተግባር ነዉ፡፡ በዚሁ መሠረት ኢንተርፕራይዞቹ የተሰጣቸዉን የፋይናንስና
ብድር ድጋፍ ዉጤታማ ለማድረግ ምን ዓይነት ድጋፍ ተሰጣቸዉ የሚለዉ ጥያቄ ተጠይቀዉ
የየራሳቸዉን ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በዚህ ድጋፍ አገልግሎት ሥር የተመለከቱት ግንዛቤ ከመፍጠር ጋር
ቁርኝት ያላቸዉ ተግባራት ሲሆኑ የመሳሪያ ሊዝ አጠቃቀምም ተካቷል፡፡ አፈጻጸሙ የድጋፍ
አገልግሎቱን ካገኙት ኢንተርፕራይዞች አንጻር ሲመዘን ከቀደምት አፈጻጸሞች የተሻለ መሆኑ
61
እንደተጠበቀ ሆኖ ከጠቅላላ ኢንተርፕራይዞች ብዛት አንፃር ሲመዘን ግን አሁንም ትንሽ እንደሆነ
ለመረዳት አያዳግትም (ሠንጠረዥ 28)፡፡ ግንዛቤ ከመፍጠር አኳያ በቂ የሆነ ግንዛቤ በቁጠባና ብድር
ዙሪያ የመፍጠር ድጋፍ ማግኘታቸዉን የሚስማሙት 35.5 ከመቶ ሲሆኑ በቂ የሆነ ግንዛቤ በሂሳብ
አያያዝ ዙሪያ የመፍጠር ድጋፍ አገልግሎት ያገኙት 27.9 በመቶ መሆናቸዉን የጥናት ዉጤቱ
ያሳያል፡፡ የመምረቻ መሳሪያ ሊዝ ፕሮግራም ተጠቃሚነት ጋር ያለዉ አፈጻጸም 3.2 በመቶ መሆኑ
አሁንም ችግሩ መኖሩን የሚያመላክት ነዉ፡፡ የፋይናንስና ብድር ድጋፍ ዉጤታማ ለማድረግ
የተሰጡ ድጋፍ አገልግሎቶች ከሌሎቹ ጋር ሲነጻጸር መሻሻል የታየበት መሆኑ ዕዉቅና ማግኘት
ያለበት ሆኖ አሁንም ብዙ ርቀት መጓዝ እንደሚጠይቅ የጥናት ዉጤቱ ያስረዳል፡፡
62
ከ74 በመቶ የሚበልጡት ይሁንታቸዉን ሰጥተዋል፡፡ ይህ አፈጻጸም ከቀደምቶቹ ጋር ሲነጻጸር ጥሩ
ነዉ ሊባል የሚችል ነዉ፡፡
ቀደም ባሉት የውይይት ክፍሎች እዚህም እዚያም እንዳየነዉ በአንዳንድ የድጋፍ አገልግሎቶች
የተጠቃሚዎች ቁጥር እጅግ በጣም አነስተኛ ሲሆን በአንዳንድ ድጋፍ አገልግሎቶች የተሻለ የድጋፍ
አገልግሎት መሰጠቱን የሚያሳዩ መረጃዎች ምን ያህል የሁሉንም ኢንተርፕራይዞች የድጋፍ
አገልግሎት የሚወክሉ ናቸዉ የሚለዉ አሁንም አነጋጋሪ መሆኑ ከግንዛቤ ዉስጥ ገብቶ ሊታይ የሚገባ
ነጥብ ነዉ፡፡
በመቶኛ
63
ተጠቃሚ መሆን እንደ ጥሩ አፈጻጸም መገምገም ያለበት ሆኖ ሳያገኙ የቀሩትም ቢሆኑ ብዛታቸዉ
በጣም ጥቂት የሚባል ባለመሆኑ አፋጣኝ መፍትሔ የሚሻ ጉዳይ ይሆናል፡፡ የመስሪያ ቦታ እንደ
የዕድገት ዘርፎቹ ባህርይና እድገት ደረጃ የሚለያይ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ አንዳንዶቹ የዕድገት
ዘርፎች ያለመስሪያ ቦታ ምንም ማድረግ እስከማይችሉ ድረስ ተጽዕኖ የማሳደር አቅም አለዉ፡፡ ይህ
እዉነት ግምት ዉስጥ ገብቶ የመስሪያ ቦታ ድጋፍ እንደ ዕድገት ዘርፉ ባህርይና የዕድገት ደረጃ
እየተመዘነ ቢሰጥ የበለጠ ዉጤታማ እንደሚሆን ይታመናል፡፡
64
ሠንጠረዥ30፡ የመስሪያ ቦታ ስፋት (በካሬ ሜትር)
የመስሪያ ቦታ ስፋት (በካሬ ሜትር) በቁጥር ከጠቅላላ በመቶኛ ከመለሱት በመቶኛ
እ ስከ 5 9394 37.0 51.5
ከ5.1-10 1870 7.4 10.3
ከ10.1-20 1868 7.4 10.2
ከ20.1-30 752 3.0 4.1
ከ30.1-40 632 2.5 3.5
ከ40.1-50 329 1.3 1.8
ከ51-100 1313 5.2 7.2
ከ101-200 1336 5.3 7.3
ከ201-300 453 1.8 2.5
ከ300 በላይ 292 1.1 1.6
ድ ምር 18243 71.8 100.0
ሪፖርት ያላደረጉ 7156 28.2 …
ጠቅላላ ድምር 25399 100.0 100.0
65
በመቶኛ
ከጠቅላላዉ 25399 ኢንተርፕራይዞች መካከል 16147 (63.6 በመቶ) ስለመስሪያ ቦታቸዉ ዓይነት
ሪፖርት አድርገዋል፡፡ ምላሽ ከሰጡት 42.5 በመቶ ሼድ/ወርክሾፕ፤ 35.8 በመቶ ተለጣፊ ሱቅ፤
እንዲሁም 15.8 በመቶ ህንጻ ሲሆን ይህ ውጤት ሲጠቃለል 94.1 በመቶ ነዉ፡፡ ይህም ማለት
ለሻወርና ሽንት ቤት፤ ለመኪና እጥበት እና የመሳሰሉት ድርሻቸዉ በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ ምክንያቱን
በሚመለከት ራሱን አስችሎ መረጃ የተሰበሰበ ባይሆንም መረዳት የሚቻለው የመስሪያ ቦታ ዓይነት
እንደ የአግልግሎቱ የሚለይ በመሆኑ ነዉ (ሠንጠረዥ 31)፡፡ ይህንንም ግራፍ 8 ከመስሪያ ቦታ
አገልግሎት ጋር በማነጻጸር የተሻለ መረዳት መፍጠር ይቻላል፡፡
የመስሪያቦታ አገልግሎት
ግራፍ8፡ ኢንተርፕራይዞች ያገኙት የመስሪያ ቦታ አገልግሎት
ምንጭ፡ ከመስክ መረጃ የተሰላ
የመስሪያ ቦታ ማግኘት ለኢንተርፕራይዞቹ ዕድገት በጣም አስፈላጊ መሆኑ ቢታመንም መስሪያ
ቦታዉ በመሰረተ ልማት የተደገፈና ከተለያዩ ችግሮች የተላቀቀ ካልሆነ ኢንተርፕራይዞቹ ከመስሪያ
ቦታ ማግኘት የሚገባቸዉን ጥቅም ሊያገኙ አይችሉም፡፡ የሚፈለገዉን አገልግሎት በብቃት
ለመስጠት መስሪያ ቦታዎቹ ለሥራ አመቺ፡ ተደራሽ … ወዘተ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡ የአዲስ አበባ
ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ከመስሪያ ቦታ ጋር የተያያዙ ችግሮች እንዳሉባቸዉ
ገልጸዋል፡፡ እነዚህን ችግሮች ከመሰረተ ልማት ጋር የተያያዙና ሌሎች ብዙም ከመሰረተ ልማት ጋር
ቁርኝት የሌላቸዉን ለየብቻ ወደ ሁለት ከፍሎ ማየት የተሻል ሥዕል ስለሚሰጥ በዚሁ ልክ
ተከናዉኗል (ሠንጠረዥ 32ሀ እና ሠንጠረዥ 32ለ)፡፡ ከመሰረተ ልማት አንጻር ሲለካ ከጠቅላላ
ኢንተርፕራይዞች መካከል ግማሽ ያህሉ ችግር አለብን ያሉት በመጸዳጃ ቤት አቅርቦትና የዉሀ ቧንቧ
መስመር ችግሮች ናቸዉ፡፡ የመጸዳጃ ቤት ችግር አለብን ያሉት 50.8 ከመቶ ሲሆኑ የዉሀ ቧንቧ
ችግር አለብን ያሉት ደግሞ 43.3 ከመቶ ናቸዉ፡፡ እንዲሁም የማረፊያ ቤትና የመብራት ችግር
አለብን ያሉት እንደቅደም ተከተላቸዉ 25 ከመቶ እና 23 ከመቶ ናቸዉ፡፡ ይህ ነዉ የሚባል ችግር
ያልቀረበዉ ከቤት ቁጥር/አድራሻ ጋር ተያይዞ ነዉ፡፡ ለዚህም ምክንያት ሊሆን የሚችለዉ
67
ኢንተርፕራይዞቹ ሲደራጁና የተለያዩ አገልግሎቶችን ሲጠይቁ የአድራሻ መኖር እንደአስፈላጊ ቅድመ
ሁኔታ ስለሚታይ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል፡፡
68
ሠንጠረዥ32ለ፡ ሌሎች የመስሪያ ቦታ ችግሮች
ከመስሪያ ቦታ ጋር የተያያዙ ሌሎች ኢንተርፕራይዞቹ በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት
ችግሮች የሰጡት ምላሽ በመቶኛ በመቶኛ
አይደለም 22838 89.9 89.9
የዲዛይን አዎን 2561 10.1 10.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 23843 93.9 93.9
ማዕከላትን የማስተዳደር ችግር አዎን 1556 6.1 6.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 18036 71.0 71.0
የቦታዉ አመቺነት አዎን 7363 29.0 29.0
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 22508 88.6 88.6
ምንም ችግር የለም አዎን 2891 11.4 11.4
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 24889 98.0 98.0
ሌላ አዎን 510 2.0 2.0
ድ ምር 25399 100.0 100.0
69
በመቶኛ
70
ላይ የተመሰረተ ስለመሆኑ የሚስማሙት 33.7 ከመቶ፤ በከፊል የሚስማሙት ደግሞ 39.2 በድምሩ
73.4 ከመቶ ኢንተርፕራይዞች ስምምነታቸዉን ገልጸዋል፡፡ አሳታፊ መድረክ ስለመኖሩ ደግሞ 32.8
በስምምነትና 38.3 በከፊል ስምምነት በድምሩ 71 ከመቶ ሀሳባቸዉን ሰጥተዋል፡፡ መስተንግዶን
ያለአድልዖ ለሁሉም በእኩልነት መስጠትን በሚመለከት 40.2 በስምምነት 28.3 በከፍል በመስማማት
በድምሩ 68.5 የመስማማትና በከፊል የመስማማት ሀሳባቸዉን ገልጸዋል፡፡ ከሁሉም ዝቀተኛ ይሁንታ
ያገኙት እንደቅደምተከተላቸዉ ለችግሮች አፋጣኝ ምላሽ የማግኘት (54.1 ከመቶ በድምር) ጉዳይና
የመንግስት ድጋፋዊ አገልግሎቶችን በቀላሉ ማግኘት (55.6 ከመቶ በድምር) መቻሉ ላይ ነዉ፡፡
በእነዚህ አገልግሎቶች እንደቅደም ተከተላቸዉ የሚስማሙትና በከፊል የሚስማሙት አፋጣኝ ምላሽን
አስመልክቶ 17 ከመቶ እና 37.1 ከመቶ በድምር 54.1 እንዲሁም መንግስታዊ የድጋፍ
አገልግሎቶችን በቀላሉ ማግኘትን አስመልክቶ 18.6 ከመቶ እና 37 ከመቶ በድምር 55.6 ከመቶ
ናቸዉ፡፡ እነዚህ ሁለቱ ጉዳዮች እርስበርስ የሚመጋገቡ ናቸዉ፡፡ ምክንያቱም አፋጣኝ ምላሽ
የመስጠት ባህል በሌለበት መንግስታዊ አገልግሎቶችን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል ብሎ መጠበቅ
ትክክል ስለማይሆንና ስለማይሳካም ጭምር ነዉ፡፡ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠትና አገልግሎቶች በቀላሉ
እንዲገኙ ከሚያስፈልጉ ጉዳዮች መካከል ቢሮክሮሲዉን ቀልጣፋ ማድረግና የማስፈጸም አቅም
ግንባታ አጠናክሮ መሥራት እንደ ቁልፍ ጉዳይ መታየት ያለበት ይሆናል፡፡
4.5.10 የሚሰጠዉ ድጋፍ እንደዘርፉ ባህርይ እና በደረሰበት ዕድገት ደረጃ መሰረት ስለመሆኑ
71
በመቶኛ
ግራፍ10፡ የሚሰጡ ድጋፎች እንደዘርፉ ባህርይ እና ከደረሰበት የዕድገት ደረጃ አንፃር ስለመሆኑ
ምንጭ፡ ከመስክ መረጃ የተሰላ
የአዲስ አበባ ከተማ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሚደረግላቸዉ ድጋፍ ወቅቱን የጠበቀ
ስለመሆኑና እንዲሁም ከደረሱበት የእድገት ደረጃ አንጻር እየተመዘነ የሚሰጥ ስለመሆኑ በጠቅላላ
25399 ኢንተርፕራይዞች ከተጠየቁት መካከል 24725 (97.3 በመቶ) መልስ የሰጡ ሲሆን ይህም
አሀዝ ከተሳትፎ አንጻር እስከአሁን ካየነዉ ትልቁ ነዉ ለማለት ይቻላል፡፡ ኢንተርፕራይዞቹ ይህንኑ
አስመልክቶ ለቀረበላቸዉ ጥያቄ ከሰጡት ምላሽ ለመረዳት እንደተቻለዉና ከመለሱት መካከል
የተነጻጸረዉ መረጃ እንደሚያመለክተዉ ድጋፉ በዚህ አግባብ ሙሉ በሙሉ ይገኛል ያሉት 9.56
ከመቶ ሲሆኑ በከፊል ይገኛል ያሉት ደግሞ 54.95 በመቶ ናቸዉ፡፡ የሙሉና የከፊል ስምምነት
ድም ር 64.51 በመሆኑ ከግማሽ በላይ ይሁንታቸዉን እንደሰጡ ለመረዳት ይቻላል፡፡ ድጋፍ
ስለመገኘቱ ያልተቀበሉት 29.64 ከመቶ ሲሆኑ 5.76 ከመቶ ደግሞ ድጋፍ እንደሚገኝ ሆኖም ግን
ድጋፉ እንደዘርፉ ባህርይና የዕድገት ደረጃ እንደማይሰጥ ገልጸዋል፡፡ በዚሁ ዙሪያ ያለዉ አፈጻጸም
በአጠቃላይ መልኩ ሲታይ የተሻለ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ነዉ፡፡
ለዚህ የቆጠራና የጥናት ስራ በተዘጋጀው ክፍት የጽሑፍ መጠይቅ ከተሰበሰበው መረጃ ለመረዳት
እንደተቻለው በንግድ ዘርፍ ብዛት ያለቸው ኢንተረፕራይዞች የተደራጁት በተለያዩ የንግድ ዘርፎች
ላይ ስለ ሆ ነ አንድ ዓይነት ስራ የሚሰሩት (እንደየዘርፋችን) በአንድ አካባቢ ላይ መሥራት
72
የሚችሉበት ሁኔታ እንዲፈጠር ይፈልጋሉ፡፡ ባለሱቆች በብዛት ሱቆቻቸውን ስለሚዘጉ ይህ እንዳይሆን
ክትትልና ድጋፍ እንዲደረግ፣ የስራ ተነሳሽነት የስልጠና ድጋፍ እንዲሰጥ ፣ ባዛር ላይ የሚሳተፉት
አምራቾች ብቻ ናቸው የሚለው መመሪያ እንዲሻሻልና ለነጋዴዎችም በባዛር ተጠቃሚ የሚሆኑበት
መንገድ እንዲመቻች፤ ሼድ የተሰጣቸው ማህበራትም ሆኑ ግለሰቦች በሙሉ ወደ ስራ እንዲገቡ ፣
ሼድ ወስደው ወደ ሥራ በማይገቡት ላይ ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ፤ የሚሰሩና የማይሰሩ
ኢንተርፕራይዞች ተለይተው ድጋፍ እንዲሰጥ ፣አመራሮች ወደ ታች ወርደው የሚሰሩትን ስራዎች
ማየትና መከታተል እንዲችሉ፣ በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና እንዲሰጥ እና የኮሚፒዩተር
ሙያዊ ድጋፍ እንዲደረግ በሚል አስተያታቸውን ሰጥተዋል፡፡
የኮንስትራክሽን ዘርፍም እንደዚሁ የመሠረት ልማት በተለይ የመንድ ችግር እና የጥሬ ዕቃ አቅርቦት
ችግሮች ቢቀረፉ፣ የማምረቻና የመሸጫ ቦታዎች በመቻቹልን ፣ የብድር አገልግሎትና የገበያ ትስስሩ
በበቂ ቢኖሩ እንደዚሁም የሚወጡት የስራ ትስስሮች ወቅታዊና ቀልጣፋ ቢሆኑ፤ የስራ ትስስሮቹ
አቅምን ያገናዘቡ ቢሆኑና ሥራ መስጠት ላይ ፍትሐዊነት ቢኖር፤ የሉት የድጋፍ ማዕቀፎች ላይ
ለኢንተረፕራይዞቹ በወቅቱ መረጃ ቢሰጥ፣ የፍትሐዊነት የተደራሽነት ስራ ተጠናክሮ ቢሰራ ፣ሥራው
ከተጠናቀቀ በኋላ የክፍያ ጊዜ ስለሚጓተት ቢስተካከል የሚሉ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡
ከአራዳ ክ/ከተማ በቃለ መጠይቅ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በስትራትጂክ የድጋፍ ማእቀፍ
የተሟላ ድጋፍ ማለት ኢንተርፕራይዙ በሚያስፈልገው መልኩ ድጋፍ መስጠት ሲሆን በዚህ መልኩ
ድጋፍ ያገኙ ኢንተርፕራይዞች እንዳሉ ተገልጧል፡፡ ነገር ግን ድጋፍ ያገኙና ያላገኙ ተብለው
በቁጥር የተለዩ እንደሌሉ እንዲሁ መረጃው ይገልፃል፡፡ እነዚህ በዓይነት ሲገለፁ በስራ አመራር፣
በጤና በስራ ፈጠራና በካይዝን የመሳሰሉት ሲሆን የሚሰጠው ስለልጣናም ሆነ ሊሰጥ የታሰበው
ስልጠና በተለያዩ ከኣቅም በላይ በሆኑ ምክኒያቶች ለምሳሌ የስልጠና ቦታ እጦት፣በዘርፉ ብቃት
ያለው አሰልጣኝ ያለመኖር፣ የበጀት ጉድለት መኖርና ለስልጠናው ትኩረት ያለመስጠት ችግር
በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
73
�
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥቃቅንነና አነስተኛ ዘርፍን ለማጠናከርና ለመደገፍ የሚረዱ
ፓኬጆችንና የሥራ ዘፎች ለይቶና አዋጭነታቸውን በማረጋገጥ በተግባር በማዋሉ በርካታ የሥራ
ዘርፎች ላይ ዜ ጎች ተደራጅተው ወደ ሥራ በመግባት ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን መርዳት
ከመቻላቸውም በላይ ከራሳቸው አልፈው ለሌሎች የሥራ እድል መፍጠርና አንዳንዶችም ወደ
መካከለኛ ባለሀብት ለመቀየር ችለዋል፡፡ ከዚህ አንጻር በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዘርፉ
የተደራጁ አንቀሳቃሾችና ያስገኙት የሥራ ዕድል በሚመለከት ዝርዝር ትንተና በሚከተሉት ክፍሎች
ቀርቧል፡፡
74
(15.2%) አባላት የኮሌጅ ድፕሎማ የትምህርት ደረጃ ያላቸዉ ናቸዉ፡፡የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት
ደረጃ ያላቸዉ 4576 (3.3%) ሲሆኑ ከመጀመሪያ ድግሪ በላይ ያላቸዉ አባላት 625 (0.4%) ብቻ ናቸዉ፡፡
ቀሪዎቹ 16640 (11.9%) አባላት ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ሲሆኑ ከዚህ ዉስጥ አብዘኞቹ 57.9%
(9634) ሴቶች ናቸዉ፡፡ የኮሌጅ ድፕሎማ የትምህርት ደረጃ ካላቸዉ አባላት መካከልም አብዘኞቹ
(61.8%) ሴቶች ናቸዉ፡፡ ዲግሪና ከዲግሪ በላይ ካላቸዉ አባላት የወንዶች ቁጥር በእጅጉ የሚበልጥ መሆኑ
የጥናቱ ዉጤት ያሳያል፡፡ ይህም የሚያመለክተዉ በኢንተርፕራይዞች ከሚደራጁት አባላት በአንፃራዊነት
የተሻለ የትምህርት ደረጃ ያላቸዉ ወንዶች መሆኑን ነዉ፡፡
160000
140000
120000
100000
80000
60000
40000
20000
0
ማንበብና መጻፍ
1-12 ክፍል ዲፕሎማ ዲ ግሪ ከዲግሪ በላይ ድምር
የማይችል
ሲደራጅ የነበሩ አባላት ሴት 9634 31942 13152 1111 221 56060
ሲደራጅ የነበሩ አባላት ወንድ 7006 64653 8139 3465 404 83667
ሲደራጅ የነበሩ አባላት ድምር 16640 96595 21291 4576 625 139727
ግራፍ 11፡ በኢንተርፕራይዞች መነሻ አደረጃጀት የተመዘገቡ አባላት ብዛት በትምህርት ደረጃ
ምንጭ፡ ከመስክ መረጃ የተሰላ
በአጠቃላይ በ1996 ዓ.ም ከተመዘገቡት 139727 አባላት መካካል አሁን በሥራ ላይ ያሉት አባላት
116280 (83..2%) ሲሆኑ በየኢንተርፕራይዙ የአባላት ቁጥር ለመቀነስ መነሻ ምክንያት ይሆናሉ ተብለዉ
ከታሳቡ ምክንያቶች የየራሳቸዉን ሀሳብ እንዲሠጡ የኢንተርፕራይዞች አንቀሳቃሾች ተጠይቀዉ አብዘኞቹ
የሰጡት ምክንያት በዋናነት በአባላት መካከል የሚፈጠር አለመግባባት፣ ኪሳራና ለሚያመርቱት ወይም
ለሚሰጡት አገልግሎት በቂ ገበያ ያለማግኘት እንደሆነ የጥናቱ ዉጤት ያመላክታል፡፡በአባላት መካከል
ለግጭትና አለመግባበት መነሻ የሚሆነዉ ኢንተርፕራይዞች ሲደራጁ የሙያ ስብጥርና ተስማሚነት ከግምት
ውስጥ ስለማይገባ የኢንተርፕራይዞች አባላት ከመስማማት ይልቅ ለግጭትና ያለመስማማት ይዳረጋሉ፡፡
ከተለያየ የሙያ ዘርፍ በአንድነት ሲደራጁ ከፍተቱን ለመሙላት ረዥም ጊዜ የሚጠይቅ በመሆኑ በዚህ
ዙሪያ ከመነሻዉ አንስቶ በቂ ኦረንተሸን መስጠት ያስፈልጋል፡፡ አሁን ባሉት ኢንተርፕራይዞች ዉስጥ
75
ከሚገኙት አባላት 85792 (73.8%) ወንዶች እና 30488 (26.2%) ሴቶች ናቸዉ፡፡ይህም የሚያመለክተዉ
የከተማዉ ህዝብ አጋማሽ የሚሆነዉ ድርሻ ያላቸዉ ሴቶች በኢንተርፕራይዞች ልማት ያላቸዉ ተሳትፎ
አነስተኛ መሆኑን ነዉ፡፡
140000
120000
100000
80000
60000
40000
20000
0
አዲስ አቃቂ ንፋስ ኮልፊ
አ ራዳ ቦሌ የካ ጉለሌ ቂርቆስ ልዳታ ድምር
ከተማ ቃሊ ቲ ስልክ ቀራንዬ
አሁን ያሉ አባላት ብዛት ሴት 2439 2222 2441 4557 2774 4078 3499 2256 2614 3608 30488
አሁን ያሉ አባላት ብዛት ወንድ 3157 3378 6149 40278 5538 7951 5667 2852 4631 6181 85792
አሁን ያሉ አባላት ብዛት ድምር 5596 5600 8590 44835 8312 12029 9166 5108 7245 9789 116280
76
�
ድምር
40 እና በላይ
29-39
18-28
77
ከማብቃትም አኳያ የአደረጃጀት፣ የስልጠና፣ የብድር፣ የመሥሪያና የመሸጫ ቦታ፣ የገበያ፣የመረጃና
ሌሎች ድጋፎችን በመስጠት በዘርፉ ለተሰማሩ በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሥራ ዕድል በመፍጠር
የተሻለ ኑሮና ገቢ እንዲኖራቸዉ ጥረት ተደርጓል፡፡ በዚህ መሠረት በርካታ የሥራ ዘርፎች ላይ
ዜጎች ተደራጅተው ወደ ሥራ በመግባት ራሳቸውንና ቤተሰቦቻቸውን መርዳት ከመቻላቸውም በላይ
ከራሳቸው አልፈው ሌሎች ቁጥራቸዉ ቀላል ለማይባል በርካታ ሥራ ፈላጊዎች ወጣቶችና ሴቶች
የሥራ እድል መፍጠርና አንዳንዶችም ወደ መካከለኛ ባለሀብት ለመቀየር ችለዋል፡፡በዚህ ዘርፍ
የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ምሩቃኖችም ጭምር ወደ ዘርፉ መቀላቀል ችለዋል፡፡
በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ለ14225 ቋሚና ለ51289 ጊዜያዊ
በድምሩ ለ65514 ሥራ ፈላጊዎች የስራ ዕድል ለመፍጠር ተችሏል፡፡ ይሁን እንጂ አጠቃላይ
በከተማዉ ከሚኖሩ ስራ ፈላጊ ዜጎች አንጻር ሲመዘን የተፈጠረዉ የሥራ ዕድል ይህንን ፍላጎት
የሚመጥን እንዳልሆነ መረዳት ይቻላል፡፡
78
ላይ በማዘመን የመረጃ ጥራቱና ተዓማኒነቱ በከፍተኛ ሁኔታ ለማሳደግ በቀጣይ ሰፊ ስራ መስራት
ይጠይቃል፡፡
ከላይ ለማቅረብ እንደተሞከረው አጠቃላይ ስራ ዕድል ፈጠራው የተሻለ ቢሆንም የኢንተርፕራይዝ ልማቱን
ከማስፋፋት አንጻር የሚፈጠሩ አብዛኞቹ የስራ ዕድሎች በቋሚ ስራ ላይ በተለይም በአምራች ዘርፉ ላይ
እንዲሆን ከማድረግ አንጻር ብዙ መሥራት ይጠበቃል፡፡ ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሪያ አማራጮች
የመኖራቸውን ያህል በዚህ ዘርፍ የሚሰማሩ ዜጎች ዝርዝር መረጃ ከመያዝ አንስቶ ተከታታይ የሆነ ግንዛቤ
በመፍጠርና በማሳመን ላይ የተመሰረተ የማያቋርጥ የቁጠባ ሥርዓት እንዲፈጠር በጥብቅ ዲሲፕሊን ቢሰራ
ኖሮ በስትራተጂው መሰረት በርካቶችን ወደ መካከለኛ ኢንዱስትሪ በማሸጋገር ቋሚ ስራ ዕድል መፍጠር
ይቻል ነበር፡፡
79
4.7 በተላያዩ ምክንያቶች የከሰሙ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች
የተዘጉ
የኢንተርፕራይዝች ሁኔታ
የኢንተርፕራይዝች ብዛት
80
4.7.2 ኢንተርፕራይዞቹ አሁን ያሉበት ሁኔታ
81
4.7.3 ኢንተርፕራይዞች ለሦስተኛ ወገን የተላለፉበት ምክንያት
4.7.4 የኢንተርፕራይዞችአይነት
84
የአዲስ አበባ አስተዳደር በኮብል ስቶን ሥራዎች የተሰማሩኢንተርፕራይዞችን ሲያበረታታ የነበረ
ቢሆንም ለምን አብዛኛዎቹ እንደከሰሙ ለማወቅ ተጨማሪ መረጃ ያስፈልጋል፡፡
85
ሠንጠረዥ 47፡ የከሰሙ/የተላለፉ በንግድ ዘርፍ
የንግድ ዘርፍ
ንዑስ ዘርፍ
ጥቃቅን አነስተኛ ድ ምር
የሀገር ውስጥ ምርቶች ጅምላ ሽያጭ 14 3 17 (3.24%)
የሀገር ውስጥ ምርቶች ችርቻሮ ንግድ 489 6 495 (94.29%)
የጥሬ ዕቃ አቅርቦት 6 0 6 (1.14%)
ሌሎች ንዑስ ዘርፎች 7 0 7 (1.33%)
ድ ምር 516 9 525
86
4.7.9 ለኢንተርፕራይዞች የተሰጠ የድጋፍ አይነት
87
4.7.11 ኢንተርፕራይዞች ሲደራጁና ስራ ሲያቆሙ የነበራቸዉ የአባላት ብዛት
ከዚህ በላይ በታዩ በርካታ የትንተና ክፍሎች ለማየት እንደተሞከረዉ ከኢንተርፕራይዞቹ ድጋፍ
አገልግሎት አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች አፈጻጸም በተለያየ ደረጃ ይገኛል፡፡ አንዳንድ የድጋፍ
አገልግቶች የተሻለ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ የአንዳንዶቹ ደከም ያለ አፈጻጸም እንደነበር ለማየት
ተችሏል፡፡ የአንዳንዶቹ ደግሞ ከነጭራሹ አገልግሎቱ መኖሩ ጭምር በሚያነጋግር ደረጃ ዝቅተኛ
አፈጻጸም የታየበት ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ኢንተርፕራይዞቹ ዕድገታቸዉን የሚገቱ በርካታ
ማነቆዎች እንዳሉባቸዉ ገልጸዋል፡፡ የጥናቱ ዉጤት እንደሚያመለክተዉ የኢንተርፕራይዞቹ ዕድገት
በተለያዩ ማነቆዎች መፈታተኑን ነዉ፡፡ ኢንተርፕራይዞቹ በራሳቸዉ ደረጃ አድገዉና ተለዉጠዉ
ለከተማ አስተዳደሩ ብሎም ለአገር የኢኮኖሚ ልማት በርካታ አስተዋዕጾ ማበርከት የሚጠበቅባቸዉ
ቢሆንም ይህንን ከግብ ለማድረስ ማነቆዎቹን መሻገር የግድ ይላል፡፡ ማነቆዎቹን ለመሻገር ደግሞ
ማነቆዎቹ ምንና በምን ምክንያት እንዲሁም እንዴት የሚከሰቱ መሆናቸዉን በቅድሚያ ማወቅ
ከዚያም መፍታት የግድ ይላል፡፡
88
ሠንጠረዥ 52፡ ኢንተርፕራይዞቹ ሥራቸዉን በሚያከናዉኑበት ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች
ዋና ዋና ችግሮች ኢንተርፕራይዞቹ የሰጡት በቁጥር ከጠቅላላ ከመለሱት
ምላሽ በመቶኛ በመቶኛ
አይደለም 16272 64.1 64.1
የደንበኛ አለመኖር አዎን 9127 35.9 35.9
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 20710 81.5 81.5
ተወዳዳሪ አለመሆን አዎን 4689 18.5 18.5
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 19028 74.9 74.9
የጥሬ ዕቃ አቅርቦት ችግር አዎን 6371 25.1 25.1
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 11748 46.3 46.3
ገበያ የማጣት አዎን 13651 53.7 53.7
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 23461 92.4 92.4
የክህሎትና ዕዉቀት ማነስ አዎን 1938 7.6 7.6
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 21120 83.2 83.2
አስፈላጊዉን ቴክኖሎጂ አለማግኘት አዎን 4279 16.8 16.8
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 21841 86.0 86.0
የመንግስት ህግና ደንብ ጫና አዎን 3558 14.0 14.0
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 21215 83.5 83.5
የመረጃ እጥረት አዎን 4184 16.5 16.5
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 16175 63.7 63.7
በቂ የሆነ ማምረቻ እና መሸጫ ቦታ አዎን
አለመኖር 9224 36.3 36.3
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 23886 94.0 94.0
ምንም ችግር የለም አዎን 1513 6.0 6.0
ድ ምር 25399 100.0 100.0
አይደለም 24590 96.8 96.8
ሌላ አዎን 809 3.2 3.2
ድ ምር 25399 100.0 100.0
89
ችግር (25.1 ከመቶ)፤ ተወዳዳሪ አለመሆን (18.5 ከመቶ)፤ ተስማሚና አስፈላጊዉን ቴክኖሎጂ
አለማግኘት (16.8 በመቶ)፤ እንዲሁም የመንግሥት ህግና ደንብ ጫና (14 ከመቶ) እንደየቅደም
ተከተላቸዉ በችግርነት ተጠቅሰዋል፡፡ ከኢንተርፕራይዞቹ መካከል 6 ከመቶ ያህሉ ምንም ችግር
የለብንም በማለት ገልጸዋል፡፡
ቀደም ሲል እንደተገለጸዉ የገበያ ድጋፍ ያገኙት 28 ከመቶ ብቻ ከመሆናቸዉ አንጻር ገበያ ማጣት
እንደ መሰረታዊ ችግር መጠቀሱ የሚገርም አይሆንም፡፡ ደንበኛ አለመኖር ችግርም ሆነ በቂ የሆነ
ማምረቻና መሸጫ ቦታ አለመኖርም ቢሆን ከዚሁ ከገበያ ችግሩ ጋር አብሮ የሚታይ ነዉ፡፡ ስለዚህ
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን ማነቆ ለመፍታት እንደ ዋነኛ ስትራቴጂ መወሰድ ያለበት
ጉዳይ በተለያዩ የድጋፍ አሰጣጥ ሥርዓት ላይ እምርታዊ ለዉጥ ማምጣት መሆኑ የወቅቱን ጥያቄ
በማያዳግም መልኩ መመለስ ይሆናል፡፡
መረጃ በሚሰበሰብበት ወቅት በምልከታ ጥናት የተገኙ በዘርፉ የሚታዩ ዋና ዋና ችግሮች የመስሪያ
ቦታ ወይም የመሬት አቅርቦት ችግር፣ የፋይናንስ ድጋፍ አገልግሎት እጥረት ፣ የገበያ ትትስስር
በጣም አናሳ መሆን ፣ የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀም ችግር ፣ የመሠረተ ልማት አቅርቦት
(የመንገድ፣ የውሃ፣ የመብራት የፈሳሽና ደረገቅ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ፣ የመጸዳጃ ቤት እና
ሌሎች) ችግሮች፣ የሼዶችና ሌሎ ች ከመንግስት የሚሰጣቸው የማምረቻና የመሸጫ ቦታዎች
ላልተፈለገ ዓላማ ማዋል (ለምሳሌ ለከብት እርባታ ስራ የተሰጠውን ቦታ የመኖሪያ ቤት ሰርቶበት
ማከራየት)፣ የሃብት ብክነት ለምሳሌ ትላልቅ ህንጻዎች በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንፕራይዞች ስም
ተይዘው ያለሥራ ተዘግቶ መቀመጥና ያለምንም እሴት መጨመር ህንጻዎቹ ለእርጅና መጨመር
ምክንያት መሆን፣ በከፍለ ከተሞችና በወረዳዎች የኢንተርፕራይዞች እንቅስቃሴ ዙሪያ የክትትልና
የድጋፍ አናሳ መሆን፣ ከፍተኛ የካፒታል አቅም መፍጠር በሚችሉ የእድገት ተኮር ዘርፎች ካለው
የአባላቱ ጾታዊ ስብጥር አንጻር ሲታይ የሴቶች ተሳትፎ አናሳ መሆንና አብዛኞቹ ሴት አባላት በቀላል
የስራ መስኮች ለምሳሌ በምግብ ዝግጅትና በሻይ ቡና ማፍላት ስራ ላይ በብዛት መሳተፍ፣ ህገወጥነት
መስፋፋትና የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካለት ተቀናጅቶ የመስራት
ውስንነት፣ የመረጃ አያያዝ ችግር … ወዘተ ናቸው (ለበለጠ መረጃ ሠንጠረዥ 52 ይመልከቱ)፡፡
4.9 ማጠቃለያ
5.1 መግቢያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም እንዲሁ ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ምርትና ምርታማነታቸው
ለማሳደግና በገበያ ላይ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀርቡ ለማድረግ የሚታይባቸውን የክህሎት ክፍተት
በመሙላት የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ለዘርፉ ልማት ወሳኝ በመሆኑ
ኢንተርፕራይዞቹ ከተደራጁበት ጊዜ አንስቶ ለአንቀሳቃሾች በንግድ ሥራ አመራር ስልጠና፣ የንግድ
ልማት የም ክ ር ድጋፍ በመስጠት ተቀባይነትን ያገኙ ተ ስ ማሚ ቴክኖሎጂዎችን በማሰራጨት
ኢንደስትራሊስቶችን ለማፍራት ጥረት ተደርጎኣል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አገራችን ኢትዮጵያ በተከታታይ እያስመዘገበች ካለው የኢኮኖሚ እድገት
ተቋዳሽ ብትሆንም ስራ አጥነትና ድህነት በከተማዋ ለዘመናት ሰፍኖ የቆየ ችግር ከመሆኑ ጋር
ተያይዞ በየጊዜው አያሌ ሰዎች ከገጠር ወደ ከተማ በሚያደርጉት ፍልሰት፣ ከተለያዩ ተቋማት
ትምህርታቸውን አጠናቀው የሚወጡትን ጨምሮ የስራ አጡ ቁጥር እና ከድህነት ወለል በታች
የሚኖረው ህዝብ ብዛት አሁንም ቀላል በማይባል ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ይህንን ስራ-አጥነትና ድህነት
ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማትን የሚያጠናክር፤የሚደግፍና
91
ብሎም ዘርፉ ለከተማው ነዋሪ አማራጭ የሥራ እድሎችን መፍጠሪያና ድህነትን መቀነሻ ስልት
እንዲሆን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ፓኬጀን በመቅረጽ ላለፉት 12 ዓመታት
በተግባር በማዋል ለበርካታ ሥራ ፈላጊ ዜጎች የሥራ እድል በመፍጠር ብዙዎችን ደግሞ በልማታዊ
መስመር ተጉዘውና መንግስት ያመቻቸላቸውን የድጋፍ ፓኬጆች በመጠቀም ሀብት እንዲያፈሩ
አስችሏል፡፡በዚህ ሂደት የተመዘገበዉ ዉጤት አበራታች ቢሆንም በርካታ ተግዳሮቶችና እጥረቶች
ተስተዉለዋል፡፡ በዚህ ምዕራፍ በጥናቱ የተዳሰሱ ዋና ዋና ተግዳሮቶችና የትኩረት አቅጣጫዎች ከዚህ
በታች ባሉት ክፍሎች ተጠቁመዋል፡፡
ባለፉት ዓመታት በአዲስ አበባ ከተማ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ ሰፊ የስራ ዕድል
እንዲፈጠር በማድረግ በርካታ ወጣቶችና ሴቶች የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ በየጊዜው
በተሰራው ሥራ ቁጥራቸዉ ቀላል ለማይባል ስራ ፈላጊ ዜጎች የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸዉ ሲሆን
የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ምሩቃኖች ጭምር ወደ ዘርፉ መቀላቀል ችለዋል፡፡ ይሁን እንጂ
የስራ ዕድል ፈጠራ ስራዉ በርካታ ተግዳሮቶች እንደነበሩት ከመስክ በመጠይቅ፣ በቃለ መጠይቅና
ምልከታ የተገኘዉ መረጃ ያስረዳል፡፡ የኢንተርፕራይዞች አደረጃጀት በጾታ ሲታይ በተቋማቱ ሀላፊነትም
ሆነ አባልነት ያሉት አብዘኞቹ ወንዶች መሆናቸዉ የጥናቱ ዉጤት ያሳያል፡፡ ይህም የሚያመለክተዉ
የከተማዉ ህዝብ አጋማሽ የሚሆነዉ ድርሻ ያላቸዉ ሴቶች በኢንተርፕራይዞች ልማት ያላቸዉ ተሳትፎ
አነስተኛ መሆኑን ነዉ፡፡ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ዕድሜ ሲታይ የጥናት ዉጤቱ
የሚያሳየዉ የበወጣትነት ዕድሜ ክልል ያሉትን አምራችና ዉጤታማ የተባለዉን የህብረተሰብ ክፍል
የሚያካትት በመሆኑና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞችን የወደፊት እድገት እና የድጋፍ አይነት
የሚወስን በመሆኑ ሊጠናከር የሚገባ ነዉ፡፡ በዚህ የልማት ዘርፍ የተሰማረዉን የሰዉ ሀይል የትምህርት
ደረጃ ስንመለከት የጥናት ዉጤት የሚያሳየዉ ምንም እንኳን በመዲናችን ብዙ የተማረ ሥራ አጥ ወጣት
ያለ ቢሆንም በአመለካከት ላይ በቂ ሥራ ስላልተሰራ የጥቃቅንና አነስተኛ ሥራ የዝቅተኛ ትምህርት
ያላቸዉ ተደርጎ የተወሰደ ይመስላል፡፡ የጥቃቅን አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍ ከገቢ ማስገኘትና ሥራ
92
አጥነትን ችግር ከመቅረፍ በዘለለ ያለዉ ፋይዳ የተሟላ ግንዛቤ የተያዘበት አለመሆኑን ከጥናቱ መረጃ
መገንዘብ ይቻላል፡፡
ከሥራ ዕድል ፈጠራ አንጻር በዘርፉ በርካታ የሥራ ዕድሎች የተፈጠሩ ቢሆንም በከተማዉ ከሚኖሩ ስራ
ፈላጊ ዜጎች አንጻር ሲታይ ግን የተፈጠረዉ የሥራ እድል በቂ እንዳልነበረ የጥናቱ ዉጤት ያሳያል፡፡
የኢንተርፕራይዞች ልማት ከማስፋፋት አንጻር የተፈጠሩት አብዛኞቹ የስራ ዕድሎችም ቢሆኑ በቋሚ ስራ
ላይ በተለይም በአምራች ዘርፉ ላይ እንዲሆን ከማድረግ አንጻር የተሰራው ስራም ሆነ ውጤቱ እጥረት
ያለበት ነበር፡፡ ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠሪያ አማራጮች በርካታ የመሆናቸውን ያህል በዚህ ዘርፍ
የሚሰማሩ ዜጎች በዘርፉ ስትራተጂው መሰረት ወደ ቋሚ ስራ ዕድል ከማሸጋገር አንጻር የተሠራዉ ሥራ
ዉጤት አመርቂ እንዳልሆነ ከላይ ከጥናቱ መረጃ ትንተና መረደት ይቻላል፡፡የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንትርፕራይዞች ልማት የኢንዱስትሪ ልማትን በማፋጠን ልማታዊ የኢንዱስትሪ ባለሀብት የሚፈጠርበት
መሆኑን የኢንዱስትሪ ልማትና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂዎች አቅጣጫ
ተቀምጧል፡፡ ከዚህ አቅጣጫ አንጻር የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዋናው ትኩረት የሥራ ዕድል
መፍጠርና ድህነትን መቀነስ አስፈላጊነት እንደተጠበቀ ሆኖ በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ላይ
የተመሰረተ ማኑፋክቸሪንግ ማስፋፋት እና ኢንዱስትሪያሊስት ባለሀብቶችን በብዛትና በጥራት ማፍራት
ነው፡፡በከተማዉ እስካሁን በአንተርፕራይዞች ልማት በተሠረዉ ሥራ በማኑፋክቸርንግ ዘርፍ የተሰማሩ
ኢንተርፕይዞች በድምር ከ24% በላይ አይደሉም፡፡ የደረጃ ዕድገታቸውም ያን ያህል አመርቂ አይደለም፡፡
በዘርፉ በ12 አመት ዉስጥ ወደ መካከለኛ ደረጃ የተሸጋገሩ ኢንተርፕራዞች 10.4% ብቻ ናቸዉ፡፡ይህ
አፈጻጸም ካለው ፍላጎትና ተደራሽነት አንጻር በስትራተጂዎቹ ከተቀመጠዉ አኳያ አፈጻፀሙ ዝቅተኛ
ነዉ፡፡ በአጠቃላይ በኢንተርፕራይዞች በተለይም በከፍተኛ ዕድገት ደረጃ ላይ በሚገኙት ኢንተርፕራይዞች
የተደረገዉ የእድገት ሽግግር እጅግ ዝቅተኛ ነው፡ የጥናቱ ዉጤት እንደሚያመለክተዉ በጥቃቅንና
አነስተኛ ተቋማት ልማት ዘርፍ እየተሰማራ ያለው የሰው ኃይልና የዘርፉን ልማት ለመደገፍ የተሰረው
ሥራ የዘርፉ የልማት ስትራተጂ የሰጠውን ትኩረት የሚመልስ ሆኖ አልተገኘም፡፡ የአብዛኛው ኃይል
ስምሪት ሲታይ ቅኝቱ ከዘርፉ ሰትራተጂ አቅጣጫ ያለው ተናባቢነት ጠንካራ አይደለም፡፡ በከፍተኛ ቁጥር
የተሰማራው በንግድና አገልግሎት ዘርፎች ሲሆን በአምራች ዘርፍ እየታየ ያለዉ ተሳትፎ በተነጻጻሪ
ዝቅተኛ ሆኖ ታይቷል፡፡ በዚህ ጥናት ለነዚህ ችግሮች መነሻ ምክንያት የሚሆኑ መሠረታዊ ጉዳዮች
ተለይተዋል፡፡ በመጠይቅ ከኢንተርፕራይዞች የተገኘዉ መረጃ እንዳለ ሁኖ በየደረጃው የሚገኙ ጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ፅ/ቤት ባለሙያዎችና ሓለፊዎች፣ ከሌሎች ከሚመለከታቸው ተቋማት
በተደረገው ውይይቶችና ቃለ-መጠይቆች፣ እንዲሁም ዘርፉን አስመልክተው ካሁን በፊት በተለያዩ አካላት
የተጠኑ ጥናቶች መሰረት በማድረግ በተደረገው ትንተና መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ ጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች ልማትና እድገት ማነቆ ሆነው እየታዩ ያሉት ችግሮች በዋናነነት ከአመለካከትና
ከድጋፍ አሰጣጥ ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡
93
ከአመለካከት ጋር ያለው ችግር በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ተሰማርቶ መስራት ሌላ አማራጭ
እስከሚገኝ እንደመቆያ አማራጭ እንጂ ዘርፉ ወሳኝ የሀብት መፍለቂያ መንገድ አድርጎ መወሰድ ጉዳይ
ላይ የነበረ አመለካካት ተሟልቶ እንዳልተቀረፈ ለመረዳት ተችሏል፡፡ አብዘኛዉ ሀይል በንግድና
በአገልግሎት ዘርፍ መሰማራቱን የመረጠዉ ከዚህ አመለካከት ጋር በተያየዘ ነዉ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ
የሚታየዉ ሌላው የአመለካከት ችግር በተለይ የሀገራችን የገበያ ሁኔታ ንግዱና አገልግሎቱ ያልተገደበ
የዋጋ ንረት ስለሚታይበት በእነዚህ ዘርፎች ባጭር ጊዜ፣ በጥቂት ወጪ እና በአነስተኛ ጥረት ከፍተኛ
ሀብት ማካበት የመፈለግ አዝማሚያ የወጣቱን ትኩረት ስቧል፡፡ እንደዚሁም በኢንተርፕራይዞቹ ዘንድ
የሚታየው ሌላው ችግር ከመንግስት ከሚሰጣቸው ድጋፍ ላለመላቀቅ ባለው ፍላጎት ለሚቀጥለዉ የእድገት
ደረጃ የሚያሸጋግር ብቃት እያለቸዉም የደረጃ ሽግግር ላለማድረግ ካፒታላቸውን ከመደበቅ አንስቶ
የሚደረጉ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከቶች መኖራቸዉንም የጥናቱ ውጤት ያመለክታል፡፡
በዚህ ዘርፍ ለተመዘገበው ዝቅተኛ አፈጻፀም ምክንያቶች መካከል በኢንተርፕራይዞቹ ወይም አንቀሳቃሾቹ
በራሳቸው ዘን ድ የሚታየውና በአንጻራዊነት አድካሚ ባልሆኑና በፍጥነት ት ርፍ በሚገኝባቸው
በአገልግሎትና በንግድ ላይ ብቻ የመሰማራት ፍላጎትና አመለካከት ያለ ቢሆንም ኢንተርፕራይዞቹን
አደራጅቶ ድጋፍ እየሰጠ ያለው የመንግስት ተቋምም ቢሆን ከመነሻው በተገቢው መረጃ ላይ የተመሰረተ
ተከታታይ ድጋፍና ክትትል ከማድረግ አንጻር ክፍተት የሚታይበት መሆኑን በጥናቱ ተረጋግጧል፡፡
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂው በዘርፉ የሚሰማሩ ኢንተርፐራይዞች በዋናነት
ዕድገት ተኮር በሆኑ ዘርፎች በተለይ በማኑፋክቸርንግ እንዲሰማሩና የኢንዱስትሪ ሰፊ መሰረት እንዲኖረው
ከማድረግ በዘለለ በነዚህ ዘርፎች የሚሰማራ ኃይል ከመሰረቱ በመኮትኮት ልማታዊ ዕይታ እንዲኖራቸው
እንዲደረግና በሀገራችን ኢንዱስትሪ ልማታዊ አስተሳሰብ እንዲሰፍን ብሎም ልማታዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ
እንዲጠናከር ተልዕኮ ያነገበ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ዘርፉን ለማጠናከር የተሰጠዉ ድጋፍ ተሟላ አለመሆኑን
የጥናቱ ግኝት ያመለክታል፡፡ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ምርትና ምርታማነታቸው ለማሳደግና በገበያ ላይ
ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀርቡ ለማድረግ የሚታይባቸውን የክህሎት ክፍተት በመሙላት የቴክኖሎጂ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ ለአንቀሳቃሾች በንግድ ሥራ አመራር ስልጠና፣ የንግድ ልማት የምክር
ድጋፍ በመስጠትና ተቀባይነትን ያገኙ ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችን በማሰራጨት ኢንዱስትሪያሊስቶችን
ለማፍራት የተደረጉ ጥረቶች የነበሩ ቢሆንም ለተቋማቱ የተሰጡ የድጋፍ አገልግልቶች ከተደራሽነት
አንጻር ችግሮች የነበረባቸዉ ከመሆኑም ባሻገር የተሰጡ አገልግሎቶችም ቢሆን የተሟላ የኢንደስትሪ
ኤክስቴንሽን ፓኬጅ ከመስጠት አንጻር እጥረት ያለበት መሆኑን ጥናቱ ያመለክታል፡፡ የጥቃቅንና አነስተኛ
ኢንተርፕራይዞች አጠቃላይ የሚሰጡ ድጋፎች እንደዘርፉ ባህርይና ከደረሱበት የዕድገት ደረጃ አንፃር
ስለመሆኑ ከተጠየቁት ከግማሽ በላይ የሰጡት ምላሽ የሚሠጠዉ ድጋፍ የተሟላ እንዳልሆነ
ያመላክታል፡፡መሰረተ ልማትና የማምረቻና መሸጫ ማዕከላት አቅርቦት ያለመሟላት፤ ኢንተርፕራይዞቹ
በገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የቴክኖሎጂ አቅርቦት፣ ለሚያመርቱት ምርትና ለሚያቀርቡት አገልግሎት በቂ
94
የገበያ ትስስር አለመፍጠርና ሌሎች በመንግስት የሚሰጡ ድጋፎች የኢንተርፕራይዞቹን የዕድገት ደረጃ
መሰረት ያደረጉ ሆነዉ ተግባራዊ አለመደረጉ በዘርፉ ለተመዘገበው ዝቅተኛ ውጤት የበኩሉን አስተዋጽኦ
አድርጓል፡፡
የሀገራችን ኢኮኖሚና ማህበራዊ እድገት ቀጣይነት ባለው ሁኔታ በጽኑ መሰረት ላይ የታነጸ እንዲሆን
እንዲሁም አዲስ አበባን ጨምሮ በከተሞች የሚታየውን ድህነትና ስራ አጥነት ደረጃ በደረጃ በመቀነስ
የኢንዱስትሪውን ክፍለ ኢኮኖሚ የበላይነት ለማረጋገጥ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወሳኝ
ሚና እንዳላቸው በዚህ ጥናት ተመላክቷል፡፡
በዚሁ ረገድ በጥናት ውጤቱ የተመለከቱ ትንታኔዎች እንዲሁም በድምዳሜ መልክ የተቀመጡ
ጉዳዮች እንደተጠበቁ ሆነው የሚከተሉት የትኩረት አቅጣጫዎች ትርጉም ተሰጥቶአቸዉ በሥራ ላይ
ሊውሉ ይገባል፡፡
95
ኢንተርፕራይዞቹ ውጤታማ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የሌሎች አገሮችን ተሞክሮ
በምንመዝንበት ጊዜ ትምህርት የሚገኝበት መሆኑን ማየት ይቻላል፡፡ የሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ
እንደሚያሳየው ለኢንተርፕራይዞቹ የሚሰጠው ድጋፍ እንደ የእድገት ደረጃቸው ነው፡፡ ለምሳሌ
በተዛማጅ ጽሑፎች ለማሳየት እንደተሞከረው የሌሎች አገሮች ተሞክሮ እንደሚያሳየው በምስረታ
ደረጃ ላይ ለሚገኙ የሚሰጡ ድጋፎች የሰለጠነ የሰው ሀይልና ጥሬ ዕቃ እንዲያገኙ፤ መሠረተ
ልማት እንዲሟላላቸውና የገበያ እውቀት እንዲኖራቸው ማድረግ ነው፡፡ በእድገት ደረጃ ላይ ላሉ
ደግሞ የብቃት ማረጋገጫ መስጠት፣ የገበያ ልማት፣ የታክስ ተጠቃሚነትና የክህሎት ስልጠና
ድጋፍ መስጠት ነው፡፡ እንዲሁም በመስፋፋት ደረጃ ለሚገኙ የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታ፣ የስራ
አመራር ብቃት ግንባታ፣ የንግድ ምልክት፣ የሽያጭ አውታሮች፣ የኢንፎርሚሽንና ኮሚኒኬሽን
መሠረተ ልማት .. ወዘተ መስጠትና በማብቃት ደረጃ ለደረሱ ኢንተርፕራይዞች የዲዛይን አቅም
ግንባታ፣ የንግድ ምልክት ትውውቅ፣ የኢንዱስትሪ ማስፋፊያና የውጭ ኢንቨስትመንት ድጋፍ
መስጠትን ያካትታሉ፡፡ እነዚህንና መሰል የሌሎች አገሮችን ተሞክሮዎች ከእኛ ተጨባጭ ሁኔታ
ጋር እያስተያዩና እየገመገሙ አዋጭ የሆኑትን ተግባራዊ ማድረግ ይገባል፡፡
3. አብዛኛዎቹ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ባሉበት አደረጃጀት ውስጥ የሚደረገውን
ሽግግርም ሆነ ካሉበት አደረጃጀት ወደሚሚቀጥለው የዕድገት ደረጃ ከመሸጋገር ይልቅ ባሉበት
የመቆየት አዝማሚያ ይታያል፡፡ ይህ አመለካከት እንዲቀየር ስትራቴጂውን መሣሪያ አድርጎ
መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ ምክንያቱም ዕድገት ማሳየት በተለይም በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ
የሚታየው በጎ ለውጥ ለአገርቱ ኢንዲስትሪ ዕድገት ወሳኝ ሚና ስለሚኖረው ነው፡፡ ይህም ማለት
አሁን ከዘርፍ አንጻር ሲታይ አሁን የሚታየውን የብዙዎች በንግድና ኮንስትራክሽን ዘርፍ
የማተኩር ዘቅጣጫ መቀየር ተገቢ ይሆናል፡፡
4. በየደረጃው በዘርፉ አገልግሎት በመስጠትም ሆነ በመምራት ረገድ የሚታየውን የፈጻሚዎችና
የአመራር አቅም ችግር በመፍታት ወቅቱ የሚጠይቀውን ድጋፍና ክትትል ማድረግ የግድ
ይላል፡፡ የፈጻሚዎችንና የአመራር ሚና ወደሚፈለገው ደረጃ በማድረስ ኢንተርፕራይዞቹን
ውጤታማነት እየተፈታተኑ ያሉትን የፋይናንስ፤ መሰረተ ልማት፣ የሥልጠና፣ መልካም አስተዳደር
እና መሰል ችግሮችን መፍታት ይችላል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ በአንቀሳቃሾቹ በራሳቸው ዘንድ
የሚታዩትን ከአፈጻጸም፤ አደረጃጀትና አመለካከት ጋር የተያያዙ ችግሮች መፍታት ያስፈልጋል፡፡
96
�
ዋቤ ማጣቀሻዎች
CSA. (2003). Report on Urban Informal Sector sample Survey. AA: Ethiopia
Haftu et al. (2009). Financial Needs of Micro and Small Enterprises (MSE) Operators in Ethiopia:
Association of Ethiopian Micro-Finance Institutions Occasional Paper No. 24. Addis Ababa,
Ethiopia.
ILO. (2003): Guidelines Concerning a Statistical Definition of Informal Employment, Endorsed by the
Seventeenth International Conference of Labour Statisticians (November-December 2003); Geneva.
Konjit D. (2014). Women in the Development of Micro & Small Enterprises to Ensure Sustainable
Development & Food Security
Ministry of International Trade and industry, ‘MITI’ (2005). “The Third Industrial Master Plan (IMP3)”,
KualaLumpurMalaysia.
MoFED. (2010). Growth and Transformation Plan 2010/11—2014/2015, November, 2010, Addis Ababa.
OECD. (2004). “Evaluationof SME Policies and Programs”.Working Paper, OECD, Paris.
SMIDEC.(2002). “SMI Development Plan (2001–2005)”, Percetakan Nasional Malaysia Berhad, Kuala
Lumpur.
Tegegne and Helmsing.(2005). Local Economic Development in Africa: Enterprises, Communities, and
Local Government.
Thorbecke, Erik. (2000). The Evolution of the Development Doctrine, 1950-2005. United Nations
University, World Institute for Development Economics Research. Research Paper No. 2006/155
December 2006 Helsinki, Finland.
Todaro (2000). Economic Development, 7th ed. Pearson Education Publisher, New York University.
Tulus T.(2006). Micro, Small and Medium Enterprises and Economic Growth. Working Paper Series No.
14. Center for Industry and SME Studies. Faculty of Economics, University of Trisakti.
¾›Ç=e ›uv Ÿ}T ›e}ÇÅ` ›eðéT>“ ¾T²ÒÍ u?ƒ ›ÑMÓKAƒ ›"Lƒ �”ÅÑ“ TssT>Á ›ªÏ&
›ªÏ lØ` V5/2g=4¯.U.
97
አባ ሪዎች
ክፍል አንድ
አጠቃላይ የኢንተርፕራይዙ መረጃዎች
1 2 3 4 5 6 7 8
የጥናት የተቋቋመበት ሳይት/ክላ የሼድ/ የቤት/ የቦታውል
ዘመን የኢንተርፕራይዙስም ወርናዓ.ም ክ/ከተማ ወረዳ ስተር የሱቅቁጥር ዩስም
9 10 11
የንግድ ምዝገባ ቁጥር የንግድ ፈቃድ ቁጥር የግብርመክፈያ መለያ ቁጥር
ተ.
ቁ ጥያቄዎች ኮድ
12 የስራአስኪያጅ/ሰብሳቢ/ ስም ጾታ እ ድሜ የትምህርትደረጃ ስልክቁጥር
13 የኢንተርፕራይዙአይነትምንድንነው?
ጥቃቅን------------------- አነስተኛ ---------------
- 1 -- 2
14 የኢንተርፕራይዙህጋዊየአደረጃጀትአይነትምንድንነው?
በግል -------------------------- በህብረትሥራማህበር ---------
------ 1 ----- 5
በህብረትሽርክና -------------
-------- 2 ሌላካለይጻፍ---------------------
ኃላፊነቱየተወሰነየግልማህበ
ር ------ 3
በአክሲዮንማህበር -----------
---- 4
15 ኢንተርፕራይዙየተሰማራበትዋናዘርፍምንድንነው?
ማኑፋክቸሪንግ---------- ከተማግብርና -------------------------
----------- 1 ---- 4
ኮንስትራክሽን --------- ንግድ ----------------------------------
------------ 2 --- 5
አገልግሎት -----------
------------ 3 ሌላካለይጻፉ--------
98
16 ኢንተርፕራይዙየተሰማራበትንዑስዘርፍምንድንነው?
የማኑፋክቸሪንግዘርፍ/1/
ጨርቃጨርቅናስፌት ------- ባህላዊየዕደጥበብናጌጣጌጥሥራዎች
-------- 11 ------- 16
ቆዳናየቆዳውጤቶች -------- አግሮፕሮሰሲንግ ---------------------
------- 12 ---- 17
የምግብናመጠጥዝግጅት --- የግንባታግብዓትምርቶች -----------
--------- 13 ------ 18
የብረታብረትናኢንጂነሪንግ
ምርቶች ---- 14 ሌላካለይጻፍ --------------
የእንጨትሥራዎች ---------
---------- 15
የኮንስትራክሽንዘርፍ/2/
ሥራተቋራጭነት ------------ ኮብልስቶንሥራዎች -----------------
---- 21 ---- 24
ንዑስሥራተቋራጭነ-- ------ የመሠረተልማትግንባታንዑስተቋራ
21
----- ጭነት-- 25
ባህላዊየማዕድንሥራዎች --- የከበሩድንጋይልማት ----------------
-------- 23 ----- 26
ሌላካለይጻፍ --------------------
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
የአገልግሎትዘርፍ/3/
የገጠርአነስተኛትራንስፖረ የምርትዲዛይንናልማትአገልግሎት-
ትአገ ---------- 31 ------- 39
ካፌናሬስቶራንት ------------ የግቢውበት፤የጥበቃእናጽዳትአገል
32
--------- ግሎት- 310
የማከማቻአገልግሎት ------- የጥገናአገልግሎት --------------------
----------- 33 -------- 311
የቱሪስትአገልግሎት -------- የውበትሳሎንሥራዎች --------------
------------ 34 -------- 312
የማሸጊያአገልግሎት -------- የኤሌክትሮኒክስናሶፍትዌርልማት
------------ 35 ---------- 313
የሥራአመራርአገልግሎት - የዲኮርሥራ ---------------------------
-------------- 36 ---- 314
የማዘጋጃቤታዊአገልግሎት ኢንተርኔትካፌ -----------------------
------------- 37 ------ 315
የፕሮጀክትኢንጂነሪንግአገ የጋራዥናመገጣጠምስራዎች ------
ልግሎት ------ 38 ----------- 316
ሌላካለይጻፍ ----------------
የከተማግብርናዘርፍ/4/
ዘመናዊየእንስሳትእርባታ - እንስሳትመኖማቀነባበሪያ-- ---------
------------ 41 --------- 45
የዶሮእርባታ -------------- ዘመናዊየደንልማት ----------------
---------- 42 --------- 46
የንብማንባት ---------------- አትክልትናፍራፋሬ -----------------
-------- 43 ---------- 47
ዘመናዊየመስኖስራ ---------
-------- 44 ሌላካለይጻፍ -------------
የንግድዘርፍ/5/
የጥሬዕቃአቅርቦ
የሀገርውስጥምርቶችጅምላሽያጭ --------------- 51 ት-------- 53
የሀገርውጥምርቶችችርቻሮንግድ---------------- 52
99
ሌላካለይጻፍ ----------------
በአሁኑወቅትኢንተርፕራይዙእየሰጠያለውአገልግሎት/የሚያከናውነውተግባር/
17 ምንድንነው?
___________________________________________________
ክፍ ል ሁ ለ ት
የኢንተርፕራዙንየእድገትደረጃየሚያሳዩመረጃዎች
18. ኢንተርፕራይዙሲደራጅየነበረውየአባላትብዛትእናአሁንያለውየአባላትብዛትስንትነው?
ሲደራጅየነበረዉየአባላትብዛት አሁንያለውየአባላትብዛት
ድም
እ ድሜ የትምህርትደረጃ ሴት ወንድ ድም ር ሴት ወንድ ር
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
እስከ 12 ክፍል
18-28
ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
እስከ 12 ክፍል
29-39
ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
ከ40 እስከ 12 ክፍል
በላይ ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ድ ምር
አካልጉዳተኛካለ
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
የኢንተርፕራይዙአባላትቁጥርከጨመረየጨመረበትምክንያትምንድንነው?(ከአንድበላይመ
19 ልስይቻላል)፡፡
ኢንተርፕራይዙአትራፊበመሆኑ --------------
----- 1
ተቀጣሪሰራተኞችወደአባልነትስለመጡ ----
-------- 2
በገበያትስስርድጋፍምክንያትሰፊስራበመገኝ
ቱ------- 3
በግዴታየአባላትንቁጥርአሳድጉበመባሉ -----
--- 4
ሌላካለይጻፍ --------------
የኢንተርፕራይዙአባላትቁጥርከቀነሰየቀነሰበትምክንያትምንድንነው?
20 (ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
እርስበርስግጭት----------------------------------
-- 1
በመክሰርናተወዳዳሪአለመሆን------------------ 2
100
-----
የገበያማጣት -------------------------------------
--- 3
አባላትየተሻለነገርስላገኙ ---------------------
-- 4
ሌላካለይጻፍ ---------------
21 ኢንተርፕራይዙሲደራጅየነበረውመነሻካፒታልስንትነው? በብር
መነሻካፒታል ----
---------
22 ኢንተርፕራይዙአሁንያለውካፒታልስንትነው? በብር
አሁንያለካፒታል-
---------
23. ከአባላትውጭቋሚእናጊዜያዊየሥራእድልየተፈጠረላቸውዜጎችብዛትሰንትናቸው?
ቋሚየስራእድል ጊዜያዊየስራእድል
ድም
እ ድሜ የትምህርትደረጃ ሴት ወንድ ድም ር ሴት ወንድ ር
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
እስከ 12 ክፍል
18-28 ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
እስከ 12 ክፍል
29-39
ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ማንበብእናመጻፍየማይ
ችል
ከ40 እስከ 12 ክፍል
በላይ ኮሌጅዲፕሎማ
ዲግሪ
ከዲግሪበላይ
ድ ምር
አካልጉዳተኛካለ
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
24 ኢንተርፕራይዙሲደራጅየነበረበትየእድገትደረጃ?
የምስረታወይምጀማሪደረጃ---------- 1
101
ታዳጊወይምመስፋፋትደረጃ ---------- 2
መብቃት ----------------------------- 3
ታዳጊመካከለኛ ---------------------- 4
25 ኢንተርፕራይዙአሁንየደረሰበትየእድገትደረጃ?
የምስረታወይምጀማሪደረጃ----------- 1
ታዳጊወይምመስፋፋትደረጃ --------- 2
መብቃት ---------------------------- 3
ታዳጊመካከለኛ --------------------- 4
26 ኢንተርፕራይዙሲደራጅየነበረበትእናአሁንየደረሰበትየእድገትደረጃልዩነትካለውአሁንየደረ ዓመት
ሰበትየእድገትደረጃለመድረስምንያህልዓመትፈጀበት?
ክፍልሦስት
የድጋፍማዕቀፍአገልግሎትአሰጣጥእናአፈጻጸምየሚያሳዩመረጃዎች
ተ.
ቁ ጥያቄዎች ኮድ
27 ኢንተርፕራይዙየብድር/ፍይናንስ/ ድጋፍአገልግሎትአግኝቶያውቃል?
አግኝቷል --------------- አስፈላጊውንመስፈርትበማሟላትሂደትላይ-
-- 1 ------ 3
አላገኘም ----------------
- 2 ሌላካለይጻፍ- --------------------------------
28 ኢንተርፕራይዙየመሳሪያሊዝድጋፍአገልግሎትአግኝቶያውቃል?
አግኝቷል --------------- አስፈላጊውንመስፈርትበማሟላትሂደትላይ-
-- 1 ------ 3
አላገኘም ---------------- ስለአገልግሎቱመረጃየለኝም------------------
- 2 -- 4
ሌላካለይጻፍ --------------
29 ኢንተርፕራይዙየብድርድጋፍአገልግሎትካላገኝያላገኝበትምክንያትምንደንነው?
(ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
የብድርአገልግሎትባለመፈለግምክን በአበዳሪተቋማትበቂፋይናንስአለመቅ
ያት --- 1 ረብ--5
በብድርዋስትናምክንያት -------------- የዘርፉትርፋማአለመሆን --------------
--- 2 ----6
ኢንተርፕራዙበቂየሆነካፒታልስላለው የአባላትአለመስማማት------------------
---------------- 3 ---7
የብድርድጋፍአገልግሎትአሰጣጡቀልጣፋባለመሆኑ ------
- 4
ሌላካለይጻፍ -------------
30 ኢንተርፕራይዙየብድርድጋፍአገልግሎትካገኝየሚከተሉትጥያቄዎችይመልሱ፡፡ በቁጥር
ኢንተርፕራይዙከተቋቋመጀምሮየተገኝየብድርአገልግሎትብዛት /በድግግሞሽ/---------
----
ብር
ለመጨረሻጊዜየተገኝየብድርመጠንበብር -- -----------------------------------------------
ዓ. ም
ለመጨረሻጊዜብድርየተገኘበትዓመተምህረት--- --------------------------------------------
ብር
ተመላሽየተደረገየብድርመጠንበብር -------------------------------------------------------
102
31 ኢንተርፕራይዙየብድር/ፋይናንስ/ ድጋፍያገኘበትተቋም?
አዲስብድርቁጠባተቋም------ የኢትዮጲያንግድባንክ
--- 1 ------- 2
ሌላካለይጻፍ
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
በብድርአመላለስዙሪያያጋጠሙዋናዋናችግሮችምንምንናቸው
32 ?(ከአንድበላይመምረጥይቻላል)
ኢንተርፕራዙአትራፊአለመሆኑ ----------------------- 1
የአባላትአለመስማማት-------------------------------- 2
ብድሩንካገኙበኃላለአባላትቁጥርመመንመን------------------
- 3
የግንዛቤማነስ----------------------------------------- 4
ሌላካለይጻፍ--------------
33 ለኢንተርፕራይዞችየሚሰጠውየብድርድጋፍአገልግሎትበሚፈለገውመጠንእናወቅትስለመሆ
ኑአባላትያላቸዉአስተያየት? (ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡ ሀ
ሀ. ከመጠንአንጻር ለ. ከጊዜአንጻር
በሚፈለገውጊዜይገኛል ------
በሚፈለገውመጠንይገኛል ------ 1 ------ 4
በሚፈለገውመጠንበከፊልይገኛ በሚፈለገውጊዜበከፊልይገኛ
ል 2 ል ----- 5 ለ
በሚፈለገውመጠንአይገኘም ---- በሚፈለገውጊዜአይገኘም ----
-- 3 ------ 6
ሌላይጻፍ ----------------------
34 ኢንተርፕራይዙከተቋቋመጀምሮየገበያትስስር/የስራትስስር/ አግኝቷል?
አግኝቷል----- 1 አላገኘም -------- 2
ኢንተርፕራይዙየትኛዉንየገበያ/የስራትስስርአይነትአግኝቷል?(ከአንድበላይመልስይቻላል)
35 ፡፡
የአካባቢ --------------- ሁሉንምየገበያትስስርአይነ
--- 1 ት----- 4
የክልል ------------------
-- 2
የዉጭ ------------------
-- 3
36 ኢንተርፕራይዙከተቋቋመጀምሮያገኛቸውየገበያትስስርድጋፍብዛትእናየብርመጠንይጻፍ፡፡
የገበያትስስርድጋፍአይ በትስስሩየተገኝየብር
ነት የተገኝየገበያትስስርበቁጥር መጠን
የአካባቢ
የክልል
የውጭ
ድም ር
37 ኢንተርፕራይዙየሰውኃይልልማትእናየኢንዱስትሪኤክስቴንሽንአገልግሎትበተመለከተያገ
ኘውንየድጋፍአይነትከታችየተዘረዘሩትንይምረጡ፡፡(ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
103
የኢንተርፕሪነርሺፕስልጠና---------------------------------------------------
-- 1
የንግድሥራአመራርስልጠና-------------------------------------- ------------ 2
የግብይትክህሎትማሳደጊያስልጠና ------------------------------------------
----- 3
የንግድልማትአገልግሎት ----------------------------------------------- 4
የጥራትናምርታማትማሻሻያሥራአመራርቴክኒክካይዘንስልጠና --------
--------- 5
የሙያብቃትምዘናማረጋገጫሰርተፊኬት------------------------------------
------ 6
የተሟላመረጃማግኝት -------------------------------------------------- 7
የምርጥተሞክሮቅመራናማስተላለፍድጋፍ ------------------------------- 8
የቴክኒክእናሙያስልጠና ----------------------------------------------- 9
የምክርእናድጋፍአገልግሎት -------------------------------------------- 10
የጥቃቅንእናአነስተኛድህረገጽዳይሪክቶሪትአጠቃቀምድጋፍ -----------
-- 11
ሌላካለይጻፍ --------------
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
38 ኢንተርፕራይዙየቴክኖሎጂዕድገትድጋፍአገልግሎትበተመለከተያገኘውንድጋፍአይነትከታ
ችከተዘረዘሩትይምረጡ፡(ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
ተስማሚየቴክኖሎጂድጋፍ ---------------------------- 1
ፕሮጀክትፕሮፋይሎችንየማዘጋጀትድጋፍ --------------- 2
የቴክኖሎጂእናየማምረቻመሣሪያድጋፍ ---------------- 3
የጥገናየእድሳትናየመለዋወጫአካላትድጋፍ ------------- 4
የአፈርምርመራ፤የግብአትናምርትፍተሻአገልግሎት ---- 5
ሌላካለይጻፍ --------------
39 ኢንተርፕራይዙያገኘውንየገበያልማትናግብይትድጋፍአገልግሎትአይነትከዚህበታችየተዘረ
ዘሩትንይምረጡ፡፡ (ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
የሰብኮንትራክቲንግየግብይትሥርዓትድጋፍ ------------ 1
የአውትሶርሲንግየግብይትሥርዓትድጋፍ ---------------- 2
የፍራንቻይዚንግየግብይትሥርዓትድጋፍ ---------------- 3
የአውትግሮወርግብይትሥርዓትድጋፍ ------------------- 4
የጥሬእቃአቅርቦትድጋፍ ------------------------------ 5
የኢግዚቢሽንናባዛርድጋፍ ----------------------------- 6
ሌላካለይጻፍ --------------
40 ኢንተርፕራይዙያገኘውንየፋይናንስናብድርአገልግሎትውጤታማለማድረግየተሰጡድጋፍች
ካሉከዚህበታችከተዘረዘሩትይምረጡ፡፡(ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
በቂየሆነግንዛቤበቁጠባናበብድርዙሪያ ------ 1
በቂየሆነግንዘቤበሂሰብአያያዝዙሪያ -------- 2
የማምረቻመሳሪያሊዝፕሮግራምተጠቃሚ --
- 3
ሌላካለይጻፍ -------------------------
41 የሚሰጡየድጋፍአይነቶችችግርፈቺእናወቅታዊስለመሆናቸው?
104
ሙሉበሙሉናቸው--------------- 1
በከፊልናቸው -------------------- 2
አይደሉም ------------------------ 3
42 ኢንተርፕራይዙመስሪያቦታድጋፍአገልግሎት?
አግኝቷል ----- 1 አላገኘም--------- 2
43 ኢንተርፕራይዙየመስሪያቦታድጋፍካገኘየሚከተሉትንጥያቄዎችይመልሱ፡፡ በካሬ
የመስሪያቦታዉስፋትበካሬ ----------------------------
ዓ.ም
የመስሪያቦታዉየተሰጠበትዓ.ም ----------------------
-
44 ኢንተርፕራይዙያገኘውየመስሪያቦታአይነትምንድንነው?
ሼድ/ወርክሾፕ(G+0) - ህንፃ(G+1 and above) ------------
----- 1 ----- 2
ለመኪናእጥበት------------------------
ተለጣፊሱቅ-------------- 3 --- 4
ለሻወርእናሽንትቤት---
-- 4 ሌላካለይጻፍ --------------
45 ኢንተርፕራይዙያገኘውየመስሪያቦታአገልግሎቱምንድንነው?
ማምረቻብቻ ----------- 1 ለማምረቻናመሸጫአገልግሎት --------3
መሸጫብቻ ------------- 2
ተ.
ቁ ጥያቄ ኮድ
46 የመስሪያቦታዋናችግርምንድንነዉ? (ከአንድበላይመልስይቻላል)፡፡
የመሠረተልማትችግር
የውሃመስመር ---------- የመጸዳጃቤት ---------
--- 1 --- 4
የመብራት--------------- መንገድ ---------------
-- 2 ---- 5
የማረፊያቦታ ----------- የቤትቁጥር/አድራሻ/--
--- 3 ---- 6
ሌሎችችግሮች
የዲዛይን --------------------------- የቦታውአመቺነት -----------
---- 7 ------- 9
ማዕከላትንየማስተዳደርችግር- - ምንምችግርየለብንም----------
-- 8 ------ 10
ሌላካለይጻፍ ------------------
47 ኢንተርፕራይዙየመስሪያቦታድጋፍካላገኘአሁንእየሰራያለበትሁኔታ?
ከግለሰብበኪራይ ------- ከመንግስትበኪራይ ---------
--- 1 ---- 3
በግልይዞታ ------------- በመኖሪያቤት-----------------
--- 2 -- 4
ሌላካለይጻፍ -----------------
48 ጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችየታለመላቸውንስትራቴጂክግብለመምታትከመንግስትየ
ሚደረገውየተለያየድጋፍግልጽ፤ፍትሃዊእናተደራሽስለመሆኑየኢንተርፕራይዙአባላትያላቸ
105
ውአስተያየትምንድንነው ?
(አንድበላይመልስይቻላል)፡፡በተቀመጠውሀሳብየሚስማሙከሆነ1(እስማማለሁ)
ተብሎይጻፍ፤በከፊልየሚስማሙከሆነ2(በከፊልእስማማለሁ)፤የማይስማሙከሆነ3(አልስማማ
ም) ተብሎይጻፍ፡፡
የሚሰጡየድጋፍማእቀፎችዙሪያግልጽናበቂእውቀትአለን --------------------------------
በሚሰጡየድጋፍመእቀፎችዙሪያአሳታፊመድረክአለ ------------------------------------
የሚሰጡየድጋፍማእቀፎችበእድገትደረጃመሰረትናቸው ----------------------------------
በሚፈጠሩችግሮችዙሪያአፋጣኝምላሽይገኛል---------------------------------------------
የሚሰጡድጋፎችከአድሎነጻሁሉምበእኩልነትያገኛል -------------------------------------
ደጋፎችንበቀላሉማግኘትይቻላል ---------------------------------------------------------
ሌላካለይጻፍ-------------------------------
49 ኢንተርፕራይዙበጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችልማትስትራቴጂበተቀመጠውየድጋፍ
ማዕቀፎችመሠረትድጋፎችንእንደዘርፉባህርይእናበደረሱበትዕድገትደረጃመሰረትእያገኘነው
?
ሙሉበሙሉያገኛል----------
------ 1 አያገኝም---------- 3
በከፊልያገኛል----------------- እንደየዘርፉባህርይናየደረሰበትደረጃአያገኘ
------- 2 ም--- 4
ሌላካለይጻፍ--------------
50 ኢንተርፕራይዙስራዉንበሚያከናዉንበትወቅትያጋጠመውዋናዋናችግርምንድንነዉ?(እንደ
ችግሮቹክብደትበደረጃይቀመጥ)
የደንበኛአለመኖር ----------- አስፈላጊውንቴክኖሉጂአለማግኝት
--------- 1 --------- 6
ተወዳዳሪአለመሆን ---------- የመንግስትህግናደንብጫና ---------
--------- 2 ------- 7
የጥሬእቃአቅርቦትችግር ---- የመረጃእጥረት -----------------------
--------- 3 ---- 8
የገበያማጣት ----------------- በቂየሆነማምረቻእናመሸጫቦታያለ
-------- 4 መኖር-- 9
የክህሎትናእውቀትማነስ --- ምንምችግርየለብንም-----------------
------------ 5 ------- 10
ሌላካለይጻፍ --------------------
ችግሮቹንለመፍታትመወሰድያለባቸውየመፍትሄሀሳቦችምንመሆንአለባቸውብለውያስባሉ?/
51 ይጻፍ/
_______
መረጃንየሰጠውአባል/አንቀሳቃሽስም____________________ _______
________ ፊርማ_____________ ቀን ___
ቀን
________ _______
መረጃውንየሰበሰበውባለሙያስም ________ _______
______________________________ ፊርማ_____________ _ ___
_______
መረጃውንያረጋገጠውባለሙያስም _______
______________________________ ፊርማ_____________ ቀን ___
106
107
�
የከሰሙወይምለሦስተኛ ወገንየተላለፉየጥቃቅንናአነስተኛኢንተርፕራይዞችቆጠራናጥናትቅጽ
����� ��������������(�����������)
1 23 45 6
���� � � � � � � � � � � � � � � /� 3� � � �
��� ����������� � � � � .� � � � � � � � � � � � .� � /� � �
���
7
8 910
� � � /� � � � ���� �� �� � � � /� � / � � � � � � � � /� � � � � � � � � � �
�
� .� � � � � � � �
11� � � � � � � � � � � � � � � � � �
� � � � ---------------------------------- 1� � � � � � � � � � � � � --------------
---------------2
12� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
� � � � ----------------------------------1� � � � -------------------------
------------------------3
� � � � � --------------------------------2� � � � --------------------------
----------------------4
� � � � � � � _________________________________________________________6
13� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
� � � � ----------------------------------1� � � � � ------------------------
----------------------- 2
14� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
� � � ----------------------------------- 1� � � � � � � � � � � ----------------
----4
� � � � � � � � � ----------------------2� � � � � � � � � � -----------------------
---5
� � � � � � � � � � � � � � � � � ---3� � � � � � � ___________________ 6
15� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
108
�
� � � � � � � � ------------------------- 1� � � � � � � -------------------------
------4
� � � � � � � � ------------------------- 2� � � ------------------------------
-----------5
� � � � � �-�-�-�-�-�-�-�-_-_-_-_-_-_-_____________ 6
16� � � � � � � � � � �-�-�-�-�-�-�-�-�-�-�-�
-�-3
� ��� �� ���?
������������/1/
� � � � � � � � � � -------------------- 11� � � � � � � � � ----------------------- 15
� � � � � � � � � � ------------------------ 12� � � � � � � � � � � � � � � � � � � ----16
� � � � � � � � � � � � ----------------- 13� � � � � � � � � ---------------------------
17
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � ----14� � � � � � � � � � � � -------------------18
� � � � � � � _________________________________________________________________
������������/2/
� � � � � � � � ------------------------�-�-�-21� � � � � � � --------------
� � � � � � � � � � � ------------------22�- �-
�-�-�---�-�-�-�-� �
2�4� � � � � � � 2
� � � � � � � � � � � � � ------------------- 23� � � � � � � � � � � � ------------5-------- 26
� � � � � � � _____________________________________________________________27
����������/3/
���������� �� ���� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ---- 39
3
������ ���������������� �� �� 31
1
� � � � � � � � � -----------------------�-�-�-�--� 3�2� � � � --------------0----------- 311
� � � � � � � � � � � ----------------------�3�3� � � � � � � � � ------------------ 312
� � � � � � � � � � � ---------------------�-�-�-� 3�4� � � � � � � � � � � � � ----- 313
� � � � � � � � � � � ---------------------�-�-�-� 35� � -------------------------------- 314
� � � � � � � � � � � � � --------------- 36 � � � � � � � � ----------------------------315
� � � � � � � � � � � � � � ---------------37� � � � � � � � � � � � � � -------------316
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � ------38 � � � � � � � ___________________ 317
���������� �� � � � � � � � 2008� .� Page1
109
�
� � � � � � � � � � � � /� � � � � � � � � � � � � � � � � � � (� � � )� � � � � � � � ? (� � � )
18
� � � � � � � � � � � � /� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
� � � � � /� � � ------------------------------- 1� � � � � ------------------
-------------------3
19
� � � � /� � � � � -----------------------------2� � � � � � � � ---------------
----------------4
�������� ��������� ��� ������� ���� ���� ���������� � ��?
� � � � � /� � � -------------------------�-�-�-�-�-- --1-------------------
20 � � � � /� � � � � ----------------------------------2 -----------3
���� ���� ���������� �������� � �� ? � � � � � � � � -----------------
� � � � � � � � � � � � � � -------------- 1 - - - - - - --------4
� � � � � � � � � � � � ---------------------2
� � � � � � � � � � � � � � -----------------3
21 � � � � � � � � � � ---------------
� � � � � � � � � ------------------------- -------------4
--6
� � � � � � � � � -------------------------�-�-�-�5� � � � � ----------------
� � � � � � � ___________________________-_-_-_-_-_-_-_-__ 7_____________________
____11 � � � � � � � -----------------
--------------8
� � � � /� � � � � � � � � � -----------
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � �-�-�-�-�-�-�9� ��������
� � � � � � � � � � � � � -----------
------- 10
1� � � � � � � � � � � (� � � )
2� � � � � � � � � � � � � � � � ( � � � )
24 � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � ?
� .� � � � � � � � � � � � � � � � � � .� � � � � � � � � � � � � � � � � � �
��� ����������������
18-
28
29-
39
� 40� � �
���
���� ��� ��
����� ���� � � � /� � � � � �
� � ____________________________� � � ______________� �
����� ������ ���� ��
_______________________________� � � ______________� �
��������������� ��
______________________________� � � ______________� �
Pa g
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � 2008� .�
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � /� /� / � � � � 111
አባሪሦስት፡ አግባብነትላላቸዉየሥራሀላፊዎችናባለሙያዎችየተዘጋጀየቃለ-መጠይቅጋይድ
ሃላፊነት------------------------------
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � /� /� / � � � � 112
ስለ ትብብርዎ እናመሰግናለን!!
� � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � � /� /� / � � � � 113