You are on page 1of 73

ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ማምረቻ ፋብሪካ

የአባቢና ማህበራዊ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ዘገባ

የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ስም:- ቢኒያም አእምሮ


አድራሻ፡- ባህር ዳር ስ/ቁ: +251- 918-37-57-57
ፕሮጀክቱ የሚገኝበት ቦታ:- ደብረ ማርቆስ ከተማ መንቆረር ክፍለ ቀተማ
ቀበሌ 11

ጥናቱ የሚቀርበዉ፡- ለደብረ ማርቆስ ከተማ አካባቢ ጥበቃ አረንጓዴ

ልማት ጽዳትና ዉበት ተ/ጽ/ቤት

ጥናቱን ያዘጋጀዉ፡- ኢትዮ ግሪን የአካባቢ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ

ጉዳዮች አማካሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ስልክ፡- 0913411527/0961894478 /Email: - tiruneh242@gmail.com

ህዳር/2016

ደብረ ማርቆስ
ማውጫ ገጽ
1. አጠቃላይ መግለጫ...................................................................................................................................1

1. መግቢያ..................................................................................................................................................4

1.2. የአከባቢ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ጥናቱ አላማ.............................................................................................5

1.3. የጥናቱ ወሰን.......................................................................................................................................5

1.4. የጥናት ዘዴ..........................................................................................................................................7

1.4.1. ጥናቱ በሚካሄድበት ጊዜ ጥቅም ላይ የዋሉት ስልቶች ወይም ዘዴዎች፡-....................................................7

1.5. በጥናቱ የተሳተፉ ባለሙያዎች............................................................................................................7

1.5.1. በጥናት ወቅት የተወሰዱ ታሳቢዎችና የነበሩ የእውቀት ክፍተቶች............................................................8

1.5.2. በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ሚኖራቸው ተፅዕኖ..........................................................................................8

1.5.3. እጥረቶችንና ውስንነቶችን ለማስወገድ የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች.............................................8

2. የፓሊሲ፣ የህግና የአስተዳደር ማዕቀፎች......................................................................................................8

2.1. የፓሊሲ ማዕቀፎች................................................................................................................................8

2.1.1. የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት...................................................................................8

2.1.2. የኢትዮጵያ የአካባቢ ፖሊሲ.......................................................................................................9

2.1.3. የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ እና የምርምር ፖሊሲ.........................................................................10

2.1.4. ብሔራዊ የኤች አይ ቪ ኤድስ ፖሊሲ........................................................................................10

2.1.5. የኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲ.........................................................................................................11

2.1.6. ብሔራዊ የሴቶች ፖሊሲ.........................................................................................................11

2.1.7. ብሔራዊ የስነ ህዝብ ፖሊሲ.....................................................................................................12

2.2. የሕግ ማዕቀፎች.............................................................................................................................13

2.2.1. የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ......................................................................................................13

2.2.2. የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ......................................................................................................13

2.2.3. የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ............................................................................................................14

2.2.4. የደህንነተ ህይወት ማሻሻያ አዋጅ....................................................................................................14

2.2.5. የኢትዮጵያ ውሃ ሃብት አስተዳደር አዋጅ.........................................................................................14

2.2.6. ስለ አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የወጣ አዋጅ............................................................................................15

2.2.7. የሕዝብ ጤና አጠባበቅ አዋጅ.........................................................................................................16

2.3. ደንቦች..........................................................................................................................................17
2.4. ሌሎች ህጎች..................................................................................................................................17

2.5. ተቋማዊ አደረጃጀት.......................................................................................................................17

3. የፕሮጀክት ገለፃ.....................................................................................................................................18

3.1. ስለፕሮጀክቱ የተለያዩ አማራጮች....................................................................................................18

3.1.1. አማራጭ አልቦ (Zero alternatives)...............................................................................................19

3.1.3. የጥሬ እቃ ምንጭ አማራጭ.....................................................................................................20

3.1.4. የኤሌክትሪክ ሀይል ምንጭ አማራጭ.........................................................................................20

3.2. ግብዓቶች......................................................................................................................................21

3.3. በምዕራፎች የተከፋፈለ የፕሮጀክቱ የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ.....................................................................21

3.3.1. በግንባታ ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት...........................................................................................22

3.3.2. በምርት ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት......................................................................................22

.3.3.3. በፕሮጀክት መዝጊያ ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት.........................................................................23

3.4. የቴክኖሎጅ አይነትና የቴክኖሎጅ አጠቃቀም ገለጻ...............................................................................23

3.5. የአመራረትሂደት............................................................................................................................24

3.6. የምርት አይነት...............................................................................................................................24

3.7. የሰው ኃይል...................................................................................................................................25

3.8. የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ የማጽዳትና የማስወገድ ስርዓት..............................................................................25

4. የባዮፊዚካልና ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ መሠረታዊ መረጃዎች..................................................................26


4.1.2. የአፈር አይነትና ሁኔታ...................................................................................................................26
4.1.3. የመልክዓ ምድር ሁኔታ...................................................................................................................26

የደብረማርቆስ ከተማ መልክአምድራዊ አቀማመጥ....................................................................................26


4.2. ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ መሰረታዊ መረጃዎች ትንተና..................................................................................27
4.2.1. የደብረማርቆስ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሃአቅርቦት ሁኔታ............................................................27
4.2.2. የከተማዋ የጤና አገልግልት ሁኔታ.............................................................................................27
4.2.3. የህዝብ አሰፋፈር፣ሃይማኖት፤ቋንቋናባህል..................................................................................28
አርኪኦሎጂ፣ሃይማኖታዊና ማህበራዊ ተቋማት ሁኔታ.................................................................................29
5. የአካባቢተፅዕኖትንተና.............................................................................................................................29

5.1. በፕሮጀክቱ ትግበራ ወቅት የሚጠበቁ አሉታዊና አዋንታዊ ተጽኖዎች.........................................................29

5.1.1. አዋንታዊ ተጽዕኖዎች...................................................................................................................29

5.1.2. አሉታዊተፅዕኖዎች.......................................................................................................................29
5.2. በምርት ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች..............................................................................................32

5.3. በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች...........................................................................34

5.4. የተፅዕኖ ትንበያ (የእርግጠኝነት ደረጃ)....................................................................................................35

7. የአካባቢ አያያ ዝ እቅድ............................................................................................................................40

8. የአካባቢ ክትትል/ምርመራ/እቅድ..............................................................................................................44

9. የማህበረሰብ ውይይት.............................................................................................................................50

11. ዋቢ መጽሃፍት/ ማጣቀሻዎች/.............................................................................................................51

12. እዝሎች............................................................................................................................................52

ሰንጠረዦች

ሰንጠረዥ 1፡ የፕሮጀክቱ መገኛ ቦታ በኬክሮስና በኬንትሮስ መስመሮች...................................................................6

ሠንጠረዥ 2፡- በጥናቱ የተሳተፉ ባለሙያዎች ስብጥር..........................................................................................8

ሠንረተዥ 3፡ የፕሮጀክቱ አማራጮች..............................................................................................................21


ሠንጠረዥ 4፡ የፕሮጀክት ትግበራ እና የሚካሄድበት ጊዜ ሰሌዳ.......................................................................22
ሠንጠረዥ 5፡ ለእምነ በረድ የማዕድን አለት መቁረጫ ማሽነሪዎች.......................................................................23

ሠንጠረዥ 6 ፡ የሰው ኃይል........................................................................................................................25


ሰንጠረዥ፡ 7 በከተማው 10 ዋናዋና በሽታዎችን የሚያሳይ..................................................................................28
ሠንጠረዥ 8፡ የተፅዕኖዎች ክብደት ማወዳደሪያና መተንበያ ሠንጠረዥ.................................................................36

ሠንጠረዥ 9፡ የአወንታዊ ተፅዕኖዎች ማጎልበቻ ርምጃዎች.................................................................................38

ሠንጠረዥ 10፡ የአከባቢ አያያዝ እቅድ..............................................................................................................41

ሠንጠረዥ 11 ፡የአከባቢ አያያዝ ክትትል እቅድ.................................................................................................45

ስዕሎች

ስዕል 1. በአማካሪ ድርጅቱ የተሰራ የፕሮጀክቱ የመሬት አቀማመጥ........................................................................6


1. አጠቃላይ መግለጫ

ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ማምረቻ ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት

በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ በ 2 ሄክታር ቦታ ላይ የሚቋቋም ሲሆን ፕሮጀክቱ ወደፊት በሙሉ አቅሙ

ሲሰራ በአመት 20500 ሜትር ስኩየር የሚሆን እምነ በረድ ማምረት አቅም ያለዉ ፋብሪካ ለመገንባት መሰረት አድርጎ

የሚቋቋም ፕሮጀክት ነዉ፡፡ የፕሮጀክቱ የኢንቨስትመንት ወጪ ብር 126,062,551 ብር ሲሆን ለ 143 ዜጎች ቋሚእና

ጊዚያዊ የስራ እድልን ይፈጥራል፡፡ የፕሮጅክቱ የትግበራ ጊዜ አስር አመት ሲሆን ለዚህ ጥናት የመስክ መረጃ በተሰባሰበበት

ወቅት ፕሮጀክቱ ቀደም ባሉት አመታት ጀምሮ ከ 3 ኛ ወገን ጸድቶ የቆየ ሲሆን ባለሃብቱ ባቀረቡት የኢንቨስትመንት

ጥያቄ መሰረት የከተማ አስተዳደሩ የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት ከግምት ዉስጥ በማስገባት ይሄንኑ ፕሮጀክት ሊፈቅድላቸዉ

ችሏል፡፡

ስለሆነም በአገሪቱ እዲሁም በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በወጡ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ፣ አዋጆችና

ደንቦች መሰረት ፕሮጀክቶችወደስራ ከመግባታቸዉ በፊት የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ሊሰራላቸው እንደሚገባ

በግልፅ በተደነገገዉ መሰረት ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡ሪፓርቱ የተዘጋጀው ቢቤት ትሬዲንግ

ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ግሪን የአካባቢ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች አማካሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር

ባደረጉት የማማከር ስምምነት ነው፡፡

የአካባቢ አያያዝ እቅዱ ይዘት በአብክመ አጠቃላይ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጋይድላይን (2012 እ.ኤ.አ) እና በአካባቢ

ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 001/2010 መሰረት የተዘጋጀ ነው፡፡ ሊካሄድ የታሰበውን ፕሮጅክት ተግባራዊ

በሚደረግበት ጊዜ የፕሮጀክት ባለቤቱ በአገሪቱ በተለይም በክልሉ የወጡትን የፓሊሲ፣የህግና አስተዳደራዊ ማእቀፎችን

ታሳቢ በማድረግና ሳይቃረን መስራት ይጠበቅበታል፡፡ ለዚህም እንዲረዳ በዚሀ ሪፓርት ውስጥ የፓሊሲ፣የህግና

አስተዳደራዊ ማእቀፎች በሚለው ክፍል ውስጥ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ማእቀፎች ተዘርዝረዋል፡፡ ከነዚህም

ዋነኛዎቹ የፌደራልና የክልል ህገመንግስት፣ የአካባቢ እንክብካቤ ስልትና ፓሊሲ፣ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ፣ የደረቅ

ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ፣ የጤና፣ የማህበራዊና ሌሎችም አዋጆች፣ህጎችንእና መመሪያዎችን ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ

ይሆናል፡፡ የዚህ ፐሮጀክት አማራጮች ተለይተው በጥቂት መስፈርቶች እንዲወዳደሩ ተደርጎ ከእያንዳንዱ ጥንድ

አማራጭ የተሻለው ተለይቷል፡፡

ይህ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት ተግባራዊ የሚሆነዉ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በመንቆረር ክፍለ

ከተማ ቀበሌ 11 ሲሆን የፕሮጀክቱ ቦታ አዋሳኞች ሰሜን ኤርምያስ ንጉሴ ደቡብ ኤልሳቤት አለማየሁና ሶሎሞን አዲስ

ምስራቅ መንገድ፣ ምዕራብ ክፍት ቦታ ሲሆን የፕሮጀክቱ ቆይታ ጊዜም ለ 80 አመት እንደሆነ መረጃወች ያሳያሉ፡፡

ፕሮጀክቱ የግንባታ ፤የምርትእና መዝጊያ ምእራፎች ያሉት ሲሆን የሚጠቀማቸው ግብአቶችም፡- በዋናነት የእምነ በረድ

1
ብሎክ ወይም ማዕድን ከምዕራብ ጎጃምና ከአዊ ብሄረሰብ ዞን በማስመጣት ወደ ስራ ለመግባት አቅዶ ወደ ስራ ለመግባት

በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡

የእምነ በረድ ፋብሪካ ፐሮጀክቱ አማራጮች ተለይተው በጥቂት መስፈርቶች እንዲወዳደሩ የተደርጎ ሲሆን ከእያንዳንዱ

ጥንድ አማራጭ የተሻለው ተለይቷል፡፡ ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲደረግ የፖሊሲ፣ የህግና አስተዳደራዊ ማእቀፎችን አክብሮ

የሚካሄድ ቢሆንም በዋናነት ትኩረት መሰጠት ካለባቸው ህጎች መካከል የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ፣ የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ፣

የውሃ ሀብት አያያዝ፣ የአካባቢ ጤና፣ እና ሌሎችንም ህጎች ትኩረት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ፕሮጀክቱ ወደ ስራ ሲገባ

አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎች በአካባቢዉ ላይ ይፈጠራሉ ፡፡ አዎንታዊ ተፅዕኖዎችም በቀጥታና በተዘዋዋሪ የስራ እድል

መፈጠር፣ ጥራቱን የጠበቀ የእምነበረድ ምርት በማምረት በተመጣጣኝ ዋጋ ለተጠቃሚዎች ማቅረብ፣ ለቴክኖሎጂና

ለእውቀት ሽግግር አስተዋፅኦ ማድረግ፣ለመንግስት ገቢ ማስገኘት እና ለድርጅቱ ባለቤት ትርፍ ማስገኘት ሲሆኑ አሉታዊ

ተፅዕኖዎችን ደግሞ በሚከሰቱበት በጊዜ በሁለት ምእራፍ በመክፈል ለመዳሰስ ተሞክሯል ፡፡ እነሱም

1.በግንባታ ምእራፍ የሚከሰቱ አሉታዊ ተፅዕኖዎች፡-

2. በምርት ምእራፍ የሚከሰቱ አሉታዊ ተፅዕኖዎች፡- የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር፣ የድምፅ ሁከት፣ የአፈር ብክለት፣የውሃ

ብክለት፣ የእሳት አዳጋ መፈጠር፣ የብዝሃ ህይወት መመናመን፣ በአካባቢ ማህበረሰብ ላይ የሚደርስ የጤና ተፅዕኖ እና

በፕሮጀቱ ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ተፅዕኖዎች ናቸው ፡፡

3. በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች፡- የሰራተኞች ከስራ መፈናቀል፣ የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር፣

በአቅራቢያ የሚገኝ ንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ ናቸዉ፡፡

ለአዎንታዊ ተፅዕኖዎች የተለያዩ የተፅዕኖ ማጎልበቻ እርምጃዎች የተቀመጡ ሲሆን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ

የስራ እድልን መፍጠር፣ የፕሮጀክቱን ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለማህበረሰቡ ማቅረብ ፣የእውቀትና የቴክኖሎጂ

ሽግግርን ያመጣል፣ መንግስት ገቢ እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ ከላይ በተለያዩ የፕሮጀክቱ ደረጃዎች ለተገለጹ አሉታዊ

ተጽእኖዎች መወሰድ የሚገባቸዉ የማቅለያ እርምጃዎችን በተመለከተ በምርት ምእራፍ ለሚከሰቱት አሉታዊ

ተጽእኖዎች፤ ድምጽ በሚያወጡ ማሽኖች በቅርበት የሚሰሩ ሰራተኞች የድምጽ መከላከያ አልባሳትን እንዲጠቀሙ

ማድረግ፣ የእሳት አደጋ እንዳይፈጠር በሁሉም ክፍሎች የእሳት አደጋ ማጥፊያ ስሊንደር ይቀመጣል ፣የብዝሃ ህይወት

መመናመን ችግርን ለመቀነስ ቆሻሻዎችን በአግባቡ ከማስተዳደር በተጨማሪ በፋብሪካው ግቢና ዙሪያ የተለያዩ ዛፎችንና

ሳሮችን መትከልና መንከባከብ ታስቧል፡፡ በፕሮጀክቱ ሰራተኞች ላይ ሊደርሱ የሚችሉ ተፅዕኖዎችን በተመለከተ በተላላፊ

በሽታዎች ተጋላጭ እንዳይሆኑ ግንዛቤ መፍጠር፣ በስራ ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ስለ ሙያ ደህንነትና ጤንነት ግንዛቤ

ማስጨበጥ፣ሰራተኞቹ የደህንነት አልባሳትን እንዲጠቀሙ ማድረግ፡፡ በፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ወቅት የሚፈጠሩትን

አሉታዊ ተጽእኖዎች ለመቀነስ ለፕሮጀክቱ ሰራተኞች በቂ ግንዛቤ በመፍጠር ፣ያልተከፈሉ ክፍያዎችንና ጥቅማ

2
ጥቅሞችን በቅድሚያ ከፍሎ ማጠናቀቅ አለበት፡፡ ማሺኖችን በጥንቃቄ ነቅሎ ለሌላ ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ማዋል

እንዲሁም የግንባታ ፍርስራሽን በግቢ ዉስጥ በተፈጠሩ ጉድጓዶች መሙላት እና የተረፈዉን በተገቢዉ የደረቅ ቆሻሻ

መጣያ ቦታ ማስወገድ እንዲሁም የፕሮጀክቱን መሬት ወደ ነበረበት በማስተካከል ለሚመለከተዉ አካል ማስረከብ

አስፈላጊ ነው፡፡

በአጠቃላይ የተቀመጡ የተፅዕኖ ማቃለያዎችን ተግባራዊ እና ክትትል ለማድረግ የሚረዱ ዝርዝር እቅዶችም በሰነዱ ላይ

ተካተዋል፡፡ በመሆኑም በዚህ ጥናት መሰረት ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ቢደረግ በአካባቢና በማህበራዊ ሀብቶች ላይ የሚከሰቱ

ተፅዕኖዎች አይኖሩም ወይንም ጉዳታቸው የጎላ በማይሆንበት መጠን መቀነስ ይችላሉ በሚል አጥኝ ቡድኑ ያምናል፡፡

1. መግቢያ

3
ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድ ማምረቻ ፋብሪካ በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ከተማ እየተገነቡ ካሉ ፋብሪካዎች

መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድ ፋብሪካ በአማራ ክልል በደብረ ማርቆስ ከተማ በመንቆረር ክፍለ

ከተማ ቀበሌ 11 በ 126,062,551 ብር ከፒታል በመመደብ በእምነ በረድ ፋብሪካ ለመሰማራት 2 ሄክታር መሬት ጠይቆ

ከተማ አስተዳደሩ ይሁንታ ሰጥቶታል፡፡ ፕሮጀክቱ በግንባታ ወቅት ከ 143 በላይ የተለያየ የሙያ መስክ ላለቸዉ ስራ አጥ

ወጣቶች በግዜያዊ እና በቋሚነት የስራ እድል የሚፈጥር ሲሆን ስራ በሚጀምርበት ወቅት ደግሞ ለ 143 ስራ ፈላጊዎች

ቋሚና ግዜጣዊ የሥራ እድል ይፈጥራል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የእምነበረድ ፋብሪካ በተለያየ መጠን ጥራቱን የጠበቀ

ምርት ለገበያ በማቅረብ በግንባታዉ ዘርፍ ለተሰማሩ የማህበረሰብ ክፍሎች በግብአትነት በማቅረብ የበኩሉን ድርሻ

ይወጣል በዚህም የባለሃብቱን ገቢ ያሳድጋል ፡፡

በመሆኑም የዚህ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ የሆኑት ቢኒያም አእምሮ ይህንን የአቅርቦትንና የፍላጎትን ክፍተት ለመሙላት

ካለው ጥልቅ ራዕይ የተነሳ ይህንን የእምነ በረድ ፋብሪካን አቋቁመዉ በስራ ላይ ይገኛሉ፡፡ፕሮጀክቱን ከማቋቋም ጎን ለጎን

ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዞ የሚመጡ ጉልህ የአከባቢ ተፅዕኖዎችን ለይቶ እነዚህ ተፅዕኖዎች በፕሮጀክቱ አከባቢ በስነምህዳር፣

በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ከመፍጠራቸው በፊት ተፅእኖዎችን ለመከላከል የተፅዕኖዎችን የማቅለያ እቅድ እና

የአፈፃፀም ስልት በባለሙያ አስጠንተው እና በሚመለከተው የአከባቢ ጥበቃ መስሪያ ቤት አስፀድቀው መተግበር

ይጠበቅባቸዋል፡፡

ባለሃብቶቹ በኘሮጀክቱ ግብዓት፣ተግባራትና ውጤት የተነሳ የሚከሰቱ ተጽዕኖዎችን ለመከላከልና ለመቀነስ የሚከናወኑ

ተግባራት በመፈጸም ተፅዕኖውን መቀነስ ካልቻሉ ለተጽዕኖው የካሳ ክፍያ እንዲፈፅሙ በአዋጅ ቁጥር 181/2 ዐዐ 3

ያስገድዳል፡፡ የአካባቢ አያያዝ እቅድ ተግባራትን/ግዴታዎችን በተቀመጠላቸው መጠን፣ የአፈጻጸም ጥራትና የጊዜ መርሃ

ግብር በማከናወን በየስድስት ወሩ የአፈጻጸም ሪፖርት ለሚመለከተው የአካባቢ መስሪያቤት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ግዴታዎች አለመወጣቱ በአካባቢ ምርመራ፣ ክትትልና ቁጥጥር ከተረጋገጠ በአዋጅ ቁጥር

181/2 ዐዐ 3 አንቀጽ 25/4 መሰረት ብር 2 ዐ,ዐዐዐ /ሃያ ሺ ብር/ ቅጣት ያስቀጣል፡፡ ስለሆነም እነዚህን ስራዎች ለመስራት

እንዲመች ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሰነድ አማካሪ ድርጅት በሆነው ኢትዮ ግሪን የአከባቢ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ

ጉዳዮች አማካሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተዘጋጀ ነው፡፡

ሪፓርቱ የተዘጋጀው በአማራ ክልል የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 01/2010 አንቀጽ 11፣ ንኡስ አንቀጽ 11.1

እና 11.2 መሰረት ነው፡፡ ጥናቱ ከመጀመሩ በፊት ከፕሮጀክቱ ባለቤት ጋር ስምምነትና የስራ ውል ተወስዷል፡፡ ይህ ሪፓርት

ከመዘጋጀቱ በፊት አማካሪ ድርጅቱ የጥናት ቡድን በማቋቋም ስለፕሮጀክቱ የሚገልጹ መረጃዎችን ከባለቤቱ በመጠየቅና

ከኢንተርኔት በማፈላለግ፣ እንዲሁም ፕሮጀክቱ የሚካሄድበትን ቦታ በማየት አስፈላጊ የመስክ መረጃዎች ተሰባስበዋል፡፡

ይህ ሪፓርት በዋናነት ሊካሄድ ስለታሰበው ፕሮጀክት አጠቃላይ መግለጫ፣ መግቢያ፣የፕሮጀክት አማራጮች፣

የአካባቢያዊና ማህበራዊ ነባራዊ ሁኔታዎች፣ የጥናት ስልትና የአካባቢውን ነዋሪዎች ተሳትፎን ያካተቱ መረጃዎችን

4
ይዟል፡፡ ለሪፓርቱ አጋዥና ተጨማሪ መረጃዎች በእዝል የተያያዙ ሲሆን ሪፓርቱ ሲዘጋጅ ጥቅም ላይ የዋሉ

ማጣቀሻዎችንም ይዟል፡፡ ሪፖርቱ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ጽዳትና ዉበት አረንጓዴ ልማት

ተጠሪ ጽቤት በኩል ተቀባይነት እንዳገኘ የፕሮጀክት ትግበራ ስራው ይጀመራል፡፡

የፕሮጀክቱ ጥቅል አላማ በከተማዉ እና በአካባቢዉ የሚስተዋለውን የእምነ በረድ እና የግራናይት ምርት ፍላጎትና

አቅርቦት ክፍተት በመሙላት ለፕሮጀክቱ ባለቤት ገቢንና ለካባቢው ማህበረሰብ የስራ እድልን መፍጠር ሲሆን ዝርዝር

አላማው፣

• ገቢን እና የስራ እድልን በመፍጠር ለአከባቢው ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ አስተዋፅኦ ማበርከት

• ጥራት ያለውን ምርት በማምረት በግንባታዉ ዘርፍ መሻሻል አስተዋፅኦ ማበርከት

• ወደ ኢንዱስትሪ ልማት የሚደረገውን ሽግግር ለመደገፍ

1.2. የአከባቢ እና ማህበራዊ ተፅዕኖ ጥናቱ አላማ


ፕሮጀክቱ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት ዝርዝር ጥናት በማካሄድ በአካባቢና ማህበረሰቡ ላይ ለሚደርሱ ተጽእኖወች

ለአወንታዊ ተጽእኖወች የማጎልበቻ እርምጃ እንዲሁም ለአሉታዊ ተጽእኖወች የማቅለያ እርምጃወች

በመዉሰድ ፕሮጅቱ ከአካባቢዉና ማህበረሰቡ ጋር ተጣጥሞ የሚቀጥልበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ነው፡፡

1.2.1. የዚህ ጥናትዝርዝር አላማዎች፡-


 ፕሮጀክቱን ገለልተኛ በሆነ አካል ከአካባቢና ከማህበራዊ እይታ አኳያ በመዳሰስ ሊከሰቱ የሚችሉ ተፅዕኖዎችን

በመለየትና ተፅዕኖዎችን የሚያስወግዱ ወይም የሚያቃልሉ እርምጃዎችን ለማስቀመጥ፣

 ብክለቶች እንዳይከሰቱ ለማድረግ፣ ካልተቻለም ጉዳታቸውን ለመቀነስ፣

 የተለዩ የአካባቢ ተጽእኖዎችን በአግባቡ ለመያዝ የሚያስችል የማቅለያ መሳሪያ /እርምጃዎችን/ ለማቅረብ፣

 የአካባቢ ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት በፕሮጀክቱ ትግበራ ላይ ትክክለኛ ውሳኔ እንዲሰጥ ለማስቻል

1.3. የጥናቱ ወሰን


ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት የተሰጠው ቦታ በፕላን ምድቡ ለኢንዱስትሪ ዞን
አገልግሎት እንዲዉል በተመደበ ቦታ ላይ ሲሆን የህይወታዊና ቁሳዊ ሀብቶችን በሚመለከት በፕሮጀክቱ አካባቢ በቅርብ

ርቀት ላይ የሚገኝ አነስተኛ ወንዝ እና ወንዙን ተከትሎ እርጥበት አዘል መሬቶች ይገኛሉ፡፡ እንዲሁም መሰረተ ልማትን

በሚመለከት ደግሞ ቀደም ሲል በከተማ አስተዳደሩ የተሰራ የጠጠር መንገድ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ እንዳለ ለማወቅ

ተችሏል፡፡ ፕሮጀክቱ ለትግበራ ስራ የከተማዉ ማህበረሰብ ከሚጠቀመዉ የዉሃ ባንቧ እና የመብራት መስመር

በኢንደስትሪ መንደር በተዘረጋዉ መስመር የሚጠቀም ይሆናል፡፡ ፕሮጀክቱ ከአስፓልት መንገድ በቅርብ እርቀት የሚገኝ

በመሆኑ የጥሬ እቃ ለማስገባትም ሆነ ምርቱን ወደ ገብያ ለማዉጣት እንዳይቸገር ያደርገዋል፡፡፡ ጥናቱ አሁን ያለውን

5
ሁኔታና ላለፉት 2 እና 3 አመታት ምን እንደነበር ከአካባቢው ሰዎች በመጠየቅና አሁን የሚታዩ ነባራዊ ሁኔታዎችን

የሚያሳይ መረጃ የተሰበሰበ ሲሆን የፕሮጅቱን ምዕራፎች በሚመለከት እስከ ቀጣዩ 10 አመት የጊዜ ወሰን ተወስዷል፡፡

የፕሮጀክቱ ቦታ አዋሳኞች ሰሜን ኤርምያስ ንጉሴ ደቡብ ኤልሳቤት አለማየሁና ሶሎሞን አዲስ ምስራቅ መንገድ፣

ምዕራብ ክፍት ቦታ ያዋስኑታል:: የፕሮጀክቱ መሬት መገኛ ኬክሮስና ኬንትሮስ መስመሮች ቀጥሎ

በሰንጠረዥተመልክቷል፡፡

ሰንጠረዥ 1፡ የፕሮጀክቱ መገኛ ቦታ በኬክሮስና በኬንትሮስ መስመሮች

ተ.ቁ ሰሜን ኬክሮስ ምስራቅ ኬንትሮስ


1 359831.59 1137707.047
2 359871.242 1137615.245
3 360052.587 1137700.116
4 360012.815 1137791.86

ስዕል 1. በአማካሪ ድርጅቱ የተሰራ የፕሮጀክቱ የመሬት አቀማመጥ

1.4. የጥናት ዘዴ
1.4.1. ጥናቱ በሚካሄድበት ጊዜ ጥቅም ላይ የዋሉት ስልቶች ወይም ዘዴዎች፡-
ሪፓርቶችና ጽሁፎችን ማንበብ፡- በፕሮጀክት ባለቤቱ የቀረቡ ስለፕሮጅቱ የተዘጋጀ ጽሁፎችን፣ በአገሪቱ በክልሉ የወጡ

የፓሊሲ፣ የህግና አስተዳደራዊ ማዕቀፎችን በሚመለከት የወጡ ሰነዶችና ከድረ-ገጾች የሚገኙ መረጃዎችን በማሰባሰብ

6
ለዚህ ሪፓርት ዝግጅት ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ ይህ ዘዴ በዋናነት ስለፕሮጅቱ ምንነትና ምን ግብአት ተጠቅሞ ምን ምርት

እንደሚያወጣ ለመረዳትና በፕሮጀክቱ መተግበሪያ ቦታ ላይ ምን ምን ሀብቶችና እንዳሉን ተፅዕኖን የመሸከም

አቅማቸውን ለመገመት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡

በመስክ የፕሮጀክቱን ቦታና አካባቢውን መመልከት፡- ፕሮጀክቱ የሚካሄድበትን ቦታና አካባቢው ያለውን ህይወታዊ፣

ቁሳዊና ማህበራዊ ሀብቶች ሁኔታ በሚመለከት መረጃ ተሰብስቧል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የፕሮጅቱን መሬት መገኛ

ኮርዲኔቶች በጅ.ፒ.ኤስ. ለክቶ ከሳይት ፕላኑ ጋር በማረጋገጥ የኬንትሮስና ኬክሮስ መስመሮችን እንዲሁም ከባህር ጠለል

ያለውን ከፍታ በሚመለከት መረጃ ተወስዷል፡፡

የተለያዩ የማወዳደሪያ መስፈርቶችን መጠቀም፡- ከፕሮጀክቱ አማራጮች ውስጥ የተሻለውን ለመምረጥ የሚያግዙ

መስፈርቶች የተዘጋጁ ሲሆን የአጥኝ ቡደኑ አባላት ለእያንዳንዱ አማራጭ ነጥብ እንዲሰጡ በማድረግ የተሻለው

እንዲመረጥ ተደርጓል፡፡ በተመሳሳይ ከተዘረዘሩ ተፅዕኖዎች መካከል ትኩረት የሚያስፈልጋቸውን ለመለየት መስፈርቶችን

ጥቅም ላይ እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ ፕሮግራም (UNEP) ባዘጋጀው የስልጠና ማንዋል እና

የአማራ ክልል በቅርቡ ያወጣውን የአካባቢተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 001/2010 በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት

የተፅዕኖ መገምገሚያ መስፈርቶችን በማዘጋጀትና በማወዳደር ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ወይም የማያስፈልጋቸው

መሆኑን ለመለየት ተችሏል፡፡ ምንም እንኳን መስፈርቶቹ የተፅዕኖ ግምገማውን ይዘት እንዳይለቅ ቢያደርጉትም

የባለሙያዎችን ሙያዊ ውሳኔ ጥቀም ላይ ማዋል የማይቀር ሁኗል፡፡

1.5. በጥናቱ የተሳተፉ ባለሙያዎች

በጥናቱ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የተመረቁ እና በቂ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡ የአካባቢ ጤና ከፍተኛ

ተንታኝ ባለሙያ ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ የጤና ችግሮችን በመተንተን ሊመጡ የሚችሉትን ጉዳቶች

ለመቀነስ የሚያስችል ምክረ ሀሳብ በመጠቆም ተሳትፈዋል፡፡ የአካባቢ ብክለት ተንታኝ ከፍተኛ ባለሙያ ከፋብሪካው

መቋቋም ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ የአካባቢ በካይ ነገሮችን በመለየት በካይነታቸውን ወይም ጉዳታቸውን ሊቀንስ

የሚያስችል ስልት በመንደፍ የበኩላቸውን አስተዋፅኦ አበርክተዋል፡፡ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ጀማሪ ባለሙያ

ስለፕሮጀክቱ አዋጪነትና የተለያ አማራጮችን በመተንተን የተሸሉ አማራጮችን ጠቁመዋል፡፡ በመጨረሻም የማህበራዊ

ጉዳዮች ከፍተኛ ተንታኝ ባለሙያ ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዞ ሊመጡ የሚችሉ ማህበራዊ ጉዳዮችን በመተንተን ጉዳቱን

ለመከላከል ወይም ለመቀነስ የሚያስችሉ ምክረ ሀሳቦችን ጠቁመዋል፡፡ የባለሙያዎቹ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው

ይቀርባል፡፡

ተ.ቁ የባለሙያው ስም ሰርቲፊኬት ያገኘበት መስክ


1 ጥሩነህ እንግዳ በአከባቢ ብክለት ከፍተኛ ተንታኝ ከፍተኛ ባለሙያ
2 እሱባለዉ ደባስ የአካባቢ ጤና ተንታኝ ከፍተኛ ባለሙያ

7
3 ባላገር አንተነህ የኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ ባለሙያ
4 ይታያል ወዳጀ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ተንታኝ ከፍተኛ ባለሙያ

ሠንጠረዥ 2፡- በጥናቱ የተሳተፉ ባለሙያዎች ስብጥር

1.5.1. በጥናት ወቅት የተወሰዱ ታሳቢዎችና የነበሩ የእውቀት ክፍተቶች

 የአየር ብክለትን በተመለከተ ወደከባቢ አየር የሚለቀቀዉን የአቧራእና ሌሎች ብናኝ መጠን በትክክል የሚለካ
መሳሪያ አለመገኘት

1.5.2. በውሳኔ አሰጣጥ ላይ ሚኖራቸው ተፅዕኖ

 የአቧራእና ሌሎች ብናኝ ወደ ከባቢአየር በመግባት የሚበክሉት በምን ያክል መጠን እንደሆነ መለኪያ መሳሪያ
ባለመገኘቱ ለፕሮጀክቱ ባለቤት የሚለቀቀዉን የከባቢአየር ብክለት መጠን እንዲቀንስ ለማስገደድ ተፅዕኖ
ፈጥሯል፡፡

1.5.3. እጥረቶችንና ውስንነቶችን ለማስወገድ የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

 የአቧራእና ሌሎች ብናኞች የሚያደርሱትን በሰዉ እና አየር ብክለትን በተለመለከተ የፕሮጀክቱ ሰራተኞች
የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ አልባሳት መጠቀም እንዳለባቸዉ አስገዳጅ ሆኗል፡፡

2. የፓሊሲ፣ የህግና የአስተዳደር ማዕቀፎች


ይህ ፋብሪካ ተግባራዊ በሚደረግበት ጊዜ በፌደራልም ሆነ በአማራ ክልል ያሉ የፖሊሲ፣ የህግና አስተዳደራዊ ማዕቀፎችን
ሳይቃረን መስራት ይጠበቅበታል፡፡ ነገር ግን በዚህ ሪፖርት ውስጥ የተገለጹት ማዕቀፎች የአካባቢ አያያዝን ለማሻሻል
ተፈጻሚ ማድረግ ትኩረት የሚሰጣቸው መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡

2.1. የፓሊሲ ማዕቀፎች

2.1.1. የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት

ህዳር 29/1987 የጸደቀው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት (በኢትዮጵያ ፌደራላዊ

ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ 1987 ዓ.ም) ውስን የሆኑ መሰረታዊ የአካባቢ ደህንነት ጉዳዩችን

በሃገር አቀፍ ደረጃ አካቶ ይገኛል፡፡

አንቀጽ 43 የልማት መብት

የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአጠቃላይም ሆነ በኢትዮጵያ ያሉ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦች፤ ሕዝቦች በተናጥል የኑሮ ሁኔታቸውን

የማሻሻልና የማያቋርጥ እድገት የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው፡፡ በዚህ አንቀጽ ፕሮጀክቱ ሲቋቋም ለአካባቢው

ህብረተሰብ ከሚሰጠው የስራ እድል በተጨማሪ የአካባቢው ምጣኔ ሀብት በማሳደግና ህብረተሰቡም በልማቱ ተጠቃሚ

8
እንዲሆን የሚያግዝ በመሆኑ የፕሮጀክቱ ተግባራዊነት ከዚህ የህገ መንግስት አንቀጽ ጋር በተጣጣመ መልኩ ተግባራዊ

የሚደረግ ይሆናል፡፡

አንቀጽ 44 የአከባቢ ደህንነት መብት

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ 44 የአከባቢ ደህንነት መብትን በግልፅ ደንግጓል፡፡

በዚህም መሠረት ሁሉም ሰዎች ንፁህና ጤናማ አከባቢ የመኖር መብት አላቸው፡፡ መንግስት በሚያካሂዳቸው

ፕሮግራሞች ምክንያት የተፈናቀሉ ወይም ነሮአቸው የተነካባቸው ሰዎች ተመጣጣኝ የሆነ ካሳ የማግኘት መብት

አላቸው፡፡
አንቀጽ 92 የአካባቢ ደህንነት ጥበቃ አላማዎች

የዚህ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናት ሪፖርት የተዘጋጀው በዚህ ድንጋጌ መሰረት ሲሆን ፕሮጀክቱ ባለቤት ከመንግስት ጋር

በጋራ በመሆን የአካባቢ ጉዳዩችን እና የህብረተሰቡን ፍላጎቶች በመገንዘብ በዚህ አንቀጽ ስር የተገለጹትን ታሳቢ በማድረግ

ፕሮጀክቱን ተግባራዊ ማድረግ የሚጠበቅበት በመሆኑ እነዚህን ግዴታዎች የማይወጣ ከሆነ በመንግስት በወጡ ሌሎች

ህጎች ሊቀጣ እንደሚችል መታወቅ አለበት፡፡ በዚህ አንቀጽ ስር ያሉና በፕሮጀክት ባለቤቱ መታወቅ ያለባቸው ንኡስ

አንቀጾች ቀጥሎ ተዘርዝረዋል፡-

1. መንግስት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ንጹህና ጤናማ አካባቢ እንዲኖረው የመጣር ኃላፊነት አለበት፡፡

2. ማናኛውም የኢኮኖሚ ልማት እርምጃ የአካባቢውን ደህንነት የማያናጋ መሆን አለበት፡፡

3. የሕዝብን የአካባቢ ደህንነት የሚመለከትፖሊሲና ፕሮግራም በሚነደፍበትና ስራ ላይ በሚውልበት ጊዜ

የሚመለከተው ሕዝብ ሁሉ ሀሳቡን እንዲገልጽ መደረግ አለበት፡፡

4. መንግስትና ዜጎች አካባቢያቸውን የመንከባከብ ግዴታ አለባቸው፡፡


2.1.2. የኢትዮጵያ የአካባቢ ፖሊሲ

የኢትዮጵያ የአካባቢ ፖሊሲ በ 1989 ዓ.ም ፀድቆ በሥራ ላይ የዋለ ሲሆን ፖሊሲው የተዘጋጀው በአካባቢ፣የደንና የአየር

ንብረት ለውጥ ሚኒስቴርና በተለያዩ ዘርፎች የሚካሄዱትንና መካሄድ ያለባቸውን አካባቢ ነክ ተግባራት ለመምራት ታስቦ

የተዘጋጀ ነው፡፡ ንፁሕ እና ጤናማ በሆነ አካባቢ የመኖር መብት፣ ማሕበረሰቦች ራሳቸውን በሚመለከቱ ጉዳዮች ውሳኔ

የመስጠት መብት እንዲኖራቸው ማስቻል፣ላቂነትን ያማከለ የታዳሽ ኃይሎች አጠቃቀም፣ ታዳሽ ያልሆኑ ኃይሎች

አጠቃቀምን መቀነስ የቅድመ ጥንቃቄ መርህ፣ በካይ ይክፈል መርህ፣ ማሕበረሰብ መር የአካባቢ ሃብቶች ዘላቂ አጠቃቀም

እና ሙሉ ዑደቱን የጠበቀ የቆሻሻ አስተዳደር እንደ ቁልፍ መርሆች የያዘ ነው፡፡

ፖሊሲው የአፈር አያያዝና ዘላቂ ግብርናን፣ የደን እና የዛፍ ሀብትን ፣ የዝርያዎችና የሥነ ምሕድር ብዝሃ ሕይወትን፣

የውሃ ሀብትን፣ የኃይል ምንጭን፣ የማዕድን ሀብቶችን፣ የከተሞች አካባቢና የአካባቢ ጤናን፣ ከኢንዱስትሪ እና ከአደገኛ

ንጥረ ነገሮች የሚመነጭ ብክለትን፣ የአየር ብክለትና የአየር ንብረት ለውጥንንና ባሕላዊና ተፈጥሮአዊ ቅርሶችን ቁልፍ

9
የዘርፉ የፖሊሲ ጉዳዮች እንደሆኑ ደንግጓል፡፡ የአካባቢ ፖሊሲው ያመለከታቸውን የተፈጥሮ አካባቢን ለመጠበቅና ዘላቂ

ልማትን ለማምጣት ተግባራዊ መሆን ያለባቸውን እና የተከለከሉትን ጉዳዮች መሰረት በማድረግ ይህ የአካባቢ ተፅዕኖ

ግምገማ ጥናት ሪፓርት የተዘጋጀ በመሆኑ የፕሮጀክቱ ባለቤት ፕሮጀክቱን ተግባራዊ በሚያደርግበት ጊዜ ታሳቢ ማድረግ

ይኖርበታል፡፡

2.1.3. የብዝሃ ሕይወት ጥበቃ እና የምርምር ፖሊሲ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፖሊሲ የብዝሃ ሕይወት እና ምርምር ጉዳዩችን በተመለከተ እ.ኤ.አ ሚያዚያ 1998 አጽድቋል፡፡

ፖሊሲው ሲወጣ መሰረት ያደረገው የብዝሃ ህይወት ጥበቃ አሰራርን ሲሆን ለዚህም ሁሉን አቀፍ የሆነ የሶሽዮ ኢኮኖሚክ

ልማት እና ዘላቂ የሆነ የአካባቢ አያያዝ ግብ ይዞ ነው፡፡ ፖሊሲው በዋናነት ተደራሽ ያደረገው ሳይንሳዊ የሆኑ የብዝሃ

ህይወት ጥበቃ ክህሎት ጥቅሞችን እና ዘላቂ የሆኑ የብዝሃ ህይወት ጥበቃን እና ልማት ፕሮግራምን በፌዴራል እና

በክልሎች የግብረና፤ ጤና፤ ኢንዱስትሪ እና ሌሎች የልማት ኢኮኖሚ አውታር ስትራቴጅውችን እና እቅዶችን

በመገንዘብ፤ በማፋጠን እና በመጨመር ሀገር ውስጥ ያለውን እውቀት እና ስነ-ዘዴ ለብዝሃ ህይውት ጥበቃ፤ ልማት እና

ዘላቂ የሃብት አጠቃቀም እንዲሁም የተሻለ እና የሚያበረታታት የልማት ፈር ቀዳጅ የሆነ ቴክኖሎጂ ለዚህም ተፋጻሚነት

ባዮቴክኖሎጅ እንደ አዲስ አሰራር ሲተገበር ነው፡፡

ከዚህ አኳያ ይህ ፋብሪካ ግንባታም ሆነ ግልጋሎት በሚሰጥበት ጊዜ ከዲዛይ ስራው ጀምሮ አገልግሎት መስጠት

እስከሚጀምርበት ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥም ሆነ ለቀጣይ በግቢው ውስጥ ምንም አይነት መጤ አረም መባዛትም ሆነ

ማብቀል እንደሌለበት ጥንቃቄ መደረግ ይገባዋል፡፡ ከፕሮጀክቱ የሚወጡ ቆሻሻዎች ብዝሀ ሕይወትን እንዳይጎዱ

የፕሮጀክት ባለቤቱ ሃላፊነት ወስዶ መስራት አለበት፡፡

2.1.4. ብሔራዊ የኤች አይ ቪ ኤድስ ፖሊሲ

የዚህ ፖሊሲ ዋነኛ አላማ በሀገሪቱ የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል ሁኔታ ላይ

የተመሰረተ መርህ መከተል ነው፡፡ ፖሊሲው በተጨማሪ የሚያረጋግጠው የመንግስት ሚንስቴር መስሪያ ቤቶች እና ሲቪክ

ማህበራት የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር ላይ ግንዛቤ የመፍጠር እና የመከላከል ዘመቻ ማካሄድ

ነው፡፡ ፋብሪካው በግንባታም ሆነ ግልጋሎት መስጫ ምዕራፍ ወቅት የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና ቆጣጠር

የሚያስችል አሰራር ሊኖረው ይገባል፡፡

እንዲሁም ፖሊሲው የያዘው እና ያጠቃለለው በአብዛኛው ማህበራዊ፤ስነ-ልቦናዊ፤ስነ-ህዝባዊ እና

ኢኮኖሚያዊ ተጽዕኖ ላይ የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት የሚያስከትለውን ሁኔታ ላይ ትኩረት ያደረገ በመሆኑ ይህም

በሚከተሉት ሃሳቦች ላይ ያተኮረ ሲሆን እነሱም፡-

10
 የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር የጤና ችግር ብቻ ሳይሆን የልማት እድገት አደናቃፊም

ነው፤

 የጾታ እኩልነት አለመኖሩ የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር ስለማያሰስችል የፆታ

እኩልነት ሊኖር ይገባል፤

 እናቶች እና ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሴቶች የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር ጋር ተያይዞ

መረጃ የማግኘት እና ኤቸ አይ ቪ ኤድስን በተመለከተ አገልግሎት የማግኘት እና የቤተሰብ እቅድ ትምህርት

የማግኘት ይህም እናቶች የመውለድ እና ውሳኔ የመስጠት ኃላፊነት እንዲኖራቸው ያስችላል፡፡

 የኤች አይ ቪ ኤድስን ስርጭት መከላከል እና መቆጣጠር አድማስን በተመለከተ በቂ የሆነ ሀብት እና የኤች አይ

ቪ ኤድስን ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የብዙ ሴክተሮች ጥረት ያስፈልጋል፡፡

2.1.5. የኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲ

የኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲ የወጣው እ.ኤ.አ በ 1993 ዓ.ም ሲሆን ዋናኛ አላማው አድርጎ የተቋቋመበት ለሴቶች እና

ለልጆች፤ለታዳጊ ክልሎች እና ለተከፋፈሉ የህብረተሰብ ክፍሎች፤ በሰው ሰራሽ አደጋዎች ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች

ትኩረት በመስጠት ነው፡፡የፖሊሲው የትኩረት አቅጣጫ የሆነው በመረጃ መስክ፤በትምህርት እና መገናኛ ጉዳዩች ላይ

ግንዛቤ ለመፍጠር እና በማህበረሰቡ የባህሪ ለውጥ በተላይም በጤና ጉዳዩች ላይ፤ እንዲሁም በተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥር

ትኩረት ላይ፤ በበሽታ ወረርሽኝ እና እንደ ምግብ ማነስ በሽታ እና ዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ፤የስራ ላይ ደህንነት እና

ጤንነት፤በአካባቢ ጤና ልማት፤በጤና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ እና ወዘተ ላይ ነው፡፡

2.1.6. ብሔራዊ የሴቶች ፖሊሲ

የኢትዩጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግስት ለሴቶች እና ለወንዶች እኩል መብት ደንግጓል ይሁን እና

ልማዳዊ የሆነው የማህበረሰብ መዋቅር ሴቶችን ዝቅ አድርጎ የማየት እና ለተለያዩ ጥቃቶች እንዲጋለጡ ያደረገ ነው፡፡

ለዚህም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ሴቶች በዋና ዋና የፓለቲካ ውሳኔዎች እና በመንግስት ወሳኝ ቦታዎች ላይ የነበራቸው

ተሳታፊነት አናሳ ነበር፡፡

ብሔራዊ የሴቶች ፖሊሲ እ.ኤ.አ በ 1993 የተደነገገ ሲሆን ይህም ትኩረት ያደረገው በሁሉም የመንግስት መዋቅሮች ላይ

የሴቶችን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እና ተሳታፊነት ማሳደግ የፆታ ትኩረት ፖሊሲ ላይ መስራት ነው፡፡ የፖሊሲው ዋነኛ

አላማ የሆነው የሴቶችን መብት ማስጠበቅ፤ ለሴቶች ምቹ የሆነ ሁኔታ መፍጠር፤ መሰረታዊ የሆነ የሴቶች ፍላጎቶች

አቅርቦትን ማሟላት እና ፆታዊ የሆኑ ማንኛውንም ጥቃት መከላከል ነው፡፡ ፖሊሲው አራት ዋና ዋና ዓላማዎች አሉት;

11
 ሕጎች፤ደንቦች፤አሰራረሮች፤ፖሊሲዎች እና የልማት እቅዶች በመንግስት የወጡ ሁሉ የሴቶችን እና ወንዶችን

እኩልነት ያረጋገጡ መሆን ይገባቸዋል በተለይም ትኩረት እና አሳታፊነት ሊሰጠው ሚገባው በገጠሩ አካባቢ

ለሚኖሩ ሴቶች ነው፡፡

 የኢኮኖሚ፤ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ፖሊሲ እና ፕሮግራም እንዲሁም ባህላዊ እና ልማዳዊ ድርጊቶች እና

ተግባራቶች ለወንዶች እና ለሴቶች የጋራ ተጠቃሚ ሲያደርግ በተጨማሪም በሀገሪቱ በሚገኙ ሃብቶች ላይ

እኩል የሆነ ተጠቃሚነት እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ላይም እኩል ተሳታፊ ያደርጋል

 የሃገሪቱ መንግስት እና ክልላዊ መስተዳደሮች የሴቶችን ተሳታፊነት በሙሉም ሆነ በከፊል በሚያከውኗቸው

ተግባራት ተጠቃሚነታቸውን ያረጋግጣሉ ይህም በማዕከላዊም ሆነ በክልል መስተዳድሮች ተፈጻሚ የሚሆን

ነዉ

 ማንኛውም የልማት ተቋም፤ፕሮግራም እና ፕሮጀክት ሁሉ የሴቶችን ተሳታፊንት እና ውሳኔ ሰጭነት ያካተት

መሆን ይገበዋል

 እ.ኤ.አ በ 2005 ዓ/ም የሴቶች ጉዳይ ሚኒስቴር ተቋቋመ የዚህ ሚኒስቴር ዋነኛ አላማም የሴችን ተግባራት

ለማበረታታት እና የፖሊሲውን አላማ ለማስፈጸም ነው፡፡ እንዲሁም እ.ኤ.አ በ 2008 ዓ/ም የሴቶች ጉዳይ

ሚኒስቴር ብሔራዊ የፕላንና ድርጊት ለጾታ እኩልነት (NAP_GE) እ.ኤ.አ ከ 2006-2010 በሚል ስያሜ

ተቋቁሟል፡፡ አላማውም ”በማህበራዊ፤ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያው ልማት ላይ በወንዶች እና ሴቶች መካከል

ያለውን እኩልነት ለማረገጋጥ ነው’’ ጠቅላላ ዋና ዋና አላማውም:

 ፈጣን የሆነ የኢኮኖሚክ እድገት ማምጣት

 የሰዎችን የእድገት ልማት ማሻሻል

 ዴሞክራሲያዊነት እና መልካም አስተዳደር ማሰፈን

 የተሻለ የህዝብ ተቋማዊ አፈጻጸም ማምጣት የሚሉ ናቸው

2.1.7. ብሔራዊ የስነ ህዝብ ፖሊሲ


ኢትዮጵያ የስነህዝብ ፖሊሲዋን እ.ኤ.አ በ 1993 አውጥታለች፡፡ የፖሊሲው ዋነኛ አላማም እየጨመረ የመጣው የሰው

ቁጥር ከመሬት የመሸከም አቅም ጋር እንዲጣም ለማድረግ ነው፡፡

የስነህዝብ ፖሊሲው ዋና ዋና አላማወችም፡-

12
 ፈጣን በሆነው የህዝብ እድገት ቁጥር እና አዝጋሚ በሆነው የኢኮኖሚ እድገት መካከል ያለውን ክፍተት

ለማጥበብ የታቀደ የህዝብ እድገት ቁጥጥር እና ለዚህም የተመጣጠነ የኢኮኖሚ እደገት ማምጣት ነው፡፡

 የኢኮኖሚና ማህበራዊ እድገት ልማትን በማፋጠን ሂደት የተደራጀ የልማት ፕሮግራም ዲዛይን በማውጣት

የኢኮኖሚ አደረጃጀት ልዩነት እና የስራ ቅጥር ማካሄድ ነው፡፡

 ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረግን የህዝብ ፍልሰት ይቀንሳል፡፡

 አስፈላጊውን የአካባቢ ጥበቃና እንክብካቤ በማድረግ አካባቢው መሸከም የሚችለውን ሀብት ማጣጣም ወይንም

ማሻሻል ነው፡፡

 የሴቶችን የኢኮኖሚና ማህበራዊ ደረጃዎች በማሻሻል ከማንኛዉም ነገር ገደብ እንዳይኖርባቸው እና ባህላዊ

የአኗኗር አሰራር ወጥተው እና እነሱንም በማንኛውም የማህበረሰብ ውይይት ወቅት በውጤታማ ሁኔታ

እንዲሳተፉ ማስቻል ነው፡፡

 ለአደጋ ተጋላጭ ለሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሻለና ጠቃሚ የኢኮኖሚ ቦታ እንዲኖራቸው ማድረግ፡፡

2.2. የሕግ ማዕቀፎች


2.2.1. የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ

የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ (299/ 1995 ሕዳር 24 ቀን 1995 ዓ.ም ፀድቆ በሥራ ላይ የዋለ ሲሆን የልማት ንድፍ

ሀሳብ ወይም መንግስታዊ ሰነድ ሊያስከትሉ የሚችሉ ተፅእኖዎችን ለመተንበይና አስቀድሞ በማረም የታሰበው ልማት

እንዲመጣ ማገዝን አላማ ያደረገ ነው፡፡ ማንኛውም ፈቃድ ሠጪ መሥሪያ ቤት ፈቃድ ከመስጠቱ በፊት ፕሮጀክቱ

ተግባራዊ እንዲሆን የሚመለከተው የአከባቢ ጥበቃ መ/ቤት በኩል ይሁንታ መኖሩን ማረጋገጥ እንዳለበት በግልፅ

አስቀምጧል፡፡

የፕሮጀክት ባለቤቶች ሊተገብሩ ያሰቡት ፕሮጀክት በአከባቢው ላይ ከፕሮጀክቱ ጋር ተያይዘው ሊመጡ የሚችሉ

ተፅዕኖዎችን ማህበረሰቡን ባሳተፈ መልኩ በባለሙያ በማስጠናት ጥናቱ በሚመለከተው የአከባቢ ጥበቃ መስሪያቤት ቀርቦ

ሲፀድቅ በጥናቱ ምክረ ሃሳብ መሠረት መተግበር እንዳለበት ደንግጓል፡፡

2.2.2. የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ

የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 300/1995 አዋጁ ሕዳር 24 ቀን 1995 ዓ.ም ፀድቆ በሥራ ላይ የዋለ ሲሆን
ብክለትን ለማስወገድ ሲባል የልማት ጥረቶች ልማቱን የሚቀለብስ ጎጂ የአከባቢ ተፅዕኖ እንዳያስከትሉ የሰው
ጤንነት እንዳይጎዳ፣ የህያዋን ደህንነትና የተፈጥሮ ስነውበት መጠበቅን አላማ ያደረገ ነው፡፡ በአዋጁ የአከባቢ
ደረጃዎች ማለትም የውሃ ጥራት ደረጃ፣ የአካባቢ አየር ጥራት ደረጃ፣ የአፈር ጥራት ደረጃ እና የድምፅ ጥራት
ልቀት ደረጃ የወጣ ሲሆን ደረጃዎቹ በመጋቢት ወር 2000 ዓ.ም እንዲፀድቁ ተደርገዋል፡፡

13
የብክለት ቁጥጥሩን በተመለከተ የአካባቢ ደረጃዎችን መተላለፍ እንደማይቻል እንዲሁም በሚበክል ሰው ላይ

እርምጃ እንደሚወሰድ፣ ተገቢ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ቆሻሻን ለመቀነስ ጥረት መደረግ እንዳለበት፣ በካይ

የተበከለውን አካባቢ ማፅዳት እንዳለበት እና ጉዳቱ አስጊ ከሆነ በካይ ድርጅቶቹ መዘጋት እንዳለባቸው አቅጣጫ

ተቀምጧል፡፡

2.2.3. የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ አዋጅ 513/ 1999 የካቲት 5 ቀን 1999 ዓ.ም ፀድቆ በሥራ ላይ ውሏል:: አላማው ከደረቅ

ቆሻሻ የሚከተል አሉታዊ ተፅዕኖን መከላከል፣ጥቅሙን ማጎልበት፣እንዲሁም በዝቅተኛ የከተማ አስተዳደር

እርከን ደረጃ ታቅዶ የሚተገበር የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ መርሃ ግብርን ለመንደፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ ዝርዝር
ጉዳዮቹ ስለደረቅ ቆሻሻ አያያዝ ዕቅድ ዝግጅት፣ በከተሞች መካከል ስለሚደረግ የቆሻሻ ዝውውር፣ስለተለዩ
የቆሻሻ ዓይነቶች ማለትም ጠርሙስና ጣሳ፣ ስላገለገለ ጎማ፣ ምግብ ነክ ቆሻሻ፣ ከመኖሪያ ቤት ስለሚወገዱ
ቆሻሻዎች፣ ስለግንባታና ፍርስራሽ ቆሻሻ እና ስለፕላስቲክ ከረጢቶች ተብራርተዋል፡፡

2.2.4. የደህንነተ ህይወት ማሻሻያ አዋጅ

የደህንነተ ህይወት ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 896/2007 በሰውና በእንስሳት ጤና፣ በብዝሐ ሕይወት፣ በአካባቢ፣

በማኅበረሰቦችና በአጠቃላዩ በሀገር ላይ ከልውጥ ሕያዋን ሊደርስ የሚችለውን አሉታዊ ተጽእኖ ማስቀረት

ወይም ቢያንስ እስከ ኢሚንታዊነት ደረጃ ድረስ ማሳነስ እንዲሁም ዘመናዊ ጥበበ ሕይወትን ጨምሮ ለብዝሐ

ሕይወት ጥበቃና ዘላቂ አጠቃቀም የሚያገለግል ቴክኖሎጂ ተደራሽነትንና በቴክኖሎጂ ዝውውር መጠቀምን

ማሻሻልን አላማ ያደረገ አዋጅ ነው፡፡

2.2.5. የኢትዮጵያ ውሃ ሃብት አስተዳደር አዋጅ

የኢትዮጵያ የውሃ ሀብት በአግባቡ ተጠብቆና በተገቢው አስተዳደር ስር ለሕዝቦቿ ለላቀ ማህበራዊ እና

ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲውል ለማድረግ የውሃ ሀብት ጥበቃ፤ አጠቃቀምና አስተዳደር አዋጅ ማውጣት

አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በአዋጅ ቁጥር 197/1992 (የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ

ተወካዮች ምክር ቤት,1992 ዓ.ም) እና ይህ ለማስፈጸም የወጣው የኢትዮጵያ የውሃ ሀበት አስተዳደር

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 115/1997 (የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ

ተወካዮች ምክር ቤት, 1997 ዓ.ም) ፋብሪካ ተግባራዊ በሚደረግበት ጊዜ መታየት ያለበት የህግ ማእቀፍ ነው፡፡

የአዋጁ ዋነኛ አላማ የሃገሪቱን ውሃ ሀብት አጠቃቀም ለማረጋገጥ ሲሆን ይህም የውሃ ሀብቱ በአግባቡ ተጠብቆ ህዝቡ

ለማህበረዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም እንዲያውለው ለማደረግ ነው፡፡ በተጨማሪም አዋጁ ሲወጣ ሌላው አላማ ውሃን

14
ሊበክሉ የሚችሉ ማንኛውንም ጎጅ የሆኑ ነገሮችን ለማስወገድ እና የውሃ ሀብት አያያዙ በተገቢው ተፈጻሚ እየተደረገ

እንደሆነ ለማረጋገጥ ነው፡፡ ለዚህም ፋብሪካው በከተማ አስተዳደሩ ተቆፍረው ለአግልግሎት የተዘረጉ የውሃ መስመሮች

ለዚህ ፋብሪካም በቂ ይሆናል ተብሉ አይታሰብም ስለሆነም የፕሮጀክቱ ባለቤት በቀጣይ በግቢው ወስጥ ለራሳቸው ጥልቅ

ጉድጓድ ውሃ በማስቆፈር መጠቀም አስበዋል፡፡ በተለይ የደንቡ አንቀጽ 3 የውሃ ፈቃድ ማመልከቻን በሚመለከት

እንዲሁም አንቀጽ 5 ጥቅም ላይ የዋለን ውሃን ስለመልቀቅ የሚሉ አንቀጾች እጅግ በጣም አስፈላጊዎች ቢሆኑም

በአጠቃላይ ሊካሄድ የታሰበው ፕሮጀክት ከውሃ ብክለትና ውሃ አጠቃቀም ጋር የተገኛኑ ተግባሮች ስለአሉት ሁሉንም

የአዋጁንና ደንቡን ድንጋጌዎች ተከትሎ ካልሰራ ተጠያቂነትን ሊያስከትልበት ይችላል፡፡

2.2.6. ስለ አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ የወጣ አዋጅ

አሰሪና ሰራተኛ የስራ ግንኙነታቸውን መሰረታዊ በሆኑ መብቶችና ግዴታዎች ላይ ተመስርተው የኢንዱስትሪ

ሰላምን በመፍጠር ለአገራችን ሁለንተናዊ እድገትና ልማት በመተባበር በጋራ እንዲሰሩ ማድረግ ጠቃሚ በመሆኑ

ሰራተኞችና አሰሪዎች የየራሳቸውን ማህበሮች በየግላቸው በማቋቋም በመረጧቸው ተዎካዎች የህብረት

ድርድር የማድረግ መብት እንዲኖራቸው፤ በመካከላቸውም የሚነሳ የስራ ክርክር በተቀላጠፈ መንገድ መፍትሄ

እንዲያገኝ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ፤ እና የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አስተዳደርን

በተለይም የስራ ሁኔታን፤ የሙያ ደህንነትን፤ ጤንነት እና የስራ አካባቢን በተመለከተ በህግ መሰረት ቁጥጥር

የሚያደርግ አካልን ስልጣንና ተግባር በማጠናከር በህግ መወሰን በማስፈለጉ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ

1156/2011 ወጥቷል (የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት, 2011

ዓ.ም)፡፡ በዚህ አዋጅም በተላይ ክፍል ሰባት፤ ምዕራፍ አንድ፤ አንቀፅ 92 እና 93 ላይ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ

በአሰሪና በሰራተኛው መካከል ሊኖር የሚገባውን ዝርዝር ሁኔታ በዚህ መልኩ ተገልጧል፡፡ አንቀፅ 92. የአሰሪ

ግዴታዎች፡፡

1. ማንኛውም አሰሪ የሰራተኖችን ደህንነትና ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ የሚያስፈልጉትን እርምጃውች

ይወስዳል በተለይም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ፡-

2. ሰራተኞች የሚሰሩት ስራ ሊያስከትልባቸው ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ የሚደርስ ጉዳትን


ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው ጥንቃቄ ተገቢውን ስልጠና ይሰጣል፤ መመሪያ የተሰጣቸው መሆኑንም ያረጋግጣል፤
በተጨማሪም የአደጋ ተከላካይ ሰራተኛ ይመድባል፤ የሙያ ደህንነትና ጤንነት የሚከታተል ኮሚቴ ያቋቁማል
የኮሚቴው አቋቋም ዝርዝር ሚኒስቴሩ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

3. ለሰራተኞች የአደጋ መከላከያ መሳሪያ ልብስና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤ ስለአጠቃቀሙም መመሪያ
ይሰጣል፡፡

15
4. በስራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና አደጋዎችን ይመዘግባል ለስራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ አገልግሎት
ያስታወቃል፡፡

5. እንደ ስራው ጸባይ አዲስ ለሚቀጠሩ ሰራተኞች በራሱ ወጭ የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው እና በአደገኛ
ስራ ላይ የሚሰሩ ስራተኞችም እንደ አስፈላጊነቱ የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡

6. የድርጅቱ የስራ ቦታና ግቢ በሰራተኞች ደህንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

7. በድርጅቱ ልዩ ልዩ የስራ ሂደት ያሉት ፊዚካላዊ፤ ኬሚካላዊ፤ ባዩሎጂካዊ፤ “ኢኮኖሚካዊና” ስነ ልቦናዊ ምንጮችና

ምክንያቶች በሰራተኞች ደኅንነትና ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ተገቢውን ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡

አንቀፅ 93. የሰራተኛ ግዴታዎች፡፡ ማንኛውም ሰራተኛ ንዑስ አንቀጽ፡-

2. በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሳሪያዎች ላይ የሰራተኞችን ደህንነትና ጤንነት የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ እና

የሚደርሰውንም ማንኛውንም አደጋ ወዲያዎኑ ለአሰሪው ያሳውቃል፡፡

3. አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው ያልቻለውን ማንኛውንም ሁኔታ

እንዲሁም በስራ ሂደት ወይም ከስራ ጋር ግንኙነት ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ ወይም ጉዳት ለአሰሪው

ያሳውቃል፡፡

4. የራሱን ወይም የሌሎችን ደኅነት ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን አደጋ መከላከያዎች፤ የደህንነት መጠበቂያ

መሳሪዎችን በትክከል ጥቅም ላይ ያውላል፡፡

2.2.7. የሕዝብ ጤና አጠባበቅ አዋጅ

የሕዝብ ጤና አጠባበቅ አዋጅቁጥር 2000/1992 (የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች

ምክር ቤት,1992 ዓ.ም) ውስጥ የተካተቱ አብዛኞቹ አንቀጾች ከፋብሪካው ጋር የተገናኙ ቢሆንም ከነዚህ ውስጥ በቀጥታ

ግንኙነት ያላቸውንና ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ ጥቂት አንቀጾች ቀጥሎ ተዘርዝረዋል፡፡

አንቀጽ 10. ስለመጠጥ ውሃ ጥራት አጠባበቅ፡፡ በዚህ አንቀጽ ስር ያሉ ንኡስ አንቀጾች በጤና አጠባበቅ ባለስልጣን ጥራቱ

ካልተረጋገጠና ፈቃድ ካልተገኘ በስተቀር የጉድጓድ ውሃ ምርት ማምረትና ከኢንዱስትሪ የሚወጣ ጤና የሚበክል

ያልታከመ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ውሃ አካላት ወይም የውሃ አካላት መገኛ ቦታ መልቀቅ የተከለከለ መሆኑን ይገልጻል፡፡

አንቀጽ 11 ስለሥራ ነክ ጤና አጠባበቅ እና ስለመሳሪያ አጠቃቀም፡፡ በዚህ አንቀጽ ስር ያሉ ንኡስ አንቀጾች ፋብሪካው

ለሚቀጥራቸው ሰራተኞች የስራ ነክ ጤና አጠባበቅ ማድረግ እንዳለበትና ከመጠን በላይ ድምጽ በሚያሰማ ወይም

በሚያወጣ መሳሪያ መጠቀም የተከለከለ ሲሆን መጠቀም ካስፈለገ ግን የድምጽ መቀነሻ ማስገባት እንዳለበት ይደነግጋል፡፡

16
አንቀጽ 18. ለግንባታ ስራዎች፣ ቅድመና ድህረ የጤና አጠባበቅ ፈቃድና ምዝገባ ስለማስፈለጉ፡፡ ፕሮጅቱ ከግንባታ እቅድ

አንስቶ እስከ ግንባታው ፍጻሜ ድረስ በዚህ አዋጅ መሰረት በሚወጣው ደንብና መመሪያ መሰረት ከጤና አጠባበቅ

ባለስልጣን አስፈላጊውን ፈቃድ የማግኘትና የመመዝገብ ግዴታ ያለበት መሆኑን እና የመጸዳጃ ቤት ከግንባታው ጋር

አብሮ መሰራት እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም የፕሮጀክት ባለቤቱ እነዚህንና ለወደፊት የሚወጡ ደንብና

መመሪያዎችን ታሳቢ አድርጎ መንቀሳቀስ ይጠበቅበታል፡፡

2.3. ደንቦች
የኢንዱስትሪ ብክለትን ለማስወገድ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣ ደንብ ቁጥር 159/2001 መሠረት ፋብሪካዎች በካይ

ነገር ማመንጨት የለባቸውም፡፡ ይህ ካልተቻለ የሚመለከተው የአከባቢ ደረጃ ከተፈቀደው ጣራ ሳያልፍ አመንጭቶ

አከባቢያዊ ተቀባይነት ባለው መንገድ ማስወገድን ያስገድዳል፡፡ ማንኛውም ፋብሪካ፣መሳሪያው ግብዓቱና ምርቱ

በአከባቢ፣በሰውና በእንስሳት ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳያስከትል የማደረግ ግዴታ አለበት፡፡ስልጣን የተሰጠው የአከባቢ

መስሪያ ቤት በአከባቢ ደረጃ የተደነገገውን የብክለት ጣራ በማለፍ ከፍተኛ ደረጃ በማስከተሉ እንደማይቀር ላመነበት

ፋብሪካ የአስጊ ሁኔታውን የሚያስቀር እርምጃ እንዲወስድ የጹሁፍ ትዕዛዝ መሰጠት አለበት፡፡

2.4. ሌሎች ህጎች


የተሸሻለው የወንጀል ህግ (አንቀጽ 514-524) በአከባቢ ላይ የሚፈፀሙ የአከባቢ ብክለት ወንጀሎች ማለትም ደኖችን

በመጨፍጨፍ የእርሻ ቦታዎችን ማስፋፋት፣የእንስሳት ግጦሽ ቦታን መበከል፣አደገኛ ቆሻሻዎችን በአግባቡ ያለማስወገድ

እና ሌሎች ከአከባቢ ጋር የሚፃረሩ ወንጀሎችን መፈፀም እንደ ከባድ ወንጀል እንደሚቆጠር ተደንግጓል፡፡

2.5. ተቋማዊ አደረጃጀት

በአዋጅ ቁጥር 916/2008/ መሠረት የፌዴራሉ የአካባቢ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ሚኒስቴር የተቋቋመ ሲሆን የአካባቢ

ደህንት ጉዳዮችን በተመለከተ በበላይነት የመምራትና የማስተዳደር ኃላፊነት አለበት፡፡ በዚህም መሠረት በየክልሉ የአከባቢ

ጥበቃ መስሪያቤቶች ተቋቁመዋል፡፡

የክልል የአካባቢ ጥበቃ መ/ ቤት ኃላፊነቶች

• የክልሉን የአካባቢ ሁኔታ መከታተል፣ ጥበቃና ቁጥጥር ማድረግ፣

• የፌዴራል የአካባቢ ደረጃዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ፣ ወይም የጠበቁ ደረጃዎችን ማውጣት፣

• የየክልላቸውን የዘላቂ ልማት ሁኔታ በተመለከተ ዘገባ ማዘጋጀት እና ሚኒስቴሩ ማቅረብ፣

በአማራ ክልል የአከባቢ ጥበቃ የደንና የዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን እስከ ቀበሌ እና ከተማ አስተዳደር ድረስ

የተዋቀረ ሲሆን እስከ ወረዳ ባለው መዋቅር የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ጥናቶችን እየገመገመ የይሁንታ ምስክር ወረቀት

17
የሚሰጥ ሲሆን የአካባቢ ምርመራና ቁጥጥርም ያደርጋል፡፡ በአማራ ክልል በተዘጋጀው ጥቅል የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ

መመሪያ ውስጥ ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ የሚያስፈልጋቸው ፕሮጀክቶች የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው

አማካሪዎች የአካባቢ አማካሪነት ተፅዕኖ ግምገማ የሙያ ፈቃድ ባላቸው ባለሙያዎች እንዲጠና እና ሪፓርቱ በሶስት

ደረጃ ማለትም በክልል፣ በዞን ወይም በከተማ አስተዳደሮች፣ ወይም በወረዳ ደረጃ ቀርበው (ባለስልጣኑ ባወጣው የአሰራር

መመሪያ መሰረት) ቀርቦ ተገምግሞ የተሟላ ሲሆን ፕሮጀክቱ እንዲተገበር ለፕሮጀክት ባለቤቱ የአካባቢ ይሁንታ ፈቃድ

ይሰጠዋል፡፡

በዚህም መሰረት ነው ይህ ሙሉ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ሪፓርት በኢትዮ ግሪን የአከባቢ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ

ጉዳዮች አማካሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተዘጋጀ ነው፡፡ ለፕሮጀክቱ ባለቤት የሚሰጠው የአካባቢ ይሁንታ

ምስክር ወረቀት በየአመቱ መታደስ የሚገባው ሲሆን የሚታደሰውም የውስጥ የአካባቢ ምርመራ ሪፓርት እንዲቀርብ

ሲደረግ ነው፡፡

3. የፕሮጀክት ገለፃ

የዚህ ፕሮጀክት ስራ አስኪከጅ የሆኑት ቢኒያም አእምሮ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደብረ ማርቆስ ከተማ

መንቆረር ክፍለ ከተማ ቀበሌ 11 በ 2 ሄክታር ቦታ ላይ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት በማቋቋም እየተገበሩ

ያሉ ሲሆን ፕሮጀክቱ በሙሉ አቅሙ ሲሰራ በአመት 18,500 ካሬሜትር እምነበረድ በማምረት ለገብያ ያቀርባል፡፡

የፕሮጀክቱ የኢንቨስትመንት ወጪ ብር 126,062,551 ብር ሲሆን ለ 143 ዜጎች ቋሚእና ጊዚያዊ የስራ እድልን

ይፈጥራል፡፡ የፕሮጅክቱ የትግበራ ጊዜ አስር አመት ሲሆን ለዚህ ጥናት የመስክ መረጃ በተሰባሰበበት ወቅት ፕሮጀክቱ

የሚያርፍበት ቦታ ቀደም ባሉት አመታት ጀምሮ ከ 3 ኛ ወገን ጸድቶ የቆየ ሲሆን ባለሃብቱ ባቀረቡት የኢንቨስትመንት

ጥያቄ መሰረት የከተማ አስተዳደሩ የፕሮጀክቱን አስፈላጊነት ከግምት ዉስጥ በማስገባት ይሄንኑ ፕሮጀክት ሊፈቅድላቸዉ

ችሏል፡፡

3.1. ስለፕሮጀክቱ የተለያዩ አማራጮች

ይህንን ፕሮጀክት ተግባራዊ ለማድረግ ከአካባቢ ተፅዕኖ መቀነስ አንጻር የሚከተሉት አማራጮች ተለይተዋል፡፡

3.1.1. አማራጭ አልቦ (Zero alternatives)

አማራጭ 1፡ ፕሮጀክት ሳይካሄድ ቢቀር፤ ፐሮጀክቱ ካልተካሄደ በግንባታ እና በሌሎች የፕሮጀክቱ ምዕራፎች የሚኖሩ

አሉታዊ ተጽዕኖዎች አይከሰቱም፡፡ ነገር ግን ተግባራዊ ካልተደረገ አውንታዊ ተጽዕኖዎች ማለትም የፕሮጀክቱ ባለቤት

የሚያገኘውና ለመንግስት የሚኖረው የግብር ገቢ ሊኖር አይችልም፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ፕሮጀክቱ ስራ ሲጀምር

የሚኖረው የስራ እድል፣ ለአካባቢው የምጣኔ ሀብት እድገትና መሬቱን ለበለጠ ጠቀሜታ የማዋል እድል አይኖርም፡፡

18
አማራጭ 2፡ ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ቢደረግ፤ ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲደረግ በዚህ ሪፓርት ውስጥ የተዘረዘሩት አሉታዊ

ተፅዕኖዎች የሚኖሩ ቢሆንም የፐሮጀክቱ ባለቤት ትርፍ ይጨምራል፣ መሬቱ የተሻለ አጠቃቀም ይኖረዋል፣ የስራ እድል

ይኖራል እንዲሁም የአካባቢውና የኢንዱስትሪ ክፍለ ኢኮኖሚ እድገት ላይ አወንታዊ አስተዋጽኦ ይኖረዋል እንዲሁም

የፕላስቲክ ውጤቶች ምርት ለአካባቢው ማህበረሰብ በተመጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ ያስችላል፡፡

3.1.2. የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አማራጭ

ቢቤት ትሬዲንግ ለማቋቋም ያሰበዉ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት የፍሳሽ ቆሻሻን አየያዝና አወጋገድ

በተመሇከተ በፕሮጀክቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚገነቡ የፍሳሽ ቆሻሻ ገንዳዎች/ሴፕቲክታንክ/እንዱጠራቀም እና

እንዱታከም ከተደረገ በኋሊ ሲሞሊ በማሽኖች በማስመጠጥ ህጋዊ በሆኑ እና በተዘጋጁ የፍሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ

ጉድጓዶች የሚወገድ ይሆናል፡፡

አማራጭ 1. የፌሳሽ ቆሻሻውን በፕሮጀክቱ ውስጥ እስከመጨረሻው ማጣራት (ማከም)፡፡ ፕሮጀክቱ የራሱ የሆነ የፍሳሽ

ማጣሪያ በመትከል ፍሳሹን እስከ መጨረሻው በማከም ለአትክልት ማጠጫ ጥቅም ላይ ሊውል የተደረገውን ወደ

አካባቢው መልቀቅ፡፡ ይህ አማራጭ በፕሮጀክቱ ላይ ተጨማሪ ወጭ የሚያስከትል ሲሆን ወደ አካባቢው ሙለ በሙለ

ሳይጣራና ደረጃውን ያልጠበቀ ፌሳሽ መለቀቁን ተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት ከደረሰበት የህግ ተጠያቂነት ያስከትላል፡፡

ስለሆነም ይህ አማራጭ የፍሳሽ ማጣሪያ ግንባታው ከተጠናቀቀ በኋሊ ስራ የሚጀምር ከሆነ ራሱን ችሎ ፍሳሹን

ስለሚያክም በሚፈሌገው የጊዜ ሰሌዳ እንዱሰራ ይደረጋል፡፡

አማራጭ 2. ፍሳሽ ቆሻሻውን በከፊል በማከም በአካባቢው ወዯሚገኘው ማፊሰሻ መልቀቅ፡፡ የዚህ አማራጭ ጥሩ ጎኑ

በፕሮጀክቱ ላይ ለፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ የሚያስፈልገዉን ግንባታና የሰው ሀይሌ ወዘተ መመደብ ስለማያስፈሌገው

ወጨውንም ይቀንስለታሌ፡፡ ያልተጣራ ፌሳሽን ወደ አካባቢው መሇቀቅ ምክንያት በፕሮጀክቱ ሊይ የሚኖረውን የህግ

ተጠያቂነት ይጨምራል፣ ከአካባቢ አጠባበቅ አንጻርም የፕሮጀክቱን ተቀባይነት ይቀንሰዋል፡፡

3.1.3. የጥሬ እቃ ምንጭ አማራጭ

ለፕሮጀክቱ የሚሆነው ዋናው ጥሬ እቃ የእምነ በረድ ማዕድን ሲሆን ይህ ማዕድን ከምዕራብ ጎጃም ዞን ከሚገኙ

ወረዳዎች፣ከአዊ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎችና ከቤኒሻንጉል ክልል አሶሳ በመግዛትና በማስመጣት ለማምረት የታሰበ መሆኑን

ከቢቤት ትሬዲንግ የፕሮጀክት አዋጭነት ጥናት የካቲት 2022 ለመረዳት ተችሏል፡፡

አማራጭ 1፤ የእምነበረድ እና ግራናይት ፋብሪካ ግብዓት የመግዛት አማራጭ፡- ይህ አማራጭ ግብዓቱ በአማራ ክልል
ከሚገኙ የማዕድን አዉጭዎች ጥሬ ማዕድኑን ስለሚገዛና በተለይ በምዕራብ ጎጃምና በአዊ ዞን ፍቃድ ያላቸዉ ጥራቱን

የጠበቀ እመነ በረድና ግራናይት ማዕድን አዉጭዎች ስለሚገዛ ጥራቱን ለማረጋገጥ የሚባክነውን ጊዜ እና ወደ ቆሻሻነት

የሚለወጠውን ተረፈ ምርት ስለሚቀንስ የተሻለ አማራጭ ነው፡፡

19
3.1.4. የኤሌክትሪክ ሀይል ምንጭ አማራጭ

አማራጭ 1፡ ከአገሪቱ የኤሌክትሪክ ሀይል መረብ (ግሪድ) ሀይል ማግኘት፤ ፕሮጅከቱ የኤሌክትሪክ ሀይል በመጠቀም
ምርቱን ለማምረት አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ይህ የሀይል ምንጭ አቅርቦት የሚመቻቸው የደብረ ማርቆስ ከተማ

ለኢንዱስትሪ መንደሩ ከሚዘረጋው መስመር ሲሆን የሃይል ምንጩ ካለው አካባቢያዊ ተዛማጅነት አኳያ ተመራጭ ስለሆነ

ይህም ለፕሮጀክቱ ባለቤትም ሆነ ለአካባቢው ስነ ምህዳር ደህንነት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል፡፡

አማራጭ 2፡ ነዳጅ የሚጠቀሙ የኤሌክትሪክ ማመንጫዎችን መጠቀም፤ ፕሮጀክቱ የሚፈልገውን ኃይል


ለማመንጨት ነዳጅ መጠቀም ጥሩ አማራጭ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በየጊዜው የሚቆራረጥ የኤሌክትሪክ ሀይልን

ለመተካትና የከተማ አስተዳደሩ የሚያቀርበውን የኤሌክትሪክ ሀይል አቅርቦት ከመጠበቅ በነዳጅ የሚሰራ “ጀኔሬተር”

መጠቀም ጥሩ አማራጭ ነው፡፡ ይሁን እንጅ በነዳጅ የሚሰራ ጀኔሬተር የድምጽ ሁከት ከማስከተሉ በተጨማሪ

የሚያወጣው ጭስ አየር ይበክላል፤ እንዲሁም የነዳጅ ዋጋ ከኤሌክትሪክ ዋጋ በበለጠ ወጭ ያስወጣል፡፡ ከአካባቢ ብክለት

አይን ሲታይ ነዳጅ አካባቢን ሚበክልና የአለምን ሙቀት የሚጨምር ሲሆን በኢትዮጵያ የሚመረተውና የሚከፋፈለው

የኤሌክትሪክ ሀይል ግን ከውሃ የሚፈጠር ስለሆነ ታዳሽ በመሆኑ በአካባቢ ላይ የሚያሳድረው ብክለት አነስተኛ ነው፡፡

ከላይ በዝርዝር ከተመለከቱት አማራጮች መካከል ለታቀደው ፕሮጀክት የተሻለ የሆነውን ለመወሰን የጥናት ቡድኑ

አባላት ቀጥሎ በተቀመጠው የማወዳደሪያ መስፈርትና ሰንጠረዥ ተጠቅመው የተሻለውን መርጠዋል፡፡ የማወዳደሪያ

መስፈርቶች ምጣኔ ሀብታዊ ጠቀሜታ (የመነሻ እና ስራውን ለማስኬድ የሚያስፈልገው መዋእለ ንዋይ አነስተኛነት)፣

ለአካባቢ እንክብካቤ ያለው ጠቀሜት፣ እና ስራ ላይ ለማዋል ያለው ምቹነት ናቸው፡፡ በእነዚህ የማወዳደሪያ መስፈርቶች

ስር ለእያንዳንዱ አማራጭ ከ 1 እስከ 10 ነጥብ እንዲሰጡ ከተደረገ በኋላ (10 ለጥሩ 1 ለመጥፎው አማራጭ) የአማካዩ

ነጥብ ድምር ለማወዳደሪያነት ተወስዷል፡፡

ሠንረተዥ 3፡ የፕሮጀክቱ አማራጮች

ጉዳይ አማራጭ ምጣኔ ሀብታዊ አካባቢ ለመጠቀ አጠቃላይ የተሻለው


ጠቀሜታ እንክብካቤ ም ነጥብ
ጠቀሜታ ያለውም አማራጭ
ቹነት
አማረጭ ፕሮጀክቱ ሳይተገበር ቢቀር 1 8 ጠ/አ 9

ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ቢደረግ 7 4 5 16


የጥሬእቃ የእምነ በረድና ግራናይት ብሎክ ማእድን ከህጋዊ 8 8 9 27 
ማዕድን አዉጭዎች መግዛት
ምንጭ
የኤሌክትሪክሀይ ከአገሪቱ የኤሌክትሪክ ሀይል መረብ ግሪድ) 9 8 10 27 
ልምንጭአማራ ሀይልማግኘት
ጭ ነዳጅ የሚጠቀሙ የኤሌክትሪክ ማመንጫዎችን 6 6 4 16
መጠቀም፤

20
የፍሳሽ ቆሻሻ የፍሳሽ ሽቆሻሻውን በፕሮጀክቱ ውስጥ በሴፕቲክ 8 9 7 24 
አያያዝ ታንክ በማጠራቀም ሲሞላ ወደ ህጋዊ የማስወገጃ
አማራጭ ቦታ በመጓጓዝ ማስወገድ፡፡

ፌሳሽ ቆሻሻውን ከፊብሪካዉ ዉጭ ወደ 3 4 9 16


አካባቢው የፍሳሽ መውረጃ መልቀቅ

ማሳሰቢያ፡- ለእያንዳንዱ ማወዳደሪያ መስፈርት ከ 1 እስከ 10 ነጥብ እንዲይዝ የተደረገ ሲሆን፣ 10 የሚሰጠው በጣም
ጠቃሚ ለሆነው ሲሆን 1 ደግሞ ለማይጠቅመው (ጉዳትላለው) ነው፡፡ በእያንዳንዱ ጉዳይ ስር ከተቀመጡት አማራጮች
ውስጥ አጠቃላይ ውጤቱ ከፍተኛ የሆነው ለፕሮጀክቱ በአጥኝ ቡድኑ የተመረጠው አማራጭ ሆኗል፡፡

3.2. ግብዓቶች
ቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ማምረቻ የሚጠቀማቸዉ ዋና ዋና ግብአቶች ከሃገር ዉስጥ የሚገኙ እምነ

በረድና ግራናይት ማዕድን እነዚህ ግብአቶች በፕሮጀክት ባለቤቱ ከህጋዊ ማዕድን አዉጭዎች ተገዝተዉ የሚቀርቡ
ይሆናል፡፡

3.3. በምዕራፎች የተከፋፈለ የፕሮጀክቱ የትግበራ የጊዜ ሰሌዳ


የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት ከየካቲት / 2016 ዓ.ም ጀምሮ ግንባታ ስራዉን

የሚጀምር ሲሆን የግንባታ ስራዉ 2 አመት የሚፈጅና ከሚያዚያ 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት

እንደሚጀምር ይገመታል፡፡ ከሚያዚያ 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 2096 ፕሮጀክቱ በሙሉ አቅሙ ስራዉን የሚያካሂድ

ይሆናል፡፡ የፕሮጀክቱ የትግበራ ምዕራፎች በጥቅሉ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተመለከተ ሲሆን በእያንዳንዱ ምዕራፍ

ስር ያሉ ዝርዝር ተግባራት ደግሞ ከሰንጠረዡ ቀጥሎ ተዘርዝረዋል፡፡

ሠንጠረዥ 4፡ የፕሮጀክት ትግበራ እና የሚካሄድበት ጊዜ ሰሌዳ

ተ.ቁ የሚከናወንበት ጊዜ
የፕሮጀክት ምዕራፍ
ከ እስከ
1 የግንባታ ስራ ማካሄድ ከየካቲት 2016 ሚያዚያ /2018 ዓ.ም
በሙሉ አቅሙ ምርት ማምረት ግንቦት/ 2017 ዓ.ም የካቲት/2096.ም
2 የመዝጊያ ምእራፍ ከየካቲት/ 2095 ዓ.ም ሰኔ 2096 ዓ.ም

ይህ የቢቤት የግራናይትና እምነ በረድ ፋብሪካ ፕሮጀክት የግንባታ፤ትግበራ እና ምርት የፕሮጀክት ማጠናቀቂያ
ምእራፎች አሉት፡፡በእያንዳንዱ ምዕራፍ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ቀጥለው ተዘርዝረዋል፡፡
3.3.1. በግንባታ ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት
 መሬቱን ለታቀደለት ፕሮጀክት እንዲዉል ማስፈቀድና የምስክር ወረቀት ማግኘት (የተከናወነ ተግባር)
 የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ጥናት በማካሄድ የአካባቢ ይሁንታ ፈቃድ ማግኘት
 የፕሮጀክቱን ንድፍ ሰርቶ ማጠናቀቅና በሚመለከተዉ አካል ማስጸደቅ

21
 ለስራዉ የሚያስፈልገዉን ገንዘብ ማዘጋጀት
 ግንባታዉን ለማከናወን የቻራታ ሰነድ ማዘጋጀት
 ግንባታዉን ለማከናወን ግልጽጫራታ ማዉታት
 ግንባታዉን የሚያከናዉነዉን የግንባታ ተቋራጭ መቅጠርና ዉል መያዝ
 ለፕሮጀክቱ የሚውለ ማሺነሪዎችን ከአቅራቢዎች ጋር በመገናኝት ለመግዛት ውል በመያዝ መግዛት
 የሚዘጋጀውን የአካባበቢ አያያዝ እቅድ ተግባራዊ እንዲደረግ የግንባታ ተቋርጩ እና ተቆጣጣሪው ውል ይዞ
መስጠት
 የማጠናቀቂያ ስራ መስራት (ቀለም፣ ኮርኔስ፣ የወለል ንጣፍ፣ የኤላክትሪክና የውሃ መስመሮችና ቁሳቁሶች፣
የበርና መስኮት ወዘተ ስራዎችን ማካሄድ እንደ ክፍሎቹ ባህሪ)
 በግንባታው ምክንያት የተፈጠሩ ቆሻሻዎችን ማሰባሰብና የከተማ ማዘጋጃቤቱ በሚፈቅደው ቦታ አጓጉዞ
መድፊት
 ለግንባታው የሚያስፈልጉ ጥሬ እቃዎችን መግዛትና ወደ ፕሮጀክቱ ቦታ ማጓጓዝ፣
 ሁለት ክፍል ያለው (አንድ ለሴትና አንድ ለወንድ) ጊዜያዊ መጸዳጃ ቤት ማዘጋጀት (በግንባታ ተቋራጩ
የሚከናወን ተግባር)
 ሰራተኞችን መቅጠርና ማሰልጠን
 የሙከራ አገልግሎት መጀመር
 ከሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት አገልግሎቱን ለመስጠት ፈቃድ ማግኘት

3.3.2. በምርት ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት


 ጥሬ እቃዎችን በማህበረሰቡ አማካኝነት ሰብስቦ ማዘጋጀትና ወደ ፋብሪካው ማጓጓዝ፣
 ምርቶችን ማምረት
 የጥራት ምርመራ (የቤተ-ሙከራ) ማካሄድ
 ምርቶችን ለገበያ ማቅረብ፣
 የማስታወቂያ ስራ መሰራት
 ፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻዎችን ማስተዳደር
 የአካባቢ አያያዝ እቅድን መተግበር
 ለመንግስት አስፈላጊውን ግብርና ሌሎች የአገልገሎት ክፍያዎችን መፈጸም

.3.3.3. በፕሮጀክት መዝጊያ ምዕራፍ የሚከናወኑ ተግባራት

 የተቀጠሩ የፕሮጀክቱ ሰራተኞች በሌላ ተመሳሳይ ወይም አማራጭ ስራ እንዲቀጠሩ ማድረግ ወይም በውሉ
መሰረት ካሳ በመክፈል ማሰናበት፣
 ፕሮጀክት የመዝጊያ እቅድ ማዘጋጀት ወይም/እና የአካባቢ አያያዝ እቅዱን መከለስ
 ማሽኖችና ሌሎች መስሪያ መሳሪያዎችን ለዳግም ኡደት ወይም ለሌላ ተመሳሳይ ስራ የሚፈልጋቸው ካለ
ማስታወቂያ በመንገር ከተገኘ ውል መያዝ፣
 ግንባታዎችና ማሽኖች ማፈራረስ አስፈላጊ ከሆነ (አስፈላጊ ፈቃድ/ዶች ያለውን የግንባታ አፍራሽ መቅጠር)
 ግንባታው ሲፈርስ ጉዳት ሊደርስባቸው የሚችሉ ንብረቶች ካሉ ቦታ መቀየር፣ በአጎራባች ለሚገኙ
ፕሮጀክቶችም ማስጠንቀቂያ መስጠት (በወቅቱ በሚኖረው ህግ መሰረት) ፣
 በግንባታዎች ላይ የተገጠሙና እንደገና ጥቅም የሚሰጡ ማሽኖችና ቁሳቁሶችን በጥቃቄ በማንሳት መሸጥ፣
 የማምረቻ፣ አስተዳደርና ሌሎችንም ግንባታዎችን ማፈራረስ፣
 የተተከሉ ማሽኖችንና ሌሎች መሳሪያዎችን መንቀል፣
22
 በግቢ ውስጥ የተፈጠሩ ጉድጓዶች በመድፈን ቦታውን በፊት እንደነበረው ማስተካከል፣
 ቦታውን ለማስተካከል ጥቅም ላይ ያልዋለውን ቆሻሻ ወደ ሚፈቀደው ቦታ ወስዶ መድፋት፣
 የፕሮጀክቱን ቦታ በማስተካከል ማስረከብ ወይም በሚመለከተው አካል ሲፈቀድ ለሌላ ፕሮጀክት መጠቀም
 ስለ ፕሮጅቱ መዘጋትና የተወሰዱ ጥንቃቄዎች ወዘተ የሚገልጽ ሪፓርት ለተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት ማቅረብ
3.4. የቴክኖሎጅ አይነትና የቴክኖሎጅ አጠቃቀም ገለጻ

ፕሮጀክቱ የሚከተሉትን ማሺኖች በመግዛት ምርት ለማምረት ያቀደ ሲሆን የማሺኖቹ ጠቅላላ ዋጋ ብር
126,062,551 ብር ነዉ፡፡ለፕሮጀክቱ የ.ሚያስፈልጉት የማሺኖች አይነትና የዋጋ ዝርዝር እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

ሠንጠረዥ 5፡ ለእምነ በረድ የማዕድን አለት መቁረጫ ማሽነሪዎች

ተ. ዝርዝር HLQ_1600 HLQY-2300/2500


1. Max blade diameter mm 1600 230/250
2 Cross bram length mm 6000 7600/7800
3 Cutting length mm 3500 3500
4 Cutting width mm 2000 2000
5 Lifting strock mm 800 1350
5 Power of main monitor Kw 55(4p) 55(4p)
7 Power of pump motor Kw 4 4
8 Power of strock motor Kw 2.2 2.2
9 Power of vertical motor Kw 1.1 1.1
10 Gross power Kw 62.3 62.3
11 Gross weight Kg 10000 13000/14000
12 Diamenssion mm 65000*5000*4000 7800*5000*4500

ምንጭ፡- ከቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድ እና ግራናይት ፋብሪካ የአዋጭነት ጥናት 2022 የተወሰደ

3.5. የአመራረትሂደት
ፕሮጀክቱ የተለያየ መጠን ያላቸዉን የእምነ በረድ ምርቶች እያመረተ ያለ ሲሆን የአመራረት ሂደቱ
እንደሚከተለው ይቀርባል፡-

የጥሬ እቃ ዝግጅት፡- የጥራት ደረጃዉን የጠበቀ እምነ በረድና ግራናይት ማዕድን ከህጋዊ ማዕድን አዉጭዎች ገዝቶ

ማቅረብ

 የጥራት ምርመራ (የቤተ-ሙከራ) ማካሄድ

 ወደ እምነ በረድ መቁረጫ ማሽን ማስገባት

 በእምነ በረድ መቁረጫ ማሽኑ ቅርጽ ማዉጫዉ ማሽን አማካኝነት የተለያየ መጠን ያላቸዉን የእምነ በረድ
ዉጤቶችን ማምረት
 የእምነ በረድ ብሎክ አለቶችን ወደ አለት መቆራረጫ ማሽን ማስገባት

23
 የቀረበዉን ማዕድን በሚፈለገዉ መጠንና ቀርጽ መቆራረጥ
 የግራናይት ማዕድኑን ቅርጽ የማስያዝና የማስዋብ ሂደት
 በፋብሪካ በተለያየ መጠንና ቅርጽ የተሰራዉን እምነ በረድና ግራናይት የማሸግ ሂደት
 ምርቱን መጫንና ወደ ገብ ያ የማቅረብ ሂደት

3.6. የምርት አይነት

ፕሮጀክቱ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የተለያየ መጠን ያለዉን የእምነ በረድ እና የግራናይት ምርቶችን በማምረት ለገብያ

በማቅረብ የግንባታ ዘርፍን መደገፍ ሲሆን በዚህም በተለያየ የእምነ በረድ ዉፍረትና ቁመት በማምረት ለገብያ

ለማቅረብ እያመረተ ይገኛል፡፡ የግንባታ ወጪ

የፕሮጀክቱ ባለቤት ለፕሮጀክቱ ማቋቋሚያ በተፈቀደላቸዉ 2 ሄክታር ቦታ ላይ ግንባታዉን ጀምረዉ ለማጠናቀቅ

25,539,000 ብር ተመድቧል፡፡ ግንባታዉ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ክፍል፤ የምርት ፍትሻ ክፍል፣ መጸዳጃ ቤት እና

የሰራተኞች የልብስ መቀየሪያ ክፍሎችአሉት፡፡

3.7. የሰው ኃይል


ፕሮጀክቱ ለ 143 ቋሚእና ጊዚያዊ የሰው ኃይል የስራ እድል የሚፈጥር ሲሆን ብር 2877841.20 ብር አመታዊ ደመወዝ

የሰው ኃይል ወጪ ተይዟል፡፡ ለፕሮጀክቱ የሚሰው ኃይል ብዛት እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

ሠንጠረዥ 6 ፡ የሰው ኃይል

ተ.ቁ የስራ መደብ ብዛት የወር ደመወዝ የአመት ደመወዝ


1 ዋና ስራ አስኪያጅ 1 10,264.00 123,168.00
2 ፀሐፊ 1 2,181.00 26,173.00
3 የሽጭ ሰራተኛ 6 1925.00 1380,600.00
4 የሂሳብ ሰራተኛ 2 3079.00 73,896.00
5 ምርት ተቆጣጣሪ 2 1000 216,000
6 የማሽን ኦፕሬተር 15 2039 415,620.00
7 አነስተኛ የመቁረጫ ኦፕሬተር 15 2039 415,620.00
8 H/V መቁረጫ ኦፕሬተር 15 2039 415,620.00
9 የቀን ሰራሰኛ 30 1026 615,600
10 ንብረት ክፍል ሰራተኛ 7 2566 61,584
11 ሜካኒክ 7 2566 92,376
12 ኤሌክትሪክ ሰራተኛ 7 2566 92,376
13 የጽዳት ሰራተኛ 15 1026 147,744
14 ተላላኪ 4 1026 49,248
15 ሾፌር 7 1925 115,500
16 ጥበቃ ሰራተኛ 16 1026 196992
ልዩ ክፍያ 20 % 479640.20
ጠቅላላ ድምር 143 2877841.20

24
ምንጭ፡- የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል

3.8. የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ የማጽዳትና የማስወገድ ስርዓት

ከፕሮጀክቱ የሚፈጠሩት ደረቅ፣ ፍሳሽና ተን ቆሻሻዎች ሲሆኑ እነሱም በአገልግሎት መስጫና በፕሮጀክቱ መዝጊያ ወቅት

ሊከሰቱ ይችላል፡፡

3.9.1. ደረቅ ቆሻሻዎች-

ደረቅ ቆሻሻዎች በምርትና በፕሮጀክቱ መዝጊያ ወቅት ይፈጠራሉ፡፡ የደረቅ ቆሻሻዎች አይነትና አወጋገድ ስርዓት ቀጥሎ

ቀርቧል፡-

በምርት ምዕራፍ የሚፈጠሩ ደረቅ ተረፈ ምርቶች፡- በምርት ምዕራፍ የሚፈጠሩ ደረቅ ቆሻሻዎች በአብዛኛው ጥቅም

የማይሰጡ የምርት መጠቅለያዎች ወይም የፕላስቲክ ጎማዎች፣ የተሰበሩ ብርጭቆዎች፣ ጥቅም ላይ ከዋሉ የጋሪ ክፍሎች

(ጎማ፣ ደብራተር ወዘተ)፣ ከአስተዳደር ክፍል የሚፈጠሩ ወረቀትና የመሳሰሉ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ወዘተ የቆሻሻ

ምንጮች ናቸው፡፡ ከነዚህ በተጨማሪ የደረቅ ቆሻሻ አይነቶች ለምሳሌ የኤሌክትሪክ መብራቶች፣ የማሽን

መለዋወጫዎች፣ የመስታውት ስብርባሪዎች በጥገና ወቅትና በምርት ሂደት አለፎ አልፎ የሚፈጠሩ የደረቅ ቆሻሻ

አይነቶች ናቸው፡፡እነዚህ ቆሻሻዎች በአመት 15 ሜትር ኩብ የሚገመቱ ሲሆን እንደየ ባህሪያቸው እየተለዩ በቆሻሻ አያያዝ

እና አወጋገድ መሰረት መተዳደር ይኖርባቸዋል፡፡

3.8.2. ፍሳሽ ቆሻሻ

ከምርት ሂደት የሚፈጠር ፍሳሽ ቆሻሻ:- ይህን በተመለከተ በአብዛኛው ፍሳሽ ቆሻሻ የሚፈጠረው ከተረፈ ምርት ፣

ከቀለም መቀቢያዎች ከመመገቢያ እቃዎች እጥበት እና ከሰራተኞች መጸዳጃና መታጠቢያ ክፍሎች በቀን 1 ሜትር ኩብ

ፍሳሽ ቆሻሻ ይፈጠራል፡፡ ይህ ከድርጅቱ የሚፈጠረዉ ፍሳሽ ቆሻሻ የማጠራቀሚያ ታንከር ገንብቶ ሲሞላ ከተማ

አስተዳደሩ ወደ ሚፈቅደው ቦታ ወስዶ እንደዲወገድ ይደረጋል፡፡

4. የባዮፊዚካልና ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ መሠረታዊ መረጃዎች

እንደ ደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪ የደብረ ማርቆስ ከተማ ከባህር ወለለል በላይ

ከ 2350 እስከ 2500 ሜትር ከፍታ ላይ የምትገኝና 18 ዱግሪ ሴንቲግሬድ አማካይ የሙቀት መጠን ያላት ናት፡፡ ከዚህ

በተጨማሪ በከተማ አስተዳደሩ ግብርና ጽ/ቤት መረጃ መሰረት ከተማዋና አካባቢው ከ 1300 እስከ 1380 ሚሊ ሜትር

አማካይ አመታዊ የዝናብ መጠን አላት፡፡

4.1.2. የአፈር አይነትና ሁኔታ


ከከተማዋ ግብርና ጽ/ቤት በተገኘው መረጃ መሰረት በከተማዋ አብዛኛው ክፍል የሚገኘው ቀይ አፈር ሲሆን አሻልማ

አፈር አነስተኛውን ክፍል (ቀበሌ 05 እና 07) ሸፍኖ ይገኛል፡፡

25
4.1.3. የመልክዓ ምድር ሁኔታ
የደብረማርቆስ ከተማ መልክአምድራዊ አቀማመጥ

የደብረ ማርቆስ ከተማ በምስራቅ ጎጃም ዞን ካሉት 5 የከተማ አስተዳደሮች አንዷ ስትሆን ስትራቴጅክ መገኛ ያላትና

ከአዲስ አበባ በሰሜን ምእራብ አቅጣጫ በ 300 ኪሎ ሜትር ፣ ከክልሉ ዋና ከተማ ከባህር ዳር ደግሞ በ 265 ኪ.ሜ ርቀት

ሊይ የምትገኝና የዞኑ ርእሰ ከተማ ሆና በማገልገል ላይ ትገኛለች፡፡ ከከተማዋ ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ የተገኘዉ

መረጃ እንደሚያሳየው ከተማዋ በከተማ አስተዳደር ደረጃ በ 4 ክፍለ ከተሞችና በ 20 የቀበሌ አስተዳደሮች የተከፈለች

ከተማ ናት፡፡ አንፃራዊ መገኛዋን በተመለከተም መረጃው እንደሚያሳየው በሰሜን ጎዛምን ወረዳ፣ በደቡብ ጎዛምን ወረዳ

፣ በምስራቅ አነደድ ወረዳ ፣ በምዕራብ ጎዛምን ወረዳ ያዋስኗታል፡፡ ጂኦግራፉያዊ መገኛዋም 100 170 እስከ 100 21'30'

ሰሜን ኬክሮስ እና 37 042'00'' እስከ 37 045'30'' ምስራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው፡፡ የከተማዋ አጠቃላይ ስፊት 17000 ሄ /ር

ያህል ሲሆን ከከተማ አስተዳደ ግብርና ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ከተማዋ ከባህር ወለል በላይ በ 2388

ሜትርና በ 2500 ሜትር ከፍታ ልዩነት መካከል ትገኛለች ፡፡ የከተማዋ የሙቀት መጠን ከፍተኛው 24 ዲግሪ ሴንቲግሬድ

ዝቅተኛው 18 ዲግሪ ሴንቲግሬድ እና አማካይ አመታዊ የሙቀት መጠን ደግሞ 21 ዱግሪ ሴንቲግሬድ መሆኑን የጽ/ቤቱ

መረጃ ያሳያል፡፡ ይህን መነሻ በማድረግ ወይና ደጋ አካባቢ ላይ የተከተመች ከተማ ናት፡፡ የከተማዋን የመሬት አቀማመጥ

ስናይ ሜዳማ ፣ተራራማና ተዳፊታማ ገጽታዎችን የተላበሰችና በውስጧ ጨሞጋ ፣ውትረን፣ውሰታ፣ የግምጅ፣አባሂም

እና ሌሎች ወቅታዊና አመታዊ የሚፈሱ ወንዞችን የያዘች ከተማ ስትሆን እንዲሁም የወንቃ እና ፣የራባ ጥብቅ ደን

ያለባት ከመሆኑም በላይ የጮቄ የውሀ ማማም በከተማዋ በቅርብ ርቀት የሚገኝባት ከተማ ናት

4.2. ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ መሰረታዊ መረጃዎች ትንተና

4.2.1. የደብረማርቆስ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሃአቅርቦት ሁኔታ

ከከተማዋ ውሀ ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት በተገኘው መረጃ መሰረት ከ 1956 ዓ.ም ጀምሮ ከተማዋ የንፁህ የመጠጥ ውሃ አገልግሎት
ተጠቃሚ ስትሆን የውሀው ምንጭ ሰንተራ የሚገኙት ቁጥር ስድስት፣ቁጥር አስር እና ቁጥር 11 ጉድጓዶች እንዲሁም ሰላ
ምንጭ (ቀበሌ 11)፣አዲስ አምባ ምንጭና የብራጌ ምንጭ(ቀበሌ 08) መሆኑን መረጃው ያሳያል፡፡ በመረጃው መሰረት
ሶስቱ የውሀ ጉድጓዶች በ 2002 ዓ.ም ተቆፍረው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን ሁሉም በጥሩ ሁኔታ አገልግሎት
እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ የሚያመነጩትን የምርት መጠንም ቁጥር ስድስት፣ቁጥር 10 እና ቁጥር 11 እንደቅደም ተከተላቸው
30፣9፣እና 28 ሊትር/ሴኮንድ ነው፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ሶስቱ ምንጮች ደግሞ በ 2007 እና በ 2008 ዓ.ም ተቆፍረው አገልግሎት መስጠት የጀመሩ ሲሆን ሙሉ
በሙሉ ሳይሆን በከፊል አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ መረጃው ያሳያል፡፡ በመረጃው መሰረት የውሀውን ጥራት
ለመጠበቅም በሳምንት ሶስት ጊዜ እንደሚመረመር እና ክሎሪን እንደሚጨመር ይደረጋል፡፡ የንፁህ መጠጥ ውሀ ሽፋኑ
67% ላይ እንደሚገኝም መረጃው ያሳያል፡፡ ክልሉ ያለበትን የንጹህ መጠጥ ውሀ ሽፋን ስናይ ደግሞ በገጠር 90.9%
በከተማ 75.05% መሆኑን ከፕላን ኮሚሽን የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡ በመሆኑም የከተማዋ የንጹህ መጠጥ ውሀ ሽፋን

26
ክልሉ በ 2011 ዓ/ም በከተማ ከደረሰበት 75.05% የውሀ ሽፋን ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛ ከመሆኑም በላይ 33 % ህዝብ
የንጹህ መጠጥ ውሀ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ያሳያል፡፡ በአቅርቦት ዙሪያ ያሉትን ችግሮችን በተመለከተ የመብራት
መቆራረጥ በመኖሩ ምክንያት በተፈለገው መጠን ማምረት አለመቻሉን መረጃው ያሳያል፡፡
4.2.2. የከተማዋ የጤና አገልግልት ሁኔታ
ከደብረ ማርቆስ ከተማ ጤና ጽ/ቤት በተገኘዉ መረጃ መሰረት በከተማዋ ዉስጥ ይዞታቸዉ የመንግስት የሆኑ 1
ስፔሻሊይዝዴ ሆስፒታል፣ 3 ጤናጣቢያ ( ውሰታ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ 2004 ዓ.ም አገልግልት የጀመረ፣ህዳሴ ጤና
አጠባበቅ ጣቢያ በ 2001 ዓ.ም አገልግልት መስጠት የጀመረ፣ደብረ ማርቆስ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ በ 1961 ዓ.ም አገሌግልት
መስጠት የጀመረ) ፣7 ጤና ኬላ 21 ክሉኒክ 27 ፋርማሲዎች እንዱሁም 13 ባህላዊ ህክምና መስጫዎች ይገኛለ፡፡ ከዚህ
በተጨማሪ አንድ ተጨማሪ ሆስፒታል በመገንባት ላይ መሆኑንም መረጃው ያሳያል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የጎዛምን ወረዳ
ጤና አጠባበቅ ጣቢያም ለከተማዋ ህዝብና ለአካባቢው ህዝብ አገልግልት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከደብረ ማርቆስ ከተማ
ጤና ጽ/ቤት በተገኘዉ መረጃ መሰረት በከተማዉ የሚገኙ ዋና ዋና በሽታዎችን የሚያሳይ ሰንጠረዥ ከዚህ በታች
እንደሚከተለዉ ቀርቧል ፡፡
ሰንጠረዥ፡ 7 በከተማው 10 ዋናዋና በሽታዎችን የሚያሳይ

ተ.ቁ ዋናዋና በሽታዎች የህመምተኞች ብዛት


1 Acute upper resipiratory infection 12864
2 Dyspepsia 7550
3 Acute febrile illness 7284
4 Other unspecified infections andparasitic disease 5165
5 Urinary tract infection 4750
6 Other or un specified disease of eye 4690
7 Dental and gum diseases 4523
8 Typhoid fever 4412
9 Disease of the Musculo skeletal system and connective tissue 4185
10 Trauma( Injury,fracture) 3684

ምንጭ፡- የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት

4.2.3. የህዝብ አሰፋፈር፣ሃይማኖት፤ቋንቋናባህል


ከተሞች የተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማትእና መሰረተ ልማት አውታሮች ፣በርካታ የሰው ሀይል የሚጠይቁ
ኢንዱስትሪዎችና የመንግስት ተቋማት ፣የተሻለ የንግድ እንቅስቃሴና የስራእድል ያላቸው በመሆኑ ፈጣን የህዝብ እድገት
ይስተዋልባቸዋል፡፡ የደብረማርቆስ ከተማ ስነ-ህዝብ ሁኔታም ከላይ በተገለጹት ምቹ ሁኔታዎች እንዲሁም ባላት ምቹ
የአየር ንብረት ምክንያት ከገጠር ወደ ከተማ ከፍተኛ ፍልሰት በመኖሩ እና በከተማዋ ባለው ውልደት ምክንያት ፈጣን
የህዝብ እድገት ይስተዋልባታል፡፡ በመሆኑም በ 1999 ዓ.ም የተካሄደው ህዝብና ቤቶች ቆጠራ መረጃ የከተማዋን ህዝብ
ሊገልጽ ስለማይችል የከተማዋ አስተዳደር ከንቲቫ ጽ/ቤት የከተማዋ ህዝብ በ 2012 ዓ.ም ወንድ 102,933 ሴት 112,067
በድምሩ 215,000 ህዝብ እንደሚገኝ የተገኘዉ መረጃ ያረጋግጣል ፡፡

27
አርኪኦሎጂ፣ሃይማኖታዊና ማህበራዊ ተቋማት ሁኔታ

በፕሮጀክቱ ውስጥም ሆነ በቅርብ እርቀት ምንም አይነት የምርምር፣ አርኪኦሎጂና ሃይማኖታዊ ተቋማት የሉም፡፡

ስለሆነም ፕሮጀክቱ ተግባሩን በማካሄዱ ቀጥተኛ በሆነ መንገድ የሚፈጠር ተጽዕኖ አይኖርም፡፡

5. የአካባቢተፅዕኖትንተና

5.1. በፕሮጀክቱ ትግበራ ወቅት የሚጠበቁ አሉታዊና አዋንታዊ ተጽኖዎች


5.1.1. አዋንታዊ ተጽዕኖዎች

በቀጥታና በተዘዋዋሪ የስራ እድል መፈጠር፡-ይህ የወተት ማቀነባበሪያ ፕሮጀክት ለ 143 ቋሚና ጊዚያዊ የስራ እድል

ለመፍጠር አስቦ እየሰራ ይገኛል ፡፡

ምርቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ፡- ፕሮጀክቱ ምርቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ለአካባቢዉ ማህበረሰብ እና 60% የሚሆነዉን

ምርት ለዉጭ ገብያ በማቅረብ በአገር ዉስጥ ያለዉን የእምነ በረድ ምርት ፍላጎት ከማሟላት በተጨማሪ ለአገሪቱ

የዉጭ ምንዛሬ ለማስገኘት የበኩሉን አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡

የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር፡- በፕሮጀክቱ ተቀጥረዉ እየሰሩ ያሉ ሰራተኞች የእምነ በረድና ግራናይት ምርት ማምረት

ሙያ በመቅሰም ለሌሎችም እንዲያስተምሩ እና እነርሱም ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታን ስለሚፈጥር እንዲሁም

ፋብሪካው ለአከባቢው አዲስ ስለሆነ የእውቀትና የቴክኖጂ ሽግግር እንዲኖር ያስችላል፡፡

ለመንግስት ገቢ ማስገኘት፡-ፕሮጀክቱ ከሰራተኞች ወርሃዊ ደመወዝ የሚሰበሰብ የገቢ ግብርና የትርፍ ግብር ለመንግስት

ስለሚያስገባ የመንግስት ገቢ እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ ይህም መንግስት ለአከባቢው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ

አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ያስችላል፡፡

ለባለሀብቱ ትርፍ ማስገኘት፡- ፕሮጀክቱ ከመጀመሪያዉ አመት ጀምሮ ትርፋማ ስለሆነ ባለሃብቱ የሚያገኙትን ትርፍ

በሌሎች ተመሳሳይ የስራ ዘርፎች ላይ በመሰማራት ለአገሪቱ ሁለንተናዊ ልማት አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡

5.1.2. አሉታዊተፅዕኖዎች
5.1.2.1. በግንባታ ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች

የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር፡- ፕሮጀክቱ በግንባታ ወቅት የላይኛው የአፈር ክፍል ለግንባታ ስለማይፈለግ ተቆፍሮ በሚወጣበት

ጊዜ ቆሻሻ ይፈጠራል፡፡ ይህ ቆሻሻ በአቅራቢያው በሚገኙ መንገዶች ወይም ወንዝ ወይም የጎርፍ መፋሰሻዎች ላይ

ከተደፋ የትራፊክ እንቅስቃሴን ያውካል ፣መንገዶችን ያቆሽሻል እንዲሁም በክረምት ወቅት የጎርፍ መፋሰሻዎችን

በመዝጋት የጎርፍ መጥለቅለቅን ያስከትላል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የተከመረ አፈር የአካባቢውን መልካም እይታ ያበላሻል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ይህ አፈር የሚደፋበት ቦታ በውሃ አካላት ውስጥ ወይም አጠገብ ወይም በእርሻ ወይም ለሌላ

28
አገልግሎት በተዘጋጁ ቦታዎች ላይ ከተደፋ የአፈር ብክለትን ይፈጥራል፣ የወንዝ ደለልን ይጨምራል፣ ወንዞች ወይም

ወራጅ ውሃዎች የሚፈሱበትን መስመር ሊያስቀይር ይችላል፡፡

ከመጸዳጃ ቤት ውጭ በመጸዳዳት አካካቢን ማቆሸሽ፡- በግንባታ ምዕራፍ በግምት እስከ 100 የሚደርሱ ሰራተኞች በአንድ

ጊዜ ሊሰማሩ ይችላሉ፣ እነዚህ ሰዎች በስራ ሰዓት የሚጸዳዱበት ሽንትቤት ከሌለ በየክፍት ቦታው በመጸዳዳት አካባቢ

እንዲበከል ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡

በግንባታ ሰራተኞች ላይ አደጋ ወይም የጤና ችግር መከሰት፡- ፕሮጀክቱ በሚገነባበት ጊዜ በጉድጓድ ውስጥ

በመግባት፣ከከፍተኛ ቦታዎች ላይ በመውደቅ፣ በግንባታ መሳሪያዎች በመቆረጥ ወይም ከፍተኛ ክብደት በመሸከም አደጋ

ሊደርስባቸው ይችላል፡፡ በተመሳሳይ ለግንባታ ጥቅም ላይ ያልዋለ ቆርቆሮ ወይም ሚስማር በሰራተኞች ላይ ጉዳት

ሊያስከትል ይችላል፡፡

5.1.2.2. በአገልግሎት ምዕራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች

የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር፡-ጥቅም በማይሰጡ የምርት መጠቅለያዎች፣ጥቅም ላይ የዋሉ የውሃ መያዣ ፕላስቲኮች፣

ከአስተዳደር ክፍል የሚፈጠሩ ወረቀትና የመሳሰሉ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ከእምነ በረድና ግራናይት ብሎኮች ቁርጥራጭ

ሚፈጠር ደረቅ ቆሻሻ ወዘተ የቆሻሻ ምንጮች ናቸው፡፡ በቁፋሮ ወቅት የሚወጣ አፈር ወደ ወንዝ በመግባት ብክለትን

ሊያስከትል ይችላል፡፡

የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ ደካማ ከሆነ በየቦታው በመበታተን የአካባቢውን ውበት ከመቀነሱ በተጨማሪ እንደ አይጥና ሌሎች

ጉዳት የሚያስከትሉ እንስሳትና ተባይ መደበቂያና መራቢያ በመሆን በሰውን ንብረትና ጤና ላይ ጉዳት ያስከትላል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ በነፋስና በዝናብ ውሃ በመጓዝ የውሃ መፋሰሻዎችን በመዝጋት በክረምት የውሃ ጥለቅለቅ

ከማስከተሉም በላይ የውሃ አካላትን በመበከል ለሰው ልጅ ጤና ተስማሚ እንዳይሆን ያደርጋል፡፡

የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር፡ ከፋብሪካዉ የሚወጣ አገልግሎት የሰጠ የዉሃ ፍሳሽ፣ ከመጸዳጃ ቤቶች ፤ መታጠቢያ ክፍሎች

የሚፈሰው ፍሳሽ ቆሻሻ፣ በአግባቡ ካልተወገደ አፈርን፣ የከርሰ ምድርንና የገፀ ምድር ውሃ ላይ ብክለትን

ያስከትላል፡፡ ከሰራተኞች መመገቢያ ቤቶች እና ከመጸዳጃ ቤቶች እንዲሁም ከሰራተኞች ስርዐተ ንጽህና

የሚፈጠር ቆሻሻ በመሬት ላይ ከፈሰሰ አካባቢን በመበከል ለሰው እና ለእንስሳት ጤና ጠንቅ ከመሆኑ በተጨማሪ

መጥፎ ሽታን ይፈጥራል ፡፡

ፋብሪካዉ በግንባታ ወቅት ህንፃ ለማጠጣትና ከሰራተኞች የዉሃ አጠቀቀም መጠነኛ ፍሳሽ ቆሻሻ ይመነጫል ነገር ግን

በዙም ወሳኝ መጠን ያለዉና በካይ አይደለም፡፡ ፋብሪካዉ ብግንባታ ወቅት እስከ 100 ሰራተኛ በቀን ሊዉል እንደሚችል

ይገመታል በመሆኑም ከሰራተኞችና የሥርዓተ ንፅህና ዑደት ፍሳሽ ቆሻሻ በከፍተኛ መጠን ይመነጫል፡፡ ነገር ግን

አብዛኛዉ ፍሳሽ ቆሻሻ በካይ የሆነ ነገር ግን በአደገኝነት ያልተፈረጀ የስርዓተ-ንፅህና ቆሻሻ ነዉ፡፡ አንድ ሰዉ አንድ ጊዜ

29
በሚያካሂደዉ ጽዳጅ 157 ገራም ሰገራ ይጥላል፡፡ በመሆኑም አንድ ሰዉ በቀን ሁለት ጊዜ ቢጸዳዳ 314 ግራም ጽዳጅ

ሽንት ቤት ዉስጥ ያስወግዳል፡፡ በዚህም መሰረት የፋብሪካዉ ሰራተኞች በግንባታ ወቅት እስከ 100 ሰራተኛ በስራ ላይ

እንደሚዉል የተገመተ ሲሆን ግንባታዉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ 2 አመት እንደሚወስድ በቢቤት ትሬዲንግ የአዋጭነት

ጥናት ሰነድ ተመለክቷል ስለሆነም በግንባታ ወቅት ከሰራተኞች በቀን 31.4 ኪሎ ግራም ጽዳጅ ወደ ሽንት ቤት

ይጨመራል ፡፡ በዚህ መሰረት ፋብሪካዉን የሚገነቡ ሰራተኞችና ከተቆጣጣሪዎች በአመት 1.15 ቶን ጽዳጅ ያመነጫሉ፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ሽንትና የሽንት ቤት ፍሳሽን ጨምሮ አንድ ሰዉ በቀን አስከ 8.8 ሌትር ፍሳሽ ቆሻሻ ሊያመነጭ

ይችላል፡፡ በመሁኑም ፋብሪካዉ በቀን ቢያንስ 100 ሰዎች በስራ ላይ ስለሚዉሉ በቀን 880 ሊትር ፍሳሽ ቆሻሻ መነጫሉ

ይም በአመት 321200 ሊትር ያመነጫሉ፡፡ በድምሩ ከፋብሪካዉ 33.27 ቆሻሻ በፋብሪካዉ ግቢ ዉስጥ በአመት ሊመነጭ

ይችላል፡፡

የድምጽ ሁከት፡- የፋብሪካዉ ግንባታ ስራው፣የግንባታ ቁሳቁሶችን በከባድ መኪናዎች ማድረስ እና

ማሽነሪዎች/መሳሪያዎች ጄኔሬተሮች፣ ብረታ ብረት መፍጫ እና የኮንክሪት ማደባለቅን ጨምሮ በአካባቢው እና

በአካባቢው ማህበረሰብ ከፍተኛ ጫጫታ እና ንዝረትን ያስከትላል። በፋብሪካዉ ግንባታ ውስጥ ከፍ ያለ የጩኸት መጠን

የፕሮጀክቱን ሰራተኞች እና ነዋሪዎችን, እንዲሁም ሌሎች በፕሮጀክቱ አካባቢ ያሉ ሰዎችን ሊጎዳ ይችላል፡፡

የፋብሪካዉ ግንባታ የደንጋይ ፈለጣ፣የሲሚንቶ ማቡካት እና የተለያዩ የአናጺ ስራዎች ስለሚሰሩ ከፍተኛ ድምጽ

ይፈጠራል ይህም በሰራተኞች ላይ ከፍተኛ የሆነ የድምጽ ብክለት ስለሚያስከትል ጫጫታ ወይም የድምጽ ጨኀኸት

በማይፈልግ ሰራተኛ ላይ የስራ አፈጻጸምን፣ ደህንነትን እና ጤናን ሊጎዳ ይችላል። የድምጽ ብክለት ስነ-ልቦናዊ

ተፅእኖዎች ብስጭት እና ትኩረትን መቆራረጥን ያካትታሉ. የአካላዊ ተፅእኖዎች ተጋላጭነቱ ከባድ በሚሆንበት ጊዜ

የመስማት ችሎታን ማጣት, ህመም, ማቅለሽለሽ እና በመገናኛዎች ላይ ጣልቃ መግባትን ያጠቃልላል. ቀደም ሲል

እንደተገለፀው የግንባታ ስራዎች አንዳንድ ድምፆችን ይፈጥራሉ. እንዲህ ዓይነቱ ጩኸት በዋነኝነት የሚመነጨው

በግንባታ ማሽነሪዎች እና መሳሪያዎች ውስጥ የኮንክሪት ማደባለቅ እና ኮምፓክተሮች እና በቦታው ላይ ከሚገኙ

ሰራተኞች የሚመነጩ ጫጫታዎችን ያካትታል ።

የግንባታ ስራዎች በቀን ብቻ ወይም በስራ ስዓት ማለትም ከጥዋቱ 2 ስዓት እስከ 11፡30 ብቻ መከናወን አለባቸው የስራ

ሰዓት የድምፅ መጠንን ለመቀነስ ማሽነሪዎች በየጊዜው ሊጠበቁ ይገባል፡፡ ማሽነሪዎች በሚሰሩበት ጊዜ እና ጩኸት

በሚበዛበት አካባቢ ውስጥ ለሰራተኞች የድምጽ መከላከያ ቁሳቁሶችን መሰጠት አለባቸው ለምሳሌ ጆሮ ማፈኛ እና

የፍጥነት መቆጣጠሪያ ምልክቶችን, ምልክቶችን ማስቀመጥ ያስፈልጋል፡፡ በአጠቃላይ የድምፅ ብክለት በተለያየ ደረጃ

በሰዉ ጤና ላይ ችግር በመፍጠር የመቆጣት፣ የመስማት ችሎታን የመቀነስ፣ የአዕምሮ መረበሽን በማሰከተል የጤና ጠንቅ

ይሆናል፡፡

30
አየር ብክለት፡- የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ግንባታ ከመሬት ጠረጋ እስከ ቁፋሮ ሂደት
ዉስጥ የተለያየ መጠን ያላቸዉን ደቃቅ ቅንጣት ወይም ብናኝ አቧራ ያመነጫል፡፡ እነዚህ ደቃቅ ቅንጣቶች
መጠናቸዉ 2-10 ማይክሮ ሜትር የሆነ በቀላሉ በነፋስ ኃይል በከባቢ አየር ዉስጥ ይሰራጫሉ፡፡ በመሆኑም ተግባሩ
በአካበባዉ በነፋስ ኃይል ቅንጣት ነገሮችን በማሰራጨት የአየር ብክለት ያስከትላል ወይንም መንስኤ ነዉ፡

የእሳትአደጋ፡- በአገልግሎት ወቅት በሚፈጠር ከፍተኛ ሙቀት እና የኤሌክትሪክ ብልሽት ምክንያት የእሳት አዳጋ

ሊፈጠር ይችላል፡፡

የብዝሀ ህይወት መመናመን፡- ፍሳሽና ደረቅ ቆሻሻ በአግባቡ ቁጥጥር ካልተደረገባቸው በአካባቢዉ ስነ ምህዳር

ላይ ተዕዕኖ ያስከትላል ፡፡

በፕሮጀክቱ ሰራተኞች ላይ የሚደርስ የጤና ተፅዕኖ፡- በፋብሪካዉ ግንባታ ቁፋሮ ወቅትና ተያያዥ ሂደቶች
ተጋላጭ የሆኑ ሰዎች በረጅም ጊዜ ለሚከሰቱ የጤና ዕክሎች ተጋላጭ ናቸዉ፡፡ የደንጋይ ፈለጣ ጠረባና መቁረጥ፣
መጫን፣ መሰባበርና ማራገፍ የተለያየ መጠን ያላቸዉን ደቃቅ ቅንጣት ወይም ብናኝ ያመነጫል፡፡ በአብዛኛዉ
ደቃቅ ቅንጣት ወይም ብናኝ በዉስጡ ሲሊካ (silica) የያዘ በመሆኑ የከባቢን አየር በመተንፈስ የትንፋሽ
መቆራረጥ (silicosis) ለተባለ የጤና ችግር መጋለጥ ያመጣል፡፡ ይህም ለፋብሪካዉ የግንባታ ሰራተኞች ላይ
የመተንፈሻ አካላት ጉዳት፣ የመስማትና የዕይታ ችሎታ መቀነስ፣ የቆዳ በሽታ፣ ለደምግፊት፣ ለአካላዊ ጉዳትና
የአተነፋፈስ ችግር (dyspnea) ተጋላጭ ናቸዉ፡፡

የኤሌክትሪክ ንዝረትና በእሳት መቃጠል፡-የኤሌክትሪክ መስመሮች ያልተሸፈኑ ከሆነና ሰራተኞች ሊደርሱባቸው

የሚችሉ ከሆነ በኤሌክትሪክ በመያዝ ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል፡፡ በተጨማሪም የሚስማር ማምረቻ ፋብሪካው

ጥብቅ ቁጥጥር ካልተደረገለት የእሳት አዳጋ ሊፈጠር ስለሚችል የድርጅቱ ሰራተኞች እና በአካባቢዉ የሚገኙ

ሌሎች ፋብሪካወች የእሳት አዳጋ ተጋላጭ ሊሆኑ ያችላሉ፡፡

በተላላፊ በሽታዎች መያዝ ፡- በፕሮጀክቱ ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች ከተለያዩ ቦታዎች ከሚገኙ ደንበኞች ጋር

ስለሚገናኙ ለተላላፊ በሽታዎች እንደ ኤች አይቪ፣ ኮሌራ፣ የአባለዘር በሽታች፣ ኮረና ቫይረስና ለሌሎች ተላላፊ

በሽታዎች ሊያዙ ይችላሉ፡፡ ስለሆነም ተላላፊ በሽታዎች እንዳይተላለፉ በፕሮጀክቱ በኩል የመከላከልና

የመቆጣጠር እርምጃ ካልተወሰደ አጠቃላይ የጤና ተዕዕኖ ስለሆነ ከፍተኛ ትኩረት መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡

5.2. በምርት ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች


የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር፡- በምርት ምዕራፍ የሚፈጠሩ ደረቅ ቆሻሻዎች በአብዛኛው ጥቅም የማይሰጡ የምርት

መጠቅለያዎችወይም የፕላስቲክ ጎማዎች፣ የተሰበሩ ብርጭቆዎች፣ ጥቅም ላይ ከዋሉ የጋሪ ክፍሎች (ጎማ፣

ደብራተር፣ባትሪ ወዘተ)፣ ከአስተዳደር ክፍል የሚፈጠሩ ወረቀትና የመሳሰሉ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ወዘተ የቆሻሻ

ምንጮች ናቸው፡፡ ከነዚህ በተጨማሪ የደረቅ ቆሻሻ አይነቶች ለምሳሌ የኤሌክትሪክ መብራቶች፣ የማሽን

31
መለዋወጫዎች፣ የመስታውት ስብርባሪዎች በጥገና ወቅትና በምርት ሂደት አለፎ አልፎ የሚፈጠሩ የደረቅ ቆሻሻ

አይነቶች ናቸው፡፡የደረቅቆሻሻ አያያዝ ደካማ ከሆነ በየቦታው በመበታተን የአካባቢውን ውበት ከመቀነሱ በተጨማሪ

በነፋስ፣ በዝናብ እና በጎርፍ ውሃ ማፋሰሻዎችን በመዝጋት በክረምት የውሃ መጥለቅለቅ ከማስከተሉም በላይ ውሃማ

አካላትን በመበከል ከታች ለሚኖረው ማህበረሰብ የጤና ብክለትን ያስከትላል፡፡

የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር፡ በአብዛኛው ፍሳሽ ቆሻሻ የሚፈጠረው በቀለም መቀባት ወቅት፣ ከመመገቢያ እቃዎች

እጥበት፣ከሰራተኞች አልባሳት እጥበት እና ከመጸዳጃና መታጠቢያ ክፍሎች ይፈጠራል፡፡ይህ ከድርጅቱ የሚፈጠረዉ ፍሳሽ

ቆሻሻ የማጠራቀሚያ ታንከር ተጠራቅሞ ሲሞላ ከተማ አስተዳደሩ ወደ ሚፈቅደው ቦታ ወስዶ እንደዲወገድ ካልተደረገ

እና በመሬት ላይ ከፈሰሰ አካባቢን በመበከል ለሰው እና ለእንስሳት ጤና ጠንቅ ከመሆኑ በተጨማሪ መጥፎ ሽታን

ይፈጥራል እንዲሁም ለጤና ጠንቅ የሆኑ በሽታን የሚያስተላልፉ ነፍሳቶች እንዲራቡ ያደርጋል፡፡

የድምጽ ሁከት፡- ፕሮጀክቱ መብራት በሌለበት ሰአት ጀነሬተር ጥቅም ላይ ሲዉል ወዘተ የሚፈጠረው የድምፅ ብክለት

ጥንቃቄ ካልተደረገ በፕሮጀክቱ ሰራተኞች እና በአካባቢዉ ነዋሪዎች ላይ ወቅታዊ የመረበሽ ስሜትን ጨምሮ የጤና ችግር

ይፈጥራል፡፡

የአየር ብክለት፡- በምርት ወቅት አካባቢ የሚበክሉ ሙቀት አማቂ ጋዞች ማለትም ካርቦን ክልተ ኦክሳይድ (CO2)፣ ቆሻሻ

በአግባቡ የማይወገድ ከሆነ በመበስበስ ሀይድሮጅን ሰልፋይድ (hydrogen sulfide) እና ሚቴን (Methane) በመፈጠር

ወደ ከባቢ አየር ይገባሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የነዳጅ ሀይል ጥቅም ላይ ሲውል የሚወጣ ጭስ እንደ ናይትሮጅን ኦክሳይድ

(NOx)፣ ሰልፈር ክልተን ኦክሳይድ (SO2) እንዲሁም ጭስ (particulate matter) ወደ አየር በመግባት የአየር ብክልትን

ያባብሳል፡፡ እነዚህ ጋዞች እና ብናኞች ጥንቃቄ ካልተደረገ በሰራተኞች ጤና ላይ የጎላ ጉዳት ያስከትላል፡፡

የአፈር ብክለት፡- ጥቅም ላይ የዋለ የጀነሬተር ነዳጅ ፍሳሽ ቁጥጥር ካልተደረገ የአፈር ብክለት ሊያስከትል ይችላል፡፡
የአፈር ብክለትም በአከባቢው ስነ ምህዳር ላይ ጉዳት በማድረስ ለብዝሃ ህይወት መመናመን አስተዋፅኦ ያበረክታል፡፡
የውሃ ብክለት፡- አፈሩ ጥቅም ላይ በዋለ ነዳጅ ፍሳሽ ሊበከል ስለሚችል የተበከለ አፈር በክረምት በጎርፍ በመወሰድ
የከርሰ ምድርንና የገፀ ምድርን ውሃን በቀላሉ ሊበክል ይችላል፡፡

የእሳት አደጋ፡- ማሺኖቹ በምርት ሂደት ወቅት በሚፈጠር ከፍተኛ ሙቀት ብልሽት ሊያጋጥማቸው ስለሚችል እሳት

ሊፈጠር ይችላል፡፡

የብዝሀ ህይወት መመናመን፡- ከፕሮጀክቱ የሚፈጠረዉ ቆሻሻ በአግባቡ ቁጥጥር ካልተደረገባቸው በአካባቢዉ ስነ ምህዳር

ላይ ተዕዕኖ ያስከትላል ፡፡

በፕሮጀክቱ ሰራተኞች ላይ የሚደርስ የጤና ተፅዕኖ፡- የፕሮጀክቱ ሰራተኞች በስራ ደህንነት ማነስ ምክንያት የጤና ጉዳት

ሊደርስባቸው ይችላል፡፡ በዚህ ምዕራፍ ከላይ በተገለጹት በድምጽ ሁከት፣ በመጥፎ ሽታና በሌሎች አደጋዎች ምክንያት

የጤና ችግር የሚገጥማቸው ሲሆን ከነዚህ በተጨማሪ ቀጥሎ በተዘረዘሩት ምክንያቶች የጤና ተጽእኖ ይደርሳል፡፡

32
በስራ ላይ አዳጋ መድረስ፡- በፕሮጅቱ ውስጥ በተለያዩ የስራ ክፍሎች የሚሰሩ ሰራተኞች የተለያዩ መሳሪያዎችን

በሚያንቀሳቅሱበት ጊዜ ጥንቃቄ ካላደረጉ በሰራተኞች ላይ አዳጋ ሊደርስ ይችላል፡፡ የኤሌክትሪክ መስመሮች ያልተሸፈኑ

ከሆነና ሰራተኞች ሊደርሱባቸው የሚችሉ ከሆነ በኤሌክትሪክ በመያዝ ጉዳት ሊደርስባቸው ይችላል፡፡

በተላላፊ በሽታዎች መያዝ፡-በፕሮጀክቱ ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች ከስራ ባህሪ አንፃር ተቀራርበው ስለሚሰሩ፣

አንዳንዶች ከቤተሰቦቻቸው ርቀው ስለሚኖሩ ለተላላፊ በሽታዎች እንደ ኤች አይቪ፣ ፣ቲቢ፣ የአባለዘር በሽታዎች፣ ኮረና

ቫይረስና ለሌሎች ተላላፊ በሽታዎች ሊያዙ ይችላሉ፡፡ ስለሆነም ተላላፊ በሽታዎች እንዳይተላለፉ በፕሮጀክቱ በኩል

የመከላከልና የመቆጣጠር እርምጃ ላልተወሰደ አጠቃላይ የጤና ተዕዕኖ ስለሆነ ከፍተኛ ትኩረት መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡

5.3. በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች


በፕሮጀክት መዝጊያ ምዕራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች በሁለት መልኩ ማየት ይቻላል፡፡እነሱም አንዱ የፕሮጀክት ባለቤቱ

ግንባታዎችና ማሽኖች ወዘተ እንዳሉ ትቶ ሲሄድ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የፕሮጅት ባለቤቱ ግንባታዎችን አፈራርሶ

መሬቱን ወደነበረበት በመመለስ ሲያስረክብ ነው፡፡ የዚህ ጥናት ቡድን ሁለተኛውን የማፍረስ አማራጭ የሚጠቀም ሲሆን

ማለትም የፕሮጅቱ ባለቤት ፕሮጅቱን አፈራርሶ መሬቱን እንደነበረበ ማስተካከል ይመለሳል የሚለውን በመውስድ ይህ

በሚሆንበት ጊዜ የሚኖሩ ተጽዕኖዎች ቀጥሎ ቀርቧል፡፡

የሰራተኞች ከስራ መፈናቀል፡- ፕሮጀክቱ ስራውን በሚያጠናቅቅበት እና በሚዘጋበት ጊዜ ተቀጥረው የነበሩ ቋሚና

ጊዜያዊ ሰራተኞች ከስራ እንዲለቁ መደረግ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ሌላ ገቢ የሌላቸው ወይም ሌላ ተመሳሳይ ስራ

ያላገኙ ሰራተኞች ገቢ ስለማይኖራቸው እነሱና ቤተሰባቸው ችግር

ውስጥ እንዲወድቁ የሚያደርግ ሲሆን በተወሰነ መልኩም በከተማው ዉስጥ የሚኖረውን የስራ አጥነት ቁጥር

እንዲጨምር ያደርጋል፡፡

የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር፡ ማሽኖች ሲነቀሉ፣ ቤቶች ሲፈርሱ፣ በሲሚንቶ የተደለደሉ መንገዶችና ሌሎች ግንባታዎች

በሚፈርሱበት ጊዜ የተለያየ ባህሪ ያለው ቆሻሻ ይፈጠራል፡፡ ከነዚህም ቆሻሻዎች ውስጥ የብረትነት ባህሪ ያላቸው

(ማሽኖች፣ ቆርቆሮዎች፣የአርማታብረቶች፣በርናመስኮቶች፣ ወዘተ)፣ የድንጋይና አፈርነት ባህሪ ያላቸው፣ የፕላስቲክ፣

እንጨትና መስታውትነት ባህሪ ያላቸው ቆሻሻዎች ይፈጠራሉ፡፡

5.4. የተፅዕኖ ትንበያ (የእርግጠኝነት ደረጃ)

ከዚህ በፊት በነበረው የሪፓርቱ ክፍል በፕሮጀክቱ ላይና በፕሮጀክቱ ምክንያት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎችን በመዘርዘር

ተብራርተዋል፡፡ ለሁሉም ተፅዕኖዎች የማቃለያ ርምጃ ማስቀመጥ አላስፈላጊ ወጭ ያስከትላል፣ከዚህም በተጨማሪ

ትኩረት ለማያስፈልገው ተፅዕኖ ጊዜና ወጭ በማጥፋት ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ላይ ማሳነስ አጠቃላይ የሆነ የአካባቢ

ጉዳትን ያባብሳል፡፡

33
በዚህ ርእስ ስር ከተዘረዘሩት ተፅዕኖዎች መካከል ትኩረት የሚያስፈልጋቸውን ተፅዕኖዎች ለመለየት የሚያስችሉ

የመገምገሚያ ነጥቦች ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡ የመገምገሚያ ነጥቦች የተመረጡት የተባበሩት መንግስታት የአካባቢ

ፕሮግራም (UNEP, June 2002) ያወጣቸውን መስፈርቶች፣ የአማራ ክልል ያወጣውን አጠቃላይ የአካባቢ ተፅዕኖ

ግምገማ መመሪያ እና የአማራ ክልል የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 001/2010 (በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ

መንግስት የአካባቢ፣ ደንና ዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን, 2010) እና ሌሎች ተዛማጅ ህጎችን መሰረት

በማድረግ ነው፡፡ ቀጥሎ የቀረበው ሰንጠረዥ በነዚህ ማወዳደሪያ መስፈርቶች በመጠቀም የዚህ ጥናት ቡድን ባለሙያዎች

ለእያንዳንዱ ተፅዕኖ ደረጃዎችን እንዲያስቀምጡ የተደረገ ሲሆን በአጠቃላይ የተፅዕኖውን ደረጃ ትኩረት

የሚያስፈልገውና የማያስፈልገው በሚል እንዲመደብ ተደርጓል፡፡ በቀጣዩ ምእራፍ ትኩረት ለሚያስፈልጋቸው አወንታዊ

ተፅዕኖዎች የማጎልበቻ፣ ለአሉታዊ ተፅዕኖዎች ደግሞ የማቅለያ ርምጃዎች ተቀምጦላቸዋል፡፡

34
ሠንጠረዥ 8፡ የተፅዕኖዎች ክብደት ማወዳደሪያና መተንበያ ሠንጠረዥ

ተቁ የተፅዕኖ ባህርይ ተፈጥሮ1 መጠን2 ስፋት/ቦታ3 የሚከሰትበት 4ጊዜ የሚቆያበት የመከሰት እድሉ6 ትኩረት
5
ጊዜ ያስፈልገዋል7;
የተፅዕኖ አይነት
1 በቀጥታና በተዘዋዋሪ የስራ እድል ቀጥተኛ ዝቅተኛ አካባቢያዊ በግንባታና በምርት ለረጅም ጊዜ ሊከሰት የሚችል አዎ
መፈጠር ምእራፎች
ምርቱን በተመጣጣኝ ዋጋ አካባቢያዊ፣ሀገራዊ
2 ቀጥተኛ ዝቅተኛ በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰት የሚችል አዎ
ማቅረብ እና አለም አቀፋዊ

3 የእውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ቀጥተኛ ዝቅተኛ አካባቢያዊ በግንባታና በምርት ለረጅም ጊዜ ሊከሰት የሚችል አዎ
ምዕራፎች
4 የመንግስት ገቢ መጨመር ቀጥተኛ ዝቅተኛ አከባቢያዊ እና በግንባታና በምርት ለረጅም ጊዜ ሊከሰት የሚችል አዎ
አገራዊ ምዕራፎች
ሊከሰት የሚችል
5 ለባለሀብቱ ትርፍ ማስገኘት ቀጥተኛ ከፍተኛ አከባቢያዊ በምርት ምዕራፍ ለረጅም ጊዜ አዎ

1
ተፈጥሮ (Nature) ማለት ተጽእኖው በቀጥታ፣ በተዘዋዋሪ ወይም በተዳማሪ ስለመከሰቱ የሚያሳይ ነው
2
መጠን (magnitude) ማለት የተጽእኖው መጠን ከፍተኛ፣ መካከለኛ፣ ዝቅተኛ (አነስተኛ) ስለመሆኑ የሚያመለክት ነው፡
3
ስፋት ወይም ቦታ (extent) ማለት ተጽእኖው የጎላ የሚሆንባቸው ቦታዎች ስፋት ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በፐሮጀክቱ ቦታ ውስጥ ብቻ፣ አካባቢያዊ (በፕሮጀክቱ ቦታና
በዙሪያው) ፣ በሰፊ ቦታ (በቀበሌው ወይም በከተማ ደረጃ) ፣ በአገር ደረጃ (ከወረዳው በላይ ስፋት ሲኖረው) ፣
4
የሚከሰትበት ጊዜ (Timing) ለውጡ ወይም ተጽእኖው መቸ እንደሚከሰት የሚያመለከት ሲሆን በቅድመ ግንባታ፣ በግንባታ፣ በምርት/አገልግሎት መሰጫ፣ በጥገና፣
በፕሮጀክት መዝጊያ፣ ወዘተ፡፡
5
የሚቆይበት ጊዜ (Duration) ማለት አንዴ ለውጡ ከተከሰተ በኋላ ለምን ያክል ጊዜ እንደሚቆይ ነው፡፡ ለአጭር ጊዜ (ከ 1 አመት ላነሰ ጊዜ ከቆየ) ፣ አልፎ አልፎ
የሚከሰት፣ በመካከለኛ ጊዜ (ከ 1 እስከ 5 አመት) እና ለረጅም ጊዜ የሚቆይ (ከ 5 አመት በላይ የሚቆይ) በማለት ሊገለጽ ይችላል
6
የመከሰት እድሉ (Likelihood) ማለት ለውጡ ሊከሰት የመቻሉ እድል ሲሆን የማይከሰት፣ ላይከሰት የሚችል እና ሊከሰት የሚችል በሚል ሊገለጽ ይችላል
7
ትኩረት ያስፈልገዋል (Significance) ልውጦቹ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ለመወሰን ሌለች ማወዳደሪያዎችንና የህብረተሰብ ውይይት እንዲሁም ከዚህ በፊት ያሉ
ልምዶችን ታሳቢ በማድረግ የሚወሰን ነው፡፡ ለዚህ ማወዳደሪያ “አዎ” የሚል ምላሽ ከተሰጠው ለተጽእኖው ማቅለያ ያስፈልገዋል ማለት ነው፡፡

35
ተቁ የተፅዕኖ ባህርይ ተፈጥሮ መጠን ስፋት/ቦታ የሚከሰትበት ጊዜ የሚቆያበት ጊዜ የመከሰት እድሉ ትኩረት
ያስፈልገዋል;
የተፅዕኖ አይነት
ለ አሉታዊ ተፅዕኖ
1 በምርት ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች
1.1 የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር ቀጥተኛ ዝቅተኛ በፕሮጀክቱ ቦታናዙሪያው በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰት የሚችል አዎ

1.2 የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር ቀጥተኛ ዝቅተኛ በፕሮጀክቱ ቦታናየታችኛው በምርት ምእራፍ ለአጭር ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
ተፋሰስ
1.3 የአየር ብከለት ቀጥተኛ ዝቅተኛ በፕሮጀክቱ ቦታ በምርት ምእራፍ ለመካከለኛጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
1.4 የድምጽ ሁከት ቀጥተኛ መካከለኛ በፕሮጀክቱ ቦታ(ማሽኖች በምርት ምእራፍ ለአጭር ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
አቅራቢያ)
1.5 የአፈር ብክለት ተዘዋዋሪ ዝቅተኛ ኣካባቢያዊ በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
1.6 የውሃ ብክለት ተዘዋዋሪ ዝቅተኛ ኣካባቢያዊ በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
1.7 የውሃ ብክለት ተዘዋዋሪ ዝቅተኛ ኣካባቢያዊ በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
1.8 የእሳት አደጋ ቀጥተኛ ከፍተኛ በፕሮጀክቱ ቦታ በምርት ምእራፍ አልፎ አልፎ ሊከሰትየሚችል አዎ
1.9 በአካባቢው ህብረተሰብ ላይ የሚደርስ የጤና ተዘዋዋሪ መካከለኛ ኣካባቢያዊ በምርት ምእራፍ ለረጅም ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
ተፅዕኖ
1.10 በፕሮጀክቱ ሰራተኞች ላይ የሚደርስ ተፅዕኖ

 በስራ ላይ ጉዳት/አዳጋ መድረስ ቀጥተኛ ዝቅተኛ በፕሮጀክቱ ግቢ ውስጥ በምርት ምእራፍ አልፎ አልፎ ሊከሰትየሚችል አዎ

 በተላላፊ በሽታዎች መያዝ ተዘዋዋሪ ዝቅተኛ አካባቢያዊ በምርት ምእራፍ አልፎ አልፎ ሊከሰትየሚችል አዎ
 በእምነ በረድ ወይም ግራናይት በእግር ቀጥተኛ ዝቅተኛ በፕሮጀክቱ ግቢውስጥ በምርት ምዕራፍ አልፎ አልፎ ሊከሰትየሚችል አዎ
ወይም በሌላ አካል ላይጉዳት ማድረስ
2 በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች
2.1 ሰራተኞች ከስራ መፈናቀል ቀጥተኛ ከፍተኛ አካባቢያዊ በፕሮጅቱማጠናቀ ለአጭር ጊዜ ሊከሰትየሚችል አዎ
ቂያምእራፍ
2.2 የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር ቀጥተኛ መካከለ በግቢ ውስጥ በፕሮጅቱማጠናቀ ለመካከለኛ ሊከሰትየሚችል አዎ
ኛ ቂያምእራፍ ጊዜ

በሰንጠረዡ “ትኩረት ያስፈልገዋል” በሚለው ዓምድ ስር አዎ የተባሉት ተፅዕኖዎች በቀጣይ የማቃለያ ርምጃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡

36
5.4.1. በፕሮጀክቱ ምክንያት የሚከሰቱ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ተፅዕኖዎች
ሀ. አዎንታዊ ተፅዕኖዎች
1. በቀጥታና በተዘዋዋሪ የስራ እድል መፈጠር
2. ምርቱን በተመጣጣኝ ዋጋ ማቅረብ
3. የእውቀቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር

4. የመንግስት ገቢ መጨመር

5. ለባለሀብቱ ትርፍ ማስገኘት

ለ. አሉታዊ ተፅዕኖዎች

1. በምርት ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች

1.1 የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር

1.2 የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር

1.3 የእሳት አደጋ

1.4. የብዝሀ ህይወት መመናመን

1.5. በአካባቢው ህብረተሰብ ላይ የሚደርስ የጤና ተፅዕኖ

1.6 በስራ ላይ አዳጋ ወይም ጉዳት መድረስ

1.7 በተላላፊ በሽታዎች መያዝ

1.8. የእምነ በረድ ወይም ግራናይት አለቶች በሰራተኞች ላይ ጉዳት ማድረስ

1.9 የድምጽ ሁከት

5.4.2. በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ምዕራፍ የሚከሰቱ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች

2.1. የደረቅ ቆሻሻ መፈጠር

2.2. ሰራተኞች ከስራ መሰናበት

6. የተፅዕኖ ማጎልበቻና እርምጃዎች


ሠንጠረዥ 9፡ የአወንታዊ ተፅዕኖዎች ማጎልበቻ ርምጃዎች

የአወንታዊተፅዕኖ የተፅዕኖ ማጎልበቻ እርምጃ


በቀጥታም  የስራ ቅጥር ለአካባቢው ኗሪዎች በተለይም ለፕሮጀክት ተጎጅዎች ቅድሚያ መስጠት፣
ሆነ
በተዘዋዋሪ  ለወንዶች እና ለሴት ስራ ፈላጊዎች እኩል የስራ እድልና ክፍያ መስጠት፣
መንገድ
የስራእድል መፈጠር  የሰራተኞች ደሞዝ ወይም ምንዳ ከሌሎች ተመሳሳይ ፕሮጀክት ሰራተኞች ጋር ተመሳሳይ
መሆኑንማረጋገጥ
ምርቱንበተመጣጣኝ ዋጋ  የምርት መሸጫ ማዕከል ለአካባቢው ኗሪዎች መክፈት፣
ማቅረብ  የምርቱ ተጠቃሚዎችን አስተያየት በመቀበል አቅርቦት ላይ ማስተካከያ ማድረግ
የእውቀትና የቴክኖሎጂ  ለአከባቢ ወጣቶች ከአመራረት እስከ አስተሸሸግ ድረስ ስልጠና መስጠት
ሽግግር  ለአከባቢ ወጣቶች በስራ ላይ ስልጠና መስጠት
 ያመረቱትን ምርት በተመለከተ አስተያየት በመስጠት እንዲያስተካክሉና እንዲማሩ
ለመንግስት ገቢ  በየወሩ ከሰራተኞች የሚሰበሰበውን የደመወዝ ግብርና የቫት ገንዘብ ለመንግስት መክፈል
ማስገኘት  ሂሳቡን ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ኦዲት አስደርጎ የትርፍ ግብር መክፈል
ለባለሀብቱ ትርፍ  የተለያዩ ኢንቨስትመንት አማራጮችን አጥንቶ መሰማራት
ማስገኘት

አሉታዊ ተፅዕኖ ለአሉታዊ ተፅዕኖ ማቅለያ


በምርት ምዕራፍ
ደረቅ ቆሻሻ  በግቢ ውስጥ የተፈጠሩ የሚበሰብሱ እንደ እሳር የመሳሱሉ ደረቅ ቆሻሻዎችን በግቢ ውስጥ በሚዘጋጁ
ጉድጓዶች ውስጥ በማድረግ ለአትክልት ማዳበሪያነት ጥቅም እንዲሰጡ ይደረጋል፣
 ለዳግም ጥቅም/ኡደት ጥቅም ላይ የሚውሉ እንደ ፕላስቲክ፣ ብረታብረትና መስታውት የመሳሰሉ
ቆሻሻዎች ተለይተው ከተሰባሰቡ በኋላ ሌሎች ፕሮጀክቶች ይሸጣሉ ወይም በነጻ ይሰጣሉ፣
 ለዳግም ኡደት ወይም ጥቅም የማይውሉ ቆሻሻዎች ተሰብስበው ወደ ከተማ አስተዳደሩ የቆሻሻ
ማስተዳደሪያ ማእከል ተጓጉዘው ይደፋሉ፣
ፍሳሽ ቆሻሻ  ከምርት ክፍል ለሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ ፣ከሰራተኞች መጸዳጃና ከማብሰያ ክፍል ለሚወጣው ፍሳሽ
ቆሻሻ የማጠራቀሚያ ታንከር እንዲጠራቀም ተደርጎ ሲሞላበማስመጠጥ በተፈቀደ ቦታ እንዲወገድ
ይደረጋል፡፡
የድምጽ ሁከት  ከፍተኛ ድምጽ ባላቸው ቦታዎች የሚሰሩ ሰራተኞች በስራ ወቅት የተሰጣቸውን የደህንነት አልባሳት
እንዲጠቀሙ ይገደዳሉ፣
 ድምጽ አልባ ጀነሬተር እንዲጠቀም ይደረጋል፣
የእሳት አደጋ  የኤሌክትሪክ መስመር ብልሽቶችን ወዲያውኑ ፈቃድባለው ባለሙያ ይጠገናሉ፣
 በሁሉም ክፍሎችና መተላለፊያዎች የእሳት መጠቆሚያና ማጥፊያ ስርዓትይዘረጋል፣
 የእሳት መጠቆሚያና ማጥፊያ ስርዓት በሌለባቸው ክፍሎችና መተላለፊያዎች መስራቱ የተረጋገጠ
የእሳት ማጥፊያ ሲሊንደር ይቀመጣል፣
የብዝሀሕይወት  ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች ከግቢ ወጥተው የብዝሃ ህይወት መመናመን እንዳያስከትሉ በአግባቡ
መመናመን ማስተዳደር
በአካባቢው  ምርቶቹ ለተጠቃሚው እስኪደርሱ ድረስ ሳይዝጉና ሳይበላሹ በሚያቆይ ማሸጊያ እና ደረጃውን በጠበቀ
ማህበረሰብ ላይ መጋዘን ማስቀመጥ
የሚደርስ የጤና  የምርቱ የተመረተበት እና የመጠቀሚያ ጊዜው የሚያበቃበት ቀን ባልተፈቀደለት ሰው እንዳይለወጥ
ተፅዕኖ ተደርጎ በማሸጊያው ላይ መፃፍ
በፕሮጀክት ሰራተኞች ላይ የሚደርሱ ተፅዕኖዎች
በተላላፊ በሽታዎች  የፕሮጀክቱ ሰራተኞች ስለተላላፊ በሽታዎች እንደ ኤች አይቪ፣ የአባለዘር በሽታችና ሌሎች ተላላፊ
መያዝ በሽታዎች በጤና ባለሙያዎች አማካኝነት ግንዛቤ እንዲፈጠር ላቸዉ የፕሮጀክቱ ባለቤት የሚሰራ
በስራ ላይ ጉዳት  ይሆናል፡፡
ሁሉም አዲስ ሰራተኞች ስራ ከመጀመራቸው በፊት ስለ ስራ ላይ ጥንቃቄ ስልጠና መስጠት፣
ወይም አዳጋ  ማንኛውም የሚንቀሳቀስ፣ የሚያቃጥል ወይም የሚቆርጥ ማሽን ወይም ክፍል ውስጥ ልምድ ያላቸው
መድረስ ወይም የሰለጠኑ ሰራተኞች ብቻ እንዲሰሩ ማድረግ፣
 የመጀመሪያ ደረጃ የህክምና መስጫ ቁሳቁሶች በፋብሪካዉ ዉስጥ ተሟልተዉ እንዲቀመጡ ማድረግ
በፕሮጀክት ማጠናቀቂያ ወቅት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች
ሰራተኞች ከስራ  የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከመድረሱ በፊት ለሰራተኞች በቂ ግንዛቤ መፍጠር፣

38
አሉታዊ ተፅዕኖ ለአሉታዊ ተፅዕኖ ማቅለያ
መሰናበት  ለጡረታ ያልደረሱ ሰራተኞችን በሌላ ተመሳሳይ ስራ እንዲያገኙ ማድረግ፣
 ሌላ ተመሳሳይ ስራ ላላገኙ ወይም ለጡረታ ያልደረሱ ሰራተኞች ጋር ህግን መሰረት ያደረገ ድርድር
አድርጎ ካሳ መክፈል
 ለሰራተኞች ያልተከፈሉ ክፍያዎችና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ካሉ በቅድሚያ ከፍሎ ማጠናቀቅ
የደረቅ ቆሻሻ  የግንባታ ቆሻሻዎችን በግቢ ውስጥ የተፈጠሩ ጉድጓዶችን ለመሙላት መጠቀም፣
መፈጠር  መሬቱን ለማስተካከል ጥቅም ላይ ከዋለ በኋላ የሚተርፈውን የግንባታ ቆሻሻ ማዘጋጃቤት በሚፈቅደው
ቦታ አጓጉዞ መድፋት፣
 የተነቀሉ ማሽኖችና ሌሎች ለዳግም ጥቅም/ኡደት የሚያገለግሉ ቆሻሻዎችን ለሌላ አገልግሎት ወይም
 ለዳግም ኡደት ለሚጠቀም ፕሮጀክት መሸጥ ወይም በነጻ መስጠት፣
 የፕሮጀክቱን መሬት በማስተካከል ለመንግስት መመለስና ስለ አፈጻጸሙ ለአካባቢ ተቆጣጣሪ
መስሪያቤት ሪፓርት ማቅረብ፣

7. የአካባቢ አያያ ዝ እቅድ

ከዚህ በላይ በነበረው የሪፓርቱ ክፍል ለአውንታዊ ተፅዕኖዎች ማጎልበቻና ለአሉታዊ ተፅዕኖዎች ማቅለያ

እርምጃዎች ተቀምጠዋል፡፡ የአካባቢ አያያዝ እቅዱ ተግባራዊ መሆን ያለበት በፕሮጀክቱ የተለያዩ ክፍሎች

ቢሆንም የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያው ግን በመከታተልና አንዳንድ ተግባራት በማከናወን ተሳታፊ ይሆናል፡፡ ይሁን

እንጅ የስራ መደቡ መጠሪያ ሊለወጥ ስለሚችል የፕሮጀክት ስራአስኪያጅ እንደ ተግባሪ ተቀምጧል፡፡ ይህ

ማለት ግን የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ የተፅዕኖ ማስቀሪያውን በቀጥታ ተግባራዊ የሚያደርግ ሳይሆን በስሩ ያሉ

ሌሎች ሰራተኞችን ወይም የስራ ክፍሎችን ትእዛዝ በመስጠት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

እቅድን ተግባራዊ ለማድረግ (ለሶስት አመታት) 149000 እንደሚያስፈልግ ተገምቷል፡፡ በእቅዱ በጀት በሚለው

አምድ ስር “0” ተብሎ ቢገለጽም ይህ ተግባር ወጭ የለውም ማለት ሳይሆን መደበኛ የፕሮጀክቱ ተግባር

በመሆኑ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ መደበኛ የፕሮጀክቱ ተግባራት ለሚመስሉ የተፅዕኖ ማቃለያዎች በጀት

ከተቀመጠለት የአካባቢ ተፅዕኖውን ለመቀልበስ ከመደበኛዉ ወጭ በተጨማሪ የሚያስፈልገውን በጀት እንጅ

አጠቃላይ የፕሮጀክቱን መደበኛ ተግባር ለማስፈጸም አለመሆኑን መታወቅ አለበት፡፡

39
ሠንጠረዥ 10፡ የአከባቢ አያያዝ እቅድ

ምዕ የፕሮጀክቱ ሊከሰቱ የማቅለያ ተግባራት ፈጻሚአካል 2016 2017 2018 በጀት


ራፍ ዝርዝር የሚችሉ መለኪያ መ የትግበራ ጊዜ በሩብ የትግበራ ጊዜ የትግበራ ጊዜ በብር
ተግባራት ተፅዕኖዎች ጠን አመት በሩብ አመት በሩብ አመት
በፕሮጀክቱ ምክንያት የሚከሰቱ
1 2 4 1 2 3 4 1 3 4
ተፅዕኖዎች 3 2
አዎንታዊ ተጽእኖዎች
የሰራተኛ በቀጥታና የስራ ቅጥር ለአካባቢው ኗሪዎች በተለይም መቶ

143

143

143

143

143
143

143

143

143
143 ስራአስኪያጅ 0

70
ቅጥር በተዘዋዋሪ ለፕሮጀክት ተጎጅዎች ቅድሚያ መስጠት፣ ኛ
በምርት ምዕራፍ

የስራ እድል ለወንዶች እና ለሴት ስራ ፈላጊዎች እኩል የስራ በመ


60 ስራአስኪያጅ 0

60
60
60

60
60
60
60
60
60
80
መፈጠር እድልና ክፍያ መስጠት፣ ቶኛ
የሰራተኞች ደሞዝ ወይም ምንዳ ከሌሎች
ተመሳሳይ ፕሮጀክት ሰራተኞች ጋር ተመሳሳይ የጥናትብዛት 1 ስራአስኪያጅ 0

1
መሆኑን ማረጋገጥ
ምርቶችን ምርቶችን ለአከባቢ ነዋሪዎች የምርት መሸጫ ማዕከላትን መሸጫማዕከ 1

1
ለገበያ በተመጣጣኝ መክፈት ላት
1
ምዕራፍ
በምርት

ማቅረብ ዋጋ ማቅረብ ድግግሞሽ


የምርት ተጠቃሚዎችን አስተያየት በመቀበል
አቅርቦት ላይ ማስተካከያ ማድረግ

1
የአከባቢ የእውቀትና ለአከባቢ ወጣቶች ከአመራረት እስከ አስተሸሸግ በመቶኛ 80 ስራ 0

80
ወጣቶችን የቴክኖሎጂ ድረስ ስልጠና መስጠት አስኪያጅ
ማምረት ሽግግር ያመረቱትን ምርት በተመለከተ አስተያየት ድግግሞሽ 8 ስራአስኪያጅ 0
በመስጠት እንዲያስተካክሉና እንዲማሩ ማድረግ

1
1
1
1
2
እንዲችሉ
ሙያዉን ለአከባቢ ወጣቶች በስራ ላይ ስልጠና መስጠት በመቶኛ 100 አስኪያጅ

0
ማስተማር
ለመንግስት ለመንግስት ገቢ በየወሩ ከሰራተኞች የሚሰበሰበውን የደመወዝ ድግግሞሽ 143 ስራ
በምርት

ግብር ማስገኘት ግብርና የቫት ገንዘብ ለመንግስት መክፈል አስኪያጅ

143

143

143
143

143

143

143

0
መክፈል
ሂሳቡን ብቃት ባላቸው ባለሙያዎች ኦዲት ድግግሞሽ 3 ስራ
አስደርጎ የትርፍ ግብር መክፈል አስኪያጅ

0
በግንባታና

100
ምዕራፍ

ምርት ለባለሀብቱ አዋጪ የሆኑ የኢንቨስትመንት አማራጪችን በመቶኛ ባለሃብት


በማጥናት መሰማራት

100
ማምረት ትርፍ

0
ማስገኘት
በፕሮጀክቱ ምክንያት የሚከሰቱ አሉታዊ ተፅዕኖዎች ማቅለያ እቅድ

ከቁፋሮ የሚወጣ 120 ሜ/ ባለሃብቱ/

60
00
አፈር በተፈቀደ ቦታ አጓጉዞ መድፋት ኩ ተቋራጩ
ምዕ የፕሮጀክቱ ሊከሰቱ የማቅለያ ተግባራት ፈጻሚአካል 2016 2017 2018 በጀት
ራፍ ዝርዝር የሚችሉ መለኪያ መ የትግበራ ጊዜ በሩብ የትግበራ ጊዜ የትግበራ ጊዜ በብር
ተግባራት ተፅዕኖዎች ጠን አመት በሩብ አመት በሩብ አመት
የቁፋሮእና ለዳግም ኡደት ወይም ጥቅም የማይውሉ ድግግሞሽ 32 ስራአስኪያጅ

4000
ግንባታ ስራ የደረቅ ቆሻሻ ቆሻሻዎች ተሰብስበው ወደ
ማካሄድ መፈጠር
ከተማአስተዳደሩየቆሻሻ ማስተዳደሪያ ማእከል
ተጓጉዘውእንዲጣሉማድረግ
በግንባታ ምእራፍ

ባለሁለት ክፍል ጊዜያዊ መጸዳጃቤት ቁጥር 1 ባለሃብቱ/

30000
ከመጸዳጃ ቤት ዉጭ
መገንባትእና ሰራተኞች እንዲጠቀሙ ማድረግ ተቋራጩ
በመጸዳዳት አካባቢን
ማቆሸሽ
አቧራ ዉሃ ማርከፍከፍ መቶኛ 100 15000

100

100

100

100
የፍሳሽ ቆሻሻ ከምርት ክፍል ለሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ በድግግሞሽ 3 ስራ

60
00
በግ መፈጠር ፣ከሰራተኞች መጸዳጃና ከማብሰያ ክፍል አስኪያጅ
የደረቅ ቆሻሻ ለዳግም ኡደት ወይም ጥቅም የማይውሉ መቶኛ 100

100
100

100

100

100
ንባ
ቆሻሻዎች ተሰብስበው ወደ

ከተማአስተዳደሩየቆሻሻ ማስተዳደሪያ ማእከል
ም በምርት ተጓጉዘውእንዲጣሉማድረግ 100
እ ምእራፍ የድምጽ በፋብሪካዉ ዉስጥ ከፍተኛ ድምጽ ባላቸው መቶኛ ስራአስኪያጅ

100
100

100

100

100

0
ራ ሁከት ቦታዎች የሚሰሩ ሰራተኞች በስራ ወቅት ናየምርትክፍ
የተሰጣቸውን የደህንነት አልባሳት እንዲጠቀሙ ልተ ቆጣጣሪ

ማድረግ፣
ድምጽ አልባ ጀነሬተር እነዲጠቀም ይደረጋል በቁጥር 1 ባለሀብቱ 1

100
በም 00000
ርት የእሳት የኤሌክትሪክ መስመር ብልሽቶችን ወዲያውኑ መቶኛ 100 ስራአስኪያጅ

100

100
100

100

100

100

0
ምእ አደጋ በሚመለከተዉ ባለሙያ ማስጠገን (ኤሌክትሪሽ
ራፍ ያን)
በሁሉም ክፍሎችና መተላለፊያዎች የእሳት መቶኛ 100 ስራአስኪያጅ

100

100
100

100

100

100

0
መጠቆሚያና ማጥፊያ ስርዓት መዘርጋት፣

የእሳት መጠቆሚያና ማጥፊያ ቁጥር 2 ስራ

15000
ስርዓትበሌለባቸው ክፍሎችና መተላለፊያዎች አስኪያጅ
መስራቱ የተረጋገጠ የእሳት ማጥፊያ ሲሊንደር
ይቀመጣል፣
የብዝሀ ሕይወት ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻዎች ከግቢ ወጥተው መቶኛ 100 ስራ

100

100
100

100

100

100

0
መመናመን የብዝሃ ህይወት መመናመን እንዳያስከትሉ አስኪያጅ
በአግባቡማስተዳደር

41
ምዕ የፕሮጀክቱ ሊከሰቱ የማቅለያ ተግባራት ፈጻሚአካል 2016 2017 2018 በጀት
ራፍ ዝርዝር የሚችሉ መለኪያ መ የትግበራ ጊዜ በሩብ የትግበራ ጊዜ የትግበራ ጊዜ በብር
ተግባራት ተፅዕኖዎች ጠን አመት በሩብ አመት በሩብ አመት
በፋብሪካው ግቢ ውስጥ የተለያዩ ዛፎችንና መቶኛ 100 ስራ

100

100
100

100

100

100

0
ምርት አረንጓዴ ሳሮችን መትከልና መንከባከብ አስኪያጅ
ማምረት
በስራ ላይ አዳጋ ሁሉም አዲስ ሰራተኞች ስራ ከመጀመራቸው በቁጥር 22 ባለሀብቱ 5000

22

22
22

22

22

22
/ጉዳት መድረስ በፊት ስለ ስራ ላይ ጥንቃቄ ስልጠና መስጠት፣

ማንኛውም የሚንቀሳቀስ፣ የሚያቃጥል ወይም በቁጥር 22 ባለሀብቱ 0

22
22

22

22

22
የሚቆርጥ ማሽን ወይም ክፍል ውስጥ ልምድ
ያላቸው ወይም የሰለጠኑ ሰራተኞች ብቻ
የመጀመሪያ ደረጃ የህክምና መስጫ ቁሳቁሶች መቶኛ 100 ስራ 1000

100

100
100

100

100

100
በፋብሪካዉ ዉስጥ አስኪያጅ
ተላላፊ በሽታዎች የፕሮጀክቱ ሰራተኞች ስለተላላፊ በሽታዎች በቁጥር 22 ባለሀብቱ 0

22

22
22

22

22

22
መከሰት እንደ ኤች አይቪ፣ ኮሌራ፣ የአባለዘር በሽታችና
ሌሎች ተላላፊ በሽታዎች በጤና ባለሙያዎች
አማካኝነት ግንዛቤ እንዲፈጠር ላቸዉ ማድረግ
የፕሮጀክቱ የማጠናቀቂያ ምዕራፍ ዕቅድ
ፕሮጀክቱን ሰራተኞችን የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ ከመድረሱ በፊት 22 ባለሀብቱ

22
22

22

22

22
ቁጥር 0
ማጠናቀቅ ከስራ ማሰናበት ለሰራተኞች በቂ ግንዛቤ መፍጠር፣
ለጡረታ ያልደረሱ ሰራተኞችን በሌላ ተመሳሳይ 22 ባለሀብቱ

22
22

22

22

22
ቁጥር 0
ስራ እንዲያገኙ ማድረግ፣
ሌላ ተመሳሳይ ስራ ላላገኙ ወይም ለጡረታ 7 ባለሀ

22
22

22

22

22
ያልደረሱ ሰራተኞች ጋር ህግን መሰረት ያደረገ ብቱ 0
በመ ድርድር አድርጎ ካሳ መክፈል
ዝጊ መሬቱን ደረቅ ቆሻሻ የግንባታ ቆሻሻዎችን በግቢ ውስጥ የተፈጠሩ መቶኛ 100 ስ.አስኪያ 5000

100
ያ ማስተካከል መፈጠር ጉድጓዶችን ለመሙላት መጠቀም፣ ጅ
መሬቱን ለማስተካከል ጥቅም ላይ ከዋለ በኋላ መቶኛ 100 ስ.አስኪያ 5000
ምእ

100
100

100

100

100
የሚተርፈውን የግንባታ ቆሻሻ ማዘጋጃቤት ጅ
ራፍ
በሚፈቅደው ቦታ ማስወገድ
ለዳግም ኡደት ለሚጠቀም ፕሮጀክት መሸጥ መቶኛ 100 ስ.አስኪያ 0

100
ወይም በነጻ መስጠት፣ ጅ
ገደላገደል የፕሮጀክቱን መሬት በማስተካከል ለመንግስት መቶኛ 100 ስ.አስኪያ 20000

100
መፈጠር መመለስና ስለ አፈጻጸሙ ለአካባቢ ተቆጣጣሪ ጅ
መስሪያቤት ሪፓርት ማቅረብ፣
ድምር 149000

42
8. የአካባቢ ክትትል/ምርመራ/እቅድ

ከላይ የአካባቢ ተፅዕኖ ማቃለያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዳ የአካባቢ አያያዝ እቅድ ቀርቧል፣ ይሁን እንጅ ይህ

እቅድ ተግባራዊነቱን መከታተል ካልተቻለ ውጤታማ ላይሆን ይችላል፡፡ በመሆኑም በዚህ ምእራፍ የአካባቢ ክትትል እቅድ

ቀርቧል፡፡ የአካባቢ ክትትል ወይም የአካባቢ ምርመራ በሁለት ሊከፈል ይችላል እሱም፡

በተቆጣጣሪ መስሪያ ቤቶች የሚካሄድ የውጭ ኦዲት ሲሆን ሌላው ደግሞ በራሱ በፕሮጀክቱ ባለቤት የሚካሄድ የውስጥ

ኦዲት ነው፡፡ በዚህ የአካባቢ ክትትል እቅድ ሁለቱም ማለትም የውጭና የውስጥ ኦዲት የሚያደርጉ አካላት ሊጠቀሙበት

የሚችል ቢሆንም “ፈጻሚ ተቋም/አካል” እና “ወጭዎች” በሚለው አምድ ስር የተገለጸው የውስጥ ኦዲትን ታሳቢ

በማድረግ ነው፡፡ የአካባቢ ክትትል እቅዱ በፕሮጀክቱ የመቆያ ጊዜ ውስጥ ሊካሄድ ቢችልም በዚህ እቅድ ትኩረት የተሰጠው

የአካባቢ አያያዝ እቅዱ ለሚሸፍነው ጊዜ ማለትም ለ 3 የፕሮጀክት ትግበራ ጊዜያት ነው፡፡ በመሆኑም ወጭ በሚለው

አምድ ስር የተቀመጠው የገንዘ በመጠን ለ 3 ት አመቱ የፕሮጀክት ትግበራ ጊዜያት በድምሩ ብር 15500 እንደሚያስፈልግ

ተገምቷል፡፡

በአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 001/2010 አንቀጽ 5.13 መሰረት ፕሮጀክቱ የአካባቢ ክትትል /ምርመራ

የሚያካሂድ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያ እንደሚቀጥር ታሳቢ ተደርጓል፡፡ ምንም እንኳን ፕሮጀክቱ የአካባቢ ክትትል

የሚያደርግ ባለሙያ እንደሚቀጥር ታሳቢ ቢደረግም ነገርግን የስራ መደቡ መጠሪያ “የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያ” ላይሆን

ስለሚችል የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ በተጨማሪነት እንደፈጻሚ ተደርጓል፡፡ ይሁን እንጅ የአካባቢ ክትትል ተግባር

የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ሳይሆን የደብረ ማርቆስ ከተማ አካባቢ ጥበቃ ጽዳትና ዉበት አረንጓዴ ልማት ተጠሪ /ጽ/ቤት

ይሆናል፡፡ ይህ የአካባቢ ክትትል እቅድ በተናጠል ወይም ከአካባቢ አያያዝ እቅድ ጋር ሊከለስ ወይም ሊሻሻልና እንደገና

ሊዘጋጅ ይችላል፡፡ ይሁን እንጅ አዲሱ እቅድ ተግባራዊ የሚደረገው ለአማራ የአካባቢ፣ ደንናዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት

ባለስልጣን ቀርቦ ይሁንታ ሲያገኝብቻነው፡


ሠንጠረዥ 11 ፡የአከባቢ አያያዝ ክትትል እቅድ

የፕሮጀክ የተፅዕኖ ማቅለያ የተግባራት አመልካቾች ክትትሉ የተፅዕኖ ማቅለያ ተግባራት መፈጸማቸውን የክትትል ድግግሞሽ ፈጻሚ ተቋም/አካል ወጭዎ
ቱተፅዕኖ ተግባራት የሚደረግበት ቦታ ማረጋገጫ ዘዴዎች ች
በፕሮጀክቱ ምክንያት የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች
አውንታዊ ተፅዕኖ
በቀጥታ የስራ ቅጥር ለአካባቢው ከአካባቢው የሰራተኞችንና አድራሻ ከሰው ሀይል መረጃ የምርትምእራፍ
ና ኗሪዎች ቅድሚያ የተቀጠሩ የፕሮጀክቱ በመውሰድ በፋበሪካውምክንያት ከተፈናቀሉት እንደጀመረና ስራ አስኪያጅ የአካባቢ
500
በተዘዋዋ መስጠት ሰዎች ንጽጽር ጽህፈት ቤት መካከል የተቀጠሩት ከ 50 በመቶ የማያንሱ ከዚያምበአመት ጥበቃባለሙያ)
ሪ የስራ መሆኑንማስላት አንድ ጊዜ
እድልመ ለወንዶች እና ለሴት ስራ 1000
የሰራተኞች የፕሮጀክቱ ከሰራተኞችመዝገብ ላይየሴቶችንና ወንዶች በአመት ስራአስኪያጅናየአካባቢ
ፈጠር ፈላጊዎች እኩልየስራ እድልና
የጾታ እኩልነት ጽህፈት ቤት ሰራተኞችን በመቁጠር መቶኛ ማስላት አንድ ጊዜ ጥበቃባለሙያ
ክፍያ መስጠት፣
ሰራተኞችደሞዝወይምምንዳ በከተማው በሚገኙ ፕሮጀክቶች ያለውን የስራ ፕሮጀክቱምርት 1000
ስራ አስኪያጅየአካባቢ
ከሌሎችተመሳሳይፕሮጀክትሰ የሰራተኞች ተመሳሳይነትና የደሞዝመጠንመረጃበማሰባሰብ ምእራፍበጀመረ በ 6
የደ/ማ/ ከተማ ጥበቃ ባለሙያ ወይም
ራተኞችጋርተመሳሳይመሆኑን ደሞዝ ንጽጽር ልዩነት ከፕሮጀክቱ ጋር በማነጻጸር ግኝቱን በሪፓርት ወሩእናከዚያ በኋላበ 2
የተቀጠረ አማካሪ)
ማረጋገጥ መልክ ማዘጋጀት አመትአንድ ጊዜ
ምርትን ለአካባቢውኗሪዎችየምርት የምርትመሸጫ የደ/ማ/ ከተማ የፕሮጀክቱ የምርት መሸጫማእከሎች ያሉበትን በአመት ስራአስኪያጅ 800
በተመጣ መሸጫ ማእከል መክፈት ማእከላትሁኔታ ቀበሌ መመዝገብ አንድ ጊዜ (የአካባቢጥበቃ
ጣ የደ/ማ/ ከተማ የምርቱ ተጠቃሚዎችን አስተያየትበመጠየቅ ባለሙያ)
ስራአስኪያጅና 500
ኝዋጋ የምርቱተጠቃሚዎችንአስተያ
ስለጥራቱ እና ስለ አስተሸሻጉ የተደረገ ማስተካከያ በአመት የአካባቢጥበቃባለሙያ
ማቅረብ የትበመቀበል አቅርቦት ላይ የተጠቃሚዎች አስተያየት
ስለመኖሩ ከፕሮጅቱ ጽህፈትቤትና አከፋፋዮችን አንድ ጊዜ
ማስተካከያ ማድረግ
በመጠየቅ ግኝቱን መመዝገብ
የእውቀ ለአከባቢወጣቶችከአመራረት በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅና 3000
በፕሮጀክቱ
ትና እስከአስተሸሸግድረስስልጠና የሰልጣኛች ቁጥር ጽ/ቤት የሰልጣኛች መዝገብ እና ቃለ መጠየቅ በማድረግ የአካባቢጥበቃባለሙያ
መጀመሪያ
የቴክኖሎ መስጠት
ጂ ያመረቱትንምርትበተመለከተ በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅና --
የእድሉ ተጠቃሚዎች መዝገብ እና በቀጥታ
ሽግግር አስተያየትበመስጠትእንዲያስ የእድሉ ተጠቃሚዎች ቁጥር ጽ/ቤት ለከታታይ የአካባቢጥበቃባለሙያ
ችሎታቸውን በመመልከት
ተካክሉናእንዲማሩማድረግ
ለአከባቢወጣቶችበስራ ላይ በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅናየአካባቢ -
በመጀመሪያዎቹ
ስልጠና መስጠት የሰልጣኛች ቁጥር ጽ/ቤት የሰልጣኛች መዝገብ እና ቃለ መጠየቅ በማድረግ ጥበቃባለሙያ
ሶስት ወራት
የመንግስ በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅና -
ከሰራተኞች ደመወዝ
ት ገቢ የተሰበሰበውን የገቢ ግብር የገንዘብ መጠን ጽ/ቤት የሂሳብ ሪፖርት በየወሩ የአካባቢጥበቃ
ለመንግስት ገቢ ማድረግ
የፕሮጀክ የተፅዕኖ ማቅለያ የተግባራት አመልካቾች ክትትሉ የተፅዕኖ ማቅለያ ተግባራት መፈጸማቸውን የክትትል ድግግሞሽ ፈጻሚ ተቋም/አካል ወጭዎ
ቱተፅዕኖ ተግባራት የሚደረግበት ቦታ ማረጋገጫ ዘዴዎች ች
መጨመ በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅና --
የፕሮጀክቱን ሂሳብ ኦዲት
ር የመደበኛ ስራዎች ሪፖርት ጽ/ቤት ኦዲት ሪፖርት በየአመቱ የአካባቢጥበቃ
ማስደረግ
ለባለሀብ በፕሮጀክቱ ስራአስኪያጅና 0
ትትርፍ አዋጪ የስራ ዘርፎች ላይ ጽ/ቤት በሶስተኛ አመት የአካባቢ
የገንዘብ መጠን የድርጅቱ መዝገብ
ማስገኘ በመሰማራት መጨረሻ ጥበቃ

አሉታዊ ተፅዕኖዎች
በግንባታ ምእራፍ የሚከሰቱ ተፅዕኖዎች

በግቢውስጥየተፈጠሩ በትክክል ጥቅም ላይ በፕሮጀክት በአመት ስራ አስኪያጅ 2500


የደረቅ የሚበሰብሱ ደረቅቆሻሻዎችን ስለመዋሉ ግቢ ውስጥ በግቢ ውስጥ ጥቅም ላይ ስለመዋሉ ቦታውን አንድ ጊዜ (የአካባቢባለሙያ
ቆሻሻ በግቢዉስጥ በሚዘጋጁ በማየትና ሰዎችን በመጠየቅ የሚገኘውን መረጃ በበጋ ወራት
መፈጠር ጉድጓዶችውስጥበማድረግ መመዝገብ
ለአትክልትማዳበሪያነትጥቅም
እንዲሰጡይደረጋል፣
ከምርት ክፍል ለሚወጣው በየ 6 ወሩ ስራአስኪያጅና
ፍሳሽ ቆሻሻ ፣ከሰራተኞች የአካባቢ 4000
ፍሳሽ
የፍሳሽ ቆሻሻ መፈጠር መጸዳጃና ከማብሰያ ክፍል ጥበቃ
ቆሳሻ
የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ
በማጠራቀሚያ ታንከር
እንዲጠራቀም ተደርጎ ሲሞላ በፕሮጀክት
የመስክ ምልከታ
በማስመጠጥ በተፈቀደ ግቢ ውስጥ
ቦታእንዲወገድ ይደረጋል፡፡

ከቁፋሮ በተመረጠ ቦታ ላይ ማስወገድ 2 ጊዜ ስራአስኪያጅና 3000


በፕሮጀክት የአካባቢ
የወጣ የመስክ ምልከታ
ግቢ ውስጥ ጥበቃ
አፈር
16700
በምርት ምእራፍ

45
የፕሮጀክ የተፅዕኖ ማቅለያ የተግባራት አመልካቾች ክትትሉ የተፅዕኖ ማቅለያ ተግባራት መፈጸማቸውን የክትትል ድግግሞሽ ፈጻሚ ተቋም/አካል ወጭዎ
ቱተፅዕኖ ተግባራት የሚደረግበት ቦታ ማረጋገጫ ዘዴዎች ች
የደረቅ 600
ለዳግም ኡደት ወይም
ቆሻሻ በፕሮጀክት በግቢውስጥመደፋትየነበረበትቆሻሻተከምሮ ወይም
ጥቅምየማይውሉቆሻሻዎች ለዳግምኡደትየሚያገለግሉቆ ስራ አስኪያጅ
መፈጠር ግቢ ውስጥ ተበታትኖ አለመቆየቱንና በትክክል ተጓጉዞ ወደ በአመት
ተሰብስበው ወደ ከተማ ሻሻዎችተጠራቅመውስለመደ (የአካባቢጥበቃ
የደረቅ ቆሻሻ ከተማ የቆሻሻ መድፊያ ስለመደፋቱ አንድ ጊዜ
የቆሻሻ ማስተዳደሪያ ፋታቸው ባለሙያ
ማጠራቀሚያ በማየትናሰዎችን በመጠየቅ መረጃ ማሰባሰብ
ማእከልተጓጉዘውይደፋሉ፣

ከምርትክፍልለሚወጣውፍሳ
ሽቆሻሻ፣ከሰራተኞች
መጸዳጃና ከማብሰያ ክፍል የፍሳሽቆሻሻማጠራቀሚያ ስራ አስኪያጅ
ፍሳሽ የሚወጣው ፍሳሽ ቆሻሻ የፍሳሽቆሻሻማጠራቀሚያበ በፕሮጀክቱ
በትክክልስለመገንባቱበአይንበማየትናየተመዘገቡሪኮር በግንባታ ምዕራፍ (የአካባቢ
ቆሻሻ በማጠራቀሚያታንከርእንዲጠ ትክክልስለመገንባቱ ግቢ ውስጥ
ዶችን ማየት ባለሙያ)
ራቀምተደርጎሲሞላበማስመ
ጠጥበተፈቀደ ቦታእንዲወገድ
ይደረጋል፡፡
በፕሮጀክቱ ዉስጥ ከፍተኛ ከፍተኛድምጽባላቸው በፋብሪካዉ ዉስጥ በስራ ሰአት ሰራተኞች የለበሷቸዉን የደህንነት በአመት አንድጊዜ የጤና ተቆጣጣሪ
ድምጽባላቸው ቦታዎችየሚሰሩሰራተኞችበስ አልባሳት በማየት ባለሙያ
የድምጽ ቦታዎችየሚሰሩሰራተኞችበስ ራወቅትየተሰጣቸውንየደህንነ
ሁከት ራወቅትየተሰጣቸውን ት አልባሳት ስለመኖሩ
የደህንነትአልባሳትእንዲጠቀ ማረጋገጥ
ሙ ማድረግ፣
የእሳት የኤሌክትሪክ መስመር የኤሌክትሪክመስመር በፋብሪካዉ ግቢ ብልሽት ያለበትን የኤሌክትሪክ መስመር በባለሙያ በአመት ሁለት ጊዜ በኤሌክትሪሻያን 0
አደጋ ብልሽቶችንወዲያውኑ ብልሽቶችንወዲያውኑበሚመ በማስፈተሸ ባለሙያ
በሚመለከተዉ ባለሙያ ለከተዉባለሙያ የተጠገነ
ማስጠገን መሆኑ
በሁሉምክፍሎችና በሁሉም ክፍሎችና የፋብሪካዉ በፋብሪካዉክፍሎችየእሳትመጠቆሚያና ማጥፊያ በአመት 1 ጊዜ በኤሌክትሪሻያን 0
መተላለፊያዎችየእሳትመጠቆ መተላለፊያዎች የእሳት ክፍሎች መኖሩን በማየት ባለሙያ
ሚያናማጥፊያስርዓትመዘርጋ መጠቆሚያና ማጥፊያ
ት፣ መኖሩ፣
የእሳትአዳጋመጠቆሚያበሌለባ የእሳትአዳጋመጠቆሚያበሌለ የእሳት አዳጋ መጠቆሚያ በሌለባቸው ክፍሎች በአመት 1 ጊዜ በኤሌክትሪሻያን 0
ቸው ክፍሎች የሚሰራ የእሳት ባቸውክፍሎችየሚሰራየእሳት የሚሰራ የእሳት ማጥፊያ ሲሊንደር መኖሩን በማየት ባለሙያ
ማጥፊያ ሲሊንደር ይቀመጣል ማጥፊያ ሲሊንደር መኖር

የብዝሀ ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ ከግቢ በፕሮጀክቱግቢ ዉስጥ እና በግቢውና በፕሮጀክቱግቢ ዉስጥ እና በዙሪያዉ ደረቅናፍሳሽ በአመት 2 ጊዜ ስራ አስኪያጅ 0
ሕይወት ወጥቶ የብዝሃ ህይወት በዙሪያዉ ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ በፕሮጀክቱ ዙሪያ ቆሻሻ አለመኖሩን በማየት
መመና መመናመን እንዳያስከትል አለመኖር
መን ባግባቡ ማስተዳደር ፣
በግቢው የተለያዩ ዉበት ሰጪ የተተከሉ ዛፎችና ሳሮች በፕሮጀክቱ ዙሪያ በፕሮጀክቱ ግቢ ዉስጥ እና በዙሪያዉ በአመት 2 ጊዜ ስራ አስኪያጅ 1000

46
የፕሮጀክ የተፅዕኖ ማቅለያ የተግባራት አመልካቾች ክትትሉ የተፅዕኖ ማቅለያ ተግባራት መፈጸማቸውን የክትትል ድግግሞሽ ፈጻሚ ተቋም/አካል ወጭዎ
ቱተፅዕኖ ተግባራት የሚደረግበት ቦታ ማረጋገጫ ዘዴዎች ች
እጽዋት እናሳሮችን መትከል ስለመኖራቸው ዛፎችናሳሮችመኖራቸውን በማረጋገጥ
በአካባቢ ምርቶቹ ለተጠቃሚው ምርቶቹ ደረጃውን በፕሮጀክቱ ግቢ ምርቶቹ ደረጃውን በጠበቀ ማሸጊያ መታሸግና በአመት አንድ ጊዜ ስራ አስኪያጅ 0
ው እስኪደርሱድረስሳይበከሉናሳይ በጠበቀማሸጊያመታሸግናደረ ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን በመመልከት
ማህበረሰ በላሹ በሚያቆይ ጃውንበጠበቀመጋዘን
ብ ማሸጊያእናደረጃውንበጠበቀ መከማቸት
የሚደርስ መጋዘን ማስቀመጥ
የጤና ምርቶቹበፕሮጀክቱግቢ በምርቶቹ መጋዘን ለጤና በፕሮጀክቱ ግቢ በምርቶቹ መጋዘን ለጤና የማይስማማ ኬሚካል በአመት አንድ ጊዜ ስራ አስኪያጅ 0
ተፅዕኖ ውስጥ ሲከማቹም ሆነ የማይስማማ ኬሚካል ያለመኖሩን በማየት
ሲጓጓዙከማንኛውምለጤናየ ያለመኖር
ማይስማማኬሚካሌጋርአይነካ
ኩም፣
የምርቱየተመረተበትእና የምርቱ የተመረተበት በፕሮጀክቱ ግቢ የምርቱ የተመረተበት እና የመጠቀሚያ ጊዜው በአመት አንድ ጊዜ ስራ አስኪያጅ 0
የመጠቀሚያጊዜውየሚያበቃ እናየመጠቀሚያ ጊዜው የሚያበቃበት ቀን በትክክል መኖሩን በማየት
በትቀንባልተፈቀደለትሰውእን የሚያበቃበትቀን በትክክል
ዳይለወጥተደርጎ መኖር
በማሸጊያውላይመፃፍ
በፕሮጀክቱ ሰራተኞች ላይ የሚደርስ የጤና ተፅዕኖ
ሁሉም አዲስ ሰራተኞች ሁሉምአዲስሰራተኞችስራከ በፕሮጀክቱ 0
ስራከመጀመራቸው በፊት መጀመራቸው በፊት ግቢ ውስጥ በአመት ስራ
ስልጠና መውሰዳቸውን በመጠየቅ
ስለስራላይጥንቃቄ ስልጠና ስለስራላይጥንቃቄስልጠና አንድ ጊዜ አስኪያጅ
መስጠት፣ መሰጠቱ
በስራ
ማንኛውም የሚንቀሳቀስ፣ ማንኛውምየሚንቀሳቀስ፣የ በፕሮጀክቱ 0
ላይ
የሚያቃጥልወይምየሚቆርጥ ሚያቃጥልወይም ግቢ ውስጥ
አዳጋ
ማሽንወይምክፍልውስጥልም የሚቆርጥማሽንወይምክፍል በአመት ስራ
ወይም በቃለመጠየቅ
ድያላቸውወይምየሰለጠኑሰራ ውስጥልምድያላቸው አንድ ጊዜ አስኪያጅ
ጉዳት
ተኞች ብቻ እንዲሰሩ ወይምየሰለጠኑሰራተኞችብ
መድረስ
ማድረግ፣ ቻመሰራት
የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና የመጀመሪያደረጃየህክምና በፕሮጀክቱ 0
በአመት ስራ
መስጫቁሳቁሶችበፋብሪካዉ መስጫቁሳቁሶች ግቢ ውስጥ በምልከታ
አንድ ጊዜ አስኪያጅ
ዉስጥ ማስቀመጥ በፋብሪካዉዉስጥመኖር
ተላላፊ የፕሮጀክቱሰራተኞች ግንዛቤ የተፈጠረላቸው በፕሮጀክቱ ግንዛቤ የተፈጠረላቸውን ሰራተኞች በመጠየቅ በአመት ስራአስኪያጅና 0
በሽታዎ ስለተላላፊበሽታዎች እንደ ሰራተኞች ብዛት ግቢ ውስጥ መመዝገብ አንድ ጊዜ የአካባቢጥበቃ
ች ኤችአይቪ፣ኮሌራ፣የአባለዘርበ ባለሙያ
ሽታችና ሌሎች ተላላፊ
በሽታዎችበጤናባለሙያዎችአ
ማካኝነትግንዛቤእንዲፈጠርላ

47
የፕሮጀክ የተፅዕኖ ማቅለያ የተግባራት አመልካቾች ክትትሉ የተፅዕኖ ማቅለያ ተግባራት መፈጸማቸውን የክትትል ድግግሞሽ ፈጻሚ ተቋም/አካል ወጭዎ
ቱተፅዕኖ ተግባራት የሚደረግበት ቦታ ማረጋገጫ ዘዴዎች ች
ቸዉ ማድረግ
በፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ወቅት
የሰራተኞ የፕሮጀክቱማጠናቀቂያጊዜከ የፕሮጀክቱ ማጠናቀቂያ ጊዜ በፕሮጀክቱ ፕሮጀክቱ ሰራተኛና ማህበራዊ 0
ች መድረሱበፊትለሰራተኞችበቂ መድረሱን ግንዛቤ ሰራተኞች ለሰራተኞች ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ ስለመሆኑ ከመጠናቀቁ አንድ ጉዳይ ጸ/ቤት
ከስራመ ግንዛቤመፍጠር የተፈጠረላቸዉ ሰራተኞች መጠይቅ በማድረግ አመት ሲቀረዉ
ሰናበት -ለሰራተኞችያልተከፈሉ ስለመኖራቸዉ
ክፍያዎችናሌሎችጥቅማጥቅ
ሞችካሉ በቅድሚያ ከፍሎ
ማጠናቀቅ
የደረቅ የግንባታ ፍርስራሽቆሻሻዎችን በፕሮጀክቱ ግቢ በፕሮጀክቱ ግቢ ዉስጥና ዙሪያዉ ተዘዋዉሮ በማየት ፕሮጀክቱመጠናቀቁ አካባቢጥበቃ 10000
ቆሻሻመ በግቢ ዉስጥ በተፈጠሩ በግቢዉ ቆሻሻ አለመታየት ዉስጥና ዙሪያዉ ለአካባቢ
ፈጠር ጉድጓዶችለመሙላትመጠቀ ጥበቃከተገለጸበት
ም እና የተረፈዉን ደግሞ ጊዜ ጀምሮ
በተገቢዉ የቆሻሻ መጣያ ቦታ
ማስወገድ
የፕሮጀክቱን መሬት ወደ ቦተዉወደ ነበረበት ፕሮጀክቱ የተስተካከለዉን ቦታና ደብዳቤ በማት ፕሮጀክቱ አካባቢጥበቃ
ነበረበትበማስተካከልለመንግስ ተስተካክሎ በነበረበት ቦታ ከተጠናቀቀ
ት መመለስና ስለ አፈጻጸሙ መገኘትናለአካባቢጥበቃየተጻ በኋላአንድ ጊዜ
ለአካባቢ ጥበቃ መስሪያቤት ፈዉ ደብዳቤ
በሪፖርት ማሳወቅ
ድምር 19000

48
9. የማህበረሰብ ውይይት
የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ፕሮጀክት አካባቢ ቦታ የወሰን ልየታ
ቪጋርና የአካባቢ ተፅዕኖ ሰነድ ለማዘጋጀት በቀን 27/02/2016 ዓ.ም ከቦታው በመሄድ ቅኝት በማካሄድ የታየ
ሲሆን ቦታው በኢንዱስትሪ መንደር የሚገነባ በመሆኑ ከመኖሪና ከድርጅት አካባቢ ብዙም ቅርበት የሌለዉ
በመሆኑ በመኖሪያ አካባቢ ይደርሳል ተብሎ የሚያሰጋ አሉታዊ ተፅዕኖ የለም፡፡ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካዉ
ግንባታ የሚካሄድበት መሬት ካሳ ተከፍሎበት በኢንደስትሪ መንደር የተከለለና ከማንኛዉም የግልም ሆነ
የመንግሰት ይዞታ ነፃ የሆነ በመሆኑ በግለሰብ ደረጃ የሚፈናቀልም ሆነ ንብረት የሚያጣና ቀጥተኛ አሉታዊ
ተፅዕኖ የሚደርስበት የማህበረሰብ አካልም ሆነ ድርጀት ባለመኖሩ የማህበረሰብ ዉይይት ማድረግ አላስፈለገም ፡፡
10. ማጠቃለያና ምክረ-ሀሳብ

የፕሮጀክቱ ስራ አስኪያጅ ቢኒያም አእምሮ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር በ 2

ሄክታር ቦታ ላይ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት አቋቁመዉ ወደስራ ለመግባት አስፈላጊዉን ቅድመ ዝግጅት

መማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ይሄንን የአካባቢና ማህበራዊ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ በኢትዮ ግሪን የአካባቢ

ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አማካሪ ኃ/የተ/የግ/ማህ ተዘጋጅቶ ለሚመለከተዉ አጽዳቂ አካል ያቀረቡ ሲሆን እቅዱም

በአጭር ጊዜ ዉስጥ ተቀባይነት አግኝቶ ወደስራ ለመግባት የሚቻልበት ሁኔታ እነደሚመቻች ድርጅቱ ይተማመናል ፡፡

ፕሮጀክቱ በዋናነት የሚጠቀመው ጥሬ እቃ የእምነ በረድ ማዕድንና የግራናይት ማዕድን ሽቦ ሲሆን ይህን ማዕድን ከአማራ

ክልል ምዕራብ ጎጃም ዞንና አዊ ዞን ከማዕድን አምራች ድርጅቶች በግዥ የሚያከናዉኑ ይሆናል፡፡

በሁሉም የትግበራ ምዕራፎች የተለያዩ የአካባቢና ማህበራዊ ተፅዕኖዋች ይፈጠራሉ፡፡ ስለሆነም ከላይ የተቀመጡት

የተፅዕኖ ማቅለያ ዘዴዎች በአግባቡ ከተተገበሩ በአካባቢና ማህበረሰብ ላይ ሊያመጣ የሚችለው ተፅዕኖ አነስተኛ ነው፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ፕሮጀክቱ ከአዎንታዊ ተጽእኖዉ አኳያ ሲታይ ለአካባቢዉ ነዋሪ ማህበረስብ የሚሰጠዉ ጠቀሜታ

እጅግ በጣም የጎላ መሆኑን የጥናት ቡድኑ በጥናቱ ባረጋገጠዉ መሰረት ፕሮጀክቱ ቀጣይነትና አዋጪ ነው፡፡

አጥኝ ቡደኑ ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲደረግ የሚኖረውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚከተሉትን ምክረ-ሀሳቦችን
አቅርቧል፡፡

1.ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ሲደረግ በአጎራባች በሚገኙ ሌሎች ፕሮጀክቶች ላይ የድምጽና የብከለት ተጽዕኖ እንዳያሳድር

የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ቢኒያም አዕምሮ የግንባታዉን ዲዛይን ሲያዘጋጁ ግንባታዉ ድመጽን አፍኖ የሚያስቀር

እንዲሆንና የተመረተዉ የእምነ በረድና ግራናይት ምርት በሚጸዳበትና የማለስለስ ስራ በሚሰራበት ወቅት የሚፈጠረዉ

ፍሳሽ ቆሻሻ አካባቢን እንዳይበክል የሚቀበርበት ሴፍቲ ታንክ ከግንባታዉ ጋር በዲዛይን አብሮ መካተት ያለበት ሲሆን

የሚመለከተዉ የአካባቢ ጥበቃም ጽ/ቤትም ይህ ተግባራዊ መሆኑን በወቅቱ ሊከታተለዉ ይገባል እንላለን፡፡

11. ዋቢ መጽሃፍት/ ማጣቀሻዎች/


1. በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የአካባቢ፣ ደንና ዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለስልጣን. (2010, ሐምሌ 1).
የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ መመሪያ ቁጥር 001/2010. ባህር ዳር, ኢትዮጵያ.
2. በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1987 ዓ.ም, ነሀሴ 15). ፌደራል
ነጋሪት ጋዜጣ. የኢዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አዋጅ ቁጥር 1/1987. አዲስ አበባ,
ኢትዮጵያ.

3. በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1995 ዓ.ም, ህዳር 24). የአካባቢ
ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ ቁጥር 299/1995. ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.
4. በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ አዋጅ ቁጥር 181/2003 ዓ.ም. ዝክረ ህግ ጋዜጣ. ባህር
ዳር, የአማራብሔራዊ ክልላዊ መንግስት, ኢትዮጵያ.

5. የአካባቢ፣ የደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን. (2009 ዓ.ም). የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ
መንግስት የአካባቢ ፓሊሲ (የተሸሻለ). አደዲሰስ አበበባ, ኢትዮጵያ.

6. የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዩች ምክር ቤት. (2007, ሚያዚያ). የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ
ፖርኮች አዋጅ. ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.

7. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1992 ዓ.ም, የካቲት 30). የሕዝብ
ጤና አጠባበቅ አዋጅ ቁጥር 200/1992. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.

8. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1992 ዓ.ም, የካቲት 30). የኢትዮጵያ
የውሃ ሀብት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 197/1992. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.

9. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1995 ዓ.ም, ህዳር 24). የአካባቢ
ብክለት ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 300/1995. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.

10. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1996 ዓ.ም, የካቲት 18). የአሠሪና
ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/1996. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ: ብርሃንና ሰላም ማተሚያ
ድርጅት.

11. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (1997 ዓ.ም, መጋቢት 20).
የኢትዮጵያ የውሃ ሀብት አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 115/1997. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ
አበባ, ኢትዮጵያ: ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት.
12. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (2001 ዓ.ም, ታህሳስ 29).
የኢንዱስትሪ ብክለት መከላከያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 159/2001. ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ. አዲስ አበባ,
ኢትዮጵያ.

13. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (2001, ሚያዚያ). የኢትዩጵያ የህንጻ
አዋጅ. ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ. ኢትዩጵያ.

14. የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት. (2010, ጳጉሜ 2). ፌደራል ነጋሪት
ጋዜጣ. የአደገኛ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1090/2010. አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ.

15. የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ የፕሮጀክት ፕሮፖዛል ሰነድ የካቲት 2022

50
12. እዝሎች
የፕሮጅክት ባለቤት ስለ ጥናት ሰነዱ ትክክለኛነት የሰጠው ማረጋገጫ የኘሮጀክት ባለቤቱ የውል ስምምነት
እኔ ቢኒያም አዕምሮ የቢቤት ትሬዲንግ የእምነ በረድና ግራናይት ፋብሪካ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ በኘሮጀክቱ

ግብዓት፣ተግባራትና ውጤት የተነሳ የሚከሰቱ ተጽዕኖዎችን ለመከላከልና ለመቀነስ የሚከናወኑ ተግባራት ለመፈጸም

የተስማማሁ መሆኔን እየገለጽሁ ተጽዕኖውን መከላከልና መቀነስ ካልተቻል ለተጽዕኖው የካሳ ክፍያ ለመፈጸም በአዋጅ

ቁጥር 181/2 ዐዐ 3 አንቀጽ 9/4 መሰረት ቃል ገብቻለሁ፡፡ የአካባቢ አያያዝ እቅድ ተግባራትን/ግዴታዎችን

በተቀመጠላቸው መጠን፣ የአፈጻጸም ጥራትና የጊዜ መርሃ ግብር በማከናወን በየስድስት ወሩ የአፈጻጸም ሪፖርት

ለሚመለከተው የአካባቢ መስሪያ ቤት ለማቅረብ ቃል ገብቻለሁ፡፡

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ግዴታዎች አለመወጣቱ በአካባቢ ምርመራ፣ ክትትልና ቁጥጥር ከተረጋገጠ በአዋጅ ቁጥር

181/2 ዐዐ 3 አንቀጽ 25/4 መሰረት ብር 2 ዐ,ዐዐዐ /ሃያ ሺ ብር/ ቅጣት ለመንግስት ገቢ አደርጋለሁ፡፡ ኘሮጀክቱ በአካባቢው

ስርዓተ ምህዳርና በማህበረሰቡ ላይ ጉዳት ካደረሰ አግባብ ባለው ህግ መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ በአዋጅ ቁጥር

181/2 ዐዐ 3 አንቀጽ 25/6 መሰረት ለጉዳቱ የካሳ ወጭ ወይንም የስርዓተ ምህዳሩን ማገገሚያ ወጭ ሙሉ በሙሉ

የምሸፍን መሆኑን ተገንዝቢያለሁ፡፡ እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር 181/2 ዐዐ 3 አንቀጽ 25/3 መሰረት ኘሮጀክቴ ያደረሰው

አካባቢያዊና ማህበራዊ ጉዳት ከፍተኛ መሆኑ በምርመራ፣ ክትትልና ቁጥጥር ከተረጋገጠ የኘሮጀክቴ የስራ እንቅስቃሴ

የሚቋረጥ መሆኑን ተገንዝቢያለሁ፡፡ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን የህግ ማዕቀፎች የማውቃቸው መሆኔንና ግዴታየንም

ለመፈጸም የተስማማሁመሆኔን በተለመደው ፊርማየ አረጋግጣለሁ፡፡

የኘሮጀክቱ ባለቤት ስም--------------------------------- ፊርማ---------------ቀን ----------------

(ክብ ማህተም)

13. የአማካሪ ድርጅቱ የንግድ ፈቃድ

51
52
53
54
55
14. በዚህ ጥናት የተሳተፍ ባለሙያዎች ሲቪ (CV)

CURRICULUM VITAE
Name: Tiruneh Engida Worku

Address: Debre Markos

Telephone No: 0913411527/0961894478 E-Mail: tiruneh242@gmail.com

Date of birth; August 5/1974 E.C

Sex: Male, Marital Status: Married

Nationality: Ethiopian

Religion: Orthodox

Education Qualification

No Level Year University Field of Study


1 Master 2015 E.C Debre Markos Environmental Science
2 Degree 1996 E.C Bahir Dar University Geography
Work Experience
 From 01/11/1996 E.C-30/10/2003 E.C Debre Markos Nigus Tekle Haymanot Secondary
school Geography Teacher
 From 01/11/2003 E.c -24/4/2006 Urban Municipal Standardization and Monitoring
Expert at Debre Markos Urban Development and City Service Office
 From 25/4/2006 -30/4/2010 Socio Economist Expert at Debre Markos Urban
Development and City Service Office
 From 01/05/20010 E.C- 30/10/2015 Environment and Social Safe gourd Specialist at
Debre Markos Urban Infrastructure Development
2. Generally, I have 18 years working experience more on Teachers in Geography Socio
Economist, Environment and Social safe gourd officer in Urban Infrastructure
Department and. I pursued post graduate studies in Debre Markos University in the
Department of Natural Resource Management, specialized in Environmental Science.
Language:

 Amharic
 English
Skill:

56
 Basic Computer Skill
 Basic SPSS soft wear Application skill
 Basic Auto Cad and GIS Soft wear Application Skill
Hobby:

 Reading Books
 Following and attending spiritual events and spiritual songs
 Watching T.V
Reference:

• Dr.Getinet Assabu . (PHD.) Lecture of Environmental Economics and Geology at Debre


Markos University. (Mobile: +251911335038 or +251911267154)
• Dr Kiros Getachew .(PHD) (Climate Change and Bio Diversity ) Lecture at DebreMarkos
University ( Tel:0913220584) Those teachers are my witness to testify my performance in
academic or practical work.

57
CURRICULUM VITAE

ESUBALEW DEBAS MIHIRETIE

Tel: - +251-964-56 46 46 /+251 -923-42 38 80 Email- esubalew127@Gmail.Com

PERSONAL DETAILS

Date of birth:- 20 August 1984 G.C Sex:- Male

Languages:- English and Amharic፣ Nationality:- Ethiopia

OBJECTIVE OR PROFILE

My qualification coupled with my career has led me to specialize in planning Monitoring and evaluation
of Hygiene and environmental health, global health and pollution, MBS, EIA, WASH HIV /ADIS IDSR,
ICCM, IMNCI, EPI, malaria, nutrition, hygiene and sanitation, TB, leprosy, supportive supervision,
communication skill, IEC/BCC vector biology, disease surveillance, reporting and response, project
management, Health service extension programs. And this opportunity helped me to take part in the
control of major communicable disease in our country in line with MDGs. My supervision experience has
left me skilled in with the function of Ethiopian health system reforms, organization structures, program,
and to preparing environmental impact assessment (EIA) and to suggested mitigation masseur for each
problem of the project.

EDUCATIONAL BACKGROUND
Debre Markos University:- Masters Degree in General Masters of Public Health on June 27/2015 G.C.

 Haromaya university:- BSC Degree in Environmental health science, on September 12/2012


G.C
 Jimma university :- College of Public Health, Diploma in environmental Health ,July Fifth
2003 G.C
Special Training and certification
TOT :-MBS and 0n Procurement, contract and financial management and budget
management 2022 at Gondor by SNV

 TOT ;- WASH on PHCU management and District Transformation and performance management
by FMOH 2018
 EIA;- and Inter personal communication skill and building the skill of health professional to
work with community and to protected environment, population (April 2009)
Courses , Training and certification

 TOT on TB and HIV integrated refresher training module for health extension professional
(October 2012)

58
 TOT on EIA , CLTSH and on inter personal communication skill And IEC/BCC (April 2009)
 TOT on accelerated implementation of health service extension program on EPI,RH, IMNCI, ENA
Malaria, Hygiene and environmental health, HIV/AIDS ,IEC ,Monitoring & Evaluation (July –
August 2006)
 TOT on maternal, neonatal, child and Adolescent health ,Malaria, hygiene &
sanitation ,Nutrition and communication for health extension professional (NOV 2011)
 TOT on ICCM and IMNCI ( Integrated Community Child Illness Management) September 2012
NGOs and Specia experience

 Participated in conducting training based on ENA,IMNCI,ICCM, hygiene and sanitation and


interpersonal communication skill organized and facilitated by IFHP and Guhion Development
Aid Organization
 Conduct ISS and Monitoring &Evaluation in collaboration with IFHP& Guhion Development Aid
Organization for about 3 years& 6 month
 Amahra Region Drought prevention and Food security coordination Biro Relief Regional
coordinator under WFO
I have Experience by consulting and training service especially by EIA,WASH, Sanitation and
environmental health ,market based sanitation.
PROFESSIONAL CAREER( RELEVANT EXPERIENCE)

Health service extensions program coordinator and Hygiene and environmental health officer
Gozamen district Health office November 2010 – to Present

Main duties and responsibilities

 Develop detail M&E monthly, quarterly and yearly action plan for programs
 Monitor and evaluate these program based on the stretched objective
 Follow up & evaluate the performance of health professional
 Provide technical support & capacity building for health professional
 Collect analyze and interpret the daily use of data
 Conduct facilitative supervision and provide feed back
 Recognize encourage and motivate health professional so as to maintain & improve
performance
 Facilitate experience sharing meetings in collaboration with district health office and
Disseminate lessons learnt
 Work in coordination with stake holders, NGOs supporting the health service delivery
system
 Inspect both Urban and Rural water and sanitation projects
 Take water sample and sent it for further lab analysis
 Take part in water, sanitation &Hygiene projects site selection
 Organize support and supervise school water sanitation and hygiene program
 Prepare a summary of the activity report

59
Amahra Region Drought prevention and Food security program coordination Biro Relief
Regional coordinator under WFO (October 2009 – October 2010)

Main duties and responsibilities

 Prepare detail M&E annually, quarterly & yearly action plan and identify risk and drought
areas
 Conduct supervision at zonal and district level stakeholder using designed checklist
 Give in service training for health and agriculture professional
 Regularly observe model households for graduation approval in collaboration with district
and health center staffs
 Strengthen the referral linkage & health extension programs to HC ,
 Prepare a detail monitoring and Evaluation of monthly, quarterly and yearly action plan
 Give new license for nongovernmental for profit health facilities those which meet
minimum requirements
Project planning, monitoring and evaluation officer, Enarji Enawga district health office

( October 2008- September 2009 )

Main duties & responsibilities

 Prepare annual and strategic plan


 Monitor and evaluate the health service programs based on the desired objectives
 Order procurements and approve statement of expenditures
 Conduct performance review meeting, quarterly, biannually & yearly focused on both
qualitative and quantitative indicators
 Evaluate department heads using a designed standard
 Motivate and encourage staffs who perform well
 Work in coordination with stake holders supporting the health service delivery system
Malaria and Other communicable disease control officer Enarj Enawga District health office,
August2003 – August 12/2005

Main duties and responsibilities

 Prepare detail M&E monthly quarterly & yearly action plan of a program
 Take part in malaria epidemic forecasting, preparedness and control
 Highly participate in indoor residual chemical spray for the control of malaria vector
 Provide technical support and capacity building for health professionals
 Conduct facilitative supervision & provide feed back
 Train health staffs on HIV/AIDS and malaria prevention and control
 Collect analyze and interpret the daily use of data and Produce and submit detail report
Other skills:- Computer literate, MS-Office Packages , XL
REFERENCES

60
1. Ato Ayalew Shiferaw Ayalaw Senior Program Officer at The Carter Center-Ethiopia (TCC),
ayalewsisu2003@gmail.com Tel. 09-13-49-13-65

2. Ato Wodosen Sige Amahra Region WASH Capacity building Advisor e-mail wendetsige@gmail.com Tel.
09-13-03-92-87

61
Curriculum vitae (CV)

I. Personal information
Name: Balager Anteneh Date of birth: May 16,1975 E.C

Sex: Male Nationality: Ethiopian

Age: 40 Current address: Debre Markos

Marital status: married Place of birth: Dembecha

Mobile: 09-13-26-40-04 Email: balageranteneh@gmail.com

II. Educational Background


Elementary: Abidender primary school (From Grade1-6) From 1980-85 E.C.

Junior: Shellel Junior secondary school (From Grade 7-8) From 1986-87 E.C.

High school: Dembecha senior secondary school (From Grade 9-12) From1988-92 E.C.

Degree: Bahir Dar University From 1997-2000 E.C.

MA: Debre Markos University From 2005-2007 E.C.

III. Qualification
B.Ed in Geography Minor Economics

MA Degree in Geography and Environmental studies

IV. Experience

From 1996-1997 Teaching Geography in Tenguma primary and junior school

From 1998-2001 Teaching Geography in Amanuel senior secondary and higher education

Preparatory school

From 2002-2007 Teaching Civics in Deber markos technical and vocational institute

From 2008- till now land use expert in East Gojam Zone.

v. Language

Types of language Listening Speaking Writing Reading

Amharic Excellent Excellent Excellent Excellent

62
English Excellent Excellent Excellent Excellent

VI. Skill

 Basic computer skill


 Basic Arc GIS skill
VII. Research Experience

 I published research in the Ethiopian Journal of Social Sciences Volume 6, Number 1,


May 2020 (Challenges of Irrigation Water Management on Smallholder Schemes:
Case Study in Dembecha Woreda, Northwest Ethiopia.

VI. Hobby

Reading different books and participating in voluntary activities.

VII. Reference

Mehretie Belay (PhD) Assistant professor in Debre Markos University

Phone number: 0913486862

63
Curriculum vitae (CV)

64
65
15. በዚህ ጥናት የተሳተፍ ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ

66
67
68
69

You might also like