Professional Documents
Culture Documents
January 2009: Baye Ayalew
January 2009: Baye Ayalew
net/publication/334591336
CITATIONS READS
0 1,593
1 author:
Baye Ayalew
Amhara Regional Agricultural Research Institute
9 PUBLICATIONS 26 CITATIONS
SEE PROFILE
Some of the authors of this publication are also working on these related projects:
Effects of Inoculation by Bradyrhizobium japonicum Strains on Nodulation, Nitrogen Fixation, and Yield of Soybean (Glycine max L. Merill) Varieties in West Gondar
zone at Metema District, Ethiopia View project
All content following this page was uploaded by Baye Ayalew on 20 July 2019.
1
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ርዕስ ገጽ
1.ማጠቃለያ ................................................................................................................................ 3
2.መግቢያ ................................................................................................................................... 7
5. የ2009/10 ምርት ዘመን የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማት ዕቅድ ዓላማ እና ግብ ................... 13
6. ቁልፍ ተግባራት.................................................................................................................... 14
2
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ሠንጠረዥ ማውጫ
ሠንጠረዥ-1፡ የተመረጡ ዋናዋና የማሽላ አብቃይ ቀበሌዎች ብዛትና የማሽላ ልማት ዕቅድ ............. 16
ሠንጠረዥ-2፡ በ2009/2010 ምርት ዘመን በማሽላ ልማት ፓኬጅ የሚሳተፉ ሰልጣኞች .................. 17
ሠንጠረዥ-3፡ በ2009/2010 የምርት ዘመን ለታቀዱ የማሽላ ልማት ስራዎች የሚያስፈልግ የግብዓት
ዓይነትና መጠን ......................................................................................................................... 24
ሠንጠረዥ-4፡- በ2009/2010 የምርት ዘመን የታቀደ የማሸላ ልማት የበጀት መጠን ....................... 26
3
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ሠንጠረዥ-5፡- በማሽላ ሰብል ልማት ፓኬጅ ለስልጠናው የሚያስፈልግ በጀት (በብር) ..................... 27
ምስል ማውጫ
ምስል-1 በጎንደር ዙሪያ ወረዳ በተመሳሳይ ጊዜ የተዘራ የማሽላ ማሳ በልማዳዊ አሰራርና የተሻሻለ
አሰራር መካከል ያለው የመድረሻ ጊዜ ልዩነት ሲታይ ..................................................................... 9
ግራፍ ማውጫ
የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የዝናብ ስረጭትና መጠን የሚያሳይ ግራፍ ................................................... 11
4
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
1.ማጠቃለያ
ማሽላ ምርታማ ከሚባሉ የብርዕና አገዳ ሰብሎች መካከል አንዱ ሲሆን ከአጠቃይ ከሃገሪቱ የሰብል
ሽፋን ሲታይ በኢትዮጵያ ማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ መሠረት በመጀመሪያው አምስት
ዓመታት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን መጨረሻ በሆነው 2008/2009 የምርት ዘመን
በሃገሪቱ በሰብል ከተሸፈነው 12.6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ውስጥ የአማራ ክልል 4.4 ሚሊዮን
ሄክታር (35.35%) ድርሻ አለው፡፡ በሰብል ምርት ረገድ በሃገሪቱ ከተመረተው 288 ሚሊዮን ኩንታል
ውስጥ በአማራ ክልል 93 ሚሊዮን ኩንታል (32.2%) ተመርቷል።በሃገራችን የማሽላ ምርት መጠን
በዓመት እስከ 47 ሚሊዮን ኩንታል የሚደርስ ሲሆን በአማራ ክልል እስከ 15 ሚሊዮን ኩንታል
ይመረታል፡፡ማሽላ የአየር ለውጥን የሚቋቋም፤ ከፍተኛ ምርት ከሚሰጡ የብርዕና የአገዳ ሰብሎች፤
ከ400 እስከ 2,500 ሜትር ከፍታ ከባህር ወለል በላይ ሊመረት የሚችል ሰብል ሲሆን ሌሎች የብርዕና
የአገዳ ሰብሎች መብቀል በማይችሉበት ዝቅተኛ የእርጥበትና ከፍተኛ የሙቀት መጠን በመብቀልና
ምርት በመስጠት ተወዳዳሪ የሌለው ሰብል በመሆኑ የምግብ ዋስትና ሰብል በመባልም ይታወቃል፡፡
ማሽላ በሰ/ጎንደር ዞን ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች በስፋት የሚመረት ቢሆንም ምርታማነቱ
ከሰብሉ የምርታማነት አቅም ጋር ሲነፃፀር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ማሽላ ከፍተኛ ምርታማ
ከሚባሉ የአገዳ ሰብሎች አንዱ ቢሆንም የማሽላን ምርታማነት ሊጨምሩ የሚችሉ አዳዲስ አሰራሮችና
የአመራረት ምክረ-ሃሳቦች ወደ አርሶ-አደሩ በሚፈለገው መጠንና ፍጥነት ሊገቡ አልቻሉም፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የክልሉን የሰብል ምርትና ምርታማነት በማሻሻል የአርሶ-አደሩን የምግብ
ዋስትና ለማረጋገጥ ሰፊ የቴክኖሎጂ የማስተዋወቅና የማስፋት ሥራ ቢሰራም የስርፀት ደረጃው
የሚፈለገውን ያህል አይደለም፡፡ ለዚህም የነበረው የሰብል ልማት አሰራር በጥቅል ዕቅድ ላይ
የተመሠረተ መሆኑ ለዋናዋና ሰብሎች የተሰጠው ትኩረት አናሳ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በአንድ
አካባቢ በሚበቅሉ ሰብሎች ላይ የኤክስቴንሽን ሥራ መስራት ከሃብት አጠቃቀምና ውጤታማነት
አንፃር ምርታማ ሊያደርግ ስለማይችል በዋና ዋና ሰብሎች ላይ ሰብል-ተኮር የኤክስቴንሽን ስራ
መስራት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ስለዚህ የማሽላን ልማትን ለማሻሻል ከጥቅል ዕቅድ ወጥተን
ለየአካባቢው ተስማሚ የሆኑ አሰራሮችን በመቀመር የማሽላን ምርትና ምርታማነት መጨመር
ያስፈልጋል፡፡
በክልሉ በሰ/ጎንደር ዞን በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የሚገኙ ማሽላ አብቃይ ቀበሌዎችን
በመለየት የማሽላን ምርትና ምርታማነት ሊያሻሽሉ የሚችሉ በምርምር የተሰሩ ምክረ-ሃሳቦችና
5
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ቴክኖሎጂዎችን በመቀመርና በማስተዋወቅ ማሽላን በስፋትና በጥራት ማምረት ተገቢ ነው፡፡ ስለዚህ
በ2009/2010 የምርት ዘመን በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የሚገኙ 52 ዋና ዋና የማሽላ
አብቃይ ቀበሌዎች በመለየት ሃይልን አሟጦ የአካባቢ ዝርያን ከሙሉ የአሰራር ማዕቀፉ ጋር
በጀት ያስፈልጋል፡፡
6
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
2.መግቢያ
ማሽላ ምርታማ ከሚባሉ የብርዕና አገዳ ሰብሎች መካከል አንዱ ሲሆን ከአጠቃይ ከሃገሪቱ የሰብል
ሽፋን ሲታይ በኢትዮጵያ ማዕከላዊ የስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ መሠረት በመጀመሪያው አምስት
ዓመታት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን መጨረሻ በሆነው 2008/2009 የምርት ዘመን
በሃገሪቱ በሰብል ከተሸፈነው 12.6 ሚሊዮን ሄክታር መሬት ውስጥ የአማራ ክልል 4.4 ሚሊዮን
ሄክታር (35.35%) ድርሻ አለው፡፡ በሰብል ምርት ረገድ በሃገሪቱ ከተመረተው 288 ሚሊዮን ኩንታል
ውስጥ በአማራ ክልል 93 ሚሊዮን ኩንታል (32.2%) ተመርቷል።
በሃገራችን የማሽላ ምርት መጠን በዓመት እስከ 47 ሚሊዮን ኩንታል የሚደርስ ሲሆን በአማራ ክልል
እስከ 15 ሚሊዮን ኩንታል ይመረታል፡፡
ማሽላ የአየር ለውጥን የሚቋቋም፤ ከፍተኛ ምርት ከሚሰጡ የብርዕና የአገዳ ሰብሎች፤ ከ400 እስከ
2,500 ሜትር ከፍታ ከባህር ወለል በላይ ሊመረት የሚችል ሰብል ሲሆን ሌሎች የብርዕና የአገዳ
ሰብሎች መብቀል በማይችሉበት ዝቅተኛ የእርጥበትና ከፍተኛ የሙቀት መጠን በመብቀልና ምርት
በመስጠት ተወዳዳሪ የሌለው ሰብል በመሆኑ የምግብ ዋስትና ሰብል በመባልም ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ማሽላ ለምግብ ፍጆታ (እንጀራና ንፍሮ)፤ ለባህላዊና ዘመናዊ መጠጥ (ጠላ፣ አረቂና ቢራ)
ለእንስሳት መኖና ማገዶ አገልግሎት ይውላል፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የክልሉን የሰብል ምርትና ምርታማነት በማሻሻል የአርሶ-አደሩን የምግብ
ዋስትና ለማረጋገጥ ሰፊ የቴክኖሎጂ የማስተዋወቅና የማስፋት ሥራ ቢሰራም የስርፀት ደረጃው
የሚፈለገውን ያህል አይደለም፡፡ ለዚህም የነበረው የሰብል ልማት አሰራር በጥቅል ዕቅድ ላይ
የተመሠረተ መሆኑ ለዋናዋና ሰብሎች የተሰጠው ትኩረት አናሳ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በአንድ
አካባቢ በሚበቅሉ ሰብሎች ላይ የኤክስቴንሽን ሥራ መስራት ከሃብት አጠቃቀምና ውጤታማነት
አንፃር ምርታማ ሊያደርግ ስለማይችል በዋና ዋና ሰብሎች ላይ ሰብል-ተኮር የኤክስቴንሽን ስራ
መስራት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ስለዚህ የማሽላን ልማትን ለማሻሻል ከጥቅል ዕቅድ ወጥተን
ለየአካባቢው ተስማሚ የሆኑ አሰራሮችን በመቀመር የማሽላን ምርትና ምርታማነት መጨመር
ያስፈልጋል፡፡
የዚህ ሰነድ ዋና ዓላማም በክልሉ በሰ/ጎንደር ዞን በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የሚገኙ ማሽላ
አብቃይ ቀበሌዎችን በመለየት የማሽላን ምርትና ምርታማነት ሊያሻሽሉ የሚችሉ በምርምር የተሰሩ
ምክረ-ሃሳቦችና ቴክኖሎጂዎችን በመቀመርና በማስተዋወቅ ማሽላን በስፋትና በጥራት ማምረት ነው፡፡
7
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ስለዚህ በ2009/2010 የምርት ዘመን በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የሚገኙ 52 ዋና ዋና የማሽላ
አብቃይ ቀበሌዎች በመለየት ሃይልን አሟጦ የአካባቢ ዝርያን ከሙሉ የአሰራር ማዕቀፉ ጋር
የኤክስቴንሽን ስራ ይሰራል፡፡
3. መነሻ ሁኔታዎች
3.1. የማሽላ ልማት አጠቃላይ ገጽታ
በአማራ ክልል ማሽላ አምራች ከሆኑ ወይናደጋ አካባቢዎች በዋናነት ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች
ይጠቀሳሉ፡፡ እነዚህም አካባቢዎች በአብዛኛው በቂ የዝናብ መጠን ስለሚያገኙ ለዳግም ሰብል ልማትና
ለሌሎች ሰብሎችም ማለትም ጤፍ፤ ሽምብራ፤ ስንዴ፤ በቆሎ፤ ገብስና ባቄላ ተስማሚ ናቸው፡፡ ምንም
እንኳን ማሽላ በርካታ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ቢኖረውም የአካባቢው አርሶ-አደር ማሽላን
የጉልበትና ግብዓት ወጭን ቆጣቢ ሰብል አድርጎ በማሰብ ማሳ ዝግጅት አረምና ኩትኳቶ እንዲሁም
ግብዓት አጠቃቀም ላይ የሚሰጠው ትኩረት አናሳ ነው፡፡ የአካባቢን ማሽላ ዝርያ ለማምረት በልማዳዊ
አሰራር በአማካኝ ከ270 ቀናት በላይ ይወስዳል ፡፡ የአካባቢውን የማሽላ ዝርያ ምርትና ምርታማነት
ለማሳደግ የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል የማዳበሪያ መጠንና አሰራርን በማሻሻል የሰብሉን
የመድረሻ ጊዜ በአማካይ ከ270 ቀናት ወደ 180 ቀን በመቀነስ ምርታማነቱ በልማዳዊ አሰራር ከ18-22
ኩንታል በሄክታር የነበረውን በተሻሻለ አሰራር ከ40-47 ኩንታል በሄክታር ማድረስ ተችሏል፡፡
8
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
1 ምስል-1 በጎንደር ዙሪያ ወረዳ በተመሳሳይ ጊዜ የተዘራ የማሽላ ማሳ በልማዳዊ አሰራርና የተሻሻለ
አሰራር መካከል ያለው የመድረሻ ጊዜ ልዩነት ሲታይ
የአካባቢ ዘር የማሽላ ሰብል በልማዳዊ የአካባቢ ዘር የማሽላ ሰብል
አሰራር (2015) በተሻሻል አሰራር(2015)
o ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ የማሽላ አመራረትን በተመለከተ የኤክስቴሽን ምክር አግልግሎት
ሊሰጡ የሚችሉ ተቋማትና ባለሙያዎች መኖራቸው፤
o የክልሉ መንግስት ማሽላን በስፋትና በጥራት ለማምረት የሰጠው ትልቅ ትኩረት ዋና ዋናዎቹ
ናቸው፡፡
9
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ማሽላ በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች በስፋት የሚመረት ቢሆንም ምርታማነቱ ከሰብሉ
የምርታማነት አቅም ጋር ሲነፃፀር በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ማሽላ ከፍተኛ ምርታማ ከሚባሉ
የአገዳ ሰብሎች አንዱ ቢሆንም የማሽላን ምርታማነት ሊጨምሩ የሚችሉ አዳዲስ አሰራሮችና
የአመራረት ምክረ-ሃሳቦች ወደ አርሶ-አደሩ በሚፈለገው መጠንና ፍጥነት ሊገቡ አልቻሉም፡፡
በመሆኑም ማሽላ እርጥበት በሚበዛበትና በሚያንስበት ወቅት እድገቱ የሚገታ ሲሆን ለፍሬ
በሚደርስበት ወቅት የእርጥበት እጥረት ከተከሰተ የማሽላው ራስና የዘር መጠንን በመቀነስ ምርትና
ምርታማነት ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ይፈጥራል፡፡
ለዚህም ከፍተኛ ዝናብ በሚኖርበት ወቅት ትርፍ ውሃን ማስወገድና ዕጥረት ይኖራል ተብሎ
በሚታሰብበት ጊዜ ቀድሞ ታይ ማድረግ የማሽላን ምርትና ምርታማነት ሊጨምር እንደሚቻል
በጎንደር ዙሪያ ወረዳ የተሰራ ጥናት ሪፖርት ያስረዳል፡፡ በጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል የተሰራ
የአፈር እርጥበት ቁጥጥረ ጥናት እንደሚያመለክተው ማሽላ በተዘራ በ3ኛው ሳምንት ሪጅ መስራትና
በ6ኛው ሳምንት ታይ በማድረግ የማሽላን ምርት 49 ኩንታል በሄክታር ማድረስ ተችሏል፡፡
10
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
R.F
mm
11
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ምርታማነትን ለማሻሻል በመስመርና በተክል መካከል ያለውን ርቀት ጠብቆ መዘራት አስፈላጊ ቢሆንም
አርሶ-አደሩ ማሽላን በብተና ሲዘራ ይታያል፡፡
እንዲያመርቱና ዘላቂ የሆነ የግብይት ስርዓት በመዘርጋት ከልማቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ
ግብ 1፡
በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የሚገኙ ማሽላ አምራች አርሶ- አደሮች የአካባቢ ዝርያን
ከሙሉ የአመራረት ማዕቀፉ ጋር በመጠቀም የማሽላን ምርታማነት በአማካይ ወደ 40 ኩንታል
በሄ/ር ማድረስ፡፡
13
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ግብ 2፡
በምርት ዘመኑ በሁለቱም ወረዳዎች ከሚመረተው 332,690 ኩ/ል በክላስተር 68,863 ኩ.ል
በመደበኛ የማሽላ ምርት ውስጥ 53,217 ኩ/ል (13%) የሚሆነውን ለገበያ በማቅረብ ዋና የማሽላ
ምርት ገዥ ድርጅቶች እንዲገዙት በማድረግ አምራች አ/አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ፣
6. ቁልፍ ተግባራት
6.1 ዋና ዋና የማሽላ አብቃይ ቀበሌዎችን መለየት
በደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች በርካታ ቀበሌዎች ማሽላን የሚያበቅሉ ቢሆንም ከአጠቃላይ 75
ቀበሌዎች ውስጥ የተሻለ የማምረት አቅም ያላቸው 52 ቀበሌዎች የተለዩ ሲሆን የኤክስቴንሽን
አደረጃጀቱን በመጠቀም የማሽላ ልማትን በተሻሻል አሰራር በስፋትና በጥራት እንዲያመርቱ ይደረጋል፡፡
14
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
15
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ሠንጠረዥ-1፡ የተመረጡ ዋናዋና የማሽላ አብቃይ ቀበሌዎች ብዛትና የማሽላ ልማት ዕቅድ
16
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
ማሳተፍና ብቁ ማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡ ስለዚህ በ2009/2010 ምርት ዘመን የማሽላ ልማት ፓኬጅ
ሰፊ ስልጠና የሚሰጥ ሲሆን የተሳታፊ ስብጥርን ስንመለከት 6 የዞን 12 የወረዳና 123 የቀበሌ
ባለሙያዎች ይሳተፋሉ (ሠንጠረዥ-2)፡፡
1 የዞን ባለሙያዎች 6
2 ወረዳ ባለሙያዎች 12
4 አርሶ-አደሮች 35022
7. ዓብይ ተግባራት
7.1 በዝግጅት ምዕራፍ
o በክልሉ የተዘጋጀውን ዕቅድ በየደረጃው ለሚምለከታቸው አካላት ግንዛቤ መፍጠር፣
o ለዞን፤ ወረዳና ቀበሌ ባለሙያዎች እንዲሁም ለተመረጡ ግንባር ቀደም አርሶ-አደሮች
በማሽላ አመራረት ላይ ያተኮረ ስልጠና መስጠት፣
o ማሽላ የሚመረትበትን ማሳ መምረጥ፣
o ፍቃደኛ የሆኑ አርሶ-አደሮችን መመልመልና በኤክስቴንሽን አደረጃጀቱ (በልማት ቡድንና
1ለ5) መሰረት በማሳ በማደራጀት ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣
o በወረዳ ደረጃ የሰብል አመራረት የጊዜ ሰሌዳ ማዘጋጀት፣
o በግብዓት አቅርቦትና ምርት ግብይት ላይ ለሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት (ማህበራት፣
ዩንየኖች፣ አብቁተ ወዘተ) ስልጠና መስጠት፣
o ለተመረጡ ቀበሌዎች በዕቅዱ መሰረት የሚያስፈልጉትን ግብዓቶች እንደ ማዳበሪያ፤
የተበጠረ የአካባቢ ዘርና ፀረ-ተባይ ኬሚካል ማዘጋጀት፣
o ለግብዓት አገልግሎት የሚውል ብድር ማመቻቸት ያስፈልጋል፡፡
7.2. በተግባር ምዕራፍ
o የሰብል እንክብካቤ ስራዎችን በወቅቱ ማከናወን (አረም፤ ነፍሳት፤ ተባይና በሽታ ቁጥጥር፤
ሁለተኛ ዙር ዩሪያ መጨመር)፣
o የምርት ጥራትን የሚቀንሱ በዕድ ተክሎች የነቀሳ ስራ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ማከናወን፣
o የምርት ብክነትንና የጥራት ጉድለትን በማያስከትል መልኩ በወቅቱ ሰብሉን መሰብሰብና
መውቃት፣
o በክልል፣ በዞንና በወረዳ ደረጃ ወቅታዊ የመስክ የሙያ ድጋፍና ክትትል ማድረግ እንዲሁም
ተሞክሮ መቀመር፤
o የተግባራትን አፈፃፀም በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት በክላስተር በልማት ቡድንና በ1ለ5
እንዲገመገም ማድረግ፣
o የተግበራትን አፈፃፀም በሚመለከት በተለይ በዋና የስራ ወቅት ቀበሌ ለወረዳ ወረዳ ለዞን
እንዲሁም ዞን ለክልል ሪፖርት ማድረግ፣
o በየጊዜው የተግባራትን አፈፃፀም በመስክና በሪፖርት በመገምገም ግብረ መልስ በየደረጃው
መስጠት፣
o የተሻለ ተሞክሮ ካላቸው አካባቢዎች የልምድ ልውውጥ ማድረግ
o በዕቅድ የተያዙ የግብይት ተግባራትን በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን ይቻል ዘንድ በማሽላ
ምርት ግብይት ዙሪያ ተዋንያንና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ወቅታዊ ሥራዎችን እና
ያጋጠሙ ችግሮችን የሚገመግምና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎችን ሊጠቁም የሚችል
በዓመት 3 ጊዜ የሚካሄድ የምክክር መድረክ በዕቅድ ተይዟል፡፡ በተመሳሳይም በበጀት
ዓመቱ ሁለተኛ ሩብ ዓመት የመጀመሪያ ወር የማሽላ ምርት አቅራቢ ዩኒዬኖችንና
ነጋዴዎችን ከገዥ አካላት ጋር ሊያገናኝ የሚችል የትስስር መድረክ እንደሚዘጋጅና
በማሽላ ምርት ግብይት ዙሪያም የተሻለ አፈፃፀም ባስመዘገቡ አካባቢዎች በወርሃ የካቲት
የልምድ ልዉዉጥ እንደሚካሄድ በዕቅድ ተይዟል፡፡
7.3 የማጠቃለያ ምዕራፍ
o የዕቅድ አፈፃፀም ማጠቃለያ ሪፖርት ማዘጋጀትና ዓመታዊ የባለድርሻ አከላት ግምገማ
ማካሄድ፡፡
8. የባለድርሻ አካላት ተግባርና ኃላፊነት
በክልሉ የማሸላ ልማትን በሚፈለገው መጠንና ጥራት በማምረት የምግብ ፍላጎት ማሟላትና
የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚቻለው በየደረጃው ያሉ ፈጻሚና አስፈጻሚ አካላት በጋራ
18
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
8.1 ግብርና ቢሮ
o በማሸላ አመራረት ለዞን አመራሮችና ባለሙያዎች የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ማመቻቸት፣
o የማሸላ ልማት የቴክኖሎጂ ፓኬጅ ማዘጋጀትና እስከ ቀበሌ እንዲደርስ ማድረግ፣
o በማሸላ አመራረት ለዞንና ለወረዳ ባለሙያዎች በቂ የንድፈ-ሃሳብና የክህሎት ስልጠና
መስጠት፣
o የግብዓት አቅርቦትን (ማዳበሪያ፣ ምርጥዘር፣ ኬሚካል ናየመሳሰሉትን) እንዲቀርብ ማመቻቸትና
አፈፃፀሙን መከታተል፣
o የብድር አቅርቦትን ማመቻቸት፣
o ተከታታይነት ያለው የመስክ ድጋፍ መስጠት፣
o የመስክ ጉብኝቶችን መሰረት ያደረገ ግብረ-መልስ መስጠት
o ወቅታዊ የአየር ትንበያ (ሜትዮሮሎጂ) መረጃ ለዞኖች ማስተላለፍ፣ ክትትልና ግምገማ
ማካሄድ፣ የአሰራር አቅጣጫ ማስቀመጥ፣
o በክልል ደረጃ በሚቋቋመው የማሸላ እሴት ሰንሰለት አስተባባሪ ግብረ-ሃይልና የቴክኒክ ኮሚቴ
አባል በመሆን የበኩሉን ድርሻ መወጣት ዋናዋናዎቹ ናቸው።
8.2 ዞን ግብርና መምሪያ
19
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
20
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
21
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
22
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
23
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
o ለማሽላ አመራረት ጠቃሚ የሆኑ የእርሻ መሣሪያዎችን (የዘር መዝሪያ፣ ታይርጅር አይባር
ቢቢኤም፣ ማጨጃና መውቂያ ወዘተ) ማቅረብ፣
o በማሸላ እሴት ሰንሰለት አስተባባሪ ኮሚቴ አባልነት በመሣተፍ የበኩሉን ድርሻ መወጣት።
o በማሸላ ግብይት ላይ ከመሠረታዊ የህብረት ስራ ማህበራት ጋር የውል ስምምነት መያዝ፣
o ለምርት ግዥ የሚሆን ገንዘብ ለመሠረታዊ ማህበራት በወቅቱ መልቀቅ፣
o የመሠረታዊ የህብረት ስራ ማህበራት አመራርን አቅም ማሳደግ፣
8.12 አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም
o የማሽላ ልማትን ለመደገፍ ለዩንየኖች፣ ዩንየኖች ደግሞ ለመሠረታዊ ማህበራት እንዲሁም
መሠረታዊ ማህበራት ለአርሶአደሮች በወቅቱ ክፍያ እንዲፈጽሙ የብድር አገልግሎት
መስጠት፣
o በማሸላ እሴት ሰንሰለት አስተባባሪ ኮሚቴ አባልነት በመሣተፍ ጉዳዩ የሚመለከታቸው
አካላትጋር በመሆን የበኩሉን ድርሻ መወጣት።
9. የሚያስፈልግ ግብዓት
o ለ2009/2010 ምርት ዘመን ለደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች ማሽላ ልማት 8755 ኩንታል
NPSB/NPSZNB 8755 ኩንታል ፖታሽ 4377.5 ኩንታል ዩሪያ ማዳበሪያና 438 ኪሎ
ግራም /ሊትር ፀረ-ተባይ ኬሚካል ያስፈልጋል (ሠንጠረዥ-3)፡፡ እነዚህ ግብዓቶች የማሽላ
ልማት ለሚከናወንባቸው ቀበሌዎች በዝግጅት ምዕራፍ ወቅት መሰራጨት ይኖርባቸዋል፡፡
24
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
25
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
26
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
5 አ/አደሮች 35022 3 0 3 0 0 0 0
6 አሰልጣኝ 7 3 2 5 300 10500 0 0 10500
27
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
12. አዋጭነት
o በ 1 ሂ/ር በሙሉ ፓኬጅ በመተግበር የሚገኘዉ ትርፍ 13500 ሲሆን በመደበኛ ከተሰራ ግን
9000 ብር ነዉ፡፡ በዚህም መሰረት ሙሉ ፓኬጅ በመተግበር የሚገኝ ምርት ከመደበኛ
አመራረት ጋር ሲነጻጸር 269 % ብልጫ ያሳያል::
o በዘህም መሰረት በሙሉ ፓኬጅ መስራት በጣም አዋጭ ነዉ፡፡
28
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የሰ/ጎንደር ዞን 2009/2010
ደምቢያና ጎንደር ዙሪያ ወረዳዎች የማሽላ ኮሞዲቲ ክላስተር ልማትና ምርት ዘመን
ግብይት ዕቅድ
መስከረም
መጋቢት
ጥቅምት
ምልከታ
ሚያዚያ
የካቲት
ግንቦት
ተህሳስ
ሃምሌ
ህዳር
ነሃሴ
ጥር
ሰኔ
1 በክልሉ የተዘጋጀውን ዕቅድ በየደረጃው
ለሚመለከታቸው አካላት ግንዛቤ
መፈጠር
2 ለዞንና ወረዳ ባለሙያዎች የማሽላ ልማት
ፓኬጅ ስልጠና መስጠት
3 ለቀበሌ ባለሙዎች በማሽላ ልማት
ፓኬጅ ስልጠና መስጠትና ለቀበሌ
አመራሩ ግንዛቤ መፍጠር
4 በማሽላ ልማት ፓኬጅ ተሳታፊ አርሶ-
አደሮች ስልጠና መስጠት
5 የግብዓትና ምርጥ ዘር አቅርቦት
7 ክትትልና ድጋፍ
9 የማጠቃለያ ግምገማ
29