Professional Documents
Culture Documents
ጥቅምት
/2016 ዓ.ም
አዲስ አበባ
0
የጥናቱ አስተባባሪዎች
1. አቶ ተስፋዬ ጫኔ
2. አቶ በየነ ላምቢሶ
3. አቶ ተስፋዬ ቦጋለ
4. ወ/ት እየሩሳሌም ሉሌ
1. አቶ ደረጀ ላቀው
2. አቶ አብዱልቃድር ከድር
3. አቶ ተስፋዬ ለማ
4. አቶ ግርማ ሀብቴ
5. አቶ ሺግዛ ማዘንጊያ
7. አቶ መኩሪያ ለማ
8. አቶ ሀይሉ ባልቻ
9. አቶ ደረጀ ታደሰ
1
ማውጫ
ርዕስ ገፅ
ክፍል አንድ.....................................................................................................................................................6
1. መግቢያ.................................................................................................................................................6
ክፍል ሁለት..................................................................................................................................................18
ክፍል ሶስት...................................................................................................................................................27
2
3.1.6. የዘርፉ ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት.................................................................32
3
3.3.16. የወሰን ማስከበር የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት......................................................77
በቅርንጫፍ ደረጃ....................................................................................................................................120
4
3.6.6. የቦታ ማጽዳት ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት............................................................................145
ክፍል አራት................................................................................................................................................183
ክፍል አምስት.............................................................................................................................................202
5.1, በወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ. 206
5
ክፍል አንድ
1. መግቢያ
የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ለማሳካት ጉልህ
ሚና ከሚጫወቱ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሆኖ የተደራጀ ተቋም ነው፡፡ ቢሮው የአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 74/2014 የተሰጠውን
ተግባርና ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጣ አስፈላጊው ማሻሻያ ተደርጎለት ለከተማው ማህበረሰብ በርካታ
አገልግሎቶችን እየሰጠ ይገኛል፡፡
በዚህ መሰረት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ የመሬት ዝግጅት፣ የወሰን
ማስከበር፣ የመልሶ ማልማትና ተነሺዎችን መልሶ ማቋቋም፣ መሬት የማስተላለፍ፣ በህግ ለተፈቀደላቸው
ባለይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመስጠት እና የይዞታ አገልግሎት ስራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡
ስለሆነም ውስን የሆነውን የመሬት ሀብት በፍትሃዊነት፣ በግልጽኝነት እና ተጠያቂነት ባለው አሰራር
አገልግሎት መስጠት የሚጠበቅ ሲሆን ይህ ካልሆነ የመሬት ሀብት በቀላሉ ለብልሹ አሰራር እና ለህገወጦች
በመጋለጡ ማስተካከያ ካልተደረገ ከፍተኛ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ዘርፍ አገልግሎቶችን ለማሻሻል በ 2004 ዓ.ም በተካሄደው የአደረጃጀት
ጥናት የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ በስሩ 7 የመሬት ነክ ተቋማትን ይዞ በማዕከልና በክፍለ ከተማ ደረጃ
ራሱን ችሎ በማዋቀር ጥናቱን በመተግበር በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ በአንጻራዊነት ለውጥ ለማምጣት
ተሞክሯል፡፡ እንደገና በ 2010 ዓ.ም እንደ ሀገርና ከተማ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ ቀደም ሲል በተደረጉት
የአደረጃጀት ጥናቶች በአግባቡ ያልታዩ፣ በጊዜ ሂደት መሻሻል የሚገባቸው፣ ከህዝብና ከመንግስት ፍላጎት
አንጻር መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በመታመኑ በ 2011 ዓ.ም ለሶስተኛ ጊዜ መሰረታዊ የሥራ ሂደት
ማሻሻያ ጥናት ተደርጓል፡፡ በጥናቱም መሰረት በ 2011 ዓ.ም ቢሮው በ 3 የመሬት ነክ ተቋማት የተዋቀረ ሲሆን
በማዕከልና በክፍለ ከተማ ሲሰሩ የነበሩ በጥናት የተለዩ ሥራዎች ወደ ክፍለ ከተማ እና ወደ ወረዳ እንዲወርዱ
በመደረጉ አገልግሎቶች ለተጠቃሚዎች ተደራሽ እንዲሆን አድርጓል፡፡
ለአራተኛ ጊዜ በአገልግሎት አሰጣጥ እና የልማት ሥራዎች ያሉት ክፍቶተች ለመፍታት በ 2014 ዓ.ም
የመሰረታዊ ስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ ተግባራዊ ተደርጎ ወደ ስራ የተገባ ቢሆንም አሁን የተቋሙን አገልግሎት
አሰጣጥ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት አልተቻለም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ የሀገራዊና ከተማ አቀፋዊ የልማት ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ፣ ውስን
የሆነውን መሬት በአግባቡ ስራ ላይ በማዋል የከተማዋን ማይከሮ-ኢኮኖሚክ ችግሮችን በመፍታት ሂደት ያሉ
6
ክፍተቶች፣ አገልግሎት አሰጣጡ ስር የሰደደ ሙስናና የጥቅም ትስሰር መኖሩ፣ ከፍተኛ የተገልጋይ ቅሬታ
በማሳደሩ፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ በቴክኖሎጂ ያልዘመነ የመረጃ አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ፣
አሰራር/አዋጅ፣ ደንቦች፣መመሪያዎች እና ማኑዋሎች እና ሰርኩላሮች/ ወቅታዊ ያለመሆን፣ ዝቅተኛ
የተጠያቂነት ሂደት፣ ደካማ ክትትልና ድጋፍ ሥርዓት እና ቅንጅታዊ አሰራር ላይ ክፍተት መኖሩ ተለይቷል፡፡
ስለሆነም በተቋሙ የሚሰጡትን አገልግሎቶች ይበልጥ ውጤታማ፣ ቀልጣፋ እና ከተማችን ሌሎች ዓለማቀፍ
ከተሞች ከደረሱበት የዕድገት ደረጃ ጋር ተወዳዳሪ እንድትሆን ለማድረግ፣ የሌብነትና ብልሹ አሰራርን ወሳኝ
በሆነ ሁኔታ ለመቀነስ፣ የነዋሪዎቻችንን የአገልግሎት እርካታ ከፍ ለማድረግ እና ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት
በመስጠት በከተማችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን እንዳግባብነቱ ምላሽ ለመስጠት
እንዲያስችል በከተማ ደረጃ ቅድሚያ ተሰጥቶ ሪፎርም እንዲደረግ ከተመረጡ ተቋማት አንዱ በመሆኑ ይህ
የመዋቅር አደረጃጀት ጥናት ተዘጋጅቷል፡፡
ቢሮው በ 2014 ዓ.ም መልሶ ከተደራጀ በኋላ ቀድሞ ይስተዋሉ የነበሩ የተግባር እና ኃላፊነት
ድግግሞሽ እንዲሁም ከስራ ፍሰት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮች በተወሰነ ደረጃ የተቀረፉ ሲሆን ይህም
በአንፃራዊነት ተቋሙ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ አገልግሎት ሊሰጥ በሚችል መልኩ እንዲደራጅ
አስችሎታል፡፡ ሆኖም ከስራ ፍሰት፣ ተመሳሳይ ስራዎች በተበታታነ መልኩ በተለያዩ ዳይሬክቶሬቶች
መደራጀታቸው (ለምሳሌ መልካም አስተዳደርና ቅሬታ አፈታት ስራዎች) አንዳንድ ስራዎች
ከአደረጃጀት ችግር የተነሳ ተግባራዊ ለማድረግ አለመቻሉ (የመሀል ከተማ ክ/ከተሞች የልማት
ተነሺዎች መልሶ የማቋቋም ስራ)፣ በክ/ከተማ ደረጃ ያለው የአስተዳደርና ፋይናንስ የስራ ክፍል
ከመሬት በማውጣት በስራ አሰኪያጅ ፑል ስር እንዲደራጅ በመደረጉ የሰው ሀይል ስምሪትና
አስተዳደር እንዲሁም የፋይናንስ አስተዳደር ስራዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ፣ አንዳንድ የስራ
ክፍሎች ቡድን እንዲኖራቸው ተደርጎ መደራጀት ሲገባው በዳይሬክቶሬት ደረጃ ብቻ መደራጀቱ
ለምሳሌ የህግና ቴክኒክ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ የስራ ጫና መፍጠሩ፣ የአሰራር ጥራት ኦዲት
ዳይሬክቶሬት ተጠሪነት ለዘርፉ መደረጉ በተቋሙ የሚፈጸመውን የሌብነትና ብልሹ አሰራር
በሚፈለገው ልክ ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ አንጻር ክፍተቶች መኖራቸው ተለይቷል፡፡
7
ስለሆነም ዘርፉ ተለዋዋጭ ከሆነው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች በመነሳት የአደረጃጀት ማሻሻያ ማድረግ
የሚገባ ይሆናል፡፡
ይሁንና አሁንም በትኩረት እና በበጀት እጥረት ምክንያት ወደ ሙሉ ትግባራ ያልዋሉ ኃላፊነቶች መኖራቸው
(የመሀል ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ስራ)፣ የሥራዎች ተመጋጋቢነት ክፍተቶች አሁንም
የሚታዩ ስለመሆኑ ቢሮው ባደረጋቸው ጥናቶች እና የክትትልና ድጋፍ ሥራዎች ለማወቅ ተችሏል። ስለሆነም
የሚታዩ የተግባርና ኃላፊነት ችግሮች ላይ ማስተካከያ ማድረግ ተገቢ ይሆናል።
ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ የራሱ የሆነ የአሰራር መመሪያዎች ማንዋሎች
እንዲኖረው በማድረግ የተደራጀ ነው። እነዚህ የአሰራር ስርዓቶች የህብረተሰቡን አዳጊ ፍላጎት ተከትሎ
በየጊዜው ወቅታዊ እየተደረጉ የሚሄዱ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ በዚህም አገልግሎት እየተሰጠባቸው የሚገኙት
የሊዝ አዋጅ 721/2004፣ የሊዝ ደንብ 49/2004፣ አገልግሎት የሚሰጥባቸው 12 መመሪያዎች ከተደረጉት
የአደረጃጀት ለውጦች ጋር የተናበቡ ባለመሆኑ በውሳኔ አሰጣጥ፣ በስራ ቅብብሎሽ በአጠቃላይ በአገልግሎት
አሰጣጡ ላይ ችግሮች በማጋጠሙ መፍትሄ መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡
እነዚህ ነባር መመሪያዎች በተበታተነ መልኩ የተዘጋጁ በመሆኑ በየደረጃው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ
ባለሙያዎች እንደዚሁም ስራውን በበላይነት የሚያስተባብሩ አመራሮች በግልጽ የማይታወቁ ከመሆኑም ባለፈ
በመመሪያዎች ላይ የሚስተዋሉ የተናባቢነት፣ የግልጸኝት፣ የአሰራር ችግሮችን በሚገባ ተገንዝቦ በየጊዜው
ወቅታዊ የሚደረጉ ባለመሆኑ በየደረጃው የሚሰጡ አገልግሎቶች የህብረተሰቡን ፍላጎት ያማከሉ እንዳይሆኑና
የቅሬታ ምንጮች ሆነዋል፡፡
በአፈጻጸም ሂደት በመመሪያዎች ላይ ሲያጋጥሙ የነበሩ ችግሮች በማብራሪያና ሰርኩላር ለመፍታት ጥረት
የተደረገ ቢሆንም የእነዚህ ሰርኩላሮችና ደብዳቤዎች መብዛትና አልፎ አልፎ እርስ በእርሱ የሚጋጩ ስለሆኑ
ለችግሮቹ እልባት መስጠት አስፈላጊ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ውጤታማ አገልግሎት አሰጣጥን ለማምጣት እና
8
የህብረተሰቡን እርካታ ለማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ አዋጁን፣ ደንቡንና መመሪያዎችን ማሻሻል ተገቢ
ይሆናል።
በ 2014 ዓ.ም በተደረገው የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከከተማ እስከ ወረዳ በጥናቱ የተፈቀደው የሰው ኃይል
ብዛት 3,568 ቢሆንም የተመደበው ሰው ኃይል በመቶኛ ሲታይ በማዕከል 76 ከመቶ፣ በክ/ከተማ 86 ከመቶ እና በወረዳ
43 ከመቶ በአጠቃላይ 72.3 ከመቶ የስራ መደብ የተሟላ ሲሆን የወረዳ ሰው ኃይል ሰፊ ክፍተት እንዳለው ያሳያል፡፡
በዘርፍ ደረጃ ያለው ሁኔታ የመሬት መረጃና አገልግሎት ማሻሻያ የተፈቀደው የሰው ኃይል ቁጥር 847 ሲሆን
የተመደበው የሰው ኃይል ግን 525 (62 በመቶ) ብቻ በመሆኑ በተለይ የቴክኒክ (ሰርቬየር፣ ጂአይኤስ ፣ ስፓሻል ባለሙያ)
እና ህግ ባለሙያዎች ክፍተት ያለበት በመሆኑ ስራዎችን በሚገባ ለማከወን ዕንቅፋት ሆኗል፡፡
በክ/ከተማ ደረጃ የአሰራር ጥራት ኦዲት ቡድን ያለው የሰው ሀይል አለመሟላት በተለይ በኮልፌ ቀራንዮ (25 በመቶ)፣ የካ
እና ቦሌ (50 በመቶ)፣ እና ለሚ ኩራ (12 በመቶ) ብቻ በሰው ሀይል የተሸፈነ መሆኑን ይህም የኦዲት ስራውን በአግባቡ
ለመስራትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ማነቆ መሆኑ፣ በህግና ቴክኒክ ጉዳዮች ክትትል በኩል የጎላ ችግር የሚስተዋለው
በክ/ከተሞች ሲሆን በተለይ ለሚ ኩራና ልደታ ክ/ከተሞች ባለሙያ ያልመደበ ሲሆን በቦሌ (44 በመቶ)፣ ኮልፌ (33
በመቶ)፣ አዲስ ከተማ (50 በመቶ) ከተፈቀዱት የስራ መደቦች በሰው ኃይል የተሸፈነ በመሆኑ ስራዎችን በሚገባው ፍጥነት
ለመፈጸም እንቅፋት ሆኗል፡፡ በአጠቃላይ በ 2001 ዓ.ም ከተደረገው የመሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ጀምሮ የተደራጀው
የሰው ኃይል ከነበረው ቆይታ አኳያ አዳዲስ ሀሳቦችና ዕውቀትን የማመንጨት ጉድለት ያለበት በመሆኑ ይህንን ሊለውጥ
የሚችል አዳዲስ የሰው ሀይል የሚገባበትን ሁኔታ ማመቻቸት የግድ ይላል፡፡ ስለሆነም ተቋሙ የከተማውን ራዕይ
ለማሳካት ከፍተኛ ሚና ያለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለማሳካት በየደረጃው የሚመደበው ባለሙያ
ብቃት ያለው እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ከማድረግ አንፃር የተቃኘ እንዲሆን ማድረግ ይገባል፡፡
በዘርፉ በየደረጃው ባሉት አመራሮችና ፈጻሚዎች ዘንድ የጠባቂነት፣ የተነሳሽነትና የቁርጠኝነት እንዲሁም የዝግጁነት
መጓዳል ችግሮች ጎላ ብለው መታየታቸው፣ በአብዘኛው በዘርፉ ያለው አመራርና ባለሙያ የተቋሙን ራዕይ የጋራ አድርጎ
በባለቤትነት መንፈስ ከመስራት ይልቅ በአቋራጭ ከብሮ ከተቋሙ ለመውጣት በማሰብ የሚንቀሳቀስ መሆኑ፣ ወደ ዘርፉ
በየጊዜው የሚቀላቀሉ አመራር እና ባለሙያዎች ከሙያቸው እና ከስነምግባራቸው ይልቅ በእጅ መንሻ የሚመደቡበት ሁኔታ
መኖሩ፣ በየደረጃው ያለው አመራር እና ባለሙያ የአገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ባለመሆኑ ተገልጋዩ እምነት እያጣበት፤
ለእንግልትና እጅ መንሻ እየተጋለጠ መምጣቱ፤ የእላፊ ተጠቃሚነት አስተሳሰብና አመለካከት ጥቂት በማይባሉ አመራሮችና
ባለሙያዎች እየተስተዋለ መምጣቱ፤ ተገልጋዩን የሚያጉላሉ ባለሙያዎችን ታግሎ ለማስተካከል ያለመፈለግና የቸልተኝነት
አስተሳሰብ መኖሩ፤ ከፍ/ቤት ለሚቀርቡ ልዩ ልዩ ትዕዛዞች የተዛባ ምላሽ መስጠት፣ ያልተገባ ውሳኔ ሲሰጥ ችሎት ቀርቦ
ከማስረዳት ይልቅ ሆን ብሎ በመቅረት የመንግስትን ጥቅም በሚጎዳ መልኩ እንዲፈጸም ማድረግ፣ ተገልጋዮች ለሚያቀርቡት
9
ቅሬታ ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ ከመስጠት ይቅል ባልተገባ መንገድ እንዲመላለሱ በማድረግ እላፊ ጥቅም መፈለግ፣ ለህገወጥ
የመሬት ዝርፊያ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ሲባል መብት ያልተፈጠረለትን ባዶ መሬት ልክ መብት እንደተፈጠረለት
በማስመሰል በመሰረታዊ ካርታ ማወራረስ፡፡ ካሳ የተከፈለበት፣ ምትክ ቦታ ወይም ቤት የተሰጠበት ማህደር እንዲጠፋ
ማድረግ፣ ፎርጅድ ማህደር በማደራጀት የመንግስትና የህዝብ ሀብት ያለአግባብ እንዲመዘበር ማደረግ፣ መደበኛ የይዞታ
አገልግሎቶች ያለ እጅ መንሻ የማይሰጥ መሆኑ እና ከፍተኛ የህዝብ ቅሬታ ያለበት አገልግሎት መሆኑ በአጠቃላይ በዘርፉ
የሚሰጡት አገልግሎቶች ህብረተሰቡን የሚያማርር በመሆኑ በዝርዝር ተለይቷል፡፡
በአጠቃላይ በየደረጃው ያለው የሰው ሀይል ሁኔታ ከሙያ ስብጥርና ብዛት፣ ከአመለካከትና ስነ-ምግባር፣ ከዕውቀትና
ክህሎት አኳያ ክፍተት እንዳለበት በተደረገው ጥናት ለማረጋገጥ የተቻለ በመሆኑ ይህንን ችግር ሊየሻሽል በሚያስችል ሁኔታ
ስር ነቀል ሪፎርም ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡
10
ቀደም ሲል የተጀመሩ የ’Tenure’ ሲስተም ልማት ተጠናቆ ወደ ስራ መግባት አለመቻሉ
የሚጠቀሱ ዋና ዋና ክፍተቶች ናቸው፡፡
ከዚህ አኳያ ለዘርፉ ከተሰጠው ተልዕኮ እና አገልግሎት መካከል በቴክኖሎጂ መደገፍ ያለባቸው
አገልግሎቶችና ተግባራት፣ በምን አይነት ቴክኖሎጂ መደገፍ እንዳለባቸው በተገቢው ታይቶ፣ የተጀመሩ
የቴክኖሎጂ ልማቶች በተሟላ መንገድ አጠናቆ ስራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ፣ አሁን በሥራ ላይ ያለውን
ቴክኖሎጂ ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቀናጀት አገልግሎት አሰጣጡንና አሰራሩን ማዘመን ወቅቱ
የሚጠይቀው ጉዳይ ነው። በሌላም በኩል የዘርፉ አጠቃላይ አሰራር ግልጽ፣ ተጠያቂነት የሰፈነበት፣ ቀልጣፋ እና
ውጤታማ እንዲሆኑ እንዲሁም ብቃት ያለው የሰው ሃይል መመደብና ማፍራትን የሚጠይቅ እንደሆነ መረዳት
ተችሏል። ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱ ጉዳዮችን ታሳቢ በማድረግ በዚህ ሪፎርም ለተለዩ ችግሮች በልዩ ትኩረት
በመስራት ለውጥ ማምጣት ይጠበቅብናል።
11
ኢኮኖሚያዊ ልማት ተጠቃሚነት ሊያረጋግጥ የሚያስችሉ የመሬት አቅርቦት፣ የማስተላለፍ እና
የይዞታ አገልግሎት ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ ይሁንና ውስን የሆነውን የከተማ መሬት በፍትሃዊነት፣
በግልጽኝነት እና ተጠያቂነት ባለው አሰራር አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ የመሬት ሀብት በቀላሉ
ለከፍተኛ ሌብነትና ምዝበራ እንዲጋለጥና የጥቂቶች መክበሪያ እንዲሆን ዕድል ከፍቷል፡፡
ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለመፈጸም የሚያስችሉ በፌዴራልና በከተማ አስተዳደሩ የጸደቁ አዋጆች፣
ደንቦችና 12 ልዩ ልዩ መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ይሁንና ህጎቹና
አሰራሮቹ ከተደረጉት የአደረጃጀት ለውጦች ጋር የተናበቡ አለመሆኑ፣ የተበታተኑ እና ተደራሽ አለመሆናቸው፣
ግልጸኝነት የሚጎድላቸው፣ እርስ በርሳቸው የሚጋጩና ለትርጉም ተጋላጭ መሆናቸው፣ በርካታ የህብረተሰብ
አካላት ጥያቄዎችን ያላካተቱ መሆኑ በውሳኔ አሰጣጥ፣ በስራ ቅብብሎሽ በአጠቃላይ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ
ችግሮች በማጋጠሙ መፍትሄ መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡
ከሰው ሀይል ስምሪት አንጻር ተፈላጊዉን ባለሙያ ከማሟላት አኳያ ያለው ሁኔታ ክፍተት የሚስተዋልበት፣
ከሙያ ስብጥር አንጻር የቴክኒክ ወይም ስፓሻል ባለሙያዎች የስራ መደቦች ላይ በቂ ባለሙያዎች ያለመመደቡ፣
ከአመለካከትና ስነ-ምግባር፣ ከዕውቀትና ክህሎት አኳያ ችግር ያለበት፣ የሰው ሀይል ስምሪቱና አስተዳደሩ አዳዲስና የተሻለ
አስተሳሰብ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ሀይል ወደ ተቋሙ እንዲመጣ የሚጋብዝ ባለመሆኑ ይህንን ችግር ሊያሻሽል
በሚያስችል ሁኔታ ስር ነቀል የመዋቅራዊ አደረጃጀት ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡
12
የሚከተል በመሆኑና ከወረዳ እስከ ቢሮ ድረስ የተደራጁት ጽ/ቤቶች እና የስራ ክፍሎች ተጠሪነታቸው ለየክፍለ
ከተማው እና ለየወረዳው ዋና ስራ አስፈጻሚ በመሆኑ ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለማሳካት
የሚያቅዳቸውን ዕቅዶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ለመፈፀም፤ በከተማ ደረጃ የሚወሰኑ የልማት
ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም፤ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ከብልሹ አሰራር የፀዱ ለማድረግ፤ ችግር ፈቺ የሆነ
የክትትልና ቁጥጥር ስርዓት እንዳይኖር በማድረግ በየደረጃው በሚደረጉ የኦዲትና የክትትል ስራዎች በሚገኙ
የህግ ጥሰቶች ላይ ተመጣጣኝ እና አስተማሪ እርምጃ እና ተጠያቂነትን እያረጋገጡ አገልግሎት አሰጣጡን
ለማሻሻል እና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ለማየት ተችሏል፡፡
ስለሆነም የመሬት ዝግጅት፣ ቦታ ማስተላለፍና ክትትል፣ የመሬት ይዞታ አገልግሎቶች፣ የመብት ፈጠራ
ስራዎች፣ የወሰን ማስከበርና መልሶ ማልማት ስራዎች ለከፍተኛ ሌብነትና ብልሹ አሰራር የተጋለጡ በመሆኑ
አገልግሎት አሰጣጡ ኢፍትሀዊ እና አድሎአዊ አሰራር የሚስተዋልበት እንዲሁም ውስን የሆነው የመሬት ሀብት
ለምዝበራና ለከፍተኛ ሌብነት የተጋለጠ ስለሆነ ችግሩን በሚፈታ እና ያለውን የተጠሪነት ችግር ሊያስተካክል
በሚችል መልኩ ተቋማዊ የአደረጃጀት ለውጥ ማድረግ አስፈልጓል፡፡
በቢሮው ውስጥ በተበታተነና በተንዛዛ መንገድ ሲሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች ተፈጥሯዊ ፍሰታቸውን ጠብቀዉ
ለመስጠት የሚያስችል አደረጃጀት በመፍጠር ብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ፣
አገልግሎት አሰጣጡ የተገልጋዩን ህብረተሰብ ፍላጎት በተሻለ መልኩ ለማርካት የሚያስችል የመዋቅር አደረጃጀት
ለማድረግ፣
ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚስተዋለውን የቅንጅታዊ እና የተጠሪነት ችግሮች ትርጉም ባለው አግባብ
ለማረጋገጥ የሚችል መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር፣
13
በየደረጃዉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ተደራሽ፣ ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ፤
ቢሮዉ በየደረጃዉ የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች ተገቢዉ ክህሎት፣ ብቃት እና ስነምግባር ባለው ባለሞያ
በማደራጀት የነዋሪዉን እርካታ እና የከተማውን መልካም አስተዳደር ስኬት ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ፣
ከሰው ሀይል ስምሪትና አስተዳደር ጋር በተያያዘ የተሻለ ዕውቀትና ሀሳብ ያላቸውን አዳዲስ ባለሙያዎች ወደ
ተቋሙ ለማምጣት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ነው፡፡
1.1.10. የጥናቱ ዘዴ
የመዋቅራዊ አደረጃጀቱ የጥናት ስልት በመጀመሪያ ደረጃ የመረጃ ምንጭ ከሆኑት የተቋሙ አመራሮችና ባለሙያዎች
እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ጋር በተደረጉ ውይይቶች የተገኙ መረጃዎች ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡
የሁለተኛ ደረጃ መረጃ አሰባሰብ ዘዴን መሰረት በማድረግ በተለያዩ ጊዜያት በተለይም በ 2011 እና በ 2014 ዓ.ም የተጠኑ
የመሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ ጥናቶች፣ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ አዋጆች፣ ደንቦች እና መመሪያዎች፣ በየዓመቱ የተዘጋጁ
ሪፖርቶች፣ የ 2015 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ አገልግሎት አሰጣጡን በተመለከተ የተጠኑ ጥናቶች፣ በክትትልና
ግምገማ የተገኙ መረጃዎችን በግብዓትነት ተወስደዋል፡፡ በየክፍሎቹ የቡድን ውይይት በማድረግ፣ የጥናት ስራውን
ከሚያስተባብሩት በመመካከር፣ ለቢሮው አመራር በማስገምገም የጥናት ስራውን በማዘጋጀት አጸድቆ ተግባራዊ ለማድረግ
ነው፡፡
14
15
ክፍል ሁለት
በ 1984-85 የሽግግር መንግስት ቻርተር ክልልና የፌደራልን ስልጣን በመከፋፈል አደረጃጃቱ እንደ አዲስ ሲቃኝ አዲስ አበባ የክልል ስልጣን
በማግኘት መልሳ ተዋቀረች፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምራ እስከ 1994 ድረስ ማዘጋጃ የሚለው ቀርቶ አብዛኘው ስራ በሲቪል ሰርቪስ ህግ ሲተዳደር፡፡
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ስራ በስራና ከተማ ልማት ቢሮ ውስጥ ተጠቃሎ ተደራጅቷል የቢሮው ኃላፊው የክልሉ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል
ነበር፡፡ በ 1987 የሊዝ አዋጅና ደንብ ሲወጣ መሬትን ለገበያ ማቀረብ ስራን የሚያከናውን ሊዝ ጽ /ቤት በሚል ተፈጠረ፡፡ የሊዝ አዋጅ ሲወጣ
የነበረው አተያይ የግብይት ስርአቱን የሚያመቻች አንደ አሁኑ የምርት ገበያ ተቋም ሻጭና ገዥን አገናኝ ስርዓት መዘርጋት፤የተዛባ ገበያ አንዳይኖር
የዋጋ መነሻና መድረሻ ማሳወቅ፤ የሽያጭ ክንውኖችን ማስፈጸም ወዘተ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ሲሆን የሊዝ ጽ /ቤት ዋናው ስራ መሬት ሽያጭ ክፍል
ሆኖ በመቅረቡና ያላመረተውን ምርት ለገበያ አቅራቢ በመሆኑ ቦታውን ማሰረከብ ያልቻለ ሲሆን በመሰባሰቡ ሂደት በ 1994 ጽ/ቤቱ ፈርሶ የስራና
ከተማ ልማት አንድ መምሪያ ሆነ፡፡
በመቀጠል በ 1995 በአዲስ አበባ ሪፎርም ወቅት መሬት ከሁኔታዎች ጋር ተለማጭ አሰራር የሚከተል (በፋይናንስና ሰው ሃይል አመራር ነጻነት
ያለው) ቀጣይነት ባለው በባለሙያ የሚመራ፤ የፖለቲካ ለውጥ ቀጣይነቱ ላይ ተጽእኖው ውሱን አንዲሆን በሚልና ቅርበት ካላቸው ተቋማት ጋር
ቅንጅት ለመፍጠር(ለምሳሌ ለመሬት ልማት ዉሃና መንገዶች ጋር በአንድ እንዲጠረነፍ ) በሚል በማዘጋጃ ቤት ስር ሲዋቀር የባለለ ድርሻና የፖለቲካ
እይታ እርቀት እንዳይፈጠር በከንቲባው የሚመራ የቦርድ አመራር እንዲቀጥል ተደረገ፡፡ በወቅቱ ሁሉን የስራ ሂደት ያካተተ አንድ ተቋም ማድረግ
ተቋሙ ግዝፈት ስለሚኖረው ለስራ አመራር የሚከብድ ከመሆኑም በላይ የፍላጎቶችን ግጭት ለማስታረቅ ሲባል በአንድ መጨፍለቅ
የማይገባቸው/ለምሳሌ ፕላን በትግበራ እንዳይሸራረፍ ከተግባሪው ነጻነቱን መጠበቅ አለበት፤እንዲሁም የግምት ስራ ከቦታ አስለቃቂው ካልተለየ
ከዚህ በፊት/ከ 1994 በፊት ይህ የስራ ሂደት በሙሉ ስራና ከተማ ልማት ቢሮ በሚል ተደራጅቶ የነበረና በወቅቱም ከላይ የተገለጹት ስጋቶች ስጋት
ብቻ ሳይሆኑ ተጨባጭ ክስተቶች ነበሩ፡፡ ለምሳሌ ፕላኑ እንደተፈለገ እየተጣሰ የሚሰራበት ሂደት ነበር፡፡ ካሳ ገማቹም ከፋዩ ነበርና ቅሬታና የሙስና
ምንጭ ነበር፡፡በተጨማሪም የተቋሙ ግዝፈት ለአመራር አስቻጋሪነት ነበረው፡፡
16
ስለሆነም የሚበጀው ንዑሳን የስራ ሂደቶችን እንደ ባህሪያቸው በማሰባሰብ የአጠቃላይ ዑደቱን በሚያዛባና ለስራ በሚበጅ መልኩ መክፈል
ያስፈልጋል የሚል መደምደሚያ ተይዞ መልሶ ማደራጀቱ ተሰራ፡፡
ከዚያ ውጭ ይዞታ አስተዳደር፤ የንብረት ግመታ እና መሬት ለገበያ ማቅረብ ስራ የመሬት አስተዳደር ባለስልጣን ተብሎ ሲደራጅ፡
መሬት ማልማትና ከተማ ማደስ ስራው መሬት ልማት ኤጀንሲ ተብሎ ተዋቀረ፡፡ እጭር ጊዜም ቢሆን በወቅቱ የመሬት ልማትና
ከተማ ማደስ ስራ ጥሩ እንቅስቃሴ አሰመዝግቦ ነበር፡፡ ካሳንችስና መገናኛ መልሶ ማልማት የወሎ ሰፈር መንገድ ወሰን ማስከበር
እንዲሆም የመሪ ሉቄ መኖርያ ቦታ አቅርቦት አና የኢንዱስትሪ ቦታዎች ዝግጅትን ትኩረት ሰጥቶ አከናውኗል፡፡
ይሁን እንጅ የመሬት ማስተላለፉ ስራ ከንብረት ምዝገባና ጥበቃ ጋር እንዲደራጅ የይዞታ ማስረጃ መስጠቱና ውል መዋዋሉ በጋራ ሊፈጸምና
ሂደቱን በማሳጠር ሚና ይኑረው ነገር ግን የሃላፊነት መምታታትና ቼክ ኢንድ ባላንስ ባጣ መልኩ አንድ ባለቤት ንብረቱን ለሰጠው አካል ባይስማማ
ሊወስድ ከሚችለው እርምጃ የተለየ ከንብረት ምዝገባ የመሰረዝ የስልጣን ክምችቱም ላላስፈላጊ ስነምግባር ብልሹነት የሚያመች ሆነ፡፡ መች የቱን
ሚናውን እየተወጣ እንዳለ በማይታወቅና መላው በጠፋ ሁኔታ እንዲሰራ በር ከፈተ፡፡ ይህ አሰራር ከሚና መደበላለቅና የስልጣን ክምችት በተጨማሪ
በሁለቱ ተቋማት አላስፈላጊ መሳሳብና ማሳበብ /ስራው ሲበደል ለገበያ ያላቀረብኩት መሬት ልማት ስላላመጣልኝ ነው / እንዱሁም ለአልሚ ቦታው
ሲሰጥ ያላጠናው ባለሙያ ቦታውን ለማሰረከብ ችግር ነበረው፡፡ በዚህና በመሳሰሉት ምክንያቶች ሰበብ ሲበዛና መጎተቱ አላስኬድ ሲል በ 1996
ተቋማቱን አፍርሶ ወደማቀላቀል ተገባ፡፡ የህገወጥ መከላከልና ደንብ መተላለፍን ለመቆጣጠር ደግሞ የደንብ ማስከበር ኤጀንሲ ተዋቅሮ ነበር፡፡
በ 2001 በተደረገው መልሶ ማደራጀት አሁን በስራ ላይ ያሉት 5 ተቋማትና ሌሎች ተዛማጅ አደረጃጀቶች ተፈጥረዋል፡፡ አደረጃጃቱ የተሰራው
የቢፒአር መርህ በመከተል ሲሆን የተፈጠሩት ተቋማትም
o መሬትን የሚቆጥር ፤የሚጠብቅ ፤የሚያለማና ለመሬት እስተዳደር የሚያስተላልፍ ከተማ ማደስን ስራ የሚያከናውነው ደግሞ የመሬት
o የይዞታ አስተዳደር፤ መሬትን ለግብይት ማቅረብ፤ የተወሰነ የንበረት ግምታ ስራና ለህንጻ ገንቢዎች የግንባታ ፈቃድ የሚሰጥ
o ለንብረት ምዘገባና ካዳስተር ስራ እና ለሌሎች መሬት ተቋማት ግበዓት የሚሆነው ፡ የተቀናጀ የመሬት መረጃ ስርአት ዝርጋት ፕሮጀክት
ጽ/ቤት
o ወደፊት የይዞታ አስተዳደር አገልጎት የሚሰጠውና የህጋዊ ካዳስተር ባለቤት የሚሆነው ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባና መረጃ
ኤጀንሲ ሆነው ተደራጅተዋል
ከዚህ ሌላ የመሰረተ ልማት ግንባታ ፈቃድ መስጠት የህንጻ ግንባታ ቁጥጥር፤ የህዝብ ህንጻዎች መጠቀሚያ ፈቃድ መስጠት በዲዛይንና ግንባታ
አስተዳዳር ቢሮ ስር ሲዋቀር፤ የሊዝ ጉዳይ አጀንዳ የሚይዝ፤ መረጃ /ቃለጉባኤ ፋይል የሚያደርገው በከንቲባ ስር የሊዝና ህብረተሰብ ጉዳይ ሂደት
17
ተብሎ ተዋቅሯል፡፡ የህገወጥ ግንባታና የማዘጋጃ ቤት ደንብ መተላለፍን የሚቆጠጠረው የደንብ ማስከበር ኤጀንሲ እንዲፈርስና ስራው ወደየተቋማቱ
እንዲበተን የተወሰነ ሲሆን በሂደት ግን ማዘጋጃቤታዊ ስራው ውስጥ ያሉት ደንብ መተላለፍ የተቆራኙና ቢከፈሉ ለወጭና ስራ ጥራት ካላቸው
እንድምታ መልሶ መፍጠሩ ተገቢነት ታምኖበት መዋቅር ጥናት በሂደት ላይ ነው፡፡
የማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ገና በመደራጀት ሂደት ስለሆነ በዝርዘር የሚገመገም የሌለው ሲሆን የተቀናጀ የመሬት መረጃ ስርአት
ዝርጋት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለንብረት ምዘገባና ካዳስተር ስራ እና ለሌሎች መሬት ተቋማት ግበአት የሚፈጥር (የመረጃ መሰረት የሚያደራጅ የአገልጎት
መስጫና መረጃ ማስተዳርያ ሰርአት የሚፈጥር፤ ለስራው ተገቢውን ቴክኖሎጅ መርጦ የሚገዛ፤አዲስ የሚፈጠረውን ሲስተም ለመጠቀምና
መኔጅመንት ማደረግ የሚያስችል አቅም የሚገነባና በቀጠይም ይህን ስራ ለማከናወን የሚበጅ የመገንቢያ ስረአት የሚያደራጅ ) ፡ ስራም አመካሪ
ተቀጥሮ እየተከናወነ ያለ ሲሆን አዲስ አንደመሆኑ መጠን የተቋሙ መግለጫ ጥንካሬና ችግሮች ጎልቶ የሚታይና ለመልሶ ማደራጀት መፈተሸ ላይ
ፋይዳለው ብዙም ስላልሆነ ያተዘረዘሩ ሲሆን ሌሎች አደረጃጀቶች ግን በቀጣዮ የጽሁፉ ክፍል የተካተተ ነው፡፡
ከላይ የተገለጸው ሁኔታ በአብዛኘው የአዲስ አበባን ሁኔታ የሚገልጽ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም መሰል ሁኔታ የለውጥ አደረጃጀት ሲመራ ስለነበር
በቅርቡ ይህን ተግባር መልክ አስይዞ እንዲዋቀር የተደረገበት አግባብ ነበር
¾ እ Éу“ ƒ^”eö`T@g” እቅድ S’h uTÉ[Ó ¾ôÅ^M መንግስት ¾S_ƒ MTƒ“ T’@ÏS”ƒ þK=c ›¨<Ø„ ¨Å
e^c=Ñv Ÿ¨cdž¨<እ`UÍ‹ ›”Å—¨< ¾S_ƒ Gwƒ” uGÑ` ›kõ Å[Í ¾T>“uw“ MT ታ© uJ’ ›Óvw SU^ƒ
¾T>Áe‹M ›Å[Í̓ SõÖ` ’¨<:: ¡MKA‹“ ¾Ÿ}T ›e}ÇÅa‹ þK=c=¨<” uSÁ´ ¨<eש ›Å[ÍË ታ†¨<”
ðƒg¨< እንዲያስተካክሉ }Å`ÕM :: u²=G< Sc[ƒ ¾Ÿ}T¨< ›e}ÇÅ` ue^ Là ÁK¨< ¾S_ƒ MTƒ“ T’@ÏS”ƒ
›Å[Í˃” ðƒj þK=c=¨<” ¾}Ÿ}K ›c^`“ Sªp` S}Óu` እ”ÅT>Ñv ¨e• K²=I e^U ¾Ø“ƒ u<É” uTÅ^˃
u2004& Sªp` e`„ ¨Å e^ Ñw…M :: ÃG<” እን Í= ¾}ðÖ\ƒ ›Å[ÍË„‹ u}KÁ¿ U¡”Á„‹ u›ÑMÓKAƒ
›c×Ö< Iw[}cu<” K=Á[Ÿ< ›M‰K<U::
በመሆኑም በ 2014 አዲስ አደረጃጀት እንዲፈጠር ተደርጎ ወደ ስራ ተገብቷል በተደረገው ጥናት ቢሮው በ 3
የመሬት ዘርፍ የተዋቀረ ሲሆን ስራን በሚያቀላጥፍ ሁኔታ ስራዎችን በታዛዥነት ከመፈጸም አኳያ ከፍተኛ
ማሻሻል የተያበት ሲሆን ችግሩ ግን ሙሉ በሙሉ መፍታት አልተቻለም፡፡ በዘርፎቹ ውስጥ ባሉት ስራ ክፍሎች
መካከል የተበታተኑ ሥራዎች መኖራቸው በቅንጅታዊ አሰራር መፍታት ውስንነት መኖሩ፣ የመሬት ስራ
የተቀመጠውን ተፈጥሯዊ የስራ ፍሰት ተከትሎ መስራትና አገልግሎትን ማፋጠን የሚያስችል አሰራርና
አደረጃጀት ክፍተት መኖሩ እና የብልሹ አሰራርና ሌብነት በከፍተኛ ደረጃ መኖሩ የመሬት ልማትና አስተዳደር
ተገልጋዩን ህብረተሰብ ማርካት አልተቻለም፡፡
ስለሆነም የአደረጃጀት እና የአሰራር ለውጥ ጥናት ማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የጥናት ቡድኑ ከዚህ በፊት
የነበረውነ ተሞክሮ እንደ መነሻ የሀገር ውስጥ ልምድ በመውሰድ እንደ ሀገር የመጣውን ለውጥ ተከትሎት የለውጡን
መልካም አጋጣሚዎች በመጠቀም የአገልግሎት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል እና በመንግስትና ህዝብ የሚፈለገውን የመሬት
አስተዳደር ወደ ተሻለ ደረጃ ያደርስል ተብሎ ከተለዩት ውስጥ እንደ ክልል የኦሮሚያ ክልልን በመምረጥ ከአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር ጋር በብዙ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር ተቀራራቢ የሆነውን የቢሾፍቱ ከተማን በመውሰድ
18
ከመሬት ልማትና አስተዳደር አገልግሎት ጋር ተያይዞ ሪፎርም ለማድረግ የተደረገውን አጠቃላይ ጥረትና በተደረገው
የአደረጃጆት ሪፎርም ያሰገኘውን ፋይዳ በመልካም የሀገር ውስጥ ተሞክሮነት ተወስዷል፡፡
o የተለዩትን ችግሮች በመፍታት ባጠረ ጊዜ ችግሮቹን ፈትቶ የታለመውን ለውጥ ለማምጣት በየስራ
ክፍሉ አመራሩን በቀጥታ እንዲሳተፍ በማድረግና እያንዳንዱ ስራ በጥብቅ ዲሲፕሊን በመምራት ተጨባጭ
19
o የመረጃ አደረጃጀት ችግሮች ለመፍታት በሚያስችል መልኩ እንዲደራጅ በማድረግ የፋል
ጠፋብኝ ችግር ከመፍታት አልፎ የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ ከብልሹ አሰራር የጸዳ እንዲሆን
በሚያስች፤ል መልኩ ተደራጅቷል፡፡
o በአመራሩ እና በፈጻሚው ላይ ጥብቅ ግምገማ ከተደረገና የአቅም ግንባታ ስልጠና ከተሰጠ
በኃላ ከዚህ በፊት ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ስር ነቀል ሪፎርም በማድረግ ወደ ስራ ተገብቶ
ተጨባጭ ለውጥ ታይቷል፡፡
የመሬት አስተዳደር ንድፈ ሐሳብ ግልጽ የመሬት መረጃ በማቅረብ የመሬት ግብር እና ገበያዎችን ለመደገፍ ጊዜ,
ህጋዊ የባለቤቶች እውቅና እና ተዛማጅ መሠረተ ልማት ከጥቅሎች ከመሬት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን መሰብሰብ
እና መጠቀም ከ 400 ዓመታት በላይ እንደነበር ያሳያል(Williamson et al., 2010). ዊልያም (እና
ሌሎች,2015) ፡፡ ነገር ግን የመሬት አስተዳደር ለማሻሻል በፈረንሳይ በናፖሊዮ መንንግስት ወቅት መሬትን
በመረጃ ቋት ላይ ለመመዝገብ የማደራጀት ስራ ይከናወን እንደነበረ ይነገራል፡፡ ደረጃ በደረጃ የመሬት አስተዳደር
አሰራርና አደረጃጀት የማሻሻል አስፈላጊነት አቅርቦትን ለመደገፍ ሰፊ ጠቀሜታ እንደነበረው ያሳያል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ
በመሬት ላይ የሚደረገው የአስተዳደር መሻሻል ይዞታን በዋስትና ለማስያዝ ለንብረት ግምት እና የሀገረ መንግስቱን
አመታዊ ግብር እንዲጨምር ድርሻ እንዳለው ይገለጻል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የመሬት አስተዳደሩን አሰራሩን ማስተካከል
ማለት የብድር መዳረሻ ኢንቨስትመንቶች ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም የመሬት ግጭቶችን ለመቀነስ እና የተሻለ
የተፈጥሮ ሀብቶች አያያዝ (Oosteroma & Lemmen, 2015) ጠቀሜታ እንዳለው ተገልጧል፡፡ ይህንን
አለማድረግ የከፍተኛ የግጭት መንስኤ በመሆኑ አጽንዖት ሊሰጠው እንደሚገባ እና የመሬት አስተዳደር ስራዎችን
በላቀ መንገድ መምራት በልማት ኤጀንሲዎች፣ በመንግስት እና በተመራማሪዎች ዘንድ ጽንሰ-ሐሳቡ በከፍተኛ ሁኔታ
ይደገፋል።
ክላውስ ዲኒንገር እንደገለጸው ጉልህ የሆነ የጥናት አካል ለአስተማማኝ የባለቤትነት መብቶች አስፈላጊነት
ያሳያል ለብዙ ቦታዎች ከመሬት ጋር የተያያዘ ኢንቨስትመንት ቅድመ ሁኔታ ነው። ደህንነቱ ያልተጠበቀ ወይም
የአጭር ጊዜ የመሬት መብት ያላቸው አርሶ አደሮች ሙሉ ጥረታቸውን ኢንቨስት ለማድረግ፣ ከመሬቱ ጋር
የተያያዙ የረጅም ጊዜ ማሻሻያዎችን (አገልግሎትን ጨምሮ) ወይም ከሌሎች በተሻለ ሊጠቀሙበት
ከሚችሉት ጋር የመለዋወጥ ዕድል የላቸውም። በዚህም ምርታማነትን በመቀነስ ከእርሻ ውጪ የነቃ ኢኮኖሚ
እንዳይፈጠር እንቅፋት ሊሆን ይችላል። ለከተማ ነዋሪዎችም ሁኔታው ይህ ሲሆን በዚህም ምክንያት መሬት
20
እና በባለቤትነት እንዲሁም በጥቅም ላይ የሚውሉ ተቋማት ለሰፋፊ ኢኮኖሚ እድገትና ድህነት ቅነሳ ከሰፊ
እይታ አንጻር ትልቅ ጠቀሜታ እንዳላቸው እየተገነዘበ መጥቷል።
የኢንቬስትሜንት ፤ ንግድን ማቋቋም ወይም ማስፋት አካላዊ ቦታን ይፈልጋል፣ ማለትም. መሬት. ግልጽ
ያልሆነ፣ ብልሹ፣ ወይም በቀላሉ ውጤታማ ያልሆነ የመሬት አስተዳደር ስርአቶች ጥሩ ሀሳቦችን ወደ
ኢኮኖሚያዊ አዋጭ ኢንተርፕራይዞች ለመቀየር ለአነስተኛ እና ለስራ ፈጣሪዎች የበለጠ ዋጋ የሚያስከፍል
ትልቅ ማነቆ ነው። በኢትዮጵያ ቃለ መጠይቅ ከተደረጉት ኢንተርፕራይዞች 57% እንዲሁም በባንግላዲሽ
35% እና በታንዛኒያ እና በኬንያ እያንዳንዳቸው 25 በመቶ የሚሆነውን የንግድ ሥራ ለማስፋፋት የመሬት
አቅርቦት ዋና እንቅፋት እንደነበር ጥናቶች ያመለክታሉ። የብድር ገበያዎች ተደራሽነት፡ ጥሩ የሚሰሩ የመሬት
ተቋማት እና ገበያዎች የኢንቨስትመንት ሁኔታን ያሻሽላሉ ምክንያቱም በቀላሉ ሊተላለፉ የሚችሉ የመሬት
ይዞታዎችን እንደ መያዣ የመጠቀም ችሎታ ለሥራ ፈጣሪዎች ብድር ለማግኘት የሚወጣውን ወጪ
ይቀንሳል, በዚህም ለፋይናንሺያል ስርዓቶች እድገት አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ባደጉት ሀገራት
እንኳን ከሁለት ሶስተኛ በላይ የሚሆነው የአነስተኛ ንግድ ብድር ከመሬት እና ከሪል እስቴት ጋር የተያያዘ ነው።
እንደ አጠቃላይ በመሬት አስተዳደሩ ከአሰራር ጋር በተገናኘ ድርብ የሕግ ሥርዓት እና የተቋማት የአቅም
ውስንነት በተለይ የቅኝ ግዛት ወረራ ታሪክ ጋር ተያይዞ በብዙ የአፍሪካ ሀገራት ደህንነቱ የተጠበቀ መደበኛ
የመሬት መብቶች ከአብዛኛው ህዝብና መንግስት እጅ ወጥቶ በጥቂት የህዝብ ክፍሎች እጅ ብቻ እንዲገኝ
አድርጎታ። ይህም የመንግስት መሬት በመንግስት የሚመራ የመሬት አስተዳደር እንዳይኖር ወይም የመንግስት
ተቋማቱ በዚህ ዙሪያ ተደራሽነት የጎደላቸው በመሆኑ "ልማዳዊ አሰራርን በመከተል ለማክበር ካለው ፍላጎት
በልማዳዊ ህጎች የመተዳደር ዝንባሌ ያሳያል፡፡ ይህ ድርብ አወቃቀሩ ሰፊውን የህብረተሰብ ክፍል መደበኛ ጥበቃ
ያሳጣ እና ብዙ ተቋማትን የፈጠረ ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ እርስ በርስ የሚጋጩ ግቦች እና ተደራራቢ ብቃቶች
ያሉት ሲሆን ባህሪያቱን ከግምት ውስጥ ካላስገቡ የቁጥጥር ማዕቀፎች ጋር እንደ የቡድን ይዞታዎች እና
በግለሰብ ላይ አፅንዖት ሰጥቷል። በመሬት አስተዳደሩ ላይ በተደረገ የአደረጃጀትና የአሰራር ለውጥ ከዚህ ጋር
ተያይዞ በአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት ለምሳሌ እንደ ቡሩንዲ በመሰሉ ሀገራት የመሬት ባለቤትነት መብት
በተለይም በከተማ እና በከተማ ዳርቻ አካባቢዎች፣ለአከባቢ መስተዳደሮች ገቢ; በኢኮኖሚ ልማት፣ የመሬት
ፍላጎት መጨመር የህዝብ ኢንቨስትመንት እና የመሠረተ ልማት አውታሮች እና የመሬት ዋጋ እንዲጨምር
ምክንያት ሁኗል። እንደአጠቃላይ የተደረጉት የየሀገራት ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት መሬት ተቋማትን
በየጊዜው ወቅቱን የዋጀ አደረጃጀት እንዲኖራቸው በማድረግ ማሻሻል የሀገራትን ኢኮኖሚያዊ፤ማህበራዊና
ፖሎቲካዊ ፋይዳዎችን በማምጣት ድርሻቸው የጎላ እንደሆነ ያሳያል፡፡
22
ክፍል ሶስት
አሳታፊነት፣
ግልፅነት
ፍትሀዊነት
ተጠያቂነት
በቡድን ስራ ማመን
23
3.1.4. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስልጣን፣ ተግባርና ኃላፊነት
1. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲሁም የከተማ ማደስ ጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲከናወን ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
2. የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ጥናት፣ መርሀ ግብሮች፣ ጥቅል ዓላማዎች፣ ግቦች፣
የኢንቨስትመንት ዕቅዶች፣ በጀት፣ የዓላማ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎችና የጊዜ ሠሌዳ ያዘጋጃል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
3. ለመልሶ ማልማትና ለመሬት ዝግጅት ተፈላጊው መሰረተ ልማት እንዲጠና ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፤
መጠናቱን ያረጋግጣል፤ ከገንቢዎች በሚገኝ ግብዓት የግንባታ ቅንጅት እቅድና በጀት ያዘጋጃል፤ ሲፈቀድም ያስገነባል፤
4. የመሬት አቅርቦትና ፍላጎት ሚዛኑን ጠብቆ መሄድ እንዲችል የተለያዩ ጥናቶችን በማከናወን የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
5. በከተማ ማዕከላትና ኮሪደሮች በአካባቢ ልማት ፕላን መሰረት የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ያዘጋጃል/እንዲዘጋጅ
ያደርጋል፤ በሚመለከተው አካል ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤
6. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን ያስከብራል፤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
7. በከተማው ውስጥ የተጎዱና ያረጁ አካባቢዎችን ለማደስ እንዲቻል የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ ሁኔታ
ስታንዳርዱን ጠብቆ መልሶ ማልማት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፤
8. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፤
ይከታተላል፤ ይቆጣጠራል፤
9. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት ያጠናል፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት ይሰጣል፤ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት ድልድል በማድረግ እንዲሰጣቸው ለቤቶች ኮርፖሬሽን ያስተላልፋል፤
የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
10. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ ቦታዎችን፣
ባንክ የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት ተገቢውን መረጃ
ይይዛል፤ የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ ይተክላል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር
መረጃ ለደንብ ማስከበር ኤጀንሲ ያስተላለፋል፤ ከኤጀንሲው ጋር በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ያደርጋል፤
11. በከተማው አስተዳደር ወሰን ክልል ውስጥ ያለውን የመሬት ሃብት ኦዲት ያደርጋል፤ በኦዲት ግኝቱ መሠረት ህጋዊ
እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፤
12. የይዞታ እና የማይንቀሳቀስ ንብረት በመመዝገብ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እስኪተላለፍ ድረስ ጥበቃ
ያደርጋል፤ የቦታ ይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
13. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
24
14. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር ኤጀንሲ
ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤
15. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት
የሊዝ ክፍያ ይሰበስባል፤
16. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል፤ በሕግና በውል በተወሰነው ጊዜና ሁኔታ
መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
17. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
18. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን ይተገብራል፤ የተነሽ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
ያስተላልፋል፤
19. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤ ለልማት በሚለቀቀው መሬት ላይ ላለው ንብረት
በህግ መሠረት ካሳ ይተምናል፤ እንዲተመን ያደርጋል፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎችን ይፈጽማል፤ ምትክ ቦታ ያዘጋጃል፤
ምትክ ቦታ ያስተላልፋል፤
20. ለመሠረተ ልማት አውታር፤ ለመናፈሻ፣ ለአረንጓዴ ልማት እና ለሕዝብ መሰብሰቢያ ፕላዛዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ
መሠረት ቦታ ያዘጋጃል፤ ያስተላልፋል፤ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
21. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል፤ በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን
ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
22. የመሬት ይዞታ እና የቤት አጠቃቀም ዓይነትና የባለይዞታዎች መረጃ ይይዛል፤ ይጠብቃል፤ አግባብ ባለው ህግ
መሠረት ለህጋዊ ባለይዞታዎች የቦታ አገልግሎት ለውጥ ጥያቄዎች መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፤
23. አግባብ ባለው ህግ መሠረት የቤት/ህንጻ የጣራና ግድግዳ ግብር ተመን ያሰላል /እንዲሰላ ያደርጋል ለሚመለከተው
አካል በወቅቱ ያስተላልፋል፤
24. ለግብር ሰብሳቢ ተቋማት፣ ለፍርድ ቤቶችና ለሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት የማይንቀሳቀስ ንብረት ግምት
አገልግሎት ይሰጣል፤
25. መደበኛ የይዞታ አገልግሎቶችን ያከናውናል፤ ህጋዊ ያልሆነ የይዞታ አስተዳደር አፈፃፀም ሲከሰት የማስተካከያ
እርምጃ ይወስዳል፡፡
26. በህግ የሚቀመጠውን የአሰራር ስርአት ተከትሎ መብት ላልተፈጠረላቸው ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀት በማዘጋጀት በቋሚ መዝገብ በመመዝገብ ለባለይዞታው ይሰጣል፤ ማህደራቸውን ያደራጃል፤ ከሕግ ውጪ የተሰጠ
25
የቦታ ይዞታ ወይም የቤት ባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ያግዳል፣
እንደአስፈላጊነቱ ይሰርዛል/ያመክናል/፤
27. የቦታ ይዞታ እና/ወይም የቤት ይዞታ ካርታ ኮፒዎችን በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፤ የይዞታ
ሰነዶችን በማደራጀት ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ያስተላልፋል
28. ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታቸውን የለቀቁ ተነሺዎችን መልሰው በዘላቂነት ያቋቁማል፤ ይህን ተግባራዊ
ለማድረግ፡-
ሀ) የማቋቋሚያ ማዕቀፍ ይቀርጻል፤ ለከንቲባ ያቀርባል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤
ለ) የልማት ሥራው በሚሰራበት ወቅት ተነሺዎች በተቻለ መጠን የስራ እድል እንዲያገኙ ያደርጋል፤
ሐ) የተነሺዎችን የኢንቨስትመንት ሼር ባለቤትነት መብት ያስከብራል፤ ተጠቃሚ መሆናቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
መ) የልማት ተነሺዎች የኢንቨስትመንት ባለቤት የሚሆኑበትን የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፤
ሠ) ሌሎች አግባብ ባላቸው ሕግ ደንብና መመሪያ የተገለጹትን ተግባራትና ኃላፊነቶች ይፈጽማል፡፡
29. በየደረጃው ያለውን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራር እና ባለሙያዎችን ህግና አሰራርን ተከትሎ ያሾማል/ይመድባል፣
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል /ያስወስዳል፣
26
3.2. የቢሮው ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት
27
3.2.1. የዘርፉ ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት
28
3.2. የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች
የቀረበው ተቋማዊ መዋቅርም ከዘመናዊ ሥራ አመራር መርሆዎች አኳያ ጠቀሜታ ያለው፣ ለተሻለ አገልግሎት
አሰጣጥ ምቹ ሁኔታዎችን የሚፈጥር እና የውሳኔ አሰጣጥ ሂደትን የሚያሳጥር ዓላማ ፈጻሚ እና የድጋፍ ሰጪ
ዘርፍ አደረጃጀት /መዋቅር/ ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል እና የሥራ ሂደትን መሠረት ባደረጉ አማራጮች
የተዘጋጀ ነው፡፡ ከቀረቡት አማራጮች መካከልም መረጃዎችን ከምንጩ ወዲያወኑ ለማግኘት፣ የእዝ ሰንሰለትን
ለማሳጠር እና የሥራ ግንኙነትን ለማቀላጠፍ የተሻለው እና የቡድን የሥራ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳው ዝርግ
መዋቅር /Flat structure/ መመረጥ እና ተግባራዊ መሆን አለበት፡፡ የተሻለውን ተቋማዊ መዋቀር ለመምረጥ
እና ተግባራዊ ለማድረግም ጠቀሜታውን ከሚከተሉት የአደረጃጀት መሠረተ- ሀሳቦች ተገቢ ይሆናል፡፡
29
3.2.4. ግልጽ የእዝ ሰንሰለት
ተቋማዊ መዋቅር ላይ የእዝ ሰንሰለት ሃላፊነትን ከተጠያቂነት ጋር እንድንወጣ የሚያስገድድ፣ ማን ለማን ሪፖርት
እንደሚያደርግ የሚያሳይ ሰንሰለት ነው፡፡ በዚህም በቢሮው ተቋማዊ መዋቅር መሰረት ከቡድን መሪ ጀምሮ እስከ ቢሮ
ሃላፊው ድረስ ባሉ እርከኖች እንድ የስራ ከፍል (ሰራተኛ) ለአንድ የቅርብ ሃላፊ ብቻ ተጠሪ በሚሆንበት አግባብ
ተደራጅቷል፡፡ ስለሆነም የእዝ ሰንሰለቱ ማን ለምን ሥራ ጉዳይ ኃላፊነት እንደተሰጠው፣ ማን ከማን ጋር የሪፖርት ግንኙነት
እንዳለው፣ ጉዳዮች የት ተጀምረው የት ፍጻሜ እንደሚያገኙ በመዋቅሩ ላይ በግልጽ እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡
በመሆኑም በተቋሙ ከቡድን መሪ ጀምሮ እስከ ቢሮ ሃላፊ ድረስ የወሳኔ መስጫ እርከኖች ከአራት/4/ የበለጡ አይደሉም።
ከዚህ በመነሳት መዋቅራዊ አደረጃጃቱ ያልረዘመ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡
30
3.2.7. የሥራ ድግግሞሽ ማስወገድና ቅንጅታዊ አሰራር
አንድ ሥራ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ወይም በአንድ መሥሪያ ቤትም ውስጥ ሆኖ በተለያዩ የሥራ ክፍሎች ውስጥ እንዲሠራ
ማድረግ አላስፈላጊ የሆነ የሰው ኃይልና የወጪ (የገንዘብ) ብክነትን ማስከተል ነው። በዚህ አደረጃጀት ቢሮው ከዚህ በፊት
የክትትልና ድጋፍ ዘርፍ በመዋቀሩ የሥራ ድግግሞሽ የነበረውን በማስቀረት፣ እንዲሁም ከሌላ የሥራ ክፍሎች ጋር
በክትትልና ድጋፍ ተግባራት ላይ የነበሩ ሥራዎችን በማስቀረት፣ የሱፐርቪዥና ኤንስፔክሽን ሥራዎችን በመለየት በአዲስ
መልክ የማደራጀት ሥራ ተከናውናል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ከዚህ በፊት በድጋፍና ክትትል ዘርፍ የነበረውን የተቋማት
ቅንጅታዊ አሰራር የሥራ ክፍል ወደ ካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ መምጣቱ ቅንጅታዊ አሰራሩን የበለጠ ለማጎልበት ያስችለዋል፡፡
በአጠቃላይ በአደረጃጀት ማሻሻያው የስራ ድግግሞሽ እንዳይኖር በሚያስችል ሁኔታ ተደራጅተዋል፡፡ ስለሆነም ከጅምሩ እስከ
ፍጻሜ ሂደትን መሰረት ባደረገ መልኩ አንዱ ለሌላው ግብዓት ሊሆኑ በሚችል ሁኔታ እና እርስ በርስ በመተባበርና
በቅንጅት ለመስራ በሚመች መልኩ ስራዎቹ እንዲደራጅ ተደርጓል፡፡
31
3.2.8. የዘርፉ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ
ቢሮ ኃላፊ
የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል የመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት ልማትና ክትትል ዳይሬክቶሬት
32
3.2.9. በቅርንጫፍ ደረጃ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ
ባለሙያዎች
34
3.2.3. የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ ተግባርና ኃላፊነት
1. የዘርፉን ስትራቴጂክ ዕቅድ ከቢሮው ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዘርፉ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
3. ለመልሶ ማልማትና ለመሬት ዝግጅት ተፈላጊው መሰረተ ልማት እንዲጠና ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፤
መጠናቱን ያረጋግጣል፤ ከገንቢዎች በሚገኝ ግብዓት የግንባታ ቅንጅት እቅድና በጀት ያዘጋጃል፤ ሲፈቀድም ያስገነባል፤
4. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን ያስከብራል፤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
5. በከተማው ውስጥ የተጎዱና ያረጁ አካባቢዎችን ለማደስ እንዲቻል የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ ሁኔታ ስታንዳርዱን
ጠብቆ መልሶ ማልማት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፤
6. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፤ ይከታተላል፤
ይቆጣጠራል፤
7. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት ያጠናል፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት ይሰጣል፤ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት ድልድል በማድረግ እንዲሰጣቸው ለቤቶች ኮርፖሬሽን ያስተላልፋል፤
የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
8. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ ቦታዎችን፣ ባንክ
የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት ተገቢውን መረጃ ይይዛል፤
የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ ይተክላል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ ለደንብ
ማስከበር ኤጀንሲ ያስተላለፋል፤ ከኤጀንሲው ጋር በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ያደርጋል፤
9. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
10. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር ኤጀንሲ
ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤
11. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት
የሊዝ ክፍያ ይሰበስባል፤
12. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል፤ በሕግና በውል በተወሰነው ጊዜና
ሁኔታ መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
35
13. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
14. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን ይተገብራል፤ የተነሽ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን ይልካል፤
15. በዘርፉ በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ
ያደርጋል ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል
16. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል፤ በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን
ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
17. በዘርፉ ስር ውሳኔ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ከአሰራር አንፃር በመመርመር ውሳኔ ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፤
18. በቢሮው በየደረጃው ለሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመቀበል ተገቢውን ምላሽ በወቅቱ ይሰጣል እንዲሰጥ
ያደርጋል፤
19. የዘርፉ ስር ያሉ በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለሚመለከተው አካል
ሪፖርት ያደርጋል፤
36
3.2.4. የዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ ቴክኒካል አማካሪ ተግባርና ኃላፊነት
አማካሪው ተጠሪነቱ ለዘርፉ ኃላፊ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡
1. የዘርፉ ተልዕኮ መሠረት በማድረግ ያሉትን ችግሮችንና መልካም አጋጣሚዎችን በመለየት፣ ግቦችን
በመቅረጽ፣ ስትራጂዎችን በመንደፍ፣ በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ውጤታማ እዲሆኑ ትኩሬት
ሰጥቶ ያማክራል፤
2. በዘርፉ ሥራ አመራር እና አሰራር ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ በመለየት፣
በመመርመርና የተሻሉ የመፍትሔ አማራጮችን በመለየት ሙያዊ እገዛና ድጋፍ ያደርጋል፤
3. በየጊዜው አዳዲስ ሃሳቦችንና አሰራሮችን በማፍለቅ ቀጣይነት ያለው መሻሻል በዘርፉ ውስጥ
እንዲኖር የሚያስችል ጥናት እንዲደረግ ያደርጋል፤ ሲወሰን እንዲተገበር ያደርጋል፤
4. በዘርፉ ውስጥ ያሉ ኣሰራርና ዕውቀቶች እንዲሻሻሉ እና በቀጣይነት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤ ተገቢ የዕውቀት ሽግግር እንዲኖር ዘርፉን
ያማክራል፤
5. ለውጥ በዘርፉ ውስጥ ስለሚኖረው እንድምታ፣ ፍጥነት እና ለውጡን እንዴት መቋቋም
እንደሚቻል፣ እንዲሁም አዳዲስ የለውጥ መሳሪያዎች እንዲተገበሩ ያማክራል፤
6. የዘርፉን ዕቅድ ከቢሮ ዕቅድ እና ዘርፉ የሚሰጠውን አገልግሎት መነሻ በማድረግ የዘርፉን ዕቅድ
ያዘጋጃል
7. በዘርፉ ሥር ያሉ ዳይሬክቶሬቶች የዘርፉን ዕቅድ መነሻ በማድረግ በአግባቡ ዕቅዶች
መታቀዳቸውን፤ እንደአስፈላጊነቱ ፕሮጀክቶች መቀረጻቸውን ያረጋግጣል፤ ለሥራ የሚውሉ
ግብዓቶች እንዲሟሉ ያመቻቻል፤ ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲተገበሩ ያግዛል፣
8. ከየዳይሬክቶሬቶቹ የሚመጡ የሥራ ክንውን ሪፖርቶችን ትክክለኝነት በማረጋገጥ ተቀብሎ
የዘርፉን ወቅታዊ ሪፖርቶች ያዘጋጃል
9. ለዘርፉ ፕሮሰስ ካውንስል ከየዳይሬክቶሬቶቹ የሚቀርቡ የውሳኔ ሀሳቦችን ተቋሙ
ከሚጠቀምባቸው የህግ ማዕቀፍ እና ከቴክኔካዊ ሁኔታዎች ጋር ተገናዝበው መዘጋጀታቸውን
ያረጋግጣል
10. ከዘርፉ ኃላፊ ጋር በመሆን የስብሰባ አጀንዳ ያዘጋጃል፡እንዲሁም በዘርፉ ሥር ለሚገኙ የፕሮሰስ
ካውንስል አባላት የስብሰባ ጥሪ ያደርጋል፣
11. በዘርፉ የፕሮሰስ ካውንስል ስብሰባ ላይ ይገኛል በስብሰባው ላይ የሚወሰኑ ውሳኔዎችን ቃለ-ጉባኤ
ያዘጋጃል
37
12. የተዘጋጀውን ቃለ-ጉባኤ ትክክለኝነት ከዘርፉ ኃላፊ ጋር በመሆን እንዲረጋገጥ በማድረግ የፕሮሰስ
ካውንስል አባላትን ያስፈርማል
13. እንደ ዘርፍ ለሚደረገው የድጋፍና ክትትል ስራ ቼክ ሊስት ያዘጋጃል፤ በቼክ ሊስቱ መሰረት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ ያስተባብራል በግኝቱ መሰረት ግብረ-መልስ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
14. በዘርፉ ጉዳዮች ላይ የስልጠና ፍላጎት ይለያል፣ የስልጠና ሰነድ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤ ስልጠና
እንዲሰጥ ያደርጋል፤
15. የዘርፉን ባህሪ መሰረት ያደረገ ቴክኒካዊ የምክር አገልግሎት ይሰጣል።
16. በዘርፉ ሀላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትንም ያከናውናል፤
4. የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት የማዕከላትና ኮሪደሮች ልማት ፕሮጀክት ጥናት፣ መርሀ ግብሮች፣ ጥቅል
ዓላማዎች፣ ግቦች፣ የኢንቨስትመንት ዕቅዶች፣ በጀት፣ የዓላማ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎችና የጊዜ ሠሌዳ ያዘጋጃል፤
ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤
5. የከተማ መዋቅራ ፕላን መነሻ በማድረግ የአጭር፣የመካከለኛ እና ረጅም ጊዜ የማዕካለትና ከሪደሮች ልማት ዕቅድ
ያዘጋጃል
6. የተዘጋጀው ዕቅድ ላይ ባለድርሻን በማወያየት አማራጭ ፋይናንስ መንገዶች ይለያል እንዲሁም በልማት
ተሳታፊዎችን የሆኑ ባለድርሻዎች ይለያል የዕቅዱ አካል ያደርጋል
7. በማዕካላትና ኮሪደሮች የመልሶ ማልማት ሥራ የሚተገበርባቸው ቦታዎች ልማት ቅደም ተከተል ያጠናል ወይም
ያስጠናል
8. በጥናቱ መሰረት ቅደም ተከተል የወጣላቸው ቦታዎች በዝርዝር ከጥናቱ ሃሳቡ ጋር የመጨረሻ ዕቅድ አካል ይሆናል
9. የተዘጋጀው ዕቅድ እና የልማት ቅደም ተከተል ሰነድ በቢሮ ስትራቴጀክ ከውንስል ቀርቦ ውይይት እንዲደረግ
ያደርጋል
10. የመጨረሻ ረቂቅ ዕቅድ በከተማው ካቢኔ እንዲጸድቅ አዘጋጅቶ ያቀርባል
38
11. በአጭር ጊዜ እንዲለሙ የተለዩ ወይም በቅደም ተከተል በመጀመሪያ ረድፍ እንዲለሙ የተለዩ ቦታዎች በአካባቢ
ልማት ፕላን መሰረት የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ጥናት ያካሄዳል ወይም እንዲካሄድ ያደርጋል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ
ያደርጋል ወይም እንዲተገበር ክትትል ያደርጋል
12. መልሶ የሚለሙ ቦታዎች ልማቱ ከመጀመሩ ከአንድ ዓመት በፊት በልማት አከባቢ ነዋሪ ጋር ወይይት ያደርጋል
በልማቱ ላይ እንዲሳተፉ ግንዛቤ ይፈጥራል
13. ሕጋዊ የቦታ ባለይዞታዎችና ባለንብረቶች መብት በህግ መሰረት መከበሩ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የማዕካለትና ከሪደሮች
ልማት አተገባበርን ይመራል እና አፈጻጸሙን ይከታተላል
14. የማዕከላትንና ኮርደሮችን ቦታዎች የሚመለከቱ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው የከተማው አስተዳደር አካለት
ይረከባል፣ ይጠብቃል፣ ተገቢውን የዲጅታል እና የፕላን ፎርማት መረጃ ይይዛል፣
15. በከተማ ማዕከላት እና በልማት ኮሪደሮች ክልል ውስጥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ያካሄዳል/እንዲካሄድ
ያደርጋል፤
16. የማዕከላትና በኮሪደሮች ቦታዎች ለህገወጥ ወራራና ተግባር እንዳይጋለጡ ይከላከላል፣ ህገወጥነት፣ ተፈጽሞ ሲገኝ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በህግ መሰረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/ያስወስዳል
ሀ. የማዕከላትና ኮሪደሮች ልማት የሚካሄድባቸውን ቦታዎች በፕላን ቅደም ተከተልና ህጉን መሰረት
ያስለቅቃል፣ ለተነሺዎቹ በህግ መሰረት ካሳ ይከፍላል፣ ምትክ ቦታ ወይም ቤት ለሚያስፈለግቸው በህግ
መሰረት ይሰጠቸዋል ፡፡
ለ. ከማንኛውም ህጋዊ የይገባኛል ጥያቄ ቦታዎቹ ነጻ በማስደረግ ለልማት ዝግጁ ያደርጋል፣ እንደ አግባቡ
መሰረተ ልማት እንዲሟላ በማድረግ እንዲለማ ያደርጋል
18. በማዕካለትና በኮሪደሮች ውስጥ ሕጋዊ ባለይዞታዎች በልማቱ የሚሳተፉበት ስልት ቀይሶና አፈጻጸም አቅድ
በማዘጋጀት ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን በዘርፉ በኩል ለቢሮ ስትራቴጅክ ካውንስል ያቀርበል ሲጸድቅ
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
ይህም ፡-
በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ ጥናት መሰረት ሊያስገነባ የሚያስችል ቦታ
ስፋትና የማልማት አቅም (መመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተፈቀደ ጊዜ ገደብ ማልማት የሚችለትን
ኩታ ገጠም ይዞታቸወን በመቀላቀል በጋራ የአከባቢውን ዲዛይን ሊያስገነባ የሚችል ቦታ ስፋት እና
የማልማት አቅም (በመመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ ውል ገብተው ቅድሚያ
ማልማት የሚፈልጉ
39
በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/2014 የሚሰጠውቸው ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ
ተደራጅቶ ለአከባቢው የከተማ ንድፍ ሊያስገነባ የሚያስችል የቦታ ስፋትና የማልማት አቅም
በማረጋገጥ እንዲሰጥ የሚፈልጉትን
በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው ገንዘብ ልክ በልማት
አካባቢ ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ የሚፈልጉትን
በልማቱ ምክንያት ተነሺ የሆኑ እና ምንም ገቢ የሌላቸው ተነሺዎችን መልሶ የማቋቋሚበት እና የስራ
ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ
19. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች በዝርዝር ዲዛይን መሰረት በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የሚለሙ
ቦታዎችን በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል ውይይት ከተደረገ በኃላ በከተማው ካቢኔ ሲጸድቅ ተግባራዊ እንዲደረግ ክትትል
ያደርጋል ፡፡
20. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች ውስጥ በግሉ ዘርፍ ሊለሙ የሚችሉ በጨረታና በምደባ
ሊተላለፉ ሚገባቸውን ቦታዎች ከመሬት ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ በመሆን ይለያል፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው
ያስደርጋል፣
21. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲሁም የከተማ ማደስ ጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲከናወን ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
22. የአከባቢ ልማት ፕላን ባልጸደቀላቸውና ወይም በመዋቅራዊ ፕላን ዝርዝር መዋቅራ አፈጻጸም ሥርዓት
ያልተቀመጠላት ቦታ በላይዞታዎች ግንባታ ፍቃድ ከመውሰደቸው በፊት የፕላንና ልማት ኮሚሽን በሚሰጠው
የዲዛይን ሀሳብ በማድረግ የግንባታ ፍቃድ የሚፈቀድበት አሰራር እንዲኖር የሥራ ቅንጅት ይፈጥራል ወይም
የአከባቢ ልማት ፕላን እስክያስጠና ግንባታዎች እንዳይካሄዱ በቅንጅት ይሰራል፣
23. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና የማልማት ፍለጎት ያጠናል፤አፈጻጸም ስልት ይቀይሳል
24. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና እንዲላማ በተዘጋጀው የትግባራ ስልት መሰረት አንዲያለሙ ከለማ መሬት
ማስተላለፍ ጋር በጋራ ክትትል ያደርጋል፤
25. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና እንዲላማ በካቢኔ ውሳኔ የተሰጠው አልሚዎች በተጠናው የከተማ ንድፍ እና
የልማት ቅደም ተከተል ዕቅድን የሊዝ ውል አካል ሆኖ እንደፈጽም ክትትል ያደርጋል፤
26. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በተቀመጠላቸው ከተማ ንድፍና ፣ ቅደም ተከተልና ጊዜ
ገደብ እንዲለሙ ድጋፍ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
40
27. የማእከላትና ኮሪደር አከባቢ ልማት የዓለም አቀፍ እና አገር ተሞክሮዎችን ይወስዳል ፣ ያደራጀል በከተማው ነበራዊ
ሁኔታ የሚፈጽመበት ስልት ይቀይሳል
28. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት ክፍተትን መሰረት ያደረገ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን
እንዲሰጥ ያደርጋል
29. የሥራ አፈጻጸሙን ሪፖርት በየወቅቱ እያዘጋጀ ለዘርፉ ያቀርባል፣
2. በፀደቀው ዕቅድ መሰረት በቡድኑ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ቆጥሮ ይሰጣል፣ ያስተባብራል፣ ድጋፍ
ይሰጣል፡፡
3. የከተማ ንድፍ ጥናት ዝክረ-ተግባር እንዲዘጋጅ በማድረግ እንዲጸደቅ ያደርጋል፤
4. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያሟላል፤
5. በቡድኑ ስር የሚገኙትን ባለሞያዎቸ የስራ አፈፃጸማቸውን በመከታተል፣ በመገምገም ተገቢውን
ግብረ መልስ ይሰጣል፤
6. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ በሥራ ክፍሉ መወሰን የማይቻሉ
ጉዳዮችና ቅሬታዎች ሲኖሩ ለዳይሬክተሩ/ዘርፉ በማቅረብ ያስወስናል፤
41
15. የተዘጋጀው የቅደም ተከተል ረቂቅ ሰነድ በዳይሬክቶሬቱ አቅራቢነት በዘርፉ አማካይነት ለቢሮ ቀርቦ
እንዲወሰን ያደርጋል፤
16. የጸደቀው ቅድም ተከተል መነሻ የአከባቢ ልማት ፕላንና ከተማ ንድፍ ጥናት ለማካሄድና በአጭር ጊዜ
መልሶ መልማት የሚችሉ ቦታዎች ለመለየት ውሳኔ እንዲያገኙ ቢሮ ለከተማ ካቢኔ አቅርቦ
እንዲያስወስን አስፈለጊውን ሰነድ አዘጋጀቶ ያቀርባል፤
17. በከተማ ካቢኔ የጸደቀውን የልማት ቅድም ተከተል ውሳኔ መሰረት አካባቢ ልማት ፕለን እና የከተማ
ንድፍ ጥናት ያስጠናል ወይም ያጠናል ፣
18. የጥናት ቡድኑ ጥናት የሚካሄድበትን አካባቢ በፕላንና በመስክ ምልከታ እንዲለዩ ያደርጋል፤
19. ለከተማ ንድፍ ጥናት የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን እንዲለዩ ያደርጋል፤
20. ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን /ቼክ ሊስት፣ መጠይቅ/ ያዘጋጃል፤
21. በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃው በክፍለ ከተማ ይሰበስባል ወይም
ያሰበስባል ፡
22. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ባለይዞታዎች ለጥናቱ ግብአት በሚሆን መልኩ መረጃው ተለይቶ እንዲደራጅ ያደርጋል፤
23. የተሰበሰበው መረጃ በአግባቡ ተተንትኖ ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የጥናት ሰነድ እንዲዘጋጅ
ያደርጋል፤
24. የተዘጋጀውን ረቂቅ ሰነድ በመገምገምና በማስገምገም ጠቃሚ የሆነውን ግብዓት ሰነዱ ላይ በማካተት
እንዲጣናቀቅ ያደርጋል፤
25. የተጠናቀቀውን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የጥናት ሰነድ ለከተማ ንድፍ ጥናት ግብአት እንዲሆን
ያደርጋል፤
26. ቀደም ብለው የተዘጋጁ እና አሁን በስራ ላይ ያሉ ለከተማ ንድፍ ስራ የሚያገለግሉ መሪ ፕላን፣
አካባቢ ፕላን ጥናት እና ሌሎችን የፕላን መረጃዎች በሀርድና በሶፍት ኮፒ በማሰባሰብ ለአጥኝው
ቡድን ያቀርባል፤
27. የከተማ ንድፍ የሚዘጋጅለት አካባቢ የአካባቢ ልማት ፕላን ከሌለው በሚመለከተው አካል እንዲዘጋጅ
በመጠየቅ ዝግጅቱን ይከታተላል፤
28. የቦታውን የአካባቢ ልማት ፕላን እና የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ሰነድ ተቀብሎ የከተማ ንድፍ
ለሚሰራው አካል ያስተላልፋል፤
29. የመስክ ምልከታ መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችንና ቼክሊስት በማዘጋጀት/Physical, Spatial and
Environmental data/ መረጃ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፡፡
30. የከተማ ንድፍ ዝግጅት የተሰበሰበውን መረጃ ተተንትኖ የመሬት አጠቃቀምና ከባቢያዊ ሁኔታ
ክፍተቶችን እንዲለዩ ያደርጋል፤
42
31. ለልማት የተመረጠው አካባቢ በቀጣይ ሊኖረው የሚገባውን ሚና ኅብረተሰቡን በማሳተፍ ይለያል፤
32. ጥናት በሚካሄድበት አካባቢ ያለው ኅብረተሰብ በልማት ቦታው መልሶ የሚሰፍርበትን፣ የማልማት
ፍላጎትና መብት ያላቸው የሚካተቱበትን እና በአካባቢው ልማት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ሁኔታ
በጥናቱ በማመላከት ለተግበራዊነቱ የዲዛይን ስልት ይነድፋል፤
33. የከተማ ንድፍ ጥናት ሊያሟላ የሚገባውን መስፈርት ያካተተ ዝርዝር ስታንዳርድ ሰነድ ያዘጋጃል፤
34. የከተማ ንድፍ ጥናቱ የተነደፈውን ንድፍ ሊያሳካ የሚችል የቦታ አደረጃጀት፣ የመሰረተ ልማት
ዝርጋታ፣ የህንጻ ሞርፎሎጂ፣ ወዘተ የያዘ ዲዛይን በመሰራት ረቂቅ ዲዛይን እንደዘጋጅ ያደርጋል፤
35. ከዳይሬክተሩና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የከተማ ንድፍ ጥናት ላይ ከአከባቢ ነዋሪ
ህብረተሰብ እና ባለድርሻ አካለት በመወያየት የጥናት ግብአት ይሰበስባል
36. የተዘጋጀውን ረቂቅ የከተማ ንድፍ ጥናት ላይ ከኅብረተሰቡ እና በሚመለከታቸው አካላት
በማስገምገምና የሰበሰበውን ጠቃሚ የሆነውን ግብዓት በማካተት ጥናቱ አጠናቆ ለዳይሬክቶሬቱ
ያቀርባል፤
37. የመጨረሻ የጥናት ሰነድ ሃርድና ሶፍት ኮፒ አደራጅቶ እንዲጸድቅ ለከተማ ፕላን ልማት ቢሮ እንዲላክ
አዘጋጅቶ በዳይሬክቶሬቱ በኩል ለዘርፉ ያቀርበል፤
38. የጸደቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ሙሉ ሰነድ፣ ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናቱን በሀርድና
በሶፍት ኮፒ ትግበራው ለሚያካሂደው ቡድን ወይም አካል ያስተላልፋል፡፡
39. የከተማ ንድፍ ሥራ በቡድኑ ባለሙያዎች የማይሰራ ከሆነ በውጪ አማካሪ ወይም ለከተማ ፕላንና
ልማት ቢሮ አስፈለጊው ዝክረ ተግባር አዘጋጀቶ ያቀርበል
40. የከተማ ንድፉ ሊያሟላቸው የሚገቡ ውጤቶችና ሊያሳካቸው የሚገቡ ዓላማዎችን ይለያል፤
41. የጨረታ ሰነድ እና የስምምነት ሰነድ /ውል/ እንዲያዘጋጅ ያስደርጋል፤
42. የአርባን ዲዛይን ባለሙያዎችና የጨረታው ሂደት የሚመለከታቸው አካላት ያሳተፈ የጨረታ ኮሚቴ
በማቋቋም ጨረታ እንዲወጣና አሸናፊ እንዲለይ ያደርጋል፤
43. ዝርዝር ቴክኒካል የአፈፃፀም መመሪያ/Guid-Line/ እንዲዘጋጅ አዲርጎ በማስገምገምና ግብዓቱን
በማካተት አስጸድቆ ለጨረታ አሸናፊ እንዲደርሰው ያደርጋል፤
44. ከጨረታ አሸናፊው ጋር ውል ስምምነት ይፈራረማል፤
45. የከተማ ንድፍ ዝግጅቱ በጸደቀው ዝክረ-ተግባር እና በተዘጋጀው ቴክኒካል አፈፃፀም መመሪያ መሰረት
እንዲከናወን ይከታተላል፤
46. የከተማ ንድፍ ጥናቱ ሲጠናቀቅ የመጀመርያውን ረቂቅ ሰነድ በተቋሙ አመራሮች፣ በባለድርሻ
አካላትና በልማት ክልሉ ነዋሪ በተወከሉ የህብረተሰብ አባላት ያስገመግማል፤
47. በግምገማው የተገኙ ጠቃሚ ግብአቶች በማካተትና በማስተካከል ጥናቱ እንዲጠናቀቅ ክትትል
ያደርጋል፤
43
48. የተጠናቀቀውን የከተማ ንድፍ ጥናት በውሉ መሰረት የተሟላ መሆኑን አረጋግጦ በመረከብ
እንዲጸድቅ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
49. የጸደቀውን ንድፍ ሙሉ ሰነድ /ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናቱን/ በሀርድና በሶፍት ኮፒ
በማደራጀት በጥናቱ በተቀመጠው የአተገባበር ስልት መሰረት እንዲፈጸም ትግበራው ለሚያካሂደው
ቡድን ወይም አካል ያስተላልፋል፤
50. የቡድኑን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በየወቅቱ ለዳይሬክቶሬቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል
4. በመዋቅራዊ ፕላኑ የተለዩ ማዕከላትና ኮሪደሮች የሚሸፍናውን የከተማውን የደቀቁ እና የተጎዱ አካባቢዎችን ሽፋን እና
ደረጃ ለመወሰን የሚያስችሉ የመልሶ ማልማት ቅደም ተከተል ጥናት መጠይቆችን እና ስታንዳርዶችን ያዘጋጀል
፤ እንዲጸድቁ ያደርጋል፣
5. በክፍለ ከተማ ባለሙያዎች የተደራጀውን መረጃ ይረከባል፣ ያደራጃል፣ መረጃውን በመተንተን የመጀመሪያ
ደረጃ የሽፋን እና የደረጃ ረቂቅ ሰነድ እንዲሁም የትግበራ ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጃል፣
6. ለሚዘጋጁት ሰነዶች የመጀመሪያ ደረጃ አርትኦት እና ግብአት እንዲሰጡበት ለአቻ ባለሙያዎች በማቅረብ
ተገቢዉን ማስተካከያ ያደርጋል፣
7. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለማዳበር ስለሚዘጋጀዉ መድረክ ይዘት እና ደረጃ እንዲሁም የተሳታፊዎች ዓይነት፤ደረጃ
እና ብዛት ለመወሰን የሚያስችል የዉሳኔ ሀሳብ ሰነድ በማዘጋጀት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
8. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለተወያይ በማቅረብ ተገቢ የማሻሻያ ሀሳብ እንዲቀርብበት ያደርጋል፣
9. ከአሁን በፊት የተሰሩ የአሰራር ማንዋሎችን በመፈተሽ የማስተካከያ ስልቶችንና አዳዲስ ሀሳቦችን በማመንጨት ተግባር ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
10. በመልሶ ማልማት የተሻሉና ምርጥ የህግ ማእቀፍና ማንዋሎች ካላቸው ሀገሮች ተሞክሮዎች ይቀምራል፤
11. ለግንዛቤ ክፍተት ወይም ለስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናቱ አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶች በዝርዝር በማዘጋጀት
እንዲሟሉ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
12. በዳሰሳ ጥናቱ በናሙናነት የሚወሰዱትን ወይም የሚሳተፉትን አካላት በመለየት ያስወስናል፣
13. የዳሰሳ ጥናቱን ትንታኔ መሰረት በማድረግ የስልጠናዉን ወይም የግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዓይነት እና ስልጠናዉ
የሚሰጥበትን መድረክ/ሚዲያ በመለየት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
44
14. በሚዘጋጁት የመልሶ ማልማት ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን ሰነዶች ዙሪያ ለፈፃሚና አስፈፃሚ
አካላት ስልጠና የሚሰጥበት ዝክረ ተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፣ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
15. የስልጠና እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል በማቅረብና በየደረጃው የማስተካከያ ሃሳብ
እንዲሰጥበት በማድረግ እንዲፀድቅ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የስልጠና ጥሪ የሚተላለፍበትን ደብዳቤ በማዘጋጀት እንዲፀድቅ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣ መሰራጨቱንም ያረጋግጣል
17. በስልጠናው የሚካተቱ ባለድርሻ አካላት የሚለዩበትን ሁኔታ በማስቀመጥና ህብረተሰቡን በማካተት የመፈፀምና የማስፈፀም
አቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል፣ የስልጠናዉን እና ዉጤቱን አጠቃላይ ሪፖርት በማዘጋጀት ያቀርባል፣
18. በሚወጡት የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ላይ ባለሙያዎች በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፤
19. ለቅደም ተከተል ጥናት መነሻ የሚሆን ዝክረ-ተግባር እንዲዘጋጅ በማድረግ ያጸድቃል፡፡
20. መልሰው ሊለሙ የሚችሉ ቦታዎችን ከፕላን አንጻር በሙያተኞች እንዲለይ ያደርጋል፤
21. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በመልሶ ማልማት በተከለሉ ቦታዎች ላይ የሚገኙ የልማት
ተነሺዎችን በማወያየት የጥናት ሥራ ላይ እንዲሳተፉ ያደርጋል፤
22. የመረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስቶች በሙያተኛ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
23. በተዘጋጀው መረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስት መሰረት መረጃዎችን በመጠይቅ፣ ባለድርሻ አካላት
በማወያየት እንዲሁም በመስክ ምልከታ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፡፡
24. የተሰበሰበውን መረጃ በአግባቡ ተደራጅቶ፣ ተጠናቅሮ እና ተተንትኖ ረቂቅ የጥናት ሰነድ እንዲዘጋጅ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
25. የተዘጋጀውን የልማት ቅደም ተከተል የጥናት ሰነድ በባለድርሻ አካላት በማስገምገም እና
የሚሰጠውን አስተያየት እንዲካተትና ሙሉ ሰነድ እንዲሆን ይሰራል ፤
26. የተዘጋጀው የቅደም ተከተል ረቂቅ ሰነድ በዳይሬክቶሬቱ አማካይነት ለቢሮ ቀርቦ እንዲወሰን ያደርጋል፤
27. የጸደቀው ቅድም ተከተል መነሻ የአከባቢ ልማት ፕላንና ከተማ ንድፍ ጥናት ለማካሄድና በአጭር ጊዜ
መልሶ መልማት የሚችሉ ቦታዎች ለመለየት ውሳኔ እንዲያገኙ ቢሮ ለከተማ ካቢኔ አቅርቦ
እንዲያስወስን አስፈለጊውን ሰነድ አዘጋጀቶ ያቀርባል፤
28. ለከተማ ንድፍ ሥራ ማህበራዊ ኢኮኖሚያ ጥናት ለማከሄድ የሚያስችል ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
አካባቢውን በፕላንና በምልከታ ይለያል
29. ለከተማ ንድፉ /Urban Design/ የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን ይለያል፣
30. ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን ያዘጋጃል /ቼክ ሊስት ፤መጠይቅ፣ ውይይት../
31. በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃ መሰብሰብ (በክ/ከተማ ተሰብስቦ እንዲመጣ
ማድረግ)፣
32. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ግለሰቦች መለየት፣
45
33. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ግለሰቦች መለየት፤
34. የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና ምልከታውን መተርጎም /interpretation/
35. ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የማህበራዊና ኢኮኖሚያ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት
36. ረቂቅ ሰነዱን ማስገምገም
37. በግምገማ ውጤቱ መሰረት ሰነዱን አጠቃሎ ለትግበራ የከተማ ንድፉን ለሚሰራው አካል ማስተላለፍ፤
46
3.3.4. የኢኮኖሚና ማህበራዊ አገልግሎቶች ጥናት ባለሙያ IV
1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዕቅድ ያዘጋጃል፣
4. በመዋቅራዊ ፕላኑ የተለዩ ማዕከላትና ኮሪደሮች የሚሸፍናውን የከተማውን የደቀቁ እና የተጎዱ አካባቢዎችን ሽፋን እና
ደረጃ ለመወሰን የሚያስችሉ የመልሶ ማልማት ቅደም ተከተል ጥናት መጠይቆችን እና ስታንዳርዶችን ያዘጋጀል
፤ እንዲጸድቁ ያደርጋል፣
5. በክፍለ ከተማ ባለሙያዎች የተደራጀውን መረጃ ይረከባል፣ ያደራጃል፣ መረጃውን በመተንተን የመጀመሪያ
ደረጃ የሽፋን እና የደረጃ ረቂቅ ሰነድ እንዲሁም የትግበራ ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጃል፣
6. ለሚዘጋጁት ሰነዶች የመጀመሪያ ደረጃ አርትኦት እና ግብአት እንዲሰጡበት ለአቻ ባለሙያዎች በማቅረብ
ተገቢዉን ማስተካከያ ያደርጋል፣
7. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለማዳበር ስለሚዘጋጀዉ መድረክ ይዘት እና ደረጃ እንዲሁም የተሳታፊዎች ዓይነት፤ደረጃ
እና ብዛት ለመወሰን የሚያስችል የዉሳኔ ሀሳብ ሰነድ በማዘጋጀት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
8. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለተወያይ በማቅረብ ተገቢ የማሻሻያ ሀሳብ እንዲቀርብበት ያደርጋል፣
9. ከአሁን በፊት የተሰሩ የአሰራር ማንዋሎችን በመፈተሽ የማስተካከያ ስልቶችንና አዳዲስ ሀሳቦችን በማመንጨት ተግባር ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
10. በመልሶ ማልማት የተሻሉና ምርጥ የህግ ማእቀፍና ማንዋሎች ካላቸው ሀገሮች ተሞክሮዎች ይቀምራል፤
11. ለግንዛቤ ክፍተት ወይም ለስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናቱ አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶች በዝርዝር በማዘጋጀት
እንዲሟሉ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
12. በዳሰሳ ጥናቱ በናሙናነት የሚወሰዱትን ወይም የሚሳተፉትን አካላት በመለየት ያስወስናል፣
13. የዳሰሳ ጥናቱን ትንታኔ መሰረት በማድረግ የስልጠናዉን ወይም የግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዓይነት እና ስልጠናዉ
የሚሰጥበትን መድረክ/ሚዲያ በመለየት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
14. በሚዘጋጁት የመልሶ ማልማት ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን ሰነዶች ዙሪያ ለፈፃሚና አስፈፃሚ
አካላት ስልጠና የሚሰጥበት ዝክረ ተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፣ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
15. የስልጠና እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል በማቅረብና በየደረጃው የማስተካከያ ሃሳብ
እንዲሰጥበት በማድረግ እንዲፀድቅ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የስልጠና ጥሪ የሚተላለፍበትን ደብዳቤ በማዘጋጀት እንዲፀድቅ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣ መሰራጨቱንም ያረጋግጣል
47
17. በስልጠናው የሚካተቱ ባለድርሻ አካላት የሚለዩበትን ሁኔታ በማስቀመጥና ህብረተሰቡን በማካተት የመፈፀምና የማስፈፀም
አቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል፣ የስልጠናዉን እና ዉጤቱን አጠቃላይ ሪፖርት በማዘጋጀት ያቀርባል፣
18. በሚወጡት የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ላይ ባለሙያዎች በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፤
48
16. የአርባን ዲዛይን ጥናት እንዲከናወን ጨረታ ሂደት ላይ ይሳተፋል፤
17. የጨረታውን አሸናፊ በመለየት ሂደት ውስጥ መሳተፍና አሸናፊው የተለየበትን ሰነድ ይረከባል፤
18. ከጨርታው አሸናፊ ጋር ውል እንዲፈረም ሲመራለት ያስፈርማል፤
19. የአርባን ዲዛይን የጥናት ዝግጅቱን መከታተልና ክፍተቶችን ያርማል፤
20. የአርባን ዲዛይኑ ሲጠናቀቅ የመጀመርያውን ረቂቅ ሰነድ ማስገምገም፣በግምገማው መሰረት
ዲዛይኑ እንዲጠናቀቅ ያስደርጋል፣
21. የተጠናቀቀውን አርባን ዲዛይን በውሉ መሰረት የተሟላ መሆኑን አረጋግጦ
2. በፀደቀው ዕቅድ መሰረት በቡድኑ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ቆጥሮ ይሰጣል፣ ያስተባብራል፣ ድጋፍ
ይሰጣል፡፡
3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያሟላል፤
4. በቡድኑ ስር የሚገኙትን ባለሞያዎቸ የስራ አፈፃጸማቸውን በመከታተል፣ በመገምገም
a. ተገቢውን ግብረ መልስ ይሰጣል፤
5. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ በሥራ ክፍሉ መወሰን የማይቻሉ
ጉዳዮችና ቅሬታዎች ሲኖሩ ለዳይሬክተሩ በማቅረብ ያስወስናል፤
6. የፀደቀውን የከተማ ንድፍ ጥናት ሰነድ የትግበራ ክትትል ማከናወኛ ዝክረ ተግባርና ቼክሊስት
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ለዳይሬከተሩ አቅርቦ ያስፀድቃል፤
7. በፕሮጀክቱ እቅድ መሰረት ትግበራውን የሚመመራ እና ክትትል የሚያደርግ ባለሙያዎችን እና
ግብዓት ያሟላል፤
8. በየፕሮጀክቶቹ በዕቅዱ መሰረት ከህብረተሰቡና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት መካሄዱን
ይከታተላል፣ ቃለ-ጉባኤ መያዙን ያረጋግጣል፤
9. የአተገባበር መከታተያ መረጃ ማሰባሰቢያ መሳርያዎች /መጠይቅ፣ ቼክሊስት፣ ወዘተ/
መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤
10. የመረጃ መሰብሰብ ሂደቱ በትክክል መከናወኑ ይከታተላል፤
49
11. በመመሪያ 79/2014 መሰረት ካሳ እና ምትክ አገልግሎት የሚያስፈልጉ የልማት ተነሺ መረጃዎች
በክፍለ ከተማ የልማት ተነሺዎች መረጃ አሰበሰብ ቡድን አማካይነት እንዲሰበሰብ ያደርገል፤
12. ልማት በሚከናወንበት ቦታ ያሉ ነዋሪዎች ከተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ጋር በመሆን አስፈላጊውን
መስተንግዶ ማግኘታቸው እና ተነሺዎች ለመነሳት ዝግጁ መሆናቸውን በመከታተል እንዲረጋገጥ
ያደርጋል፡፡
13. በጥናቱ መርሃ-ግብር መሰረት ቦታ ማጽዳት ስራ መካሄዱንና መሰረተ ልማት መሟላቱን ክትትል
ስራው እንዲከናወን ያደርጋል፤
14. ጥናቱ በሚተገበርበት ወቅት የሚያጋጥሙ የጥናት እና የመረጃ አሰባሰብ ክፍተቶችን በመለየት በወቅቱ
የእርምት እርምጃ ይወስዳል እንዲሁም ለቀጣይ ጥናት መነሻ ግብዓት እንዲሆን ያመቻቻል፤
15. ፕሮጀክቶቹ ወይም የልማት ስራዎቹ በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት በአግባቡ እየተተገበሩ
መሆናቸውንና አጠቃላይ አፈጻጸሙን በመከታተል ሪፖርት ያደርጋል፤
16. ከመልሶ ማልማት ቦታ የሚነሱ ባለይዞታዎች በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ
ጥናት መሰረት ሊያስገነባ የሚያስችል ቦታ ስፋትና የማልማት አቅም (መመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተፈቀደ ጊዜ
ገደብ ማልማት የሚችለትን በመለየት ይመዘግባል መረጀ አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል
17. በኩታ ገጠም ይዞታቸወን በመቀላቀል በጋራ የአከባቢው ዲዛይን ሊያስገነባ የሚችል ቦታ ስፋት እና የማልማት
አቅም (በመመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ ውል ገብተው ቅድሚያ ማልማት የሚፈልጉትን
አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
18. በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 የሚሰጠውቸው ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ
ተደራጅቶ ለአከባቢ ከተማ ንድፍ ሊያስገነባ የሚያስችል የቦታ ስፋት ለማልማት የሚፈልጉትን ከወሰን ማስከበር
ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ በመሆን ይመዘግባል መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር ያቀርባል፣
19. በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው ገንዘብ ልክ በልማት አካባቢ
ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ ለውሳኔ ያቀርባል፤
20. በልማቱ ምክንያት ተነሺ የሆኑ እና ምንም ገቢ የሌላቸው ተነሺዎችን መልሶ የማቋቋሚበት እና የስራ ዕድል
የሚያገኙበትን ሁኔታ ከተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ጋር በጋራ ያመቻቻል፤
21. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች በዝርዝር ዲዛይን መሰረት በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የሚለሙ
ቦታዎችን በፕላን ፎርማት በማዘጋጀት ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
22. በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል ውይይት ከተደረገ በኃላ በከተማው ካቢኔ ሲጸድቅ ተግባራዊ እንዲደረግ ሲመጣ በውሳኔ
መሰረት ስለመፈፀሙ ክትትል ያደርጋል፤
23. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች ውስጥ በግሉ ዘርፍ እንዲለማ የተለየ ቦታ በመስክ ሰርቨይ
ተደርጎ ሽንሻኖ ተሰርቶ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
24. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲኖር ይሰራል፤
50
25. አከባቢ ልማት ፕላንና በጸደቀላቸው የማዕከላትና ኮሪደሮች ቦታዎች ላይ በዕቅድና በዝርዝር ዲዛይን ያልተደገፈ
ግንባታ እንዳይኖር ወይም እንዳይካሄድ ከሚመለከተው አካል ጋር በኃላፊነት ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
26. በከተማው ካቢኔ ውሳኔ መሰረት የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት በተቀናጀና በጋራ በሚዘጋጀው ዕቅድ
መሰረት ወደ ግንባታ እንዲገቡ የተፈረመው ስምምነት ተፈጸሚነቱን ክትትል ያደረጋል፤
27. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በተቀመጠላቸው ከተማ ንድፍና ፣ ቅደም ተከተልና ጊዜ
ገደብ እንዲለሙ ድጋፍ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
28. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በውል መሰረት ከልተፈጸመ በውሉ እና በሊዝ ህግ
መሰረት ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር ያቀርባል አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
29. የማእከላትና ኮሪደር አከባቢ ልማት የዓለም አቀፍ እና አገር ተሞክሮዎችን ይወስዳል ፣ ያደራጀል በከተማው
ነበራዊ ሁኔታ የሚፈጽመበት ስልት ይቀይሳል፤
30. የአፈፃፀም ሪፖርት በየጊዜው አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
51
7. የጂኦዲቲክና የአነስተኛ መስፈርት የቅየሳ ሥራ በኮንቪንሽንና የቅየሳ ዘዴ ሲሰራ የቅየሳ ሥራ
የሚያስፈልጉ የቴክኒክ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ ተሞክሮ በመውሰድ አዳዲስ የአሰራር ስልቶችን
ይቀስማል፡፡
8. ቀለል ያሉ የቅየሳ ሥራዎችን ራሱን ችሎ ያከናውናል፣
9. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣ የመካከለኛ እና የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች
/አውታሮችን/ እንዲመሰረቱና፣ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይቆረቁራል፣
10. የጂኦዲቲክና የመካከለኛ መስፈርት የቅየሳ መረጃዎች ላይ መጠነኛ ውስብስብነት ያላቸው ስሌቶችን
ያከናውናል
11. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ
ውስጥ ያስቀምጣል ፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣
12. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን ያዘጋጃል፣
13. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ
ነጥቦች በበቂ ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች ያቋቁማል፣
14. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ ይሰራል፣
15. አንድ ፕሮጀክት ተጀምሮ እስከሚያልቅ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት መሠራታቸውን
ይመረምራል፣ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፣
16. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተአራጅቶ በመረጃ ቋት ይይዛል፣ ለቀጣይ ስራ
ያስተላልፋል፡፡
17. በሥራ አፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ መፍትሄ ሀሳብ ያቀርባል፣ የአፈፃጸም
ሪፖርቶችን በወቅቱ አዘጋጅቶ ለቡድኑ ያቀርባል፣
52
5. ውስብስብ የሆኑ የቦታ ሽንሻኖ ስራዎችን ለማከናወን የፕላንና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ
እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ አድርጎ ያዘጋጃል፣
8. የሽንሻኖ ስታንዳርድ ፕላኑንና የቦታዎቹን አቀማመጥ መሰረት አድርጎ በከተማ ማዕከላት ልማት ክልል
ውስጥ ይሸነሽናል፣የቦታዎቹን ሽንሻኖ/ፕላን ፎርማት ያዘጋጃል፣
10. የመሬት በአገልግሎት ዓይነት እና የልማት ተሳታፊዎችን ያከተተ የመሬት አጠቃቀም በጀት
በሚመለከተው አካል ጸድቆ ሲመጣ ይረከባል በቀጣይ ለሚተላፍበት ሁኔታ ያዘጋጃል፤
11. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኙ ባለይዞታዎች በራሳቸው ይዞታ ለማልማት ሲፈቀድላቸው የቦታውን
ቅርጽ መስተካከሉን አረጋግጦ በፕላን ፎርማት እና በሶፍት ኮፒ በማዘጋጀት ቅርጽ ሥርዓት የማስያዝ
ይልካል፣
12. በፕላኑ መሰረት የተዘጋጁ መሬቶች የቦታ ሽንሻኖ ቁጥር የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣
ይልካል፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
53
3.3.9. የከተማ ንድፍ ትግበራ ክትትል ባለሙያ IV
1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የቦታ ዝግጅትና የሽንሻኖ ስራን ለመሥራት የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤
6. ከልማት ተሳታፊዎች ጋር ለሚደረገው ውይይት እና የጋራ ልማት ዕቅድ መነሻ ሰነድ ያዘጋጃል፤
8. በመልሶ ማልማት ክልል ውስጥ በሊዝ ምደባ እና ጨረታ የተላለፉትን አልሚዎች መረጃ ያደራጃል፤
9. በልማት አካባቢ ግንባታ የሚያካሄዱ አልሚዎች ጋር የሚገነባውን ግንባታ ከጸደቀው የከተማ ንድፍ
ጥናት ጋር የሚጣጣምበት ሁኔታ የሚገልጽ የጋራ ሰነድ ያዘጋጃል ፤ የሊዝ ውል አካል እንዲሆን ለለማ
መሬት ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት እንዲላክ ያስደርጋል፤
10. በስምምነት ሰነዱ የልማት ወይም የግንባታ ሥራ ቅደም ተከተል ጭምር ጸደቆ እንዲመጣ ለቡድን
መሪ ያቀርባል፤
11. በጸደቀው የከተማ ንድፍ መሰረት ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ያካሄዱ አልሚዎች በውላቸው
መሰረት እየፈጸሙ ስለመሆኑ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፤
12. መሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት በተቀናጀ እና በዕቅድ በጋራ በሚዘጋጀው ዕቅድ መሰረት በሚያደርጉት
ግንባታ ላይ በጋራ ክትትል ያደርጋል፣
54
14. በመስክ ጉብኝት የተሰበሰቡ መረጃዎችን መገምገምና ክፍተቶችን በመለየት በየወቅቱ የእርምት
እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ እንዲሁም ለቀጣይ ጥናት መነሻ ግብዓት
እንዲሆኑ መቀመር
4. የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ጠቅላላ የልማት ፋይናንስ መጠን እና ልማት የሚጠናቀቅበትን ጥናት
ያካሄዳል፤
6. በጋራ የሚለማ መሰረተ ልማት፣ የአካለባቢ ውቤት እና ጥበቃ ፣ የልማት ተነሺዎቸው መልሶ ማቋቋም
እና የሌሎች ልማት የሚሰሩባቸው የፋይናንስ መሰብሰቢያ ምንጭ መለየት እና ሰነድ ማዘጋጀት፤
7. ከልማት ለጋሾች የሚገኝ የልማት ፋይናንስ እንዲሰጥ የፕሮጀከት ፕሮፓዛል ያዘጋጀል ለቡድን
ያቀርባል፤
9. ለልማት የሚሰበሰብ ገንዘብ አፈጻጸም በየወቅቱ ከሚመለከተው ከፍል አየወሰደ ከልማት ሥራው
አፈጻጸም ጋር ሪፖርት ያዘጋጃል፤
55
3.3.11. የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ባለሙያዎች በተናበበ
መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
4. ተግባራዊ በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ የንብረት ቅድመ ኦዲት ስራ እንዲሰራ ለባለሙያዎች የሚከናወኑ ተግባራትን
እቅድ በማውጣት ለትግባራ ይሰጣል፣ ይከታተላል፣ የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤
5. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት በአግባቡ መፈጸሙን ያረጋግጣል፤ ለልማት በሚለቀቀው
መሬት ላይ ላለው ንብረት በህግ መሠረት ካሳ መተመኑን ያረጋግጣል ፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ፤ ምትክ
ቦታ እና ቤት እንዲያገኙ ለሚመለከተው የስራ ክፍል አረጋግጦ እንዲፈፀም ያስተላልፋል፤
6. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን መተግበሩን፤ የተነሺ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
መላኩን ይከታተላል፤
7. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን መከበሩን በማረጋገጥ ለመሬት ዝግጅት
ባንክና ጥበቃ በሀርድና ሶፍት ኮፒ ያስረክባል፤
8. በከተማው ውስጥ በልማት ምክንያት ለሚነሱ ለልማት ተነሺዎች የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያስደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ
ስታንዳርዱን ጠብቆ የልማት ስራዎቹ ወሰን የሚያስከብርበትን ስርዓት ይዘረጋል/ያስዘረጋል፤
9. ከክፍለ ከተሞች ወደ ሌሎች ክፍለ ከተሞች ቦታ እንዲዘጋጁ የሚቀርቡ የምትክ ቦታ ጥያቄዎችን ተቀብሎ በማረጋገጥ
ምላሽ ይሰጣል፤
10. በተለያዩ የልማት ስራዎች ካሳ የተከፈላቸው እና ምትክ የተሰጣቸውን የልማት ተነሺዎች መረጃዎቹ እንዲደራጁ
በማስደረግ ለሚመለከተው የስራ ክፍል መተላለፉን ያረጋግጣል፤
11. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ በመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ
ዳይሬክቶሬት ፕላን ፎርማት የተዘጋጀለትን በሀርድና ሶፍት ኮፒ በመረከብ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ አዲርጎ ለክፍለ
ከተሞች ያስተላልፋል፤
56
12. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት መጠናቱ፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት መሰጠቱ፤ ከክፍለ ከተሞች ጥያቄ
ሲቀርብ ለባለሙያዎች ይመራል፣ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት የተሰጣቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፤
13. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንዲሰጥ ያደርጋል፤
14. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል ወይም
እንዲሰጥ ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ
ያስደርጋል፤
15. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፣
16. የደረሰ አደጋ እና የአደጋ ስጋት መኖሩ ተረጋግጦ ሲቀርብ ተቀብሎ ይተገብራል፤
17. የውስጥ ለውስጥ መንገድ ይከፈትልኝ ስራ ሲወሰን ተቀብሎ ይሰራል፤
18. በመመሪያና አሰራር ላይ የሚቀርቡ ጥያቄና ማብራሪያዎችን ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
19. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች፣ ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
20. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ያቀርባል እንዲቀርብ ያደርጋል፤
57
9. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአጥር ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
10. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ተዛውሮና ተጓጉዞ እንደገና የሚተከል ንብረት ካሳ የነጠላ ዋጋ
ግምት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ግምት ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ
ያስተቻል፤
11. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ
ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤
12. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቋሚ ንብረት ማስፈረሻና ፍራሽ መሸጫ ወቅታዊ የገበያ መነሻ
ዋጋ መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ
ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
13. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት መረጃ በዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተመዝግቦ የሚያዝበትን ስርዓት ዝርጋታ ጥናት ያጠናል፣
አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎችንና የአሰራር ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተሞክሮዎች ይቀምራል፣ ለፖሊሲ አውጪዎች ግብዓት
የሚሆን አዳዲስ ሐሳቦችን ያመነጫል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
14. ለወሰን ማስከበር የወጡ ወጪዎች አሸፋፈን ጥናት መረጃ ይሰበስባል፣ ይለያል፣ ይተነትናል፣ የልማት ወጪ አሸፋፈን ጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፣ ለቀጣይ የልማት ሥራዎች አግባብ ያለው የወጪ አሸፋፈን ስራ መስራት እንዲቻል
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
15. የክትትልና ድጋፍ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ያስተቻል፣ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
16. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት አተገባበር ዙሪያ የክትትልና ድጋፍ ስራ የሚሰራበትን ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
17. ጥናቶቹ ተግባራዊ ስለመሆናቸው የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ይሰራል፤
18. የትግበራ ክፍተቶችን በመለየት ድጋፍ የሚደረግበትን ስልት ይቀይሳል፣ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
19. በተጠኑ ጥናቶች አተገባበር ዙሪያ የስልጠና ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፤
20. የስልጠና ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ስልጠና ይሰጣል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ሪፖርት አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
21. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለክፍሉ ያሳውቃል፣
58
4. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፣
5. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል፣ ይሰበስባል፣
ያደራጃል፣
6. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፣
7. ቀደም ሲል የተሰሩ የልማት ስራዎች ከግብርና ነክ ነጠላ ዋጋ ጥናት አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት
መረጃ ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
8. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
9. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአትክልት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘበ የካሳ ነጠላ ዋጋ
ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
10. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
11. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የማይሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
12. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የዛፍ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
13. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የጥብቅ ሳር ወይም የግጦሽ መሬት የወቅቱን የገበያ ዋጋ
ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ
ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፣
14. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ የወቅቱን የገበያ ዋጋ
ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ
ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፣
15. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል ተረፈ ምርት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
59
16. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው
ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
17. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግብርና ነክ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል
ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና
ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
18. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያቀርባል፣
19. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፣
60
7. የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን የካሳ ግምት ታትሞ
መውጥቱን፣ ወደ ኮምፕዩተር ገባው መረጃ ዳታ ቤዝ መደራጀቱን፣ በክፍለ ከተማ ድረጃ ዳታ ቤዞችን
ይሰበስባል ያቀናጃል፣ ዳታ ቤዙን ለቴክኖሎጂ ክፍል እንዲተላለፍ ለክፍሉ ይሰጣል፤
8. በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መወሰኑን፣ ሰርተፍኬት
መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
9. በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው በተመለሱት ላይ ማስተካከያ መደረጉ፣
ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ ሰርተፍኬት መዘጋጀቱን፣ የተሰረዙት ሰርተፍኬቶች መምከኑን ከካሳና
ምትክ ፋይል ጋር መያያዙን፣ የምትክ ቦታና ቤት ዝርዝር መዘጋጀቱን ለአረጋጋጭ ባለሙያ መተላለፉን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
10. ትክክለኛነታቸው የተረጋገጠላቸውን ባለመብቶች የካሳ ክፍያ ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ለወሰን
ማስከበር ዳይሬክቶሬት መቅረቡን፣ መወሰኑንና ለከፋይ አካል መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
11. ሥራቸው የተጠናቀቁ ፋይሎች፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎችን መረጃ ለቴክኖሎጂ ክፍል
መተላለፉን ያከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
12. የዳይሬክቶሬቱን ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት መረጃ
አሰባሰብ፣ የክትትልና ድጋፍ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
13. የካሳ ግምት ሥራዎች ለካሳና ምትክ መረጃ መሰብሰቢያ በተዘጋጁት ቅጾች መሠረት እየተሰሩ
መሆናቸውን ይከታተላል፣ የሙያ ድጋፍ ያደርጋል፣ ሥራዎቹ የደረሱበትን ደረጃ ዝርዝር ሪፖርት
ያዘጋጃል፣ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ግብረ መልስ ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፤
14. በክትትልና ድጋፍ ሂደት የተገኙ የአሰራር ክፍተቶች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ይተነትናል፣
ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ያስተላልፋል፤
15. በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ቤት አሰራርና በመመሪያና ማንዋል አተገባበር ወቅት ያጋጠሙ የአሰራር
ችግሮች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ያደራጃል፣ ማሻሻያ እንዲደረግ ያሳውቃል፤
16. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት አሰራር ላይ ሙያዊ
ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
17. በየአንዳንዱ የወሰን ማስከበር ስራ 10 (አስር) በመቶ ናሙና ወስዶ የንብረት ግምት ሂደቱን ህጋዊነት
ይመረምራል፣ በውጤቱ መሠረት የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለዳይሬክተሩ ያቀርባል፣ ሲወሰን ምላሽ
ይሰጣል፤
18. ከክፈለ ከተሞች የሚቀርቡ የሚትክ ጥያቄዎችን ከዳይሬክተሩ ተቀብሎ ህግና አሰራሩን መከተሉን
አረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ በማዲረግ ለክትትልና ድጋፍ ለቦታ ማጽዳት ባለሙያ
ያሳውቃል፤
61
19. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
20. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
62
ለእያንዳንቸው ንብረቶች በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሰረት እየተከናወነ መሆኑን ይከታተላል
ያረጋግጣል፤
11. የቀበሌ ቤት መለካቱን የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ የተተነተነውን
መረጃ ትክክለኛነት መናበቡን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ እንዲሁም ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣
የገባውን መረጃ ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤
12. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ በመመሪያ ላይ በተቀመጠው አግባብ እና ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት
የገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ የጨረታ መነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
13. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣
መጠናቀሩን፣ የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን፣ የማስነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን፣ የጨረታ
አሸናፊዎችን ዝርዝርና የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ መደራጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
14. ጨረታ እንዲወጣ መደረጉን፣ ከአሸናፊው ጋር ውል መፈፀሙን፣ ተረፈ ግንባታው
መነሳቱን፤ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
15. የፕሮጀክቱ የቦታ ማፅዳት ክትትል ዳታቤዝ መደራጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
16. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ
ዋጋ ስሌት መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤
17. በጨረታ የተሸጠውን ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርኃ ግብር መሰረት
እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር መረጃ መመዝገቡ፣ መደራጀቱ፣
ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
18. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምት ፣ ክፍያ መፈጸሙን ይከታተላል፣
የመሠረተ ልማት መስመሮቹ መነሳታቸውን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፤
19. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙ ፣ ክፍያ
እንደፈፀሙ ፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
20. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
21. በቦታ ማፅዳት ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ለግብዓትነት ያስተላልፋል፤
22. የዕቅድ አፈጻጸምን ወቅታዊ ሪፖርት ያዘጋጃል፤ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤
23. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
24. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
63
3.3.16. የወሰን ማስከበር የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት
64
17. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፤
18. በወሰን ማስከበር አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፤
19. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፣ ያረጋግጣል፤
20. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
21. ከዳይሬክቶሬት የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራርና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም ለጠያቂው አካል ያስተላልፋል፤
22. ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን
በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
23. የክትትልና ድጋፍ ሪፖርት ያዘጋጃል ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፤
24. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣ለሚመለከተው አካል
ያስተላልፋል፤
25. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
26. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
65
3.4. የመሬት ዝግጅትና ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ መልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ቡድኖች/ባለሙያዎች
በተናበበ መልኩ ያወርዳል ፤ አተገባበሩን ይመራል ፤ ይከታተላል ፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል
3. በከተማው ቀልጣፋና ዘመናዊ የመሬት አቅርቦትና አሰጣጥ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያሠችል የመሬት
የፍላጎት እና አቅርቦት ጥናቶችን ያካሄዳል ወይም እንዲካሄዱ ያደርጋል፤
4. በከተማ ደረጀ የተዘጋጁ የመሬት አቅርቦት ጥናቶችን የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፤
ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
5. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር
ኤጀንሲ ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤
6. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ
ቦታዎችን፣ ባንክ የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት
ተገቢውን መረጃ ይይዛል፤ የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ
እንዲተከል ድጋፍ ያደርጋል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ ለደንብ ማስከበር ኤጀንሲ መተላለፋቸውን ያረጋግጣል
መረጃዎችን አደራጅቶ ይይዛል፤ ከሚመለከተው አካል ጋር በጋራ በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ክትትል
ያደርጋል፤
7. ለመሠረተ ልማት አውታር፤ ለመናፈሻ፣ ለአረንጓዴ ልማት እና ለሕዝብ መሰብሰቢያ ፕላዛዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ
መሠረት ቦታ ያዘጋጃል፤ ያስተላልፋል፤ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲዘጋጅ ያደርጋል ፤
9. መሬት ሲተላለፍ መሰረታዊ ካርታ ላይ እንዲወራረስ በማድረግ እና ያልለማ መሬት በመለየት እንዲለማ ያደርጋል
10. የጸዳ መሬት እና ባዶ ቦታዎችን መረጃ በሀርድ ኮፒ እና ስካን አድርጎ በሶፍት ኮፒ እንዲደራጅ ያደርጋል፤
11. የመንግስት ባዶ ቦታ ሆኖ ቤዝ ማፕ ላይ የተመዘገበ ቦታ በቢሮ ስም ቅድመ ካርታ እንዲዘጋጅለት ያደርጋል፣
12. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል የማዕድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
13. መሬት ለማዘገጀት የሚያስችል የከተማዋን ፕላን መሰረት የሽንሻኖ ስራ ያከናውናል/እንዲከናወን ድጋፍ ያደርጋል፤
66
14. በፕላን መሰረት የተሸነሸነ ቦታ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
15. ለልማት የሚዘጋጁ ቦታዎችን በከተማ ፕላን ጥናት መነሻ የመሰረተ ልማት መስመር እንዲዘረጋ ያደርጋል
16. የልማት ተነሺዎች መልሶ የሚሰፍሩበት አከባቢ የመሰረተ ልማት እንዲዘረጋ ያደርጋል
17. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ ያደርጋል ግበረ መልስ
ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፤
18. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል
ያደርጋል፤
19. የከተማውን የመሬት አቅርቦት ፍለጎት የሚያሻሻል የመሬት ዝግጅት ሥራን በማዕካል የተደራጁ ሦስቱን ቡድኖች
ውጤታማ በሆነ መልክ ያሳማራል ፣
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት የቡድኑን እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. ከስሩ ከሚገኙ ባለሙያዎች ጋር በዕቅዱ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር ያደርጋል፣
የቡድኑን ዕቅድ የመጨረሻ ቅርጽ አስይዞ ለበላይ ሀላፊዎች ያቀርባል፣ያስተቻል፣ያጸድቃል፣ እንዲተገበር
ያደርጋል፡፡
3. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን (የሰው ኃይል፣ በጀት፣ ቁሳቁስ) እንዲሟላ መረጃውን አደራጅቶ
ለዳይረክቶሬቱ ያቀርባል፣በአግባቡ መሟላቱን ይከታተላል፣ያርጋግጣል፡፡
4. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀቸውን፤ይከታተላል፣ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፡፡
5. ባለሙያዎች ያቀረቡትን የስራ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ይመረምራል፣ይተቻል፣ ሪፖርቱ እንዲዳብር ድጋፍ
ያደርጋል፣በየወቅቱ ይገመግማል፣ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡ ሪፖርቱን ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
6. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን ያመቻቻል፣
7. የቡድኑን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
8. በአመት ሁለት ጊዜ የቡድኑን ባለሙያዎች የስራ አፈጻጸም በመመዘን ውጤት ይሰጣል፣ የተሻለ አፈፃፀም
ያላቸው ባለሙያዎች ማበረታቻ እንዲሰጥ ያስተላልፋል ፡፡
9. የክፍት ወይም ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር በማዘጋጀት በሚመለከተው
አካል ያስጸድቃል ፡፡
67
10. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ ለመልቀም
11. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ከመስመር ካርታና ከቤዝ-ማፕ እንዲለይ ያደርጋል፡፡
ያደራጀል፡፡
14. ለመሬት ዝግጅት ሽንሻኖ እንዲሰራ ይልካል፡፡
15. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ ከተላከው ውስጥ ለልማት ያልተሸነሸነ ቀሪ መሬት በመረከብ፣
እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
16. ተገቢ ባልሆነ አግባብ ይዞታዬ መሬት ባንክ ገባብኝ ለሚሉ አቤቱታዎች አጣርቶ ተገቢውን ምላሽ
ይሰጣል፡፡
17. ክፍት የሆኑና ከማንኛውም አይነት የይገባኛል ጥያቄ ነጻ መሆናቸው የተረጋገጡ ቦታዎች መረጃ አደራጅቶ
እንዲጠበቁ ያደርጋል፡፡
18. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል ተደርጎ
የመረጃ ቋቱ ወቅታዊ ስለመደረጉና በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ክትትል ያደርጋል፡፡
19. የመሬት ጥበቃ ሂደትን ለመከታተል የሚያስችል የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በሱፐርቪዥን ማከናወኛ
ቼክ ሊስት መሰረት ሂደቱን ሱፐርቫይዝ ያደርጋል፤መረጃ አደራጅቶ ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
20. የመሬት ጥበቃ ስራ ላይ የሚታዩ የአፈጻጸም ክፍተቶችን ይገመግማል፣ ክፍተቶች ይለያል፣ ችግሮች
ሲያጋጥሙ እንዲፈቱ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፡፡
21. የህገ-ወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር ቦታው
ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣መረጃው አደራጅቶ ለዘርፍ አሰተባባሪው ያቀርባል፡፡
22. የክትትል እና ድጋፍ ድርጊት መርሃ-ግብርና ቼክሊስት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያስፀድቃል፡፡
24. በድጋፍና ክትትል ስራ የተገኘው ግኝት መረጃ ያደራጃል ፤ግብረ መልስ ይሰጣል፡፡
68
3.4.2. የመሬት ባንክና ጥበቃ ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ ለመልቀም
የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል፡፡
3. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ ካርታ፣ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ ይለያል፤ስኬች ይሰራል
4. ባዶ ቦታው በመሬት ባንክ ይመዘግባል፤ በቤዝ ማፕ ያወራርሳል፤በቦታ ስፋትና የፕሎት መጠን በመለየት
ያደራጃል፡፡
5. በባንክ የተመዘገበ መሬት እንዲዘጋጅ ለመሬት ዝግጅት ያስተላልፋል/ያስረክባል፡፡
6. የለማን መሬት መስክ በመገኘት ከመሬት ዝግጅት በሰነድ ይረከባል በባንክ ይመዘግባል፡፡
7. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ ከተላከው ለልማት ያልተሸነሸነ ቀሪ መሬት በመረከብ ይመዘግባል፤
ያደራጀል
8. ለጊዜዊ አገልግሎት እንዲውሉ ተላልፈው ያገልግሎት ጊዜአቸውን ያጠናቀቁ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ያደራጃል
9. በተለያየ አግባብ ለልማት እንዲውሉ ተላልፈው ከአገልግሎት በታች የለሙ በመሆናቸው የመከኑ ቦታዎችን
መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል
10. በመልሶ ማልማት ነጻ የተደረጉና ባንከ የገቡ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል፤በመስክ በመገኘት
ናሙና ወስዶ ያረጋግጣል ድጋፍና ክትትል ያደርጋል ፡፡
11. በህገ-ወጥና ከአገልግሎት በታች የተያዘና የተመለሰን ቦታ በባንክ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡
12. በመሠረታዊ ካርታ ላይ ወጭና ቀሪውን ያቀናንሳል፡፡
13. ተገቢ ባልሆነ አግባብ ይዞታዬ መሬት ባንክ ገባብኝ ለሚሉ አቤቱታዎች አጣርቶ ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል፡፡
14. በባንክ የተመዘገበን ባዶ ቦታ በፕላን ፎርማት ለወረዳ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት እና ለክፍለ
ከተማ ደንብ ማስከበር መተላለፉን ያረጋግጣል ይከታተላል ፡፡
15. የተወረሩ ቦታዎችን መረጃ ይቀበላል፤የቀረበውን መረጃ ያጣራል፤ያደራጃል ከተገቢው ማስረጃ ጋር
ለሚመለከተው አካል እንዲላክ ያደርጋል፡፡
16. ለክትትልና ድጋፍ የሚያስፈልግ ቼክ ሊስት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪ ያቀርባል፡፡
17. በተዘጋጀው መርሀ ግብር መሰረት የድጋፍና ክትትል ሥራ ያከናውናል፤ግብረ መልስ ይሰጣል፡፡
18. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገቡ የለሙ እና ያልለሙ ቦታዎችን መረጃ አያያዝ ይከታተላል፣ መስክ በመውረድ
ያለው ሀኔታ አጣርቶ ያቀርባል፡፡
19. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት
69
3.4.3. የመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት የቡድኑን እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. ከስሩ ከሚገኙ ባለሙያዎች ጋር በዕቅዱ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር ያደርጋል፣
የቡድኑን ዕቅድ የመጨረሻ ቅርጽ አስይዞ፣ያጸድቃል ፡፡
3. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን (የሰው ኃይል፣ በጀት፣ ቁሳቁስ) እንዲሟላ መረጃውን
አደራጅቶ ለዳይረክቶሬቱ ያቀርባል፣በአግባቡ መሟላቱን ይከታተላል፣ያርጋግጣል፡፡
4. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፤ የስራ ዕቅድ
አፈጻጸም ሪፖርት ይመረምራል፣ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
5. የቡድኑን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ለባለሙያዎች አቅርቦ ያስተቻል፡ሪፖርቱን ለቅርብ
ኃላፊው ያቀርባል፡፡
6. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያመቻቻል፣
7. ለትንሽ መስፈርትና ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ስራ የሚረዱ የቅድመ ቅየሳ መረጃዎችንና
ዶክመንቶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
8. ውስብስብ የሆኑ የቅየሳ ስራዎችን ለማከናወን የቅየሳና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ እንዲቀርቡ
ያደረጋል፣
9. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች /አውታሮችን/
እንዲመሰረቱና፣ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያስደርጋል
10. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
11. የከፍታ፣ የአግድመት፣ የግራቪቲና የማግኒቲክ ልኬቶችን እንዲወሰዱ እና በአግባቡ ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
12. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ
ነጥቦች በበቂ ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች እንዲቋቋሙ ያደርጋል
13. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ እገዛ ያደርጋል ፣
14. በባለሙያዎች የተከናወኑ የቅየሳ ስራዎችን ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣ ኤዲት ያደርጋል፣ ያርማል፣
ያስተካክላል፣
70
15. አንድ ፕሮጀክት ተጀምሮ እስከሚያልቅ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት መሠራታቸውን
ይመረምራል፣ ይከታተላል፣ ወቅታዊ ሪፖርት እንዲቀርብ ያደርጋል፣
16. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተደራጅተዉ በመረጃ ቋት እንደያዝ ያደርጋል፡፡
17. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የተዘጋጀውን የሽንሻኖ ስታንዳርድ የጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣል፣
18. ቅደም ተከተል ያዘጋጃል፣ የቦታ ሽንሻኖ ስራ ወጥነትና ተገቢነት ያለው መሆኑን ይከታተላል፣
19. የሽንሻኖውን ፎርማት ይቀበላል፣ ተገቢውን ማስተካከያ እንዲደረግ ያደርጋል፣
20. ሽንሻኖው በተገቢው ሁኔታ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሽንሻኖውን ፎርማት ከባለሙያዎች ይቀበላል፣
21. ተዘጋጀው የቦታ ሽንሻኖ በመመሪያውና በፕላን መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል፣
ያስወስዳል፣
25. የቡድኑን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
26. ለድጋፍና ክትትል የሚረዱ ልዩ ልዩ ቅጾችን በማዘጋጀት በስሩ ለሚገኙ ቡድኖች ያስተላልፋል፤ተግባር ላይ መዋላቸውን
ይከታተላል፤
27. በቡድኑ አሰራር ላይ መወሰን ያልተቻሉ ጉዳዮችንና ሌሎች ቅሬታዎች ሲቀርቡ ተቀብሎ ይመረምራል ተገቢውን የእርምት
እርምጃ ይወሰዳል፣
28. የቡድኑን የስራ መስተጋብር /Interface/ ያዘጋጃል፣ ይፈራረማል፣ ከሌሎች ጋር ቅንጀታዊ አሰራር እንዲኖር ተገቢውን
ሁሉ ያደረጋል፣ያረጋግጣል
29. የቡድኑ የተግባር አፈጻጸም የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ባረጋገጠ መልኩ እንዲሆን ይቃኛል፣ ያረጋግጣል፣
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል ፡፡
2. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የተዘጋጀው የሽንሻኖ ስታንዳርድ ተገቢነት ያረጋግጣል፣
3. የሽንሻኖውን ፎርማት ይቀበላል፣ የሽንሻኖ ስራ ማረጋገጫ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
4. ቅደም ተከተል ያዘጋጃል፣ የቦታ ሽንሻኖ ስራ ወጥነትና ተገቢነት ያረጋግጣል፣
71
5. ሽንሻኖው በተገቢው ሁኔታ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሽንሻኖውን ፎርማት ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣
የተዘጋጀው የቦታ ሽንሻኖ በመመሪያውና በፕላን መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ
ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
6. የቦታ ሽንሻኖው ስራ በስታንዳርዱና በፕላን መሰረት የተሰራ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ጸድቆ ለመጣው ሽንሻኖ
የተሰጠ የሽንሻኖ ቁጥር ትክክለኛነትና ወጥነት ያረጋግጣል ፣ የተሸነሸነው ቦታ በቤዝ ማፕ በአግባቡ
መወራረሱን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል ፣ ያስወስዳል ፣
7. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስትና የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በመስክ ተገኝቶ ያረጋግጣል
በመገኘት፤ ግብረመልስ ያዘጋጃል፤ የአፈጻጸምን ክፍተቱ የአስረካቢው ከሆነ ችግሩን እንዲፈታ ያሳውቃል፣
ይከታታላል፣ መከናወኑን ያረጋግጣል፣
8. የአፈጻጸምን ክፍተት እየለዩ ጥናትና የሲስተም ማሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ያስተላልፋል
9. በተግባር ስልጠና ለሚፈታ ስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣ ያሰጣል፣
10. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
72
9. ግብረመልስ ያዘጋጃል፤ የአፈጻጸም ክፍተቱ የሸነሸነዉ ባለሙያና የአስረካቢው ከሆነ ችግሩ እንዲፈታ
ያሳውቃል፣ ይከታታላል፣ መከናወኑን ያረጋግጣል፣
10. የአፈጻጸምን ክፍተት የጥናትና የሲስተም ማሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ያስተላልፋል ፣ በተግባር
ስልጠና ለሚፈታ ስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣ ያሰጣል፣
11. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፡፡
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
73
3.4.7. የቀያሽ ቴክኒሻን III ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. ውስብስብ የሆኑ የቅየሳ ስራዎችን ለማከናወን የቅየሳና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ እንዲቀርቡ ያደረጋል፣
3. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣ የመካከለኛ እና የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች
/አውታሮችን/ መስርቶ በአግባቡ ጥቅም ላይ ያውላል ፡፡
4. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
5. የጂኦዲቲክ የአግድመትና የከፍታ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን ይቆረቁራል፣ ይመሰርታል ፣
6. የከፍታ፣ የአግድመት፣ የግራቪቲና የማግኒቲክ ልኬቶችን በመውሰድ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
7. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ ነጥቦች በበቂ
ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች እንዲቋቋሙ ያደርጋል፣
8. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ ውስጥ
ያስቀምጣል ፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣
9. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተደራጅተዉ በመረጃ ቋት እንደያዝ ያደርጋል፡፡
10. ከቅርብ ሃላፊው ጋር በውይይት የሚፈቱትን ለይቶ ስምምነት ላይ ሲደረስ መረጃው ለሚመለከተው አካል
እንዲደርስ ያደርጋል፤
11. ችግሮቹን ለመፍታት የተሰጡትን አቅጣጫዎች ተከትሎ ግብረ መልስ ያደራጃል፤ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል
12. በቅየሳ ወቅት ከሚቀየሰው መሬት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙትን ችግሮችን ያደራጃል ፤ የገጠሙት ችግሮች በምን
መንገድ ሊፈቱ እንደሚችል የመፍትሄ ሃሳብ አደራጅቶ ለቅርብ ሃለፊው ያቀርባል
74
8. በቅየሳ ወቅት ከሚቀየሰው መሬት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙትን ችግሮችን ያደራጃል ፤ የገጠሙት ችግሮች በምን
መንገድ ሊፈቱ እንደሚችል የመፍትሄ ሃሳብ አደራጅቶ ለቅርብ ሃለፊው ያቀርባል
9. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ እገዛ ያደርጋል፣
10. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ ውስጥ ያስቀምጣል
፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. በከተማው ቀልጣፋና ዘመናዊ የመሬት አቅርቦትና አሰጣጥ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያሠችል
የመሬት የፍላጎት እና አቅርቦት ዳሰሳ ጥናቶችን ያካሄዳል፤
3. ጥናት የሚካሄድባቸውን ዘዴዎች ይመርጣል ቢጋር በማዘጋጀት ለኃላፊው በማቅረብ ያፀድቃል፣
4. የጥናቱ ዝርዝር ዝክረ ተግባር በአግባቡ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤ስራዉን ለማከናወን የሚያስችል ተገቢዉ
ግብአት በመለየት እንዲሟላ ለሚመለከተዉ ያቀርባል፤
5. ባለድርሻ አካላት ተገቢዉን ድጋፍ እንዲያደርጉ ግንዛቤ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
6. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይደግፋል ፣ በመነሻ ሀሳብ
መረጃ ተንትኖ ረቂቅ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፡፡
7. ረቂቅ ሰነዱን በማስተቸት የተጓደሉ አስፈላጊ ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን
እንዲይዝ በማድረግ ለሚለከተው ኃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድም ተግባር ላይ ያውላል፣
10. በአለም አቀፍ ደረጃ ምረጥ ተሞክሮ ሊሆኑ የሚችሉ አሰራሮችን ይፈትሻል፣ ይቀምራል፣ ያሰፋፋል፣
ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፣
75
13. ክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፣
ሲፈቀድም ተግባር ላይ ያውላል፣
14. በክትትልና ድጋፍ የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን በማካተት
ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስትና የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፣ በመስክ ተገኝቶ ምልከታ ያደርጋል፣ ግብረ
መልስ ይሰጣል፣
3. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው ያስተላፋል።
4. የአልሚዎችንና የመሰረተ ልማት ፍላጎት መለያ፤ የእቅድና ዲዛይን መቀበያ፣ ፎርማቶችን ይቀርጻል
ያሻሽላል፡፡ እንዲሁም የግንባታ ቅንጅት መገምገሚያ መሰፈርቶችን፤የአፈጻጸም ሪፖርቶችን
ያዘጋጃል፡፡
5. የሚለማውን ቦታ የቅየሳና የአካባቢ ልማት ፕላን ወይም የአርባን ዲዛይን ይረከባል፣ በፕላኑ መሰረት በቦታው
ግንባታ ለማከናወን እንዲሁም ቦታውን ለማልማት መሟላት ያለባቸውን የመሰረተ ልማት አውታሮች ይለያል፣
6. ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት የዘርፉን የግንባታ እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይቀበላል፣ የመጀመሪያ ዙር
/Phase/ ግንባታ ማስጀመሪያ ተፈላጊ የሆኑ የመሰረተ ልማት አውታሮችን እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ያቀናጃል፣
ለየተቋማቱ ያሳውቃል፣ የማሻሻያ ሀሳብ/ ግብዓት ይጠይቃል፣
7. ከመሰረተ ልማት ተቋማትና ከአልሚዎች የተላከ የሁለተኛ ዙር /Phase/ እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይጠይቃል፣
8. የሁለተኛ ዙር /Phase/ የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይቀበላል፣
9. የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና በጀትን ባካተተ መልኩ ከአልሚዎች እና ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር
የሚፈረም ረቂቅ መግባቢያ ሰነድ ያዘጋጃል፤ በረቂቅ መግባቢያ ሰነዱ ላይ ያወያያል፤ ሰነዱን በማዳበር ያስጸድቃል፤
የመግባቢያ ሰነድ ይፈራረማል
10. የተቀናጀ የሁለተኛ ዙር /Phase/ የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና በጀት መሰረት አደርጎ የስራ ውል ይዋዋላል፤
11. የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት እና አልሚዎች በመግባቢያ ሰነዱና በውሉ መሰረት መዘርጋታቸውን ይከታተላል፣
ያረጋግጣል፣ ይረከባል፣ ይከታተላል፣ ለልማት የወጣውን ወጪ ያሰላል፣ የየፕሮጀክቱን የመሰረተ ልማት ዳታ ቤዝ
ያደራጃል፣ ለሚመለከተው ያስተላልፋል፣
76
12. በመልሶ ማልማቱ አካባቢ ምትክ ቦታ የወሰዱ ተነሺዎችን፣ በሊዝ ቦታ የገዙ አልሚዎችና በልዩ ልዩ አግባብ ቦታ
የተረከቡ አልሚዎችን የግንባታ ስራ ይከታተላል፣ያስተላፋል
3. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
4. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል/እንዲረከብ
ያደርደጋል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት የሊዝ ክፍያ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
5. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል/እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤ በሕግና በውል
በተወሰነው ጊዜና ሁኔታ መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል/እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ
ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
6. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
7. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች ለአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ
የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው
ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ የሊዝ ውል አቅርጦ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል፤
8. በምደባ እና በጨረታ የተዘጋጀውን የለማ መሬት በውሳኔ መሰረት የሊዝ ውል በማፅደቅ እና የይዞታ
ማረጋገጫ ካርታ በማፅደቅ ያስተላልፋል፤
9. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል ፤
10. የግንባታ መጀመሪያና የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ፣የአገልግሎት ለውጥ እና የፕሮግራም ለውጥ የሊዝ
ውል ማሻሻያ በሊዝ ህጉ እና ይህን ተከትሎ በሚሰጡ ውሳኔዎች መሰረት የሚሰጡ አገልግሎቶችን
ያረጋግጣል አገልግሎት ይሰጣል/ እንዲሰጥ ያደርጋል፤
77
11. የግንባታ መጀመሪያ፣ ማጠናቀቂያ እና የዋጋ ለውጥ ላላቸው አገልግሎት ለውጥ ማሻሻያ ጠያቂዎች
የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል ውሳኔ ሲያገኝ አገልግሎት ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፤
12. በውላቸው መሠረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
13. ከሊዝ ክፍያ ጋር ለሚቀርቡ ጥቄዎች ምላሽ ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፣ የሊዝ ቅድመ ክፍያ እና
የሊዝ ውል ማሻሻያ ቅጣት ማስከፈል እና የጊዜያዊ የሊዝ ውል ያለፈባቸውን ተከታትሉ
ያስመልሳል/እንዲመለስ ያደርጋል፤
15. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ ያደርጋል
ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፤
16. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣የአፈፃፀም ምዘና ያካሂዳል፣
ውጤቱን ተከትሎም ማበረታቻና ድጋፍ ያደርጋል፣ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል ያደርጋል፤
17. ሌሎች ከዘርፉ የሚሰጡትን ተግባራት ተቀብሎ ያከናውናል፤
78
9. የአልሚው ጥያቄ ቅድመ ሆኔታዎችን ያሟላ ከሆነ ለመሬት ዝግጅት ደብዳቤ እንዲዘጋጅ ይመራል፤
10. ለመሬት ዝግጅት የተዘጋጀው ደብዳቤ በሕግ ማቀፍ መሰረት የተዘጋጀ መሆኑን በማረጋገጥ ለኃላፊ
ያቀርባል፤
11. በካሳና ምትክ፣ በመሬት ዝግጅት ዳይሬክቶሬት የተዘጋጅውን መሬት በሃርድ እና በሶፍት ኮፒ
ተቀብሎ የተነሺዎችን ሰነድ ከወረዳ እስከ ክፍለ ከተማ በአግባቡ መደራጅቱን ያረጋግጣል፤
12. ለተገቢው ልማት እንዲውሉ የተዘጋጁ ቦታዎችን ባለው የሕግ ማቀፍና መዋቅራዊ ፕላን የውሳኔ
ሀሳብ እንዲዘጋጅ ይመራል፡፡ የውሳኔ ሀሳቦዎች በሕግ ማቀፍና በመዋቅራዊ ፕላን መዘጋጅታቸውን
ያረጋግጣል፤
13. የተዘጋጀው የውሳኔ ሀሳብ ለከተማው አስተዳደር ካቢኔ ከመቅርቡ በፊት ከዘርፍና ዳይሪክቶሬት
ኃላፊ ጋር ውይይት ያደርጋል፤
14. በዘርፍ ደረጃ የፀደቀውን ውሳኔ እንዲስጥበት ለከተማ አስተዳደር ካቢኔ ወይም ለመሬት ልማትና
አስተዳደር ቢሮ ስትራጂክ ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል፤
15. በከተማው አስተዳደር ካቢኔ ወይም በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል
ወይም በዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስል ውሳኔን መነሻ በማድርግ አልሚው ማሟላት ያለበትን ቅድመ
ክፍያ እንዲሰላ በማድርግ ሊዝ ለሚያዋውለው የስራ ክፍል ያስተላልፋል፤
16. በጨረታ የሚተላለፉ ቦታዎችን ከሚመለከተዉ አካል በወቅቱ ቦታዎቹ ተዘጋጅተው
79
21. በተለያዩ መገናኛ ብዙሀን የተላለፈውን ማስታወቂያ ለተጨራቾች ግልጽ በሆነ መልኩ በተቋሙ
የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መለጠፉን ክትትል ያደርጋል፤
22. ለጨረታ የወጡት ቦታዎች በጋዜጣ በወጣው ፕሮግራም መሠረት ቦታዎቹ የሚገኙባቸው የክፍለ
ከተማ ባለሙያዎች እንዲያስጎበኙ የቦታዎቹን ዝርዝር በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በመላክ በመስክ
እንዲጎበኙ ያስልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
23. ለጨረታ የተዘጋጁት ሰነዶች ሊቀርብ የሚችለውን ተጫራች ታሳቢ በማድረግ እንዲባዛ ያስደርጋል
የሰነድ ሽያጭ ሂደቱ በአግባቡ ስለመከናወኑ ክትትል ያደርጋል ፤
24. በተጫራቾች መመሪያ እና በማስታወቂያው በተቀመጠው መስፈርት መሠረት ተጫራቹ
በተዘጋጀው የጨረታ መልስ ማስገቢያ ሣጥን ውስጥ እንዲያስገባ ባለሙያዎችን በመመደብ
ማብራሪያና ገለጻ ይሰጣል ክትትል ያደርጋል፤
25. ለጨረታ የወጣውን የፕሎት (የቦታ) ብዛት እና የተሸጠ የጨረታ ሰነድ ብዛትን ታሳቢ በማድረግ
ጨረታው ለተጫራቾች በይፋ እየተበሰረ የሚቆይበትን ቀናት ከዳይረክቶሬቱ ጋር በመሆን ይወስናል
በእየለቱ የጨረታውን ሂደት ይከታተላል፣ያስተባብራል፤
26. በጨረታው ሂደት ቅሬታ ያለው ተጫራች የጽሁፍ ቅሬታን በመቀበል ለጨረታ ኮሚቴው በማቅረብ
ምላሽ እንዲሰጥ ያስደርጋል፤
27. በስትራቴጂክ ካውንስል የጸደቀውን የጨረታ አሸናፊዎች (1 ኛ እና 2 ኛ) የወጡትን ዝርዝር
በመቀበል ያሸነፉበት ዋጋ፣ቅድመ ክፍያ፣ያሸነፉበት የቦታ ኮድ እና የቦታው አድራሻ እንዲሁም የሊዝ
ውል የሚዋዋሉበት የጊዜ ገደብ ተገልጾ ለህትመት እንዲላክ መረጃውን እንዲደራጅ ያስደርጋል፤
28. በጋዜጣ የወጣውን የአሸናፊዎች ዝርዝር መረጃ፣የጸደቀው ቃለ ጉባኤ፣ አሸናፊ ያገኙት ቦታዎች
ፕላን ፎርማት በሶፍትና በሀርድ ኮፒ፣የጨረታ አሸናፊዎች ያስገቡት ሰነድ በማያያዝ የሊዝ ውል
እንዲዋዋሉ አንዲተላለፍ ያደርጋል፤
29. የጨረታ ተሸናፊዎችን ያስያዙትን የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በማደራጀት ተመላሸ ያስደርጋል፤
30. የጨረታ አሸናፊዎች በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሠረት የሊዝ ተዋውለው ቦታውን ስለመረከባቸው
በሥሩ ባሉ ባለሙያዎች ክትትል ያስደርጋል ሂደቱን ይከታተላል፤
31. አሸናፊዎች ቅድመ ክፍያ ከፍለው የሊዝ ውል ካልፈጸሙ ያሸነፉበትን ቦታ ወደ መሬት ባንክ ገቢ
እንዲደረግ መረጃውን አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
32. የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ የጨረታ ዋጋ የጥናት መርሃ- ግብር በማዘጋጅት
ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ያጸድቃል፤
33. መረጃ እንዲሰበሰብ እና እንዲተነተን ያደርጋል፤
34. የመስክ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ በማስደረግ የተገኘውን ነባራዊ ሁኔታ ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር
የማገናዘብ ሥራ ያሰራል፤
80
35. ነባራዊ ሁኔታውን ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር በማናበብ የሊዝ መነሻ ዋጋ፣ አማካይ የጨረታ ዋጋ
በተከታታይ ለሶስት ዙር ጨረታ ውጥቶባቸው አሸናፊ የተገኘባቸው ዝርዝር መረጃ መነሻ
በማድረግ እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፤
36. የተጠናው የቦታ ደረጃ ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ ጨረታ ዋጋ ሰነድ ለካቢኔ ከመቅርቡ
በፊት በዘርፉና በዳይሪክቶሬቱ አስተያየት እንዲሰጥበት ያደርጋል፤
37. የተጠናው ጥናት የውሳኔ ሀሳብ ለካቤኔ እንዲቀርብ ያስደርጋል፤
38. የተጠናው የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ የጨረታ ዋጋ ጥናት ጸድቆ ሲመጣ
ለክፍለ ከተማና ለሚመለከተው አካል እንዲያውቀው ያስደርጋል፤
39. ሥራዎች በሊዝ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያዎችና የአሠራር ማንዋሎች መሠረት እየተፈጸሙ
ስለመሆኑ ይከታተላል፤
40. የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሠራር ማኑዋሎች በሥራ ላይ ሲዉሉ በባለሙያዎች የተለዩ
ክፍተቶችን እና የቀረቡ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያደራጃል፣ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ለዳይሬክቶሬቱ
አደራጅቶ ያቀርባል፤
41. በሥሩ ላሉ ባለሙያዎች የክህሎት ክፍተት በመለየት ስልጠናዎች እንዲሰጡ ለዳይረክቶሬቱ
ያቀርባል፤
42. በሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ደንብና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ዳይረክቶሬቶችና ቡድን
መሪዎች ጋር በመሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እንዲመቻች ያስደርጋል፣ተሳታፊም
ይሆናል፤
43. ከውይይት መድረኩ የተገኙ ግብዓቶችን በመዉሰድ ለቀጣይ ሥራ እንዲያመች በተቋሙ አመራሮች
ዉሳኔ እንዲያገኝ አደራጅቶ ያቀርባል፤
44. የድጋፍና ክትትል ዝክረተግባር ቼክ-ሊስት እና የመረካከቢያ ቅጽ ያዘጋጃል፣ተጫራቾች የሊዝ ውል
በሚዋዋሉበት ወቅት ለክ/ከተሞች ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣ችግሮች ካሉ በመለየት አደራጅቶ
81
3.5.2. የለማ ቦታ ማስተላለፍ ባለሙያ IV
ተጠሪነቱ ለለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፤
1. የቡድኑን ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያቅዳል ይፈፅማል፤
2. ወቅቱን የጠበቀ የአፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪ ያቀርባል፤
3. ከከንቲባ ጽ/ቤት ፀድቀው የመጡ አልሚው ያቀረባቸውን ጥያቄዎች ከቡድን መሪው ወይም ከዳይሬክቶሬቱ
ተመርቶ ሲመጣ ይቀበላል አስፋላጊው ውድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ ይፈፅማል፤
4. የመንግስት የንግድ ቤት ተከራይ የልማት ተነሺዎችን የተደራጀ መረጃ ከመሬት ዝግጅት በመቀበል ያጣራል፤
5. ከክፍለ ከተማ የሚቀርብ የጊዜያዊ የቦታ ጥያቄ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ተደራጅቶ ሲመጣ ተቀብሎ ያደራጃል፣
6. በተቀመጠው የሊዝ ህግ ማዕቀፍ መሠረት የቀረበውን ጥያቄ ተገቢነቱን ያጣራል፤
7. ለአልሚው ከከተማው በሚቀርበው ጥያቄ መሰረት በከተማው መዋቅራዊ ፕላን (structural plan) መሠረት
ቦታው ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለመሬት ዝግጅት ደብዳቤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
8. ተዘጋጅተው የመጡ ቦታዎችን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ተቀብሎ ያደራጃል፤
9. ተዘጋጅቶ የመጣውን ቦታ በፕላኑ መሠረት ከቀረበው ጥያቄ ጋር የመሬት አጠቃቀሙን (land use) እና የቦታውን
ደረጃ (lande grade) ያረጋግጣል፤
10. ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ ጊዜያዊ ቦታ ከሆነ የተጠየቀው ቦታ የአካባቢ ልማት ፕላን (LDP) ያልተጠናለት መሆኑን
ከፕላን ላይ ያረጋግጣል፤
11. ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በመስክ ወርዶ ያረጋግጣል፤
12. ማስፋፊያ የቦታ ጥያቄ ከሆነ የመስክ ምልከታ በማድረግ እያመረተ ያለውን ነገር በምስል ይቀርፃል፤
13. ተዘጋጅቶ የመጣውን ቦታ ባሉት የህግ ማዕቀፎች፣ የተረጋገጠውን የቦታ አጠቃቀም (land use) እና የቦታ ደረጃ
(lande grade) መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
14. ከውሳኔ ሃሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ያደራጃል ያባዛል፤
15. በዕቅዱ መሠረት ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎች ተዘጋጅተው እንዲመጡ ለመሬት ዝግጅት ጥያቄ
እንዲቀርብ ደብዳቤ አዘጋዘጅቶ ያቀርባል፤
16. የተዘጋጁትን ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ይቀበላል፤
17. ከፕላን፣ ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው ተናባቢ መሆኑን ያረጋግጣል፤
18. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በካሜራና በቪዲዮ ይቀርፃል/እንዲቀረጽ ያደርጋል፤
19. በተዘጋጀው ፕላን ፎርማት መሠረት የመሬት አጠቃቀሙን (land use) እና የቦታውን ደረጃ (lande grade)
የአካባቢውን የሊዝ መነሻ ዋጋ አጣርቶ ያስቀምጣል፤
20. የቦታ ደረጃን፣ የቦታ አጠቃቀምን፣ የሊዝ መነሻ ዋጋን፣ የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋን እንዲሁም የአቅም ማሳያን
ያካተተ የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤
21. የቦታዎቹን ዝርዝርና ተያያዥ መረጃዎችን በማዘጋጀት በጋዜጣ እንዲወጣ ለህትመት እንዲላክ
ያደርጋል፤
82
22. በጨረታ መመሪያ መሠረት ተጫራቾች በተዘጋጀው ፎርማት መረጃቸውን እንዲሞሉ መግለጫ
ይሰጣል፤
23. መደበኛ ጨረታ ከሆነ አየር ላይ በዋለ በ 11 ኛው የስራ ቀን እንዲሁም ልዩ ጨረታ ከሆነ በ 21 ኛው የስራ ቀን
ተጫራች በተገኙበት ጨረታው ሲከፈት ስራው ላይ ይሳተፋል፤
24. የአሸናፊዎችን ዝርዝር (Winners List) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ መሠረት ያደራጃል/እንዲደራጅ ያደርጋል፤
25. በጸደቀው የአሸናፊዎች ሰነድ መሠረት የአሸናፊዎችን ዝርዝር (winner list) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ ጋር በማናበብ
የማስታወቂያ ሰነድ በማዘጋጀት ለህትመትና ለሚዲያ የሚላኩ መረጃዎችን አደራጅቶ ያቀርባል፤
26. ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት አሸናፊዎች ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ
ዝርዝር በማዘጋጀት አቅርቦ ጥሪ ያስደርጋል፤
27. ለጨረታ ቀርበው በልዩ ልዩ ምክንያት ያልተላለፉ ቦታዎችን ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን በቤዝ ማፕ
እንዲወራረሱ መረጃውን አደራጅቶ እንዲላክ ያደርጋል፤
28. ህጋዊ አሸናፊ ሆኖ በተደረገለት የማስታወቂያ ጥሪ መሠረት ቀርቦ የሊዝ ውል ያልተዋዋለ አልሚ ፤ ለጨረታው
ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፒኦ በመስሪያ ቤቱ አካውንት ገቢ እንዲደረግ ያስደርጋል፤
29. በጨረታ ሂደት ተሸናፊ ለሆኑ ተጫራች ሲፒኦ እንዲመለስ ያደርጋል፡፡
30. የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካኝ የጨረታ ዋጋ የጥናት መርሃ-ግብርና ቼክ ሊዝት በማዘጋጀት
እንዲጸድቅ ያስደርጋል፤
31. በመስክ ያለውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታና የማህበራዊ አገልግሎቶችን መረጃ ይሰበስባል፤
32. በመስክ የተገኘው ነባራዊ ሁኔታ ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር የማናበብ ስራ ይሰራል፤
33. ነባሩን የቦታ ደረጃ ካርታ እና የሊዝ መነሻ ዋጋ ከነባራዊ ሁኔታው የተገኘውን ግኝት ይተነትናል፤
34. መረጃውን በተቀመጠቀው መስፈርት መሠረት የሊዝ መነሻ ዋጋውን ያሰላል፤
35. አጠቃላይ የጥናት ሰነዱን በማደረጀት የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
36. በተከታታይ ለሶስት ዙር ጨረታ ወጥቶባቸው አሸናፊ የተገኘባቸው የቦታ ደረጃ ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፤
37. የተሰበሰበውን መረጃ እንደ ቦታ ደረጃው በመለየት ያደራጃል፤
38. የእያንዳንዱን የቦታ ደረጃ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ይለያል፤
39. ለእያንዳንዱ የቦታ ደረጃ የተገኙትን ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ አማካኝ ዋጋ ያሰላል፤
40. የተሰላውን አማካኝ የጨረታ ዋጋ በየቦታው ደረጃ ያስቀምጣል፤
41. የተጠቃለለውን ወቅታዊ አማካኝ የሊዝ ጨረታ ዋጋ መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ በማዘጋጀት እንዲላክ
ያስደርጋል፤
42. በሊዝ ምደባና ጨረታ የተላለፉ ቦታዎች አስፈላጊው ርክክብ መከናወኑን በክትትልና ድጋፍ ማረጋገጥ፤ የመስክ
መርሀ-ግበር እና ቼክ-ሊስት በማዘጋጀት እንዲጸድቅ ያስደርጋል፤
43. ከአሰራርና ከህግ-ማእቀፎች ጋር የተገኙ ክፍተቶችን ይለያል፤
44. በተገኙ ክፍተቶች ላይ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል፤
83
45. የጽሑፍ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
46. በተሰጠው ግብረ መልስ መሰረት አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
47. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
84
13. በሕግ ማዕቀፎች መሠረት ተዘጋጅቶ የመጣውን የሊዝ ውል መዘጋጀቱን በማረጋገጥ የሊዝ ውል ሰጪና
የሊዝ ውል ተቀባይ ማጽደቃቸውን ያረጋግጣል፤
14. የጸደቀውን የሊዝ ውል ማሻሻያ እና ሌሎች ሰነዶች እንዲደራጁ በማስደረግ ለክ/ከተማ ያስልካል፤
15. ከቢሮ ወይም ከክፍለ ከተማ የተመራለትን/የተላከውን የአገልግሎት ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄው
በሕግ ማዕቀፍ ምላሽ የሚያገኝ መሆኑን በማረጋገጥ የግንባታው ደረጃ እና በአሁኑ ሰዓት ቦታው እየሰጠ
ያለው አገልግሎት በመስክ ተረጋግጦ እንዲቀርብ ለባለሙያ ይመራል፤
16. የቀረበው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ የዋጋ ለውጥ ካለው ወይም በቦታው ላይ ህገወጥ ተግባራት ተፈጽሞ
ከሆነ በሕግ ማዕቀፍና የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፤
17. የተዘጋጅው የውሳኔ ሃሳብ ለቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል እንደ አስፈላጊነቱ በአስረጂነት
በመቅረብ ያስረዳል፤
18. በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል የጸደቀው የውሳኔ ሃሳብ ተግባራዊ እንዲሆን የክፍያ ለውጥ ካለው ክፍያ
እንዲፈጸም ያስደርጋል፤
19. የተዘጋጀውን የአገልግሎት ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ማጽደቃቸውን
ያረጋግጣል፤
20. የፀደቀውን የሊዝ ውልና ሌሎች ሰነዶዎች በማደራጀት ለክፍለ ከተማ ያስልካ፤፡
21. ከቢሮ ወይም ከክፍለ ከተማ ተመርቶ የመጣውን የፕሮግራም ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ በሕግ
ማዕቀፍ ምላሻ የሚያገኝ መሆኑን በማገናዘብ በመስክ የግንባታው ደረጃ እንዲረጋገጥ ለባለሙያ ይመራል፤
22. የፕሮግራም ለውጥ የተጠየቀበት ቦታ ከሪል እስቴት መመሪያ ውጪ ግንባታ የተከናወነበት ከሆነ የውሳኔ
ሃሳብ ለቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል እንዲቀርብ ያደርጋል፤
23. ውሳኔውን ለአልሚው ያሳውቃል እንዲሁም ደግሞ የቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ የፕሮግራም ለውጥ
የሊዝ ውል ማሻሻያ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
24. የተዘጋጀውን የሊዝ ውል በውል ሰጪና በውል ተቀባይ የፀደቀ መሆኑን ያረጋግጣል፤
25. የጸደቀውን የሊዝ ውል ማሻሻያና ሌሎች ሰነዶዎችን እንዲደራጁ በማድረግ ለክፍለ ከተማ ያስልካል፡፤
26. ለልማት የተላለፉ ቦታዎችን ዝርዝር መረከብና መለየት፣ በውላቸው መሠረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ
ህጋዊ እርምጃ ያስወስዳል፤
27. በመስክ የክትትል ስራ እንዲሰራ በማድረግ መረጃ በማደራጀት የሊዝ ውላቸው እንዲቋረጥ የውሳኔ ሃሳብ
እንዲዘጋጅ በማድረግ ለዳይሬክቶሬቱ ቀርቦ በዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስል ቀርቦ ወይም ለቢሮ ስትራቴጂክ
ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል፡
28. የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ሲጸድቅ የሊዝ ውሉ ተቋርጦ ቦታው መሬት ባንክ ገቢ እንዲሆን በሚመለከተው
የስራ ክፍል እንዲፈጸም ውሳኔውን በማያያዝ እንዲያውቁት ለዳይሬክቶሬቱ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ
እንዲቀርብ ያስደርጋል/ያደርጋል/ ያሳውቃል፡ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፣
85
29. በሊዝ ውሉ መሠረት ግዴታቸውን ባልተወጡ አልሚዎች ላይ ክስ እንዲመሠረት መረጃ ተደራጅቶ
ለአቃቤ ህግ መላኩን ይከታተላል፣ የፍርድ አፈፃፀሙን እስከመጨረሻው በመከታተል ተፈፃሚ እንዲሆን
ያስደርጋል፤
30. ከሊዝ ክፍያ ጋር ለሚቀርቡ ጥቄዎችና ቅሬታዎች ተቀብሎና አጣርቶ ምላሽ ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፣
የሊዝ ቅድመ ክፍያ እና የሊዝ ውል ማሻሻያ ቅጣት ማስከፈል እና የጊዜያዊ የሊዝ ውል ያለፈባቸውን
ተከታትሉ መመለሱን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
31. የተጣራውን ቅሬታ መረጃውን በማደራጀት የውሳኔ ሃሳብ እንዲዘጋጅ ያደርጋል/ያስደርጋል የተዘጋጀውን
የውሳኔ ሃሳብ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
32. በሊዝ ምደባና በሊዝ ጨረታ ለተላልፉ ቦታዎች የሊዝ ቅድመ ክፍያ ገቢ መሆኑን ያጣራል፣ ሪፖርት
ይቀበላል/ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
33. የአገልግሎት ለውጥ እና የፕሮግራም ለውጥ ቅድመ ክፍያ ገቢ መደረጉን እንዲሁም ከግንባታ ማራዘሚያ
ቅጣት ጋር በተያያዘ በአግባቡ ክፍያው መፍጸሙን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፣ የሒሳብ ሰነዶች በሃርድና
በሶፍት ኮፒ እንዲደራጁ ያስደርጋል፣
34. የማጠቃለያ የሒሳብ ሪፖርት እንዲዘጋጅ ያደርጋል በዓመቱ መጨረሻ የሒሳብ ሰነዶች ኦዲት እንዲደረግ
ጥያቄ ለሚመለከተው አካል እንዲደርስ ለዳይሬክቶሬቱ ያሳውቃል፤
35. በየክፍለ ከተማው በጊዜያዊ የሊዝ ውል የተላለፍ ቦታዎችን መረጃ እንዲሰበሰብ ያስደርጋል፤
36. በተሰበሰበው መረጃ ላይ ተመስርቶ የጊዜያዊ መጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው አልሚዎችን እንዲለዩ
ያስደርጋል፣
37. በተደራጀው ሰነድ መነሻነት የሊዝ ውል ጊዜያቸው ያለፈባቸውን አልሚዎች ውሳኔ እንዲሰጥባቸው
ለዳይሬክቶሬቱ የውሳኔ ሀሳብ በማዘጋጀት እንዲቀርብ ያደርጋል፣ ውሳኔ ሲያገኝ ቦታው ወደ መሬት ባንክ
ገቢ እንዲሆን ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ውሳኔው እንዲደርሳቸው ያደርጋል ፤አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣
38. በየክፍለ ከተማው በሊዝ አፈጻጸም ዙሪያ የታዩ ክፍተቶችን በመለየት የድርጊት መርሃ ግብርና ቼክሊስት በማዘጋጀት
እንዲፀድቅ ያስደርጋል፤
39. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብ፣ የሊዝ ክትትል መስፈርት፣ስታንዳርድ፣ የአፈጻጸም ፎርማቶች እንዲቀረጹ፣ማሻሻያ
ሲያስፈልግ በጥናት ተደግፎ እንዲቀርብ ያደርጋል፤
40. በስራ ላይ ያሉትን የህግ ማዕቀፎችና የአሰራር ማኑዋሎች ያሉባቸውን ክፍተቶች ይለያል/እንዲለዩ
ያደርጋል፤
41. በሥራ ላይ ያሉትን አዋጆች፣ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር
በመሆን ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በየክፍለ ከተማው የግንዛቤ መስጫ የውይይት መድረክ እንዲመቻች
ያስደርጋል፤
86
42. ከውይይት መድረኩ የተገኙ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየትና እንደግብዓት በመውሰድ ለቀጣይ ሥራ
አደራጅቶ በሚመለከተው አካል ውሳኔ እንዲያገኝ ያቀርባል፤
43. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎች በሊዝ ህጉ መሰረት በአግባቡ ልማት ላይ ስለመዋላቸው በስሩ ያሉ ባለሙያዎችን
በማደራጀት ለክፍለ ከተሞች ድጋፍ እና ክትትል ያደርጋል ፤
44. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣ አደረጃጀቱን ይከታተላል፤
45. ክትትል የሚደረግባቸውን የሊዝ ማህደራት እንዲለዩና መረጃው እንዲደራጅ ያደርጋል፤
46. የግንባታ ደረጃ በመስክ እንዲከታተሉ በማድረግ ግንባታ በወቅቱ ባልጀመሩና ባላጠናቀቁ አልሚዎች ላይ
ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መሰጠቱን ይከታተላል፤
47. ግንባታ የተጠናቀቀባቸውን ቦታዎች በሊዝ ውሉ መሠረት አገልግሎት መስጠታቸውን በመስክ
እንዲከታተሉና ሪፖርት እንዲያቀርቡ ያደርጋል፤
48. በውል ከተሰጠው አገልግሎት ውጪ አገልግሎት እየሰጠ ለሚገኝ ግንባታ ማስተካከያ እንዲያደርግ
ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ ያስደርጋል፤
49. የሊዝ አመታዊና ውዝፍ ክፍያ ያለባቸውን ማህደራት እንዲለዩ በማድረግ ክፍያቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ
ክትትል ያስደርጋል፤
50. በሊዝ ውሉ መሠረት ግዴታቸውን ላልተወጡ አልሚዎች ተለይተው እንዲቀርቡ እና የውሳኔ ሃሳብ
እንዲዘጋጅ በማድረግ ላዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
51. የጸደቀውን ውሳኔ ለሚመለከተው በማሳወቅ ተፈፃሚነቱን ይከታተላል፤
52. ከለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን በሚለካው ካቢኔ ውሳኔ መነሻ በማድረግና በሊዝ መመሪያ መሠረት የሊዝ
ክፍያ አስልቶ እንዲያሳውቁ ይመራል፤
53. የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር እንዲደራጁ ያደርጋልሸኝ ደብዳቤ
በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
54. የተሰበሰበውን ገቢ ለቢሮው ፋይናንስ ክፍል ፈሰስ መደረጉን ይከታተላል፡፡
55. በየክፍለ ከተማ የሚከናወኑ ሥራዎች አሰራርን ተከትለው በአግባቡ ስለመተግበራቸው ይከታተላል፤
56. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
57. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም
በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
87
3. በባንክ ክፍያ ፈጽሞ ሲመጣ አረጋግጦ የክፍያ ማዘዣ ያዘጋጃል፤
4. ክፍያውን ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ሲመጣ ባለው የህግ ማዕቀፍ መሠረት የሊዝ ውል ያዘጋጃል፤
5. የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ያዘጋጃል
6. በተዘጋጀው የሊዝ ውል ላይ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ስምምነታቸውን በፊርማ እንዲያጸድቁ ያደርጋል፤
7. የአልሚውን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር ያደራጃል፤
8. ሸኝ ደብዳቤ በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
9. በሊዝ የተላለፈ ቦታ ክትትል መስፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀርፃል፤ ያሻሻል፣
ያስተላልፋል፣
10. ለአልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን /በጨረታ፣በምደባና በጊዜያዊ ሊዝ/መረጃ በመረከብ የሊዝ ባለይዞታዎች
መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፣
11. በዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
መዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ይከታተላል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
12. የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፣ ውሳኔ ሲያገኝ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ለቀጣይ
ልማት እንዲውል የተዘጋጀ መሆኑን ይከታተላል፣
13. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉ በክትትል ሲረጋገጥ አስፈላጊ
መረጃዎችን በማደራጅት ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ የሚወሰደውን እርምት እርምጃ
ይከታተላል፣በመስክ ክትትል ያረጋግጣል፣
14. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች ግንባታው ያለበትን ደረጃ በመስክ ክትትል ያረጋገጣል፣
ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
15. የሊዝ ውል ማሻሻያ ያላደረገ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል ድረስ ግንባታው እንዲታገድ ለሚመለከተው
አካል ያሳውቃል፣
16. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሰኔ ሲሰጥበት በቦታው ላይ
ያለው ንብረት እንዲነሳ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
17. የመጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ ውሉን
በማቋረጥና ቦታውን መሬት ባንክ እንዲረከበው ያሳውቃል፣
18. በሊዝ አግባብ የተላለፉ ቦታዎች በተለያዬ አግባብ የሊዝ ውሉ ሲቋረጥ ጥበቃ እንዲደረግለት
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
19. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ወደ ግንባታ ያልገባ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲቀርብ በአልሚው
የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ ያጣራል፣
88
20. አልሚው ወደ ግንባታ ያልገባው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት መሆኑን አግባብ ያለው ማስረጃዎችን
መቅረባቸውን በማረጋገጥ አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ እንዲሻሻል ውሳኔ
ከተሰጠበት የሊዝ ማሻሻያ ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
21. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያላጠናቀቁ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲያቀርብ በአልሚው
የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ያጣራል፣
22. ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ በቅጣት/ያለቅጣት ውሉ እንዲሻሻልለት
ማስረጃዎች አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ በውሳኔ መሰረት የሊዝ ማሻሻያ
ውል ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
23. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
24. በሚዘጋጁት የከተማ ሊዝ አጠቃቀም የህግ ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው
ሰነዶች ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ስልጠና የሚሰጥበትን ዝክረተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት
ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
25. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
26. የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎችና ግልፅ፣ ቀልጣፋና ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል ስለመተግበሩ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
27. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ በማዘጋጀት
ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣ በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣
28. በመስክ ክትትልና ድጋፍ ወቅት ተሞክሮ ሊቀመርባቸው የሚገቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን
በመለየት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣እንዲስፋፉ ያደርጋል፣
29. በድጋፍና ክትትል በአፈጻፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ይለያል፣ለተለዩት ችግሮች ከመፍትሄ ሃሳብ
ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ግብረ- መልስ ይሰጣል፣
30. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
31. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
32. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
33. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም
በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
89
1. የራሱን ዕቀድ የስራ ከቡድኑ በወረደለት ዕቅድ መሰረት ያዘጋጃል
2. የካቢኔ ውሳኔ መነሻ በማድረግና በሊዝ መመሪያ መሠረት የሊዝ ክፍያ አስልቶ ያሳውቃል፤
3. በባንክ ክፍያ ፈጽሞ ሲመጣ አረጋግጦ የክፍያ ማዘዣ ያዘጋጃል፤
4. ክፍያውን ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ሲመጣ ባለው የህግ ማዕቀፍ መሠረት የሊዝ ውል ያዘጋጃል፤
5. የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ያዘጋጃል
6. በተዘጋጀው የሊዝ ውል ላይ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ስምምነታቸውን በፊርማ እንዲያጸድቁ
ያደርጋል፤
7. በምደባ/ በጨረታ/የሊዝ ስሪት የነበሩ ሆነው ቦታቸው ለተነሱ የተላለፉ ምትክ ቦታዎችን ሶፍት ኮፒ
መረጃ፣ የሊዝ ውል እና የቦታ ርክክብ ፎርማቶችን ተቀብሎ የአገልግሎት ክፍያ አስልቶ ያስከፍላል፤
8. የሊዝ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያዘጋጃል፤
9. የአልሚውን ካርታና መረጃዎች ለማህደር አስተዳደር እንዲላክ ያደርጋል፤
10. ደብዳቤ ማዘጋጀትና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ወጪ በማድረግ ለአልሚው ያስረክባል፤
11. የአልሚውን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር ያደራጃል፤
12. ሸኝ ደብዳቤ በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
13. በሊዝ የተላለፈ ቦታ ክትትል መስፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀርፃል፤ ያሻሻል፣
ያስተላልፋል፣
14. ለአልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን /በጨረታ፣በምደባና በጊዜያዊ ሊዝ/መረጃ በመረከብ የሊዝ
ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፣
15. በዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
መዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ይከታተላል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
16. የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፣ ውሳኔ ሲያገኝ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፣ለቀጣይ ልማት እንዲውል የተዘጋጀ መሆኑን ይከታተላል፣
17. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉ በክትትል ሲረጋገጥ አስፈላጊ
መረጃዎችን በማደራጅት ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ የሚወሰደውን እርምት እርምጃ
ይከታተላል፣በመስክ ክትትል ያረጋግጣል፣
18. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች ግንባታው ያለበትን ደረጃ በመስክ ክትትል
ያረጋገጣል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
19. የሊዝ ውል ማሻሻያ ያላደረገ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል ድረስ ግንባታው እንዲታገድ
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
90
20. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሰኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ ያለው ንብረት እንዲነሳ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
21. የመጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ ውሉን
በማቋረጥና ቦታውን መሬት ባንክ እንዲረከበው ያሳውቃል፣
22. በሊዝ አግባብ የተላለፉ ቦታዎች በተለያዬ አግባብ የሊዝ ውሉ ሲቋረጥ ጥበቃ እንዲደረግለት
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
23. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ወደ ግንባታ ያልገባ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲቀርብ
በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ
ያጣራል፣
24. አልሚው ወደ ግንባታ ያልገባው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት መሆኑን አግባብ ያለው
ማስረጃዎችን መቅረባቸውን በማረጋገጥ አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
እንዲሻሻል ውሳኔ ከተሰጠበት የሊዝ ማሻሻያ ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
25. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያላጠናቀቁ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲያቀርብ
በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ያጣራል፣
26. ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ በቅጣት/ያለቅጣት ውሉ እንዲሻሻልለት
ማስረጃዎች አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ በውሳኔ መሰረት የሊዝ ማሻሻያ
ውል ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
27. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
28. በሚዘጋጁት የከተማ ሊዝ አጠቃቀም የህግ ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት
ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ስልጠና የሚሰጥበትን ዝክረተግባር እና ቼክሊስት
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
29. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ
ያውላል፣
30. የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎችና ግልፅ፣ ቀልጣፋና ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል
ስለመተግበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
31. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣ በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣
32. በመስክ ክትትልና ድጋፍ ወቅት ተሞክሮ ሊቀመርባቸው የሚገቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን
በመለየት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣እንዲስፋፉ ያደርጋል፣
91
33. በድጋፍና ክትትል በአፈጻፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ይለያል፣ለተለዩት ችግሮች ከመፍትሄ
ሃሳብ ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ግብረ- መልስ ይሰጣል፣
34. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
35. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
36. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
37. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
92
12. በአዲስ የተዘጋጀውንና የተሻሻለውን ረቂቅ ሠነድ ለሚመለከተው አካል ማብራሪያ ይሰጣል፣
13. የሊዝ አዋጁን የሚመለከቱ ህጎች ደንቦችና መመሪያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የአቅም ግንባታ
ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
14. የመፈፀም አቅም ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችሉ የሥልጠና ፓኬጆችንና እና ማንዋሎችን ዝግጅት
ላይ ይሳተፋል፤
15. የከተማ መሬት ሊዝ ስርዓቱን የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፣
16. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን ከሊዝ ህጎች እና ከሌሎች
ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፣
17. የሊዝ አዋጅ ከሊዝ ደንብና መመሪያዎች ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፣
18. የሊዝ አዋጅ ደንብና መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር የህግ ድጋፍ
ይሰጣል፣
19. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ ከሊዝ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ
አስተያየት ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
20. ከሊዝ አዋጁ፣ ደንብና መመሪያ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ
ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
21. ከሊዝ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት የሊዝ አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፣
22. የሊዝ ህጎች አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፣
23. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፤
24. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤
25. ከቡድን መሪው የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም የሊዝ ውል ያዋውላል፤
26. የተለያዩ ሊዝ ውሎችን ከሊዝ አዋጅ፣ደንብና መመሪያ ጋር የተገናዘቡ ስለመሆናቸው አጣርቶ የማሻሻያ
የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
27. ክትትልና ድጋፍና ክትትል ያደርጋል የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው
ነጥቦችን በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
28. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
93
29. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
30. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
94
14. አጫጭር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት በህግ ማእቀፎችና በአሰራር ማንዋሎች
ላይ ለባለድርሻ አካላትና ለሊዝ ባለይዞታዎች ግንዛቤ ይሰጣል፣
15. የስልጠናዉን/ግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዉጤት ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤
17. ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
18. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣ ሪፖርት
ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
19. በሊዝ ክፍያ አፈፀጻም ስርዓት የህግ ማእቀፎች፣የአሰራር ማንዋሎችና ስትራቴጂዎች ግልፅ፣ ቀልጣፋና
ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል ስለመተግበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
20. በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ በአፈጻፀም ላይ የሚታዩ ችግሮችን አስመልክቶ ከተሳታፊዎች
የሚቀርቡ አስተያዬቶችን በማሰባሰብና በማደራጀት ከመፍትሄ ሃሳብ ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው
አካል ያቀርባል፣
21. የሊዝ ክፍያ አፈፃጸም ሁኔታ ለመረዳት የክትትልና ቼክሊስቶችንና መረጃ መሰብሰቢያ መጠይቅና
ፎርማት ያዘጋጃል፤
22. በድጋፍና ክትትል የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው በመለየት ግብረ-
መልስ ያዘጋጃል፣
23. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲታዘዝ ያከናውናል፣
24. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
25. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
26. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
95
10. የአገልግሎት ክፍያዎችን በባንክ የገባበትን ስሊፕ መቀበልና የክፍያ ሰነዱን ትክክለኛነት ያረጋግጣል፤
11. ማጠቃለያ ሒሳብ ይሰራል፤
12. የተሰበሰበውን ገቢ ወደ ፋይናንስና ክፍል ልማት ፈሰስ ያደርጋል፤
13. የሂሳብ ሰነዶችን በሃርድና በሶፍት ኮፒ ያደራጃል፤
14. የሂሳብ ሰነዶች ኦዲት ያስደርጋል፤
15. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
16. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
96
3.5.10. የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
21. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ባለሙያዎች በተናበበ
መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
22. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
23. የፀደቁ ፕጀክቶችን ተረክቦ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ በማድረግ ለክፍለ ከተማ ያስተላልፋል፣አፈፃጸማቸውን
ይከታተላል፤
24. ተግባራዊ በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ የንብረት ቅድመ ኦዲት ስራ እንዲሰራ ለባለሙያዎች የሚከናወኑ ተግባራትን
እቅድ በማውጣት ለትግባራ ይሰጣል፣ ይከታተላል፣ የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤
25. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት በአግባቡ መፈጸሙን ያረጋግጣል፤ ለልማት በሚለቀቀው
መሬት ላይ ላለው ንብረት በህግ መሠረት ካሳ መተመኑን ያረጋግጣል ፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ፤ ምትክ
ቦታ እና ቤት እንዲያገኙ ለሚመለከተው የስራ ክፍል አረጋግጦ እንዲፈፀም ያስተላልፋል፤
26. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን መተግበሩን፤ የተነሺ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
መላኩን ይከታተላል፤
27. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን መከበሩን በማረጋገጥ ለመሬት ዝግጅት
ባንክና ጥበቃ በሀርድና ሶፍት ኮፒ ያስረክባል፤
28. በከተማው ውስጥ በልማት ምክንያት ለሚነሱ ለልማት ተነሺዎች የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያስደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ
ስታንዳርዱን ጠብቆ የልማት ስራዎቹ ወሰን የሚያስከብርበትን ስርዓት ይዘረጋል/ያስዘረጋል፤
29. ከክፍለ ከተሞች ወደ ሌሎች ክፍለ ከተሞች ቦታ እንዲዘጋጁ የሚቀርቡ የምትክ ቦታ ጥያቄዎችን ተቀብሎ በማረጋገጥ
ምላሽ ይሰጣል፤
30. በተለያዩ የልማት ስራዎች ካሳ የተከፈላቸው እና ምትክ የተሰጣቸውን የልማት ተነሺዎች መረጃዎቹ እንዲደራጁ
በማስደረግ ለሚመለከተው የስራ ክፍል መተላለፉን ያረጋግጣል፤
31. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ በመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ
ዳይሬክቶሬት ፕላን ፎርማት የተዘጋጀለትን በሀርድና ሶፍት ኮፒ በመረከብ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ አዲርጎ ለክፍለ
ከተሞች ያስተላልፋል፤
97
32. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት መጠናቱ፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት መሰጠቱ፤ ከክፍለ ከተሞች ጥያቄ
ሲቀርብ ለባለሙያዎች ይመራል፣ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት የተሰጣቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፤
33. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንዲሰጥ ያደርጋል፤
34. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል ወይም
እንዲሰጥ ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ
ያስደርጋል፤
35. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፣
36. የደረሰ አደጋ እና የአደጋ ስጋት መኖሩ ተረጋግጦ ሲቀርብ ተቀብሎ ይተገብራል፤
37. የውስጥ ለውስጥ መንገድ ይከፈትልኝ ስራ ሲወሰን ተቀብሎ ይሰራል፤
38. በመመሪያና አሰራር ላይ የሚቀርቡ ጥያቄና ማብራሪያዎችን ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
39. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች፣ ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
40. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ያቀርባል እንዲቀርብ ያደርጋል፤
98
30. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቤትና ተያያዥ አካላት ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል
ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው
ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
31. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአጥር ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
32. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ተዛውሮና ተጓጉዞ እንደገና የሚተከል ንብረት ካሳ የነጠላ ዋጋ
ግምት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ግምት ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ
ያስተቻል፤
33. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ
ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤
34. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቋሚ ንብረት ማስፈረሻና ፍራሽ መሸጫ ወቅታዊ የገበያ መነሻ
ዋጋ መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ
ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
35. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት መረጃ በዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተመዝግቦ የሚያዝበትን ስርዓት ዝርጋታ ጥናት ያጠናል፣
አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎችንና የአሰራር ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተሞክሮዎች ይቀምራል፣ ለፖሊሲ አውጪዎች ግብዓት
የሚሆን አዳዲስ ሐሳቦችን ያመነጫል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
36. ለወሰን ማስከበር የወጡ ወጪዎች አሸፋፈን ጥናት መረጃ ይሰበስባል፣ ይለያል፣ ይተነትናል፣ የልማት ወጪ አሸፋፈን ጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፣ ለቀጣይ የልማት ሥራዎች አግባብ ያለው የወጪ አሸፋፈን ስራ መስራት እንዲቻል
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
37. የክትትልና ድጋፍ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ያስተቻል፣ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
38. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት አተገባበር ዙሪያ የክትትልና ድጋፍ ስራ የሚሰራበትን ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
39. ጥናቶቹ ተግባራዊ ስለመሆናቸው የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ይሰራል፤
40. የትግበራ ክፍተቶችን በመለየት ድጋፍ የሚደረግበትን ስልት ይቀይሳል፣ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
41. በተጠኑ ጥናቶች አተገባበር ዙሪያ የስልጠና ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፤
42. የስልጠና ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ስልጠና ይሰጣል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ሪፖርት አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
43. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
44. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለክፍሉ ያሳውቃል፣
የእርሻ ተክል ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት
45. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ መሰረት አድርጎ የግል መደበኛ ስራ ዕቅድ፣ ያዘጋጃል፣
46. የጥናት ዝክረ ተግባር አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣
99
47. የመረጃ አሰባሰብ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፣
48. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፣
49. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል፣ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
50. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፣
51. ቀደም ሲል የተሰሩ የልማት ስራዎች ከግብርና ነክ ነጠላ ዋጋ ጥናት አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት
መረጃ ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
52. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣
የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
53. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአትክልት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘበ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣
የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
54. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
55. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የማይሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
56. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የዛፍ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት
መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
57. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የጥብቅ ሳር ወይም የግጦሽ መሬት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
58. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
59. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል ተረፈ ምርት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ
ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
60. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ
ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣
100
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
61. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግብርና ነክ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
62. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያቀርባል፣
63. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፣
21. የዳይሬክቶሬቱ በሚሰጠው ዕቅድ መሰረት የግሉን የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
22. የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን ለሥራ ያዘጋጃል፣ የልኬትና የቅየሳ መሳሪያዎችን ያዘጋጃል፣
የ GIS ካርታ ያወጣል፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፣ በመስክ በመገኘት ለሚመለከተው አካል የአካባቢውን ወሰን ያሳያል፣ ልዩ ልዩ ሰርተፍኬቶች
መሰጠታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
23. የልማት አካባቢውን በአካባቢ ልማት ፕላን ጥናት መሠረት ይለያል፣ በይዞታ አይነት ተለይቶ የቀረበለትን
የነዋሪዎች ዝርዝር ትክክለኛነት በማረጋገጥ ለክፍለ ከተሞች እንዲተላለፍ ለክፍሉ ያቀርባል፤
24. ለባለመብቶች ፋይል መከፈቱን፣ በይዞታ አይነት መለየቱን፣ ዝርዝራቸው መዘጋጀቱን፣ መተላለፉን፣
በሚመለከተው አካል የስብሰባ ጥሪ እንዲተላለፍ መደረጉን፣ በውይይት ላይ በመገኘት የውይይቱ ሂደቱን
በቃለ ጉባኤ መያዙን፣ በፎቶ ግራፍና በቪዲዮ መቀረፁን፣ የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ስነ-ሥርዓት መካሄዱን፣
የመግባቢያ ሰነድ ርክክብ መፈጸሙን፣ ቦታው ላይ በአካል በመገኘት ይከታተላል፣ አፈጻፀሙን ለክፍሉ
ሪፖርት ያደርጋል፤
25. የካሳና ምትክ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣ በልማት ክልል ውስጥ
የሚገኙ ባለንብረቶች በወጣው መርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ንብረታቸውን እንዲያስለኩ
ከሚመለከተው አካል ጋር በመቀናጀት መከናወኑን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
26. የልዩ ልዩ ንብረቶችን ማለትም የቤት፣ የእርሻ መሬት፣ የግጦሽ መሬት፣ የአትክልት መሬት፣ የቋሚ
ተክል፣ የዛፍ፣ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ እና የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ መረጃ መሰብሰቡን፣
የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ ልዩ ግምት የሚዘጋጅላቸውን
ንብረቶች ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
27. የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን የካሳ ግምት ታትሞ
መውጥቱን፣ ወደ ኮምፕዩተር ገባው መረጃ ዳታ ቤዝ መደራጀቱን፣ በክፍለ ከተማ ድረጃ ዳታ ቤዞችን
ይሰበስባል ያቀናጃል፣ ዳታ ቤዙን ለቴክኖሎጂ ክፍል እንዲተላለፍ ለክፍሉ ይሰጣል፤
101
28. በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መወሰኑን፣ ሰርተፍኬት
መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
29. በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው በተመለሱት ላይ ማስተካከያ መደረጉ፣
ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ ሰርተፍኬት መዘጋጀቱን፣ የተሰረዙት ሰርተፍኬቶች መምከኑን ከካሳና
ምትክ ፋይል ጋር መያያዙን፣ የምትክ ቦታና ቤት ዝርዝር መዘጋጀቱን ለአረጋጋጭ ባለሙያ መተላለፉን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
30. ትክክለኛነታቸው የተረጋገጠላቸውን ባለመብቶች የካሳ ክፍያ ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ለወሰን
ማስከበር ዳይሬክቶሬት መቅረቡን፣ መወሰኑንና ለከፋይ አካል መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
31. ሥራቸው የተጠናቀቁ ፋይሎች፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎችን መረጃ ለቴክኖሎጂ ክፍል
መተላለፉን ያከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
32. የዳይሬክቶሬቱን ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት መረጃ
አሰባሰብ፣ የክትትልና ድጋፍ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
33. የካሳ ግምት ሥራዎች ለካሳና ምትክ መረጃ መሰብሰቢያ በተዘጋጁት ቅጾች መሠረት እየተሰሩ
መሆናቸውን ይከታተላል፣ የሙያ ድጋፍ ያደርጋል፣ ሥራዎቹ የደረሱበትን ደረጃ ዝርዝር ሪፖርት
ያዘጋጃል፣ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ግብረ መልስ ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፤
34. በክትትልና ድጋፍ ሂደት የተገኙ የአሰራር ክፍተቶች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ይተነትናል፣
ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ያስተላልፋል፤
35. በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ቤት አሰራርና በመመሪያና ማንዋል አተገባበር ወቅት ያጋጠሙ የአሰራር
ችግሮች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ያደራጃል፣ ማሻሻያ እንዲደረግ ያሳውቃል፤
36. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት አሰራር ላይ ሙያዊ
ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
37. በየአንዳንዱ የወሰን ማስከበር ስራ 10 (አስር) በመቶ ናሙና ወስዶ የንብረት ግምት ሂደቱን ህጋዊነት
ይመረምራል፣ በውጤቱ መሠረት የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለዳይሬክተሩ ያቀርባል፣ ሲወሰን ምላሽ
ይሰጣል፤
38. ከክፈለ ከተሞች የሚቀርቡ የሚትክ ጥያቄዎችን ከዳይሬክተሩ ተቀብሎ ህግና አሰራሩን መከተሉን
አረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ በማዲረግ ለክትትልና ድጋፍ ለቦታ ማጽዳት ባለሙያ
ያሳውቃል፤
39. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
40. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
102
41. የዳይሬክተሩን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ ቦታዎችን ለማፅዳትና ክትትል ማድረግ የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤
42. የአፈጻጸም መከታተያ ቅጾች ይቀርጻል፣ ያስተላልፋል፣ የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን፣ የልኬት
መሳሪያዎችን፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፤
43. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ ፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
44. የካሳና ምትክ ፋይሎች መረከቡን፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት መለየቱን፣ ዝርዝር መረጀዎች
መዘጋጀታቸውን፣ የንብረት መረጃ ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የመንግስት ቤቶች
ዝርዝር መለየቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
45. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመቀናጀት የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
46. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ ይጠይቃል፣ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
ይለያል፤
47. ከመሬት በላይ ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ መረከቡ፣ተመዝግቦ መያዙን ይከታተላል፤
ያረጋግጣል፤
48. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን ተያይዞ መላኩን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
49. ከመሬት በላይ ለሚገኙ የመሠረተ ልማቶች ተዘጋጅቶ የተላለፈውን ዝርዝር ግምት በመስክ
ከሰበሰበው ዝርዝር መረጃ ጋር መናበቡን፣ በተላለፈው ዝርዝር ውስጥ በመስክ ከሰፈረው ንብረት
ተጨማሪ መረጃ አለመካተቱን መረጋገጡን፣ ዝርዝር መረጃውን ከአስተያየት ጋር ለቅርብ ኃላፊው
መቅረቡን፣ ሲወሰንም ለክፍያ መተላለፉን ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
50. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት
እና ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው
ለእያንዳንቸው ንብረቶች በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሰረት እየተከናወነ መሆኑን ይከታተላል
ያረጋግጣል፤
51. የቀበሌ ቤት መለካቱን የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ የተተነተነውን
መረጃ ትክክለኛነት መናበቡን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ እንዲሁም ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣
የገባውን መረጃ ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤
103
52. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ በመመሪያ ላይ በተቀመጠው አግባብ እና ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት
የገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ የጨረታ መነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
53. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣
መጠናቀሩን፣ የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን፣ የማስነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን፣ የጨረታ
አሸናፊዎችን ዝርዝርና የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ መደራጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
54. ጨረታ እንዲወጣ መደረጉን፣ ከአሸናፊው ጋር ውል መፈፀሙን፣ ተረፈ ግንባታው
መነሳቱን፤ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
55. የፕሮጀክቱ የቦታ ማፅዳት ክትትል ዳታቤዝ መደራጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
56. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ
ዋጋ ስሌት መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤
57. በጨረታ የተሸጠውን ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርኃ ግብር መሰረት
እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር መረጃ መመዝገቡ፣ መደራጀቱ፣
ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
58. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምት ፣ ክፍያ መፈጸሙን ይከታተላል፣
የመሠረተ ልማት መስመሮቹ መነሳታቸውን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፤
59. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙ ፣ ክፍያ
እንደፈፀሙ ፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
60. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
61. በቦታ ማፅዳት ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ለግብዓትነት ያስተላልፋል፤
62. የዕቅድ አፈጻጸምን ወቅታዊ ሪፖርት ያዘጋጃል፤ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤
63. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
64. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
104
30. ከወሰን ማስከበር እና ካሳ ክፍያ ጋር ተያያዝዥነት ባላቸው ህጎች ዙሪያ ለሚደረጉ ጥናቶች በተግባር
ካጋጠሙ የህግ አፈጻጻም ማነቆዎችን አጥንቶ በመለየት ለአጥኚው አካል ያቀርባል፤
31. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይሳተፋል፣ በዝክረ ተግባሩ
መሰረት ተፈላጊዉን ይዘት እና ጥራት እንዲይዝ ይደግፋል፤
32. በህግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለሚደረግ ጥናት ረቂቅ ሰነዱን ለማዳበር በሚዘጋጁ መድረኮች ላይ በመሳተፍ ህጎች
ላይ በመመርኮዝ የመፍትሄ ሃሳቦች ያፈልቃል፤
33. የመጀመሪያ ደረጃ ማስተካከያ የተደረገበትን ረቂቅ የሀግ ሰነድ በመፈተሸ የተጓደሉ እና አስፈላጊ
ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን እንዲይዝ ያደርጋል፤
34. አዋጅ ደንብና መመሪያዎችን የአሰራር ማንዋሎች በመፈተሸ ሊደገፉ ወይም ሊካተቱ የሚገቡ ጉዳዮችን
ይለያል፣ መሻሻል አለባቸው የሚላቸውን በአፈፀፃም ላይ ያጋጠሙ ችግሮን በመለየት እንደ ግብዓት
የሚያገለግል ሙያዊ የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
35. ለሚዘጋጁ ደንብ/ መመሪያ/አስፈላጊነትን አስመልክቶ ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ለሚመለከተው ያቀርባል፤
36. የመፈፀም አቅም ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችሉ የሥልጠና ፓኬጆችንና እና ማንዋሎችን ዝግጅት
ላይ ይሳተፋል፤
37. በወሰን ማስከበርና ካሳ ክፍያ የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
38. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን በወሰን ማስከበር ዙሪያ
ህጎች እና ከሌሎች ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፤
39. በተለያየ ጊዜ የወጡ አዋጆች በወሰን ማስከበር ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
40. በወሰን ማስከበር መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር የህግ ድጋፍ ይሰጣል፤
41. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ አስተያየት
ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤
42. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ
በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
43. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፤
44. በወሰን ማስከበር አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፤
45. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፣ ያረጋግጣል፤
105
46. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
47. ከዳይሬክቶሬት የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራርና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም ለጠያቂው አካል ያስተላልፋል፤
48. ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን
በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
49. የክትትልና ድጋፍ ሪፖርት ያዘጋጃል ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፤
50. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣ለሚመለከተው አካል
ያስተላልፋል፤
51. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
52. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
106
በቅርንጫፍ ደረጃ
107
20. በጽ/ቤቱ በየደረጃው በአገልግሎት አሰጣጥ እና በአሰራር ችግር ለሚነሱ ቅሬታዎች ተገቢውን ምላሽ
እንዲሰጥ ያደርጋል፤
21. በስሩ ያሉትን ዘርፎች እና በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ይመዝናል፣
ይገመግማል ለክፍለ ከተማው ጽ/ቤትና በቢሮ ደረጃ ለሚገኘው ዘርፍ በየጊዜው ሪፖርት ያደርጋል፤
109
36. በስራ ክፍሉ ቀድመው የተሰሩትንና በቀጣይነት የሚሰሩትን ተመዝገበው በሰነድነት ሊያዙ የሚገባቸውን
መረጃዎች በመለየት ያደራጃል፤ ለሚመለከተው ያስተላልፋል፤
37. ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና የሩብ ዓመት የሥራ ሪፖርትን አዘጋጅቶ ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፤
38. በሚቀመጠው አሰራር መሰረት በስሩ የሚገኙ ባለሙያዎችን ይመዝናል፣ ለሚመለከተው ያቀርባል፤
39. በዘርፍ ኃላፊ የሚሠጡትን ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፤
110
11. ለባለይዞታዎች የምትክ ቦታ/ቤት መምረጫ፣ ለመንግሥት መኖሪያ ቤት ተከራይ ነዋሪዎች የምትክ ቤት መምረጫ
ቅጽ ያስሞላል፤
12. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ በማስደረግ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
እንዲለይ ያደርጋል፣ ከመሬት በላይ እና በታች ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ በዓይነት እና
በመጠን ተለይተው እንዲመዘገቡ ያደርጋል፤
13. የመንግሥት ንግድ ቤት ተከራዮች በአክስዮን ተደራጅተው እንዲመጡ ያሳውቃል፣ ተደራጅተው ሲመጡ
ማስረጃውን ይቀበላል፣ ይመዘግባል፤ ለወሰን ማስከበር ቡድን እንዲተላለፍ ያደርጋል፤
14. የተሟላውንና የተደራጀውን የባለይዞታዎች ማህደር ዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለወሰን ማስከበር ቡድን እንዲረከብ
ያመቻቻል፣ ያስረክባል፤
15. የልማት ተነሺ ማወያያ ሰነድ ከቢሮው በሚተላለፍ ናሙና መሰረት ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፣የውይይት ቦታ
ይመርጣል ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን ውይይት ላይ ይሳተፋል፤
16. ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና የሩብ ዓመት የሥራ ሪፖርትን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
17. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
111
9. በልዩ ልዩ የወሰን ማስከበር ስራ ምክንያት በሚፈርሱ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ተረፈ ግንባታዎች በህጉና
አሰራሩ መሰረት እንዲነሱ በማድረግ ለተፈለገው ልማት ዝግጁ ያደርጋል፤
10. ከባለድርሻ አካላት ጋር ስራውን በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ በማዘጋጀት
ተግባራዊ እንዲደረግ ያስተላልፋል፤ ይቆጣጠራል፤
11. የቡድኑ ባለሞያዎች ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንዲያቀርቡ ያደርጋል፣ ይገመግማል፣ ግብረ
መልስ ይሰጣል፤
12. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ የአፈፃጸም ሪፖርቶችን
በወቅቱ አዘጋጅቶ ለዘርፉ ያቀርባል፣
13. ለድጋፍና ክትትል የሚረዱ ልዩ ልዩ ቅጾችን በማዘጋጀት በስሩ ለሚገኙ ባለሞያዎች
ያስተላልፋል፤ተግባር ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፤
14. የቡድን አሰራርና ብቃት እንዲጎለብት የሚያስችሉ ስልቶችን ቀይሶ በስራ ላይ ያዉላል፣ አፈፃጸሙን
ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ ይሰጣል፤
15. ስራው የቡድን አሰራር እና የአንድነት መንፈስ ውጤት /Team spirit/ በሚያመጣ መልኩ እንዲሰራ
ያደርጋል፤
16. በቡድኑ አሰራር ላይ መወሰን ያልተቻሉ ጉዳዮችንና ሌሎች ቅሬታዎች ሲቀርቡ ተቀብሎ
ያጣራል፤ተገቢውን የእርምት እርምጃ ይወሰዳል፣
17. ከዘርፍ ኃላፊው ስራዎችን ይቀበላል፣ ለሚመለከተው ባለሙያ ይመራል፣ ስራዎችን በማመቻቸትና
በማስተባበር እንዲሰሩ ያደርጋል፣ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ውጤትን መሰረት ያደረገ ግብረ መልስ
ይሰጣል፣
18. የስራ መስተጋብር /Interface/ ያዘጋጃል፣ ይፈራረማል፣ ከሌሎች ጋር ቅንጀታዊ አሰራር እንዲኖር
ተገቢውን ሁሉ ያደረጋል፣
19. ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ ዕቅድ ክንውን ሪፖርት በየጊዜው ከክፍሉ ሰራተኞች ጋር እና
ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመሆን ይገመግማል፣ ክፍተቶች ሲኖሩ ወቅታዊ የእርምት
እርምጃ ይወስዳል፣
20. የተግባር አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተገኙ ጠንካራ ጎኖችን ለቀጣይ ስራ በሚያግዝ መልኩ
ይቀምራል፣ የታዩ ድክመቶች የሚፈቱበትን አግባብ በመቀየስ ተገቢው ስልጠና እንዲሰጥ ያደርጋል፤
21. በክፍለ ከተማው ውስጥ ለሚለሙ አካባቢዎች የካሳ ክፍያ በጀት መያዙን ያረጋግጣል፣
22. የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሟላ ለማድረግ ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ
ቁሳቁሶችን እንዲሟሉ ጥያቄ በማቅረብ ያስፈጽማል፣
23. የካሳ ክፍያ ስራ የሚያፋጥኑ መመሪያዎችና የአሰራር ማኑዋሎች ለማዘጋጀት የሚያስችል የአሰራር
ክፍተቶች ይለያል፣ለሚመለከተው ክፍል ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
112
24. ለልማት የሚፈለገውን ቦታ በሚቀርብለት ፕላን ፎርማት መሰረት የቅየሳ ስራ እንዲከናወን
በማድረግ ቦታው ርክክብ እንዲደረግበት ያደርጋል፣
25. ለካሳ ክፍያ፣ ለምትክ ቦታ እና ምትክ ቤት አሠጣጥ የሚያግዙ እና የሚደግፉ መረጃዎች
መሰብሰባቸውን ያረጋግጣል፣
26. በልማት ክልል ውስጥ ከሚገኙ ነዋሪዎች ጋር በሚደረግ ውይይት ከከተማ፣ ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመሆን ውይይቱን ይመራል፣ ለሚነሱ ጥያቄዎች ህግና ደንብን መሰረት ያደረገ መልስ ይሰጣል፣
ከስምምነት ላይ ስለመደረሱ ያረጋግጣል፣ በቃለ ጉባዔ ስለመያዙ ይከታተላል፤
27. የልኬት፣ የካሳ ትንተና፣ የኢንኮዲንግ ስራ አፈፃጸምን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
28. የእርሻ እና የግጦሽ ካሳ እና የልማት ተነሺ ካሳ ለሚከፈላቸው አርሶ አደሮች በመስክ ቅየሳ ስራ የይዞታቸው
መጠን የዛፍ ፣የሰብል፣የግጦሽና ቋሚ ተክል እና የአትክልት ካሳ በአግባቡ መሰራቱን ያረጋግጣል፤
29. በካሳ ክፍያ፣ በምትክ ቦታ እና ምትክ ቤት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ ጥንካሬና ድክመቶችን በመለየት ተገቢውን
ማስተካከያ እና ግብረ መልስ ይሰጣል፤
30. በስሩ የሚገኙ ባለሙያዎችን የሥራ አፈፃጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ በየወቅቱ ደረጃ ይሰጣል፣
የማበረታቻና የእርምት እርምጃ ይወስዳል
31. በዘርፉ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለቀጣይ ስራ በሚያግዝ መልኩ ይቀምራል፣
32. የአመለካከትና የክህሎት ክፍተቶችን በዳሰሳ ጥናት እንዲለዩ በማድረግ ተገቢውን ስልጠና፣ ያሰጣል፣
አተገባበሩን ይከታተላል፤
33. የአፈጻጸም መከታተያ ቅጾች ይቀርጻል፣ ያስተላልፋል፣ ከይገባኛል ነጻ የሆኑ ይዞታዎችን መረጃ
መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፤
34. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ የፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
35. በይዞታ ዓይነትና ብዛት መለየታቸውን፣ የማፈረሻ ግምት የወጣላቸውን እና ያልወጣላቸውን የግል፣
የቀበሌ እና የመንግስት ቤቶች ኮርፖሬሽን ዝርዝር መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፣
36. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ጥናት ከመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመቀናጀት ልማቱ በሚገኝበት ወረዳ የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
37. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን በማያያዝ እንዲተላለፍ
ያደርጋል፤ በራሳቸው ኃይልም እንዲያነሱ ያደርጋል፣
38. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት እና
ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው
ለእያንዳንቸው ንብረቶች የጨረታ መነሻ ዋጋ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
113
39. የቀበሌ ቤት እንዲለካ ያደርጋል፣ የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን እና መተንተኑን፣ ወደ
ኮምፕዩተር መግባቱንና የማፍረሻ ግምት ታትሞ መውጣቱን ያረጋግጣል፣
40. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣ የተረፈ
ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን ያረጋግጣል፤
41. የተሰላው የፍርስራሽ የማስነሻ ዋጋ መነሻ በማድረግ በጨረታ ህግና ስርዓት መሰረት ከጨረታ አሸናፊዎች ጋር
የስራ ውል እንዲገባ በማድረግ በውሉ መሰረት ስራው ሲጠናቀቅ ክፍያ እንዲፈጸምላቸው ያደርጋል፤
42. የፕሮጀክቱን የቦታ ማፅዳትና ክትትል ዳታቤዝ እንዲደራጅ በማድረግ ለዘርፍ ሪፖርት ያቀርባል፤
43. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
44. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም በመለየት
ተግባራዊ ያደርጋል፤
45. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
114
3.6.4. የካሳ ግምትና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት
1. የቡድኑን ዓመታዊ ዕቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት ማረጋገጥ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተሰራውን የካሳና ምትክ ፋይል ይረከባል፣ በመመሪያ የሚጠየቁ መረጃዎችና
ማስረጃዎች በፋይሉ ውስጥ መያያዛቸውን እንዲሁም የልኬት መሳሪያዎችን በመጠቀም የንብረት ግምት ስራውን
ያረጋግጣል፤
3. በካሳና ምትክ ባለሙያ ተሰርቶ የካሳና ምትክ ፋይል በመረከብ ከዓመታዊ የካሳ ቀመር ጥናትና ስታንዳርድ፣
ጸድቀው በሥራ ላይ ከዋሉ መመሪያዎችና ማንዋሎች አንጻር በመፈተሽ ለልዩ ልዩ የካሳና ምትክ ማለትም የቤት
እና ተያያዥ አካል፣ የእርሻ-የግጦሽ መሬት፣ የልማት ተነሺ ካሳ፣ የቋሚ ተክል፣ የዛፍ፣ የልማት ተነሺ ድጋፍ
እና ለማኅበራዊና የስነ-ልቦና ትስስር መቋረጥ የሚከፈል ክፍያ መረጃዎችንና ውሳኔዎችን፣ እንዲሁም
በስታንዳርዱ መሠረት ለምትክ ቤት አስረካቢው ተቋምና ለልማት ተነሺዎች ማሳወቂያ የተዘጋጀውን ዝርዝር
መረጃ ተገቢነት ያረጋግጣል፤
4. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተሰበሰበውን የልዩ ልዩ የካሳ መረጃዎች መሟላታቸውን፣ የቪድዮና በፎቶ ግራፍ
ካሜራ የተቀረጸ ምስል - ቃለ ጉባኤ እና ከነዋሪው ተወካዮች ጋር ስምምነት የተደረሰበት የመግባቢያ ሰነዶች
መያያዛቸውን፣ በቪድዮና በፎቶ ግራፍ ካሜራ የተቀረጹ ምስሎችን ጥራት፣ ሁሉም ይዞታዎች የተሟላ የምስል
መረጃ መሰብሰቡንና ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤
5. በካሳና ምትክ ባለሙያ ተለክተው የካሳ ግምት ለተዘጋጀላቸው ልዩ ልዩ የንብረቶች ባለመብቶች
የሚመለከተው አካልና የነዋሪዎች ተወካዮች በተገኙበት ልኬት መውሰድ፣ የንብረት አቀማመጥን የሚያሳይ
ንድፍ (skech) ያዘጋጃል፣ ትክክለኛነቱን ያረጋግጣል፤
6. በካሳና ምትክ ባለሙያ ለተቆጠሩ ቋሚ ተክሎችና ዛፎች ወስዶ የሚመለከተው አካልና የነዋሪዎች ተወካዮች
በተገኙበት ቆጠራ በማድረግ ትክክለኛነቱን ያረጋግጣል፤
7. በካሳና ምትክ ባለሙያ የምትክ ቦታ እንደሚገባቸው የተወሰነውን የምትክ ቦታ ስፋት ትክክለኛነት
ያረጋግጣል፤
8. በካሳና ምትክ ባለሙያ የምትክ ቤት የተወሰነውን መረጃ ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣
9. ከመስክ የተሰበሰበውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የካሳ ግምት ያወጣል፣
10. እርማት የሚያስፈልጋቸው የካሳና ምትክ ፋይሎች ዝርዝር ሙያዊ አስተያየት ጋር በግብረ መልስ
መስጫ ቅጽ በመሙላት ለካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ ተመላሽ ያደርጋል፤
11. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተረጋጠውን የምትክ ቤት ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ተከራዮች ዝርዝር መረጃ ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣ ዝርዝር መረጃ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ከውሳኔ
ሐሳብ ጋር ለውሳኔ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ምትክ ቤት እንዲሰጣቸው ዝርዝራቸውን እንዲተላለፍ
ያደርጋል፤
115
12. ከተወሰነው የካሳ ግምት ጋር በማነጻጸር ይወስናል፤
13. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት ሙያዊ ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት
በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
14. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
15. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
2 ለጥናት የሚረዱ የንብረት መረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን ለሥራ ያዘጋጃል፣ የልኬትና የቅየሳ
መሳሪያዎችን ያዘጋጃል፣ የ GIS ካርታ ያወጣል፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ
ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ ይጎበኛል፣ ለወረዳ አስተዳደር ተወካዮች የአካባቢውን ወሰን ያሳይል፣
ልዩ ልዩ ሰርተፍኬቶችን ለሥራ ያዘጋጃል፤
3 ለልማት በአካባቢ ልማት ፕላን ጥናት መሠረት ይለያል፣ ለባለመብቶች የተከፈተውን ፋይል ይረከባል፣ ነዋሪዎችን
በይዞታ አይነት ይለያል፤
4 የንብረት ካሳና ምትክ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣
ባለንብረቶቹ በወጣው መርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ንብረታቸውን እንዲያስለኩ ከወረዳው
መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመቀናጀት ያሳውቃል፤
5 የልዩ ልዩ ንብረቶችን (ማለትም የቤት ተያያዥ አካላት የእርሻ መሬት፣ የግጦሽ መሬት፣ የቋሚ ተክል፣
የዛፍ፣ቋሚ የመሬት ማሻሻያ) መረጃ ይሰበስባል፣ ይለካል፣ ይቆጥራል፣ የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech)
ያዘጋጃል፣ ይተነትናል፣ የተተነተነውን መረጃ ትክክለኛነት በማናበብና በማስላት ያረጋግጣል፤
6 የልዩ ግምት ስራ የሚያስፈልጋቸውን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ ያዘጋጃል፣ ለካሳና ምትክ አረጋጋጭ
ባለሙያ ያስተላልፋል፤
7 የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የገባውን መረጃ ትክክለኛነት ያናብባል፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን
የካሳ ግምት አትሞ ያወጣል፣ ዳታ ቤዝ ያደራጃል፤
8 በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት የቦታ ስፋት፣የቤት ዓይነትና የመኝታ
ብዛት፣ የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፍኬት በየስማቸው ያዘጋጃል፣ በፊርማው ያረጋግጣል፣
ለቀጣይ ስራ ለካሳና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ ያስረክባል፤
9 በካሳና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው
የተመለሱ የልዩ ልዩ ንብረቶች የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታ ስፋትና የምትክ ቤት መረጃ ማስተካከያ
ያደርጋል፣ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ ግመቱን ያትማል፣ የቦታ ስፋቱን ያስተካክላል፣ የምትክ ቤት
ዝርዝር መረጃ ማስተካከል፣ ሰርተፍኬት ማዘጋጀትና ቀድሞ የተሰሩትን ሰርተፍኬቶች በማምከን
116
ከባለመብቱ የካሳና ምትክ ፋይል ጋር ማያያዝ፣ በአግባቡ ስለመስተካከሉ እንዲረጋገጥና ቀጣይ ሥራ
እንዲሰራ ለአረጋጋጭ ባለሙያው ያስተላልፋል፤
10 የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት ሥራቸው የተጠናቀቀውንና ዝርዝራቸው ለካሳ ክፍያ፣ ለምትክ
ቦታና ምትክ ቤት መስተንግዶ የተላለፈ ፋይሎችን፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎች መረጃ ለመሬት
ማህደር አስተዳደር ክፍል ያስረክባል፤
11 ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
12 ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
117
10. በካሳ ባለሞያዎች የቀበሌ ቤት ልኬት እና የካሳ ትንተና ስለማይሰራ የቀበሌ ቤቶቹን ይለካል የንብረቱን
አቀማመጥ ንድፍ (skech) ያዘጋጃል፣ ቤቱ የተገነባበትን የግንባታ ቁስ ይተነትናል፣ የተተነተነውን መረጃ
ትክክለኛነት ያናብባል - ያሰላል - ያረጋግጣል፣ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የገባውን መረጃ ትክክለኛነት ያናብባል፣
ማፍረሻ ዋጋ አትሞ ያወጣል፤
11. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት የኪቤአድ እና የግል ቤት የገመተውን የካሳ
ግምት መነሻ በማድረግ፣ ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት በተለካው እና በተለቀመው የግንባታ ቁስ መሰረት፣
የጨረታ መነሻ ዋጋ ያዘጋጃል፤
12. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን ይለያል፣ ዝርዝር መረጃውን ይመዘግባል፣ ያጠናቅራል፣
የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ ያሰላል፣ የማስነሻ ዋጋ ያዘጋጃል፣ የጨረታ አሸናፊዎችን ዝርዝርና
የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ ያደራጃል፣ ለጽ/ቤቱ አቅርቦ ያፀድቃል፤
13. ጨረታ እንዲወጣ ያደርጋል፣ ከአሸናፊው ጋር ውል እንዲፈጸም ያደርጋል፣ የተረፈ ግንባታውን ያስነሳል፤
14. የፕሮጀክቱን የቦታ ማፅዳትና ክትትል ዳታ ቤዝ ያደራጃል፤
15. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ ስሌት
መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤እንዲፈርሱ ለወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት
ያስተላልፋል፤
16. በጨረታ የተሸጠውን እና በመመሪያው የተፈቀደውን ያለ ጨረታ ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው
የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር መሰረት እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር
መረጃ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፤
17. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምትን ተከታትሎ ይረከባል፣ ክፍያ
መፈጸሙን ይከታተላል፣ የመሠረተ ልማት መስመሮቹን የወረዳው የመሬት ልማትና አስተዳደር
ጽ/ቤት ተከታትሎ እንዲያስነሳ ያደርጋል፤
18. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ ክፍያ እንዲፈጸም ያስተላልፋል፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
19. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባታዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
20. በቦታ ማፅዳት ክትትል ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ያስተላልፋል፤
21. ከማንኛውም የይገባኛል ጥያቄ ነጻ መሆኑን በማረጋገጥ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ያስረክባል፤
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
23. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
118
3.6.7. የኦዲቪዥዋል ቴክኒሺያን II
1. የቡድኑን ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የልማት ተነሺዎች ውይይትን ሂደት በፎቶ ግራፍና በቪዲዮ ይቀርፃል፤
3. የልማት ተነሺዎች ውይይትን ሂደት የቪዲዮ እና የፎቶ መረጃዎች አደራጅቶ ይይዛል፤
4. በፎቶ ግራፍና የተነሱና በቪዲዮ የተቀረጹ የልማት ተነሺዎችን ውይይት ወደ ኮምፒውተር መገልበጥና አደራጅቶ ለመሬት
መረጃና ማህደር ቡድን ያስተላልፋል፤
5. የነዋሪ ታዛቢ ኮሚቴዎች በተገኙበት የልማት ተነሺዎችን ንብረትና አጠቃላይ ይዞታ የቪዲዮና ቀረጻና የፎቶ ምስል ይወስዳል፤
6. የፎቶ ግራፍ ምስሎች እንዲታተሙና ከማህደር ጋር እንዲያያዙ በተነሺ በመለየት ለካሳና ምትክ ሰራተኞች ያስተላልፋል፤
7. አጠቃላይ በልኬት ወቅት የተያዙ የፎቶና የቪዲዮ መረጃዎችን በግለሰብና በፕሮጀክት ለይቶ በሲዲ በመገልበጥና
በማደራጀት መረጃና ማህደር ቡድን በሰነድ ያስረክባል፤
8. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያሳውቃል፤
9. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
120
43. ግኝቶችን ማዕከል ያደረገ ግብረ መልስ ለሚመለከተው አካል ይሰጣል፡፡
44. በክፍለ ከተሞች የተለቀሙ ክፍት የሆኑ ቦታዎች በመስክ ተገኝቶ ድጋፍና ክትትል በማድረግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት
በባንክ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡
45. በመሬት ባንክ ገቢ እና ወጪ የሆኑ ቦታዎችን ባላንስ በየጊዜው መሰራቱን ይከታተላል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
46. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገቡ የለሙ እና ያልለሙ ቦታዎችን መረጃ አያያዝ ይከታተላል፣ መስክ በመውረድ ያጣራል፣
አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
47. በሥሩ የሚገኙ ባለሙዎችን ያሉባቸውን የአፈፃፀም ክፍተቶች በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ
ያስደርጋል፡፡
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
49. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ
ያደርጋል፤
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና እራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡
2. በመሬት ባንክ የሚመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ እና ወጪና ገቢ አደራረግ ስራ በዘመናዊ አሰራር ዘዴ
ለማከናወን የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፣
3. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጅ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Mape) ላይ ለመልቀም የሚያስችል የካርታ
ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል፣
4. የካርታ ማውጫውን በመጠቀም የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ያዘጋጃል፣
ለሚመለከተው ያሳውቃል፣
5. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ፣ የተጣሩ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል ወደ መሬት
ባንክ ገቢ ያደርጋል፣
6. በሊዝ አዋጁና መመሪያው መሰረት ከነባር ይዞታዎች ላይ ተቀንሰው ለመንግስት ተመላሽ የሚደረጉ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
7. በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
8. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያገኙ፣ ለአልሚ የተላለፉ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው
የመከኑ ቦታዎች እንዲመክኑ የተወሰነበትን ሰነድ እና የውሳኔ ቃለጉባኤ ያሰባስባል፣መረጃውን ያደራጃል፣
9. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያላገኙ፣ ተጫራቾች ማሟላት የነበረባቸውን ባለማሟላታቸው ውድቅ የተደረጉ፣ አሸናፊ
ያገኙ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው የመከኑ ቦታዎች ተመልሰው ወደ መሬት ባንክ ገቢ
እንዲሆኑ ያደርጋል፣
10. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት ስለመሆናቸው ተጣርተው በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ለሚመለከተው የስራ ክፍል ይልካል፣
121
11. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር የተያዙ፣ አስፈላጊው የካሳና ምትከ ቦታ ተሰጥቷቸው እንዲጸዱ ተደርገው ከሚመለከተው
አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
12. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ የተጠኑ፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርገው እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ እንዲተላለፉ
ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
13. ሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ እንዲውሉ ተዘጋጅተው ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን
መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
14. የአልፕ (LDP) ጥናት በተጠናላቸው አካባቢዎች የሚገኙ ይዞታች ሬጉላራይዝ ተደርገው ከሚመለከተው አካል ሲላኩ
መረጃቸውን በማጣራት በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
15. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት የሆኑና በባንክ ከተመዘገቡ ቦታዎች መካከል ለልማት ሊውሉ የሚገባቸውን በመለየት
የሽንሻኖና የመሬት ዝግጅት ስራ እንዲሰራ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
16. ተዘጋጅተው የሚመጡ ቦታዎች ፕላን ፎርማት ትክክለኛ የሆነ የቦታ አቀማመጥ፣ ስፋት፣ ኮኦርድኔት (Co-
ordinate)ተካቶበት የተላከ ስለመሆኑ ያረጋግጣል፣
17. ተዘጋጅተው ለሚመጡ ቦታዎች የተመደበውን የቦታ አገልግሎት (Land use) እና የህንጻ ከፍታ (Building Height)
ከፕላን ጋር የማይጋጭ /ተቃርኖ የሌለው/ ስለመሆኑ ያጣራል፣
18. የተዘጋጁ ቦታዎች ወሰን ከአዋሳኝ ይዞታ(ዎች) ወሰን እና የመንገድ መረቦች (Road Network) ጋር ድርብርቦሽ
(Overlap) የሌላቸው ስለመሆኑ ያጣራል፣ ችግር በሚኖር ጊዜም እንዲስተካከል ያደርጋል፣
19. የተዘጋጁ ቦታዎች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው እና የወሰን ድንጋይ የተተከለላቸው ስለመሆናቸው እንዲጣራ ያደርጋል፣
የመረካከቢያ ቅጽ ላይ በመፈራራም ስለመረከቡ ያጣራል፣
20. በጨረታ፣ በምትክና በምደባ ተላልፈው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ የተዘጋጁ፣ የሚመለከተው አካል የተረከባቸው ቦታዎችን
የ Spatial & Non Spatial መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
21. በሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃው ላይ የተመላከተው የቦታ ስፋት እኩል መሆኑን ያጣራል፣ የመረጃ መሬት ባንክ መረጃ ቋትን
ወቅታዊ (update) ያደርጋል፣
22. ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ አገልግሎት ተዘጋጅቶ ለሚመጣ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ለተሰራለት ለእያንዳንዱ ቦታ ልዩ
የሆነ መለያ ኮድ (Unique Parcel Code /UPI) ይሰጣል፣
23. ለጨረታ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ከመሬት ባንክ የመረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ላይ ወጭ በማድረግ ጨረታውን
ለሚያወጣው አካል ይልካል፣
24. ለምትክ የተዘጋጁ ቦታዎች የሚመለከተው የስራ ክፍል ዕጣ በማስወጣት እንዲያስተላለፍ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ
ይልካል፣
25. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር ጸድተው የተላኩ ቦታዎች በሚመለከተው የስራ ክፍል በኩል እንዲተላለፉና ለሚፈለገው
አገልግሎት እንዲውሉ ይልካል፣
26. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ ተጠንተው የተላኩ ቦታዎቸ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርጎ እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ
እንዲተላለፉ ለሚመለከተው አካል ይልከል፣
27. ለሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ የሚዉሉ ቦታዎችን ጥያቄ ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣
የተቋሙን አሰራር ጠብቆ ለአገልግሎት እንዲያውላቸው ከመሬት ባንክ ወጭ በማድረግ ይልካል፣
122
28. ለአልሚ የተላለፉ ቦታዎችን ዝርዝር መረጃ ተከታትሎ በመውሰድ የመሬት ባንክ መረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ወቅታዊ
(Update) ያደርጋል፣ ተናባቢ እንዲሆኑ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
29. የመሬት ባንክ ገቢ እና ወጭን በየወቅቱ ያመዛዝናል (Balance)፣ ልዩነት በሚገኝበት ጊዜ አስፈላጊው ማጣሪያ በማድረግ
እንዲመጣጠን ያደርጋል፣
30. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ በመሬት ባንክ የመረጃ ቋት የተመዘገበ፣ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ለአልሚ የተላለፈና
ያልተላለፈ መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና እራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡
2. በመሬት ባንክ የሚመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ እና ወጪና ገቢ አደራረግ ስራ
በዘመናዊ አሰራር ዘዴ ለማከናወን የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፣
3. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ፣ የተጣሩ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ያደራጃል ወደ መሬት ባንክ ገቢ ያደርጋል፣
4. በሊዝ አዋጁና መመሪያው መሰረት ከነባር ይዞታዎች ላይ ተቀንሰው ለመንግስት ተመላሽ የሚደረጉ
ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
5. በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣
ያደራጃል፡፡
6. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያገኙ፣ ለአልሚ የተላለፉ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት
ባለመልማታቸው የመከኑ ቦታዎች እንዲመክኑ የተወሰነበትን ሰነድ እና የውሳኔ ቃለጉባኤ
ያሰባስባል፣መረጃውን ያደራጃል፣
7. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያላገኙ፣ ተጫራቾች ማሟላት የነበረባቸውን ባለማሟላታቸው
ውድቅ የተደረጉ፣ አሸናፊ ያገኙ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው
የመከኑ ቦታዎች ተመልሰው ወደ መሬት ባንክ ገቢ እንዲሆኑ ያደርጋል፣
8. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት ስለመሆናቸው ተጣርተው በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎች ጥበቃ
እንዲደረግላቸው ለሚመለከተው የስራ ክፍል ይልካል፣
9. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር የተያዙ፣ አስፈላጊው የካሳና ምትከ ቦታ ተሰጥቷቸው እንዲጸዱ
ተደርገው ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ
ያወራርሳል፣
10. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ የተጠኑ፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርገው እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ
እንዲተላለፉ ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ
ላይ ያወራርሳል፣
123
11. ሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ እንዲውሉ ተዘጋጅተው ከሚመለከተው
አካል የሚላኩ ቦታዎቸን መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
12. የአልፕ (LDP) ጥናት በተጠናላቸው አካባቢዎች የሚገኙ ይዞታች ሬጉላራይዝ ተደርገው
ከሚመለከተው አካል ሲላኩ መረጃቸውን በማጣራት በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
13. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት የሆኑና በባንክ ከተመዘገቡ ቦታዎች መካከል ለልማት ሊውሉ
የሚገባቸውን በመለየት የሽንሻኖና የመሬት ዝግጅት ስራ እንዲሰራ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
14. ተዘጋጅተው የሚመጡ ቦታዎች ፕላን ፎርማት ትክክለኛ የሆነ የቦታ አቀማመጥ፣ ስፋት፣ ኮኦርድኔት
(Co-ordinate)ተካቶበት የተላከ ስለመሆኑ ያረጋግጣል፣
15. ተዘጋጅተው ለሚመጡ ቦታዎች የተመደበውን የቦታ አገልግሎት (Land use) እና የህንጻ ከፍታ
(Building Height) ከፕላን ጋር የማይጋጭ /ተቃርኖ የሌለው/ ስለመሆኑ ያጣራል፣
16. የተዘጋጁ ቦታዎች ወሰን ከአዋሳኝ ይዞታ(ዎች) ወሰን እና የመንገድ መረቦች (Road Network) ጋር
ድርብርቦሽ (Overlap) የሌላቸው ስለመሆኑ ያጣራል፣ ችግር በሚኖር ጊዜም እንዲስተካከል
ያደርጋል፣
17. የተዘጋጁ ቦታዎች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው እና የወሰን ድንጋይ የተተከለላቸው ስለመሆናቸው
እንዲጣራ ያደርጋል፣ የመረካከቢያ ቅጽ ላይ በመፈራራም ስለመረከቡ ያጣራል፣
18. በጨረታ፣ በምትክና በምደባ ተላልፈው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ የተዘጋጁ፣ የሚመለከተው አካል
የተረከባቸው ቦታዎችን የ Spatial & Non Spatial መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
19. በሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃው ላይ የተመላከተው የቦታ ስፋት እኩል መሆኑን ያጣራል፣ የመረጃ መሬት
ባንክ መረጃ ቋትን ወቅታዊ (update) ያደርጋል፣
20. ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ አገልግሎት ተዘጋጅቶ ለሚመጣ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ለተሰራለት
ለእያንዳንዱ ቦታ ልዩ የሆነ መለያ ኮድ (Unique Parcel Code /UPI) ይሰጣል፣
21. ለጨረታ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ከመሬት ባንክ የመረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ላይ ወጭ
በማድረግ ጨረታውን ለሚያወጣው አካል ይልካል፣
22. ለምትክ የተዘጋጁ ቦታዎች የሚመለከተው የስራ ክፍል ዕጣ በማስወጣት እንዲያስተላለፍ የቦታዎቹን
ዝርዝር መረጃ ይልካል፣
23. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር ጸድተው የተላኩ ቦታዎች በሚመለከተው የስራ ክፍል በኩል
እንዲተላለፉና ለሚፈለገው አገልግሎት እንዲውሉ ይልካል፣
24. የመሬት ባንክ ገቢ እና ወጭን በየወቅቱ ያመዛዝናል (Balance)፣ ልዩነት በሚገኝበት ጊዜ አስፈላጊው
ማጣሪያ በማድረግ እንዲመጣጠን ያደርጋል፣
124
25. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ በመሬት ባንክ የመረጃ ቋት የተመዘገበ፣ ለልማት ሊውል የሚችል፣
ለአልሚ የተላለፈና ያልተላለፈ መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት
ምላሽ ይሰጣል፣
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የመሬት ጥበቃ ስራዎችን መገምገሚያ መስፈርቶችን፤ የአፈጻጸም መከታተያ ቸክ ሊስቶችንና
ፎርማቶችንና የቦታ ርክክብ ማድረጊያ ቅጾችን ይቀርፃል ያሻሽላል፡፡
3. ጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎችን መረጃ አያያዝ በተደራጀ፣ በተቀናጀ፣ ወጥ በሆነ፣ ወቅቱን በጠበቀና
እስታንዳርዱን በጠበቀ የአሰራር ዘዴ ለማከናዎን የሚያስችል የአሰራር ስርአት ይዘረጋል፣
4. ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚመለከተው አካል በመፈራረም የተረከባቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ
የተሞላበትን የርክክብ ሰነድ በየጊዜው ያሰባስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ
በማስሞላት ጥበቃውን ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣
ፋይል ያደርጋል፣
6. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው
አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ባዶ/ከፍት ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
7. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ ከአገልግሎት በታች
የለሙ እና በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩና ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
8. የተሰበሰቡ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች
አቀማመጥ፣ ስፋትና አዋሳኝ ይዞታዎችን የሚያመላክት ለመስክ ስራ የሚያገለግል ጠቋሚ ካርታ
ያዘጋጃል፣መስክ በመውረድ ጅ.ፒ.ኤስና ሌሎች አስፈላጊ የቅየሳ መሰሪያዎችን በመጠቀም
ያረጋግጣል፣
9. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን የተጣሩ ቦታዎች መረጃ ወደ መረጃ ቋት ያስገባል፣ጥበቃ
የሚደረግላቸው ቦታዎች መሰረታዊ ካርታ /Base map/ ላይ ያወራርሳል፣
10. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣
የጥቆማውን ትክክለኛነት መስክ በመውረድ ያጣራል፣
125
11. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ጥበቃ እየተደረገለት ያለ ክፍት/ባዶ
የመንግስት መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣
12. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀትና
አስተዳደር ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችንና የወጡ የህግ ማእቀፎች፣ ማኑዋሎች ፣ የአሰራር
ማሻሻያ ስርዓቶች አተገባበርና አፈጻጸም ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣
13. የመሬት ጥበቃ ሂደትን ለመከታተል የሚያስችል የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በሱፐርቪዥን
ማከናወኛ ቼክ ሊስት መሰረት ሂደቱን ሱፐርቫይዝ ያደርጋል፤ ግበረ-መልስ ይሰጣል፣
14. ክፍት መሆናቸውና ከማንኛውም አይነት የይገባኛል ጥያቄ ነጻ ስለመሆናቸው የተረጋገጡ ቦታዎች
መረጃ ጥበቃ እንዲደረግላቸው በሚመለከተው አካል በየጊዘው እየተሰበሰቡ ስለመሆናቸው
ይከታተላል፣
15. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ በህገወጥ መንገድ
የተያዙና ከአገልግሎት በታች የለሙ ቦታዎችን መረጃ እየተሰበሰበ እና ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆኑ
እየተደረጉ ስለመሆናቸው ይከታተላል፣
16. የሚጠበቁ ቦታዎች ለልማት ሲተላለፉ ጥበቃውን ለሚያከናውነው አካል እንዲታወቅ ስለመደረጉ
ይከታተላል፣
17. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል
ተደርጎ መረጃቸው በጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎች የመረጃ ቋትን ወቅታዊ ስለመደረጉና
በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ይከታተላል፣
18. ጥበቃ እንዲደረግላቸው ለሚለከተው አካል የተረከቡ ቦታዎች ተገቢው ጥበቃና ቁጥጥር
እየተደረገላቸው ስለመሆኑ በየጊዜው ክትትል ያደርጋል፣ መስክ በመውረድ በቦታዎቹ ላይ ህገወጥ
ወረራ ያለመካሄዱ ክትትል እየተደረገ ስለመሆኑ ያጣራል፣
19. የመሬት ጥበቃ ስራ ላይ የሚታዩ የአፈጻጸም ክፍተቶችን ይገመግማል ፣ ክፍተቶች ይለያል፣ ችግሮች
ሲያጋጥሙ እንዲፈቱ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፣ መፈታታቸውን ይከታተላል፣
20. የሚመለከተው አካል ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚላኩ ቦታዎችን የሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃ
የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላትና በመፈራረም በየጊዜው ርክክብ እያደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
21. ጥበቃ በሚደረግላቸው ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት ተደግፎ ጥበቃውን ለሚያከናውነው
አካል አስፈላጊውን የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላት ርክክብ እየተደረገ ስለመሆኑ በየጊዜው
ይከታተላል፣
22. የህገወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር
ቦታው ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
126
23. ጥበቃ ስለሚደረግላቸው ቦታዎች መረጃን ለማሰባሰብ፣ ለመመዝገብና ለማስተዳደር የሚያስችሉ
ሶፍተዌሮች፣ ማኑዋሎች እና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ በተለያየ ደረጃ ላይ
ተመድበው ለሚያገለግሉ የተቋሙ ባለሙያዎች፣ አስፈፃሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ስልጠና
የሚሰጥበትን ዝክረተግባር ያዘጋጃል፣ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣
24. በተዘጋጀው ዝክረ ተግባር መሰረት ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ማስፈጸሚያ
የሚሆን የስልጠና ማኑዋል ያዘጋጃል፤ በሚመለከታቸው አካላት ያስተቻል፣ የተሰጠውን ማስተካከያ
ሀሳብ በማካተት የመጨረሻ ቅርፅ አስይዞ ለሚመለከተው ሃላፊ ያቀርባል፣
25. በስልጠናው የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት በመለየትና ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት ስልጠና ይሰጣል፤
26. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች አጠባበቅ ዙሪያ ለሚሰጡ የድጋፍና
ክትትል ስራዎች የሚረዳ የዝክረተግባርና ቼክሊስት ስነድ ያዘጋጃል፣
27. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል እንዲሁም ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን
በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የመሬት ጥበቃ ስራዎችን መገምገሚያ መስፈርቶችን፤ የአፈጻጸም መከታተያ ቸክ ሊስቶችንና
ፎርማቶችንና የቦታ ርክክብ ማድረጊያ ቅጾችን ይቀርፃል ያሻሽላል፡፡
3. ጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎችን መረጃ አያያዝ በተደራጀ፣ በተቀናጀ፣ ወጥ በሆነ፣ ወቅቱን በጠበቀና
እስታንዳርዱን በጠበቀ የአሰራር ዘዴ ለማከናዎን የሚያስችል የአሰራር ስርአት ይዘረጋል፣
4. ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚመለከተው አካል በመፈራረም የተረከባቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ
የተሞላበትን የርክክብ ሰነድ በየጊዜው ያሰባስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ
በማስሞላት ጥበቃውን ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣
ፋይል ያደርጋል፣
6. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው
አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ባዶ/ከፍት ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
127
7. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ ከአገልግሎት በታች
የለሙ እና በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩና ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
8. የተሰበሰቡ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች
አቀማመጥ፣ ስፋትና አዋሳኝ ይዞታዎችን የሚያመላክት ለመስክ ስራ የሚያገለግል ጠቋሚ ካርታ
ያዘጋጃል፣መስክ በመውረድ ጅ.ፒ.ኤስና ሌሎች አስፈላጊ የቅየሳ መሰሪያዎችን በመጠቀም
ያረጋግጣል፣
9. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን የተጣሩ ቦታዎች መረጃ ወደ መረጃ ቋት ያስገባል፣ ጥበቃ
የሚደረግላቸው ቦታዎች መሰረታዊ ካርታ /Base map/ ላይ ያወራርሳል፣
10. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣
የጥቆማውን ትክክለኛነት መስክ በመውረድ ያጣራል፣
11. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ጥበቃ እየተደረገለት ያለ ክፍት/ባዶ
የመንግስት መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣
12. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀትና
አስተዳደር ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችንና የወጡ የህግ ማእቀፎች፣ ማኑዋሎች ፣ የአሰራር
ማሻሻያ ስርዓቶች አተገባበርና አፈጻጸም ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣
13. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል
ተደርጎ መረጃቸው በጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎች የመረጃ ቋትን ወቅታዊ ስለመደረጉና
በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ይከታተላል፣
14. ጥበቃ እንዲደረግላቸው ለሚለከተው አካል የተረከቡ ቦታዎች ተገቢው ጥበቃና ቁጥጥር
እየተደረገላቸው ስለመሆኑ በየጊዜው ክትትል ያደርጋል፣ መስክ በመውረድ በቦታዎቹ ላይ ህገወጥ
ወረራ ያለመካሄዱ ክትትል እየተደረገ ስለመሆኑ ያጣራል፣
15. የሚመለከተው አካል ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚላኩ ቦታዎችን የሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃ
የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላትና በመፈራረም በየጊዜው ርክክብ እያደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
16. ጥበቃ በሚደረግላቸው ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት ተደግፎ ጥበቃውን ለሚያከናውነው
አካል አስፈላጊውን የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላት ርክክብ እየተደረገ ስለመሆኑ በየጊዜው
ይከታተላል፣
17. የህገወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር
ቦታው ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
18. ጥበቃ ስለሚደረግላቸው ቦታዎች መረጃን ለማሰባሰብ፣ ለመመዝገብና ለማስተዳደር የሚያስችሉ
ሶፍተዌሮች፣ ማኑዋሎች እና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ በተለያየ ደረጃ ላይ
128
ተመድበው ለሚያገለግሉ የተቋሙ ባለሙያዎች፣ አስፈፃሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ስልጠና
የሚሰጥበትን ዝክረተግባር ያዘጋጃል፣ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣
19. በተዘጋጀው ዝክረ ተግባር መሰረት ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ማስፈጸሚያ
የሚሆን የስልጠና ማኑዋል ያዘጋጃል፤ በሚመለከታቸው አካላት ያስተቻል፣ የተሰጠውን ማስተካከያ
ሀሳብ በማካተት የመጨረሻ ቅርፅ አስይዞ ለሚመለከተው ሃላፊ ያቀርባል፣
20. በስልጠናው የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት በመለየትና ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት ስልጠና ይሰጣል፤
21. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች አጠባበቅ ዙሪያ ለሚሰጡ የድጋፍና
ክትትል ስራዎች የሚረዳ የዝክረተግባርና ቼክሊስት ስነድ ያዘጋጃል፣
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል እንዲሁም ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን
በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
129
11. ለልማት እንዲተላለፉ ውሳኔ ያገኙ ቦታዎችን የልኬት መሳሪያዎችን በማስያዝ በመስክ በመገኘት
ከመሬት ዝግጅት ባለሙያዎች ጋር የቦታውን ትክክለኛነትና ስፋት በማረጋገጥ ርክክብ እንዲፈፀም
ያስደርጋል፤
12. አልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ ሊዝ መረጃ በመረከብ
የሊዝ ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያስደርጋል፤
13. በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ መጠቀሚያነት ለልማት የሚተላለፉ ቦታዎችን የወሰን
ችካል በማስቀመጥ የመረካከቢያ ሰነድ በማስፈረም ለአልሚዎች ርክክብ እንዲፈጽሙ ያስደርጋል፤
14. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ
በሊዝ መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቢሮው እንዲላክ ያደርጋል፤
15. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቴክኒካል ቅሬታዎችና ማብራሪያዎች ስለጉዳዩ ከሰነድ፣ ከመሠረታዊ
ካርታ በማጣራት እና በመስክ ተገኝቶ በማረጋገጥ መረጃውን አደራጅቶ የመነሻ የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ምላሽ እንዲሰጥ ለዘርፉ ያቀርባል፤
16. መረጃውን በማደራጀት ለአልሚው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ ከሚመለከተዉ አካል
የተላከለትን መረጃ አደራጅቶ ለሚመለከተዉ አካል በደብዳቤ አዘጋጅቶ ይልካል/ እንዲላክ ያደርጋል፤
17. ወደ ሊዝ ስሪት የሚገባውን ይዞታ መረጃ እና ሰነድ ከይዞታ የስራ ክፍል ወይም ከመሬት ይዞታ ምዝገባ
ኤጀንሲ ተቀብሎ አስፋላጊው ቅድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ ለባለሙያ ይመራል፤
18. የሊዝ መብት ማስተላለፍ ጥያቄ ለሚያቀርቡ አልሚዎች ተገቢውን በማጣራት ወቅታዊ የሊዝ
መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን እንዲያሰላ ያስደርጋል፤
19. ተገቢውን አሰራር ተጠብቆ የሊዝ ውል ስለመዘጋጀቱ እና ክፍያ መከፈሉን አረጋግጦ የተዘጋጀው
የሊዝ ውሉን ያዘጋጀው እና የሊዝ ውል ተቀባይ መፈረማቸውን አረጋግጦ የሊዝ ውል ያፀድቃል፤
20. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የገቢ/የአገልግሎት ለውጥ
ክትትል በውሉ መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ደርጋል፤
21. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ያደርጋል፤
22. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ ያስደርጋል፤
23. ግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለዘርፉ
ፕሮሰስ ካውንስል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል በፅ/ቤቱ ፀድቆ ሲመጣ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ
ለሚመለከተው የስራ ክፍል ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
130
24. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያልጀመረ/ያላጠናቀቀ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ
ሲያቀርብ በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ በባለሙያዎች እንዲጣራ እና በሊዝ ህጉ
በተቀመጠው መሠረት የውሳኔ ሀሳብ እንዲዘጋጅ በማድረግ በክፍለ ከተማው ደረጃ እና በቢሮ ደረጃ
ሊወሰኑ የሚገባቸውን በመለየት ለዘርፍ ለፕሮሰስ ካውንስል/ለመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ለውሳኔ እንዲቀርብ ያደርጋል፤
25. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያስደርጋል፤
26. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለጽ/ቤቱ ያቀርባል፤
27. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲደራጁ በማድረግ ለዘርፉ ያቀርባል፤
28. የተወሰደውን የእርምት እርምጃ በመቀበል ተፈጻሚነቱን በክትትል ያረጋግጣል፤
29. ከነባር ወደ ሊዝ ስሪት በተለያየ አግባብ የገቡ አልሚውን የሊዝ ክፍያቸውን በአግባቡ እየፈፀሙ
ስለመሆናቸው ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ዝርዝራቸውንም ለወረዳ መሬት ልማት
አስተዳደር ጽ/ቤት በማሳወቅ ይከታተላል፤
30. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሳኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ በፕላኑ መሰረት ለተገነባው ንብረት በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ለመፈፀም እና ንብረቱን
ለማስነሳት ቦታው ላይ ላለው ንብረት ስሌት ተሰርቶ እንዲቀርብ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
31. በጊዜያዊ መጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ
ውሉን አቋርጦ ቦታውን ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ያሳውቃል፤
32. በምደባና በጨረታ ለሚተላለፍ ቦታ የቦታ ማጣሪያ መረጃ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
33. አጠቃላይ በክፍለ ከተማው ስር ያሉ በሊዝ አግባብ የተላለፉ እና ከነባር ወደ ሊዝ የተላለፉ
አልሚዎችን ዝርዝር የተላለፈውን ቦታ ውል ቅጂና የቦታውን ፕላን ፎርማት ሶፍትና ሃርድ ኮፒ
መረጃ አደራጅቶ ይይዛል ለሚመለከተው አካል ይልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
34. በጨረታና በምደባ የተሰጠ ቦታ ሆኖ ባንክ በብሎክ አካውን ገቢ ያደረጉ ይለቀቅልን ጥያቄ ላቀረቡ
አልሚዎች የግንባታው እና የሊዝ ውሉ ያለበትን ደረጃ እና ሁኔታ እንዲጣራ ያደርጋል/ያስደርጋል፤
35. የጸደቀውን የሊዝ ውልና ሌሉች ሰነዶችን ለማህደር አስተዳደር ቡድን እንዲላክ ያስደርጋል፤
36. በምደባ/ በጨረታ/የሊዝ ስሪት የነበሩ ሆነው ቦታቸው ለተነሱ የተላለፉ ምትክ ቦታዎች/ ካርታ
እንዲዘጋጅ ያስደርጋል ያፀድቃል፤
131
37. የአልሚውን መረጃ ለማህደር አስተዳደር እንዲላክ ያደርጋል፤
38. በሊዝ አግባብ ለልዩ ልዩ አገልግሎት ቦታ ከተላለፈላቸው አልሚዎች የሊዝ ዓመታዊ እና ውዝፍ ክፍያ
ወቅቱን ጠብቆ እንዲሰበሰብ ክትትል ያስደርጋል አፈፃፀሙን ይቆጣጠራል፤
39. ሊዝ ውዝፍ ያለባቸውን አልሚዎች በየወረዳው እንዲለይ ከወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር
ጽ/ቤት ጋር በመሆን ለክፍያ ጥሪ ያስደርጋል፤
40. በሊዝ ውላቸው መሠረት የሊዝ ክፍያ ለመክፈል ፍቃደኛ ባልሆኑ አልሚዎች ላይ አሰራር እና
መመሪያውን ጠብቆ ተገቢውን መረጃ አጠናክሮ ለፍትህ ጽ/ቤት ክስ እንዲመሰረትበት ይልካል
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
41. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብ፣ የቦታ ርክክብ፣ የሊዝ ክትትል መሰፈርት ስታንዳርድ፣ የአፈጻጸም ፎርማቶች
(ቼክ ሊስቶች) አደራጅቶ ያሰራጫል ድጋፍ ያደርጋል ለሚሰጠው ግብረ-መልስ ምላሽ መሰጠቱን
ያረጋግጣል፤
42. በቡድኑ የሚከናወኑ ሥራዎች አሠራርን ተከትለው በአግባቡ ስለመተግበራቸው ይከታተላል፤
43. መደበኛ እና ውዝፍ የሊዝ ክፍያን ለመሰብሰብ ባለሙያዎችን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
44. በሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን
ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የግንዛቤ መስጫ የውይይት መድረክ ያመቻቻል፤
45. ከውይይት የተገኙ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየትና እንደግባት በመውሰድ ለቀጣይ ሥራ አደራጅቶ
በሚመለከተዉ አካል ውሳኔ እንዲያገኝ ያቀርባል፤
46. ምርጥ ተሞክሮ ሊቀመርባቸው ይገባል ተብለው የቀረቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን ተገቢነት
መርምሮ እንዲቀመሩና እንዲስፋፉ ለሚመለከተው አካል እንዲተላለፍ ይልካል፤
47. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
49. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
132
1. ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የራሱን ዕቅድ በወቅቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
2. በእየለቱ የሚመሩለትን ሥራዎችን ቆጥሮ መረጃ ይይዛል እዲሁም በስታንዳርዱ መሰረት
አገልግሎት ስለመስጠቱ በየዕለቱ ሪፖርት ያደርጋል፤
3. የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ቅሬታ ከተነሳ ማስተካከያ ያደርጋል/ሲጠየቅም በፅሁፍ ምላሽ
ይሰጣል
4. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን ከመሬት ዝግጅት በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በመቀበል ከማንኛውም ይገባኛል
ጥያቄ ነጻ መሆኑን እንዲጣራ ያደርጋል፤ በመስክም በመገኘት ያረጋግጣል፤
5. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በማስታወቂያ መሠረት ተጫራቾችን በመስክ ያስጎበናል፤
6. ለልማት እንዲተላለፉ ውሳኔ ያገኙ ቦታዎችን የልኬት መሳሪያዎችን በማስያዝ በመስክ በመገኘት
ከመሬት ዝግጅት ባለሙያዎች ጋር የቦታውን ትክክለኛነትና ስፋት በማረጋገጥ ርክክብ እንዲፈፀም
ያስደርጋል፤
7. አልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ ሊዝ መረጃ በመረከብ
የሊዝ ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፤
133
3. የከተማ መሬት ሊዝ ስርዓቱን የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ያስተዋውቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ
ይሳተፋል/በጋራ እና በተናጠል ግንዛቤ ያስጨብጣል፤
4. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን ከሊዝ ህጎች እና
ከሌሎች ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፤
5. የሊዝ አዋጅ ከሊዝ ደንብና መመሪያዎች ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፣
6. የሊዝ አዋጅ ደንብና መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር ለቡድኑ
ባለሙዎች የህግ ድጋፍ ይሰጣል፣
7. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ ከሊዝ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ
አስተያየት ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
8. ከሊዝ አዋጁ፣ ደንብና መመሪያ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ
ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
9. የሊዝ ህጎች አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን ከፍትህ ጽ/ቤት ተቀብሎ በሪፖርት ያሳውቃል፣
10. የተለያዩ ሊዝ ውሎችን ከሊዝ አዋጅ፣ደንብና መመሪያ ጋር የተገናዘቡ ስለመሆናቸው አጣርቶ
የማሻሻያ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
11. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
12. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
13. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፡፡
134
4. የሊዝ መብት ማስተላለፍ ጥያቄ ለሚያቀርቡ አልሚዎች የቦታ ደረጃና ተገቢውን በማጣራት ወቅታዊ
የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን ያሰላል ክፍያ ሲፈፀም የሊዝ ውል ያዋውላል፤
5. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ በሊዝ
መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
6. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የአገልግሎት ለውጥ በውሉ
መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ያደርጋል፤
7. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ተገቢውን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
8. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ በፎቶግራፍ በተደገፈ መረጃ አደራጅቶ ለቡድን መሪው
ያቀርባል፤
9. ግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ የውሳኔ ሃሳብ
ያቀርባል ፀድቆ ሲመጣ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው የስራ ክፍል በደብዳቤ ያሳውቃል
አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
10. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሳኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ በፕላኑ መሰረት ለተገነባው ንብረት በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ለመፈፀም እና ንብረቱን
ለማስነሳት ቦታው ላይ ላለው ንብረት ስሌት ተሰርቶ እንዲቀርብ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
11. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያልጀመረ/ያላጠናቀቀ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ
ሲያቀርብ በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ በማጣራት በሊዝ ህጉ በተቀመጠው መሠረት
የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
12. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያደርጋል፤
13. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቴክኒካል ቅሬታዎችና ማብራሪያዎች ስለጉዳዩ ከሰነድ፣ ከመሠረታዊ
ካርታ በማጣራት እና በመስክ ተገኝቶ በማረጋገጥ መረጃውን አደራጅቶ የውሳኔ መነሻ ሃሳብ/ምላሽ
በማዘጋጀት ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
14. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን አደራጅቶና ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
135
15. የተወሰደውን የእርምት እርምጃ በመቀበል አሰራሩን ጠብቆ ተገቢውን እንዲፈፀም አዘጋጅቶ
ያቀርባል፤
136
3.6.17. የሊዝ ውል ባለሙያ I ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤
3. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ በሊዝ
መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
4. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የአገልግሎት ለውጥ በውሉ
መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ያደርጋል፤
5. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ተገቢውን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
6. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ በፎቶግራፍ በተደገፈ መረጃ አደራጅቶ ለቡድን መሪው
ያቀርባል፤
7. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያደርጋል፤
8. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን አደራጅቶና ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
137
3.6.18. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤
138
14. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤ሲፀድቅ ተግባር ላይ ያውላል፣
15. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ለወረዳዎች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፣ ሪፖርት ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
16. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
17. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
139
3.6.19. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ I ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤
1. የቡድኑን ዕቀድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብን መሰፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀበላል አደራጅቶ
ይይዛል፤
3. በጨረታ፣ በምደባና በጊዜዊ ሊዝ ቦታ የተላለፈላቸውን ባለይዞታዎች ዳታ ቤዝ መረጃ እንዲደራጅ
ያደርጋል፣ በየጊዜው ወቅታዊ ያደርጋል፤
4. ለቢሮ የሚላኩ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ያለባቸውን የአልሚዎችን መረጃ በዳታ ቤዝ በቅደም
ተከተል ያደራጃል፤ ለቡድን አስተባባሪ ያቀርባል፤
5. ከሊዝ ክፍያዎች ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ተገቢውን በማጣራት ምላሽ አዘጋጅቶ ለቡድን
አስተባባሪ ያቀርባል፤
6. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤ሲፀድቅ ተግባር ላይ ያውላል፣
7. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ለወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድጋፍና
ክትትል ያደርጋል፣ ሪፖርት ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
8. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል
9. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
2. የአርሶ አደር ይዞታዎች መረጃ በወረዳው አስፈጻሚ አከላትና ከሚመለከታቸው አከላት ጋር በመሆን
ያስተላልፋል
6. የጂ.አይ.ኤስ እና ሲ.አይ.ኤስ የተጠየቁ የመረጃ እርማት መረጃ አጣርቶ ለቢሮው ምላሽ ይሰጣል፣
140
7. የመልሶ ማልማት ስራዎች በሚሰሩበት ወቅት ከወረዳው አስፈጻሚ አካላት እና ከሚመለከታቸው
10. ዓመታዊ እና ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን እና በሊዝ ውላቸው መሰረት ወደ ልማት ያልገቡትን
ይለያል፣ እንዲክፍሉ ያሳውቃል፣ መረጃ ይልካል፣ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣ በወቅቱ የሊዝ
አፈፃፀም ክትትል መረጃ አደራጅቶ ለክፍለ ከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
ሪፖርት ያደርጋል፤
11. በተለያዩ ልማቶች ተነሺ የሆኑና መልሰው የሚቋቋሙትን ተነሺዎች በሚቀመጠው መመሪያ መሰረት
2. ከህገወጥ ተመላሽ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች፣ በጊዜያዊ መጠቀሚያነት የተሰጡ፣ የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን ፕላን
ፎርማት በማስደገፍ ማዘጋጀት በባንክ እንዲመዘገብ ወደ ክፍለ ከተማ ይልካል፤
3. ከህገወጥ ተመላሽ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች፣ በጊዜያዊ መጠቀሚያነት የተሰጡ፣ የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን መረጃ
ይለያል፣ ያደራጃል ቦታዎቹ ወደ መሬት ባንክ ገቢ እንዲደረጉ ያደርጋል፣ ለደንብ ማስከበር እንዲጠበቁ በጋራ ያስተላልፋል፤
4. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ በመሙላት ጥበቃውን
ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ባንክ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች ላይ ታፔላ እንዲተከል በማድረግ ለደንብ ማስከበር ያስረክባል፤
6. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣ የጥቆማውን ትክክለኛነት
መስክ በመውረድ ከክፍለ ከተማ ጋር በመቀናጀት ያጣራል፣ በህግና አሰራር መሰረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/ያስወስዳል፤
141
7. በህገ-ወጥ መንገድ መሬት የወረሩ አካላት ንብረታቸውን እንዲያነሱ ከደንብ ማስከበር ጋር በመቀናጀት የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ
መስጠት፤
8. በተሰጣቸው ማስጠንቀቂያ መሰረት የማያነሱ አካላትን ከደንብ ማስከበር ጋር በመቀናጀት ይለያል፤
9. ከደንብ ማሰከበር ጋር በመሆን ንብረታቸውን ባላነሱ አካላት ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል
10. በህገ-ወጦች ላይ የተወሰደውን እርምጃ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት ያቀርባል፤
11. በሊዝ የተላለፉ እና ክትትል የሚደረግባቸውን ቦታዎች መረጃ ከሊዝ መረጃ አፈፃፀም ክትትል ቡድን ተቀብሎ እና ያደራጃል፤
12. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን የመስክ ክትትል ዕቅድ ያዘጋጃል፤
13. በወረዳ ክልል ውስጥ በሊዝ አግባብ ቦታ የወሰዱ አልሚዎች በውላቸው መሰረት እየገነቡ መሆኑን እና ያጠናቀቁትም በውላቸው
መሰረት አገልግሎት ላይ ያዋሉ መሆኑን የመስክ ምልከታ ያደርጋል፣
14. በመስክ ምልከታው የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸውን እና ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የአገልግሎት
ለውጥ ሳያስፈቅዱ የሚጠቀሙ አልሚዎች መረጃ ለይቶ ያደራጀል፤ ለክፍለ ከተማው ሪፖርት ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
15. በወረዳው ክልል ውስጥ በሊዝ ውላቸው መሰረት የግንባታ ፍቃድ ወስደው ግንባታ በወቅቱ ባልመጀመሩ እና ባላጠናቀቁ እና
ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የሚጠቀሙ አልሚዎች ላይ ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ይሰጣል፣ሪፖርት ያደርጋል
16. የግንባታ መጀመሪያ፣ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸውን እና ግንባታ አጠናቀው ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የሚጠቀሙ
አልሚዎች በመመሪያው መሰረት ውል አስተካክለው እስከሚመጡ ግንባታ እንዳያከናውኑ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ከደንብ
1. የጽ/ቤቱን ዕቅድ መነሻ በማድረግ በወሰን ማስከበርና መሬት ዝግጅት የካሳና ምትክ መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል ዕቅድ
ያዘጋጃል፤
2. ለሥራ የሚያስፈልጉ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ያደራጃል፣ ለካሳ፣ ምትክ ቦታና ቤት ባለመብትነት ማረጋገጫ
ለእያንዳንዱ ባለይዞታና የመንግሥት ቤት ተከራይ የልማት ተነሺዎች የሚጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎችን ከመመሪያው ላይ
ይለያል፣ ያደራጃል፣ ያዘጋጃል፤
3. የካሳ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር በይዞታ ዓይነት በመለየት ያዘጋጃል፣ ባለይዞታዎችና
የመንግሥት ቤት ተከራዮች በመርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ያላቸውን ሕጋዊ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ከሚመለከተው
4. ለመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ አካባቢው ለልማት እንደተከለለ እና በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር
እንዲያሳውቁ በደብዳቤ ይጠይቃል፤
5. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist)፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣
142
6. የካሳና ምትክ ፋይሎች ይረከባል፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት ይለያል፣ ዝርዝር መረጃዎችን ያዘጋጃል፣ የካሳ መረጃ
ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የቀበሌ ቤቶች ዝርዝር ይቀበላል ይለያል፣
8. በተዘጋጀው መርሐ ግብር መሠረት የይዞታ ባለቤትነትና የተከራይነት ማስረጃ ቅጂ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ይሰበስባል፣
ያደራጃል፤
10. ለተሰበሰበው ማስረጃ በነፍስ ወከፍ ፋይል ይከፍታል፣ በይዞታ ዓይነትና አገልግሎት ዓይነት ይለያል፣ ለተሰበሰቡ
ማስረጃዎች የአባሪ ቁጥር ይሰጣል፤
11. ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር እንዲመጣ ይከታተል፣ ይረከባል፣
ከፋይሉ ጋር ያያይዛል፤
12. የተሰበሰበው መረጃ በትክክል መሰብሰቡን ያጣራል፣ የጎደለውን ማስረጃ ባለመብቶች እንዲያሟሉ ያደርጋል፣ አጠራጣሪ
ለሆኑት ማስረጃውን በሰጠው የሚመለከተው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ከዋናው ጋር ያገናዝባል፤
13. ለባለይዞታዎች የምትክ ቦታ/ቤት መምረጫ፣ ለመንግሥት መኖሪያ ቤት ተከራይ ነዋሪዎች የምትክ ቤት መምረጫ ቅጽ
ያስሞላል፤(ከክ/ከተማ ጋር መየት)
14. ለመንግሥት ንግድ ቤት ተከራዮች በአክስዮን ተደራጅተው እንዲመጡ ይነግራል፣ ተደራጅተው ሲመጡ ማስረጃውን
ይቀበላል፣ ይመዘግባል፤
15. የተሟላውንና የተደራጀውን የባለይዞታዎች ማህደር ዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለክፍለ ከተማው ካሳና ምትክ የስራ ክፍል
ያስረክባል፤
16. ካሳና ምትክ የተሰጠባቸውን ቦታዎች ማጽዳታቸውን በመከታተል የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን በመለየት እንዲፈርሱ
ያደርጋል፤
17. ከክፍለ ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቃቋቋምና ሼር ልማት ቡድን ጋር በመሆኑ የተነሺዎች ሶሾ ኢኮኖሚ መረጃ
ይሰበስባል
143
22. የተመዘገቡ ልማት ተነሺዎችን ባለው መመሪያ መሰረት ለወረዳው ልየታ እና ምልመላ ኮሚቴ ቀርቦ እንዲወሰን አደራጅቶ
ያቀርባል
23. በወረዳ ልየታና ምልመላ ኮሚቴ የተመለመሉ ቀጥታ እና ተዘዋዋሪ ፈንድ ተጠቃሚዎች ዝርዝር፣ ቃላ ጉባኤ እና
ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለክፍከ ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋምና ሼር ልማት ቡድን በደብዳቤ ይለካል፤
26. የተለያዩ ክህሎት ሥልጠና የሚፈልጉ ተነሺዎችን ይለያል ለክፍል ከተማ ልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋምና ሼር ልማት
ቡድን ይልካል፤
144
3.7. የስራ ክፍሎችን ችግሮች፣ህጎች ታሳቢዎችን መስበር
ተ.ቁ የስራ ሂደቱ ዋና ዋና የተጻፉና ያልተጻፉ ህጎችና ህጉ ታሳቢ ያደረጋቸው አሮጌ ታሳቢዎችን የሰበሩ ሃቆች አዳዲስ ሀሳቦች
ችግሮች ልማዳዊ አሰራሮች ታሳቢዎች
1 ለከፍተኛ ደረጃ ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር በክፍለ አገልግሎቱን ተደራሽ አድና ቀልጣፋ አገልግሎቱ ለብልሹ አሰራር ለከፍተኛ ደረጃ የግንባታዎች የሊዝ
የግንባታዎች የሊዝ ከተማ ደረጃ በተደራጀው የመሬት ለማድረግ የተጋለጠ በመሆኑ ውል ማሻሻያ ስራ በማዕከል ደረጃ
ውል ማሻሻያ ስራ ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ስር ባለው ለመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስር
ባለው የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ
የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ስራዎች
ዘርፍ ሲወሰን በለማ መሬት
ዘርፍ ስር የሚሰራ የነበረ
ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት
የሚፈፀም ይሆናል፤
145
2 ለአልሚዎች በጨረታ ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር በክፍለ አገልግሎቱን ተደራሽ እና ቀልጣፋ ለአልሚዎች በጨረታ እና በምደባ ለአልሚዎች በጨረታ እና በምደባ
እና በምደባ ለተላለፉ ከተማ ደረጃ በተደራጀው የመሬት ለማድረግ ለተላለፉ ቦታዎች የሊዝ ውል ለተላለፉ ቦታዎች የይዞታ ማረጋገጫ
ቦታዎች የይዞታ ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ስር ባለው ማዋዋል ስራ በማዕከል ደረጃ ካርታ መስጠት ስራ በለማ መሬት
ማረጋገጫ ካርታ የሚሰራ በመሆኑ ስራው ተጅምሮ ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት
የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ስራዎች
መስጠት ስራ እስኪያልቅ በአንድ የስራ ክፍል ስር ባለው የሊዝ አፈፃፀምና ክትትል
ዘርፍ ስር የሚሰራ የነበረ
መጠናቀቅ ስላለበት ቡድን ተሰጥቷል፤
146
ክፍል አራት
2 ኤክስኩዩቲቭ በሴክረተሪ እና አቻ ፣ኦፊስ ማኔጅመነት አቻ፣ሴክረተሪያል ሳይንስ እና አቻ 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል
ቴክኒካል አማካሪ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ/ ፒ.ኤች.ዲ ከተማ ፕላነር እና አቻ፤ 8 ዓመት 0 1 +1
ሲቪል መሃንዲሰ እና አቻ/ የከተማ ምህንድስና እና አቻ/
ሰርቬይንግ/ካዳስተራል ሰርቬይንግ ላንድ አድሚኒስተሬሽን እና
3
አቻ፣አርባን ማኔጅመንት /ማናጅምንት/ ህግ እና አቻ፣ሌጋል ላንድ
አድምኒስተሬሽን እና አቻ ጂ.አይ ኤስ እና አቻ እና 10 ዓመት
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው/ት
147
4 የከተማ ማዕከላት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 10 0 1 +1 ሜሪት+ሹመት
መልሶ ማልማት በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ዓመት
ልማትና ክትትል በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
ዳይሬክቶሬት በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
በሰርቬይንግ እና አቻ
በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
5 ኤክስኩዩቲቭ በሴክረተሪ እና አቻ ፣ኦፊስ ማኔጅመነት አቻ፣ሴክረተሪያል ሳይንስ እና 0 1 +1 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I አቻ ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል
148
ማህበራዊ ኢኮኖሚክስ እና አቻ
አገልግሎቶች ጂኦግራፊ እና አቻ
ጥናት ባለሙያ IV ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና አቻ
ኮሚኒቲ ዲቭሎፕምንተ እና አቻ
በማኔጅመንት እና አቻ
9 የዲዛይን ዝግጅት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 4 2 -2
ባለሙያ IV በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
10 የመልሶ ማልማት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8 ዓመት 0 1 +1 የከተማ ማዕከላት መልሶ የማልማት ስራ
ትግበራ ክትትል በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ በከተማው አስተዳደር በልዩ ትኩረትና በአዲስ
መልኩ እንዲሰራ በማስፈለጉ ምክንያት
ቡድን መሪ በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
የተፈጠረ የስራ መደብ
አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
12 የሽንሻኖ ባለሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ አርክቴክት ፕላነር እና አቻ 6 ዓመት 0 3 +3 የከተማ ማዕከላት መልሶ የማልማት ስራ
IV በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ በከተማው አስተዳደር በልዩ ትኩረትና በአዲስ
መልኩ እንዲሰራ በማስፈለጉ ምክንያት
በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
የተፈጠረ የስራ መደብ
149
13 የከተማ ንድፍ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 0 1 +1
ትግበራ ክትትል
በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
ባለሙያ IV
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ 6 ዓመት 0 1 +1
ኢኮኖሚክሰ እና አቻ
ሶሽዮሎጂ እና አቻ
ጂኦግራፊ እና ኤንቫይሮመንታል ስተዲስ እና አቻ
150
17 የንብረት ግምት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሲቪል መሃንዲሰ እና አቻ፣ 6 ዓመት 2 2 0
ጥናትና ክትትል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንትእና አቻ ፣ ኳንቲቲ ሰርቬይንግ እና አቻ ፣
ባለሙያ IV ካዳስተራል ሰርቬይኘግ እና አቻ፣ የከተማ ምህንድስና እና አቻ
ፕሮፐርቲ ቫሉየሽን እና አቻ
151
22 የመሬት ዝግጅት፣ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 10 1 1 0 ከዚህ በፊት የነበረው ምደባ ሹመት መሆኑ
ባንክና ጥበቃ በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ዓመት ታሳቢ ተደርጎ የተቀመጠውን የትምህርት
ዳይሬክቶሬት በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ዝግጅት መሰረት ባደረገ እንደሚፈፀም
በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ ተወስዷል
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
በሰርቬይንግ እና አቻ
በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
አርክቴክት እና አቻ
23 ኤክስኩዩቲቭ በሴክሬታሪያል ሳይንስ እና ቢሮ አስተዳደር እና አቻ 4 ዓመት 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል
24 የመሬት ዝግጅት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8 ዓመት 1 3 +2 በክፍለ ከተማ የነበሩ 11 ቡድኖች እንዲቀሩ
ቡድን መሪ በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ ስለሆነ ሶስት
በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ተመሳሳይ ቡድን ሆኖ የስራውን ፍሰትና ጫና
በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ ታሳቢ ተደርጎ ተደራጅቷል
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
በሰርቬይንግ እና አቻ
በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
አርክቴክት እና አቻ
152
25 ቀያሽ ቴክኒሺያን ዲግሪ/ ዲፕሎማ ሰርቬንግ እና አቻ ፣ድራፍቲንግ እና አቻ 4 ዓመት 6 9 +3 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 45 የቀያሽ የስራ
III መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 6
ባለሙያዎች በጥቅሉ 18 እንዲደለደሉ ሆኖ
የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል
26 ቀያሽ ቴክኒሺያን ዲግሪ/ ዲፕሎማ ሰርቬንግ እና አቻ ፣ድራፍቲንግ እና አቻ 2 ዓመት 0 9 +9 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 45 የቀያሽ የስራ
II መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 6
ባለሙያዎች በጥቅሉ 18 እንዲደለደሉ ሆኖ
የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል
27 የሽንሻኖ ባለሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በአርባን መኔጅማንት እና አቻ 4 ዓመት 3 6 +3 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 34 የሽንሻኖ የስራ
III በሰርቬይንግ እና አቻ መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
ሲቪል ኢንጅነርንግ እና አቻ ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 4
በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ባለሙያዎች በጥቅሉ 12 እንዲደለደሉ ሆኖ
በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል
አርክቴክት እና አቻ
28 የሽንሻኖ ባለሙያ በአርባን መኔጅማንት እና አቻ 2 ዓመት 0 6 +6
II በሰርቬይንግ እና አቻ
ሲቪል ኢንጅነርንግ እና አቻ
በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
አርክቴክት እና አቻ
153
29 የሽንሻኖ አረጋጋጭ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 4 6 +2 በማዕክል የነበረው ሽንሻኖ አረጋጋጭ ቁጥሩን
IV በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS)እና አቻ በማሳደግ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 2
በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና አቻ ሲስተም ባለሙያዎች በጥቅሉ 6 እንዲደለደሉ ሆኖ
እና አቻ፣ የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ተደራጅቷል
ሲቪል ኢንጅነሪንግ አና አቻ
ኢንፍራስትራክቸር ፕሮቪዥን አና አቻ
በሮድ ኮንስትራክሽን እና አቻ
በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና አቻ
31 የመሬት ዝግጅት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 8 6 -2
አቅርቦት ጥናትና በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
ክትትል ባለሙያ በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
IV በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
በሰርቬይንግ እና አቻ
በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
አርክቴክት እና አቻ
154
32 የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በጅኦግራፊካል 8 ዓመት 1 1 0
ኢንፎርሜሽንሲስተም(GIS) እና አቻ
በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
የመሬት ባንክና በላንድ አድሚንተሬሽን እነ አቻ
ጥበቃ ቡድን መሪ በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
በሲቪል ኢንጅነሪንግ እና አቻ
በሰርቬይንግ እና አቻ
ከተማ ምህንድስና እና አቻ
ሲቪል አርክቴክት እና አቻ
34 የለማ መሬት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 10 1 1 0 ከዚህ በ ፊት የነበረው ምደባ ሹመት መሆኑ
ማስተላለፍና በመሬት አስተዳደር እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ በማኔጅመንት ዓመት ታሳቢ ተደርጎ የተቀመጠውን የትምህርት
ክትትል እና አቻ፣ በከተማ ምህንድስና እና አቻ፣ ጂኦግራፊ እና አቻ፣ በከተማ ዝግጅት መሰረት ባደረገ እንደሚፈፀም
ዳይሬክቶሬት ፕላን እና አቻ ተወስዷል
ዳይሬክተር
35 ኤክስኩቲቭ 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል
155
36 የለማ መሬት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ሰርቨይንግእና 8 ዓመት 1 1 0
ማስተላለፍ ቡድን አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ከተማ ምህንድስና እና አቻ
መሪ
37 የለማ ቦታ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 6 ዓመት 8 8 0
ማስተላለፍ ጂኦግራፊ፣ አካዉንቲንግ እና አቻ፣ማኔጅመንት እና
ባለሙያ IV አቻ፣ኢኮኖሚክስእና አቻ ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ
156
41 የሊዝ ክፍያ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በማኔጅመንት እና አቻ፣ ፣ 4 ዓመት 2 2 0
አሰባሰብና ክትትል አካውንቲንግና እና አቻ፣ ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ፣ ቢዝነስ
ባለሙያ III ማኔጅመንት እና አቻ፣
157
4.2 በቅርንጫፍ ደረጃ ተፈላጊ የሰው ሀብት
ተ.ቁ የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ የስራ በማስፋፊያ ክ/ከ ሰው ሀይል በመሀል ክ/ከ ሰው ሀይል ብዛት ማብራሪያ
መጠሪያ ልምድ ብዛት
158
የካሳ ግምትና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ 2 ዓመት 14 14 0 14 14 0
5 ምትክ ባለሙያ ፕሮፕርቲ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣
II አርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ
ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
159
ዲፕሎማ ህግ እና አቻ ፣ የመሬት ህግ (Land Law) እና 4 ዓመት 1 1 0 1 1 0
አቻ ፣ ሌጋል ላንድ አድሚኒስትሬሽን እና አቻ
የመረጃ ሥራ ዲፕሎማ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ ፣ አርባን 0 ዓመት 0 1 +1 0 1 +1 ነባር ሰራተኛ III የነበረው
9 አመራር ደቭሎፕመንት እና አቻ ማኔጅምነት እና አቻ ፣ ቁጥሩ ተቀንሶ አዳዲስ
ሠራተኛ I ኢኮኖሚክስ እና አቻ ፣ ሶሺዩሎጂ ስታቲስትክስ እና አቻ ባለሙያዎችን በሚጋብዝ
የስራ መደብና ልምድ
የተካተተ በመሆኑ
ዲፕሎማ ጂአይኤስ እና አቻ ፣ ኤልአይኤስ እና አቻ ፣ 0 ዓመት 0 2 +2 0 1 +1
ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ ፣ ሰርቬይንግ፣ ጂኦግራፊ
እና አቻ ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ
160
15 የመሰረተ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኢንፍራስትራክቸር 4 ዓመት 1 0 -1 1 0 -1
ልማት ዝርጋታና ፕሮቪዥን እና አቻ
ግንባታ ቅንጅት በሮድ ኮንስትራክሽን እና አቻ
በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና አቻ
ባለሙያ III
161
20 የመሬት ጥበቃ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቬይንግ እና አቻ 2 ዓመት 0 3 3 0 0 0
ባለሙያ II በድራፍቲንግ እና አቻ
ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ
በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
ሲቪል ምህንድስና እና አቻ
ከተማ ምህንድስና እና አቻ
በከተማ ፕላን እና አቻ ፣
መሬት አስተዳደር እና አቻ
21 የቦታ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ፕላን እና አቻ፣ 8 ዓመት 1 1 0 1 1 0
ማስረከብና ሊዝ ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ከተማ
ክትትል ቡድን ምህንድስና እና አቻ፣ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣አርክቴክት
መሪ እና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ
23 የሊዝ አፈፃፀም ዲግሪ / ማስተርስ በህግ እና አቻ፣ ላንድ ሎ እና አቻ፣ 6 ዓመት 2 2 -1 1 1 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን
የህግ ጉዳዮች ሌጋል ላንድ አድሚኒስትሬሽን እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ባለሙያ IV ልምድ የተተካ በመሆኑ
162
ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና 4 ዓመት 8 6 -2 3 3 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን
አቻ፣ከተማምህንድስና እና አቻ፣ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ዲግሪ/ማስተርስ ልምድ የተካተተ በመሆኑ
163
4.3 በወረዳ በመሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት የሰው ሀብት ፍላጎት
ተ.ቁ የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ የስራ በማስፋፊያ ክ/ከ ወረዳ ሰው በመሀል ክ/ከ ወረዳ ሰው ማብራሪያ
መጠሪያ ልምድ ሀይል ብዛት ሀይል ብዛት
2 ሴክሬታሪ II ዲፕሎማ ወይም 10+3 በሴክሬተርያል ሳይንስ እና 2 ዓመት 1 1 0 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ
አቻ፣ ቢሮ አስተዳደር እና አቻ፣ ኦፊስ ማኔጅምንት እና ልምድ ከዋና ቢሮ
አቻ ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ
ታሳቢ ተወስዷል
3 የካሳ መረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኤምአይኤስ እና አቻ፣ 0 ዓመት 1 0 1 በማነስ 1 0 1 በማነስ
አሰባሰብ እና ቦታ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ሶሺዩሎጂ እና አቻ፣ ስታቲስቲክስ
ማጽዳት እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ
ባለሙያ I የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 0 ዓመት 1 0 1 በማነስ 1 0 1 በማነስ
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣
ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣ ካድስትራል ሰርቬይንግ እና
አቻ
4 የካሳ መረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኤምአይኤስ እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 1 1 0 1 1 ከዚህ በፊት የነበረው
አሰባሰብ እና ቦታ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ሶሺዩሎጂ እና አቻ፣ ስታቲስቲክስ በመብለጥ በመብለጥ የስራ መደብ ዝቅተኛ
እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ በመሆኑና ሰራተኛውን
164
ማጽዳት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 1 1 0 1 1 ሊስብ የሚችል የስራ
ባለሙያ II ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣ በመብለጥ በመብለጥ መደብ ባለመሆኑ
ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣ ካድስትራል ሰርቬይንግ እና ምክንያት አንድ ደረጃ ከፍ
አቻ ብሎ መደራጀት ስላለበት
ከባለመያ I የስራ መደብ
ተጨምሮ በባለሙያ II
የተደራጀ በመሆኑ ነው፡፡
5 የመሬት ጥበቃና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 0 ዓመት 3 1 2 በማነስ 1 0 1 በመማነስ ከዚህ በፊት የነበረው
ሊዝ አፈጻጸም ድራፍቲንግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ የስራ መደብ ዝቅተኛ
ክትትል ባለሙያ ማኔጅመንት እና አቻ በመሬት አስተዳደር እና አቻ በመሆኑና ሰራተኛውን
I አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ በኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ሊስብ የሚችል የስራ
በአካውንቲንግ እና አቻ መደብ ባለመሆኑ
ምክንያት አንድ ደረጃ ከፍ
6 የመሬት ጥበቃና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 2 2 0 1 1 ብሎ መደራጀት ስላለበት
ሊዝ አፈጻጸም ድራፍቲንግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ በመብለጥ በመብለጥ ከባለመያ I የስራ መደብ
ክትትል ባለሙያ ማኔጅመንት እና አቻ በመሬት አስተዳደር እና አቻ ተጨምሮ በባለሙያ II
II አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ በኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ የተደራጀ በመሆኑ ነው፡፡
በአካውንቲንግ እና አቻ
165
ክፍል አምስት
የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ
2.2 ለከተማ ንድፉ /Urban Design/ የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን መለየት፣ 50 2 100
2.3 ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት /ቼክ ሊስት ፤መጠይቅ፣ 50 2 100
ውይይት../
2.4 በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃ መሰብሰብ (በክ/ከተማ 400 2 800
ተሰብስቦ እንዲመጣ ማድረግ)፣
2.5 በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት 4 600 2400
ፈቃድ የወሰዱትን ግለሰቦች መለየት፣
166
2.6 የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና ምልከታውን መተርጎም /interpretation/ 500 2 1000
2.7 ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የማህበራዊና ኢኮኖሚያ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት 400 2 800
3.4 የአርባን ዲዛይን ዝግጅቶች ሊያሟሏቸው የሚገባቸውን መስፈርቶች ያካተተ ዝርዝር 410 1 410
ስታንዳርድ ሰነድ ማዘጋጀት
3.5 የመስክ ምልከታ መረጃ መሰብሰቢያ መሳርያዎችን ማዘጋጀት/ ቼክሊስት/ 36 2 72
3.6 በአካባቢው የመስክ ምልከታ ማካሄድና መረጃ መሰብሰብ /Physical, Spatial and 200 2 400
Environmental data/
3.7 በምልከታ የተሰበሰበውን መረጃ መተንተን እና የመሬት አጠቃቀምና ከባቢያዊ ሁኔታ 48 2 96
ክፍተቶችን መለየት
3.8 ለልማት የተመረጠው አካባቢ በቀጣይ ሊኖረው የሚገባውን ሚና ኅብረተሰቡን 64 2 128
በማሳተፍ መለየት
3.9 ኅብረተሰቡ በልማት ቦታው መልሶ የሚሰፍርበትን፣ የማልማት ፍላጎትና መብት 23 2 46
ያላቸው የሚካተቱበትንና በአካባቢው ልማት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የዲዛይን ስልት
መንደፍ
3.1 ቦታው ኅብረተሰቡን ያካተተና የተነደፈውን ራዕይ /ሚና/ ሊያሳካ የሚችል የቦታ 310 2 620
አደረጃጀት፣ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የህንጻ ሞርፎሎጂ፣ ወዘተ የያዘ ዲዛይን
መስራትና ረቂቅ ዲዛይን ማዘጋጀት
3.11 ረቂቅ ዲዛይኑን ማስገምገም /ኅብረተሰቡን አካቶ/ 12 2 24
3.12 በግምገማው መሰረት ረቂቅ ዲዛይኑን ማጠናቀቅ 28 2 56
3.13 የተጠናቀቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ማጸደቅ 6 2 12
3.14 የጸደቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ሙሉ ሰነድ /ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ 4 2 8
ጥናቶች/ በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለትግበራ ወሰን ለሚያስከብረው ቡድን ማስተላለፍና
መከታተል
4 የከተማ ንድፍ እንደ አስፈላጊነቱ በውጪ አማካሪ ማሰራት
167
4.6 የአርባን ዲዛይን ጥናት እንዲከናወን የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት 100 2 200
168
6.2 የመረጃ ይሰበስባል ፤ 40 2 80
6.3 ፕሮጀክቶቹ ወይም የልማት ስራዎቹ በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት በአግባቡ እየተተገበሩ 20 2 40
መሆናቸውንና ይከታተላል
6.4 ከመልሶ ማልማት ቦታ የሚነሱ ባለይዞታዎች በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ 10 6 60
በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ ጥናት መሰረት ቅድሚያ የማልማት ጥያቄ ተቀብሎ
ያደራጃል፤
6.5 ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ ተደራጅቶ ለአከባቢ ከተማ ንድፍ ሊያስገነባ 54 4 216
የሚያስችል የቦታ ስፋት ለማልማት የሚፈልጉትን መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር
ያቀርባል፣
6.6 በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው 120 2 240
ገንዘብ ልክ በልማት አካባቢ ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ ለውሳኔ
ያቀርባል፤
6.7 የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና 12 2 24
ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት ልማትና አቅርቦት እንዲኖር ይሰራል፤
120 2 240
169
1.2 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 2 48
ወዘተ)
170
4.2 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 2 48
ወዘተ)
5.1 መረጃ ማሰባሰቢያ፤ ተፈላጊ መረጃ ዝረዝር፤ የመረጃ አሰባሰብና ሂደት ውጤት መገምገምያ፤ የመረጃ 16 5 80
አሰባሰብ ውጤት ማሳወቅያ ስታንዳርድና የአፈጻጸምና ፎርማቶች (ቼክ ሊስት) መቅረጽ፣
ለክ/ከተሞች ማስተላለፍ.
5.2 የሚለማውን አካባቢ ጥናት በሀርድና በሶፍት ኮፒ መቀበል፣ መመዝገብና ቁጥር መስጠት 1 160 160
5.5 በቼክሊሰቱ መሰረት ሂደቱን መከታተል፣ ግብረመልስ መሰጠት (በቢሮና በመስክ) 100 52 5200
5.8 ከየፕሮጀክቶቹ 10 በመቶ ናሙና ማህደር መሰብሰቢያ ዘዴና ቸክሊስት ማዘጋጀት፣ 1 160 160
5.9 የናሙና ልኬት ሲካሄድ የነዋሪዎች ተወካዮች እንዲገኙ ጥሪ ማስተላለፍ 2 160 320
5.15 ሲረጋገጥ የጎላ ልዩነት ካለው እርምት እርምጃ እንዲወሰን ለሚመለከተው የበላይ ሃላፊ ማሳወቅ 0.5 160 80
5.16 የጎላ ልዩነት ከሌለው ስራው እንዲቀጥል ለክፍለ ከተማ ማስተላለፍ 0.5 160 80
171
5.17 የአፈጻጸም ክፍተት እየለዩ የሲሰተም ማሻሻያ ለሚያስፈልጋቸው በጥናት ማስተካል፣ የተግባር 24 10 240
ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው ስልጠና ማዘጋጀትና መስጠት
5.19 ለቀበሌ ንግድ ቤትና ለሌሎች የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ፈላጊዎች መረጃ መቀበልና አጸድቆ 1 525 525
ለመሬት ዝግጅት ቦታ እንዲዘጋጅ ማስተላለፍ፣
6.2 የሚጸዳውን አካባቢ በሀርድና በሶፍት ኮፒ በመቀበል የሚፈርሱ ቤቶችን በ GIS እና በመስክ መለየት፣ 3 160 480
መከታተያ ሰነድ ማዘጋጀት ማሰተላለፍ፣
6.3 በቼክሊሰቱ መሰረት የቦታ ማጽዳቱን ስራ ሱፐረቫይዝ ማድረግ፣ ግብረ-መልስ መሰጠት (በቢሮና 8 160 1280
በመስክ)
6.4 በክ/ከተማ ደረጃ ለማፍረስ ከአቅም በላይ የሆኑ በልማት ክልል ውስጥ የሚገኙ ግንባታዎች ካሉ 1 96 96
መረከብና በሚመለከተው የበላይ አካል ማቅረብ
6.5 ጉዳዩን መርምሮ በማእከል ደረጃ የሚጸዱበትን ሁኔታ ማመቻቸት ወይም የእርምት ርምጃ 3 96 288
ማስወሰድ
6.6 ቅድሚያ የማልማት ጥያቄ ያቀረቡ ተነሺዎችን፣ ካሳ የተከፈላቸው፣ ምትክ ቦታና ቤት የተሰጣቸው፣ 1.5 52 78
የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን መረጃ ከክፍለ ከተማ በመረከብ በከተማ ደረጃ ማደራጀት
6.7 የአፈጻጸም ክፍተት እየለዩ የሲሰተም ማሻሻያ ለሚያስፈልጋቸው በጥናት ማስተካል፣ የተግባር 24 10 240
ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው ስልጠና ማዘጋጀትና መስጠት
172
1 አማራጭ የመሬት ሀብት አቅርቦት ማጥናት 13305
ተከተሉን ማዘጋጀት
1.4 የተዘጋጀውን ሰነድ መሬቱ እንዲዘጋጅ ለሚመለከተው መላክና የመሬት ዝግጅት 2 96 192
ሂደትን መከታተል
1.5 የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ 352 2 704
ለመልቀም የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ማዘጋጀት
1.6 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ መለየት 160 1 160
2.3 በፕላን ፎርማቱ መሰረት ከመነሻ ነጥብ ተስቶ ቅየሳ በመስራት አስፈላጊውን 1 264 264
አመላካች ነጥቦችን መልቀም
2.4 በተቀየሰው መሰረት ቅየሳውን መርዳት (ጉድጓድ መቆፈር፣ የቅየሳ መሳሪያ ወደ ቅየሳ 6 264 1584
ቦታ መውሰድ) የወሰን ችካል/ድንጋይ መትከል
2.5 የቅየሳው መሳሪያውን ለቅየሳ ማዘጋጀት 2 2 4
2.6 በቅየሳው ወቅት በስራው ያጋጠሙ ችግሮችን በመለየት እንዲፈታ ለሚመለከተው 1 264 264
አካል ማሳወቅ
2.7 የቅየሳውን ውጤት በቤዝ ማፕ ማደራጀት 1 264 264
173
2.8 የቅየሳውን ውጤት ቅየሳውን ላዘዘው አካል በሶትና በሃርድ ኮፒ ማስረከብ(ለሽንሻኖ 1 264 264
ባለሙያ ወይም አረጋጋጭ ወይም እንዲካለልለት ለጠየቀው ለተቋሙ አካል)
3.1 በምደባ በሊዝ አግባብ የሚተላለፉ (ከጥቃቅንና አነስተኛ ወደ መካከለኛ 0.25 1200 300
ኢንተርፕራይዝ የተሸጋገሩ ባለሀብቶች፣ የኢንዱስትሪና አገራዊ ፋይዳ ያላቸውን)
የቦታ ጥያቄዎችን መቀበል
3.2 ፀድቀው የመጡ የፕሮጀክት ሰነዶችን እንደቅደም ተከተላቸው ማደራጀትና 0.5 200 100
ለአገልግሎት ማስቀመጥ
3.3 በተጠየው የኢንቨስትመንት የቦታው ስፋት መሠረት ቦታ ማዘጋጀት 8 200 1600
3.4 መረጃውን በሃርድና ሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 200 100
3.5 የተደራጀውን መረጃ ለለማ መሬት ማስተላለፍ ቡደን መላክ 0.5 200 100
4 ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ ቦታ ከክፍለ ከተማ ተዘጋጅተው የሚመጡትን ቦታዎች 1069
በማፅደቅ በሃርድ እና በሶፍት ኮፒ ለሚመለከተው የስራ ክፍል ማስተላለፍ
174
7.2 በተደራጀው መረጃ መሠረት ቦታዎቹ ለሚገኙበት ክ/ከተማ ጥያቄውን ማቅረብ 4 22 88
7.3 በተላከው መረጃ መሠረት የወሰን ማስከበር ስራው ስለመፈጸሙ ክትትል ማድረግ 8 22 176
8.1 በአረጋጋጭ የሚሰጥን እርምት ካለ በመቀበል አስተካክሎ በተገቢው ፕላን ፎርማት 0.5 66 33
አስደግፎ በድጋሚ ለአረጋጋጩ ማስተላለፍ
8.2 በቅየሳው መሰረት ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን በፕላን ፎርማት በመስክ በመገኘት 8 264 2112
ማስረከብ
8.3 የቦታውን አቀማመጥና ፕላኑን ማገናዘብ 4 264 1056
8.7 መሰረተ ልማት መዘርጋቱ ሲረጋገጥ የሽንሻኖ ቁጥር በመስጠት በቤዝ ማፕ ማወራረስ 0.5 12 6
(ሁሉም ባለሙያ የሚሰራው ሽንሻኖ ተረጋግጦ በአንድ ቤዝ ማፕ ላይ መደራጀት
ይኖርበታል)
8.8 የተዘጋጀውን የለማ መሬት በፕላን ፎርማት አስደግፎና በሚመለከተው የተቋሙ 8 160 1280
ሃላፊ በኩል ተረጋግተጦ ለመሬት ባንክ ማስተላለፍ
8.9 የተዘጋጀውን የለማ መሬት በፕላን ፎርማት አስደግፎና በሚመለከተው የተቋሙ 8 160 1280
ሃላፊ በኩል ተረጋግተጦ ለመሬት ባንክ ማስተላለፍ
9 ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር የሚያቀናጅ ዕቅድ ማዘጋጀት እና ተግባዊነቱን 5156
መከታተል
9.2 የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማትን ዝርዝር እቅድና የመፈጸሚያ ጊዜ በማቀናጀት 40 40 1600
እንዲያስተካክሉ ለየተቋማቱ መልክ
9.3 ተስተካክሎ የተቀናጀውን እቅድ መቀበልና ለሁሉም ተቋማት ማሳወቅ 0.5 40 20
9.4 በወጣው የተቀናጀ እቅድ መሰረት ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር የመግባቢያ 8 40 320
ረቂቅ ሰነድ ማዘጋጀት
9.5 በተዘጋጀው የመግባቢያ ሰነድ የግንባታ ውል በተቋማቶቹ ሃላፊዎች መሃከል 8 40 320
እንዲፈረም ማስደረግ
9.6 በወጣው የተቀናጀ እቅድ መሰረት መሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት መሰረተ ልማት 40 40 1600
እየዘረጉ መሆኑን በመስክ መከታተል
9.7 የተጠናቀቀ መሰረተ ልማት ለመረከብ የሚያስችል የመረከቢያ ሰነድ ማዘጋጀት 8 40 320
175
የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ
የለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው የስራው ስራው በዓመት የሚወስደው ጊዜ በሰዓት
የሚወስደው ድግግሞሽ
ጊዜ በሰዓት በዓመት
30119
1 ለምደባ የተዘጋጀውን መሬት ከሚመለከተው አካል ጋር በመቀናጀት 13193
ለውሳኔ ማቅረብ
1.1 ተዘጋጅተው የመጡ ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 0.5 600 300
1.5 የውሳኔ ሃሳብ በማዘጋጀት ለቢሮው ፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 4 600 2400
1.6 የማስፋፊያ የቦታ ጥያቄ ከሆነ የሳይት ምልከታ ማድረግ፤ 6 600 3600
የተጠየቀውን ቦታ እና እያመረተ/እየሰራ ያለውን ነገር በምስል
መቅረጽ
1.9 ተወስኖ ሲመጣ ለአልሚዎች ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ 0.5 600 300
በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ ወይም ማሳወቅ
1.1 ከክፍለ ከተማ የሚቀርብ የጊዜያዊ የቦታ ጥያቄ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ 0.5 30 15
አደራጅቶ ሲልክ መቀበል
176
1.13 ለማህበራዊ ተቋማትና ስፖርት ማዝወተሪያነት ያልተያዘ …ወዘተ 0.5 30 15
መሆኑን ማጣራት
2.3 ከፕላን፣ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው 4 150 600
ተናባቢ መሆኑን ማጣራት፣ማረጋገጥ
177
2.7 ለሚወጣው ጨረታ በሚዲያ እንዲገለጽ ማስደረግ 8 150 1200
2.12 የጨረታ ኮሚቴው ያቀረበውን መነሻ የውሳኔ ሀሳብ ሲወሰን 8 150 1200
የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለህትመት እንዲላክ መረጃውን አዘጋጅቶ
ማቅረብ
2.14 ቅድመ ክፍያ ፈጽመው የሊዝ ውል እንዲዋዋሉ ለሊዝ አፈፃፀም 0.5 150 75
ክትትል መላክ
2.15 ለጨረታ ቀርበው በልዩ ልዩ ምክንያት ያልተላለፉ ቦታዎችን ለመሬት 8 150 1200
ባንክና ጥበቃ ቡድን በቤዝ ማፕ እንዲወራረሱ መረጃውን አደራጅቶ
መላክ
2.22 ከፕላን፣ ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው 40 2 80
ተናባቢ መሆኑን ማጣራት፣ ማረጋገጥ
178
2.26 የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት 40 2 80
2.27 ለልዩ ጨረታ ለ 20 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ማከናወን 80 12 960
179
3.8 ቅድመ ክፍያ ፈጽመው የሊዝ ውል እንዲዋዋሉ ለሊዝ አፈፃፀም 0.5 50 25
ክትትል መላክ
3.9 ለግል የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ማስተላለፍ 8 150 1200
180
5.14 የተሰላውን አማካኝ የጨረታ ዋጋ በየቦታ ደረጃው ማስቀመጥ 4 1 4
29745
1 የሊዝ ውል ማዋዋልና ለክ/ከተሞች መላክ 12273
5600
1.1 ውሳኔ ያረፈበትን የአልሚዎች መረጃ ከለማ መሬት ማስተላለፍ ቡደን መቀበል 0.5 200 100
1.3 ባንክ ከፍለው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.5 200 100
181
1.4 ክፍያው ገቢ ሆኖ ሲመጣ የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ማዘጋጀት 8 200 1600
1.7 ደብዳቤ ማዘጋጀትና መላክ፣ የአልሚዎችን ማህደር አደራጅቶ ለሚመለከተው 1 200 200
መላክ
2 በሊዝ የተላለፉ ይዞታዎችን ካርታ እንዲታተም መረጃዎችን በማደራጀት ለክፍለ 4344
ከተማ የቦታ ማስረከብ እና ክትትል ቡድን መላክ
2.1 የተላለፉ ይዞታዎችን መረጃ ማደራጀት 8 264 2112
2.2 የተደራጀውን መረጃ በሀርድና ሶፍት ከፒ ለክፍለ ከተሞች መላክ 8 264 2112
3.2 መረጃውን መመርመር፣ ከፕላን አንጻር ማገናዘብና የቦታውን አገልግሎት ማየት 2 50 100
182
4.5 ህገ ወጥ ግንባታ ላከናወኑ አልሚዎች መነሻ የውሳኔ ሀሳብ ለቢሮ ማዘጋጀት 2 6 12
6.1 በጊዜያዊ ሊዝ ተላልፈው የውል ጊዜያቸው ያለፈቦታዎችን መረጃ መሰብሰብ 176 1 176
183
6.5 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ አደራጅቶ መያዝ 8 1 8
8.3 ክፊያ ፈጽመው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.25 400 100
8.8 የአገልግሎት ለውጥና የፕሮግራም ለውጥ የቅድመ ክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 8 12 132
8.9 በባንክ የገባበትን ስሊፕ መቀበልና የክፍያ ሰነዱን ትክክለኛነት ማረጋገጥ 176 12 2112
184
9 ከሊዝ ገቢ አሰባሰብ ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት 2496
185
መረጃ ማሰባሰቢያ፤ ተፈላጊ መረጃ ዝረዝር፤ የመረጃ አሰባሰብና ሂደት ውጤት
መገምገምያ፤ የመረጃ አሰባሰብ ውጤት ማሳወቅያ ስታንዳርድና የአፈጻጸም ፎርማቶች
1.1 0.2 6 1.2
መቀበል፣
1.6 የሚለማውን አካባቢ በመስክ ምልከታ ማረጋገጥና አስፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ 0.8 17 13.6
186
1.2 መረጃ የሚሰበሰብበትን አካባቢ GIS እና CIS መረጃ ማዘጋጀት 16 17 272
2.2 የተነሺዎችን መረጃ ከ GIS እና CIS ጋር በማገናዘብ ማረጋገጥ 1.5 900 1350
የግል ባለይዞታዎችን ማስረጃ ለማህደር ክፍል ወይም ለመሬት ይዞታና መረጃ ምዝገባ
2.4 1.2 290 348
ኤጀንሲ በመላክ ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ
187
ከወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የቀበሌ የመኖርያ ቤት ባለይዞታዎችን
3.4 0.2 270 54
ማስረጃ ህጋዊነቱን ማረጋገጥ
3.8 የተሰበሰበውን ሰነድ/ማስረጃ መተንተንና የካሳና ምትክ ተገቢነትን መወሰን 0.5 900 450
4 የልማት ተነሺዎችን መረጃ መሰብሰብ፣ በቤዝ ማፕና በዳታ ቤዝ ማደራጀትና ማስተላለፍ 2,078
እንደ የመረጃው አይነትና ባህሪይ (spatial and non spatial data) የተዘጋጀውን መረጃ
4.4 0.25 30 7.5
መሰብሰቢያ ቅጽ መቀበል
እንደ የመረጃው አይነትና ባህሪይ (spatial and non spatial data) በተዘጋጀው የመረጃ
4.6 0.1 900 90
መሰብሰቢያ ቅጽ ላይ መሙላት፣
4.7 የተሰበሰበውን መረጃ በየጊዜው ኢንኮድ ማድረግና በሃርድ ኮፒ ማደራጀትና ማስተላለፍ 0.1 900 90
ማህደሮች ለካሳ ክፍያና ምትክ ሲፈለግ በመረካከቢያ ሰነድ ፈርሞ ከማህደር ክፍል
4.8 0.1 900 90
መውሰድ
188
በስራ ክፍሉ እስካሁን የተሰሩትንና በቀጣይነት ሊመዘገቡ እና በሰነድነት ሊያዙ
4.9 20 10 200
የሚገባቸውን መረጃዎች መለየት፣ ማደራጀትና ማስተላለፍ፣
የካሳ ጥያቄ ማቅረቢያ፤ ተፈላጊ መስፈርትና መረጃ፤ የሂደትና ውጤት መገምገምያ፤ ለካሳ ከፋዩ
1.1 ሂደትና ለተጠቃሚ ማሳወቅያ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች መቀበልና ለስራ 0.54 5 5
ማዘጋጀት
1.4 የሚለማውን አካባቢ በመስክ ምልከታ ማረጋገጥና አስፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ 8.6 17 15
1.7 በባለሙያ ደረጃ መወሰን ያልተቻለን የካሳ ጉዳይ ለአረጋጋጭ ማሳወቅ/ማስተላለፍ 0.22 67 67
1.8 የመስክ ልኬት ለቀማ የሚከናወንበትን ቀን ለተነሺዎች ማሳወቅ 0.17 900 850
1.9 የመስክ ልኬት በሚከናወንበት ወቅት የነዋሪ ታዛቢ ኮሚቴዎች እንዲገኙ ጥሪ ማስተላለፍ 0.27 17 15
1.12 በመስክ በመገኘት የግንባታ ቁስ መለየት፣ የቤትና የአጥሩን ንድፍ መስራት እና ልኬት ማከናወን 4.3 515 500
1.13 በመስክ በመገኘት የማሳና ግጦሽ መሬት ልኬት ማከናወን 4.3 500 0
1.14 በመስክ በመገኘት ያልተሰበሰበ የሰብልና የጥብቅ ሳር ልኬት ማከናወን 2.7 100 0
1.15 በመስክ በመገኘት የቋሚ ተክል ልኬትና /ክልሉን በ GPS መለካት/ ቆጠራ ማከናወን 1.25 500 250
189
1.17 በመስክ በመገኘት ያልተሰበሰበ የአትክልት ልኬት ማከናወን 1 500 850
1.21 ፋይሉን ከአረጋጋጭ መረከብና በልኬቱ መሰረት በአውቶካድ የቤቱን ዲዛይን መስራት 5.6 900 850
1.23 የተሰራው ዲዛይንና ትንተና እንዲረጋገጥ ለአረጋጋጭ መስጠት 0.22 900 850
1.25 ኢንኮድ የተደረገውን ትንተና ማተምና አስፈላጊ ቅጾችን ሞልቶ ለአረጋጋጭ ማስተላለፍ 1.08 900 850
1.29 የካሳ ተከፋዮችን ዝርዝር ክፍያ እንዲፈጸም ለፋይናንስ እና ለመልሶ መቋቋም ማስተላለፍ 0.54 900 850
1.33 ለቀበሌ የመኖሪያ ቤት ተነሺዎች የምትክ ቤት መደልደልና ማስተላለፍ 0.27 150 450
የምትክ ቤት ለተሰጣቸው ተነሺዎች የማኅበራዊ ትስስር መቋረጥና የዕቃ ማጓጓዣ የካሳ ክፍያ
1.34 0.27 150 450
መስራት
1.36 የመንግስት የንግድ ቤት ተነሺዎችን የምትክ ቦታ ውሳኔ መወሰንና ለአረጋጋጭ ማስተላለፍ 0.54 20 50
1.38 ያረጋገጣቸውን የካሳና ምትክ መረጃዎች በዝርዝርና በቤዝ ማፕ ማደራጀት 0.2 900 850
190
የካሳ ማረጋገጫ፤ ተፈላጊ መስፈርትና መረጃ፤ የሂደትና ውጤት መገምገምያ፤ ለካሳ ከፋዩ
2.1 16 5 850
ሂደትና ለተጠቃሚ ማሳወቅያ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች መቀበልና ማደራጀት
አጠራጣሪ በሆኑ ወይም በተመረጡ ቦታዎች የመስክ ልኬት በሚከናወንበት ወቅት በስፍራው
2.3 2 100 0
በመገኘት የሚለካውን ንብረት አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም አስፈላጊውን መረጃ መያዝ፣
2.5 ማህደሩ ውስጥ ልዩ ልዩ ማስረጃዎች በተገቢው ሁኔታ መደራጀታቸውን ማረጋገጥ፣ 0.3 900 50
2.7 የማሳና ግጦሽ መሬት ልኬት ትክክል መሆኑን ማረጋገጥ 0.5 800 50
2.9 የዛፍ ልኬት በዓይነት እና በመጠን ቆጠራ ትክክል ስለመሆኑ ማረጋገጥ፣ 1 350 850
2.1 የቋሚ ተክል ልኬትና /ክልሉን በ GPS መለካት/ ቆጠራው ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ 1 500 850
2.12 ያልተሰበሰበ አትክልት መኖሩንና ልኬቱ ትክክለኛ መሆኑን ማረጋገጥ ማረጋገጥ፣ 1 500
850
2.14 በልኬቱ መሰረት ረቂቅ ንድፉ በአውቶካድ የቤቱ ዲዛይን መስራቱን ማረጋገጥ፣ 0.16 900 850
2.15 በልኬትና በዲዛይኑ መሰረት የካሳ ትንተና ስራው በትክክል መሰረቱን ማረጋገጥ፣ 2 900 60
ኢንኮድ የተደረገውን እና የታተመውን የካሳ ተመን ውጤት፣ ሌሎች ለስራው አስፈላጊ ቅጾችን
2.17 0.1 900 450
ተሞልተው መቅረባቸውን በማረጋገጥ እንዲጸድቅ ለስራ ሂደት መሪው ማስተላለፍ፣
2.18 የጸደቀውን የካሳ ክፍያ ክፍያውን ለሚፈጽመው አካል ማስተላለፍ 0.1 900 50
የምትክ ቤት ለተሰጣቸው ተነሺዎች የማኅበራዊ ትስስር መቋረጥና የዕቃ ማጓጓዣ የካሳ ክፍያ
2.21 0.3 150 15
ማረጋገጥ
191
2.22 የመንግስት የንግድ ቤት ተነሺዎችን የምትክ ቦታ ውሳኔ ማረጋገጥ 0.5 20 20
2.24 ያረጋገጣቸውን የካሳና ምትክ መረጃዎች በዝርዝርና በቤዝ ማፕ ማደራጀት 0.2 900 850
የአፈጻጸምን ክፍተት እየለዩ ጥናት የሲስተም መሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ማስተላለፍ፤
2.3 2 2 4
በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ከማእከል መጠየቅ
1.3 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ መለየት 3 4 12
192
1.9 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 8 48 384
5 በባንክ የተመዘገበን ባዶ ቦታ በፕላን ፎርማት ለወረዳ መሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት 121
እና ለክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ማስተላለፍ
5.1 እንዲጠበቁ ቦታዎቹን በመስክ ርክክብ ማስደረግ 1 1 1
5.4 ለወዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት እና ለክ/ከተማው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት መላክ 8 12 96
193
6.1 በፕላን ፎርማት የተዘጋጁትን በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 1 12 12
6.2 በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን በፕላን ፎርማት እንዲመዘገቡ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና 1 12 12
መረጃ ኤጀንሲ መላክ
6.3 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን እንዲመዘገቡ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ 16 12 192
ባለሙያዎች በመስክ ማስለካት
6.4 በፕላን ፎርማት የተዘጋጁትን በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 4 12 35
1.2 ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በፕላኑ መሠረት መሆኑን ከመዋቅራዊ ፕላን ጋር ማመሳከር 2 50 100
1.3 ውሳኔ አግኝተውና የሊዝ ውል ፈጽመው የሚመጡ አልሚዎችን እንደቅደም ተከተላቸው 4 50 200
ማደራጀት
1.4 የተጓደሉ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ማሳወቅና መቀበል 8 50 400
194
1.5 መረጃ የተሟላላቸውን አልሚዎች በመስክ በመገኘት የወሰን ችካል መትከል 16 50 800
2.1 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ማዘጋጀትና በሚመለከተው 8 2 16
ማጸደቅ
2.2 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ማዘጋጀትና በሚመለከተው 16 4 64
ማጸደቅ
2.3 የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ 3 4 12
ለመልቀም የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ማዘጋጀት
2.4 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 8 48 384
4.1 የሊዝ ውል የሚፈፀምበትን ይዞታ መረጃ እና ሰነድ ከይዞታ አስተዳደር ጽ/ቤት ወይም ከመሬት 4 400 1600
ይዞታ ምዝገባ ኤጀንሲ መቀበል
4.2 የውል ጊዜውን፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ስለመኖሩ ማጣራትና ማስከፈል 4 400 1600
4.3 በጨረታና በምደባ የተሰጠ ቦታ ከሆነ የግንባታውን ሁኔታ ማጣራት 4 400 1600
4.4 ጽ/ቤቱ ወቅታዊ የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን ያሰላል 0.5 125 62.5
195
4.11 የሊዝ ውል ማዘጋጀት 0.33 125 41.25
6.5 ውዝፍ ዕዳ ካለበት እንዲከፍል ማዘዣ መስጠትና ማስከፈል 0.5 150 75 0.5
6.6 የመስክ ምልከታ ማድረግ እና የግንባታውን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት ማቅረብ 2 100 200 5
7.1 በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ ከሊዝ ማህደር ቡድን መቀበል 0.16 900 144 0.16
7.2 አልሚዎች የሊዝ ክፍያ በመክፈያ ጊዜያቸው መሰረት መረጃ ማደራጀት 0.5 900 450 0.5
7.3 የሊዝ ክፍያ በወቅቱ እንዲከፍሉ ጥሪ ማስተላለፍ 0.25 900 225 0.25
7.4 በወቅቱ ያልከፈሉ ባለይዞታዎችን መረጃ ለይቶ ማደራጀት 0.5 900 450 0.5
7.5 በውላቸው መሰረት ክፍያ ያልከፈሉትን መለየት 0.16 190 30.4 0.16
7.6 በውላቸው መሰረት ያልከፈሉበትን ምክንያትና ማስረጃ እንዲያቀርቡ ጥሪ ማስተላለፍ 1 190 190 1
196
7.8 በሚቀርበው ማስረጃ እና በመመሪያው መሰረት የውሳኔ ሃሳብ ማደራጀት 2 190 380 2
8.1 በጊዜያዊ ሊዝ ተላልፈው የውል ጊዜያቸው ያለፈ ቦታዎችን መለየት 8 400 3200 0.16
8.4 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 400 200 0.5
8.5 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክ ቡድን ማስተላለፍ 0.5 400 200 0.5
9.1 ቦታ የተላለፈለትን አልሚ መረጃ ከለማ መሬት ማስተላለፍ በሀርድና ሶፍት ኮፒ መቀበል 2 100 200 2
10.1 የሊዝ ይዞታዎቹን የውል ጊዜ እና የክፍያ ሁኔታ በሰነድ ማጣራት 0.16 75 12 0.16
10.4 በውላቸው መሰረት ግዴታቸውን ያልተወጡ አልሚዎችን መለየት 0.5 75 37.5 0.5
10.11 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.33 70 23.1 0.33
197
10.12 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክ ቡድን ማስተላለፍ 0.5 70 35 0.5
198
5.3. በወረዳ በቅ/ጽ/ቤት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና በማስፋፊያ ክፍለ ከተማ ለአንድ ወረዳ
ዝርዝር ስራዎች በመሀል ክፍለ ከተማ ለአንድ ወረዳ
199
2.5
በተዘጋጀ ቅፅ ለመልሶ ማቋቋም መረጃ መሰብሰብ እና
ማደራጀት
3
ከሌሎች አካላት ጋር በመቀናጀት ቦታ ማጽዳት
3.1 4 17 68 4 15 60
ካሳ ለተከፈለበት ንብረት ለማስነሳት ከሚመለከተው አካል
ጋር በመሆን ጨረታ እንዲወጣ ማድረግ፣
3.2 2 900 1800 2 850 1700
በጨረታ ያሸነፈው ወይም ካሳ ያልተከፈለበት ንብረት
ከሆነ የልማት ተነሺው ንብረቱን እንዲያነሳ ጥሪ ማድረግ፣
3.3 2 17 34 2 15 30
የቦታ ማጽዳቱን በመከታተል የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን
በመለየት እንዲፈርሱ ማድረግ፣
3.4 የሚፈርሱ ይዞታዎችን ንብረቶች መነሳታቸውን 2 17 34 2 15 30
መከታተል ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ማረጋገጥ
3.5 የልማት ተነሺዎች መልሶ መቋቋም ድጋፍ መስጠት ላይ 2 17 34 2 15 60
ድጋፍ የሚሹ ተነሺዎችን መለየት፤ መረጃውን ማደራጀት
4 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መጠበቅ/ማስጠበቅ 4,432 1,818
4.1 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መለየት 40 12 480 40 4 160
4.2 መረጃዎችን ማደረጀት 8 12 96 8 4 32
4.3 የሚያስፈልገውን የመለያ ሰሌዳ መጠን ማወቅ 1 12 12 1 4 4
4.4 በጀት ማስያዝ 8 1 8 8 1 8
4.5 የመለያ ሰሌዳ ግዥ ጥያቄ ማቅረብ 8 2 16 8 2 16
4.6 የግዥ ጥያቄው ተቀባይነት ሲያገኝ ግዥው እንዲፈጸም ማድረግ 8 2 16 8 2 16
4.7 የመለያ ሌዳው ላይ የቦታው ልዩ መለያ እንዲፃፍ ማስደረግ 40 2 80 40 2 82
200
ዝርዝር መረጃ አደራጅቶ መላክ
201