You are on page 1of 202

የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ

የመዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት

ጥቅምት
/2016 ዓ.ም

አዲስ አበባ

0
የጥናቱ አስተባባሪዎች

1. አቶ ተስፋዬ ጫኔ

2. አቶ በየነ ላምቢሶ

3. አቶ ተስፋዬ ቦጋለ

4. ወ/ት እየሩሳሌም ሉሌ

የአደረጃጀት ጥናት ቡድን አባላት

1. አቶ ደረጀ ላቀው

2. አቶ አብዱልቃድር ከድር

3. አቶ ተስፋዬ ለማ

4. አቶ ግርማ ሀብቴ

5. አቶ ሺግዛ ማዘንጊያ

6. ዶ/ር ጌታቸው ጥበቡ

7. አቶ መኩሪያ ለማ

8. አቶ ሀይሉ ባልቻ

9. አቶ ደረጀ ታደሰ

1
ማውጫ
ርዕስ ገፅ

ክፍል አንድ.....................................................................................................................................................6

1. መግቢያ.................................................................................................................................................6

1.1. የጥናቱ አጠቃላይ ዳራ (Back Ground of the Study)..........................................................................7

1.1.1. ከአደረጃጀት እና ከመዋቅር አንፃር..............................................................................................7

1.1.2. ከአሰራር (ከህግ፣ ከስልጣንና ኃላፊነት) አንፃር...............................................................................8

1.1.3. ከሰው ሀይል ስምሪት አንጻር......................................................................................................9

1.1.4. ከቴክኖሎጂ አንፃር.................................................................................................................11

1.1.5. ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር....................................................................................................12

1.1.6. የጥናቱ መነሻ ሃሳብ (Statement of the Problem)...................................................................13

1.1.7. የጥናቱ ዓላማ........................................................................................................................15

1.1.8. የጥናቱ ወሰን.........................................................................................................................15

1.1.9. የጥናቱ አስፈላጊነት...............................................................................................................15

1.1.10. የጥናቱ ዘዴ...........................................................................................................................16

1.1.11. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት......................................................................................................16

ክፍል ሁለት..................................................................................................................................................18

2. የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገር ተሞክሮ.......................................................................................................18

2.1. የሀገር ውስጥ ተሞክሮ....................................................................................................................18

2.2. የውጭ ሀገር ተሞክሮ.....................................................................................................................24

2.3. የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች..........................................................................................................26

ክፍል ሶስት...................................................................................................................................................27

3. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ተቋማዊ መዋቅር...................................................................................27

3.1. የቢሮው ተልዕኮ፣ራዕይ እና እሴት.....................................................................................................27

3.1.1. የተቋሙ ተልዕኮ.....................................................................................................................27

3.1.2. የተቋሙ ራዕይ......................................................................................................................27

3.1.3. የተቋሙ እሴቶች...................................................................................................................27

3.1.5. የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ ተግባርና ኃላፊነት...............................................................41

2
3.1.6. የዘርፉ ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት.................................................................32

3.1.7. ዋና ዋና አገልግሎቶችን /ተግባራትን / ማደራጀት/regrouping/..................................................33

3.2. የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች.............................................................................................................34

3.2.1. የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች፤..................................................34

3.2.2. የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች................................................................................................34

3.2.3. ግልጽና ቀላል አደረጃጀት........................................................................................................35

3.2.4. ግልጽ የእዝ ሰንሰለት..............................................................................................................35

3.2.5. በቂ የቁጥጥር አድማስ............................................................................................................35

3.2.6. አጭር የተቋም አወቃቀር........................................................................................................36

3.2.7. የሥራ ድግግሞሽ ማስወገድና ቅንጅታዊ አሰራር........................................................................36

3.2.8. የዘርፉ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ...............................................................................38

3.2.9. በቅርንጫፍ ደረጃ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ................................................................39

3.2.10. የወረዳ ቅርንጫፍ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ...............................................................40

3.3. የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት......................................................41

3.3.1. የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት..............................................45

3.3.2. የመልሶ ማልማት ጥናት ቡድን መሪ..........................................................................................49

3.3.3. የስፓሻል ፕላን ባለሙያ IV......................................................................................................52

3.3.4. የኢኮኖሚና ማህበራዊ አገልግሎቶች ጥናት ባለሙያ IV...............................................................56

3.3.5. የዲዛይን ዝግጅት ባለሙያ IV..................................................................................................57

3.3.6. የመልሶ ማልማት ትግበራ ክትትል ቡድን...................................................................................59

3.3.7. ቀያሽ ቴክኒሻን lV..................................................................................................................62

3.3.8. የሽንሻኖ ባለሙያ IV..............................................................................................................63

3.3.9. የከተማ ንድፍ ትግበራ ክትትል ባለሙያ IV.................................................................................64

3.3.10. . የልማት ፋይናንስ ጥናት እና ክትትል ባለሙያ IV......................................................................66

3.3.11. የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት......................................................66

3.3.12. የንብረት ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት....................................................68

3.3.13. የእርሻ ተክል ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት...............................................70

3.3.14. የካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት....................................................................73

3.3.15. የቦታ ማጽዳት ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት.................................................................75

3
3.3.16. የወሰን ማስከበር የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት......................................................77

3.4. የመሬት ዝግጅትና ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት.........................................80

3.4.1. የመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት....................................................................82

3.4.2. የመሬት ባንክና ጥበቃ ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት........................................................84

3.4.3. የመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት....................................85

3.4.4. የሽንሻኖ አረጋጋጭ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት......................................................................87

3.4.5. የሽንሻኖ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት.....................................................................................88

3.4.6. የሽንሻኖ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት......................................................................................89

3.4.7. የቀያሽ ቴክኒሻን III ተግባርና ኃላፊነት.......................................................................................90

3.4.8. የቀያሽ ቴክኒሻን II ተግባርና ኃላፊነት........................................................................................91

3.4.9. የመሬት ዝግጅትና አቅርቦት ክትትል ጥናት ባለሙያ IV ተግበርና ኃላፊነት......................................92

3.4.10. የመሰረተ ልማት ዝርጋታ እና ግንባታ ቅንጅት ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት..................................93

3.5. የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት....................................................94

3.5.1. የለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት..............................................................96

3.5.2. የለማ ቦታ ማስተላለፍ ባለሙያ IV.........................................................................................100

3.5.3. የሊዝ አፈጻጸምና ክትትል ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት...........................................................103

3.5.4. የሊዝ ቦታ ልማት ክትትል ስራ አመራር ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት.........................................108

3.5.5. የሊዝ ቦታ ልማት ክትትል ቴክኒክ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት.................................................110

3.5.6. የሊዝ አፈፃፀም የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት.....................................................113

3.5.7. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ III..............................................................................116

3.5.8. የሒሳብ ሠራተኛ III ተግባርና ኃላፊነት...................................................................................118

3.5.9. ዋና ገንዘብ ያዥ III ተግባርና ኃላፊነት.....................................................................................119

በቅርንጫፍ ደረጃ....................................................................................................................................120

3.6. የወሰን ማስከበር መሬት ባንክና ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት.......................................133

3.6.1. የመልሶ ማልማት ቡድን አስተባባሪ ተግባርና ኃላፊነት...............................................................134

3.6.2. የመረጃ ስራ አመራር ሰራተኛ III ተግባርና ኃላፊነት..................................................................137

3.6.3. የወሰን ማስከበር ቡድን አስተባባሪ ተግባርና ኃላፊነት................................................................139

3.6.4. የካሳ ግምትና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት....................................................143

3.6.5. የካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት....................................................................144

4
3.6.6. የቦታ ማጽዳት ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት............................................................................145

3.6.7. የኦዲቪዥዋል ቴክኒሺያን II..................................................................................................148

3.6.8. የመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት..................................................................148

3.6.9. የመሬት ባንክ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት.............................................................................151

3.6.10. . የመሬት ባንክ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት............................................................................154

3.6.11. የመሬት ጥበቃ ክትትል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት................................................................157

3.6.12. የመሬት ጥበቃ ክትትል ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት.................................................................160

3.6.13. የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ተግባርና ኃላፊነት..........................................................162

3.6.14. የቦታ ርክክብ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት.............................................................................167

3.6.15. የሊዝ አፈፃፀም የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV...............................................................................168

3.6.16. የሊዝ ውል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት................................................................................169

3.6.17. የሊዝ ውል ባለሙያ I ተግባርና ኃላፊነት..................................................................................172

3.6.18. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል III ባለሙያ ተግባርና ኃላፊነት....................................................173

3.6.19. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል I ባለሙያ ተግባርና ኃላፊነት......................................................175

3.6. የወረዳ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት......................................................175

3.6.20. የመሬት ጥበቃና ሊዝ አፈጻጸም ክትትል ባለሙያ II..................................................................177

3.6.21. የካሳ መረጃ አሰባሰብ እና ቦታ ማጽዳት ባለሙያ II....................................................................178

3.7. የስራ ክፍሎችን ችግሮች፣ህጎች ታሳቢዎችን መስበር............................................................................181

ክፍል አራት................................................................................................................................................183

4. የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ የሰው ሀብት ፍላጎት.........................................................................183

4.1 ማዕከል ደረጃ የሰው ሀብት ፍላጎት.......................................................................................................183

4.3 በወረዳ በመሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት የሰው ሀብት ፍላጎት........................................................200

ክፍል አምስት.............................................................................................................................................202

5. በዳይሬክቶሬቶች የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ.......................202

5.1, በወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ. 206

በመሬት ዝግጅት፣ባንክና ትበቃ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ........209

5.2. በዳይሬክቶሬቶች የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ....................222

5.3. በወረዳ በቅ/ጽ/ቤት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ.................235

5
ክፍል አንድ

1. መግቢያ

የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ለማሳካት ጉልህ
ሚና ከሚጫወቱ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሆኖ የተደራጀ ተቋም ነው፡፡ ቢሮው የአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 74/2014 የተሰጠውን
ተግባርና ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጣ አስፈላጊው ማሻሻያ ተደርጎለት ለከተማው ማህበረሰብ በርካታ
አገልግሎቶችን እየሰጠ ይገኛል፡፡

በዚህ መሰረት የከተማውን ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ሊያረጋግጡ የሚያስችሉ የመሬት ዝግጅት፣ የወሰን
ማስከበር፣ የመልሶ ማልማትና ተነሺዎችን መልሶ ማቋቋም፣ መሬት የማስተላለፍ፣ በህግ ለተፈቀደላቸው
ባለይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የመስጠት እና የይዞታ አገልግሎት ስራዎች እያከናወነ ይገኛል፡፡
ስለሆነም ውስን የሆነውን የመሬት ሀብት በፍትሃዊነት፣ በግልጽኝነት እና ተጠያቂነት ባለው አሰራር
አገልግሎት መስጠት የሚጠበቅ ሲሆን ይህ ካልሆነ የመሬት ሀብት በቀላሉ ለብልሹ አሰራር እና ለህገወጦች
በመጋለጡ ማስተካከያ ካልተደረገ ከፍተኛ ቀውስ ሊያስከትል ይችላል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ዘርፍ አገልግሎቶችን ለማሻሻል በ 2004 ዓ.ም በተካሄደው የአደረጃጀት
ጥናት የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ በስሩ 7 የመሬት ነክ ተቋማትን ይዞ በማዕከልና በክፍለ ከተማ ደረጃ
ራሱን ችሎ በማዋቀር ጥናቱን በመተግበር በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ በአንጻራዊነት ለውጥ ለማምጣት
ተሞክሯል፡፡ እንደገና በ 2010 ዓ.ም እንደ ሀገርና ከተማ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ ቀደም ሲል በተደረጉት
የአደረጃጀት ጥናቶች በአግባቡ ያልታዩ፣ በጊዜ ሂደት መሻሻል የሚገባቸው፣ ከህዝብና ከመንግስት ፍላጎት
አንጻር መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮች እንዳሉ በመታመኑ በ 2011 ዓ.ም ለሶስተኛ ጊዜ መሰረታዊ የሥራ ሂደት
ማሻሻያ ጥናት ተደርጓል፡፡ በጥናቱም መሰረት በ 2011 ዓ.ም ቢሮው በ 3 የመሬት ነክ ተቋማት የተዋቀረ ሲሆን
በማዕከልና በክፍለ ከተማ ሲሰሩ የነበሩ በጥናት የተለዩ ሥራዎች ወደ ክፍለ ከተማ እና ወደ ወረዳ እንዲወርዱ
በመደረጉ አገልግሎቶች ለተጠቃሚዎች ተደራሽ እንዲሆን አድርጓል፡፡

ለአራተኛ ጊዜ በአገልግሎት አሰጣጥ እና የልማት ሥራዎች ያሉት ክፍቶተች ለመፍታት በ 2014 ዓ.ም
የመሰረታዊ ስራ ሂደት ጥናት ማሻሻያ ተግባራዊ ተደርጎ ወደ ስራ የተገባ ቢሆንም አሁን የተቋሙን አገልግሎት
አሰጣጥ ችግሮችን ከመሰረቱ ለመፍታት አልተቻለም፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ የሀገራዊና ከተማ አቀፋዊ የልማት ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ፣ ውስን
የሆነውን መሬት በአግባቡ ስራ ላይ በማዋል የከተማዋን ማይከሮ-ኢኮኖሚክ ችግሮችን በመፍታት ሂደት ያሉ

6
ክፍተቶች፣ አገልግሎት አሰጣጡ ስር የሰደደ ሙስናና የጥቅም ትስሰር መኖሩ፣ ከፍተኛ የተገልጋይ ቅሬታ
በማሳደሩ፣ የመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ በቴክኖሎጂ ያልዘመነ የመረጃ አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ፣
አሰራር/አዋጅ፣ ደንቦች፣መመሪያዎች እና ማኑዋሎች እና ሰርኩላሮች/ ወቅታዊ ያለመሆን፣ ዝቅተኛ
የተጠያቂነት ሂደት፣ ደካማ ክትትልና ድጋፍ ሥርዓት እና ቅንጅታዊ አሰራር ላይ ክፍተት መኖሩ ተለይቷል፡፡

ስለሆነም በተቋሙ የሚሰጡትን አገልግሎቶች ይበልጥ ውጤታማ፣ ቀልጣፋ እና ከተማችን ሌሎች ዓለማቀፍ
ከተሞች ከደረሱበት የዕድገት ደረጃ ጋር ተወዳዳሪ እንድትሆን ለማድረግ፣ የሌብነትና ብልሹ አሰራርን ወሳኝ
በሆነ ሁኔታ ለመቀነስ፣ የነዋሪዎቻችንን የአገልግሎት እርካታ ከፍ ለማድረግ እና ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት
በመስጠት በከተማችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን እንዳግባብነቱ ምላሽ ለመስጠት
እንዲያስችል በከተማ ደረጃ ቅድሚያ ተሰጥቶ ሪፎርም እንዲደረግ ከተመረጡ ተቋማት አንዱ በመሆኑ ይህ
የመዋቅር አደረጃጀት ጥናት ተዘጋጅቷል፡፡

1.1. የጥናቱ አጠቃላይ ዳራ (Back Ground of the Study)

1.1.1. ከአደረጃጀት እና ከመዋቅር አንፃር


በአስፈፃሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ 74/2014 መሰረት በማድረግ በተለያዩ ጊዜያት አጠቃላይ
የአደረጃጀት ለውጥ ጥናት በማድረግ በዘርፉ ይታዩ የነበሩ የአደረጃጀት ችግሮችን ለመፍታት ጥረቶች
ተደርግዋል።

ቢሮው በ 2014 ዓ.ም መልሶ ከተደራጀ በኋላ ቀድሞ ይስተዋሉ የነበሩ የተግባር እና ኃላፊነት
ድግግሞሽ እንዲሁም ከስራ ፍሰት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮች በተወሰነ ደረጃ የተቀረፉ ሲሆን ይህም
በአንፃራዊነት ተቋሙ ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊና ተደራሽ አገልግሎት ሊሰጥ በሚችል መልኩ እንዲደራጅ
አስችሎታል፡፡ ሆኖም ከስራ ፍሰት፣ ተመሳሳይ ስራዎች በተበታታነ መልኩ በተለያዩ ዳይሬክቶሬቶች
መደራጀታቸው (ለምሳሌ መልካም አስተዳደርና ቅሬታ አፈታት ስራዎች) አንዳንድ ስራዎች
ከአደረጃጀት ችግር የተነሳ ተግባራዊ ለማድረግ አለመቻሉ (የመሀል ከተማ ክ/ከተሞች የልማት
ተነሺዎች መልሶ የማቋቋም ስራ)፣ በክ/ከተማ ደረጃ ያለው የአስተዳደርና ፋይናንስ የስራ ክፍል
ከመሬት በማውጣት በስራ አሰኪያጅ ፑል ስር እንዲደራጅ በመደረጉ የሰው ሀይል ስምሪትና
አስተዳደር እንዲሁም የፋይናንስ አስተዳደር ስራዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩ፣ አንዳንድ የስራ
ክፍሎች ቡድን እንዲኖራቸው ተደርጎ መደራጀት ሲገባው በዳይሬክቶሬት ደረጃ ብቻ መደራጀቱ
ለምሳሌ የህግና ቴክኒክ ዳይሬክቶሬት ከፍተኛ የስራ ጫና መፍጠሩ፣ የአሰራር ጥራት ኦዲት
ዳይሬክቶሬት ተጠሪነት ለዘርፉ መደረጉ በተቋሙ የሚፈጸመውን የሌብነትና ብልሹ አሰራር
በሚፈለገው ልክ ተጠያቂነትን ከማረጋገጥ አንጻር ክፍተቶች መኖራቸው ተለይቷል፡፡

7
ስለሆነም ዘርፉ ተለዋዋጭ ከሆነው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች በመነሳት የአደረጃጀት ማሻሻያ ማድረግ
የሚገባ ይሆናል፡፡

1.1.2. ከአሰራር (ከህግ፣ ከስልጣንና ኃላፊነት) አንፃር


ከሕግ፣ ሥልጣን እና ኃላፊነት አንፃር ቢሮው የከተማ አስተዳደሩን አስፈፃሚ አካላት እንደገና ለመወሰን በወጣ
አዋጅ ቁጥር 74/2014 የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት መነሻ በማድረግ በየደረጃው የሚገኙ የስራ ክፍሎችን
በየጊዜው ያላቸውን አደረጃጀትና አሰራር በማሻሻል እና የመፈፀምና የማስፈፀም አቅምን በመገንባት
አገልግሎት አሰጣጡን በተወሰነ ደረጃ የማዘመን እንዲሁም በየደረጃው ያለው የሰው ኃይል አቅም የሚያሳድጉ
የተለያዩ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡ በዚህ ሂደት በአሰራር እና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተወሰኑ
ለውጦችን ለማምጣት ጥረት ተደርጓል፡፡

ይሁንና አሁንም በትኩረት እና በበጀት እጥረት ምክንያት ወደ ሙሉ ትግባራ ያልዋሉ ኃላፊነቶች መኖራቸው
(የመሀል ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ስራ)፣ የሥራዎች ተመጋጋቢነት ክፍተቶች አሁንም
የሚታዩ ስለመሆኑ ቢሮው ባደረጋቸው ጥናቶች እና የክትትልና ድጋፍ ሥራዎች ለማወቅ ተችሏል። ስለሆነም
የሚታዩ የተግባርና ኃላፊነት ችግሮች ላይ ማስተካከያ ማድረግ ተገቢ ይሆናል።

ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ የራሱ የሆነ የአሰራር መመሪያዎች ማንዋሎች
እንዲኖረው በማድረግ የተደራጀ ነው። እነዚህ የአሰራር ስርዓቶች የህብረተሰቡን አዳጊ ፍላጎት ተከትሎ
በየጊዜው ወቅታዊ እየተደረጉ የሚሄዱ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ በዚህም አገልግሎት እየተሰጠባቸው የሚገኙት
የሊዝ አዋጅ 721/2004፣ የሊዝ ደንብ 49/2004፣ አገልግሎት የሚሰጥባቸው 12 መመሪያዎች ከተደረጉት
የአደረጃጀት ለውጦች ጋር የተናበቡ ባለመሆኑ በውሳኔ አሰጣጥ፣ በስራ ቅብብሎሽ በአጠቃላይ በአገልግሎት
አሰጣጡ ላይ ችግሮች በማጋጠሙ መፍትሄ መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡

እነዚህ ነባር መመሪያዎች በተበታተነ መልኩ የተዘጋጁ በመሆኑ በየደረጃው አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ
ባለሙያዎች እንደዚሁም ስራውን በበላይነት የሚያስተባብሩ አመራሮች በግልጽ የማይታወቁ ከመሆኑም ባለፈ
በመመሪያዎች ላይ የሚስተዋሉ የተናባቢነት፣ የግልጸኝት፣ የአሰራር ችግሮችን በሚገባ ተገንዝቦ በየጊዜው
ወቅታዊ የሚደረጉ ባለመሆኑ በየደረጃው የሚሰጡ አገልግሎቶች የህብረተሰቡን ፍላጎት ያማከሉ እንዳይሆኑና
የቅሬታ ምንጮች ሆነዋል፡፡

በአፈጻጸም ሂደት በመመሪያዎች ላይ ሲያጋጥሙ የነበሩ ችግሮች በማብራሪያና ሰርኩላር ለመፍታት ጥረት
የተደረገ ቢሆንም የእነዚህ ሰርኩላሮችና ደብዳቤዎች መብዛትና አልፎ አልፎ እርስ በእርሱ የሚጋጩ ስለሆኑ
ለችግሮቹ እልባት መስጠት አስፈላጊ ይሆናል፡፡ ስለሆነም ውጤታማ አገልግሎት አሰጣጥን ለማምጣት እና

8
የህብረተሰቡን እርካታ ለማረጋገጥ በሚያስችል መልኩ አዋጁን፣ ደንቡንና መመሪያዎችን ማሻሻል ተገቢ
ይሆናል።

1.1.3. ከሰው ሀይል ስምሪት አንጻር


ሀ) ከሰው ኃይል ቁጥር እና ሙያዊ ስብጥር አኳያ

በ 2014 ዓ.ም በተደረገው የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከከተማ እስከ ወረዳ በጥናቱ የተፈቀደው የሰው ኃይል
ብዛት 3,568 ቢሆንም የተመደበው ሰው ኃይል በመቶኛ ሲታይ በማዕከል 76 ከመቶ፣ በክ/ከተማ 86 ከመቶ እና በወረዳ
43 ከመቶ በአጠቃላይ 72.3 ከመቶ የስራ መደብ የተሟላ ሲሆን የወረዳ ሰው ኃይል ሰፊ ክፍተት እንዳለው ያሳያል፡፡
በዘርፍ ደረጃ ያለው ሁኔታ የመሬት መረጃና አገልግሎት ማሻሻያ የተፈቀደው የሰው ኃይል ቁጥር 847 ሲሆን
የተመደበው የሰው ኃይል ግን 525 (62 በመቶ) ብቻ በመሆኑ በተለይ የቴክኒክ (ሰርቬየር፣ ጂአይኤስ ፣ ስፓሻል ባለሙያ)
እና ህግ ባለሙያዎች ክፍተት ያለበት በመሆኑ ስራዎችን በሚገባ ለማከወን ዕንቅፋት ሆኗል፡፡

በክ/ከተማ ደረጃ የአሰራር ጥራት ኦዲት ቡድን ያለው የሰው ሀይል አለመሟላት በተለይ በኮልፌ ቀራንዮ (25 በመቶ)፣ የካ
እና ቦሌ (50 በመቶ)፣ እና ለሚ ኩራ (12 በመቶ) ብቻ በሰው ሀይል የተሸፈነ መሆኑን ይህም የኦዲት ስራውን በአግባቡ
ለመስራትና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል ማነቆ መሆኑ፣ በህግና ቴክኒክ ጉዳዮች ክትትል በኩል የጎላ ችግር የሚስተዋለው
በክ/ከተሞች ሲሆን በተለይ ለሚ ኩራና ልደታ ክ/ከተሞች ባለሙያ ያልመደበ ሲሆን በቦሌ (44 በመቶ)፣ ኮልፌ (33
በመቶ)፣ አዲስ ከተማ (50 በመቶ) ከተፈቀዱት የስራ መደቦች በሰው ኃይል የተሸፈነ በመሆኑ ስራዎችን በሚገባው ፍጥነት
ለመፈጸም እንቅፋት ሆኗል፡፡ በአጠቃላይ በ 2001 ዓ.ም ከተደረገው የመሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ጀምሮ የተደራጀው
የሰው ኃይል ከነበረው ቆይታ አኳያ አዳዲስ ሀሳቦችና ዕውቀትን የማመንጨት ጉድለት ያለበት በመሆኑ ይህንን ሊለውጥ
የሚችል አዳዲስ የሰው ሀይል የሚገባበትን ሁኔታ ማመቻቸት የግድ ይላል፡፡ ስለሆነም ተቋሙ የከተማውን ራዕይ
ለማሳካት ከፍተኛ ሚና ያለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለማሳካት በየደረጃው የሚመደበው ባለሙያ
ብቃት ያለው እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ከማድረግ አንፃር የተቃኘ እንዲሆን ማድረግ ይገባል፡፡

ለ) ከአመለካከት እና ከሥነ-ምግባር አንጻር

በዘርፉ በየደረጃው ባሉት አመራሮችና ፈጻሚዎች ዘንድ የጠባቂነት፣ የተነሳሽነትና የቁርጠኝነት እንዲሁም የዝግጁነት
መጓዳል ችግሮች ጎላ ብለው መታየታቸው፣ በአብዘኛው በዘርፉ ያለው አመራርና ባለሙያ የተቋሙን ራዕይ የጋራ አድርጎ
በባለቤትነት መንፈስ ከመስራት ይልቅ በአቋራጭ ከብሮ ከተቋሙ ለመውጣት በማሰብ የሚንቀሳቀስ መሆኑ፣ ወደ ዘርፉ
በየጊዜው የሚቀላቀሉ አመራር እና ባለሙያዎች ከሙያቸው እና ከስነምግባራቸው ይልቅ በእጅ መንሻ የሚመደቡበት ሁኔታ
መኖሩ፣ በየደረጃው ያለው አመራር እና ባለሙያ የአገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ባለመሆኑ ተገልጋዩ እምነት እያጣበት፤
ለእንግልትና እጅ መንሻ እየተጋለጠ መምጣቱ፤ የእላፊ ተጠቃሚነት አስተሳሰብና አመለካከት ጥቂት በማይባሉ አመራሮችና
ባለሙያዎች እየተስተዋለ መምጣቱ፤ ተገልጋዩን የሚያጉላሉ ባለሙያዎችን ታግሎ ለማስተካከል ያለመፈለግና የቸልተኝነት
አስተሳሰብ መኖሩ፤ ከፍ/ቤት ለሚቀርቡ ልዩ ልዩ ትዕዛዞች የተዛባ ምላሽ መስጠት፣ ያልተገባ ውሳኔ ሲሰጥ ችሎት ቀርቦ
ከማስረዳት ይልቅ ሆን ብሎ በመቅረት የመንግስትን ጥቅም በሚጎዳ መልኩ እንዲፈጸም ማድረግ፣ ተገልጋዮች ለሚያቀርቡት

9
ቅሬታ ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ ከመስጠት ይቅል ባልተገባ መንገድ እንዲመላለሱ በማድረግ እላፊ ጥቅም መፈለግ፣ ለህገወጥ
የመሬት ዝርፊያ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ሲባል መብት ያልተፈጠረለትን ባዶ መሬት ልክ መብት እንደተፈጠረለት
በማስመሰል በመሰረታዊ ካርታ ማወራረስ፡፡ ካሳ የተከፈለበት፣ ምትክ ቦታ ወይም ቤት የተሰጠበት ማህደር እንዲጠፋ
ማድረግ፣ ፎርጅድ ማህደር በማደራጀት የመንግስትና የህዝብ ሀብት ያለአግባብ እንዲመዘበር ማደረግ፣ መደበኛ የይዞታ
አገልግሎቶች ያለ እጅ መንሻ የማይሰጥ መሆኑ እና ከፍተኛ የህዝብ ቅሬታ ያለበት አገልግሎት መሆኑ በአጠቃላይ በዘርፉ
የሚሰጡት አገልግሎቶች ህብረተሰቡን የሚያማርር በመሆኑ በዝርዝር ተለይቷል፡፡

ሐ) ከዕውቀትና ክህሎት አንጻር

አመራሩና ባለሙያው ከሚሰራው ስራ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ እና የአፈጻጸም


ማኑዋሎችን አንብቦ በመረዳት ከመፈጸም አኳያ ችግር ያለ መሆኑ፣ በየደረጃው ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ወቅታዊና የማያዳግም
ምላሽ የመስጠት ችግሮች የአቅም (የዕውቀትና ክህሎት ) ክፍተቱ መኖሩ ፣ በየደረጃው ያለው ባለሙያ የተሰጠውን ስራ
በተቀመጠው ጊዜ፣ አሰራር እና ጥራት በአግባቡ ሰርቶ ከማጠናቀቅ አኳያ ሰፊ የክህሎት ችግር ያለበት መሆኑ፣ የመሬትና
መሬት ነክ ስፓሻል መረጃዎችን የጂአይ ኤስ ቴክኖሎጅ ተጠቅሞ መረጃዎችን ማደራጀት ላይ ከፍተኛ የዕውቀትና የክህሎት
ከፍተት መኖሩ፣ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋምና የሼር ልማት ሥራ ላይ ባለሙያውና አመራሩ ያለው ልምድና ዕውቀት
አናሳ መሆኑ ተለይቷል፡፡

በአጠቃላይ በየደረጃው ያለው የሰው ሀይል ሁኔታ ከሙያ ስብጥርና ብዛት፣ ከአመለካከትና ስነ-ምግባር፣ ከዕውቀትና
ክህሎት አኳያ ክፍተት እንዳለበት በተደረገው ጥናት ለማረጋገጥ የተቻለ በመሆኑ ይህንን ችግር ሊየሻሽል በሚያስችል ሁኔታ
ስር ነቀል ሪፎርም ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡

1.1.4. ከቴክኖሎጂ አንፃር


በቢሮው የሚሰጡ አገልግሎቶች እና የመረጃ አያያዝ ስርዓታችንን በቴክኖሎጂ በመደገፍ
ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው ወይም ተደራሽ በሆነ አገልግሎት መስጫ ተቋማት በመገኘት
የሚገለገሉበትን እንዲሁም በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ልውውጦችን ተግባራዊ በማድረግ
ጊዜ፣ ጉልበት እና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት መስጠት የግድ የሚልበት ዘመን ላይ
እንገኛለን፡፡

ይሁንና የዘርፉን የመፈፀም አቅም በቴክኖሎጂ ከመገንባት አንፃር በርካታ ክፍተቶች


መኖራቸው ታይቷል፡፡ ይህም መረጃ (ማህደር፣ካርታ፣ቋሚ መዝገብ፣ ሰፓሻል መረጃዎችንና
የመሳሰሉትን) በአንድ ቋት ለመያዝና ለማስተዳደር የሚያስችሉ የቱክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች
የተዘረጉ ቢሆንም ሲስተሞች አለመልማት፣ የተቋሙን የመረጃ ልውውጥ በሚያሳልጥ መልኩ
ከውስጥና ከውጭ ባለድርሻ አካላት ጋር በቴክኖሎጂ ማስተሳሰር የሚችሉ መሰረተ ልማቶች
አለመዘርጋትና ሲስተሞች አለመልማት፣ መሰረታዊ ካርታ አጠቃቀም ከአንድ ቋት (server
based) አለመሆን እና በጂ.አይ.አስ ቴክኖሎጂ አለመደገፍ፣ አገልግሎት አሰጣጡን ለማሳለጥ

10
ቀደም ሲል የተጀመሩ የ’Tenure’ ሲስተም ልማት ተጠናቆ ወደ ስራ መግባት አለመቻሉ
የሚጠቀሱ ዋና ዋና ክፍተቶች ናቸው፡፡

ከዚህ አኳያ ለዘርፉ ከተሰጠው ተልዕኮ እና አገልግሎት መካከል በቴክኖሎጂ መደገፍ ያለባቸው
አገልግሎቶችና ተግባራት፣ በምን አይነት ቴክኖሎጂ መደገፍ እንዳለባቸው በተገቢው ታይቶ፣ የተጀመሩ
የቴክኖሎጂ ልማቶች በተሟላ መንገድ አጠናቆ ስራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ፣ አሁን በሥራ ላይ ያለውን
ቴክኖሎጂ ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር በማቀናጀት አገልግሎት አሰጣጡንና አሰራሩን ማዘመን ወቅቱ
የሚጠይቀው ጉዳይ ነው። በሌላም በኩል የዘርፉ አጠቃላይ አሰራር ግልጽ፣ ተጠያቂነት የሰፈነበት፣ ቀልጣፋ እና
ውጤታማ እንዲሆኑ እንዲሁም ብቃት ያለው የሰው ሃይል መመደብና ማፍራትን የሚጠይቅ እንደሆነ መረዳት
ተችሏል። ስለሆነም ከላይ የተጠቀሱ ጉዳዮችን ታሳቢ በማድረግ በዚህ ሪፎርም ለተለዩ ችግሮች በልዩ ትኩረት
በመስራት ለውጥ ማምጣት ይጠበቅብናል።

1.1.5. ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር


ለረጅም ጊዜ መፍትሄ ያለገኘዉ የአርሶ አደርና የአርሶ አደር ልጆች የመኖሪያ ቤትና የግብርና መጠቀሚያ
የይዞታ መረጋገጫ የምስክር ወረቀት መስተንግዶ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ፣ ለኃይማኖት ተቋማት
እንዲሁም ለተለያዩ አልሚዎች ቦታ ተዘጋጅቶ በከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ እንዲወሰንላቸዉ መደረጉ፣
ከመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የጎላ ችግር
በተስተዋለባቸዉ ፈጸሚዎች በልዩ ሁኔታ ከተቋሙ እንዲወጡ መደረጉ በጥንካሬ ከተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው፡፡

ከፍ ብሎ የተገለጹት በጎ ጅምር ስራዎች ቢኖሩም የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸዉ የሊዝ አልሚዎች


የሊዝ ዉል ማሻሻያ ጥያቄ በተሟላ ሁኔታ ዉሳኔ እንዲያገኝ አለመደረጉ፣ አግባብ ባለዉ አካል ሳይፈቀድ የተያዙ
ሆነዉ የፕላን ተቃርኖ ያለባቸው ይዞታዎች ችግር ፈቺ መፍትሄ አለመሰጠቱ፣ የተለያዩ አገልግሎቶችን
በተቀመጠላቸዉ አሰራርና ስታንደርድ መሰረት አለመሰጠታቸው ለተንዛዛና ለሌብነት ተጋላጭ እንዲሆን
መደረጉ፣ የመብት ፈጠራ ሥራዎች በተቀመጠላቸዉ የጊዜ ገደብ መሰረት አለመጠናቀቁ ለመልካም
አስተዳደርና ለህገ-ወጥ የመሬት ወረራ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ፣ የቦታ ዝግጅት ሥራዎችም በሌብነት የተተበተበ
ከመሆኑ የተነሳ አገልግሎት አሰጣጡ ለብልሽት መዳረጉ በአጠቃላይ አገልግሎት አሰጣጡ ኢፍትሀዊ እና
አድሎአዊ አሰራር የሚስተዋልበት በመሆኑ ችግሩን ትርጉም ባለው አግባብ የሚፈታ ሪፎርም ማድረግ
ያስፈልጋል፡፡

1.1.6. የጥናቱ መነሻ ሃሳብ (Statement of the Problem)


የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በከተማ አስተዳደሩ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ አንዱ ሲሆን
ለበርካታ ጊዜያት የአደረጃጀት ማሻሻያዎችን በማድረግ የከተማውን ህብረተሰብ ማህበራዊ እና

11
ኢኮኖሚያዊ ልማት ተጠቃሚነት ሊያረጋግጥ የሚያስችሉ የመሬት አቅርቦት፣ የማስተላለፍ እና
የይዞታ አገልግሎት ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ ይሁንና ውስን የሆነውን የከተማ መሬት በፍትሃዊነት፣
በግልጽኝነት እና ተጠያቂነት ባለው አሰራር አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ የመሬት ሀብት በቀላሉ
ለከፍተኛ ሌብነትና ምዝበራ እንዲጋለጥና የጥቂቶች መክበሪያ እንዲሆን ዕድል ከፍቷል፡፡

ይሁንና በተደጋጋሚ ጊዜ የአደረጃጀት ማሻሻያ ቢደረግም ስራዎች ተፈጥሯዊ ፍሰታቸውን ጠብቀው


አለመደራጀታቸው፣ ተመሳሳይ ስራዎች በተበታታነ መልኩ በተለያዩ የስራ ክፍሎች መደራጀታቸው፣
የአገልግሎት ጥራት ለመጠበቅ በሚያስችል ሁኔታ አለመደራጀቱ፣ አንዳንድ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው
የስራ ክፍሎች ከማዕከል እስከ ወረዳ በአግባቡ አለመደራጀታቸው ከአደረጃጀት አኳያ ማስተካከያ
የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ናቸው፡፡

ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለመፈጸም የሚያስችሉ በፌዴራልና በከተማ አስተዳደሩ የጸደቁ አዋጆች፣
ደንቦችና 12 ልዩ ልዩ መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ይሁንና ህጎቹና
አሰራሮቹ ከተደረጉት የአደረጃጀት ለውጦች ጋር የተናበቡ አለመሆኑ፣ የተበታተኑ እና ተደራሽ አለመሆናቸው፣
ግልጸኝነት የሚጎድላቸው፣ እርስ በርሳቸው የሚጋጩና ለትርጉም ተጋላጭ መሆናቸው፣ በርካታ የህብረተሰብ
አካላት ጥያቄዎችን ያላካተቱ መሆኑ በውሳኔ አሰጣጥ፣ በስራ ቅብብሎሽ በአጠቃላይ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ
ችግሮች በማጋጠሙ መፍትሄ መስጠት አስፈላጊ ነው፡፡

ከሰው ሀይል ስምሪት አንጻር ተፈላጊዉን ባለሙያ ከማሟላት አኳያ ያለው ሁኔታ ክፍተት የሚስተዋልበት፣
ከሙያ ስብጥር አንጻር የቴክኒክ ወይም ስፓሻል ባለሙያዎች የስራ መደቦች ላይ በቂ ባለሙያዎች ያለመመደቡ፣
ከአመለካከትና ስነ-ምግባር፣ ከዕውቀትና ክህሎት አኳያ ችግር ያለበት፣ የሰው ሀይል ስምሪቱና አስተዳደሩ አዳዲስና የተሻለ
አስተሳሰብ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ሀይል ወደ ተቋሙ እንዲመጣ የሚጋብዝ ባለመሆኑ ይህንን ችግር ሊያሻሽል
በሚያስችል ሁኔታ ስር ነቀል የመዋቅራዊ አደረጃጀት ማድረግ ጊዜ የሚሰጠው ጉዳይ አይደለም፡፡

በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶች እና የመረጃ አያያዝ ስርዓታችን በቴክኖሎጂ በመደገፍ


ተገልጋዮች ባሉበት ሆነው መስተንግዶ መስጠት የግድ የሚልበት ጊዜ ላይ እንገኛለን፡፡
ይሁንና አገልግሎት አሰጣጡ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አለመሆኑ፣ የሰው ሀይሉም የዕውቀትና
ክህሎት ክፍተት ያለበት እና ቴክኖሎጂ ከመገንባት አንፃር መሰረተ ልማቶች የተሟላ
አለመሆኑ በዚህ ረገድ እና ስማርት ሲቲ ከመፍጠር አንፃር ያለውን ድርሻ እንዲወጣ
በቀጣይ ትኩረት በመስጠት መስራት የሚገባ ይሆናል፡፡

ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ተቋሙ የሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት የከተማውን ማህበራዊ፣


ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊ ሁኔታዎች ላይ የሚኖረውን ቁልፍ ፋይዳ ታሳቢ በማድረግ መፈጸም የሚገባ መሆኑ
ይታመናል፡፡ ይሁንና የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የከተማ አስተዳደሩን የአደረጃጀት መዋቅር እርከን

12
የሚከተል በመሆኑና ከወረዳ እስከ ቢሮ ድረስ የተደራጁት ጽ/ቤቶች እና የስራ ክፍሎች ተጠሪነታቸው ለየክፍለ
ከተማው እና ለየወረዳው ዋና ስራ አስፈጻሚ በመሆኑ ቢሮው የተቋቋመበትን ተልዕኮ ለማሳካት
የሚያቅዳቸውን ዕቅዶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ለመፈፀም፤ በከተማ ደረጃ የሚወሰኑ የልማት
ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም፤ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ከብልሹ አሰራር የፀዱ ለማድረግ፤ ችግር ፈቺ የሆነ
የክትትልና ቁጥጥር ስርዓት እንዳይኖር በማድረግ በየደረጃው በሚደረጉ የኦዲትና የክትትል ስራዎች በሚገኙ
የህግ ጥሰቶች ላይ ተመጣጣኝ እና አስተማሪ እርምጃ እና ተጠያቂነትን እያረጋገጡ አገልግሎት አሰጣጡን
ለማሻሻል እና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ለማየት ተችሏል፡፡
ስለሆነም የመሬት ዝግጅት፣ ቦታ ማስተላለፍና ክትትል፣ የመሬት ይዞታ አገልግሎቶች፣ የመብት ፈጠራ
ስራዎች፣ የወሰን ማስከበርና መልሶ ማልማት ስራዎች ለከፍተኛ ሌብነትና ብልሹ አሰራር የተጋለጡ በመሆኑ
አገልግሎት አሰጣጡ ኢፍትሀዊ እና አድሎአዊ አሰራር የሚስተዋልበት እንዲሁም ውስን የሆነው የመሬት ሀብት
ለምዝበራና ለከፍተኛ ሌብነት የተጋለጠ ስለሆነ ችግሩን በሚፈታ እና ያለውን የተጠሪነት ችግር ሊያስተካክል
በሚችል መልኩ ተቋማዊ የአደረጃጀት ለውጥ ማድረግ አስፈልጓል፡፡

1.1.7. የጥናቱ ዓላማ


ሀገራዊ ለዉጡን ተከትሎ እያደገ የመጣውን የከተማችንን ነዋሪዎች የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን
የሚቀርፍ፣ የተጠያቂነት ስርዓትን የሚያረፈጋግጥ ቀልጣፋና ውጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ ፍላጎትን ሊያሳካ
የሚችል መዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ማድረግ ነው፡፡

1.1.8. የጥናቱ ወሰን


የአደረጃጀት ማሻሻያ ጥናቱ ወሰን በአዋጅ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሰረት ከከተማ እስከ ወረዳ በመሬት
ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሥር ሊደራጁ የሚገባቸውን ስራዎች ያካተተ ነው፡፡

1.1.9. የጥናቱ አስፈላጊነት


የመዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ማዘጋጀት አስፈላጊ የሚያደርገው ቢሮው የከተማዋን ዕድገትና የነዋሪውን ፍላጎት የሚመጥን፣
ብልሹ አሰራርን የሚያስቀር፣ ቀልጣፋ እና ዉጤታማ አገልግሎት ለመስጠት በተቋሙ የሚታዩ ችግሮች በመለየት እና
በመፍታት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማምጣት ሆኖ፡-

 በቢሮው ውስጥ በተበታተነና በተንዛዛ መንገድ ሲሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች ተፈጥሯዊ ፍሰታቸውን ጠብቀዉ
ለመስጠት የሚያስችል አደረጃጀት በመፍጠር ብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ፣
 አገልግሎት አሰጣጡ የተገልጋዩን ህብረተሰብ ፍላጎት በተሻለ መልኩ ለማርካት የሚያስችል የመዋቅር አደረጃጀት
ለማድረግ፣
 ከማዕከል እስከ ወረዳ የሚስተዋለውን የቅንጅታዊ እና የተጠሪነት ችግሮች ትርጉም ባለው አግባብ
ለማረጋገጥ የሚችል መዋቅራዊ አደረጃጀት ለመፍጠር፣

13
 በየደረጃዉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ተደራሽ፣ ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ፤
 ቢሮዉ በየደረጃዉ የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች ተገቢዉ ክህሎት፣ ብቃት እና ስነምግባር ባለው ባለሞያ
በማደራጀት የነዋሪዉን እርካታ እና የከተማውን መልካም አስተዳደር ስኬት ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ፣
 ከሰው ሀይል ስምሪትና አስተዳደር ጋር በተያያዘ የተሻለ ዕውቀትና ሀሳብ ያላቸውን አዳዲስ ባለሙያዎች ወደ
ተቋሙ ለማምጣት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ነው፡፡

1.1.10. የጥናቱ ዘዴ
የመዋቅራዊ አደረጃጀቱ የጥናት ስልት በመጀመሪያ ደረጃ የመረጃ ምንጭ ከሆኑት የተቋሙ አመራሮችና ባለሙያዎች
እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ጋር በተደረጉ ውይይቶች የተገኙ መረጃዎች ጥቅም ላይ ውለዋል፡፡

የሁለተኛ ደረጃ መረጃ አሰባሰብ ዘዴን መሰረት በማድረግ በተለያዩ ጊዜያት በተለይም በ 2011 እና በ 2014 ዓ.ም የተጠኑ
የመሰረታዊ የስራ ሂደት ማሻሻያ ጥናቶች፣ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ አዋጆች፣ ደንቦች እና መመሪያዎች፣ በየዓመቱ የተዘጋጁ
ሪፖርቶች፣ የ 2015 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ አገልግሎት አሰጣጡን በተመለከተ የተጠኑ ጥናቶች፣ በክትትልና
ግምገማ የተገኙ መረጃዎችን በግብዓትነት ተወስደዋል፡፡ በየክፍሎቹ የቡድን ውይይት በማድረግ፣ የጥናት ስራውን
ከሚያስተባብሩት በመመካከር፣ ለቢሮው አመራር በማስገምገም የጥናት ስራውን በማዘጋጀት አጸድቆ ተግባራዊ ለማድረግ
ነው፡፡

1.1.11. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት


በዚህ መዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት የሚጠበቁ ውጤቶች፡-

 በአሰራር፣ በሰው ሀይል ስምሪት፣ከተጠሪነት ጋር ተያይዞ በቢሮው በየደረጃው የሚስተዋሉ ችግሮች


ተለይተው በጥናቱ ምላሽ ያገኛሉ፤
 በቢሮው በየደረጃው ያለውን የአስተዳደርና ፋይናንስ የስራ ክፍሎች አገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶች
ተለይተው በአደረጃጀቱ ምላሽ ያገናሉ፤
 የአገልግሎት አሰጣጡን የሚያሳልጥ እና የግልጸኝነት አሰራር የሚያሰፍን በቴክኖሎጂ ተደገፈ የስራ
ፍሰትና አሰራር ይዘረጋል፤
 የተቋም ኃላፊ፣ ምክትል ኃላፊ፣ የዳይሬክተር፣ የቡድን አስተባባሪና የባለሙያዎች ተግባርና ኃላፊነት
በጥናቱ ተለይቶ ይዘጋጃል፤
 የተቋሙ የሥራ ክፍሎች ተግባራትና የስራ መዘርዝሮች፣ ስራዎች የሚከወኑበት ስታንዳርድ፣ የስራ
መደብ ጥናት እና ተፈላጊ ችሎታ በጥናቱ ይዘጋጃል፤
 ለትግበራ ዝግጁ የሆነ የመዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ሰነድ ይዘጋጃል፤
 የከተማችን ነዋሪዎች የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የሚቀርፍና ቀልጣፋና ውጤታማ
አገልግሎት አሰጣጥን ውጤታማ በሆነ መልኩ ሊተገበር የሚችል የመዋቅራዊ አደረጃጀት ከማዕከል እስከ ወረዳ
ይፈጠራል፣

14
15
ክፍል ሁለት

2. የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገር ተሞክሮ

2.1. የሀገር ውስጥ ተሞክሮ


የመሬት ልማትና አስተዳደር ነባራዊ አደረጃጀትን በጣም ወደኋላ ተመልሶ ማየትም ሆነ መረጃ ማግኘት አሁን ካለው እውነታ ጋር በማዛመድ
ፋይዳው ሲለካ ጠቀሜታው ብዙም ባይሆን፡ ካለፈው ተሞክሮ በተግባር የሚታወቀውን መዳሰሱ በታሪክ ፈትሽን ችግራቸውን አይተን ያለፍናቸውን
ላለመደገም፤ ጠቀሜታ እያላቸው በስህተት የተውናቸውን ለመያዝ እገዛ ይኖረዋል፡፡ ከዚህ አንጻር ከ 1967 በፊት ስሪቱ የተለየ አደረጃጀቱም
በአመዛኙ የተማከለ ቢሆን እስካሁንም በስራ ላይ ያሉ አደረጃጀቶችን የፈጠረ የህግ ማእቀፍ የወጣት ጊዜ ነበር ፡፡ በተለይ የፍትሃ ብሄር ህጉ ሰለቋሚ
ንብረት መመዝግብ አስፈላጊነት፤ በቋሚ ንብረት ላይ የሚደረግ ውል በጽሁፍ መሆንና የመመዘገብ ግዴታን የደነገገ ሲሆን በ 1944 የወጣ የማዘጋጃ
ቤት ህግ ደግሞ መዘጋጃዎችን ፈጥሯል፤ ገቢያቸውንም ደንግጓል አስካሁንም አብዛኛው ድንጋጌ በስራ ላይ ያለ ነው ፡፡ በተጨማሪም ማዘጋጃዎች
ከሲቪል ሰርቪሱ የተለየ አመራር እንዲኖራቸው ያስቻለ ነበር ፡፡ በህጉ በግልጽ ባይደነገግም ማዘጋጃዎች ቋሚ ንብረት ምዝገባና በቋሚ ንብረት ላይ
የሚደረግ ውልን ወደተግባር ማስገባት፤ ግንባታ ፈቃድ መስጠት ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ እንዲሁም ፕላን መስራትንም ሆነ ማጽደቅን በተሟላ
መልኩ ባይሆንም ሲያከናውኑ ነበር፡፡ አደረጃጃቱም እስከ 1985 ድረስ የዘለቀ ነበር፡፡

በ 1984-85 የሽግግር መንግስት ቻርተር ክልልና የፌደራልን ስልጣን በመከፋፈል አደረጃጃቱ እንደ አዲስ ሲቃኝ አዲስ አበባ የክልል ስልጣን

በማግኘት መልሳ ተዋቀረች፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምራ እስከ 1994 ድረስ ማዘጋጃ የሚለው ቀርቶ አብዛኘው ስራ በሲቪል ሰርቪስ ህግ ሲተዳደር፡፡
የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ስራ በስራና ከተማ ልማት ቢሮ ውስጥ ተጠቃሎ ተደራጅቷል የቢሮው ኃላፊው የክልሉ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል
ነበር፡፡ በ 1987 የሊዝ አዋጅና ደንብ ሲወጣ መሬትን ለገበያ ማቀረብ ስራን የሚያከናውን ሊዝ ጽ /ቤት በሚል ተፈጠረ፡፡ የሊዝ አዋጅ ሲወጣ
የነበረው አተያይ የግብይት ስርአቱን የሚያመቻች አንደ አሁኑ የምርት ገበያ ተቋም ሻጭና ገዥን አገናኝ ስርዓት መዘርጋት፤የተዛባ ገበያ አንዳይኖር
የዋጋ መነሻና መድረሻ ማሳወቅ፤ የሽያጭ ክንውኖችን ማስፈጸም ወዘተ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ሲሆን የሊዝ ጽ /ቤት ዋናው ስራ መሬት ሽያጭ ክፍል

ሆኖ በመቅረቡና ያላመረተውን ምርት ለገበያ አቅራቢ በመሆኑ ቦታውን ማሰረከብ ያልቻለ ሲሆን በመሰባሰቡ ሂደት በ 1994 ጽ/ቤቱ ፈርሶ የስራና
ከተማ ልማት አንድ መምሪያ ሆነ፡፡

በመቀጠል በ 1995 በአዲስ አበባ ሪፎርም ወቅት መሬት ከሁኔታዎች ጋር ተለማጭ አሰራር የሚከተል (በፋይናንስና ሰው ሃይል አመራር ነጻነት

ያለው) ቀጣይነት ባለው በባለሙያ የሚመራ፤ የፖለቲካ ለውጥ ቀጣይነቱ ላይ ተጽእኖው ውሱን አንዲሆን በሚልና ቅርበት ካላቸው ተቋማት ጋር

ቅንጅት ለመፍጠር(ለምሳሌ ለመሬት ልማት ዉሃና መንገዶች ጋር በአንድ እንዲጠረነፍ ) በሚል በማዘጋጃ ቤት ስር ሲዋቀር የባለለ ድርሻና የፖለቲካ
እይታ እርቀት እንዳይፈጠር በከንቲባው የሚመራ የቦርድ አመራር እንዲቀጥል ተደረገ፡፡ በወቅቱ ሁሉን የስራ ሂደት ያካተተ አንድ ተቋም ማድረግ
ተቋሙ ግዝፈት ስለሚኖረው ለስራ አመራር የሚከብድ ከመሆኑም በላይ የፍላጎቶችን ግጭት ለማስታረቅ ሲባል በአንድ መጨፍለቅ
የማይገባቸው/ለምሳሌ ፕላን በትግበራ እንዳይሸራረፍ ከተግባሪው ነጻነቱን መጠበቅ አለበት፤እንዲሁም የግምት ስራ ከቦታ አስለቃቂው ካልተለየ

የፍላጎት ግጭትና የታማኝነት ችግር ይገጥመዋል በሚል ታይቷል ፡፡

ከዚህ በፊት/ከ 1994 በፊት ይህ የስራ ሂደት በሙሉ ስራና ከተማ ልማት ቢሮ በሚል ተደራጅቶ የነበረና በወቅቱም ከላይ የተገለጹት ስጋቶች ስጋት
ብቻ ሳይሆኑ ተጨባጭ ክስተቶች ነበሩ፡፡ ለምሳሌ ፕላኑ እንደተፈለገ እየተጣሰ የሚሰራበት ሂደት ነበር፡፡ ካሳ ገማቹም ከፋዩ ነበርና ቅሬታና የሙስና
ምንጭ ነበር፡፡በተጨማሪም የተቋሙ ግዝፈት ለአመራር አስቻጋሪነት ነበረው፡፡

16
ስለሆነም የሚበጀው ንዑሳን የስራ ሂደቶችን እንደ ባህሪያቸው በማሰባሰብ የአጠቃላይ ዑደቱን በሚያዛባና ለስራ በሚበጅ መልኩ መክፈል
ያስፈልጋል የሚል መደምደሚያ ተይዞ መልሶ ማደራጀቱ ተሰራ፡፡

ከዚያ ውጭ ይዞታ አስተዳደር፤ የንብረት ግመታ እና መሬት ለገበያ ማቅረብ ስራ የመሬት አስተዳደር ባለስልጣን ተብሎ ሲደራጅ፡
መሬት ማልማትና ከተማ ማደስ ስራው መሬት ልማት ኤጀንሲ ተብሎ ተዋቀረ፡፡ እጭር ጊዜም ቢሆን በወቅቱ የመሬት ልማትና
ከተማ ማደስ ስራ ጥሩ እንቅስቃሴ አሰመዝግቦ ነበር፡፡ ካሳንችስና መገናኛ መልሶ ማልማት የወሎ ሰፈር መንገድ ወሰን ማስከበር
እንዲሆም የመሪ ሉቄ መኖርያ ቦታ አቅርቦት አና የኢንዱስትሪ ቦታዎች ዝግጅትን ትኩረት ሰጥቶ አከናውኗል፡፡

ይሁን እንጅ የመሬት ማስተላለፉ ስራ ከንብረት ምዝገባና ጥበቃ ጋር እንዲደራጅ የይዞታ ማስረጃ መስጠቱና ውል መዋዋሉ በጋራ ሊፈጸምና
ሂደቱን በማሳጠር ሚና ይኑረው ነገር ግን የሃላፊነት መምታታትና ቼክ ኢንድ ባላንስ ባጣ መልኩ አንድ ባለቤት ንብረቱን ለሰጠው አካል ባይስማማ
ሊወስድ ከሚችለው እርምጃ የተለየ ከንብረት ምዝገባ የመሰረዝ የስልጣን ክምችቱም ላላስፈላጊ ስነምግባር ብልሹነት የሚያመች ሆነ፡፡ መች የቱን
ሚናውን እየተወጣ እንዳለ በማይታወቅና መላው በጠፋ ሁኔታ እንዲሰራ በር ከፈተ፡፡ ይህ አሰራር ከሚና መደበላለቅና የስልጣን ክምችት በተጨማሪ
በሁለቱ ተቋማት አላስፈላጊ መሳሳብና ማሳበብ /ስራው ሲበደል ለገበያ ያላቀረብኩት መሬት ልማት ስላላመጣልኝ ነው / እንዱሁም ለአልሚ ቦታው

ሲሰጥ ያላጠናው ባለሙያ ቦታውን ለማሰረከብ ችግር ነበረው፡፡ በዚህና በመሳሰሉት ምክንያቶች ሰበብ ሲበዛና መጎተቱ አላስኬድ ሲል በ 1996
ተቋማቱን አፍርሶ ወደማቀላቀል ተገባ፡፡ የህገወጥ መከላከልና ደንብ መተላለፍን ለመቆጣጠር ደግሞ የደንብ ማስከበር ኤጀንሲ ተዋቅሮ ነበር፡፡

በ 2001 በተደረገው መልሶ ማደራጀት አሁን በስራ ላይ ያሉት 5 ተቋማትና ሌሎች ተዛማጅ አደረጃጀቶች ተፈጥረዋል፡፡ አደረጃጃቱ የተሰራው
የቢፒአር መርህ በመከተል ሲሆን የተፈጠሩት ተቋማትም

 ለዋናው ስራ አስኪያጅ ተጠሪ የሆኑ

o መሬትን የሚቆጥር ፤የሚጠብቅ ፤የሚያለማና ለመሬት እስተዳደር የሚያስተላልፍ ከተማ ማደስን ስራ የሚያከናውነው ደግሞ የመሬት

ልማት ባንክና ከተማ ማደስ ፕሮጀከት ጽ/ቤት

o የይዞታ አስተዳደር፤ መሬትን ለግብይት ማቅረብ፤ የተወሰነ የንበረት ግምታ ስራና ለህንጻ ገንቢዎች የግንባታ ፈቃድ የሚሰጥ

የመሬት እስተዳደርና ግንባታ ፍቃድ ባለስልጣን

o ለንብረት ምዘገባና ካዳስተር ስራ እና ለሌሎች መሬት ተቋማት ግበዓት የሚሆነው ፡ የተቀናጀ የመሬት መረጃ ስርአት ዝርጋት ፕሮጀክት

ጽ/ቤት

o ወደፊት የይዞታ አስተዳደር አገልጎት የሚሰጠውና የህጋዊ ካዳስተር ባለቤት የሚሆነው ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባና መረጃ
ኤጀንሲ ሆነው ተደራጅተዋል

o ከዚህ ሌላ በዲዛይንና ግንባታ አስተዳዳር ቢሮ ሰር ደግሞ

 የቤቶች ልማት ፕሮጀክት

 የመንግስታዊና ህዝባዊ ተቋማት ግንባታ ኤጀንሲ

 የግንባታ ሪጉላቶሪ ባለስልጣን ተደራጅተዋል፡፡

ከዚህ ሌላ የመሰረተ ልማት ግንባታ ፈቃድ መስጠት የህንጻ ግንባታ ቁጥጥር፤ የህዝብ ህንጻዎች መጠቀሚያ ፈቃድ መስጠት በዲዛይንና ግንባታ
አስተዳዳር ቢሮ ስር ሲዋቀር፤ የሊዝ ጉዳይ አጀንዳ የሚይዝ፤ መረጃ /ቃለጉባኤ ፋይል የሚያደርገው በከንቲባ ስር የሊዝና ህብረተሰብ ጉዳይ ሂደት

17
ተብሎ ተዋቅሯል፡፡ የህገወጥ ግንባታና የማዘጋጃ ቤት ደንብ መተላለፍን የሚቆጠጠረው የደንብ ማስከበር ኤጀንሲ እንዲፈርስና ስራው ወደየተቋማቱ
እንዲበተን የተወሰነ ሲሆን በሂደት ግን ማዘጋጃቤታዊ ስራው ውስጥ ያሉት ደንብ መተላለፍ የተቆራኙና ቢከፈሉ ለወጭና ስራ ጥራት ካላቸው
እንድምታ መልሶ መፍጠሩ ተገቢነት ታምኖበት መዋቅር ጥናት በሂደት ላይ ነው፡፡
የማይንቀሳቀስ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ገና በመደራጀት ሂደት ስለሆነ በዝርዘር የሚገመገም የሌለው ሲሆን የተቀናጀ የመሬት መረጃ ስርአት
ዝርጋት ፕሮጀክት ጽ/ቤት ለንብረት ምዘገባና ካዳስተር ስራ እና ለሌሎች መሬት ተቋማት ግበአት የሚፈጥር (የመረጃ መሰረት የሚያደራጅ የአገልጎት
መስጫና መረጃ ማስተዳርያ ሰርአት የሚፈጥር፤ ለስራው ተገቢውን ቴክኖሎጅ መርጦ የሚገዛ፤አዲስ የሚፈጠረውን ሲስተም ለመጠቀምና
መኔጅመንት ማደረግ የሚያስችል አቅም የሚገነባና በቀጠይም ይህን ስራ ለማከናወን የሚበጅ የመገንቢያ ስረአት የሚያደራጅ ) ፡ ስራም አመካሪ
ተቀጥሮ እየተከናወነ ያለ ሲሆን አዲስ አንደመሆኑ መጠን የተቋሙ መግለጫ ጥንካሬና ችግሮች ጎልቶ የሚታይና ለመልሶ ማደራጀት መፈተሸ ላይ
ፋይዳለው ብዙም ስላልሆነ ያተዘረዘሩ ሲሆን ሌሎች አደረጃጀቶች ግን በቀጣዮ የጽሁፉ ክፍል የተካተተ ነው፡፡

ከላይ የተገለጸው ሁኔታ በአብዛኘው የአዲስ አበባን ሁኔታ የሚገልጽ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም መሰል ሁኔታ የለውጥ አደረጃጀት ሲመራ ስለነበር
በቅርቡ ይህን ተግባር መልክ አስይዞ እንዲዋቀር የተደረገበት አግባብ ነበር

¾ እ Éу“ ƒ^”eö`T@g” እቅድ S’h uTÉ[Ó ¾ôÅ^M መንግስት ¾S_ƒ MTƒ“ T’@ÏS”ƒ þK=c ›¨<Ø„ ¨Å
e^c=Ñv Ÿ¨cdž¨<እ`UÍ‹ ›”Å—¨< ¾S_ƒ Gwƒ” uGÑ` ›kõ Å[Í ¾T>“uw“ MT ታ© uJ’ ›Óvw SU^ƒ
¾T>Áe‹M ›Å[Í̓ SõÖ` ’¨<:: ¡MKA‹“ ¾Ÿ}T ›e}ÇÅa‹ þK=c=¨<” uSÁ´ ¨<eש ›Å[ÍË ታ†¨<”
ðƒg¨< እንዲያስተካክሉ }Å`ÕM :: u²=G< Sc[ƒ ¾Ÿ}T¨< ›e}ÇÅ` ue^ Là ÁK¨< ¾S_ƒ MTƒ“ T’@ÏS”ƒ
›Å[Í˃” ðƒj þK=c=¨<” ¾}Ÿ}K ›c^`“ Sªp` S}Óu` እ”ÅT>Ñv ¨e• K²=I e^U ¾Ø“ƒ u<É” uTÅ^˃
u2004& Sªp` e`„ ¨Å e^ Ñw…M :: ÃG<” እን Í= ¾}ðÖ\ƒ ›Å[ÍË„‹ u}KÁ¿ U¡”Á„‹ u›ÑMÓKAƒ
›c×Ö< Iw[}cu<” K=Á[Ÿ< ›M‰K<U::

በመሆኑም በ 2014 አዲስ አደረጃጀት እንዲፈጠር ተደርጎ ወደ ስራ ተገብቷል በተደረገው ጥናት ቢሮው በ 3
የመሬት ዘርፍ የተዋቀረ ሲሆን ስራን በሚያቀላጥፍ ሁኔታ ስራዎችን በታዛዥነት ከመፈጸም አኳያ ከፍተኛ
ማሻሻል የተያበት ሲሆን ችግሩ ግን ሙሉ በሙሉ መፍታት አልተቻለም፡፡ በዘርፎቹ ውስጥ ባሉት ስራ ክፍሎች
መካከል የተበታተኑ ሥራዎች መኖራቸው በቅንጅታዊ አሰራር መፍታት ውስንነት መኖሩ፣ የመሬት ስራ
የተቀመጠውን ተፈጥሯዊ የስራ ፍሰት ተከትሎ መስራትና አገልግሎትን ማፋጠን የሚያስችል አሰራርና
አደረጃጀት ክፍተት መኖሩ እና የብልሹ አሰራርና ሌብነት በከፍተኛ ደረጃ መኖሩ የመሬት ልማትና አስተዳደር
ተገልጋዩን ህብረተሰብ ማርካት አልተቻለም፡፡

ስለሆነም የአደረጃጀት እና የአሰራር ለውጥ ጥናት ማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የጥናት ቡድኑ ከዚህ በፊት
የነበረውነ ተሞክሮ እንደ መነሻ የሀገር ውስጥ ልምድ በመውሰድ እንደ ሀገር የመጣውን ለውጥ ተከትሎት የለውጡን
መልካም አጋጣሚዎች በመጠቀም የአገልግሎት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል እና በመንግስትና ህዝብ የሚፈለገውን የመሬት
አስተዳደር ወደ ተሻለ ደረጃ ያደርስል ተብሎ ከተለዩት ውስጥ እንደ ክልል የኦሮሚያ ክልልን በመምረጥ ከአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር ጋር በብዙ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር ተቀራራቢ የሆነውን የቢሾፍቱ ከተማን በመውሰድ

18
ከመሬት ልማትና አስተዳደር አገልግሎት ጋር ተያይዞ ሪፎርም ለማድረግ የተደረገውን አጠቃላይ ጥረትና በተደረገው
የአደረጃጆት ሪፎርም ያሰገኘውን ፋይዳ በመልካም የሀገር ውስጥ ተሞክሮነት ተወስዷል፡፡

የቢሾፍቱ ከተማ አሰተዳደር የመሬት ልማትና አሰተዳደር የሪፎርሙ መነሻ ሃሳቦች


የቢሾፍቱ ሪጂኦፖሊስ መሬት አሰተዳደር ከ 2006 ዓ.ም በኋላ ከመዘጋጃ ቤት እራሱን ችሎ በአዋጅ
ቁጥር 179/2005 መሬት እና መሬት ነክ የሆኑ ስራዎችን እንዲሰራ ተቋቋመ ሲሆን አዋጁን
ተከትሎ ከስያሜ ጋር ተያይዞ ከዚህ በታች እንደተገለጸው በተለያየ ጊዜ የተለያየ ስያሜዎች
ተሰጥተውት ቆይቷል ፡፡ ይከውም የቢሾፍቱ ከተማ መሬት ኤጀንሲ፤ የቢሾፍቱ ከተማ መሬት
አጠቃቀም እና አስተዳደር ፅ/ቤት እንዲሁም በ 2014 ዓ.ም የቢሾፍቱ ከተማ መሬት አሰተዳደር
በመባል በአዋጅ ቁጥር 246/2014 አዲስ ስም ተሰየመለት፡፡
በቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ /ቤት አጠቃላይ የሪፎርም ስራዎችን አስመልክቶ ካደራጀው ሰነድ ላይ
እንደተመላከተው ሪፎርሙን ለማድረግ የሄዱባቸውን ዋና ዋና ተግባራት እንደሚከተለው ተገልጧል
አጠቃላይ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ፤የቢሮ አደረጃት፤ የአሰራርና የመረጃ አደረጃጀቱን የሰው ኃይሉን እንዲሁም
ብልሹ አሰራርና ለመለወጥ የሪፎርም ኮሚቴ አቋቁመው ተቋማዊ ለውጥ በማምጣት የህብረተሰቡን እርካታ ለማሳደግ
ጥልቅ ጥናት በማድረግ ችግሮቻቸውን የመለየት ሥራ ሰርተዋል ፡፡
በጥናት ያገኙትን ግኝት ይዘው አንደ ማኔጅመንት ከገመገሙ በኃላ ሰራተኛውና ማኔጅመንት አባላት ጉዳዩን የጋራ
በማድረግ ለከተማው ከፍተኛ አመራሮች የጥናቱ ግኝት አቅርበው ሪፎርም እንደሚያስፈልገው ተማምነው የከተማው
ከፍተኛ አመራር ከፍተኛ እገዛ በማድረግ ወደ ሪፎርም ስራው መግባት ችለዋል፡፡

 ከጥናት በኃላ የተሰራ ስራ

o የተለዩትን ችግሮች በመፍታት ባጠረ ጊዜ ችግሮቹን ፈትቶ የታለመውን ለውጥ ለማምጣት በየስራ

ክፍሉ አመራሩን በቀጥታ እንዲሳተፍ በማድረግና እያንዳንዱ ስራ በጥብቅ ዲሲፕሊን በመምራት ተጨባጭ

ለውጥ የሚያመጣ እርምጀዎችን ለመውሰድ የሚያስችል ሁለት ኮሚቴ በማዋቀር ወደ ስራ ተገብቷል፡፡


o የስራ ቦታን ምቹ ማድረግ ላይ የራሱ ህንጻ እንዲኖረውና የተቋሙን ሎጎ አንዲሁም
ከብራንዲንግ ጋር ተያይዞ ያሉትን ስራዎች ዩኒፎርና የሀሁ ስራዎችን ጨምሮ ሌይ አውቱ
ተገልጋዩንም ሆነ አገልጋዩን ሳቢ በሚያደርግ መልኩ ማደረጃት ተችሏል
o ቴክኖሎጂን በማደራጀት የመሬት አስተዳደሩን እና የካዳስተር ስራን ለመስራት እንዲያስችል
ተደርጎ የማደራጀት ስራ ተከናውኗል፡፡
o በከተማው አስተዳደሩ በስሩ የነበሩት መሬቶችን ቆጥሮ በመያዝ እና የለሙ
ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለአገልግሎት አሰጣጡ አመቺ በሆነና ሌብነትን መከላከል በሚያስችል
መንገድ በሃርድና በሶፍት ኮፒ የማደራጀት ስራ ተከናውኖ ለውጥ ለማምጣት ተችሏል፡፡

19
o የመረጃ አደረጃጀት ችግሮች ለመፍታት በሚያስችል መልኩ እንዲደራጅ በማድረግ የፋል
ጠፋብኝ ችግር ከመፍታት አልፎ የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ ከብልሹ አሰራር የጸዳ እንዲሆን
በሚያስች፤ል መልኩ ተደራጅቷል፡፡
o በአመራሩ እና በፈጻሚው ላይ ጥብቅ ግምገማ ከተደረገና የአቅም ግንባታ ስልጠና ከተሰጠ
በኃላ ከዚህ በፊት ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ስር ነቀል ሪፎርም በማድረግ ወደ ስራ ተገብቶ
ተጨባጭ ለውጥ ታይቷል፡፡

2.2. የውጭ ሀገር ተሞክሮ


ሀ. በአለም ደረጃ የመሬት አስተዳደር መነሻ ሀሳብ

የመሬት አስተዳደር ንድፈ ሐሳብ ግልጽ የመሬት መረጃ በማቅረብ የመሬት ግብር እና ገበያዎችን ለመደገፍ ጊዜ,
ህጋዊ የባለቤቶች እውቅና እና ተዛማጅ መሠረተ ልማት ከጥቅሎች ከመሬት ጋር የተያያዙ መረጃዎችን መሰብሰብ
እና መጠቀም ከ 400 ዓመታት በላይ እንደነበር ያሳያል(Williamson et al., 2010). ዊልያም (እና
ሌሎች,2015) ፡፡ ነገር ግን የመሬት አስተዳደር ለማሻሻል በፈረንሳይ በናፖሊዮ መንንግስት ወቅት መሬትን
በመረጃ ቋት ላይ ለመመዝገብ የማደራጀት ስራ ይከናወን እንደነበረ ይነገራል፡፡ ደረጃ በደረጃ የመሬት አስተዳደር
አሰራርና አደረጃጀት የማሻሻል አስፈላጊነት አቅርቦትን ለመደገፍ ሰፊ ጠቀሜታ እንደነበረው ያሳያል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ
በመሬት ላይ የሚደረገው የአስተዳደር መሻሻል ይዞታን በዋስትና ለማስያዝ ለንብረት ግምት እና የሀገረ መንግስቱን
አመታዊ ግብር እንዲጨምር ድርሻ እንዳለው ይገለጻል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የመሬት አስተዳደሩን አሰራሩን ማስተካከል
ማለት የብድር መዳረሻ ኢንቨስትመንቶች ለዘላቂ የመሬት አጠቃቀም የመሬት ግጭቶችን ለመቀነስ እና የተሻለ
የተፈጥሮ ሀብቶች አያያዝ (Oosteroma & Lemmen, 2015) ጠቀሜታ እንዳለው ተገልጧል፡፡ ይህንን
አለማድረግ የከፍተኛ የግጭት መንስኤ በመሆኑ አጽንዖት ሊሰጠው እንደሚገባ እና የመሬት አስተዳደር ስራዎችን
በላቀ መንገድ መምራት በልማት ኤጀንሲዎች፣ በመንግስት እና በተመራማሪዎች ዘንድ ጽንሰ-ሐሳቡ በከፍተኛ ሁኔታ
ይደገፋል።

ለ. በአፍሪካ ውስጥ የመሬት መብቶች እና አስተዳደር

ክላውስ ዲኒንገር እንደገለጸው ጉልህ የሆነ የጥናት አካል ለአስተማማኝ የባለቤትነት መብቶች አስፈላጊነት
ያሳያል ለብዙ ቦታዎች ከመሬት ጋር የተያያዘ ኢንቨስትመንት ቅድመ ሁኔታ ነው። ደህንነቱ ያልተጠበቀ ወይም
የአጭር ጊዜ የመሬት መብት ያላቸው አርሶ አደሮች ሙሉ ጥረታቸውን ኢንቨስት ለማድረግ፣ ከመሬቱ ጋር
የተያያዙ የረጅም ጊዜ ማሻሻያዎችን (አገልግሎትን ጨምሮ) ወይም ከሌሎች በተሻለ ሊጠቀሙበት
ከሚችሉት ጋር የመለዋወጥ ዕድል የላቸውም። በዚህም ምርታማነትን በመቀነስ ከእርሻ ውጪ የነቃ ኢኮኖሚ
እንዳይፈጠር እንቅፋት ሊሆን ይችላል። ለከተማ ነዋሪዎችም ሁኔታው ይህ ሲሆን በዚህም ምክንያት መሬት

20
እና በባለቤትነት እንዲሁም በጥቅም ላይ የሚውሉ ተቋማት ለሰፋፊ ኢኮኖሚ እድገትና ድህነት ቅነሳ ከሰፊ
እይታ አንጻር ትልቅ ጠቀሜታ እንዳላቸው እየተገነዘበ መጥቷል።

የኢንቬስትሜንት ፤ ንግድን ማቋቋም ወይም ማስፋት አካላዊ ቦታን ይፈልጋል፣ ማለትም. መሬት. ግልጽ
ያልሆነ፣ ብልሹ፣ ወይም በቀላሉ ውጤታማ ያልሆነ የመሬት አስተዳደር ስርአቶች ጥሩ ሀሳቦችን ወደ
ኢኮኖሚያዊ አዋጭ ኢንተርፕራይዞች ለመቀየር ለአነስተኛ እና ለስራ ፈጣሪዎች የበለጠ ዋጋ የሚያስከፍል
ትልቅ ማነቆ ነው። በኢትዮጵያ ቃለ መጠይቅ ከተደረጉት ኢንተርፕራይዞች 57% እንዲሁም በባንግላዲሽ
35% እና በታንዛኒያ እና በኬንያ እያንዳንዳቸው 25 በመቶ የሚሆነውን የንግድ ሥራ ለማስፋፋት የመሬት
አቅርቦት ዋና እንቅፋት እንደነበር ጥናቶች ያመለክታሉ። የብድር ገበያዎች ተደራሽነት፡ ጥሩ የሚሰሩ የመሬት
ተቋማት እና ገበያዎች የኢንቨስትመንት ሁኔታን ያሻሽላሉ ምክንያቱም በቀላሉ ሊተላለፉ የሚችሉ የመሬት
ይዞታዎችን እንደ መያዣ የመጠቀም ችሎታ ለሥራ ፈጣሪዎች ብድር ለማግኘት የሚወጣውን ወጪ
ይቀንሳል, በዚህም ለፋይናንሺያል ስርዓቶች እድገት አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ባደጉት ሀገራት
እንኳን ከሁለት ሶስተኛ በላይ የሚሆነው የአነስተኛ ንግድ ብድር ከመሬት እና ከሪል እስቴት ጋር የተያያዘ ነው።
እንደ አጠቃላይ በመሬት አስተዳደሩ ከአሰራር ጋር በተገናኘ ድርብ የሕግ ሥርዓት እና የተቋማት የአቅም
ውስንነት በተለይ የቅኝ ግዛት ወረራ ታሪክ ጋር ተያይዞ በብዙ የአፍሪካ ሀገራት ደህንነቱ የተጠበቀ መደበኛ
የመሬት መብቶች ከአብዛኛው ህዝብና መንግስት እጅ ወጥቶ በጥቂት የህዝብ ክፍሎች እጅ ብቻ እንዲገኝ
አድርጎታ። ይህም የመንግስት መሬት በመንግስት የሚመራ የመሬት አስተዳደር እንዳይኖር ወይም የመንግስት
ተቋማቱ በዚህ ዙሪያ ተደራሽነት የጎደላቸው በመሆኑ "ልማዳዊ አሰራርን በመከተል ለማክበር ካለው ፍላጎት
በልማዳዊ ህጎች የመተዳደር ዝንባሌ ያሳያል፡፡ ይህ ድርብ አወቃቀሩ ሰፊውን የህብረተሰብ ክፍል መደበኛ ጥበቃ
ያሳጣ እና ብዙ ተቋማትን የፈጠረ ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ እርስ በርስ የሚጋጩ ግቦች እና ተደራራቢ ብቃቶች
ያሉት ሲሆን ባህሪያቱን ከግምት ውስጥ ካላስገቡ የቁጥጥር ማዕቀፎች ጋር እንደ የቡድን ይዞታዎች እና
በግለሰብ ላይ አፅንዖት ሰጥቷል። በመሬት አስተዳደሩ ላይ በተደረገ የአደረጃጀትና የአሰራር ለውጥ ከዚህ ጋር
ተያይዞ በአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት ለምሳሌ እንደ ቡሩንዲ በመሰሉ ሀገራት የመሬት ባለቤትነት መብት
በተለይም በከተማ እና በከተማ ዳርቻ አካባቢዎች፣ለአከባቢ መስተዳደሮች ገቢ; በኢኮኖሚ ልማት፣ የመሬት
ፍላጎት መጨመር የህዝብ ኢንቨስትመንት እና የመሠረተ ልማት አውታሮች እና የመሬት ዋጋ እንዲጨምር
ምክንያት ሁኗል። እንደአጠቃላይ የተደረጉት የየሀገራት ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት መሬት ተቋማትን
በየጊዜው ወቅቱን የዋጀ አደረጃጀት እንዲኖራቸው በማድረግ ማሻሻል የሀገራትን ኢኮኖሚያዊ፤ማህበራዊና
ፖሎቲካዊ ፋይዳዎችን በማምጣት ድርሻቸው የጎላ እንደሆነ ያሳያል፡፡

2.3. የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች


 የመሬት አስተዳደር ስርዓቱን ለማስተካከል ችግሮችን በጥናት መለየት ይበልጥ ትኩረት ተሰጥቶት
መሰራት እንዳለበት
21
 የሚስተዋለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ግድፈትና ብልሹ አሰራርን ስር ነቀል በሆነ መንገድ ለመቅረፍ
በተቋም ውስጥ ያለው አመራርና ባለሙያ በቁርጠኝነት በማሳተፍ ለለውጡ ዝግጁ አንዲሆን ማድረግ
 የመሬት አስተዳደር ስርዓት በሆነ ጊዜ ተጀምሮ የሚጠናቀቅ ጉዳይ ሳይሆነ በሂደትና ደረጃ በደረጃ
በየጊዜው ወቅቱን የዋጀ አደረጃጀት እንዲኖራቸው በማድረግ ፤ቴክኖሎጂን በመጠቀም ማዘመን ፤ግብዓት
ስራው በሚፈልገው መጠን ማደራጀት፤ የሰው ኃይሉን አቅም መገንባትና ለስራ ዝግጁ ማድረግ
 የመረጃ አያያዙን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ዘመናዊና ተደራሽ በማድረግ አገልግሎቱን ቀልጣፋ ለተገልጋይ
እርካታ ምቹ እንዲሆን ማድረግ
 በመሬት አስተዳደሩ ላይ የሚደርገው የአደረጃጀትና አሰራር ለውጥ ፋይዳው መንግስትን እና
ማህበረሰብን በኢኮኖሚ ጠንካራ እንዲሆኑ ከማስቻል በተጨማሪ ፍታዊ የመሬት ገበያን በማስፈን በሀገራት
ስላም እንዲኖር በማስቻል ሚናው የጎላ መሆኑ ከተወሰደው መልካም ተሞክሮ የተገኙ ፋይዳዮች ናቸው፡፡

22
ክፍል ሶስት

3. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ተቋማዊ መዋቅር

3.1. የቢሮው ተልዕኮ፣ራዕይ እና እሴት

3.1.1. የተቋሙ ተልዕኮ


በአዲስ አበባ ከተማ ህጋዊ አሰራርን የተከተለ እና ውስን የሆነውን የመሬት ሀብት ያማከለ የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ
ስራ ማከናወን፣ የተጎሳቆሉ አካባቢዎችን መልሶ በማልማት፤ የልማት ተነሺዎችን መልሶ በማቋቋም፣የመብት ፈጠራ ስራ፣
የመሬት ባንክና መረጃ አያያዝ የተቀናጀና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስርዓትን በመዘርጋት የአገልግሎት አሰጣጡን በማዘመን
ፍትኃዊ፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት፡፡

3.1.2. የተቋሙ ራዕይ


በ 2022 ዓ.ም ዘመናዊ የመሬት ልማትና አስተዳደር ስርዓት የተዘረጋበት፣ የላቀ አገልግሎት የሚሰጥበት እና የተገልጋይ
እርካታ የተረጋገጠበት ተቋም ሆኖ ማየት፡፡

3.1.3. የተቋሙ እሴቶች

 አሳታፊነት፣

 ግልፅነት

 ፍትሀዊነት

 የላቀ አገልግሎት መስጠት

 በኃላፊነት ስሜት መስራት

 ተጠያቂነት

 በቡድን ስራ ማመን

23
3.1.4. የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስልጣን፣ ተግባርና ኃላፊነት

1. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲሁም የከተማ ማደስ ጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲከናወን ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
2. የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ጥናት፣ መርሀ ግብሮች፣ ጥቅል ዓላማዎች፣ ግቦች፣
የኢንቨስትመንት ዕቅዶች፣ በጀት፣ የዓላማ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎችና የጊዜ ሠሌዳ ያዘጋጃል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
3. ለመልሶ ማልማትና ለመሬት ዝግጅት ተፈላጊው መሰረተ ልማት እንዲጠና ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፤
መጠናቱን ያረጋግጣል፤ ከገንቢዎች በሚገኝ ግብዓት የግንባታ ቅንጅት እቅድና በጀት ያዘጋጃል፤ ሲፈቀድም ያስገነባል፤
4. የመሬት አቅርቦትና ፍላጎት ሚዛኑን ጠብቆ መሄድ እንዲችል የተለያዩ ጥናቶችን በማከናወን የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤
5. በከተማ ማዕከላትና ኮሪደሮች በአካባቢ ልማት ፕላን መሰረት የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ያዘጋጃል/እንዲዘጋጅ
ያደርጋል፤ በሚመለከተው አካል ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤
6. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን ያስከብራል፤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
7. በከተማው ውስጥ የተጎዱና ያረጁ አካባቢዎችን ለማደስ እንዲቻል የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ ሁኔታ
ስታንዳርዱን ጠብቆ መልሶ ማልማት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፤
8. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፤
ይከታተላል፤ ይቆጣጠራል፤
9. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት ያጠናል፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት ይሰጣል፤ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት ድልድል በማድረግ እንዲሰጣቸው ለቤቶች ኮርፖሬሽን ያስተላልፋል፤
የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤
10. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ ቦታዎችን፣
ባንክ የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት ተገቢውን መረጃ
ይይዛል፤ የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ ይተክላል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር
መረጃ ለደንብ ማስከበር ኤጀንሲ ያስተላለፋል፤ ከኤጀንሲው ጋር በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ያደርጋል፤
11. በከተማው አስተዳደር ወሰን ክልል ውስጥ ያለውን የመሬት ሃብት ኦዲት ያደርጋል፤ በኦዲት ግኝቱ መሠረት ህጋዊ
እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፤
12. የይዞታ እና የማይንቀሳቀስ ንብረት በመመዝገብ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እስኪተላለፍ ድረስ ጥበቃ
ያደርጋል፤ የቦታ ይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
13. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤

24
14. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር ኤጀንሲ
ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤
15. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት
የሊዝ ክፍያ ይሰበስባል፤
16. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል፤ በሕግና በውል በተወሰነው ጊዜና ሁኔታ
መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
17. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
18. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን ይተገብራል፤ የተነሽ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
ያስተላልፋል፤
19. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤ ለልማት በሚለቀቀው መሬት ላይ ላለው ንብረት
በህግ መሠረት ካሳ ይተምናል፤ እንዲተመን ያደርጋል፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎችን ይፈጽማል፤ ምትክ ቦታ ያዘጋጃል፤
ምትክ ቦታ ያስተላልፋል፤
20. ለመሠረተ ልማት አውታር፤ ለመናፈሻ፣ ለአረንጓዴ ልማት እና ለሕዝብ መሰብሰቢያ ፕላዛዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ
መሠረት ቦታ ያዘጋጃል፤ ያስተላልፋል፤ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤
21. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል፤ በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን
ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
22. የመሬት ይዞታ እና የቤት አጠቃቀም ዓይነትና የባለይዞታዎች መረጃ ይይዛል፤ ይጠብቃል፤ አግባብ ባለው ህግ
መሠረት ለህጋዊ ባለይዞታዎች የቦታ አገልግሎት ለውጥ ጥያቄዎች መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፤
23. አግባብ ባለው ህግ መሠረት የቤት/ህንጻ የጣራና ግድግዳ ግብር ተመን ያሰላል /እንዲሰላ ያደርጋል ለሚመለከተው
አካል በወቅቱ ያስተላልፋል፤
24. ለግብር ሰብሳቢ ተቋማት፣ ለፍርድ ቤቶችና ለሌሎች ለሚመለከታቸው አካላት የማይንቀሳቀስ ንብረት ግምት
አገልግሎት ይሰጣል፤
25. መደበኛ የይዞታ አገልግሎቶችን ያከናውናል፤ ህጋዊ ያልሆነ የይዞታ አስተዳደር አፈፃፀም ሲከሰት የማስተካከያ
እርምጃ ይወስዳል፡፡
26. በህግ የሚቀመጠውን የአሰራር ስርአት ተከትሎ መብት ላልተፈጠረላቸው ይዞታዎች የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀት በማዘጋጀት በቋሚ መዝገብ በመመዝገብ ለባለይዞታው ይሰጣል፤ ማህደራቸውን ያደራጃል፤ ከሕግ ውጪ የተሰጠ

25
የቦታ ይዞታ ወይም የቤት ባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ያግዳል፣
እንደአስፈላጊነቱ ይሰርዛል/ያመክናል/፤
27. የቦታ ይዞታ እና/ወይም የቤት ይዞታ ካርታ ኮፒዎችን በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፤ የይዞታ
ሰነዶችን በማደራጀት ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ያስተላልፋል

28. ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የመሬት ይዞታቸውን የለቀቁ ተነሺዎችን መልሰው በዘላቂነት ያቋቁማል፤ ይህን ተግባራዊ
ለማድረግ፡-
ሀ) የማቋቋሚያ ማዕቀፍ ይቀርጻል፤ ለከንቲባ ያቀርባል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤
ለ) የልማት ሥራው በሚሰራበት ወቅት ተነሺዎች በተቻለ መጠን የስራ እድል እንዲያገኙ ያደርጋል፤
ሐ) የተነሺዎችን የኢንቨስትመንት ሼር ባለቤትነት መብት ያስከብራል፤ ተጠቃሚ መሆናቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
መ) የልማት ተነሺዎች የኢንቨስትመንት ባለቤት የሚሆኑበትን የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፤
ሠ) ሌሎች አግባብ ባላቸው ሕግ ደንብና መመሪያ የተገለጹትን ተግባራትና ኃላፊነቶች ይፈጽማል፡፡
29. በየደረጃው ያለውን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራር እና ባለሙያዎችን ህግና አሰራርን ተከትሎ ያሾማል/ይመድባል፣
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል /ያስወስዳል፣

26
3.2. የቢሮው ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት

1. የተለያዩ ጥናቶችን ማካሄድ፤


2. መመሪያዎችን፣የአሰራር ማንዋሎችን ማዘጋጀት እና ማሻሻል፣
3. የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ማዘጋጀት፣
4. የከተማ ማዕከላትንና ኮሪደሮችን ማልማት፣
5. ወሰን ማስከበር፣
6. ከአርሶ አደር ውጪ ያሉ የልማት ተነሺዎችን መልሶ ማቋቋም፣
7. የልማት ተነሺዎችን የሼር ባለቤትነት ጥያቄ መቀበል እና መተግበር፣
8. የለማ መሬት ማዘጋጀት፣
9. ክፍት ቦታዎችን መሬት ባንክ መመዝገብ እና እንዲጠበቅ ማድረግና መከታተል፣
10. የለማ መሬት በሊዝ ማስተላለፍ፣
11. የሊዝ አፈፃፀም ክትትል ማድረግ፣
12. መብት መፍጠር፣
13. የይዞታ ማህደራትን ለኤጀንሲው ማስረከብ፣
14. የይዞታ አገልግሎቶች መስጠት፣
15. ለፍትህ እና ለተለያዩ አካላት ማስረጃ መስጠት፣
16. ዘመናዊና የተቀናጀ የመሬት መረጃ አያያዝ ስርዓት መዘርጋት፣
17. አገልግሎት አሰጣጡና መረጃ አያያዙን በቴክኖሎጂ ማስደገፍ፣
18. የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ዝርጋታ ማከናወን፣
19. የይዞታ ካርታዎች እና ቋሚ መዝገቦችን ማሳተም፤
20. በመሬት ህግ ማዕቀፎችና በቴክኒክ ጉዳዮች ላይ የአቅም ግንባታ ስራዎችን ማከናወን፣
21. ቅሬታዎችን መቀበልና ምላሽ መስጠት፤
22. የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መለየትና መፍታት፣
23. አሰራር ጥራት ኦዲት ማከናወን፤
24. በባንክ የተመዘገበ መሬት ኦዲት ማድረግ፤
25. የሊዝ ክፍያ እና የአገልግሎት ገቢ መሰብሰብ፤
26. ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ፤

27
3.2.1. የዘርፉ ዋና ዋና አገልግሎቶች እና ተግባራትን መለየት

1) የተለያዩ ጥናቶችን ማካሄድ፤


2) መመሪያዎችን፣የአሰራር ማንወሎችን ማዘጋጀት እና ማሻሻል
3) የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ማዘጋጀት
4) የከተማ ማዕከላትንና ኮሪደሮችን ማልማት
5) ወሰን ማስከበር
6) ከአርሶ አደር ውጪ ያሉ የልማት ተነሺዎችን መልሶ ማቋቋም
7) የልማት ተነሺዎችን የሼር ባለቤትነት ጥያቄ መቀበል እና መተግበር
8) የለማ መሬት ማዘጋጀት
9) ክፍት ቦታዎችን መሬት ባንክ መመዝገብ እና እንዲጠበቅ ማድረግና መከታተል
10) የለማ መሬት በሊዝ ማስተላለፍ
11) የሊዝ አፈፃፀም ክትትል ማድረግ
12) የሊዝ ክፍያ እና የአገልግሎት ገቢ መሰብሰብ፤
13) ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ፤

3.2.2. ዋና ዋና አገልግሎቶችን /ተግባራትን / ማደራጀት/regrouping/


የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል
 የተለያዩ ጥናቶችን ማካሄድ፤
 የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ማዘጋጀት
 የከተማ ማዕከላትንና ኮሪደሮችን ማልማት
ወሰን ማስከበር
 መመሪያዎችን፣የአሰራር ማንወሎችን ማዘጋጀት እና ማሻሻል
 ወሰን ማስከበር
መሬት ባንክና ዝግጅት
 ክፍት ቦታዎችን መሬት ባንክ መመዝገብ እና እንዲጠበቅ ማድረግና መከታተል
 የለማ መሬት ማዘጋጀት

የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል


 የለማ መሬት በሊዝ ማስተላለፍ
 የሊዝ አፈፃፀም ክትትል ማድረግ

28
3.2. የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች

3.2.1. የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች፤


ማንኛውም ተቋማዊ መዋቅር ሲዘጋጅ የተቋሙን ተልዕኮ የሚያሳካ እና ዘመኑ ከደረሰበት የሥራ አመራር
መርህ እና ባህሪያት ጋር የሚጣጣም መሆን አለበት፡፡ አደረጃጀት በራሱ ከጋራ ተልዕኮዎች እና ዓላማዎች
በመነሳት የሚነደፉ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በውጤታማነት ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዳ፣ ግልጽ፣
ቀልጣፋ፣ ፍትሃዊ፣ ተገልጋይ ተኮር፣ የስራ ሂደትን ማዕከል ያደረገ እና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል
የሚያስችል እንዲሆን ይጠበቃል፡፡

የቀረበው ተቋማዊ መዋቅርም ከዘመናዊ ሥራ አመራር መርሆዎች አኳያ ጠቀሜታ ያለው፣ ለተሻለ አገልግሎት
አሰጣጥ ምቹ ሁኔታዎችን የሚፈጥር እና የውሳኔ አሰጣጥ ሂደትን የሚያሳጥር ዓላማ ፈጻሚ እና የድጋፍ ሰጪ
ዘርፍ አደረጃጀት /መዋቅር/ ተግባራዊ ለማድረግ በሚያስችል እና የሥራ ሂደትን መሠረት ባደረጉ አማራጮች
የተዘጋጀ ነው፡፡ ከቀረቡት አማራጮች መካከልም መረጃዎችን ከምንጩ ወዲያወኑ ለማግኘት፣ የእዝ ሰንሰለትን
ለማሳጠር እና የሥራ ግንኙነትን ለማቀላጠፍ የተሻለው እና የቡድን የሥራ ባህልን ለማሳደግ የሚረዳው ዝርግ
መዋቅር /Flat structure/ መመረጥ እና ተግባራዊ መሆን አለበት፡፡ የተሻለውን ተቋማዊ መዋቀር ለመምረጥ
እና ተግባራዊ ለማድረግም ጠቀሜታውን ከሚከተሉት የአደረጃጀት መሠረተ- ሀሳቦች ተገቢ ይሆናል፡፡

3.2.2. የተቋማዊ መዋቅር መርሆዎች


ተቋማዊ መዋቅር አንድ ተቋም ወይም ቢሮ ሥራውን ለማከናወንና ዓላማውን ከግብ ለማድረስ፤ ሥራውንና ፈጻሚውን
ለማደራጀት የሚቀርጸው ስዕላዊ መግለጫ ነው፡፡ ስለዚህ ተቋማዊ መዋቅር ተቋሙ ከተቋቋመበት አላማ አንጻር ማን፣ ምንና
እንዴት እንደሚሰራ፣ የስራ ክፍሎች ተግባርና ሃላፊነትን፣ ግልጽ የሆነ የሥልጣንና የተጠያቂነት ተዋረድን፣ የእዝ ሰንሰለትን፣
የመረጃ ልውውጥና የሪፖርት ፍሰትን በሚያሳይ መልኩ ማደራጀት አስፈላጊ መሆኑን ያሳያል፡፡ ስለሆነም ተቋማዊ መዋቅር
ሲዘጋጅ መሠረታዊ የአደረጃጀት መርሆዎችን እንዲከተል ማድረግ ይጠይቃል። በዚህ ጥናት የቀረቡት መዋቅር ሃሳቦች
ከአደረጃጀት መርህዎች አኳያ እንዲቃኙ ተደርገዋል። ተቋማዊ መዋቅር ቅኝቱ የዳሰሳቸው መርሆዎች እንደሚከተለው
ቀርበዋል።

3.2.3. ግልጽና ቀላል አደረጃጀት


የአንድ ተቋም አደረጃጀት ውስብስብ እንዳይሆንና በቀላሉ ለመረዳት የሚቻል መሆን ይገባዋል፡፡ በዚህ መሰረት ይህ
ተቋማዊ መዋቅር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ምንና እንዴት እንደሚሰራ፣ የስራ ሂደቶችን (ክፍሎችን)፣ ተግባርና
ኃላፊነታቸውን፣ የስራ ፍሰትንና ግንኙነታቸውን እንዲሁም የስልጣና ደረጃቸውን ማንም ሰው በቀላሉ ሊገነዝብ በሚችልበት
ሁኔታ ተደራጅተዋል፡፡ ቢሮው ከቢሮ ሃላፊ በመቀጠል ሥራ ሁለትና ከዛ በላይ የሚይዙ ዘርፍ እንዲሁም በዘርፍ ሥር
ዳይሬክቶሬቶችና የቡድን እርከኖች መደራጀቱ ቢሮው ግልጽና ቀላል ተቋማዊ መዋቅር እንዲኖረው ያስችላል፡፡

29
3.2.4. ግልጽ የእዝ ሰንሰለት
ተቋማዊ መዋቅር ላይ የእዝ ሰንሰለት ሃላፊነትን ከተጠያቂነት ጋር እንድንወጣ የሚያስገድድ፣ ማን ለማን ሪፖርት
እንደሚያደርግ የሚያሳይ ሰንሰለት ነው፡፡ በዚህም በቢሮው ተቋማዊ መዋቅር መሰረት ከቡድን መሪ ጀምሮ እስከ ቢሮ
ሃላፊው ድረስ ባሉ እርከኖች እንድ የስራ ከፍል (ሰራተኛ) ለአንድ የቅርብ ሃላፊ ብቻ ተጠሪ በሚሆንበት አግባብ
ተደራጅቷል፡፡ ስለሆነም የእዝ ሰንሰለቱ ማን ለምን ሥራ ጉዳይ ኃላፊነት እንደተሰጠው፣ ማን ከማን ጋር የሪፖርት ግንኙነት
እንዳለው፣ ጉዳዮች የት ተጀምረው የት ፍጻሜ እንደሚያገኙ በመዋቅሩ ላይ በግልጽ እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡

3.2.5. በቂ የቁጥጥር አድማስ


ይህ መርህ ለአንድ የሥራ ኃላፊ ተጠሪ መሆን ያለባቸውን የሠራተኞች ወይም የሥራ ክፍሎች ቁጥር የሚመለከት ነው፡፡
የቁጥጥር አድማስ በተቋሙ ስፋትና ጥበት፣ በተቋሙ የስራ ባህሪይ፣ የስራ ኃላፊዎች ብቃት… ወዘተ የሚወሰን ነው፡፡ ከዚህ
አኳያ የቢሮው ተቋማዊ መዋቅሩ በ 4 እርከኖች (Hierarchies) የተደራጀ ሲሆን በመጀመሪያው ሁለት እርከኖች
ላይ የቢሮ ሃላፊው እና የዘርፍ ሃላፊዎች ያሉበት ሲሆን ቀጥሎ ባለው ሁለት ደረጃዎች የሥራ ክፍል ሃላፊ እና
ሙያተኞችን የሚየዝ በመሆኑ ይህም አንደኛው ከአንደኛው እርከን በቂ የቁጥጥር አድማስ እንዲኖራቸው ተደርጎ
የተደራጀ ነው፡፡ ይህም የስራ ክፍሎችን በቅርብ ለመቆጣጠር፣ የሥራ ክፍሉ ኃላፊዎች ከዕለት ተዕለት ሥራ (Routine)
ተላቀው ቁልፍ እና ስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ እንዲያተኩሩ ለማድረግ ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ሁሉም
በቢሮው ስር ያሉ ዳይሬክቶሬቶች በቢሮው በሶስት ዘርፍ ስር ሆነው ሲመሩ የነበረውን የመሬት ሀብት ኦደት፣ የተነሺዎች
መልሶ ማቋቋም እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬቶች ከየዘርፉ ተቀንሰው እና በአዲስ መልክ
ተደራጅተው ቀጥታ ለቢሮ ኃላፊ እንዲጠሩ ተደርገው ሌሎች ዳይሬክቶሬቶች እንደየስራ ባህሪያቸው በሶስት ዘርፍ ስር
እንዲደራጁ በማድረግ የቢሮ ኃላፊው ልዩ ትኩረት የሚሹ ስራ ክፍሎችን ይዞ ስትራቴክካዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ
እንዲያተኩር አድርጎታል፡፡

3.2.6. አጭር የተቋም አወቃቀር


አጭር የተቋም አወቃቀር ማለት ያልተንዛዛ መዋቅራዊ ተዋረድ እንዲኖር በስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች መካከል ያሉ እርከኖች
የተመጠኑ፣ የመረጃ ልውውጥን የሚያሳጥሩ፣ አፋጣኝ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችሉ ሲሆኑ ነው፡፡ ቢሮው በአዋጅ 74/2014
ከተሰጡት ዘርፈ ብዙ ተልዕኮዎችና ከሚኖሩት በርካታ የስራ ክፍሎች እንዲሁም ከከተማ አስተዳደሩ በሚሰጠው ውክልና
እንዲሁም ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር ውስን የሆነውን የመሬት ሀብት ያማከለ የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ስራ ማከናወን፣
የተጎሳቆሉ አካባቢዎችን መልሶ በማልማት፤ የልማት ተነሺዎችን መልሶ በማቋቋም፣የመብት ፈጠራ ስራ፣ የመሬት ባንክና
መረጃ አያያዝ የተቀናጀና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ስርዓትን በመዘርጋት የቢሮው ድርጅታዊ መዋቅር የተመጠነ (ያልተንዛዛ)
መዋቅራዊ ተዋረድ ወይም እርከኖች (Hierarchies) እንዲኖሩት ተደርጎ የተደራጀ ነው፡፡

በመሆኑም በተቋሙ ከቡድን መሪ ጀምሮ እስከ ቢሮ ሃላፊ ድረስ የወሳኔ መስጫ እርከኖች ከአራት/4/ የበለጡ አይደሉም።
ከዚህ በመነሳት መዋቅራዊ አደረጃጃቱ ያልረዘመ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል፡፡

30
3.2.7. የሥራ ድግግሞሽ ማስወገድና ቅንጅታዊ አሰራር
አንድ ሥራ በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ወይም በአንድ መሥሪያ ቤትም ውስጥ ሆኖ በተለያዩ የሥራ ክፍሎች ውስጥ እንዲሠራ
ማድረግ አላስፈላጊ የሆነ የሰው ኃይልና የወጪ (የገንዘብ) ብክነትን ማስከተል ነው። በዚህ አደረጃጀት ቢሮው ከዚህ በፊት
የክትትልና ድጋፍ ዘርፍ በመዋቀሩ የሥራ ድግግሞሽ የነበረውን በማስቀረት፣ እንዲሁም ከሌላ የሥራ ክፍሎች ጋር
በክትትልና ድጋፍ ተግባራት ላይ የነበሩ ሥራዎችን በማስቀረት፣ የሱፐርቪዥና ኤንስፔክሽን ሥራዎችን በመለየት በአዲስ
መልክ የማደራጀት ሥራ ተከናውናል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ከዚህ በፊት በድጋፍና ክትትል ዘርፍ የነበረውን የተቋማት
ቅንጅታዊ አሰራር የሥራ ክፍል ወደ ካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ መምጣቱ ቅንጅታዊ አሰራሩን የበለጠ ለማጎልበት ያስችለዋል፡፡

በአጠቃላይ በአደረጃጀት ማሻሻያው የስራ ድግግሞሽ እንዳይኖር በሚያስችል ሁኔታ ተደራጅተዋል፡፡ ስለሆነም ከጅምሩ እስከ
ፍጻሜ ሂደትን መሰረት ባደረገ መልኩ አንዱ ለሌላው ግብዓት ሊሆኑ በሚችል ሁኔታ እና እርስ በርስ በመተባበርና
በቅንጅት ለመስራ በሚመች መልኩ ስራዎቹ እንዲደራጅ ተደርጓል፡፡

31
3.2.8. የዘርፉ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ
ቢሮ ኃላፊ

የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ

የዘርፍ ኃላፊ ቴክኒካል አማካሪ

የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል የመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት ልማትና ክትትል ዳይሬክቶሬት

የመሬት ዝግጅት ቡድን 1


የለማ መሬት ማስተላለፍ
ቡድን የመልሶ ማልማት ጥናት
ቡድን
የመሬት ዝግጅት ቡድን 2

ሊዝ አፈፃፀም ክትትል ቡድን የመልሶ ማልማት ትግበራ


ክትትል ቡድን
የመሬት ዝግጅት ቡድን 3

የመሬት ባንክና ጥበቃ


ቡድን

32
3.2.9. በቅርንጫፍ ደረጃ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ

የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ

የወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የፋይናንስና አስተዳደር ስራዎች ዳይሬክተር


የቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ም/ኃላፊ
(በማስፋፊያ ክፍለ ከተሞች) የፋይናንስ ቡድን ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት
ቡድን
የአሰራር ጥራት ኦዲት ቡድን
የዕቅድ ዝግጅት ክትትል ግምገማ የውስጥ ኦዲት ቡድን
ቡድን
የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ድጋፍ
የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር
ምዘና ቡድን የግዢ ቡድን
ቡድን

የልማት ተነሺዎች መልሶ


ማቋቋምና ሼር ልማት ቡድን

የወሰን ማስከበር፣ መሬት ባንክና


ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት

የመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን

ወሰን ማስከበር ቡድን

የልማት ተነሺዎች መረጃ አሰባሰብ


ቡድን

የቦታ ማስረከብና ሊዝ ክትትል ቡድን


33
ዳይሬክቶሬት
3.2.10. የወረዳ ቅርንጫፍ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ

የክ/ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ

የወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ

ባለሙያዎች

34
3.2.3. የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ ተግባርና ኃላፊነት
1. የዘርፉን ስትራቴጂክ ዕቅድ ከቢሮው ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዘርፉ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
3. ለመልሶ ማልማትና ለመሬት ዝግጅት ተፈላጊው መሰረተ ልማት እንዲጠና ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፤
መጠናቱን ያረጋግጣል፤ ከገንቢዎች በሚገኝ ግብዓት የግንባታ ቅንጅት እቅድና በጀት ያዘጋጃል፤ ሲፈቀድም ያስገነባል፤

4. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን ያስከብራል፤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤

5. በከተማው ውስጥ የተጎዱና ያረጁ አካባቢዎችን ለማደስ እንዲቻል የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ ሁኔታ ስታንዳርዱን
ጠብቆ መልሶ ማልማት የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፤

6. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፤ ይከታተላል፤
ይቆጣጠራል፤

7. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት ያጠናል፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት ይሰጣል፤ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት ድልድል በማድረግ እንዲሰጣቸው ለቤቶች ኮርፖሬሽን ያስተላልፋል፤
የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፤

8. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ ቦታዎችን፣ ባንክ
የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት ተገቢውን መረጃ ይይዛል፤
የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ ይተክላል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ ለደንብ
ማስከበር ኤጀንሲ ያስተላለፋል፤ ከኤጀንሲው ጋር በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ያደርጋል፤

9. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤

10. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር ኤጀንሲ
ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤

11. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት
የሊዝ ክፍያ ይሰበስባል፤

12. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል፤ በሕግና በውል በተወሰነው ጊዜና
ሁኔታ መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤

35
13. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤

14. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን ይተገብራል፤ የተነሽ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን ይልካል፤

15. በዘርፉ በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ
ያደርጋል ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል
16. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል፤ በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን
ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤
17. በዘርፉ ስር ውሳኔ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች ከአሰራር አንፃር በመመርመር ውሳኔ ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፤
18. በቢሮው በየደረጃው ለሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመቀበል ተገቢውን ምላሽ በወቅቱ ይሰጣል እንዲሰጥ
ያደርጋል፤
19. የዘርፉ ስር ያሉ በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለሚመለከተው አካል
ሪፖርት ያደርጋል፤

36
3.2.4. የዘርፍ ም/ቢሮ ኃላፊ ቴክኒካል አማካሪ ተግባርና ኃላፊነት
አማካሪው ተጠሪነቱ ለዘርፉ ኃላፊ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡

1. የዘርፉ ተልዕኮ መሠረት በማድረግ ያሉትን ችግሮችንና መልካም አጋጣሚዎችን በመለየት፣ ግቦችን
በመቅረጽ፣ ስትራጂዎችን በመንደፍ፣ በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶች ውጤታማ እዲሆኑ ትኩሬት
ሰጥቶ ያማክራል፤
2. በዘርፉ ሥራ አመራር እና አሰራር ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ በመለየት፣
በመመርመርና የተሻሉ የመፍትሔ አማራጮችን በመለየት ሙያዊ እገዛና ድጋፍ ያደርጋል፤
3. በየጊዜው አዳዲስ ሃሳቦችንና አሰራሮችን በማፍለቅ ቀጣይነት ያለው መሻሻል በዘርፉ ውስጥ
እንዲኖር የሚያስችል ጥናት እንዲደረግ ያደርጋል፤ ሲወሰን እንዲተገበር ያደርጋል፤
4. በዘርፉ ውስጥ ያሉ ኣሰራርና ዕውቀቶች እንዲሻሻሉ እና በቀጣይነት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤ ተገቢ የዕውቀት ሽግግር እንዲኖር ዘርፉን
ያማክራል፤
5. ለውጥ በዘርፉ ውስጥ ስለሚኖረው እንድምታ፣ ፍጥነት እና ለውጡን እንዴት መቋቋም
እንደሚቻል፣ እንዲሁም አዳዲስ የለውጥ መሳሪያዎች እንዲተገበሩ ያማክራል፤
6. የዘርፉን ዕቅድ ከቢሮ ዕቅድ እና ዘርፉ የሚሰጠውን አገልግሎት መነሻ በማድረግ የዘርፉን ዕቅድ
ያዘጋጃል
7. በዘርፉ ሥር ያሉ ዳይሬክቶሬቶች የዘርፉን ዕቅድ መነሻ በማድረግ በአግባቡ ዕቅዶች
መታቀዳቸውን፤ እንደአስፈላጊነቱ ፕሮጀክቶች መቀረጻቸውን ያረጋግጣል፤ ለሥራ የሚውሉ
ግብዓቶች እንዲሟሉ ያመቻቻል፤ ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲተገበሩ ያግዛል፣
8. ከየዳይሬክቶሬቶቹ የሚመጡ የሥራ ክንውን ሪፖርቶችን ትክክለኝነት በማረጋገጥ ተቀብሎ
የዘርፉን ወቅታዊ ሪፖርቶች ያዘጋጃል
9. ለዘርፉ ፕሮሰስ ካውንስል ከየዳይሬክቶሬቶቹ የሚቀርቡ የውሳኔ ሀሳቦችን ተቋሙ
ከሚጠቀምባቸው የህግ ማዕቀፍ እና ከቴክኔካዊ ሁኔታዎች ጋር ተገናዝበው መዘጋጀታቸውን
ያረጋግጣል
10. ከዘርፉ ኃላፊ ጋር በመሆን የስብሰባ አጀንዳ ያዘጋጃል፡እንዲሁም በዘርፉ ሥር ለሚገኙ የፕሮሰስ
ካውንስል አባላት የስብሰባ ጥሪ ያደርጋል፣
11. በዘርፉ የፕሮሰስ ካውንስል ስብሰባ ላይ ይገኛል በስብሰባው ላይ የሚወሰኑ ውሳኔዎችን ቃለ-ጉባኤ
ያዘጋጃል
37
12. የተዘጋጀውን ቃለ-ጉባኤ ትክክለኝነት ከዘርፉ ኃላፊ ጋር በመሆን እንዲረጋገጥ በማድረግ የፕሮሰስ
ካውንስል አባላትን ያስፈርማል
13. እንደ ዘርፍ ለሚደረገው የድጋፍና ክትትል ስራ ቼክ ሊስት ያዘጋጃል፤ በቼክ ሊስቱ መሰረት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ ያስተባብራል በግኝቱ መሰረት ግብረ-መልስ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፤
14. በዘርፉ ጉዳዮች ላይ የስልጠና ፍላጎት ይለያል፣ የስልጠና ሰነድ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤ ስልጠና
እንዲሰጥ ያደርጋል፤
15. የዘርፉን ባህሪ መሰረት ያደረገ ቴክኒካዊ የምክር አገልግሎት ይሰጣል።
16. በዘርፉ ሀላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትንም ያከናውናል፤

3.3. የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት

3.3.1. የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት


1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ መልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ቡድኖች/ባለሙያዎች
በተናበበ መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል

3. በከተማ ፕላን መነሻ የማዕካለትና ከሪደሮችን መረጃ በዝርዝር ይለያል

4. የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት የማዕከላትና ኮሪደሮች ልማት ፕሮጀክት ጥናት፣ መርሀ ግብሮች፣ ጥቅል
ዓላማዎች፣ ግቦች፣ የኢንቨስትመንት ዕቅዶች፣ በጀት፣ የዓላማ ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎችና የጊዜ ሠሌዳ ያዘጋጃል፤
ሲጸድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፤

5. የከተማ መዋቅራ ፕላን መነሻ በማድረግ የአጭር፣የመካከለኛ እና ረጅም ጊዜ የማዕካለትና ከሪደሮች ልማት ዕቅድ
ያዘጋጃል
6. የተዘጋጀው ዕቅድ ላይ ባለድርሻን በማወያየት አማራጭ ፋይናንስ መንገዶች ይለያል እንዲሁም በልማት
ተሳታፊዎችን የሆኑ ባለድርሻዎች ይለያል የዕቅዱ አካል ያደርጋል
7. በማዕካላትና ኮሪደሮች የመልሶ ማልማት ሥራ የሚተገበርባቸው ቦታዎች ልማት ቅደም ተከተል ያጠናል ወይም
ያስጠናል
8. በጥናቱ መሰረት ቅደም ተከተል የወጣላቸው ቦታዎች በዝርዝር ከጥናቱ ሃሳቡ ጋር የመጨረሻ ዕቅድ አካል ይሆናል
9. የተዘጋጀው ዕቅድ እና የልማት ቅደም ተከተል ሰነድ በቢሮ ስትራቴጀክ ከውንስል ቀርቦ ውይይት እንዲደረግ
ያደርጋል
10. የመጨረሻ ረቂቅ ዕቅድ በከተማው ካቢኔ እንዲጸድቅ አዘጋጅቶ ያቀርባል

38
11. በአጭር ጊዜ እንዲለሙ የተለዩ ወይም በቅደም ተከተል በመጀመሪያ ረድፍ እንዲለሙ የተለዩ ቦታዎች በአካባቢ
ልማት ፕላን መሰረት የተቀናጀ የከተማ ንድፍ ጥናት ያካሄዳል ወይም እንዲካሄድ ያደርጋል፤ ሲጸድቅ ተግባራዊ
ያደርጋል ወይም እንዲተገበር ክትትል ያደርጋል
12. መልሶ የሚለሙ ቦታዎች ልማቱ ከመጀመሩ ከአንድ ዓመት በፊት በልማት አከባቢ ነዋሪ ጋር ወይይት ያደርጋል
በልማቱ ላይ እንዲሳተፉ ግንዛቤ ይፈጥራል

13. ሕጋዊ የቦታ ባለይዞታዎችና ባለንብረቶች መብት በህግ መሰረት መከበሩ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የማዕካለትና ከሪደሮች
ልማት አተገባበርን ይመራል እና አፈጻጸሙን ይከታተላል

14. የማዕከላትንና ኮርደሮችን ቦታዎች የሚመለከቱ መረጃዎችን ከሚመለከታቸው የከተማው አስተዳደር አካለት
ይረከባል፣ ይጠብቃል፣ ተገቢውን የዲጅታል እና የፕላን ፎርማት መረጃ ይይዛል፣

15. በከተማ ማዕከላት እና በልማት ኮሪደሮች ክልል ውስጥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ያካሄዳል/እንዲካሄድ
ያደርጋል፤

16. የማዕከላትና በኮሪደሮች ቦታዎች ለህገወጥ ወራራና ተግባር እንዳይጋለጡ ይከላከላል፣ ህገወጥነት፣ ተፈጽሞ ሲገኝ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በህግ መሰረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/ያስወስዳል

17. የልማት ቅደም ተከተል በማውጣት የማዕካልና የኮሪደር ቦታዎችን፡-

ሀ. የማዕከላትና ኮሪደሮች ልማት የሚካሄድባቸውን ቦታዎች በፕላን ቅደም ተከተልና ህጉን መሰረት
ያስለቅቃል፣ ለተነሺዎቹ በህግ መሰረት ካሳ ይከፍላል፣ ምትክ ቦታ ወይም ቤት ለሚያስፈለግቸው በህግ
መሰረት ይሰጠቸዋል ፡፡
ለ. ከማንኛውም ህጋዊ የይገባኛል ጥያቄ ቦታዎቹ ነጻ በማስደረግ ለልማት ዝግጁ ያደርጋል፣ እንደ አግባቡ
መሰረተ ልማት እንዲሟላ በማድረግ እንዲለማ ያደርጋል
18. በማዕካለትና በኮሪደሮች ውስጥ ሕጋዊ ባለይዞታዎች በልማቱ የሚሳተፉበት ስልት ቀይሶና አፈጻጸም አቅድ
በማዘጋጀት ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን በዘርፉ በኩል ለቢሮ ስትራቴጅክ ካውንስል ያቀርበል ሲጸድቅ
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
ይህም ፡-
 በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ ጥናት መሰረት ሊያስገነባ የሚያስችል ቦታ
ስፋትና የማልማት አቅም (መመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተፈቀደ ጊዜ ገደብ ማልማት የሚችለትን
 ኩታ ገጠም ይዞታቸወን በመቀላቀል በጋራ የአከባቢውን ዲዛይን ሊያስገነባ የሚችል ቦታ ስፋት እና
የማልማት አቅም (በመመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ ውል ገብተው ቅድሚያ
ማልማት የሚፈልጉ

39
 በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/2014 የሚሰጠውቸው ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ
ተደራጅቶ ለአከባቢው የከተማ ንድፍ ሊያስገነባ የሚያስችል የቦታ ስፋትና የማልማት አቅም
በማረጋገጥ እንዲሰጥ የሚፈልጉትን
 በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው ገንዘብ ልክ በልማት
አካባቢ ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ የሚፈልጉትን
 በልማቱ ምክንያት ተነሺ የሆኑ እና ምንም ገቢ የሌላቸው ተነሺዎችን መልሶ የማቋቋሚበት እና የስራ
ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ
19. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች በዝርዝር ዲዛይን መሰረት በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የሚለሙ
ቦታዎችን በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል ውይይት ከተደረገ በኃላ በከተማው ካቢኔ ሲጸድቅ ተግባራዊ እንዲደረግ ክትትል
ያደርጋል ፡፡
20. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች ውስጥ በግሉ ዘርፍ ሊለሙ የሚችሉ በጨረታና በምደባ
ሊተላለፉ ሚገባቸውን ቦታዎች ከመሬት ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ በመሆን ይለያል፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው
ያስደርጋል፣

21. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲሁም የከተማ ማደስ ጥናት ስራዎችን ያከናውናል፤ እንዲከናወን ያደርጋል፤ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤

22. የአከባቢ ልማት ፕላን ባልጸደቀላቸውና ወይም በመዋቅራዊ ፕላን ዝርዝር መዋቅራ አፈጻጸም ሥርዓት
ያልተቀመጠላት ቦታ በላይዞታዎች ግንባታ ፍቃድ ከመውሰደቸው በፊት የፕላንና ልማት ኮሚሽን በሚሰጠው
የዲዛይን ሀሳብ በማድረግ የግንባታ ፍቃድ የሚፈቀድበት አሰራር እንዲኖር የሥራ ቅንጅት ይፈጥራል ወይም
የአከባቢ ልማት ፕላን እስክያስጠና ግንባታዎች እንዳይካሄዱ በቅንጅት ይሰራል፣

23. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና የማልማት ፍለጎት ያጠናል፤አፈጻጸም ስልት ይቀይሳል

24. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና እንዲላማ በተዘጋጀው የትግባራ ስልት መሰረት አንዲያለሙ ከለማ መሬት
ማስተላለፍ ጋር በጋራ ክትትል ያደርጋል፤

25. በማዕከላትና ኮርደር አከባቢ የልማት ፕላን የተዘጋጀላቸው ቦታዎች መልሶ ለማልማት በግሉ ዘርፍ ወይም
በመንግስትና በግሉ ዘርፍ በሽርክና እንዲላማ በካቢኔ ውሳኔ የተሰጠው አልሚዎች በተጠናው የከተማ ንድፍ እና
የልማት ቅደም ተከተል ዕቅድን የሊዝ ውል አካል ሆኖ እንደፈጽም ክትትል ያደርጋል፤

26. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በተቀመጠላቸው ከተማ ንድፍና ፣ ቅደም ተከተልና ጊዜ
ገደብ እንዲለሙ ድጋፍ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤

40
27. የማእከላትና ኮሪደር አከባቢ ልማት የዓለም አቀፍ እና አገር ተሞክሮዎችን ይወስዳል ፣ ያደራጀል በከተማው ነበራዊ
ሁኔታ የሚፈጽመበት ስልት ይቀይሳል

28. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት ክፍተትን መሰረት ያደረገ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን
እንዲሰጥ ያደርጋል
29. የሥራ አፈጻጸሙን ሪፖርት በየወቅቱ እያዘጋጀ ለዘርፉ ያቀርባል፣

3.3.2. የመልሶ ማልማት ጥናት ቡድን መሪ


1. የዳይሬክቶሬቱን እቅድ መሰረት በማድረግ የቡድኑን ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡

2. በፀደቀው ዕቅድ መሰረት በቡድኑ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ቆጥሮ ይሰጣል፣ ያስተባብራል፣ ድጋፍ
ይሰጣል፡፡
3. የከተማ ንድፍ ጥናት ዝክረ-ተግባር እንዲዘጋጅ በማድረግ እንዲጸደቅ ያደርጋል፤
4. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያሟላል፤
5. በቡድኑ ስር የሚገኙትን ባለሞያዎቸ የስራ አፈፃጸማቸውን በመከታተል፣ በመገምገም ተገቢውን
ግብረ መልስ ይሰጣል፤
6. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ በሥራ ክፍሉ መወሰን የማይቻሉ
ጉዳዮችና ቅሬታዎች ሲኖሩ ለዳይሬክተሩ/ዘርፉ በማቅረብ ያስወስናል፤

7. ለቅደም ተከተል ጥናት መነሻ የሚሆን ዝክረ-ተግባር እንዲዘጋጅ በማድረግ ያጸድቃል፤


8. መልሰው ሊለሙ የሚችሉ ቦታዎችን ከፕላን አንጻር በሙያተኞች እንዲለይ ያደርጋል፤
9. ሥራውን ለማሳለጥ የሚያስችል የተለያዩ የጥናት ቡድኖችን ያዋቅራል፤
10. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በመልሶ ማልማት በተከለሉ ቦታዎች ላይ የሚገኙ የልማት
ተነሺዎችን በማወያየት የጥናት ሥራ ላይ እንዲሳተፉ ያደርጋል፤
11. የመረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስቶች በሙያተኛ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
12. በተዘጋጀው መረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስት መሰረት መረጃዎችን በመጠይቅ፣ ባለድርሻ አካላት
በማወያየት እንዲሁም በመስክ ምልከታ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
13. የተሰበሰበውን መረጃ በአግባቡ ተደራጅቶ፣ ተጠናቅሮ እና ተተንትኖ ረቂቅ የጥናት ሰነድ እንዲዘጋጅ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
14. የተዘጋጀውን የልማት ቅደም ተከተል የጥናት ሰነድ በባለድርሻ አካላት በማስገምገም እና የሚሰጠውን
አስተያየት እንዲካተትና ሙሉ ሰነድ እንዲሆን ይሰራል፤

41
15. የተዘጋጀው የቅደም ተከተል ረቂቅ ሰነድ በዳይሬክቶሬቱ አቅራቢነት በዘርፉ አማካይነት ለቢሮ ቀርቦ
እንዲወሰን ያደርጋል፤
16. የጸደቀው ቅድም ተከተል መነሻ የአከባቢ ልማት ፕላንና ከተማ ንድፍ ጥናት ለማካሄድና በአጭር ጊዜ
መልሶ መልማት የሚችሉ ቦታዎች ለመለየት ውሳኔ እንዲያገኙ ቢሮ ለከተማ ካቢኔ አቅርቦ
እንዲያስወስን አስፈለጊውን ሰነድ አዘጋጀቶ ያቀርባል፤
17. በከተማ ካቢኔ የጸደቀውን የልማት ቅድም ተከተል ውሳኔ መሰረት አካባቢ ልማት ፕለን እና የከተማ
ንድፍ ጥናት ያስጠናል ወይም ያጠናል ፣
18. የጥናት ቡድኑ ጥናት የሚካሄድበትን አካባቢ በፕላንና በመስክ ምልከታ እንዲለዩ ያደርጋል፤
19. ለከተማ ንድፍ ጥናት የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን እንዲለዩ ያደርጋል፤
20. ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን /ቼክ ሊስት፣ መጠይቅ/ ያዘጋጃል፤
21. በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃው በክፍለ ከተማ ይሰበስባል ወይም
ያሰበስባል ፡
22. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ባለይዞታዎች ለጥናቱ ግብአት በሚሆን መልኩ መረጃው ተለይቶ እንዲደራጅ ያደርጋል፤
23. የተሰበሰበው መረጃ በአግባቡ ተተንትኖ ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የጥናት ሰነድ እንዲዘጋጅ
ያደርጋል፤
24. የተዘጋጀውን ረቂቅ ሰነድ በመገምገምና በማስገምገም ጠቃሚ የሆነውን ግብዓት ሰነዱ ላይ በማካተት
እንዲጣናቀቅ ያደርጋል፤
25. የተጠናቀቀውን የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የጥናት ሰነድ ለከተማ ንድፍ ጥናት ግብአት እንዲሆን
ያደርጋል፤
26. ቀደም ብለው የተዘጋጁ እና አሁን በስራ ላይ ያሉ ለከተማ ንድፍ ስራ የሚያገለግሉ መሪ ፕላን፣
አካባቢ ፕላን ጥናት እና ሌሎችን የፕላን መረጃዎች በሀርድና በሶፍት ኮፒ በማሰባሰብ ለአጥኝው
ቡድን ያቀርባል፤
27. የከተማ ንድፍ የሚዘጋጅለት አካባቢ የአካባቢ ልማት ፕላን ከሌለው በሚመለከተው አካል እንዲዘጋጅ
በመጠየቅ ዝግጅቱን ይከታተላል፤
28. የቦታውን የአካባቢ ልማት ፕላን እና የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ሰነድ ተቀብሎ የከተማ ንድፍ
ለሚሰራው አካል ያስተላልፋል፤
29. የመስክ ምልከታ መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችንና ቼክሊስት በማዘጋጀት/Physical, Spatial and
Environmental data/ መረጃ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፡፡
30. የከተማ ንድፍ ዝግጅት የተሰበሰበውን መረጃ ተተንትኖ የመሬት አጠቃቀምና ከባቢያዊ ሁኔታ
ክፍተቶችን እንዲለዩ ያደርጋል፤

42
31. ለልማት የተመረጠው አካባቢ በቀጣይ ሊኖረው የሚገባውን ሚና ኅብረተሰቡን በማሳተፍ ይለያል፤
32. ጥናት በሚካሄድበት አካባቢ ያለው ኅብረተሰብ በልማት ቦታው መልሶ የሚሰፍርበትን፣ የማልማት
ፍላጎትና መብት ያላቸው የሚካተቱበትን እና በአካባቢው ልማት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ሁኔታ
በጥናቱ በማመላከት ለተግበራዊነቱ የዲዛይን ስልት ይነድፋል፤
33. የከተማ ንድፍ ጥናት ሊያሟላ የሚገባውን መስፈርት ያካተተ ዝርዝር ስታንዳርድ ሰነድ ያዘጋጃል፤
34. የከተማ ንድፍ ጥናቱ የተነደፈውን ንድፍ ሊያሳካ የሚችል የቦታ አደረጃጀት፣ የመሰረተ ልማት
ዝርጋታ፣ የህንጻ ሞርፎሎጂ፣ ወዘተ የያዘ ዲዛይን በመሰራት ረቂቅ ዲዛይን እንደዘጋጅ ያደርጋል፤
35. ከዳይሬክተሩና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የከተማ ንድፍ ጥናት ላይ ከአከባቢ ነዋሪ
ህብረተሰብ እና ባለድርሻ አካለት በመወያየት የጥናት ግብአት ይሰበስባል
36. የተዘጋጀውን ረቂቅ የከተማ ንድፍ ጥናት ላይ ከኅብረተሰቡ እና በሚመለከታቸው አካላት
በማስገምገምና የሰበሰበውን ጠቃሚ የሆነውን ግብዓት በማካተት ጥናቱ አጠናቆ ለዳይሬክቶሬቱ
ያቀርባል፤
37. የመጨረሻ የጥናት ሰነድ ሃርድና ሶፍት ኮፒ አደራጅቶ እንዲጸድቅ ለከተማ ፕላን ልማት ቢሮ እንዲላክ
አዘጋጅቶ በዳይሬክቶሬቱ በኩል ለዘርፉ ያቀርበል፤
38. የጸደቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ሙሉ ሰነድ፣ ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናቱን በሀርድና
በሶፍት ኮፒ ትግበራው ለሚያካሂደው ቡድን ወይም አካል ያስተላልፋል፡፡
39. የከተማ ንድፍ ሥራ በቡድኑ ባለሙያዎች የማይሰራ ከሆነ በውጪ አማካሪ ወይም ለከተማ ፕላንና
ልማት ቢሮ አስፈለጊው ዝክረ ተግባር አዘጋጀቶ ያቀርበል
40. የከተማ ንድፉ ሊያሟላቸው የሚገቡ ውጤቶችና ሊያሳካቸው የሚገቡ ዓላማዎችን ይለያል፤
41. የጨረታ ሰነድ እና የስምምነት ሰነድ /ውል/ እንዲያዘጋጅ ያስደርጋል፤
42. የአርባን ዲዛይን ባለሙያዎችና የጨረታው ሂደት የሚመለከታቸው አካላት ያሳተፈ የጨረታ ኮሚቴ
በማቋቋም ጨረታ እንዲወጣና አሸናፊ እንዲለይ ያደርጋል፤
43. ዝርዝር ቴክኒካል የአፈፃፀም መመሪያ/Guid-Line/ እንዲዘጋጅ አዲርጎ በማስገምገምና ግብዓቱን
በማካተት አስጸድቆ ለጨረታ አሸናፊ እንዲደርሰው ያደርጋል፤
44. ከጨረታ አሸናፊው ጋር ውል ስምምነት ይፈራረማል፤
45. የከተማ ንድፍ ዝግጅቱ በጸደቀው ዝክረ-ተግባር እና በተዘጋጀው ቴክኒካል አፈፃፀም መመሪያ መሰረት
እንዲከናወን ይከታተላል፤
46. የከተማ ንድፍ ጥናቱ ሲጠናቀቅ የመጀመርያውን ረቂቅ ሰነድ በተቋሙ አመራሮች፣ በባለድርሻ
አካላትና በልማት ክልሉ ነዋሪ በተወከሉ የህብረተሰብ አባላት ያስገመግማል፤
47. በግምገማው የተገኙ ጠቃሚ ግብአቶች በማካተትና በማስተካከል ጥናቱ እንዲጠናቀቅ ክትትል
ያደርጋል፤

43
48. የተጠናቀቀውን የከተማ ንድፍ ጥናት በውሉ መሰረት የተሟላ መሆኑን አረጋግጦ በመረከብ
እንዲጸድቅ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
49. የጸደቀውን ንድፍ ሙሉ ሰነድ /ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናቱን/ በሀርድና በሶፍት ኮፒ
በማደራጀት በጥናቱ በተቀመጠው የአተገባበር ስልት መሰረት እንዲፈጸም ትግበራው ለሚያካሂደው
ቡድን ወይም አካል ያስተላልፋል፤
50. የቡድኑን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በየወቅቱ ለዳይሬክቶሬቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል

3.3.3. የስፓሻል ፕላን ባለሙያ IV


1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዕቅድ ያዘጋጃል፣

2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የሚያስፈልጉ ግብአት እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ


አድርጎ ያዘጋጃል፤

4. በመዋቅራዊ ፕላኑ የተለዩ ማዕከላትና ኮሪደሮች የሚሸፍናውን የከተማውን የደቀቁ እና የተጎዱ አካባቢዎችን ሽፋን እና
ደረጃ ለመወሰን የሚያስችሉ የመልሶ ማልማት ቅደም ተከተል ጥናት መጠይቆችን እና ስታንዳርዶችን ያዘጋጀል
፤ እንዲጸድቁ ያደርጋል፣
5. በክፍለ ከተማ ባለሙያዎች የተደራጀውን መረጃ ይረከባል፣ ያደራጃል፣ መረጃውን በመተንተን የመጀመሪያ
ደረጃ የሽፋን እና የደረጃ ረቂቅ ሰነድ እንዲሁም የትግበራ ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጃል፣
6. ለሚዘጋጁት ሰነዶች የመጀመሪያ ደረጃ አርትኦት እና ግብአት እንዲሰጡበት ለአቻ ባለሙያዎች በማቅረብ
ተገቢዉን ማስተካከያ ያደርጋል፣
7. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለማዳበር ስለሚዘጋጀዉ መድረክ ይዘት እና ደረጃ እንዲሁም የተሳታፊዎች ዓይነት፤ደረጃ
እና ብዛት ለመወሰን የሚያስችል የዉሳኔ ሀሳብ ሰነድ በማዘጋጀት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
8. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለተወያይ በማቅረብ ተገቢ የማሻሻያ ሀሳብ እንዲቀርብበት ያደርጋል፣
9. ከአሁን በፊት የተሰሩ የአሰራር ማንዋሎችን በመፈተሽ የማስተካከያ ስልቶችንና አዳዲስ ሀሳቦችን በማመንጨት ተግባር ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
10. በመልሶ ማልማት የተሻሉና ምርጥ የህግ ማእቀፍና ማንዋሎች ካላቸው ሀገሮች ተሞክሮዎች ይቀምራል፤
11. ለግንዛቤ ክፍተት ወይም ለስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናቱ አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶች በዝርዝር በማዘጋጀት
እንዲሟሉ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
12. በዳሰሳ ጥናቱ በናሙናነት የሚወሰዱትን ወይም የሚሳተፉትን አካላት በመለየት ያስወስናል፣
13. የዳሰሳ ጥናቱን ትንታኔ መሰረት በማድረግ የስልጠናዉን ወይም የግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዓይነት እና ስልጠናዉ
የሚሰጥበትን መድረክ/ሚዲያ በመለየት ለዉሳኔ ያቀርባል፣

44
14. በሚዘጋጁት የመልሶ ማልማት ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን ሰነዶች ዙሪያ ለፈፃሚና አስፈፃሚ
አካላት ስልጠና የሚሰጥበት ዝክረ ተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፣ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
15. የስልጠና እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል በማቅረብና በየደረጃው የማስተካከያ ሃሳብ
እንዲሰጥበት በማድረግ እንዲፀድቅ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የስልጠና ጥሪ የሚተላለፍበትን ደብዳቤ በማዘጋጀት እንዲፀድቅ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣ መሰራጨቱንም ያረጋግጣል
17. በስልጠናው የሚካተቱ ባለድርሻ አካላት የሚለዩበትን ሁኔታ በማስቀመጥና ህብረተሰቡን በማካተት የመፈፀምና የማስፈፀም
አቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል፣ የስልጠናዉን እና ዉጤቱን አጠቃላይ ሪፖርት በማዘጋጀት ያቀርባል፣
18. በሚወጡት የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ላይ ባለሙያዎች በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፤
19. ለቅደም ተከተል ጥናት መነሻ የሚሆን ዝክረ-ተግባር እንዲዘጋጅ በማድረግ ያጸድቃል፡፡
20. መልሰው ሊለሙ የሚችሉ ቦታዎችን ከፕላን አንጻር በሙያተኞች እንዲለይ ያደርጋል፤
21. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን በመልሶ ማልማት በተከለሉ ቦታዎች ላይ የሚገኙ የልማት
ተነሺዎችን በማወያየት የጥናት ሥራ ላይ እንዲሳተፉ ያደርጋል፤
22. የመረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስቶች በሙያተኛ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
23. በተዘጋጀው መረጃ መሰብሰቢያ ቼክሊስት መሰረት መረጃዎችን በመጠይቅ፣ ባለድርሻ አካላት
በማወያየት እንዲሁም በመስክ ምልከታ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፡፡
24. የተሰበሰበውን መረጃ በአግባቡ ተደራጅቶ፣ ተጠናቅሮ እና ተተንትኖ ረቂቅ የጥናት ሰነድ እንዲዘጋጅ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
25. የተዘጋጀውን የልማት ቅደም ተከተል የጥናት ሰነድ በባለድርሻ አካላት በማስገምገም እና
የሚሰጠውን አስተያየት እንዲካተትና ሙሉ ሰነድ እንዲሆን ይሰራል ፤
26. የተዘጋጀው የቅደም ተከተል ረቂቅ ሰነድ በዳይሬክቶሬቱ አማካይነት ለቢሮ ቀርቦ እንዲወሰን ያደርጋል፤
27. የጸደቀው ቅድም ተከተል መነሻ የአከባቢ ልማት ፕላንና ከተማ ንድፍ ጥናት ለማካሄድና በአጭር ጊዜ
መልሶ መልማት የሚችሉ ቦታዎች ለመለየት ውሳኔ እንዲያገኙ ቢሮ ለከተማ ካቢኔ አቅርቦ
እንዲያስወስን አስፈለጊውን ሰነድ አዘጋጀቶ ያቀርባል፤
28. ለከተማ ንድፍ ሥራ ማህበራዊ ኢኮኖሚያ ጥናት ለማከሄድ የሚያስችል ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
አካባቢውን በፕላንና በምልከታ ይለያል
29. ለከተማ ንድፉ /Urban Design/ የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን ይለያል፣
30. ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን ያዘጋጃል /ቼክ ሊስት ፤መጠይቅ፣ ውይይት../
31. በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃ መሰብሰብ (በክ/ከተማ ተሰብስቦ እንዲመጣ
ማድረግ)፣
32. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ግለሰቦች መለየት፣

45
33. በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ፈቃድ የወሰዱትን
ግለሰቦች መለየት፤
34. የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና ምልከታውን መተርጎም /interpretation/
35. ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የማህበራዊና ኢኮኖሚያ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት
36. ረቂቅ ሰነዱን ማስገምገም
37. በግምገማ ውጤቱ መሰረት ሰነዱን አጠቃሎ ለትግበራ የከተማ ንድፉን ለሚሰራው አካል ማስተላለፍ፤

46
3.3.4. የኢኮኖሚና ማህበራዊ አገልግሎቶች ጥናት ባለሙያ IV
1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዕቅድ ያዘጋጃል፣

2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የሚያስፈልጉ ግብአት እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ


አድርጎ ያዘጋጃል፤

4. በመዋቅራዊ ፕላኑ የተለዩ ማዕከላትና ኮሪደሮች የሚሸፍናውን የከተማውን የደቀቁ እና የተጎዱ አካባቢዎችን ሽፋን እና
ደረጃ ለመወሰን የሚያስችሉ የመልሶ ማልማት ቅደም ተከተል ጥናት መጠይቆችን እና ስታንዳርዶችን ያዘጋጀል
፤ እንዲጸድቁ ያደርጋል፣
5. በክፍለ ከተማ ባለሙያዎች የተደራጀውን መረጃ ይረከባል፣ ያደራጃል፣ መረጃውን በመተንተን የመጀመሪያ
ደረጃ የሽፋን እና የደረጃ ረቂቅ ሰነድ እንዲሁም የትግበራ ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጃል፣
6. ለሚዘጋጁት ሰነዶች የመጀመሪያ ደረጃ አርትኦት እና ግብአት እንዲሰጡበት ለአቻ ባለሙያዎች በማቅረብ
ተገቢዉን ማስተካከያ ያደርጋል፣
7. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለማዳበር ስለሚዘጋጀዉ መድረክ ይዘት እና ደረጃ እንዲሁም የተሳታፊዎች ዓይነት፤ደረጃ
እና ብዛት ለመወሰን የሚያስችል የዉሳኔ ሀሳብ ሰነድ በማዘጋጀት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
8. ረቂቅ የጥናት ሰነዱን ለተወያይ በማቅረብ ተገቢ የማሻሻያ ሀሳብ እንዲቀርብበት ያደርጋል፣
9. ከአሁን በፊት የተሰሩ የአሰራር ማንዋሎችን በመፈተሽ የማስተካከያ ስልቶችንና አዳዲስ ሀሳቦችን በማመንጨት ተግባር ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
10. በመልሶ ማልማት የተሻሉና ምርጥ የህግ ማእቀፍና ማንዋሎች ካላቸው ሀገሮች ተሞክሮዎች ይቀምራል፤
11. ለግንዛቤ ክፍተት ወይም ለስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናቱ አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶች በዝርዝር በማዘጋጀት
እንዲሟሉ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
12. በዳሰሳ ጥናቱ በናሙናነት የሚወሰዱትን ወይም የሚሳተፉትን አካላት በመለየት ያስወስናል፣
13. የዳሰሳ ጥናቱን ትንታኔ መሰረት በማድረግ የስልጠናዉን ወይም የግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዓይነት እና ስልጠናዉ
የሚሰጥበትን መድረክ/ሚዲያ በመለየት ለዉሳኔ ያቀርባል፣
14. በሚዘጋጁት የመልሶ ማልማት ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን ሰነዶች ዙሪያ ለፈፃሚና አስፈፃሚ
አካላት ስልጠና የሚሰጥበት ዝክረ ተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፣ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
15. የስልጠና እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል በማቅረብና በየደረጃው የማስተካከያ ሃሳብ
እንዲሰጥበት በማድረግ እንዲፀድቅ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የስልጠና ጥሪ የሚተላለፍበትን ደብዳቤ በማዘጋጀት እንዲፀድቅ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣ መሰራጨቱንም ያረጋግጣል

47
17. በስልጠናው የሚካተቱ ባለድርሻ አካላት የሚለዩበትን ሁኔታ በማስቀመጥና ህብረተሰቡን በማካተት የመፈፀምና የማስፈፀም
አቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል፣ የስልጠናዉን እና ዉጤቱን አጠቃላይ ሪፖርት በማዘጋጀት ያቀርባል፣
18. በሚወጡት የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ላይ ባለሙያዎች በቂ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፤

3.3.5. የዲዛይን ዝግጅት ባለሙያ IV


1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዕቅድ ያዘጋጃል፣
2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የሚያስፈልጉ ግብአት እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ
ምቹ አድርጎ ያዘጋጃል፣
4. የአካባቢ ልማት ፕላን ዝግጅትን ይከታተላል፤የአካባቢ ልማት ፕላን ከሌለ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
5. የጥናት አካባቢውን ፕላን እና የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ሰነድ ይቀበላል፤
6. የአርባን ዲዛይን ዝግጅቶች ሊያሟሏቸው የሚገባቸውን መስፈርቶች ያካተተ ዝርዝር
ስታንዳርድ ሰነድ ያዘጋጃል፤
7. የመስክ ምልከታ መረጃ መሰብሰቢያ መሳርያዎችን ያዘጋጃል፤/ ቼክሊስት/
8. በአካባቢው የመስክ ምልከታ ማካሄድና መረጃ /Physical, Spatial and Environmental data/
ይሰበስባል፤
9. በምልከታ የተሰበሰበውን መረጃ መተንተን እና የመሬት አጠቃቀምና ከባቢያዊ ሁኔታ ክፍተቶችን
ይለያል፤
10. ለልማት የተመረጠው አካባቢ በቀጣይ ሊኖረው የሚገባውን ሚና ኅብረተሰቡን በማሳተፍ
ይለያል፤
11. ኅብረተሰቡ በልማት ቦታው መልሶ የሚሰፍርበትን፣ የማልማት ፍላጎትና መብት ያላቸው
የሚካተቱበትንና በአካባቢው ልማት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የዲዛይን ስልት መንደፍ ቦታው
ኅብረተሰቡን ያካተተና የተነደፈውን ራዕይ /ሚና/ ሊያሳካ የሚችል የቦታ አደረጃጀት፣ የመሰረተ
ልማት ግንባታ፣ የህንጻ ሞርፎሎጂ፣ ወዘተ የያዘ ዲዛይን መስራትና ረቂቅ ዲዛይን ያዘጋጃል፤
12. ረቂቅ ዲዛይኑን ያስገመግማል /ኅብረተሰቡን አካቶ/፤በግምገማው መሰረት ረቂቅ ዲዛይኑን
በማጠናቀቅ፤ያፀድቃል፤
13. የጸደቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ሙሉ ሰነድ /ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናቶች/
በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለትግበራ ወሰን ለሚያስከብረው ቡድን ማስተላለፍና ይከታተላል፤
14. የከተማ ንድፉ ሊያሟላቸው የሚገቡ ውጤቶችና ሊያሳካቸው የሚገቡ ኣላማዎችን ይለያል፤
15. የአርባን ዲዛይን ዝርዝር ቴክኒካል የአፈጻጸም መመርያ /Guide-line/
ያዘጋጃል፤ያስገመግማ፤ሲፀድቅ የጨረታ ውል ሰነድ እና የስምምነት ሰነድ /ውል/ ዘጋጃል፤

48
16. የአርባን ዲዛይን ጥናት እንዲከናወን ጨረታ ሂደት ላይ ይሳተፋል፤
17. የጨረታውን አሸናፊ በመለየት ሂደት ውስጥ መሳተፍና አሸናፊው የተለየበትን ሰነድ ይረከባል፤
18. ከጨርታው አሸናፊ ጋር ውል እንዲፈረም ሲመራለት ያስፈርማል፤
19. የአርባን ዲዛይን የጥናት ዝግጅቱን መከታተልና ክፍተቶችን ያርማል፤
20. የአርባን ዲዛይኑ ሲጠናቀቅ የመጀመርያውን ረቂቅ ሰነድ ማስገምገም፣በግምገማው መሰረት
ዲዛይኑ እንዲጠናቀቅ ያስደርጋል፣
21. የተጠናቀቀውን አርባን ዲዛይን በውሉ መሰረት የተሟላ መሆኑን አረጋግጦ

ይረከባል፤ለሚመለከተው አካል በማቅረብ ጥናቱን ያፀድቃል፣


22. የፀደቀውን አርባን ዲዛይን ለትግበራና ወሰን ለሚያስከብረው ቡድን ያስተላልፋል፤ይከታተላል፤
23. አፈጻጸም ሪፖርት ለቡድን መሪ ያቀርበል፤

3.3.6. የመልሶ ማልማት ትግበራ ክትትል ቡድን


1. የዳይሬክቶሬቱን እቅድ መሰረት በማድረግ የቡድኑን ዕቅድ ያዘጋጃል፤

2. በፀደቀው ዕቅድ መሰረት በቡድኑ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ቆጥሮ ይሰጣል፣ ያስተባብራል፣ ድጋፍ
ይሰጣል፡፡
3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያሟላል፤
4. በቡድኑ ስር የሚገኙትን ባለሞያዎቸ የስራ አፈፃጸማቸውን በመከታተል፣ በመገምገም
a. ተገቢውን ግብረ መልስ ይሰጣል፤
5. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ በሥራ ክፍሉ መወሰን የማይቻሉ
ጉዳዮችና ቅሬታዎች ሲኖሩ ለዳይሬክተሩ በማቅረብ ያስወስናል፤
6. የፀደቀውን የከተማ ንድፍ ጥናት ሰነድ የትግበራ ክትትል ማከናወኛ ዝክረ ተግባርና ቼክሊስት
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ለዳይሬከተሩ አቅርቦ ያስፀድቃል፤
7. በፕሮጀክቱ እቅድ መሰረት ትግበራውን የሚመመራ እና ክትትል የሚያደርግ ባለሙያዎችን እና
ግብዓት ያሟላል፤
8. በየፕሮጀክቶቹ በዕቅዱ መሰረት ከህብረተሰቡና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት መካሄዱን
ይከታተላል፣ ቃለ-ጉባኤ መያዙን ያረጋግጣል፤
9. የአተገባበር መከታተያ መረጃ ማሰባሰቢያ መሳርያዎች /መጠይቅ፣ ቼክሊስት፣ ወዘተ/
መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤
10. የመረጃ መሰብሰብ ሂደቱ በትክክል መከናወኑ ይከታተላል፤

49
11. በመመሪያ 79/2014 መሰረት ካሳ እና ምትክ አገልግሎት የሚያስፈልጉ የልማት ተነሺ መረጃዎች
በክፍለ ከተማ የልማት ተነሺዎች መረጃ አሰበሰብ ቡድን አማካይነት እንዲሰበሰብ ያደርገል፤
12. ልማት በሚከናወንበት ቦታ ያሉ ነዋሪዎች ከተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ጋር በመሆን አስፈላጊውን
መስተንግዶ ማግኘታቸው እና ተነሺዎች ለመነሳት ዝግጁ መሆናቸውን በመከታተል እንዲረጋገጥ
ያደርጋል፡፡
13. በጥናቱ መርሃ-ግብር መሰረት ቦታ ማጽዳት ስራ መካሄዱንና መሰረተ ልማት መሟላቱን ክትትል
ስራው እንዲከናወን ያደርጋል፤
14. ጥናቱ በሚተገበርበት ወቅት የሚያጋጥሙ የጥናት እና የመረጃ አሰባሰብ ክፍተቶችን በመለየት በወቅቱ
የእርምት እርምጃ ይወስዳል እንዲሁም ለቀጣይ ጥናት መነሻ ግብዓት እንዲሆን ያመቻቻል፤
15. ፕሮጀክቶቹ ወይም የልማት ስራዎቹ በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት በአግባቡ እየተተገበሩ
መሆናቸውንና አጠቃላይ አፈጻጸሙን በመከታተል ሪፖርት ያደርጋል፤
16. ከመልሶ ማልማት ቦታ የሚነሱ ባለይዞታዎች በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ
ጥናት መሰረት ሊያስገነባ የሚያስችል ቦታ ስፋትና የማልማት አቅም (መመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተፈቀደ ጊዜ
ገደብ ማልማት የሚችለትን በመለየት ይመዘግባል መረጀ አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል
17. በኩታ ገጠም ይዞታቸወን በመቀላቀል በጋራ የአከባቢው ዲዛይን ሊያስገነባ የሚችል ቦታ ስፋት እና የማልማት
አቅም (በመመሪያ ቁጥር 79/ 2014) በተወሰነ ጊዜ ለማጠናቀቅ ውል ገብተው ቅድሚያ ማልማት የሚፈልጉትን
አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
18. በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 የሚሰጠውቸው ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ
ተደራጅቶ ለአከባቢ ከተማ ንድፍ ሊያስገነባ የሚያስችል የቦታ ስፋት ለማልማት የሚፈልጉትን ከወሰን ማስከበር
ዳይሬክቶሬት ጋር በጋራ በመሆን ይመዘግባል መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር ያቀርባል፣
19. በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው ገንዘብ ልክ በልማት አካባቢ
ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ ለውሳኔ ያቀርባል፤
20. በልማቱ ምክንያት ተነሺ የሆኑ እና ምንም ገቢ የሌላቸው ተነሺዎችን መልሶ የማቋቋሚበት እና የስራ ዕድል
የሚያገኙበትን ሁኔታ ከተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ጋር በጋራ ያመቻቻል፤
21. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች በዝርዝር ዲዛይን መሰረት በመንግስትና በግሉ ዘርፍ የሚለሙ
ቦታዎችን በፕላን ፎርማት በማዘጋጀት ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
22. በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል ውይይት ከተደረገ በኃላ በከተማው ካቢኔ ሲጸድቅ ተግባራዊ እንዲደረግ ሲመጣ በውሳኔ
መሰረት ስለመፈፀሙ ክትትል ያደርጋል፤
23. ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች ውስጥ በግሉ ዘርፍ እንዲለማ የተለየ ቦታ በመስክ ሰርቨይ
ተደርጎ ሽንሻኖ ተሰርቶ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
24. የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት
ልማትና አቅርቦት እንዲኖር ይሰራል፤

50
25. አከባቢ ልማት ፕላንና በጸደቀላቸው የማዕከላትና ኮሪደሮች ቦታዎች ላይ በዕቅድና በዝርዝር ዲዛይን ያልተደገፈ
ግንባታ እንዳይኖር ወይም እንዳይካሄድ ከሚመለከተው አካል ጋር በኃላፊነት ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
26. በከተማው ካቢኔ ውሳኔ መሰረት የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት በተቀናጀና በጋራ በሚዘጋጀው ዕቅድ
መሰረት ወደ ግንባታ እንዲገቡ የተፈረመው ስምምነት ተፈጸሚነቱን ክትትል ያደረጋል፤
27. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በተቀመጠላቸው ከተማ ንድፍና ፣ ቅደም ተከተልና ጊዜ
ገደብ እንዲለሙ ድጋፍ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
28. በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በውል መሰረት ከልተፈጸመ በውሉ እና በሊዝ ህግ
መሰረት ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር ያቀርባል አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
29. የማእከላትና ኮሪደር አከባቢ ልማት የዓለም አቀፍ እና አገር ተሞክሮዎችን ይወስዳል ፣ ያደራጀል በከተማው
ነበራዊ ሁኔታ የሚፈጽመበት ስልት ይቀይሳል፤
30. የአፈፃፀም ሪፖርት በየጊዜው አዘጋጅቶ ያቀርባል፤

3.3.7. ቀያሽ ቴክኒሻን lV


1. የቡድንኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን አመታዊ እቅድ ያዘጋጃል፣
2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የመሥሪያ ቁሳቁሶችን (ለትንሽ መስፈርትና ለትልቅ መስፈርት
ካርታዎች ለስራ የሚረዱ የቅድመ ቅየሳ መረጃዎችንና ዶክመንቶች) እንዲ ቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣
ለስራ ምቹ አድርጎ ያዘጋጃል፣
4. ውስብስብ የሆኑ የቅየሳ ስራዎችን ለማከናወን የቅየሳና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ እንዲቀርቡ
ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ አድርጎ ያዘጋጃል፣

5. የአግድመትና የከፍታ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን በኮኦርዲኔታቸው በመታገዝ በካርታ ላይ የቅየሣ ስራ


ያሰፍራል፣
6. ለመስክ ሥራ የተመደቡ የቅየሣ መሣሪያዎች በትክክል መስራታቸውን ያረጋግጣል፣ ሎጂስቲክስና
ለስራው የሚያስፈልጉ የተለያዩ ቅፆችን ያዘጋጃል፣

51
7. የጂኦዲቲክና የአነስተኛ መስፈርት የቅየሳ ሥራ በኮንቪንሽንና የቅየሳ ዘዴ ሲሰራ የቅየሳ ሥራ
የሚያስፈልጉ የቴክኒክ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ ተሞክሮ በመውሰድ አዳዲስ የአሰራር ስልቶችን
ይቀስማል፡፡
8. ቀለል ያሉ የቅየሳ ሥራዎችን ራሱን ችሎ ያከናውናል፣
9. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣ የመካከለኛ እና የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች
/አውታሮችን/ እንዲመሰረቱና፣ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይቆረቁራል፣
10. የጂኦዲቲክና የመካከለኛ መስፈርት የቅየሳ መረጃዎች ላይ መጠነኛ ውስብስብነት ያላቸው ስሌቶችን
ያከናውናል
11. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ
ውስጥ ያስቀምጣል ፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣
12. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን ያዘጋጃል፣
13. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ
ነጥቦች በበቂ ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች ያቋቁማል፣
14. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ ይሰራል፣
15. አንድ ፕሮጀክት ተጀምሮ እስከሚያልቅ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት መሠራታቸውን
ይመረምራል፣ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፣
16. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተአራጅቶ በመረጃ ቋት ይይዛል፣ ለቀጣይ ስራ
ያስተላልፋል፡፡
17. በሥራ አፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ መፍትሄ ሀሳብ ያቀርባል፣ የአፈፃጸም
ሪፖርቶችን በወቅቱ አዘጋጅቶ ለቡድኑ ያቀርባል፣

3.3.8. የሽንሻኖ ባለሙያ IV


1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የቦታ ዝግጅትና የሽንሻኖ ስራን ለመሥራት የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤

2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የመሥሪያ ቁሳቁሶችን እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ


አድርጎ ያዘጋጃል፣

4. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ዝግጅትና ሽንሻኖ የሽንሻኖ ስታንዳርድ መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል፤

52
5. ውስብስብ የሆኑ የቦታ ሽንሻኖ ስራዎችን ለማከናወን የፕላንና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ
እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ አድርጎ ያዘጋጃል፣

6. ከፕላን ልማትና ኮሚሽን ተዘጋጅተዉ የተላኩ ኧርባን ዲዛይኖችን ይረከባል፣

7. ቦታዎቹን መስክ ላይ በመገኘት ይገመግማል፣ የቦታዎቹን አቀማመጥና ፕላኑን ያገናዝባል፣ ቅየሳ

የሚያስፈልገውን ለቅየሣ ባለሙያዉ ይልካል፣ተቀይሶ የመጣለትን ፕሎት ያደርጋል፣

8. የሽንሻኖ ስታንዳርድ ፕላኑንና የቦታዎቹን አቀማመጥ መሰረት አድርጎ በከተማ ማዕከላት ልማት ክልል
ውስጥ ይሸነሽናል፣የቦታዎቹን ሽንሻኖ/ፕላን ፎርማት ያዘጋጃል፣

9. ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውል ቦታዎችን በከተማ ንድፍ ጠርናቱ መሰረት መሸንሸናቸውን


ይከታተላል፤ የፕላን መስፈርቶቸን አሞልቶ እና ሊፈቀድ የሚቸለውን አገልግሎት እና በልማቱ
የሚሳተፉ ባለድርሻዎችነ የሚያመለክት የልማት አካባቢ ፕላን ፎርማት አዘጋጀቶ ለቡድን መሪ
ይሰጣል፤

10. የመሬት በአገልግሎት ዓይነት እና የልማት ተሳታፊዎችን ያከተተ የመሬት አጠቃቀም በጀት
በሚመለከተው አካል ጸድቆ ሲመጣ ይረከባል በቀጣይ ለሚተላፍበት ሁኔታ ያዘጋጃል፤

11. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኙ ባለይዞታዎች በራሳቸው ይዞታ ለማልማት ሲፈቀድላቸው የቦታውን

ቅርጽ መስተካከሉን አረጋግጦ በፕላን ፎርማት እና በሶፍት ኮፒ በማዘጋጀት ቅርጽ ሥርዓት የማስያዝ

(Regularized ) የተደረገውን ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲስተካከል ለይዞታ አገልግሎት

ይልካል፣

12. በፕላኑ መሰረት የተዘጋጁ መሬቶች የቦታ ሽንሻኖ ቁጥር የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣

የተዘጋጁትን ቦታዎችና ሽንሻኖ ቤዝ ማፕ ላይ ያወራርሳል፣ ወይም እንዲወራራስ ያደርጋል

ሽንሻኖዉን መሬት ላይ የማስቀመጥ ሥራ /Setting out/ እንዲሰራ ለቅየሣ ባለሙያ

ይልካል፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤

13. የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለቡድኑ ያስተላልፋል፡፡

53
3.3.9. የከተማ ንድፍ ትግበራ ክትትል ባለሙያ IV
1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የቦታ ዝግጅትና የሽንሻኖ ስራን ለመሥራት የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤

2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

3. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል የመሥሪያ ቁሳቁሶችን እንዲቀርቡ ለቡድኑ ያሳውቃል፣ ለስራ ምቹ


አድርጎ ያዘጋጃል፤

4. የትግበራ ክትትል ማከናወኛ ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤

5. በፕሮጀክቱ እቅድ መሰረት ስራው ግብዓት እንዲሟላ ጥያቄ ያቀርባል፣ ይከታተላል

6. ከልማት ተሳታፊዎች ጋር ለሚደረገው ውይይት እና የጋራ ልማት ዕቅድ መነሻ ሰነድ ያዘጋጃል፤

7. በየፕሮጀክቶቹ እቅዱ መሰረት የሚሳተፉ ባለድርሻዎች ወይም የልማት ተሳተፊዎቸን ይለያል እና


የጋራ ውይይት ያደርጋል ፣

8. በመልሶ ማልማት ክልል ውስጥ በሊዝ ምደባ እና ጨረታ የተላለፉትን አልሚዎች መረጃ ያደራጃል፤

9. በልማት አካባቢ ግንባታ የሚያካሄዱ አልሚዎች ጋር የሚገነባውን ግንባታ ከጸደቀው የከተማ ንድፍ
ጥናት ጋር የሚጣጣምበት ሁኔታ የሚገልጽ የጋራ ሰነድ ያዘጋጃል ፤ የሊዝ ውል አካል እንዲሆን ለለማ
መሬት ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት እንዲላክ ያስደርጋል፤

10. በስምምነት ሰነዱ የልማት ወይም የግንባታ ሥራ ቅደም ተከተል ጭምር ጸደቆ እንዲመጣ ለቡድን
መሪ ያቀርባል፤

11. በጸደቀው የከተማ ንድፍ መሰረት ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ያካሄዱ አልሚዎች በውላቸው
መሰረት እየፈጸሙ ስለመሆኑ ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፤

12. መሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት በተቀናጀ እና በዕቅድ በጋራ በሚዘጋጀው ዕቅድ መሰረት በሚያደርጉት
ግንባታ ላይ በጋራ ክትትል ያደርጋል፣

13. ፕሮጀክቱ በዕቅዱ መሰረት በአግባቡ እየተሰራ መሆኑን መከታተል፤

54
14. በመስክ ጉብኝት የተሰበሰቡ መረጃዎችን መገምገምና ክፍተቶችን በመለየት በየወቅቱ የእርምት
እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ እንዲሁም ለቀጣይ ጥናት መነሻ ግብዓት
እንዲሆኑ መቀመር

15. አፈጻጸም ሪፖርት ማዘጋጀት

3.3.10. የልማት ፋይናንስ ጥናት እና ክትትል ባለሙያ IV


1. የቡድንኑን ዓመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፣

2. ዕቅዱን ለቡድንኑ አቅርቦ ሲወሰን ያስፈጽማል፤ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

3. የትግበራ ክትትል ማከናወኛ ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት፤

4. የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ጠቅላላ የልማት ፋይናንስ መጠን እና ልማት የሚጠናቀቅበትን ጥናት
ያካሄዳል፤

5. በመንግስት፣ በግል ዘርፍ እና በጋራ የሚለሙ ፕሮጀክቶችን ዓይነት እና የሚለመበት ጊዜ ሰለዳ


ያዘጋጃል ይከታተላል፤

6. በጋራ የሚለማ መሰረተ ልማት፣ የአካለባቢ ውቤት እና ጥበቃ ፣ የልማት ተነሺዎቸው መልሶ ማቋቋም
እና የሌሎች ልማት የሚሰሩባቸው የፋይናንስ መሰብሰቢያ ምንጭ መለየት እና ሰነድ ማዘጋጀት፤

7. ከልማት ለጋሾች የሚገኝ የልማት ፋይናንስ እንዲሰጥ የፕሮጀከት ፕሮፓዛል ያዘጋጀል ለቡድን
ያቀርባል፤

8. ለልማት የሚሰበሰብ ካፒታል ገንዘብ በከተማው ፋይናንስ ህግ መሰረት ገቢ መሆኑን ይከታተላል፤

9. ለልማት የሚሰበሰብ ገንዘብ አፈጻጸም በየወቅቱ ከሚመለከተው ከፍል አየወሰደ ከልማት ሥራው
አፈጻጸም ጋር ሪፖርት ያዘጋጃል፤

55
3.3.11. የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ባለሙያዎች በተናበበ
መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤

3. የፀደቁ ፕጀክቶችን ተረክቦ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ በማድረግ ለክፍለ ከተማ ያስተላልፋል፣አፈፃጸማቸውን


ይከታተላል፤

4. ተግባራዊ በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ የንብረት ቅድመ ኦዲት ስራ እንዲሰራ ለባለሙያዎች የሚከናወኑ ተግባራትን
እቅድ በማውጣት ለትግባራ ይሰጣል፣ ይከታተላል፣ የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤

5. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት በአግባቡ መፈጸሙን ያረጋግጣል፤ ለልማት በሚለቀቀው
መሬት ላይ ላለው ንብረት በህግ መሠረት ካሳ መተመኑን ያረጋግጣል ፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ፤ ምትክ
ቦታ እና ቤት እንዲያገኙ ለሚመለከተው የስራ ክፍል አረጋግጦ እንዲፈፀም ያስተላልፋል፤

6. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን መተግበሩን፤ የተነሺ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
መላኩን ይከታተላል፤

7. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን መከበሩን በማረጋገጥ ለመሬት ዝግጅት
ባንክና ጥበቃ በሀርድና ሶፍት ኮፒ ያስረክባል፤

8. በከተማው ውስጥ በልማት ምክንያት ለሚነሱ ለልማት ተነሺዎች የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያስደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ
ስታንዳርዱን ጠብቆ የልማት ስራዎቹ ወሰን የሚያስከብርበትን ስርዓት ይዘረጋል/ያስዘረጋል፤

9. ከክፍለ ከተሞች ወደ ሌሎች ክፍለ ከተሞች ቦታ እንዲዘጋጁ የሚቀርቡ የምትክ ቦታ ጥያቄዎችን ተቀብሎ በማረጋገጥ
ምላሽ ይሰጣል፤

10. በተለያዩ የልማት ስራዎች ካሳ የተከፈላቸው እና ምትክ የተሰጣቸውን የልማት ተነሺዎች መረጃዎቹ እንዲደራጁ
በማስደረግ ለሚመለከተው የስራ ክፍል መተላለፉን ያረጋግጣል፤

11. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ በመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ
ዳይሬክቶሬት ፕላን ፎርማት የተዘጋጀለትን በሀርድና ሶፍት ኮፒ በመረከብ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ አዲርጎ ለክፍለ
ከተሞች ያስተላልፋል፤

56
12. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት መጠናቱ፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት መሰጠቱ፤ ከክፍለ ከተሞች ጥያቄ
ሲቀርብ ለባለሙያዎች ይመራል፣ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት የተሰጣቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፤

13. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንዲሰጥ ያደርጋል፤
14. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል ወይም
እንዲሰጥ ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ
ያስደርጋል፤
15. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፣
16. የደረሰ አደጋ እና የአደጋ ስጋት መኖሩ ተረጋግጦ ሲቀርብ ተቀብሎ ይተገብራል፤
17. የውስጥ ለውስጥ መንገድ ይከፈትልኝ ስራ ሲወሰን ተቀብሎ ይሰራል፤
18. በመመሪያና አሰራር ላይ የሚቀርቡ ጥያቄና ማብራሪያዎችን ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
19. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች፣ ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
20. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ያቀርባል እንዲቀርብ ያደርጋል፤

3.3.12. የንብረት ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


1. ከዳይሬክቶሬቱ በወረደለት መሰረት የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፣
2. የጥናት ዝክረ ተግባር አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፤
3. የመረጃ አሰባሰብ መመሪያ /Manual/ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
4. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፤
5. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል
ይሰበስባል፣ ያደራጃል፤
6. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፤
7. ቀደም ሲል የተሰሩ የወሰን ማስከበር ስራዎች ከካሳ ክፍያ አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት መረጃ
ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤
8. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቤትና ተያያዥ አካላት ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል
ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው
ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤

57
9. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአጥር ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
10. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ተዛውሮና ተጓጉዞ እንደገና የሚተከል ንብረት ካሳ የነጠላ ዋጋ
ግምት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ግምት ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ
ያስተቻል፤
11. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ
ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤
12. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቋሚ ንብረት ማስፈረሻና ፍራሽ መሸጫ ወቅታዊ የገበያ መነሻ
ዋጋ መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ
ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
13. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት መረጃ በዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተመዝግቦ የሚያዝበትን ስርዓት ዝርጋታ ጥናት ያጠናል፣
አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎችንና የአሰራር ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተሞክሮዎች ይቀምራል፣ ለፖሊሲ አውጪዎች ግብዓት
የሚሆን አዳዲስ ሐሳቦችን ያመነጫል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
14. ለወሰን ማስከበር የወጡ ወጪዎች አሸፋፈን ጥናት መረጃ ይሰበስባል፣ ይለያል፣ ይተነትናል፣ የልማት ወጪ አሸፋፈን ጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፣ ለቀጣይ የልማት ሥራዎች አግባብ ያለው የወጪ አሸፋፈን ስራ መስራት እንዲቻል
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
15. የክትትልና ድጋፍ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ያስተቻል፣ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
16. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት አተገባበር ዙሪያ የክትትልና ድጋፍ ስራ የሚሰራበትን ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
17. ጥናቶቹ ተግባራዊ ስለመሆናቸው የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ይሰራል፤
18. የትግበራ ክፍተቶችን በመለየት ድጋፍ የሚደረግበትን ስልት ይቀይሳል፣ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
19. በተጠኑ ጥናቶች አተገባበር ዙሪያ የስልጠና ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፤
20. የስልጠና ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ስልጠና ይሰጣል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ሪፖርት አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
21. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለክፍሉ ያሳውቃል፣

3.3.13. የእርሻ ተክል ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ መሰረት አድርጎ የግል መደበኛ ስራ ዕቅድ፣ ያዘጋጃል፣
2. የጥናት ዝክረ ተግባር አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣
3. የመረጃ አሰባሰብ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፣

58
4. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፣
5. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል፣ ይሰበስባል፣
ያደራጃል፣
6. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፣
7. ቀደም ሲል የተሰሩ የልማት ስራዎች ከግብርና ነክ ነጠላ ዋጋ ጥናት አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት
መረጃ ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
8. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
9. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአትክልት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘበ የካሳ ነጠላ ዋጋ
ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
10. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
11. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የማይሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
12. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የዛፍ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
13. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የጥብቅ ሳር ወይም የግጦሽ መሬት የወቅቱን የገበያ ዋጋ
ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ
ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፣
14. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ የወቅቱን የገበያ ዋጋ
ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ
ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፣
15. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል ተረፈ ምርት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣

59
16. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው
ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
17. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግብርና ነክ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል
ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና
ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
18. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያቀርባል፣
19. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፣

3.3.14. የካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


1. የዳይሬክቶሬቱ በሚሰጠው ዕቅድ መሰረት የግሉን የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን ለሥራ ያዘጋጃል፣ የልኬትና የቅየሳ መሳሪያዎችን ያዘጋጃል፣
የ GIS ካርታ ያወጣል፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፣ በመስክ በመገኘት ለሚመለከተው አካል የአካባቢውን ወሰን ያሳያል፣ ልዩ ልዩ ሰርተፍኬቶች
መሰጠታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
3. የልማት አካባቢውን በአካባቢ ልማት ፕላን ጥናት መሠረት ይለያል፣ በይዞታ አይነት ተለይቶ የቀረበለትን
የነዋሪዎች ዝርዝር ትክክለኛነት በማረጋገጥ ለክፍለ ከተሞች እንዲተላለፍ ለክፍሉ ያቀርባል፤
4. ለባለመብቶች ፋይል መከፈቱን፣ በይዞታ አይነት መለየቱን፣ ዝርዝራቸው መዘጋጀቱን፣ መተላለፉን፣
በሚመለከተው አካል የስብሰባ ጥሪ እንዲተላለፍ መደረጉን፣ በውይይት ላይ በመገኘት የውይይቱ ሂደቱን
በቃለ ጉባኤ መያዙን፣ በፎቶ ግራፍና በቪዲዮ መቀረፁን፣ የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ስነ-ሥርዓት መካሄዱን፣
የመግባቢያ ሰነድ ርክክብ መፈጸሙን፣ ቦታው ላይ በአካል በመገኘት ይከታተላል፣ አፈጻፀሙን ለክፍሉ
ሪፖርት ያደርጋል፤
5. የካሳና ምትክ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣ በልማት ክልል ውስጥ
የሚገኙ ባለንብረቶች በወጣው መርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ንብረታቸውን እንዲያስለኩ
ከሚመለከተው አካል ጋር በመቀናጀት መከናወኑን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
6. የልዩ ልዩ ንብረቶችን ማለትም የቤት፣ የእርሻ መሬት፣ የግጦሽ መሬት፣ የአትክልት መሬት፣ የቋሚ
ተክል፣ የዛፍ፣ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ እና የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ መረጃ መሰብሰቡን፣
የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ ልዩ ግምት የሚዘጋጅላቸውን
ንብረቶች ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤

60
7. የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን የካሳ ግምት ታትሞ
መውጥቱን፣ ወደ ኮምፕዩተር ገባው መረጃ ዳታ ቤዝ መደራጀቱን፣ በክፍለ ከተማ ድረጃ ዳታ ቤዞችን
ይሰበስባል ያቀናጃል፣ ዳታ ቤዙን ለቴክኖሎጂ ክፍል እንዲተላለፍ ለክፍሉ ይሰጣል፤
8. በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መወሰኑን፣ ሰርተፍኬት
መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
9. በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው በተመለሱት ላይ ማስተካከያ መደረጉ፣
ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ ሰርተፍኬት መዘጋጀቱን፣ የተሰረዙት ሰርተፍኬቶች መምከኑን ከካሳና
ምትክ ፋይል ጋር መያያዙን፣ የምትክ ቦታና ቤት ዝርዝር መዘጋጀቱን ለአረጋጋጭ ባለሙያ መተላለፉን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
10. ትክክለኛነታቸው የተረጋገጠላቸውን ባለመብቶች የካሳ ክፍያ ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ለወሰን
ማስከበር ዳይሬክቶሬት መቅረቡን፣ መወሰኑንና ለከፋይ አካል መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
11. ሥራቸው የተጠናቀቁ ፋይሎች፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎችን መረጃ ለቴክኖሎጂ ክፍል
መተላለፉን ያከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
12. የዳይሬክቶሬቱን ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት መረጃ
አሰባሰብ፣ የክትትልና ድጋፍ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
13. የካሳ ግምት ሥራዎች ለካሳና ምትክ መረጃ መሰብሰቢያ በተዘጋጁት ቅጾች መሠረት እየተሰሩ
መሆናቸውን ይከታተላል፣ የሙያ ድጋፍ ያደርጋል፣ ሥራዎቹ የደረሱበትን ደረጃ ዝርዝር ሪፖርት
ያዘጋጃል፣ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ግብረ መልስ ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፤
14. በክትትልና ድጋፍ ሂደት የተገኙ የአሰራር ክፍተቶች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ይተነትናል፣
ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ያስተላልፋል፤
15. በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ቤት አሰራርና በመመሪያና ማንዋል አተገባበር ወቅት ያጋጠሙ የአሰራር
ችግሮች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ያደራጃል፣ ማሻሻያ እንዲደረግ ያሳውቃል፤
16. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት አሰራር ላይ ሙያዊ
ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
17. በየአንዳንዱ የወሰን ማስከበር ስራ 10 (አስር) በመቶ ናሙና ወስዶ የንብረት ግምት ሂደቱን ህጋዊነት
ይመረምራል፣ በውጤቱ መሠረት የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለዳይሬክተሩ ያቀርባል፣ ሲወሰን ምላሽ
ይሰጣል፤
18. ከክፈለ ከተሞች የሚቀርቡ የሚትክ ጥያቄዎችን ከዳይሬክተሩ ተቀብሎ ህግና አሰራሩን መከተሉን
አረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ በማዲረግ ለክትትልና ድጋፍ ለቦታ ማጽዳት ባለሙያ
ያሳውቃል፤

61
19. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
20. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.3.15. የቦታ ማጽዳት ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


1. የዳይሬክተሩን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ ቦታዎችን ለማፅዳትና ክትትል ማድረግ የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የአፈጻጸም መከታተያ ቅጾች ይቀርጻል፣ ያስተላልፋል፣ የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን፣ የልኬት
መሳሪያዎችን፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፤
3. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ ፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
4. የካሳና ምትክ ፋይሎች መረከቡን፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት መለየቱን፣ ዝርዝር መረጀዎች
መዘጋጀታቸውን፣ የንብረት መረጃ ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የመንግስት ቤቶች
ዝርዝር መለየቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
5. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመቀናጀት የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
6. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ ይጠይቃል፣ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
ይለያል፤
7. ከመሬት በላይ ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ መረከቡ፣ተመዝግቦ መያዙን ይከታተላል፤
ያረጋግጣል፤
8. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን ተያይዞ መላኩን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
9. ከመሬት በላይ ለሚገኙ የመሠረተ ልማቶች ተዘጋጅቶ የተላለፈውን ዝርዝር ግምት በመስክ
ከሰበሰበው ዝርዝር መረጃ ጋር መናበቡን፣ በተላለፈው ዝርዝር ውስጥ በመስክ ከሰፈረው ንብረት
ተጨማሪ መረጃ አለመካተቱን መረጋገጡን፣ ዝርዝር መረጃውን ከአስተያየት ጋር ለቅርብ ኃላፊው
መቅረቡን፣ ሲወሰንም ለክፍያ መተላለፉን ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
10. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት
እና ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው

62
ለእያንዳንቸው ንብረቶች በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሰረት እየተከናወነ መሆኑን ይከታተላል
ያረጋግጣል፤
11. የቀበሌ ቤት መለካቱን የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ የተተነተነውን
መረጃ ትክክለኛነት መናበቡን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ እንዲሁም ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣
የገባውን መረጃ ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤
12. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ በመመሪያ ላይ በተቀመጠው አግባብ እና ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት
የገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ የጨረታ መነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
13. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣
መጠናቀሩን፣ የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን፣ የማስነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን፣ የጨረታ
አሸናፊዎችን ዝርዝርና የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ መደራጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
14. ጨረታ እንዲወጣ መደረጉን፣ ከአሸናፊው ጋር ውል መፈፀሙን፣ ተረፈ ግንባታው
መነሳቱን፤ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
15. የፕሮጀክቱ የቦታ ማፅዳት ክትትል ዳታቤዝ መደራጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
16. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ
ዋጋ ስሌት መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤
17. በጨረታ የተሸጠውን ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርኃ ግብር መሰረት
እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር መረጃ መመዝገቡ፣ መደራጀቱ፣
ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
18. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምት ፣ ክፍያ መፈጸሙን ይከታተላል፣
የመሠረተ ልማት መስመሮቹ መነሳታቸውን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፤
19. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙ ፣ ክፍያ
እንደፈፀሙ ፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
20. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
21. በቦታ ማፅዳት ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ለግብዓትነት ያስተላልፋል፤
22. የዕቅድ አፈጻጸምን ወቅታዊ ሪፖርት ያዘጋጃል፤ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤
23. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
24. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

63
3.3.16. የወሰን ማስከበር የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

1. የራሱን ዕቅድ ከዳይሬክቶሬት በወረደለት ዕቅድ መሰረት ያቅዳል፤


2. በስራ ላይ ያሉ የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሰራር ማንዋሎች አዋጁና ደንብ ጋር መጣጣማቸውን
በማጣራት በአፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፤
3. በህግ ማዕቀፎች ላይ ያሉ ችግሮችን ለመለየት ዝርዝር ዝክረ ተግባር በአግባቡ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤
4. ከወሰን ማስከበር እና ካሳ ክፍያ ጋር ተያያዝዥነት ባላቸው ህጎች ዙሪያ ለሚደረጉ ጥናቶች በተግባር
ካጋጠሙ የህግ አፈጻጻም ማነቆዎችን አጥንቶ በመለየት ለአጥኚው አካል ያቀርባል፤
5. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይሳተፋል፣ በዝክረ ተግባሩ
መሰረት ተፈላጊዉን ይዘት እና ጥራት እንዲይዝ ይደግፋል፤
6. በህግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለሚደረግ ጥናት ረቂቅ ሰነዱን ለማዳበር በሚዘጋጁ መድረኮች ላይ በመሳተፍ ህጎች
ላይ በመመርኮዝ የመፍትሄ ሃሳቦች ያፈልቃል፤
7. የመጀመሪያ ደረጃ ማስተካከያ የተደረገበትን ረቂቅ የሀግ ሰነድ በመፈተሸ የተጓደሉ እና አስፈላጊ
ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን እንዲይዝ ያደርጋል፤
8. አዋጅ ደንብና መመሪያዎችን የአሰራር ማንዋሎች በመፈተሸ ሊደገፉ ወይም ሊካተቱ የሚገቡ ጉዳዮችን
ይለያል፣ መሻሻል አለባቸው የሚላቸውን በአፈፀፃም ላይ ያጋጠሙ ችግሮን በመለየት እንደ ግብዓት
የሚያገለግል ሙያዊ የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
9. ለሚዘጋጁ ደንብ/ መመሪያ/አስፈላጊነትን አስመልክቶ ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ለሚመለከተው ያቀርባል፤
10. የመፈፀም አቅም ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችሉ የሥልጠና ፓኬጆችንና እና ማንዋሎችን ዝግጅት
ላይ ይሳተፋል፤
11. በወሰን ማስከበርና ካሳ ክፍያ የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
12. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን በወሰን ማስከበር ዙሪያ
ህጎች እና ከሌሎች ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፤
13. በተለያየ ጊዜ የወጡ አዋጆች በወሰን ማስከበር ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
14. በወሰን ማስከበር መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር የህግ ድጋፍ ይሰጣል፤
15. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ አስተያየት
ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤
16. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ
በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣

64
17. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፤
18. በወሰን ማስከበር አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፤
19. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፣ ያረጋግጣል፤
20. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
21. ከዳይሬክቶሬት የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራርና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም ለጠያቂው አካል ያስተላልፋል፤
22. ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን
በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
23. የክትትልና ድጋፍ ሪፖርት ያዘጋጃል ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፤
24. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣ለሚመለከተው አካል
ያስተላልፋል፤
25. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
26. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

65
3.4. የመሬት ዝግጅትና ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ መልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ቡድኖች/ባለሙያዎች
በተናበበ መልኩ ያወርዳል ፤ አተገባበሩን ይመራል ፤ ይከታተላል ፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል
3. በከተማው ቀልጣፋና ዘመናዊ የመሬት አቅርቦትና አሰጣጥ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያሠችል የመሬት
የፍላጎት እና አቅርቦት ጥናቶችን ያካሄዳል ወይም እንዲካሄዱ ያደርጋል፤

4. በከተማ ደረጀ የተዘጋጁ የመሬት አቅርቦት ጥናቶችን የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ፤
ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤

5. በከተማ ክልል ወስጥ ለልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች የለማ መሬትን በመመዝገብ ወጥ የሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤
በጨረታ እና በምደባ የሚተላለፉ ቦታዎችን ይለያል፤ ቦታው ለተጠቃሚ እስከሚተላለፍ ድረስ ከደንብ ማስከበር
ኤጀንሲ ጋር በመቀናጀት የመከላከልና የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፤

6. ለልዩ ልዩ የልማት ስራዎች የለማ መሬት፣ በይዞታነት ለማንም አካል ያልተላለፉ የተዘጋጁና ያልተዘጋጁ
ቦታዎችን፣ ባንክ የተደረጉ ክፍት መሬቶችን ወይም ይዞታዎችን ይመዘግባል፤ በዲጂታል እና በፕላን ፎርማት
ተገቢውን መረጃ ይይዛል፤ የቦታውንም አገልግሎት ደረጃ እና አስፈላጊ መግለጫዎችን የያዘ የመለያ ሰሌዳ
እንዲተከል ድጋፍ ያደርጋል፤ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ ለደንብ ማስከበር ኤጀንሲ መተላለፋቸውን ያረጋግጣል
መረጃዎችን አደራጅቶ ይይዛል፤ ከሚመለከተው አካል ጋር በጋራ በመተባበር ለሕገወጥነት እንዳይጋለጡ ክትትል
ያደርጋል፤

7. ለመሠረተ ልማት አውታር፤ ለመናፈሻ፣ ለአረንጓዴ ልማት እና ለሕዝብ መሰብሰቢያ ፕላዛዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ
መሠረት ቦታ ያዘጋጃል፤ ያስተላልፋል፤ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲዘጋጅ ያደርጋል ፤

8. የፀዳ መሬት እና ባዶ ቦታዎችን በመሰረታዊ ካርታ እንዲመዘገብ ክትትል ያደርጋል፤

9. መሬት ሲተላለፍ መሰረታዊ ካርታ ላይ እንዲወራረስ በማድረግ እና ያልለማ መሬት በመለየት እንዲለማ ያደርጋል
10. የጸዳ መሬት እና ባዶ ቦታዎችን መረጃ በሀርድ ኮፒ እና ስካን አድርጎ በሶፍት ኮፒ እንዲደራጅ ያደርጋል፤
11. የመንግስት ባዶ ቦታ ሆኖ ቤዝ ማፕ ላይ የተመዘገበ ቦታ በቢሮ ስም ቅድመ ካርታ እንዲዘጋጅለት ያደርጋል፣

12. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በመዋቅራዊ ፕላኑ መሠረት ከልሎ
ይይዛል የማዕድን ማውጣት ሥራው ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ መሬቱን
በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤

13. መሬት ለማዘገጀት የሚያስችል የከተማዋን ፕላን መሰረት የሽንሻኖ ስራ ያከናውናል/እንዲከናወን ድጋፍ ያደርጋል፤

66
14. በፕላን መሰረት የተሸነሸነ ቦታ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤

15. ለልማት የሚዘጋጁ ቦታዎችን በከተማ ፕላን ጥናት መነሻ የመሰረተ ልማት መስመር እንዲዘረጋ ያደርጋል

16. የልማት ተነሺዎች መልሶ የሚሰፍሩበት አከባቢ የመሰረተ ልማት እንዲዘረጋ ያደርጋል

17. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ ያደርጋል ግበረ መልስ
ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፤
18. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል
ያደርጋል፤
19. የከተማውን የመሬት አቅርቦት ፍለጎት የሚያሻሻል የመሬት ዝግጅት ሥራን በማዕካል የተደራጁ ሦስቱን ቡድኖች
ውጤታማ በሆነ መልክ ያሳማራል ፣

3.4.1. የመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት የቡድኑን እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፤

2. ከስሩ ከሚገኙ ባለሙያዎች ጋር በዕቅዱ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር ያደርጋል፣
የቡድኑን ዕቅድ የመጨረሻ ቅርጽ አስይዞ ለበላይ ሀላፊዎች ያቀርባል፣ያስተቻል፣ያጸድቃል፣ እንዲተገበር
ያደርጋል፡፡
3. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን (የሰው ኃይል፣ በጀት፣ ቁሳቁስ) እንዲሟላ መረጃውን አደራጅቶ
ለዳይረክቶሬቱ ያቀርባል፣በአግባቡ መሟላቱን ይከታተላል፣ያርጋግጣል፡፡
4. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀቸውን፤ይከታተላል፣ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፡፡
5. ባለሙያዎች ያቀረቡትን የስራ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ይመረምራል፣ይተቻል፣ ሪፖርቱ እንዲዳብር ድጋፍ
ያደርጋል፣በየወቅቱ ይገመግማል፣ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡ ሪፖርቱን ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
6. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን ያመቻቻል፣
7. የቡድኑን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
8. በአመት ሁለት ጊዜ የቡድኑን ባለሙያዎች የስራ አፈጻጸም በመመዘን ውጤት ይሰጣል፣ የተሻለ አፈፃፀም
ያላቸው ባለሙያዎች ማበረታቻ እንዲሰጥ ያስተላልፋል ፡፡
9. የክፍት ወይም ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር በማዘጋጀት በሚመለከተው
አካል ያስጸድቃል ፡፡

67
10. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ ለመልቀም

የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል/ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡

11. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ከመስመር ካርታና ከቤዝ-ማፕ እንዲለይ ያደርጋል፡፡

12. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ስኬች ይሰራል/ ያሰራል፤ባንክ መመዝገቡን ያረጋግጣል፡፡

13. በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ያወራርሳል፤ወጭና ቀሪውን ያቀናንሳል/እንዲቀናነስ መረጃውንም

ያደራጀል፡፡
14. ለመሬት ዝግጅት ሽንሻኖ እንዲሰራ ይልካል፡፡
15. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ ከተላከው ውስጥ ለልማት ያልተሸነሸነ ቀሪ መሬት በመረከብ፣
እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
16. ተገቢ ባልሆነ አግባብ ይዞታዬ መሬት ባንክ ገባብኝ ለሚሉ አቤቱታዎች አጣርቶ ተገቢውን ምላሽ

ይሰጣል፡፡

17. ክፍት የሆኑና ከማንኛውም አይነት የይገባኛል ጥያቄ ነጻ መሆናቸው የተረጋገጡ ቦታዎች መረጃ አደራጅቶ
እንዲጠበቁ ያደርጋል፡፡
18. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል ተደርጎ
የመረጃ ቋቱ ወቅታዊ ስለመደረጉና በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ክትትል ያደርጋል፡፡
19. የመሬት ጥበቃ ሂደትን ለመከታተል የሚያስችል የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በሱፐርቪዥን ማከናወኛ
ቼክ ሊስት መሰረት ሂደቱን ሱፐርቫይዝ ያደርጋል፤መረጃ አደራጅቶ ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
20. የመሬት ጥበቃ ስራ ላይ የሚታዩ የአፈጻጸም ክፍተቶችን ይገመግማል፣ ክፍተቶች ይለያል፣ ችግሮች
ሲያጋጥሙ እንዲፈቱ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፡፡
21. የህገ-ወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር ቦታው
ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣መረጃው አደራጅቶ ለዘርፍ አሰተባባሪው ያቀርባል፡፡
22. የክትትል እና ድጋፍ ድርጊት መርሃ-ግብርና ቼክሊስት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያስፀድቃል፡፡

23. በተዘጋጀው መርሀ ግብርና ቼክሊስት መሰረት የድጋፍና ክትትል ሥራ ያከናውናል፡፡

24. በድጋፍና ክትትል ስራ የተገኘው ግኝት መረጃ ያደራጃል ፤ግብረ መልስ ይሰጣል፡፡

68
3.4.2. የመሬት ባንክና ጥበቃ ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ ለመልቀም
የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል፡፡
3. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ ካርታ፣ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ ይለያል፤ስኬች ይሰራል
4. ባዶ ቦታው በመሬት ባንክ ይመዘግባል፤ በቤዝ ማፕ ያወራርሳል፤በቦታ ስፋትና የፕሎት መጠን በመለየት
ያደራጃል፡፡
5. በባንክ የተመዘገበ መሬት እንዲዘጋጅ ለመሬት ዝግጅት ያስተላልፋል/ያስረክባል፡፡
6. የለማን መሬት መስክ በመገኘት ከመሬት ዝግጅት በሰነድ ይረከባል በባንክ ይመዘግባል፡፡
7. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ ከተላከው ለልማት ያልተሸነሸነ ቀሪ መሬት በመረከብ ይመዘግባል፤
ያደራጀል
8. ለጊዜዊ አገልግሎት እንዲውሉ ተላልፈው ያገልግሎት ጊዜአቸውን ያጠናቀቁ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ያደራጃል
9. በተለያየ አግባብ ለልማት እንዲውሉ ተላልፈው ከአገልግሎት በታች የለሙ በመሆናቸው የመከኑ ቦታዎችን
መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል
10. በመልሶ ማልማት ነጻ የተደረጉና ባንከ የገቡ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል፤በመስክ በመገኘት
ናሙና ወስዶ ያረጋግጣል ድጋፍና ክትትል ያደርጋል ፡፡
11. በህገ-ወጥና ከአገልግሎት በታች የተያዘና የተመለሰን ቦታ በባንክ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡
12. በመሠረታዊ ካርታ ላይ ወጭና ቀሪውን ያቀናንሳል፡፡
13. ተገቢ ባልሆነ አግባብ ይዞታዬ መሬት ባንክ ገባብኝ ለሚሉ አቤቱታዎች አጣርቶ ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል፡፡
14. በባንክ የተመዘገበን ባዶ ቦታ በፕላን ፎርማት ለወረዳ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት እና ለክፍለ
ከተማ ደንብ ማስከበር መተላለፉን ያረጋግጣል ይከታተላል ፡፡
15. የተወረሩ ቦታዎችን መረጃ ይቀበላል፤የቀረበውን መረጃ ያጣራል፤ያደራጃል ከተገቢው ማስረጃ ጋር
ለሚመለከተው አካል እንዲላክ ያደርጋል፡፡
16. ለክትትልና ድጋፍ የሚያስፈልግ ቼክ ሊስት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪ ያቀርባል፡፡
17. በተዘጋጀው መርሀ ግብር መሰረት የድጋፍና ክትትል ሥራ ያከናውናል፤ግብረ መልስ ይሰጣል፡፡
18. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገቡ የለሙ እና ያልለሙ ቦታዎችን መረጃ አያያዝ ይከታተላል፣ መስክ በመውረድ
ያለው ሀኔታ አጣርቶ ያቀርባል፡፡
19. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት

69
3.4.3. የመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት የቡድኑን እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. ከስሩ ከሚገኙ ባለሙያዎች ጋር በዕቅዱ ዙሪያ ውይይት በማካሄድ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር ያደርጋል፣
የቡድኑን ዕቅድ የመጨረሻ ቅርጽ አስይዞ፣ያጸድቃል ፡፡
3. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን (የሰው ኃይል፣ በጀት፣ ቁሳቁስ) እንዲሟላ መረጃውን
አደራጅቶ ለዳይረክቶሬቱ ያቀርባል፣በአግባቡ መሟላቱን ይከታተላል፣ያርጋግጣል፡፡
4. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፤ የስራ ዕቅድ
አፈጻጸም ሪፖርት ይመረምራል፣ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
5. የቡድኑን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ለባለሙያዎች አቅርቦ ያስተቻል፡ሪፖርቱን ለቅርብ
ኃላፊው ያቀርባል፡፡
6. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያመቻቻል፣
7. ለትንሽ መስፈርትና ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ስራ የሚረዱ የቅድመ ቅየሳ መረጃዎችንና
ዶክመንቶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
8. ውስብስብ የሆኑ የቅየሳ ስራዎችን ለማከናወን የቅየሳና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ እንዲቀርቡ
ያደረጋል፣
9. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች /አውታሮችን/
እንዲመሰረቱና፣ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያስደርጋል
10. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
11. የከፍታ፣ የአግድመት፣ የግራቪቲና የማግኒቲክ ልኬቶችን እንዲወሰዱ እና በአግባቡ ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል፣
12. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ
ነጥቦች በበቂ ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች እንዲቋቋሙ ያደርጋል
13. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ እገዛ ያደርጋል ፣
14. በባለሙያዎች የተከናወኑ የቅየሳ ስራዎችን ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣ ኤዲት ያደርጋል፣ ያርማል፣
ያስተካክላል፣

70
15. አንድ ፕሮጀክት ተጀምሮ እስከሚያልቅ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት መሠራታቸውን
ይመረምራል፣ ይከታተላል፣ ወቅታዊ ሪፖርት እንዲቀርብ ያደርጋል፣
16. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተደራጅተዉ በመረጃ ቋት እንደያዝ ያደርጋል፡፡
17. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የተዘጋጀውን የሽንሻኖ ስታንዳርድ የጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣል፣
18. ቅደም ተከተል ያዘጋጃል፣ የቦታ ሽንሻኖ ስራ ወጥነትና ተገቢነት ያለው መሆኑን ይከታተላል፣
19. የሽንሻኖውን ፎርማት ይቀበላል፣ ተገቢውን ማስተካከያ እንዲደረግ ያደርጋል፣
20. ሽንሻኖው በተገቢው ሁኔታ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሽንሻኖውን ፎርማት ከባለሙያዎች ይቀበላል፣
21. ተዘጋጀው የቦታ ሽንሻኖ በመመሪያውና በፕላን መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል፣
ያስወስዳል፣

22. የቦታ ሽንሻኖው ስራ በስታንዳርዱና በፕላን መሰረት የተሰራ መሆኑን ያረጋግጣል፣


23. የመሬት የፍላጎት እና አቅርቦት ዳሰሳ ጥናቶችን ይመራል ፤አፈጻጸማቸውንም ይከታተላል፤
24. በጥናቱ መሰረት ለሽንሻኖ እና መሬት ዝግጅት ስራ የመሬት ቅደም ተከተል መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፤አፈጻጸማቸውንም
ይከታተላል፤

25. የቡድኑን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣
26. ለድጋፍና ክትትል የሚረዱ ልዩ ልዩ ቅጾችን በማዘጋጀት በስሩ ለሚገኙ ቡድኖች ያስተላልፋል፤ተግባር ላይ መዋላቸውን
ይከታተላል፤

27. በቡድኑ አሰራር ላይ መወሰን ያልተቻሉ ጉዳዮችንና ሌሎች ቅሬታዎች ሲቀርቡ ተቀብሎ ይመረምራል ተገቢውን የእርምት
እርምጃ ይወሰዳል፣

28. የቡድኑን የስራ መስተጋብር /Interface/ ያዘጋጃል፣ ይፈራረማል፣ ከሌሎች ጋር ቅንጀታዊ አሰራር እንዲኖር ተገቢውን
ሁሉ ያደረጋል፣ያረጋግጣል

29. የቡድኑ የተግባር አፈጻጸም የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ባረጋገጠ መልኩ እንዲሆን ይቃኛል፣ ያረጋግጣል፣

3.4.4. የሽንሻኖ አረጋጋጭ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል ፡፡
2. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የተዘጋጀው የሽንሻኖ ስታንዳርድ ተገቢነት ያረጋግጣል፣
3. የሽንሻኖውን ፎርማት ይቀበላል፣ የሽንሻኖ ስራ ማረጋገጫ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
4. ቅደም ተከተል ያዘጋጃል፣ የቦታ ሽንሻኖ ስራ ወጥነትና ተገቢነት ያረጋግጣል፣

71
5. ሽንሻኖው በተገቢው ሁኔታ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሽንሻኖውን ፎርማት ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣
የተዘጋጀው የቦታ ሽንሻኖ በመመሪያውና በፕላን መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ
ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
6. የቦታ ሽንሻኖው ስራ በስታንዳርዱና በፕላን መሰረት የተሰራ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ጸድቆ ለመጣው ሽንሻኖ
የተሰጠ የሽንሻኖ ቁጥር ትክክለኛነትና ወጥነት ያረጋግጣል ፣ የተሸነሸነው ቦታ በቤዝ ማፕ በአግባቡ
መወራረሱን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል ፣ ያስወስዳል ፣
7. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስትና የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በመስክ ተገኝቶ ያረጋግጣል
በመገኘት፤ ግብረመልስ ያዘጋጃል፤ የአፈጻጸምን ክፍተቱ የአስረካቢው ከሆነ ችግሩን እንዲፈታ ያሳውቃል፣
ይከታታላል፣ መከናወኑን ያረጋግጣል፣
8. የአፈጻጸምን ክፍተት እየለዩ ጥናትና የሲስተም ማሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ያስተላልፋል
9. በተግባር ስልጠና ለሚፈታ ስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣ ያሰጣል፣
10. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡

3.4.5. የሽንሻኖ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች
ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡

2. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የተዘጋጀው የሽንሻኖ ስታንዳርድ ተገቢነት ያረጋግጣል፣


3. የሽንሻኖውንና የመሬት ዝግጅት ፎርማት ይቀበላል ፣ የሽንሻኖ ስራ ማረጋገጫ ተገቢውን ማስተካከያ
ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
4. ቅደም ተከተል ያዘጋጃል፣ የቦታ ዝግጅትና የሽንሻኖ ስራ ወጥነትና ተገቢነት ያረጋግጣል፣
5. ሽንሻኖው በተገቢው ሁኔታ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሽንሻኖውን ፎርማት ከሚመለከተው አካል
ይቀበላል፣ የተዘጋጀው የቦታ ሽንሻኖ በመመሪያውና በፕላን መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፣ ተገቢውን
ማስተካከያ ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
6. የቦታ ዝግጅትና ሽንሻኖው ስራ በስታንዳርዱና በፕላኑ መሰረት የተሰራ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ጸድቆ
ለመጣው ሽንሻኖ የተሰጠ የሽንሻኖ ቁጥር ትክክለኛነትና ወጥነት ያረጋግጣል ፣ የተሸነሸነው ቦታ በቤዝ
ማፕ ላይ በአግባቡ መወራረሱን ያረጋግጣል ፣ ተገቢውን ማስተካከያ ይወስዳል፣ያስወስዳል፣
7. ሽንሻኖው በመመሪያዉ ከተቀመጠለት በላይ የተሰራ ከሆነ ለከተማ ፕላን ልኮ ያፀድቃል የፀደቀዉን
ይረከባል፡፡
8. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስትና የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በመስክ ተገኝቶ ሽንሻኖዉ
ተግባራዊ መሆኑን ያረጋግጣል ፤

72
9. ግብረመልስ ያዘጋጃል፤ የአፈጻጸም ክፍተቱ የሸነሸነዉ ባለሙያና የአስረካቢው ከሆነ ችግሩ እንዲፈታ
ያሳውቃል፣ ይከታታላል፣ መከናወኑን ያረጋግጣል፣
10. የአፈጻጸምን ክፍተት የጥናትና የሲስተም ማሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ያስተላልፋል ፣ በተግባር
ስልጠና ለሚፈታ ስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣ ያሰጣል፣
11. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፡፡

3.4.6. የሽንሻኖ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡

2. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስት በመቀበል የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በመስክ ተገኝቶ


የሚሰራዉን ሥራ ይገመግማል፤ ግብረመልስ ይሰጣል፤ የአፈጻጸም ክፍተት የአስረካቢው ከሆነ ችግሩን
እንዲፈታ ያሳዉቃል፣ ይከታተላል፣ መከናወኑን ያረጋግጣል፣
3. የአፈጻጸምን ክፍተት እየለየ ጥናትና የሲስተም ማሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ያስተላልፋል፣
በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ፣ ያሰጣል፣
4. በመስክ ተገኝቶ ምልከታ ያደርጋል፣ ግብረ መልስ ይሰጣል። በተግባር ስልጠና ለሚፈታ ስልጠናና ድጋፍ
፣ ያሰጣል።

5. በየደረጃው ለሚከናወን የቦታ ሽንሻኖ የሽንሻኖ ስታንዳርድ መረጃ ይሰበስባል፣ያደራጃል፣ ያስተላልፋል፣


6. ክፍት ናቸዉ ተብለዉ ለዝግጅት የተመረጡ ቦታዎችን መረጃ ይቀበላል፣ ቦታዎቹ አለመያዛቸዉን
ከቤዝ ማፕ ላይ ያረጋግጣል፣
7. ቦታዎቹን መስክ በመገኘት ይገመግማል፣ የቦታዎቹን አቀማመጥና ፕላኑን ያገናዝባል፣ ቅየሳ
የሚያስፈልገውን ለቅየሣ ባለሙያዉ ይልካል፣ተቀይሶ የመጣለትን ፕሎት ያደርጋል፣
8. የሽንሻኖ ስታንዳርድ ፕላኑንና የቦታዎቹን አቀማመጥ መሰረት አድርጎ በእሱ የሚሸነሸነዉን
ይሸነሽናል፣ የቦታዎቹን ሽንሻኖ/ፕላን ፎርማት ያዘጋጃል፣ከእሱ በላይ የሆነዉን ለቀጣይ ባለሙያ
ያስተላልፋል፤
9. ለአነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት ጊዚያዊ የመጠቀሚያ ቦታ ያዘጋጃል፤ይፈራረማል፤ግንባታቸዉ ከአራት
ፎቅ በታች ለሆኑ ግንባታዎች ጊዚያዊ የአፈር መድፊያ ቦታ ያዘጋጃል፤ይፈራረማል፤
10. የቦታ ሽንሻኖ ቁጥር ይሰጣል፤ የቦታዎቹን ሽንሻኖ ቤዝ ማፕ ላይ ያወራርሳል፣ሽንሻኖዉን መሬት ላይ
የማስቀመጥ ሥራ /Setting out/ እንዲሰራ ለቅየሣ ባለሙያ ይልካል፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
11. የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፡፡

73
3.4.7. የቀያሽ ቴክኒሻን III ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. ውስብስብ የሆኑ የቅየሳ ስራዎችን ለማከናወን የቅየሳና የስሌት መሣሪያዎች በመምረጥ እንዲቀርቡ ያደረጋል፣
3. የጂኦዲቲክ፣ የትንሽ፣ የመካከለኛ እና የትልቅ መስፈርት፣ የከፍታና የአግድመት መቆጣጠሪያ ነጥቦች
/አውታሮችን/ መስርቶ በአግባቡ ጥቅም ላይ ያውላል ፡፡
4. የቶፖግሪፊና የካዳስትራል ቅየሣ ሥራዎችን በተፈለገው የጥራት ደረጃ ጠብቆ ውስብስብ ስሌቶችን
እንዲቀመሩ፣ ፕሮፋይል ክሮስ ሴክሽንና ሴክሽን ፕላኖችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
5. የጂኦዲቲክ የአግድመትና የከፍታ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን ይቆረቁራል፣ ይመሰርታል ፣
6. የከፍታ፣ የአግድመት፣ የግራቪቲና የማግኒቲክ ልኬቶችን በመውሰድ በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
7. ለትልቅ መስፈርት ካርታዎች ሥራ ለኘላን ዝግጅትና ለመሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ወይም የመነሻ ነጥቦች በበቂ
ሁኔታ እንዲመሠረቱ እና ኮንትሮል ፖይንቶች እንዲቋቋሙ ያደርጋል፣
8. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ ውስጥ
ያስቀምጣል ፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣
9. የቅየሳ ስራ የተሰራባቸዉን ቦታዎች በቤዝ ማፕ ተደራጅተዉ በመረጃ ቋት እንደያዝ ያደርጋል፡፡
10. ከቅርብ ሃላፊው ጋር በውይይት የሚፈቱትን ለይቶ ስምምነት ላይ ሲደረስ መረጃው ለሚመለከተው አካል
እንዲደርስ ያደርጋል፤
11. ችግሮቹን ለመፍታት የተሰጡትን አቅጣጫዎች ተከትሎ ግብረ መልስ ያደራጃል፤ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል
12. በቅየሳ ወቅት ከሚቀየሰው መሬት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙትን ችግሮችን ያደራጃል ፤ የገጠሙት ችግሮች በምን
መንገድ ሊፈቱ እንደሚችል የመፍትሄ ሃሳብ አደራጅቶ ለቅርብ ሃለፊው ያቀርባል

3.4.8. የቀያሽ ቴክኒሻን II ተግባርና ኃላፊነት


1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የአግድመትና የከፍታ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን በኮኦርዲኔታቸው በመታገዝ በካርታ ላይ የቅየሣ ስራ ያሰፍራል፣
3. ለመስክ ሥራ የተመደቡ የቅየሣ ባለሙያ ሎጂስቲክስና ለስራው የሚያስፈልጉ የተለያዩ ቅፆችን ያዘጋጃል፣
4. የጂኦዲቲክና የአነስተኛ መስፈርት የቅየሳ ሥራ በኮንቪንሽንና የቅየሳ ዘዴ ሲሰራ የቅየሳ ሥራ የሚያስፈልጉ
የቴክኒክ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣ ተሞክሮ በመውሰድ አዳዲስ የአሰራር ስልቶችን ይቀስማል፡፡
5. የጂኦዲቲክ የአግድመትና የከፍታ መቆጣጠሪያ ነጥቦችን ይቆረቁራል፣ ይመሰርታል ፣
6. የጂኦዲቲክና የመካከለኛ መስፈርት የቅየሳ መረጃዎች ላይ መጠነኛ ውስብስብነት ያላቸው ስሌቶችን ያከናውናል
7. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ ውስጥ
ያስቀምጣል ፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣

74
8. በቅየሳ ወቅት ከሚቀየሰው መሬት ጋር ተያይዞ የሚገጥሙትን ችግሮችን ያደራጃል ፤ የገጠሙት ችግሮች በምን
መንገድ ሊፈቱ እንደሚችል የመፍትሄ ሃሳብ አደራጅቶ ለቅርብ ሃለፊው ያቀርባል
9. አዳዲስ የቅየሳ የአሰራር ስልቶችን በመቀየስ እንዲሻሻሉ እገዛ ያደርጋል፣
10. የመጨረሻ ደረጃ ስሌታቸው የተጠናቀቀላቸውንና የፀደቁ የየብስ መረጃዎችን በዘመናዊ ዳታ ቤዝ ውስጥ ያስቀምጣል
፣ ስለሥራው አፈፃፀም ሪፖርት ያቀርባል፣

3.4.9. የመሬት ዝግጅትና አቅርቦት ክትትል ጥናት ባለሙያ IV ተግበርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. በከተማው ቀልጣፋና ዘመናዊ የመሬት አቅርቦትና አሰጣጥ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያሠችል
የመሬት የፍላጎት እና አቅርቦት ዳሰሳ ጥናቶችን ያካሄዳል፤
3. ጥናት የሚካሄድባቸውን ዘዴዎች ይመርጣል ቢጋር በማዘጋጀት ለኃላፊው በማቅረብ ያፀድቃል፣
4. የጥናቱ ዝርዝር ዝክረ ተግባር በአግባቡ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤ስራዉን ለማከናወን የሚያስችል ተገቢዉ
ግብአት በመለየት እንዲሟላ ለሚመለከተዉ ያቀርባል፤
5. ባለድርሻ አካላት ተገቢዉን ድጋፍ እንዲያደርጉ ግንዛቤ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
6. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይደግፋል ፣ በመነሻ ሀሳብ
መረጃ ተንትኖ ረቂቅ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፡፡
7. ረቂቅ ሰነዱን በማስተቸት የተጓደሉ አስፈላጊ ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን
እንዲይዝ በማድረግ ለሚለከተው ኃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድም ተግባር ላይ ያውላል፣

8. የሽንሻኖ እና የመሬት ዝግጅት ስራ ተሰርቶ እንዲላክ የመሬት ቅደም ተከተሉን ያዘጋጃል፡፡

9. የተዘጋጀውን ሰነድ መሬቱ እንዲዘጋጅ ለሚመለከተው ይልካል፤የመሬት ዝግጅት ሂደቱን ይከታተላል፡፡


ለሚፈለገው ልማት እንዲውል ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል፡፡

10. በአለም አቀፍ ደረጃ ምረጥ ተሞክሮ ሊሆኑ የሚችሉ አሰራሮችን ይፈትሻል፣ ይቀምራል፣ ያሰፋፋል፣
ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፣

11. የተቀመሩ ተሞክሮዎችን በየደረጃው አሰተያየት እንዲሰጥበት ያደርጋል፣የተሰጡ አስተያየቶችን በማካተት


የመጨረሻ ቅርፅ እንዲይዝ በማድረግ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣

12. ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ ቢጋር ያዘጋጃል፣

75
13. ክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት በማዘጋጀት ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፣
ሲፈቀድም ተግባር ላይ ያውላል፣

14. በክትትልና ድጋፍ የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን በማካተት
ግብረ-መልስ ይሰጣል፣

15. የክትትልና ድጋፍ አፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፡፡

3.4.10. የመሰረተ ልማት ዝርጋታ እና ግንባታ ቅንጅት ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና መሰረተ ልማት አቅርቦት ቡድን መሪ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የሱፐርቪዥን ማከናወኛ ቼክ ሊስትና የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፣ በመስክ ተገኝቶ ምልከታ ያደርጋል፣ ግብረ
መልስ ይሰጣል፣
3. በየወቅቱ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው ያስተላፋል።
4. የአልሚዎችንና የመሰረተ ልማት ፍላጎት መለያ፤ የእቅድና ዲዛይን መቀበያ፣ ፎርማቶችን ይቀርጻል
ያሻሽላል፡፡ እንዲሁም የግንባታ ቅንጅት መገምገሚያ መሰፈርቶችን፤የአፈጻጸም ሪፖርቶችን
ያዘጋጃል፡፡

5. የሚለማውን ቦታ የቅየሳና የአካባቢ ልማት ፕላን ወይም የአርባን ዲዛይን ይረከባል፣ በፕላኑ መሰረት በቦታው
ግንባታ ለማከናወን እንዲሁም ቦታውን ለማልማት መሟላት ያለባቸውን የመሰረተ ልማት አውታሮች ይለያል፣

6. ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት የዘርፉን የግንባታ እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይቀበላል፣ የመጀመሪያ ዙር
/Phase/ ግንባታ ማስጀመሪያ ተፈላጊ የሆኑ የመሰረተ ልማት አውታሮችን እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ያቀናጃል፣
ለየተቋማቱ ያሳውቃል፣ የማሻሻያ ሀሳብ/ ግብዓት ይጠይቃል፣
7. ከመሰረተ ልማት ተቋማትና ከአልሚዎች የተላከ የሁለተኛ ዙር /Phase/ እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይጠይቃል፣
8. የሁለተኛ ዙር /Phase/ የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና የበጀት ፍላጎት ይቀበላል፣
9. የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና በጀትን ባካተተ መልኩ ከአልሚዎች እና ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር
የሚፈረም ረቂቅ መግባቢያ ሰነድ ያዘጋጃል፤ በረቂቅ መግባቢያ ሰነዱ ላይ ያወያያል፤ ሰነዱን በማዳበር ያስጸድቃል፤
የመግባቢያ ሰነድ ይፈራረማል
10. የተቀናጀ የሁለተኛ ዙር /Phase/ የመሰረተ ልማት እቅድ ዲዛይንና በጀት መሰረት አደርጎ የስራ ውል ይዋዋላል፤
11. የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት እና አልሚዎች በመግባቢያ ሰነዱና በውሉ መሰረት መዘርጋታቸውን ይከታተላል፣
ያረጋግጣል፣ ይረከባል፣ ይከታተላል፣ ለልማት የወጣውን ወጪ ያሰላል፣ የየፕሮጀክቱን የመሰረተ ልማት ዳታ ቤዝ
ያደራጃል፣ ለሚመለከተው ያስተላልፋል፣

76
12. በመልሶ ማልማቱ አካባቢ ምትክ ቦታ የወሰዱ ተነሺዎችን፣ በሊዝ ቦታ የገዙ አልሚዎችና በልዩ ልዩ አግባብ ቦታ
የተረከቡ አልሚዎችን የግንባታ ስራ ይከታተላል፣ያስተላፋል

3.5. የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፤
1. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ መልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ቡድኖች/ባለሙያዎች
በተናበበ መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
2. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤

3. በካርታ በተደገፈ መልኩ የከተማ ቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና አማካይ የሊዝ ዋጋ ጥናት ያካሂዳል፤ ወቅታዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፤ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፤

4. መሠረተ ልማት ተሟልቶላቸው የተዘጋጁ የከተማ ቦታዎች ለአልሚዎች የሚተላለፉበትን ሥርዓት ይዘረጋል፤
አግባብ ባለው ህግ መሠረት መሬት ለባለመብት ያስተላልፋል፤ ቦታውን በመስክ ያስረክባል/እንዲረከብ
ያደርደጋል፤ በሊዝ ህግና ዉል መሠረት የሊዝ ክፍያ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤

5. አግባብ ባለው ህግና የሊዝ ውል መሠረት ግንባታ መከናወኑን ያረጋግጣል/እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤ በሕግና በውል
በተወሰነው ጊዜና ሁኔታ መሬቱ መልማቱን ያረጋግጣል/እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤ መሬቱ ካለማ ህጋዊ እርምጃ
ይወስዳል፤ እንዲወሰድ ያደርጋል፤

6. ለጊዜያዊ መጠቀሚያነት አገልገሎት የሚሰጡ ቦታዎችን በጊዜያዊ የሊዝ ውል ያስተላልፋል፤ የውል ጊዜያቸው
ወይም አገልግሎታቸው ሲያበቃ ቦታውን በመረከብ ለዳግም ልማት ያዘጋጃል፤

7. ለልዩ ልዩ የግንባታ ስራዎች ሊያገለግሉ የሚችሉ የማዕድን ማውጫ ቦታዎች ለአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በተሰጠ
የማዕድን ማዉጫ ፈቃድ መሠረት በጊዜያዊ የሊዝ ውል መሬቱን ያስተላልፋል፤ የማእድን ማውጣት ሥራው
ሲጠናቀቅ ወይም ፈቃዱ ሲሰረዝ ወይም የሊዝ ውሉ ጊዜ ሲያበቃ የሊዝ ውል አቅርጦ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል፤

8. በምደባ እና በጨረታ የተዘጋጀውን የለማ መሬት በውሳኔ መሰረት የሊዝ ውል በማፅደቅ እና የይዞታ
ማረጋገጫ ካርታ በማፅደቅ ያስተላልፋል፤

9. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል ፤

10. የግንባታ መጀመሪያና የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ፣የአገልግሎት ለውጥ እና የፕሮግራም ለውጥ የሊዝ
ውል ማሻሻያ በሊዝ ህጉ እና ይህን ተከትሎ በሚሰጡ ውሳኔዎች መሰረት የሚሰጡ አገልግሎቶችን
ያረጋግጣል አገልግሎት ይሰጣል/ እንዲሰጥ ያደርጋል፤

77
11. የግንባታ መጀመሪያ፣ ማጠናቀቂያ እና የዋጋ ለውጥ ላላቸው አገልግሎት ለውጥ ማሻሻያ ጠያቂዎች
የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል ውሳኔ ሲያገኝ አገልግሎት ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፤
12. በውላቸው መሠረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፤

13. ከሊዝ ክፍያ ጋር ለሚቀርቡ ጥቄዎች ምላሽ ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፣ የሊዝ ቅድመ ክፍያ እና
የሊዝ ውል ማሻሻያ ቅጣት ማስከፈል እና የጊዜያዊ የሊዝ ውል ያለፈባቸውን ተከታትሉ
ያስመልሳል/እንዲመለስ ያደርጋል፤

14. በተለያየ ጊዜ በሊዝ አግባብ የተላለፉ ይዞታዎችን መረጃ እንዲደራጅ ያደርጋል/ያስደርጋል


ለሚመለከተው የስራ ክፍል ያስተላልፋል/እንዲተላለፍ ያደርጋል፤

15. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል እና ድጋፍ ያደርጋል
ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፤
16. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣የአፈፃፀም ምዘና ያካሂዳል፣
ውጤቱን ተከትሎም ማበረታቻና ድጋፍ ያደርጋል፣ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል ያደርጋል፤
17. ሌሎች ከዘርፉ የሚሰጡትን ተግባራት ተቀብሎ ያከናውናል፤

3.5.1. የለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት
ይኖሩታል፤
1. የቡድኑን እቅድ በማዘጋጃት ከዳይረክቶሬቱ ዕቅድ ጋር እንዲናበብ ያደርጋል፤
2. የጸደቀውን የቡድኑን ዕቅድ በስሩ ላሉ ባለሙያዎች አቅርቦ የጋራ ግንዛቤ እንዲፈጠር በማድረግ
ዕቅዱን ለባለሙያዎች ያከፋፍላል፤
3. የስራ መመሪያና አቅጣጫ በመስጠት የቡድኑን ሥራ ይመራል፣ ያስተባብራል፤
4. ክፍሉን ወክሎ የጨረታ ኮሚቴው ፀኃፊ በመሆን ያገለግላል፤
5. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች እንዲሟሉለት ይከታተላል፤
6. የቡድኑን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ከዳይሬክቶሬቱ ጋር የግምገማ መድረኮች ያዘጋጃል፣ይመራል፣ በአፈጻጸም
ላይ የታዩ ችግሮችን ይለያል የመፍትሄ ሀሳቦችን ያዘጋጃል፤
7. በሥሩ ለሚገኙ ባለሙዎች ያሉባችውን የአፈፃፀም ክፍተቶች እንዲለዩ በማድረግ የአጭር፣
የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዲሰጥ ሁኔታዎችን ያመቻቻል እንዲሁም ባለሙያዎች
ያለባቸውን ክፍተት እርስ በእርስ እንዲሞሉ ያስተባብራል፤
8. ከከንቲባ ጽ/ቤት ወይም ከመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የተመራውን የመሬት ጥያቄ ይቀበላል
፣መሟላት ያለባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በሊዝ አዋጅ 721/2004 መሰረት መሟላታቸውን
ያረጋግጣል፤

78
9. የአልሚው ጥያቄ ቅድመ ሆኔታዎችን ያሟላ ከሆነ ለመሬት ዝግጅት ደብዳቤ እንዲዘጋጅ ይመራል፤
10. ለመሬት ዝግጅት የተዘጋጀው ደብዳቤ በሕግ ማቀፍ መሰረት የተዘጋጀ መሆኑን በማረጋገጥ ለኃላፊ
ያቀርባል፤
11. በካሳና ምትክ፣ በመሬት ዝግጅት ዳይሬክቶሬት የተዘጋጅውን መሬት በሃርድ እና በሶፍት ኮፒ
ተቀብሎ የተነሺዎችን ሰነድ ከወረዳ እስከ ክፍለ ከተማ በአግባቡ መደራጅቱን ያረጋግጣል፤
12. ለተገቢው ልማት እንዲውሉ የተዘጋጁ ቦታዎችን ባለው የሕግ ማቀፍና መዋቅራዊ ፕላን የውሳኔ

ሀሳብ እንዲዘጋጅ ይመራል፡፡ የውሳኔ ሀሳቦዎች በሕግ ማቀፍና በመዋቅራዊ ፕላን መዘጋጅታቸውን
ያረጋግጣል፤
13. የተዘጋጀው የውሳኔ ሀሳብ ለከተማው አስተዳደር ካቢኔ ከመቅርቡ በፊት ከዘርፍና ዳይሪክቶሬት
ኃላፊ ጋር ውይይት ያደርጋል፤
14. በዘርፍ ደረጃ የፀደቀውን ውሳኔ እንዲስጥበት ለከተማ አስተዳደር ካቢኔ ወይም ለመሬት ልማትና
አስተዳደር ቢሮ ስትራጂክ ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል፤
15. በከተማው አስተዳደር ካቢኔ ወይም በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል
ወይም በዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስል ውሳኔን መነሻ በማድርግ አልሚው ማሟላት ያለበትን ቅድመ
ክፍያ እንዲሰላ በማድርግ ሊዝ ለሚያዋውለው የስራ ክፍል ያስተላልፋል፤
16. በጨረታ የሚተላለፉ ቦታዎችን ከሚመለከተዉ አካል በወቅቱ ቦታዎቹ ተዘጋጅተው

መምጣታቸውን ያረጋግጣል ፤ተዘጋጅተው የመጡት ቦታዎች ከማንኛውም የይገባኛል ክርክር ነጻ


መሆናቸውን፣ መሠረተ ልማት የተሟላላቸው መሆኑን፣ ለእያንዳንዱ ፕሎት የወሰን ችካል
የተቸከለለት እና የጸዳ መሆኑን ለጨረታ ከመውጣታቸው በፊት ባለሙያዎችን በማስተባበር
በመስክ እንዲረጋገጥ ያስደርጋል፤
17. ከማንኛውም የይገባኛል ክርክር ነጻ የሆኑ፣ መሠረተ ልማት የተሟላላቸው ቦታዎችን በቪዲዮ
ካሜራ እንዲቀረጽ ያስደርጋል፤
18. በዘርፉ ፕሮሰስ ካውንስል የጸደቀውን የተጫራቾች መመሪያ፣የመልስ ማቅረቢያ ቅጽ፣ለጨረታ
የተዘጋጁ ቦታዎችን ፕላን ፎርማት ተለይተው እንዲዘጋጁ ያስደርጋል፤
19. በጨረታ የሚተላለፉ ቦታዎችን ቦታው የሚገኝበት አድራሻ፣ ለጨረታ የወጡት ቦታዎች
የሚጎበኙበት ቀን፣ የጨረታ ሰነድ ሽያጭ የሚያበቃበት ቀን፣ ጨረታው የሚዘጋበት ሠዓት፣
የማልማት አቅም ማሳያ፣የጨረታ ማስከበሪያ የገንዘብ መጠን፣የቦታው አገልግሎት፣በቦታ ደረጃና
በመነሻ ዋጋ እንዲለዩ ያስደርጋል፤
20. በጨረታ የሚተላለፉት ቦታዎችን በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች/በቴሌቪዥን፣በኤፍ ኤም ሬድዮ፣
በጋዜጣ፣በተቋሙ በዌብ ሳይት/ እንዲለቀቅ ያስደርጋል፤

79
21. በተለያዩ መገናኛ ብዙሀን የተላለፈውን ማስታወቂያ ለተጨራቾች ግልጽ በሆነ መልኩ በተቋሙ
የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መለጠፉን ክትትል ያደርጋል፤
22. ለጨረታ የወጡት ቦታዎች በጋዜጣ በወጣው ፕሮግራም መሠረት ቦታዎቹ የሚገኙባቸው የክፍለ
ከተማ ባለሙያዎች እንዲያስጎበኙ የቦታዎቹን ዝርዝር በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በመላክ በመስክ
እንዲጎበኙ ያስልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
23. ለጨረታ የተዘጋጁት ሰነዶች ሊቀርብ የሚችለውን ተጫራች ታሳቢ በማድረግ እንዲባዛ ያስደርጋል
የሰነድ ሽያጭ ሂደቱ በአግባቡ ስለመከናወኑ ክትትል ያደርጋል ፤
24. በተጫራቾች መመሪያ እና በማስታወቂያው በተቀመጠው መስፈርት መሠረት ተጫራቹ
በተዘጋጀው የጨረታ መልስ ማስገቢያ ሣጥን ውስጥ እንዲያስገባ ባለሙያዎችን በመመደብ
ማብራሪያና ገለጻ ይሰጣል ክትትል ያደርጋል፤
25. ለጨረታ የወጣውን የፕሎት (የቦታ) ብዛት እና የተሸጠ የጨረታ ሰነድ ብዛትን ታሳቢ በማድረግ
ጨረታው ለተጫራቾች በይፋ እየተበሰረ የሚቆይበትን ቀናት ከዳይረክቶሬቱ ጋር በመሆን ይወስናል
በእየለቱ የጨረታውን ሂደት ይከታተላል፣ያስተባብራል፤
26. በጨረታው ሂደት ቅሬታ ያለው ተጫራች የጽሁፍ ቅሬታን በመቀበል ለጨረታ ኮሚቴው በማቅረብ
ምላሽ እንዲሰጥ ያስደርጋል፤
27. በስትራቴጂክ ካውንስል የጸደቀውን የጨረታ አሸናፊዎች (1 ኛ እና 2 ኛ) የወጡትን ዝርዝር
በመቀበል ያሸነፉበት ዋጋ፣ቅድመ ክፍያ፣ያሸነፉበት የቦታ ኮድ እና የቦታው አድራሻ እንዲሁም የሊዝ
ውል የሚዋዋሉበት የጊዜ ገደብ ተገልጾ ለህትመት እንዲላክ መረጃውን እንዲደራጅ ያስደርጋል፤
28. በጋዜጣ የወጣውን የአሸናፊዎች ዝርዝር መረጃ፣የጸደቀው ቃለ ጉባኤ፣ አሸናፊ ያገኙት ቦታዎች
ፕላን ፎርማት በሶፍትና በሀርድ ኮፒ፣የጨረታ አሸናፊዎች ያስገቡት ሰነድ በማያያዝ የሊዝ ውል
እንዲዋዋሉ አንዲተላለፍ ያደርጋል፤
29. የጨረታ ተሸናፊዎችን ያስያዙትን የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በማደራጀት ተመላሸ ያስደርጋል፤
30. የጨረታ አሸናፊዎች በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሠረት የሊዝ ተዋውለው ቦታውን ስለመረከባቸው
በሥሩ ባሉ ባለሙያዎች ክትትል ያስደርጋል ሂደቱን ይከታተላል፤
31. አሸናፊዎች ቅድመ ክፍያ ከፍለው የሊዝ ውል ካልፈጸሙ ያሸነፉበትን ቦታ ወደ መሬት ባንክ ገቢ
እንዲደረግ መረጃውን አደራጅቶ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
32. የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ የጨረታ ዋጋ የጥናት መርሃ- ግብር በማዘጋጅት
ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ያጸድቃል፤
33. መረጃ እንዲሰበሰብ እና እንዲተነተን ያደርጋል፤
34. የመስክ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ በማስደረግ የተገኘውን ነባራዊ ሁኔታ ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር
የማገናዘብ ሥራ ያሰራል፤

80
35. ነባራዊ ሁኔታውን ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር በማናበብ የሊዝ መነሻ ዋጋ፣ አማካይ የጨረታ ዋጋ
በተከታታይ ለሶስት ዙር ጨረታ ውጥቶባቸው አሸናፊ የተገኘባቸው ዝርዝር መረጃ መነሻ
በማድረግ እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፤
36. የተጠናው የቦታ ደረጃ ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ ጨረታ ዋጋ ሰነድ ለካቢኔ ከመቅርቡ
በፊት በዘርፉና በዳይሪክቶሬቱ አስተያየት እንዲሰጥበት ያደርጋል፤
37. የተጠናው ጥናት የውሳኔ ሀሳብ ለካቤኔ እንዲቀርብ ያስደርጋል፤
38. የተጠናው የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካይ የጨረታ ዋጋ ጥናት ጸድቆ ሲመጣ
ለክፍለ ከተማና ለሚመለከተው አካል እንዲያውቀው ያስደርጋል፤
39. ሥራዎች በሊዝ አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያዎችና የአሠራር ማንዋሎች መሠረት እየተፈጸሙ
ስለመሆኑ ይከታተላል፤
40. የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሠራር ማኑዋሎች በሥራ ላይ ሲዉሉ በባለሙያዎች የተለዩ
ክፍተቶችን እና የቀረቡ የመፍትሄ ሀሳቦችን ያደራጃል፣ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ለዳይሬክቶሬቱ
አደራጅቶ ያቀርባል፤
41. በሥሩ ላሉ ባለሙያዎች የክህሎት ክፍተት በመለየት ስልጠናዎች እንዲሰጡ ለዳይረክቶሬቱ
ያቀርባል፤
42. በሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ደንብና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ዳይረክቶሬቶችና ቡድን
መሪዎች ጋር በመሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ እንዲመቻች ያስደርጋል፣ተሳታፊም
ይሆናል፤
43. ከውይይት መድረኩ የተገኙ ግብዓቶችን በመዉሰድ ለቀጣይ ሥራ እንዲያመች በተቋሙ አመራሮች
ዉሳኔ እንዲያገኝ አደራጅቶ ያቀርባል፤
44. የድጋፍና ክትትል ዝክረተግባር ቼክ-ሊስት እና የመረካከቢያ ቅጽ ያዘጋጃል፣ተጫራቾች የሊዝ ውል
በሚዋዋሉበት ወቅት ለክ/ከተሞች ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣ችግሮች ካሉ በመለየት አደራጅቶ

አቅጣጫ እንዲሰጥባቸው ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፡ ግብረ-መልስ ለክ/ከተሞች እንዲሰጥ አዘጋጅቶ


ያቀርባል፣አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
45. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት
በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
46. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
47. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤

81
3.5.2. የለማ ቦታ ማስተላለፍ ባለሙያ IV
ተጠሪነቱ ለለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፤
1. የቡድኑን ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያቅዳል ይፈፅማል፤
2. ወቅቱን የጠበቀ የአፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪ ያቀርባል፤
3. ከከንቲባ ጽ/ቤት ፀድቀው የመጡ አልሚው ያቀረባቸውን ጥያቄዎች ከቡድን መሪው ወይም ከዳይሬክቶሬቱ
ተመርቶ ሲመጣ ይቀበላል አስፋላጊው ውድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ ይፈፅማል፤
4. የመንግስት የንግድ ቤት ተከራይ የልማት ተነሺዎችን የተደራጀ መረጃ ከመሬት ዝግጅት በመቀበል ያጣራል፤
5. ከክፍለ ከተማ የሚቀርብ የጊዜያዊ የቦታ ጥያቄ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ተደራጅቶ ሲመጣ ተቀብሎ ያደራጃል፣
6. በተቀመጠው የሊዝ ህግ ማዕቀፍ መሠረት የቀረበውን ጥያቄ ተገቢነቱን ያጣራል፤
7. ለአልሚው ከከተማው በሚቀርበው ጥያቄ መሰረት በከተማው መዋቅራዊ ፕላን (structural plan) መሠረት
ቦታው ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለመሬት ዝግጅት ደብዳቤ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
8. ተዘጋጅተው የመጡ ቦታዎችን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ተቀብሎ ያደራጃል፤
9. ተዘጋጅቶ የመጣውን ቦታ በፕላኑ መሠረት ከቀረበው ጥያቄ ጋር የመሬት አጠቃቀሙን (land use) እና የቦታውን
ደረጃ (lande grade) ያረጋግጣል፤
10. ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ ጊዜያዊ ቦታ ከሆነ የተጠየቀው ቦታ የአካባቢ ልማት ፕላን (LDP) ያልተጠናለት መሆኑን
ከፕላን ላይ ያረጋግጣል፤
11. ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በመስክ ወርዶ ያረጋግጣል፤
12. ማስፋፊያ የቦታ ጥያቄ ከሆነ የመስክ ምልከታ በማድረግ እያመረተ ያለውን ነገር በምስል ይቀርፃል፤
13. ተዘጋጅቶ የመጣውን ቦታ ባሉት የህግ ማዕቀፎች፣ የተረጋገጠውን የቦታ አጠቃቀም (land use) እና የቦታ ደረጃ
(lande grade) መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
14. ከውሳኔ ሃሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ያደራጃል ያባዛል፤
15. በዕቅዱ መሠረት ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎች ተዘጋጅተው እንዲመጡ ለመሬት ዝግጅት ጥያቄ
እንዲቀርብ ደብዳቤ አዘጋዘጅቶ ያቀርባል፤
16. የተዘጋጁትን ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ይቀበላል፤
17. ከፕላን፣ ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው ተናባቢ መሆኑን ያረጋግጣል፤
18. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በካሜራና በቪዲዮ ይቀርፃል/እንዲቀረጽ ያደርጋል፤
19. በተዘጋጀው ፕላን ፎርማት መሠረት የመሬት አጠቃቀሙን (land use) እና የቦታውን ደረጃ (lande grade)
የአካባቢውን የሊዝ መነሻ ዋጋ አጣርቶ ያስቀምጣል፤
20. የቦታ ደረጃን፣ የቦታ አጠቃቀምን፣ የሊዝ መነሻ ዋጋን፣ የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋን እንዲሁም የአቅም ማሳያን
ያካተተ የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤
21. የቦታዎቹን ዝርዝርና ተያያዥ መረጃዎችን በማዘጋጀት በጋዜጣ እንዲወጣ ለህትመት እንዲላክ
ያደርጋል፤
82
22. በጨረታ መመሪያ መሠረት ተጫራቾች በተዘጋጀው ፎርማት መረጃቸውን እንዲሞሉ መግለጫ
ይሰጣል፤
23. መደበኛ ጨረታ ከሆነ አየር ላይ በዋለ በ 11 ኛው የስራ ቀን እንዲሁም ልዩ ጨረታ ከሆነ በ 21 ኛው የስራ ቀን
ተጫራች በተገኙበት ጨረታው ሲከፈት ስራው ላይ ይሳተፋል፤
24. የአሸናፊዎችን ዝርዝር (Winners List) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ መሠረት ያደራጃል/እንዲደራጅ ያደርጋል፤
25. በጸደቀው የአሸናፊዎች ሰነድ መሠረት የአሸናፊዎችን ዝርዝር (winner list) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ ጋር በማናበብ
የማስታወቂያ ሰነድ በማዘጋጀት ለህትመትና ለሚዲያ የሚላኩ መረጃዎችን አደራጅቶ ያቀርባል፤
26. ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት አሸናፊዎች ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ
ዝርዝር በማዘጋጀት አቅርቦ ጥሪ ያስደርጋል፤
27. ለጨረታ ቀርበው በልዩ ልዩ ምክንያት ያልተላለፉ ቦታዎችን ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን በቤዝ ማፕ
እንዲወራረሱ መረጃውን አደራጅቶ እንዲላክ ያደርጋል፤
28. ህጋዊ አሸናፊ ሆኖ በተደረገለት የማስታወቂያ ጥሪ መሠረት ቀርቦ የሊዝ ውል ያልተዋዋለ አልሚ ፤ ለጨረታው
ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፒኦ በመስሪያ ቤቱ አካውንት ገቢ እንዲደረግ ያስደርጋል፤
29. በጨረታ ሂደት ተሸናፊ ለሆኑ ተጫራች ሲፒኦ እንዲመለስ ያደርጋል፡፡
30. የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ አማካኝ የጨረታ ዋጋ የጥናት መርሃ-ግብርና ቼክ ሊዝት በማዘጋጀት
እንዲጸድቅ ያስደርጋል፤
31. በመስክ ያለውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታና የማህበራዊ አገልግሎቶችን መረጃ ይሰበስባል፤
32. በመስክ የተገኘው ነባራዊ ሁኔታ ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር የማናበብ ስራ ይሰራል፤
33. ነባሩን የቦታ ደረጃ ካርታ እና የሊዝ መነሻ ዋጋ ከነባራዊ ሁኔታው የተገኘውን ግኝት ይተነትናል፤
34. መረጃውን በተቀመጠቀው መስፈርት መሠረት የሊዝ መነሻ ዋጋውን ያሰላል፤
35. አጠቃላይ የጥናት ሰነዱን በማደረጀት የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
36. በተከታታይ ለሶስት ዙር ጨረታ ወጥቶባቸው አሸናፊ የተገኘባቸው የቦታ ደረጃ ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፤
37. የተሰበሰበውን መረጃ እንደ ቦታ ደረጃው በመለየት ያደራጃል፤
38. የእያንዳንዱን የቦታ ደረጃ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ ይለያል፤
39. ለእያንዳንዱ የቦታ ደረጃ የተገኙትን ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ አማካኝ ዋጋ ያሰላል፤
40. የተሰላውን አማካኝ የጨረታ ዋጋ በየቦታው ደረጃ ያስቀምጣል፤
41. የተጠቃለለውን ወቅታዊ አማካኝ የሊዝ ጨረታ ዋጋ መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ በማዘጋጀት እንዲላክ
ያስደርጋል፤
42. በሊዝ ምደባና ጨረታ የተላለፉ ቦታዎች አስፈላጊው ርክክብ መከናወኑን በክትትልና ድጋፍ ማረጋገጥ፤ የመስክ
መርሀ-ግበር እና ቼክ-ሊስት በማዘጋጀት እንዲጸድቅ ያስደርጋል፤
43. ከአሰራርና ከህግ-ማእቀፎች ጋር የተገኙ ክፍተቶችን ይለያል፤
44. በተገኙ ክፍተቶች ላይ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል፤

83
45. የጽሑፍ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
46. በተሰጠው ግብረ መልስ መሰረት አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
47. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

3.5.3. የሊዝ አፈጻጸምና ክትትል ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት


ይኖሩታል
1. ከዳይሬክቶሬቱ ዕቅድ በመነሳት የቡድኑን ዕቅድ በወቅቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል፣ ሲፀድቅም ስራዎችን
ለባለሙያዎች በማከፋፍል ተግባራዊ ያደርጋል፤
2. የቡድኑ ባለሙያዎች አመታዊ ወርሃዊ እና ሳምንታዊ እቅድ እንዲያዘጋጁ ያደርጋል፤
3. የቡደኑ ባለሙያዎች በእቅዱ መሰረት በየሳምንቱ ያከናውኑትን ተግባራት ሪፖርት እንዲያቀርቡ ይከታተል፤
4. በቡድኑ የሚገኙ ባለሙያዎችን ተነሳሽነታቸው እንዲጨምር እና ዉጤታማነታቸው እንዲጎለብት
በቅርበት ይደግፋል፤
5. አስፈላጊ የሆኑ የስራ መገልገያ መሳሪያዎችና የሰው ሀይል እንዲሟላ ያስደርጋል፣ችግር ሲያጋጥም
መፍትሄ ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፤
6. ቡድኑ ለተገልጋዮች የሚሰጣቸው አገልግሎቶች በአግባቡ መሰጠታቸውን እና ቅሬታም እንዳይከሰት
ይከታተላል፣ ቅሬታ ሲፈጠር ማስተካከያ ይሰጣል፤
7. እያንዳንዱ በቡድኑ ሥር ያሉ ባለሙያዎች በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ተግባራትን ማከናወናቸውን
ይከታተላል ይደግፋል፤
8. ከቢሮ ወይም ከክፍለ ከተማ የተላከውን እና የተመራውን የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ይቀበላል፣
9. ጥያቄው ተገቢ መሆኑን እንዲጣራ እና እንዲረጋገጥ ግንባታው ያለበትን ደረጃ በመስክ በባለሙያ
እንዲረጋገጥ ያስደርጋል፤
10. የግንባታውን ሪፖርትና አልሚው ያቀረበውን ሰነድ መነሻ በማድረግ በሕግ ማዕቀፍና በከተማው መዋቅራዊ
ፕላን መሠረት የውሳኔ ሃሳብ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
11. የተዘጋጅው የውሳኔ ሃሳብ ባሉት የህግ ማዕቀፍ መሠረት የተዘጋጀ መሆኑን በማረጋገጥ
ለዳይሬክተር/ለዘርፍ ለፕሮሰስ ካውንስል እንዲቀርብ ያደርጋል አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ቀርቦ ያስረዳል፤
12. የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ተቀባይነት ካገኘ አልሚው ማሟላት ያለበትን መረጃ እንዲያሟላ በማድረግ የሊዝ
ውል እንዲሻሻል ይመራል፤

84
13. በሕግ ማዕቀፎች መሠረት ተዘጋጅቶ የመጣውን የሊዝ ውል መዘጋጀቱን በማረጋገጥ የሊዝ ውል ሰጪና
የሊዝ ውል ተቀባይ ማጽደቃቸውን ያረጋግጣል፤
14. የጸደቀውን የሊዝ ውል ማሻሻያ እና ሌሎች ሰነዶች እንዲደራጁ በማስደረግ ለክ/ከተማ ያስልካል፤
15. ከቢሮ ወይም ከክፍለ ከተማ የተመራለትን/የተላከውን የአገልግሎት ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄው
በሕግ ማዕቀፍ ምላሽ የሚያገኝ መሆኑን በማረጋገጥ የግንባታው ደረጃ እና በአሁኑ ሰዓት ቦታው እየሰጠ
ያለው አገልግሎት በመስክ ተረጋግጦ እንዲቀርብ ለባለሙያ ይመራል፤
16. የቀረበው የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ የዋጋ ለውጥ ካለው ወይም በቦታው ላይ ህገወጥ ተግባራት ተፈጽሞ
ከሆነ በሕግ ማዕቀፍና የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን መነሻ በማድረግ የውሳኔ ሃሳብ እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፤
17. የተዘጋጅው የውሳኔ ሃሳብ ለቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል እንደ አስፈላጊነቱ በአስረጂነት
በመቅረብ ያስረዳል፤
18. በቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል የጸደቀው የውሳኔ ሃሳብ ተግባራዊ እንዲሆን የክፍያ ለውጥ ካለው ክፍያ
እንዲፈጸም ያስደርጋል፤
19. የተዘጋጀውን የአገልግሎት ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ማጽደቃቸውን
ያረጋግጣል፤
20. የፀደቀውን የሊዝ ውልና ሌሎች ሰነዶዎች በማደራጀት ለክፍለ ከተማ ያስልካ፤፡
21. ከቢሮ ወይም ከክፍለ ከተማ ተመርቶ የመጣውን የፕሮግራም ለውጥ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ በሕግ
ማዕቀፍ ምላሻ የሚያገኝ መሆኑን በማገናዘብ በመስክ የግንባታው ደረጃ እንዲረጋገጥ ለባለሙያ ይመራል፤
22. የፕሮግራም ለውጥ የተጠየቀበት ቦታ ከሪል እስቴት መመሪያ ውጪ ግንባታ የተከናወነበት ከሆነ የውሳኔ
ሃሳብ ለቢሮ ፕሮሰስ ካውንስል እንዲቀርብ ያደርጋል፤
23. ውሳኔውን ለአልሚው ያሳውቃል እንዲሁም ደግሞ የቀርበው ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ የፕሮግራም ለውጥ
የሊዝ ውል ማሻሻያ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
24. የተዘጋጀውን የሊዝ ውል በውል ሰጪና በውል ተቀባይ የፀደቀ መሆኑን ያረጋግጣል፤
25. የጸደቀውን የሊዝ ውል ማሻሻያና ሌሎች ሰነዶዎችን እንዲደራጁ በማድረግ ለክፍለ ከተማ ያስልካል፡፤
26. ለልማት የተላለፉ ቦታዎችን ዝርዝር መረከብና መለየት፣ በውላቸው መሠረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ
ህጋዊ እርምጃ ያስወስዳል፤

27. በመስክ የክትትል ስራ እንዲሰራ በማድረግ መረጃ በማደራጀት የሊዝ ውላቸው እንዲቋረጥ የውሳኔ ሃሳብ
እንዲዘጋጅ በማድረግ ለዳይሬክቶሬቱ ቀርቦ በዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስል ቀርቦ ወይም ለቢሮ ስትራቴጂክ
ካውንስል እንዲቀርብ ያስደርጋል፡
28. የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ሲጸድቅ የሊዝ ውሉ ተቋርጦ ቦታው መሬት ባንክ ገቢ እንዲሆን በሚመለከተው
የስራ ክፍል እንዲፈጸም ውሳኔውን በማያያዝ እንዲያውቁት ለዳይሬክቶሬቱ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ
እንዲቀርብ ያስደርጋል/ያደርጋል/ ያሳውቃል፡ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፣

85
29. በሊዝ ውሉ መሠረት ግዴታቸውን ባልተወጡ አልሚዎች ላይ ክስ እንዲመሠረት መረጃ ተደራጅቶ
ለአቃቤ ህግ መላኩን ይከታተላል፣ የፍርድ አፈፃፀሙን እስከመጨረሻው በመከታተል ተፈፃሚ እንዲሆን
ያስደርጋል፤
30. ከሊዝ ክፍያ ጋር ለሚቀርቡ ጥቄዎችና ቅሬታዎች ተቀብሎና አጣርቶ ምላሽ ይሰጣል/እንዲሰጥ ያደርጋል፣
የሊዝ ቅድመ ክፍያ እና የሊዝ ውል ማሻሻያ ቅጣት ማስከፈል እና የጊዜያዊ የሊዝ ውል ያለፈባቸውን
ተከታትሉ መመለሱን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
31. የተጣራውን ቅሬታ መረጃውን በማደራጀት የውሳኔ ሃሳብ እንዲዘጋጅ ያደርጋል/ያስደርጋል የተዘጋጀውን
የውሳኔ ሃሳብ ለዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
32. በሊዝ ምደባና በሊዝ ጨረታ ለተላልፉ ቦታዎች የሊዝ ቅድመ ክፍያ ገቢ መሆኑን ያጣራል፣ ሪፖርት
ይቀበላል/ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
33. የአገልግሎት ለውጥ እና የፕሮግራም ለውጥ ቅድመ ክፍያ ገቢ መደረጉን እንዲሁም ከግንባታ ማራዘሚያ
ቅጣት ጋር በተያያዘ በአግባቡ ክፍያው መፍጸሙን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፣ የሒሳብ ሰነዶች በሃርድና
በሶፍት ኮፒ እንዲደራጁ ያስደርጋል፣
34. የማጠቃለያ የሒሳብ ሪፖርት እንዲዘጋጅ ያደርጋል በዓመቱ መጨረሻ የሒሳብ ሰነዶች ኦዲት እንዲደረግ
ጥያቄ ለሚመለከተው አካል እንዲደርስ ለዳይሬክቶሬቱ ያሳውቃል፤
35. በየክፍለ ከተማው በጊዜያዊ የሊዝ ውል የተላለፍ ቦታዎችን መረጃ እንዲሰበሰብ ያስደርጋል፤
36. በተሰበሰበው መረጃ ላይ ተመስርቶ የጊዜያዊ መጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው አልሚዎችን እንዲለዩ
ያስደርጋል፣
37. በተደራጀው ሰነድ መነሻነት የሊዝ ውል ጊዜያቸው ያለፈባቸውን አልሚዎች ውሳኔ እንዲሰጥባቸው
ለዳይሬክቶሬቱ የውሳኔ ሀሳብ በማዘጋጀት እንዲቀርብ ያደርጋል፣ ውሳኔ ሲያገኝ ቦታው ወደ መሬት ባንክ
ገቢ እንዲሆን ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ውሳኔው እንዲደርሳቸው ያደርጋል ፤አፈጻጸሙን
ይከታተላል፣
38. በየክፍለ ከተማው በሊዝ አፈጻጸም ዙሪያ የታዩ ክፍተቶችን በመለየት የድርጊት መርሃ ግብርና ቼክሊስት በማዘጋጀት
እንዲፀድቅ ያስደርጋል፤
39. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብ፣ የሊዝ ክትትል መስፈርት፣ስታንዳርድ፣ የአፈጻጸም ፎርማቶች እንዲቀረጹ፣ማሻሻያ
ሲያስፈልግ በጥናት ተደግፎ እንዲቀርብ ያደርጋል፤
40. በስራ ላይ ያሉትን የህግ ማዕቀፎችና የአሰራር ማኑዋሎች ያሉባቸውን ክፍተቶች ይለያል/እንዲለዩ
ያደርጋል፤
41. በሥራ ላይ ያሉትን አዋጆች፣ ደንቦችን እና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር
በመሆን ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በየክፍለ ከተማው የግንዛቤ መስጫ የውይይት መድረክ እንዲመቻች
ያስደርጋል፤

86
42. ከውይይት መድረኩ የተገኙ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየትና እንደግብዓት በመውሰድ ለቀጣይ ሥራ
አደራጅቶ በሚመለከተው አካል ውሳኔ እንዲያገኝ ያቀርባል፤
43. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎች በሊዝ ህጉ መሰረት በአግባቡ ልማት ላይ ስለመዋላቸው በስሩ ያሉ ባለሙያዎችን
በማደራጀት ለክፍለ ከተሞች ድጋፍ እና ክትትል ያደርጋል ፤
44. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣ አደረጃጀቱን ይከታተላል፤
45. ክትትል የሚደረግባቸውን የሊዝ ማህደራት እንዲለዩና መረጃው እንዲደራጅ ያደርጋል፤
46. የግንባታ ደረጃ በመስክ እንዲከታተሉ በማድረግ ግንባታ በወቅቱ ባልጀመሩና ባላጠናቀቁ አልሚዎች ላይ
ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መሰጠቱን ይከታተላል፤
47. ግንባታ የተጠናቀቀባቸውን ቦታዎች በሊዝ ውሉ መሠረት አገልግሎት መስጠታቸውን በመስክ
እንዲከታተሉና ሪፖርት እንዲያቀርቡ ያደርጋል፤
48. በውል ከተሰጠው አገልግሎት ውጪ አገልግሎት እየሰጠ ለሚገኝ ግንባታ ማስተካከያ እንዲያደርግ
ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ ያስደርጋል፤
49. የሊዝ አመታዊና ውዝፍ ክፍያ ያለባቸውን ማህደራት እንዲለዩ በማድረግ ክፍያቸውን በወቅቱ እንዲከፍሉ
ክትትል ያስደርጋል፤
50. በሊዝ ውሉ መሠረት ግዴታቸውን ላልተወጡ አልሚዎች ተለይተው እንዲቀርቡ እና የውሳኔ ሃሳብ
እንዲዘጋጅ በማድረግ ላዳይሬክቶሬቱ ያቀርባል፤
51. የጸደቀውን ውሳኔ ለሚመለከተው በማሳወቅ ተፈፃሚነቱን ይከታተላል፤
52. ከለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን በሚለካው ካቢኔ ውሳኔ መነሻ በማድረግና በሊዝ መመሪያ መሠረት የሊዝ
ክፍያ አስልቶ እንዲያሳውቁ ይመራል፤
53. የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር እንዲደራጁ ያደርጋልሸኝ ደብዳቤ
በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
54. የተሰበሰበውን ገቢ ለቢሮው ፋይናንስ ክፍል ፈሰስ መደረጉን ይከታተላል፡፡
55. በየክፍለ ከተማ የሚከናወኑ ሥራዎች አሰራርን ተከትለው በአግባቡ ስለመተግበራቸው ይከታተላል፤
56. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
57. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም
በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤

3.5.4. የሊዝ ቦታ ልማት ክትትል ስራ አመራር ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለሊዝ አፈፃጸምና ክትትል ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል
1. የራሱን ዕቀድ የስራ ከቡድኑ በወረደለት ዕቅድ መሰረት ያዘጋጃል
2. የካቢኔ ውሳኔ መነሻ በማድረግና በሊዝ መመሪያ መሠረት የሊዝ ክፍያ አስልቶ ያሳውቃል፤

87
3. በባንክ ክፍያ ፈጽሞ ሲመጣ አረጋግጦ የክፍያ ማዘዣ ያዘጋጃል፤
4. ክፍያውን ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ሲመጣ ባለው የህግ ማዕቀፍ መሠረት የሊዝ ውል ያዘጋጃል፤
5. የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ያዘጋጃል
6. በተዘጋጀው የሊዝ ውል ላይ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ስምምነታቸውን በፊርማ እንዲያጸድቁ ያደርጋል፤
7. የአልሚውን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር ያደራጃል፤
8. ሸኝ ደብዳቤ በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
9. በሊዝ የተላለፈ ቦታ ክትትል መስፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀርፃል፤ ያሻሻል፣
ያስተላልፋል፣
10. ለአልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን /በጨረታ፣በምደባና በጊዜያዊ ሊዝ/መረጃ በመረከብ የሊዝ ባለይዞታዎች
መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፣
11. በዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
መዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ይከታተላል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
12. የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፣ ውሳኔ ሲያገኝ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ለቀጣይ
ልማት እንዲውል የተዘጋጀ መሆኑን ይከታተላል፣
13. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉ በክትትል ሲረጋገጥ አስፈላጊ
መረጃዎችን በማደራጅት ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ የሚወሰደውን እርምት እርምጃ
ይከታተላል፣በመስክ ክትትል ያረጋግጣል፣
14. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች ግንባታው ያለበትን ደረጃ በመስክ ክትትል ያረጋገጣል፣
ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
15. የሊዝ ውል ማሻሻያ ያላደረገ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል ድረስ ግንባታው እንዲታገድ ለሚመለከተው
አካል ያሳውቃል፣
16. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሰኔ ሲሰጥበት በቦታው ላይ
ያለው ንብረት እንዲነሳ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
17. የመጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ ውሉን
በማቋረጥና ቦታውን መሬት ባንክ እንዲረከበው ያሳውቃል፣
18. በሊዝ አግባብ የተላለፉ ቦታዎች በተለያዬ አግባብ የሊዝ ውሉ ሲቋረጥ ጥበቃ እንዲደረግለት
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
19. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ወደ ግንባታ ያልገባ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲቀርብ በአልሚው
የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ ያጣራል፣

88
20. አልሚው ወደ ግንባታ ያልገባው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት መሆኑን አግባብ ያለው ማስረጃዎችን
መቅረባቸውን በማረጋገጥ አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ እንዲሻሻል ውሳኔ
ከተሰጠበት የሊዝ ማሻሻያ ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
21. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያላጠናቀቁ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲያቀርብ በአልሚው
የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ያጣራል፣
22. ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ በቅጣት/ያለቅጣት ውሉ እንዲሻሻልለት
ማስረጃዎች አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ በውሳኔ መሰረት የሊዝ ማሻሻያ
ውል ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
23. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
24. በሚዘጋጁት የከተማ ሊዝ አጠቃቀም የህግ ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው
ሰነዶች ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ስልጠና የሚሰጥበትን ዝክረተግባር እና ቼክሊስት በማዘጋጀት
ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
25. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
26. የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎችና ግልፅ፣ ቀልጣፋና ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል ስለመተግበሩ
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
27. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ በማዘጋጀት
ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣ በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣
28. በመስክ ክትትልና ድጋፍ ወቅት ተሞክሮ ሊቀመርባቸው የሚገቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን
በመለየት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣እንዲስፋፉ ያደርጋል፣
29. በድጋፍና ክትትል በአፈጻፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ይለያል፣ለተለዩት ችግሮች ከመፍትሄ ሃሳብ
ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ግብረ- መልስ ይሰጣል፣
30. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
31. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
32. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
33. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም
በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤

3.5.5. የሊዝ ቦታ ልማት ክትትል ቴክኒክ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለሊዝ አፈፃጸምና ክትትል ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል

89
1. የራሱን ዕቀድ የስራ ከቡድኑ በወረደለት ዕቅድ መሰረት ያዘጋጃል
2. የካቢኔ ውሳኔ መነሻ በማድረግና በሊዝ መመሪያ መሠረት የሊዝ ክፍያ አስልቶ ያሳውቃል፤
3. በባንክ ክፍያ ፈጽሞ ሲመጣ አረጋግጦ የክፍያ ማዘዣ ያዘጋጃል፤
4. ክፍያውን ገቢ አድርጎ ደረሰኝ ይዞ ሲመጣ ባለው የህግ ማዕቀፍ መሠረት የሊዝ ውል ያዘጋጃል፤
5. የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ያዘጋጃል
6. በተዘጋጀው የሊዝ ውል ላይ ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ስምምነታቸውን በፊርማ እንዲያጸድቁ
ያደርጋል፤
7. በምደባ/ በጨረታ/የሊዝ ስሪት የነበሩ ሆነው ቦታቸው ለተነሱ የተላለፉ ምትክ ቦታዎችን ሶፍት ኮፒ
መረጃ፣ የሊዝ ውል እና የቦታ ርክክብ ፎርማቶችን ተቀብሎ የአገልግሎት ክፍያ አስልቶ ያስከፍላል፤
8. የሊዝ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ያዘጋጃል፤
9. የአልሚውን ካርታና መረጃዎች ለማህደር አስተዳደር እንዲላክ ያደርጋል፤
10. ደብዳቤ ማዘጋጀትና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ወጪ በማድረግ ለአልሚው ያስረክባል፤
11. የአልሚውን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሀርድ ኮፒ ከሊዝ ውሉ ጋር ያደራጃል፤
12. ሸኝ ደብዳቤ በማዘጋጀት የተደራጀውን መረጃ ለክፍለ ከተማው እንዲላክ ያደርጋል፤
13. በሊዝ የተላለፈ ቦታ ክትትል መስፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀርፃል፤ ያሻሻል፣
ያስተላልፋል፣
14. ለአልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን /በጨረታ፣በምደባና በጊዜያዊ ሊዝ/መረጃ በመረከብ የሊዝ
ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፣
15. በዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
መዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ይከታተላል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
16. የግንባታ መጀመሪያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፣ ውሳኔ ሲያገኝ መሬቱ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው አካል
ያሳውቃል፣ለቀጣይ ልማት እንዲውል የተዘጋጀ መሆኑን ይከታተላል፣
17. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉ በክትትል ሲረጋገጥ አስፈላጊ
መረጃዎችን በማደራጅት ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣ የሚወሰደውን እርምት እርምጃ
ይከታተላል፣በመስክ ክትትል ያረጋግጣል፣
18. የግንባታ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች ግንባታው ያለበትን ደረጃ በመስክ ክትትል
ያረጋገጣል፣ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣
19. የሊዝ ውል ማሻሻያ ያላደረገ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል ድረስ ግንባታው እንዲታገድ
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣

90
20. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሰኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ ያለው ንብረት እንዲነሳ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
21. የመጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ ውሉን
በማቋረጥና ቦታውን መሬት ባንክ እንዲረከበው ያሳውቃል፣
22. በሊዝ አግባብ የተላለፉ ቦታዎች በተለያዬ አግባብ የሊዝ ውሉ ሲቋረጥ ጥበቃ እንዲደረግለት
ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
23. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ወደ ግንባታ ያልገባ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲቀርብ
በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ
ያጣራል፣
24. አልሚው ወደ ግንባታ ያልገባው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት መሆኑን አግባብ ያለው
ማስረጃዎችን መቅረባቸውን በማረጋገጥ አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
እንዲሻሻል ውሳኔ ከተሰጠበት የሊዝ ማሻሻያ ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
25. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያላጠናቀቁ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ሲያቀርብ
በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ ያጣራል፣
26. ከሊዝ አዋጅ ደንብና የአፈፀጻም መመሪያ ጋር በማገናዘብ በቅጣት/ያለቅጣት ውሉ እንዲሻሻልለት
ማስረጃዎች አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ በውሳኔ መሰረት የሊዝ ማሻሻያ
ውል ያዋውላል፣ ውሉን ለሚመለከተው አካል ያስተላለፍል፣
27. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
28. በሚዘጋጁት የከተማ ሊዝ አጠቃቀም የህግ ማእቀፎች፣ስልቶች፣ማንዋሎችና ሌሎች ተያያዥነት
ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ስልጠና የሚሰጥበትን ዝክረተግባር እና ቼክሊስት
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
29. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ
ያውላል፣
30. የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎችና ግልፅ፣ ቀልጣፋና ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል
ስለመተግበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
31. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ
በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣ በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ይሰጣል፣
32. በመስክ ክትትልና ድጋፍ ወቅት ተሞክሮ ሊቀመርባቸው የሚገቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን
በመለየት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣እንዲስፋፉ ያደርጋል፣

91
33. በድጋፍና ክትትል በአፈጻፀም ላይ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች ይለያል፣ለተለዩት ችግሮች ከመፍትሄ
ሃሳብ ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ግብረ- መልስ ይሰጣል፣
34. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
35. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
36. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤
37. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤

3.5.6. የሊዝ አፈፃፀም የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

1. የራሱን ዕቅድ ከቡድን መሪ በወረደለት መሰረት ያቅዳል፤


2. በስራ ላይ ያሉ የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሰራር ማንዋሎች ከሊዝ አዋጁና ደንብ ጋር መጣጣማቸውን
በማጣራት በአፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፣
3. በህግ ማዕቀፎች ላይ ያሉ ችግሮችን ለመለየት ዝርዝር ዝክረ ተግባር በአግባቡ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤
4. በሊዝ ህጎች ዙሪያ ለሚደረጉ ጥናቶች በተግባር ካጋጠሙ የህግ አፈጻጻም ማነቆዎችን አጥንቶ በመለየት
ለአጥኚው አካል ሀሳብ ይሰጣል፣
5. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይሳተፋል፣ በዝክረ ተግባሩ
መሰረት ተፈላጊዉን ይዘት እና ጥራት እንዲይዝ ይደግፋል፤
6. በህግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለሚደረግ ጥናት ረቂቅ ሰነዱን ለማዳበር በሚዘጋጁ መድረኮች ላይ በመሳተፍ ህጎች
ላይ በመመርኮዝ የመፍትሄ ሃሳቦች ያፈልቃል፣
7. የመጀመሪያ ደረጃ ማስተካከያ የተደረገበትን ረቂቅ የሀግ ሰነድ በመፈተሸ የተጓደሉ አስፈላጊ
ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን እንዲይዝ ያግዛል፤
8. አዋጅ ደንብና መመሪያዎችን የአሰራር ማንዋሎች በመፈተሸ ሊደገፉ ወይም ሊካተቱ የሚገቡ ጉዳዮችን
ይለያል፣ መሻሻል አለባቸው የሚላቸውን በአፈፀፃም ላይ ያጋጠሙ ችግሮን በመለየት እንደ ግብዓት
የሚያገለግል ሙያዊ የህግ አስተያየት ያቀርባል ፡፡
9. ለሚዘጋጁ ደንብ/ መመሪያ/አስፈላጊነትን አስመልክቶ ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ለሚመለከተው አቅርቦ
ያቀርባል፣
10. የሚወጡ መመሪዎችን ለማዘጋጀት የአፈጻጸም ሰነዶችንና ሪፖርቶችን በመፈተሽ መነሻ ሃሳብ
(Concepet Paper) ያዘጋጃል፣
11. የተዘጋጀውን አዲስ/ማሻሻያ መመሪያ ለሚመለከታቸው አካላት በማስተቸት ከመድረኩ በተገኙ ግብዓቶች
አበልፅጎ ረቂቁን የመጨረሻ መልክ በመስያዝ ለሚመለከተው ያቀርባል፣

92
12. በአዲስ የተዘጋጀውንና የተሻሻለውን ረቂቅ ሠነድ ለሚመለከተው አካል ማብራሪያ ይሰጣል፣
13. የሊዝ አዋጁን የሚመለከቱ ህጎች ደንቦችና መመሪያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ የአቅም ግንባታ
ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣
14. የመፈፀም አቅም ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችሉ የሥልጠና ፓኬጆችንና እና ማንዋሎችን ዝግጅት
ላይ ይሳተፋል፤
15. የከተማ መሬት ሊዝ ስርዓቱን የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፣
16. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን ከሊዝ ህጎች እና ከሌሎች
ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፣
17. የሊዝ አዋጅ ከሊዝ ደንብና መመሪያዎች ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፣
18. የሊዝ አዋጅ ደንብና መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር የህግ ድጋፍ
ይሰጣል፣
19. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ ከሊዝ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ
አስተያየት ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
20. ከሊዝ አዋጁ፣ ደንብና መመሪያ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ
ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
21. ከሊዝ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት የሊዝ አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፣
22. የሊዝ ህጎች አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፣
23. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፤
24. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤
25. ከቡድን መሪው የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም የሊዝ ውል ያዋውላል፤
26. የተለያዩ ሊዝ ውሎችን ከሊዝ አዋጅ፣ደንብና መመሪያ ጋር የተገናዘቡ ስለመሆናቸው አጣርቶ የማሻሻያ
የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
27. ክትትልና ድጋፍና ክትትል ያደርጋል የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው
ነጥቦችን በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
28. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣

93
29. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
30. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

3.5.7. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ III


1. የራሱን ዕቅድ ከቡድኑ ዕቅድ ጋር በማናበብ ያዘጋጀል፤
2. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብን መሰፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀርፃል፤ ያሻሻል፣
ያስተላልፋል፣
3. በጨረታ፣ በምደባና በጊዜዊ ሊዝ ቦታ የተላለፈላቸውን ባለይዞታዎች ዳታ ቤዝ መረጃ እንዲደራጅ
ያደርጋል፣ በየጊዜው ወቅታዊ መሆኑን ይከታተላል፣
4. ለአልሚዎች በሊዝ አግባብ የተላለፈን በቦታ አገልግሎት ዓይነት በመለየት የሊዝ ክፍያንና ሌሎች
ተያያዥ መረጃዎች ያካተተ ብሮሸር በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣
መታተማቸውንና አገልግሎቱ በሚሰጥባቸው ቦታዎች ለተገልጋዩ መሰራጨታቸውን ይከታተላል፣
5. ከዋናው ዳታ ቤዝ መደበኛና ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች ይለያል፣ መረጃ ያደራጃል፣
አመቺ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የሊዝ ክፍያ እንዲከፍሉ ጥሪ እንዲተላለፍ ያደርጋል፣ የሊዝ
ክፍያ መሰብሰቡን ይከታተላል፣
6. ከየክፍለ ከተማው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ የሚላኩ የአልሚዎችን መረጃ በዳታ ቤዝ በቅደም
ተከተል ያደራጃል፤ ለቡድን መሪ ያቀርባል፤
7. የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች ክስ ከመመስረቱ በፊት ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው መደረጉን
ይከታተላል፣ መረጃቸውን በሀርድ እና ሶፍት ኮፒ ያደራጃል፣
8. ለመክፍል ፍቃደኛ ባልሆኑ አልሚዎች አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ አስፈላጊውን ማስረጃ
አደራጅቶ ለሚመለከተው አካል እንዲተላለፍ ያደርጋል፣ ውጤቱንም ይከታተላል፣
9. ወቅታዊ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ የማበደሪያ ወለድ ተመን እና በዘገዩ የብድር ክፍያዎች ላይ
የሚጣለው የቅጣት ተመን ማሻሻያ በመከታተል ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
10. በጨረታና በምደባ የተሰጠ ቦታ ሆኖ ባንክ በብሎክ አካውንት ገቢ ያደረጉ ይለቀቅልን ጥያቄ ላቀረቡ
አልሚዎች የግንባታው እና የሊዝውሉ ያለበትን ደረጃ እና ሁኔታ ያጣራል ምላሽ ይሰጣል፤
11. በሊዝ ክፍያ አፈፃጸም ዙሪያ ለሚዘጋጁ የግንዘቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
12. በሊዝ ክፍያ አፈጻጸም ዙሪያ ለሚሰጡ ስልጠናዎች የስልጠና ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለውይይት በማቅረብና
በማዳበር ያጸድቃል፤ስልጠና ይሰጣል፡፡
13. በሚዘጋጁ የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ዙሪያ በህትመት ሚዲያዎች በመጠቀም ወቅታዊና
ተከታታይ በሆነ መልኩ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ግንዛቤ ይፈጥራል፣

94
14. አጫጭር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት በህግ ማእቀፎችና በአሰራር ማንዋሎች
ላይ ለባለድርሻ አካላትና ለሊዝ ባለይዞታዎች ግንዛቤ ይሰጣል፣
15. የስልጠናዉን/ግንዛቤ ማስጨበጫዉን ዉጤት ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣
16. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤
17. ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
18. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣ ሪፖርት
ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
19. በሊዝ ክፍያ አፈፀጻም ስርዓት የህግ ማእቀፎች፣የአሰራር ማንዋሎችና ስትራቴጂዎች ግልፅ፣ ቀልጣፋና
ቀጣይነት ባለው መልኩ በትክክል ስለመተግበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
20. በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ በአፈጻፀም ላይ የሚታዩ ችግሮችን አስመልክቶ ከተሳታፊዎች
የሚቀርቡ አስተያዬቶችን በማሰባሰብና በማደራጀት ከመፍትሄ ሃሳብ ጋር ለውሳኔ ለሚመለከተው
አካል ያቀርባል፣
21. የሊዝ ክፍያ አፈፃጸም ሁኔታ ለመረዳት የክትትልና ቼክሊስቶችንና መረጃ መሰብሰቢያ መጠይቅና
ፎርማት ያዘጋጃል፤
22. በድጋፍና ክትትል የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው በመለየት ግብረ-
መልስ ያዘጋጃል፣
23. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲታዘዝ ያከናውናል፣
24. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
25. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
26. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

3.5.8. የሒሳብ ሠራተኛ III ተግባርና ኃላፊነት


3. የራሱን ዕቅድ ከቡድኑ በወረደለት መሰረት ያቅዳል፤
4. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
5. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ያሳውቃል፣
6. የገቢ መሰብሰቢያ ሰነዶችን ወጪ ያደርጋል ይረከባል ያዘጋጃል፤
7. የሊዝ ቅድመ ክፍያ ስሌት መሰረት ክፍያው ተፈፅሞ ስለመምጣቱ ማረጋገጥ፤
8. ክፊያ ፈጽመው ሲመጡ ከባንክ ስሊፕ ጋር በማገናዘብ ትክክለኛነቱን አረጋግጦ የገቢ ደረሰኝ መቁረጥ፤
9. የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ያደራጃል፤

95
10. የአገልግሎት ክፍያዎችን በባንክ የገባበትን ስሊፕ መቀበልና የክፍያ ሰነዱን ትክክለኛነት ያረጋግጣል፤
11. ማጠቃለያ ሒሳብ ይሰራል፤
12. የተሰበሰበውን ገቢ ወደ ፋይናንስና ክፍል ልማት ፈሰስ ያደርጋል፤
13. የሂሳብ ሰነዶችን በሃርድና በሶፍት ኮፒ ያደራጃል፤
14. የሂሳብ ሰነዶች ኦዲት ያስደርጋል፤
15. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
16. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

3.5.9. ዋና ገንዘብ ያዥ III ተግባርና ኃላፊነት


3. ከቡድኑ መሪ በወረደለት ዕቅድ መሰረት የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
4. ክፍያ የተፈፀመባቸውን ደረሰኞችንና የባንክ አድቫይስ በሞዴል በማጠቃለል ለሚመለከተው የሂሣብ
ሠራተኛ ይሰጣል፣በክፍያ ሰነድ /payment voucher/ በማሰባሰብ በሞዴል ለሰነድ ክፍል ያስረክባል፣
5. ከልዩ ልዩ ክፍያዎች የሚቀርቡ የክፍያ ሰነዶች መሰረት አስፈላጊውን ሶርስ ዶክመንት መሟላቱን
በማረጋገጥ ሪፖርት ለፋይናንስ ፈሰስ ያደርጋል፤
6. ገቢ የተፈጸመባቸውን ሰነዶች በሞዴል መዝግቦ ለበጀትና ሂሳብ ባለሙያ አስፈርሞ ያስረክባል፣
7. ተገቢውን ክትትል በማድረግ ያልተወራረዱ ሂሳቦችን ሰነድ በዝርዝር በማዘጋጀት ለኃላፊው ያቀርባል፣
8. የጨረታ C.P.O በሞዴል ገቢ የሆኑትን በአደራ ይቀበላል፣ ተመላሽ እንዲያደርግ ሲወሰን፣ መመለስ ባለበት
ጊዜ ለሚመለከታቸው በሞዴል ተመላሽ ያደርጋል፣
9. በየእለቱ ከልዩ ልዩ ምንጮች ገቢ የሚሆነውን ገንዘብ፣ ከባክ ገቢ የተደረገበትን ስሊፕ እና በሂሳብ ሰራተኛ
የተረጋገጠውን የገቢ ደረሰኝ ፈርሞ ይረከባል በወቅቱ ለፋይናንስ የስራ ክፍል ሪፖርት ያደርጋል፤
10. በየጊዜው ገቢም መገንዘቦች ላይ በመመዝገብ በየዕለቱ ያለውን የሂሳብ ባላንስ ይሠራል፣ ሪፖርት
ያቀርባል፤
11. የውስጥም ሆነ የውጭ ኦዲተሮች ለምርመራ በሚመጡበት ጊዜ አስፈላጊውን መረጃ በመስጠት ሂሳቡን
ያስመረምራል፣ መተማመኛ ይሰጣል፤
12. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
13. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

96
3.5.10. የወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተግባርና ኃላፊነት
21. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ ከዘርፉ ጋር ተናባቢ በሆነ ምልኩ እንዲዘጋጅ ያደርጋል በስሩ ላሉ ባለሙያዎች በተናበበ
መልኩ ያወርዳል አተገባበሩን ይመራል ይከታተላል፤
22. ለዳይሬክቶሬቱ የተመደበውን በጀት እና ግብዓት በአግባቡ ስራ ላይ ያውላል/እንዲውል ያደርጋል አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤

23. የፀደቁ ፕጀክቶችን ተረክቦ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ በማድረግ ለክፍለ ከተማ ያስተላልፋል፣አፈፃጸማቸውን
ይከታተላል፤

24. ተግባራዊ በሚሆኑ ፕሮጀክቶች ላይ የንብረት ቅድመ ኦዲት ስራ እንዲሰራ ለባለሙያዎች የሚከናወኑ ተግባራትን
እቅድ በማውጣት ለትግባራ ይሰጣል፣ ይከታተላል፣ የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤

25. የልማት ተነሺዎች ይዞታቸውን ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የምትክ ቦታ፣ ቤት፣ ተመጣጣኝ
የንብረት ካሳ እና ሌሎች ክፍያዎች የሚያኙበትን ሥርዓት በአግባቡ መፈጸሙን ያረጋግጣል፤ ለልማት በሚለቀቀው
መሬት ላይ ላለው ንብረት በህግ መሠረት ካሳ መተመኑን ያረጋግጣል ፤ የንብረት ካሳና ሌሎች ክፍያዎች ፤ ምትክ
ቦታ እና ቤት እንዲያገኙ ለሚመለከተው የስራ ክፍል አረጋግጦ እንዲፈፀም ያስተላልፋል፤

26. ለልማት ይዞታቸውን የሚለቁ ባለይዞታዎች ከመልቀቃቸው በፊት አግባብ ባለው ህግ መሰረት የይዞታ ማስለቀቅ
ሂደቱን መተግበሩን፤ የተነሺ አርሶ አደሮችን ዝርዝር እና መረጃ ለአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን
መላኩን ይከታተላል፤

27. ለተለያዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውል መሬት ወሰን መከበሩን በማረጋገጥ ለመሬት ዝግጅት
ባንክና ጥበቃ በሀርድና ሶፍት ኮፒ ያስረክባል፤

28. በከተማው ውስጥ በልማት ምክንያት ለሚነሱ ለልማት ተነሺዎች የካሳ ክፍያ ስርዓት ጥናት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመተባበር ያከናውናል፤ በየጊዜውም እንዲሻሻል ያስደርጋል፤ የነዋሪዎቹን ተጠቃሚነት ባረጋገጠ መልኩ
ስታንዳርዱን ጠብቆ የልማት ስራዎቹ ወሰን የሚያስከብርበትን ስርዓት ይዘረጋል/ያስዘረጋል፤

29. ከክፍለ ከተሞች ወደ ሌሎች ክፍለ ከተሞች ቦታ እንዲዘጋጁ የሚቀርቡ የምትክ ቦታ ጥያቄዎችን ተቀብሎ በማረጋገጥ
ምላሽ ይሰጣል፤

30. በተለያዩ የልማት ስራዎች ካሳ የተከፈላቸው እና ምትክ የተሰጣቸውን የልማት ተነሺዎች መረጃዎቹ እንዲደራጁ
በማስደረግ ለሚመለከተው የስራ ክፍል መተላለፉን ያረጋግጣል፤

31. ለግንባታ ተረፈ ምርት መድፊያነት አገልግሎት የሚሰጡ ቦታዎችን አስመልክቶ በመሬት ዝግጅት ባንክና ጥበቃ
ዳይሬክቶሬት ፕላን ፎርማት የተዘጋጀለትን በሀርድና ሶፍት ኮፒ በመረከብ በባለሙያዎች እንዲረጋገጥ አዲርጎ ለክፍለ
ከተሞች ያስተላልፋል፤

97
32. የልማት ተነሺዎች የምትክ ቤት ፍላጎት መጠናቱ፤ የምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፊኬት መሰጠቱ፤ ከክፍለ ከተሞች ጥያቄ
ሲቀርብ ለባለሙያዎች ይመራል፣ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤ ሲፈቀድም ለተነሽዎች ምትክ ቤት የተሰጣቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፤

33. በየደረጃው የአቅም ክፍተቶችን በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንዲሰጥ ያደርጋል፤
34. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል ወይም
እንዲሰጥ ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ
ያስደርጋል፤
35. በየደረጃው ያሉ የአሰራርና የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተቶችን በመለየት የክትትል፣ ድጋፍና ስልጠና ይሰጣል/እንዲሰጥ
ያስደርጋል፣ ግበረ መልስ ይሰጣል አተገባበሩን ይከታተላል ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/እንዲወሰድ ያስደርጋል፣
36. የደረሰ አደጋ እና የአደጋ ስጋት መኖሩ ተረጋግጦ ሲቀርብ ተቀብሎ ይተገብራል፤
37. የውስጥ ለውስጥ መንገድ ይከፈትልኝ ስራ ሲወሰን ተቀብሎ ይሰራል፤
38. በመመሪያና አሰራር ላይ የሚቀርቡ ጥያቄና ማብራሪያዎችን ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
39. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች፣ ተቀብሎ ምላሽ ይሰጣል፤
40. በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል ለዘርፉ ሪፖርት አዘጋጅቶ
ያቀርባል እንዲቀርብ ያደርጋል፤

የንብረት ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት


23. ከዳይሬክቶሬቱ በወረደለት መሰረት የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፣
24. የጥናት ዝክረ ተግባር አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፤
25. የመረጃ አሰባሰብ መመሪያ /Manual/ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
26. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፤
27. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል
ይሰበስባል፣ ያደራጃል፤
28. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፤
29. ቀደም ሲል የተሰሩ የወሰን ማስከበር ስራዎች ከካሳ ክፍያ አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት መረጃ
ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤

98
30. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቤትና ተያያዥ አካላት ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል
ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው
ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
31. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአጥር ካሳ የነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
32. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ተዛውሮና ተጓጉዞ እንደገና የሚተከል ንብረት ካሳ የነጠላ ዋጋ
ግምት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ግምት ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ
ያስተቻል፤
33. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ
ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት
በማቅረብ ያስተቻል፤
34. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የቋሚ ንብረት ማስፈረሻና ፍራሽ መሸጫ ወቅታዊ የገበያ መነሻ
ዋጋ መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ
ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
35. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት መረጃ በዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ተመዝግቦ የሚያዝበትን ስርዓት ዝርጋታ ጥናት ያጠናል፣
አዳዲስ የአሰራር ዘዴዎችንና የአሰራር ስልቶችን ይቀይሳል፣ ተሞክሮዎች ይቀምራል፣ ለፖሊሲ አውጪዎች ግብዓት
የሚሆን አዳዲስ ሐሳቦችን ያመነጫል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፤
36. ለወሰን ማስከበር የወጡ ወጪዎች አሸፋፈን ጥናት መረጃ ይሰበስባል፣ ይለያል፣ ይተነትናል፣ የልማት ወጪ አሸፋፈን ጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፣ ለቀጣይ የልማት ሥራዎች አግባብ ያለው የወጪ አሸፋፈን ስራ መስራት እንዲቻል
ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
37. የክትትልና ድጋፍ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ያስተቻል፣ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲተላለፍ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
38. የንብረት ነጠላ ዋጋ ጥናት አተገባበር ዙሪያ የክትትልና ድጋፍ ስራ የሚሰራበትን ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፤
39. ጥናቶቹ ተግባራዊ ስለመሆናቸው የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ይሰራል፤
40. የትግበራ ክፍተቶችን በመለየት ድጋፍ የሚደረግበትን ስልት ይቀይሳል፣ ግብረ መልስ አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
41. በተጠኑ ጥናቶች አተገባበር ዙሪያ የስልጠና ሰነድ ያዘጋጃል፣ በስራ ክፍሉ ያስተቻል፤
42. የስልጠና ዝክረ ተግባር ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ስልጠና ይሰጣል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ሪፖርት አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ያቀርባል፤
43. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
44. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለክፍሉ ያሳውቃል፣
የእርሻ ተክል ግምት ጥናትና ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት
45. የዳይሬክቶሬቱን ዕቅድ መሰረት አድርጎ የግል መደበኛ ስራ ዕቅድ፣ ያዘጋጃል፣
46. የጥናት ዝክረ ተግባር አዘጋጅቶ ለስራ ክፍሉ ኃላፊ ያቀርባል፣

99
47. የመረጃ አሰባሰብ ማንዋል ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ አቅርቦ ያስተቻል፣
48. በመረጃ አሰባሰብ መመሪያ መሠረት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች፣ ቅጾች ወይም መጠይቆች ያዘጋጃል፣ በመስክ
በመሞከር ማሻሻያ ያደርጋል፣
49. ለጥናት የሚያስፈልጉ ዋቢ መጻህፍት፣ ጥናቶች፣ ሕጎች፣ ማስረጃዎች ወይም መረጃዎችን ይለያል፣ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
50. የጥናት ሥራዎችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብዓቶች ይረከባል፣
51. ቀደም ሲል የተሰሩ የልማት ስራዎች ከግብርና ነክ ነጠላ ዋጋ ጥናት አንጻር ያስከተሉትን አዎንታዊና አሉታዊ ውጤት
መረጃ ይሰበስባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፤
52. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣
የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
53. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የአትክልት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘበ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት
ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣
የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
54. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የሚሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
55. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ ፍሬ የማይሰጥ ቋሚ ተክል የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ
ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
56. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የዛፍ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት
መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት
ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉ በማቅረብ ያስተቻል፣
57. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የጥብቅ ሳር ወይም የግጦሽ መሬት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
58. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ
የካሳ ነጠላ ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን
ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
59. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የሰብል ተረፈ ምርት የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ
ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣ መረጃውን ይለያል፣
ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
60. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ያገናዘብ የካሳ ነጠላ
ዋጋ ግምት ጥናት መረጃ ይሰበስባል ወይም እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ የተሰበሰበውን መረጃ ይረከባል፣

100
መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
61. የአዎንታዊና አሉታዊ ምላሽ ጥናቱን መሠረት በማድረግ የግብርና ነክ የልማት ተነሺ ካሳ ግምት መረጃ ይሰበስባል ወይም
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መረጃውን ይለያል፣ ይተነትናል፣ የጥናት ሰነድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ
አካላት በማቅረብ ያስተቻል፣
62. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያቀርባል፣
63. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፣

የካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

21. የዳይሬክቶሬቱ በሚሰጠው ዕቅድ መሰረት የግሉን የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት ዕቅድ ያዘጋጃል፤
22. የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን ለሥራ ያዘጋጃል፣ የልኬትና የቅየሳ መሳሪያዎችን ያዘጋጃል፣
የ GIS ካርታ ያወጣል፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፣ በመስክ በመገኘት ለሚመለከተው አካል የአካባቢውን ወሰን ያሳያል፣ ልዩ ልዩ ሰርተፍኬቶች
መሰጠታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
23. የልማት አካባቢውን በአካባቢ ልማት ፕላን ጥናት መሠረት ይለያል፣ በይዞታ አይነት ተለይቶ የቀረበለትን
የነዋሪዎች ዝርዝር ትክክለኛነት በማረጋገጥ ለክፍለ ከተሞች እንዲተላለፍ ለክፍሉ ያቀርባል፤
24. ለባለመብቶች ፋይል መከፈቱን፣ በይዞታ አይነት መለየቱን፣ ዝርዝራቸው መዘጋጀቱን፣ መተላለፉን፣
በሚመለከተው አካል የስብሰባ ጥሪ እንዲተላለፍ መደረጉን፣ በውይይት ላይ በመገኘት የውይይቱ ሂደቱን
በቃለ ጉባኤ መያዙን፣ በፎቶ ግራፍና በቪዲዮ መቀረፁን፣ የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ስነ-ሥርዓት መካሄዱን፣
የመግባቢያ ሰነድ ርክክብ መፈጸሙን፣ ቦታው ላይ በአካል በመገኘት ይከታተላል፣ አፈጻፀሙን ለክፍሉ
ሪፖርት ያደርጋል፤
25. የካሳና ምትክ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣ በልማት ክልል ውስጥ
የሚገኙ ባለንብረቶች በወጣው መርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ንብረታቸውን እንዲያስለኩ
ከሚመለከተው አካል ጋር በመቀናጀት መከናወኑን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
26. የልዩ ልዩ ንብረቶችን ማለትም የቤት፣ የእርሻ መሬት፣ የግጦሽ መሬት፣ የአትክልት መሬት፣ የቋሚ
ተክል፣ የዛፍ፣ የመሬት ቋሚ ማሻሻያ እና የግቢ ማስዋብ ወይም ማስጌጥ መረጃ መሰብሰቡን፣
የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ ልዩ ግምት የሚዘጋጅላቸውን
ንብረቶች ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
27. የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን የካሳ ግምት ታትሞ
መውጥቱን፣ ወደ ኮምፕዩተር ገባው መረጃ ዳታ ቤዝ መደራጀቱን፣ በክፍለ ከተማ ድረጃ ዳታ ቤዞችን
ይሰበስባል ያቀናጃል፣ ዳታ ቤዙን ለቴክኖሎጂ ክፍል እንዲተላለፍ ለክፍሉ ይሰጣል፤

101
28. በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መወሰኑን፣ ሰርተፍኬት
መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
29. በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው በተመለሱት ላይ ማስተካከያ መደረጉ፣
ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣ ሰርተፍኬት መዘጋጀቱን፣ የተሰረዙት ሰርተፍኬቶች መምከኑን ከካሳና
ምትክ ፋይል ጋር መያያዙን፣ የምትክ ቦታና ቤት ዝርዝር መዘጋጀቱን ለአረጋጋጭ ባለሙያ መተላለፉን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
30. ትክክለኛነታቸው የተረጋገጠላቸውን ባለመብቶች የካሳ ክፍያ ዝርዝር መረጃ መዘጋጀቱን፣ ለወሰን
ማስከበር ዳይሬክቶሬት መቅረቡን፣ መወሰኑንና ለከፋይ አካል መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
31. ሥራቸው የተጠናቀቁ ፋይሎች፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎችን መረጃ ለቴክኖሎጂ ክፍል
መተላለፉን ያከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
32. የዳይሬክቶሬቱን ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት መረጃ
አሰባሰብ፣ የክትትልና ድጋፍ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
33. የካሳ ግምት ሥራዎች ለካሳና ምትክ መረጃ መሰብሰቢያ በተዘጋጁት ቅጾች መሠረት እየተሰሩ
መሆናቸውን ይከታተላል፣ የሙያ ድጋፍ ያደርጋል፣ ሥራዎቹ የደረሱበትን ደረጃ ዝርዝር ሪፖርት
ያዘጋጃል፣ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ግብረ መልስ ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፤
34. በክትትልና ድጋፍ ሂደት የተገኙ የአሰራር ክፍተቶች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ይተነትናል፣
ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ያስተላልፋል፤
35. በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ቤት አሰራርና በመመሪያና ማንዋል አተገባበር ወቅት ያጋጠሙ የአሰራር
ችግሮች ይለያል፣ መረጃውን ያጠናቅራል፣ ያደራጃል፣ ማሻሻያ እንዲደረግ ያሳውቃል፤
36. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት በካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት አሰራር ላይ ሙያዊ
ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
37. በየአንዳንዱ የወሰን ማስከበር ስራ 10 (አስር) በመቶ ናሙና ወስዶ የንብረት ግምት ሂደቱን ህጋዊነት
ይመረምራል፣ በውጤቱ መሠረት የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለዳይሬክተሩ ያቀርባል፣ ሲወሰን ምላሽ
ይሰጣል፤
38. ከክፈለ ከተሞች የሚቀርቡ የሚትክ ጥያቄዎችን ከዳይሬክተሩ ተቀብሎ ህግና አሰራሩን መከተሉን
አረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ በማዲረግ ለክትትልና ድጋፍ ለቦታ ማጽዳት ባለሙያ
ያሳውቃል፤
39. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
40. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

የቦታ ማጽዳት ክትትል ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

102
41. የዳይሬክተሩን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ ቦታዎችን ለማፅዳትና ክትትል ማድረግ የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤
42. የአፈጻጸም መከታተያ ቅጾች ይቀርጻል፣ ያስተላልፋል፣ የመረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን፣ የልኬት
መሳሪያዎችን፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ
ይጎበኛል፤
43. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ ፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
44. የካሳና ምትክ ፋይሎች መረከቡን፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት መለየቱን፣ ዝርዝር መረጀዎች
መዘጋጀታቸውን፣ የንብረት መረጃ ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የመንግስት ቤቶች
ዝርዝር መለየቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
45. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመቀናጀት የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
46. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ ይጠይቃል፣ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
ይለያል፤
47. ከመሬት በላይ ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ መረከቡ፣ተመዝግቦ መያዙን ይከታተላል፤
ያረጋግጣል፤
48. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን ተያይዞ መላኩን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
49. ከመሬት በላይ ለሚገኙ የመሠረተ ልማቶች ተዘጋጅቶ የተላለፈውን ዝርዝር ግምት በመስክ
ከሰበሰበው ዝርዝር መረጃ ጋር መናበቡን፣ በተላለፈው ዝርዝር ውስጥ በመስክ ከሰፈረው ንብረት
ተጨማሪ መረጃ አለመካተቱን መረጋገጡን፣ ዝርዝር መረጃውን ከአስተያየት ጋር ለቅርብ ኃላፊው
መቅረቡን፣ ሲወሰንም ለክፍያ መተላለፉን ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
50. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት
እና ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው
ለእያንዳንቸው ንብረቶች በመመሪያው ላይ በተቀመጠው መሰረት እየተከናወነ መሆኑን ይከታተላል
ያረጋግጣል፤
51. የቀበሌ ቤት መለካቱን የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን፣ መተንተኑን፣ የተተነተነውን
መረጃ ትክክለኛነት መናበቡን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ እንዲሁም ወደ ኮምፕዩተር መግባቱን፣
የገባውን መረጃ ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤

103
52. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ በመመሪያ ላይ በተቀመጠው አግባብ እና ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት
የገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ የጨረታ መነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
53. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣
መጠናቀሩን፣ የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን፣ የማስነሻ ዋጋ መዘጋጀቱን፣ የጨረታ
አሸናፊዎችን ዝርዝርና የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ መደራጀቱን፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
54. ጨረታ እንዲወጣ መደረጉን፣ ከአሸናፊው ጋር ውል መፈፀሙን፣ ተረፈ ግንባታው
መነሳቱን፤ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
55. የፕሮጀክቱ የቦታ ማፅዳት ክትትል ዳታቤዝ መደራጀቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
56. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ
ዋጋ ስሌት መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤
57. በጨረታ የተሸጠውን ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርኃ ግብር መሰረት
እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር መረጃ መመዝገቡ፣ መደራጀቱ፣
ይከታተላል፤ያረጋግጣል፤
58. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምት ፣ ክፍያ መፈጸሙን ይከታተላል፣
የመሠረተ ልማት መስመሮቹ መነሳታቸውን ይከታተላል፣ያረጋግጣል፤
59. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙ ፣ ክፍያ
እንደፈፀሙ ፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
60. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
61. በቦታ ማፅዳት ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ለግብዓትነት ያስተላልፋል፤
62. የዕቅድ አፈጻጸምን ወቅታዊ ሪፖርት ያዘጋጃል፤ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፤
63. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
64. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

የወሰን ማስከበር የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

27. የራሱን ዕቅድ ከዳይሬክቶሬት በወረደለት ዕቅድ መሰረት ያቅዳል፤


28. በስራ ላይ ያሉ የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሰራር ማንዋሎች አዋጁና ደንብ ጋር መጣጣማቸውን
በማጣራት በአፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፤
29. በህግ ማዕቀፎች ላይ ያሉ ችግሮችን ለመለየት ዝርዝር ዝክረ ተግባር በአግባቡ እንዲዘጋጅ ይደግፋል፤

104
30. ከወሰን ማስከበር እና ካሳ ክፍያ ጋር ተያያዝዥነት ባላቸው ህጎች ዙሪያ ለሚደረጉ ጥናቶች በተግባር
ካጋጠሙ የህግ አፈጻጻም ማነቆዎችን አጥንቶ በመለየት ለአጥኚው አካል ያቀርባል፤
31. ለጥናቱ የሚያስፈልጉ መጠይቆችን እና የቡድን ዉይይት መነሻ ሀሳቦች ዝግጅት ይሳተፋል፣ በዝክረ ተግባሩ
መሰረት ተፈላጊዉን ይዘት እና ጥራት እንዲይዝ ይደግፋል፤
32. በህግ ማዕቀፎች ዙሪያ ለሚደረግ ጥናት ረቂቅ ሰነዱን ለማዳበር በሚዘጋጁ መድረኮች ላይ በመሳተፍ ህጎች
ላይ በመመርኮዝ የመፍትሄ ሃሳቦች ያፈልቃል፤
33. የመጀመሪያ ደረጃ ማስተካከያ የተደረገበትን ረቂቅ የሀግ ሰነድ በመፈተሸ የተጓደሉ እና አስፈላጊ
ማስተካከያዎችን በማድረግ ሰነዱ የመጨረሻ ቅርጹን እንዲይዝ ያደርጋል፤
34. አዋጅ ደንብና መመሪያዎችን የአሰራር ማንዋሎች በመፈተሸ ሊደገፉ ወይም ሊካተቱ የሚገቡ ጉዳዮችን
ይለያል፣ መሻሻል አለባቸው የሚላቸውን በአፈፀፃም ላይ ያጋጠሙ ችግሮን በመለየት እንደ ግብዓት
የሚያገለግል ሙያዊ የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
35. ለሚዘጋጁ ደንብ/ መመሪያ/አስፈላጊነትን አስመልክቶ ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ለሚመለከተው ያቀርባል፤
36. የመፈፀም አቅም ክፍተቶችን ለመሙላት የሚያስችሉ የሥልጠና ፓኬጆችንና እና ማንዋሎችን ዝግጅት
ላይ ይሳተፋል፤
37. በወሰን ማስከበርና ካሳ ክፍያ የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎችን ይሰጣል፤
38. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን በወሰን ማስከበር ዙሪያ
ህጎች እና ከሌሎች ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፤
39. በተለያየ ጊዜ የወጡ አዋጆች በወሰን ማስከበር ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፤
40. በወሰን ማስከበር መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር የህግ ድጋፍ ይሰጣል፤
41. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ አስተያየት
ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፤
42. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ
በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
43. በወሰን ማስከበር ጋር በተያያዘ በፍርድ ቤት ለሚታዩ ጉዳዮች በፍርድ ቤት በአካል በመገኘት አዋጁን፣
ደንብና መመሪያውን መሰረት በማድረግ ለቀረበው ጥያቄ ዘርፉን በመወከል ማብራሪያ ይሰጣል፤
44. በወሰን ማስከበር አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን በሪፖርት ያሳውቃል፤
45. የህግ ማቀፎች፣የአሰራር ማንዋልና ስታንዳርዶች ሥራ ላይ መዋላቸውን ዝክረ-ተግባርና ቼክ-ሊስት
በማዘጋጀት ይከታተላል፤ድጋፍ ይሰጣል፣ ያረጋግጣል፤

105
46. የህግ ጥሰት እና ጥቆማ ተቀብሎ ያጣራል፣ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፤አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
47. ከዳይሬክቶሬት የሚመሩለት አገልግሎቶች አሰራርና መመሪያን ተከትሎ ተገቢውን የውሳኔ ኃሳብ ያዘጋጃል
ሲፈቀድም ለጠያቂው አካል ያስተላልፋል፤
48. ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣የተለዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን እና ቀጣይ መስተካከል ያለባቸው ነጥቦችን
በማካተት ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
49. የክትትልና ድጋፍ ሪፖርት ያዘጋጃል ለሚመለከተው ኃላፊ ያቀርባል፤
50. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣ለሚመለከተው አካል
ያስተላልፋል፤
51. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
52. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

106
በቅርንጫፍ ደረጃ

3.6. የወሰን ማስከበር መሬት ባንክና ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት ተግባርና ኃላፊነት


1. የዘርፉን ዕቅድ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዕቅድ በመነሳት ያቅዳል፤ ከስሩ ላሉት ቡድኖች ያከፋፍላል፤
2. ለስራው የሚያስፈልግ ግብዓት እና በጀት እንዲሟላ ያደርጋል /ያስደርጋል፤
3. የተነሺዎች መረጃ በአግባቡ መሰብሰቡን ፣መረጋገጡን እና መደራጀቱን ይከታተላል ይደግፋል፤
4. ለልማት ተነሺዎች የካሳ ክፍያ መተመኑን እና ምትክ ቦታ /ቤት/ መወሰኑን እና ለተነሺዎች መሰጠቱን
ይመራል፣ ያስተባብራል፣ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
5. የልማት ተነሺዎችን ውይይት ይመራል ያስተባብራል፤
6. ለልማት የተለዩ ቦታዎችን ለወሰን ማስከበር እንዲተላለፍ ያደርጋል፤
7. ቦታ ማፅዳት ስራን ይመራል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
8. የሽንሻኖ ስራ መስራት የወሰን ድንጋይ መትከል ስራዎችን ይመራል ያስተባብራል፤
9. በመሬት ባንክ መመዝገብ ያለባቸው ቦታዎች በአግባቡ መመዝገባቸውን፣ እንዲጠበቁ ለደንብ
ማስከበር ጽ/ቤት መተላለፋቸውን በአግባቡ መጠበቃቸውንና ከባንክ ወጪ የሚሆኑ ቦታዎች አሰራርና
መመሪያን ተከትለው ስለመሆናቸው ይከታተላል፣ይቆጣጠራል፤
10. የመሠረተ ልማት ቅንጅት ዕቅድ ዝግጅት፣በጀት ያስይዛል፣አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
11. ለአልሚዎች የተላለፈላቸውን ቦታ ርክክብ መደረጉን፣የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ በመሰረታዊ ካርታ
እና በዳታ ቤዝ መደራጀቱን ይመራል ፣ አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፤
12. ቦታ ለተወሰነላቸው አልሚዎች በሊዝ ውሉ መሰረት ቦታ መረከባቸውንና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ
መዘጋጀቱን ያስተባብራል ይከታተላል፤
13. በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶች በተቀመጠላቸው ስታንዳርድ መመሪያ መሰረት መሆኑን ይከታተላል፤
14. የሊዝ ክትትል እና ገቢ አሰባሰብን በበላይነት ይመራል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
15. ዘርፉን ወክሎ በተለያዩ ስልጠናዎች እና ስብሰባዎች ላይ ይሳተፋል፤
16. ከፈፃሚዎች እና ከተገልጋዩ የሚቀርብለትን ጥቆማዎች፣ አስተያየቶች እና ቅሬታዎችን በመቀበል፣
የማስተካከያ ስራዎችን ይሰራል፤
17. ቡድኖችን ያስተባብራል ዘርፉን በበላይነት ይመራል ያስተባብራል፤
18. በዘርፍ ፕሮሰስ ካውንስል ደረጃ የሚወሰኑ ጉዳዮችን አይቶ ከአሰራርና መመሪያ አንፃር በጋራ መርምሮ
ውሳኔ ይሰጣል፣ተፈፃሚነቱን ይከታተላል፤
19. ለጽ/ቤቱ ለሚቀርቡና ውሳኔ ለሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ እና ማስወሰን
እንዲሁም ተፈፃሚነቱን ይከታተላል፤

107
20. በጽ/ቤቱ በየደረጃው በአገልግሎት አሰጣጥ እና በአሰራር ችግር ለሚነሱ ቅሬታዎች ተገቢውን ምላሽ
እንዲሰጥ ያደርጋል፤
21. በስሩ ያሉትን ዘርፎች እና በየደረጃው ያሉ የስራ ክፍሎችን አፈፃጸም በጋራ ይደግፋል፣ይመዝናል፣
ይገመግማል ለክፍለ ከተማው ጽ/ቤትና በቢሮ ደረጃ ለሚገኘው ዘርፍ በየጊዜው ሪፖርት ያደርጋል፤

3.6.1. የመልሶ ማልማት ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት


1. የዘርፉን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ አካባቢ ተነሺዎችን መረጃ የያዘ የጂ.አይ.ኤስ እና የሲ.አይ.ኤስ ሰነድ
ከቢሮ ይረከባል ቀጣይ የልማት ተነሺዎችን መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያሟላል፤
3. በቡድኑ የሚገኙት ባለሞያዎቸ የስራ አፈፃጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ ይሰጣል፤
4. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ የአፈፃጸም ሪፖርቶችን በየጊዜው
አዘጋጅቶ ለዘርፉ ያቀርባል፤
5. በስራ ላይ የሚታዩ የአሰራር ክፍተቶችን በመለየትና ክፍተቱን ሊሞላ የሚችል ስልጠና እንዲያገኙ
ያመቻቸል፤
6. ለስራው አስፈላጊ የሆኑ የተለያዩ ፎርማቶችንና ቅጻቅጾችን ከቢሮው ይቀበላል፤
7. የሚለማውን አካባቢ ጥናት በሀርድና በሶፍት ኮፒ በመቀበል ያደራጀል፤
8. መረጃ የሚሰበሰብበትን አካባቢ GIS እና CIS መረጃ ያዘጋጃል፤
9. የሚለማውን አካባቢ በ GIS እና በአካል ይለያል፤
10. የአንድን ይዞታ ሁኔታ ለማወቅ የ CIS መረጃ ከይዞታ በማስመጣት ይዞታውን ይለያል፤
11. የሚለማውን አካባቢ በመስክ ምልከታ በማረጋገጥ አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
12. ነዋሪውን በይዞታ ዓይነት በመለየት ከቢሮ በሚላክለት የመወያያ ሰነድ መነሻነት ሰነድ አዘጋጅቶና
የስብሰባ ቦታ በማስተላለፍ ውይይት ያካሂዳል፤
13. የስብሰባውን ሰዓትና ቦታ በመጥቀስ ባለድርሻ አካላት የስብሰባ ጥሪ በማስተላለፍ ውይይት ያካሂዳል፤
14. የነዋሪ ተወካዮችን በማስመረጥ የመግባቢያ ሰነድ በማዘጋጀት ያወያያል፤ ቃለ ጉባኤ ላይ ያስፈርማል፤
15. የፎቶ ግራፍ፣ የቪዲዮ፣ የቃለ ጉባኤና የመግባቢያ ሰነድ በማደራጀት ማስረጃዎችን በማደራጀት ለማህደር ክፍል
ያስተላልፋል፤
16. ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር እንዲመጣ
ይከታተል፣ ሲመጣ ይረከባል፣ ከፋይሉ ጋር እንዲያዝ ያደርጋል፤
17. የተነሺዎችን ማህደር እንዲከፈት ያደርጋል፣ የልማት ክልሉን የሚያሳይ ፕላን ፎርማትና ደብዳቤ እንዲያዝ እና
የማህደር ቁጥር ተሰጥቶ መረጃውን ከ GIS እና CIS ጋር እንዲገናዘብ ያደርጋል፤
18. ለእያንዳንዱ የይዞታ ባለመብት የሰነዱን ትክክለኛነት ከዋናው ማስረጃ ጋር በማገናዘብ ይቀበላል፤
108
19. የባለይዞታዎች ማስረጃ ለማጣራት የግል ቤቶችን ለመሬት ይዞታና መረጃ ምዝገባ ኤጀንሲ ቅ/ጽ/ቤት፣ የመንግስት
ቤቶችን ለኪራይ ቤቶች ኮርፖሬሽን እንዲሁም የቀበሌ የመኖሪያና ንግድ ቤቶችን ለወረዳው ቤቶች አስተዳደር
ጽ/ቤት በአድራሻ በመላክ የይዞታውን ትክክለኛነት እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤
20. የአርሶ አደር የማሳና የግጦሽ ይዞታዎችን ማስረጃ ትክክለኛነቱ እንዲረጋገጥ ለመብት ፈጠራ ዳይሬክቶሬት እና
ለወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት ይልካል፤
21. የተነሺዎች ይዞታና ንብረት ከእዳና እገዳ ነጻ መሆኑን በይዞታ አገልግሎት በኩል እንዲረጋገጥ ያደርጋል፤
22. ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች (ከወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት፣ ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና
ከመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ተጣርተውና ተረጋግጠው መምጣት ያለባቸውን ማስረጃዎች በመቀበል
ከባለይዞታው ፋይል ጋር እንዲያያዝ ያደርጋል፤
23. ከመሬት ይዞታ የመጣውን እና ከማህደር ክፍል የተገኘውን የግል ባለይዞታዎች ማስረጃ ተነሺው ካቀረበው ማስረጃ
ጋር በማገናዘብ ህጋዊነቱን ያረጋግጣል፤
24. ከኪራይ ቤቶች ኮርፖሬሽን የተላከውን የመንግስት ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ ህጋዊነቱን ያረጋግጣል፤
25. ከወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የቀበሌ የመኖርያ ቤትና የቀበሌ የንግድ ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ
ህጋዊነቱን ያፀድቃል፤
26. ከወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የአርሶአደር የማሳና ግጦሽ ይዞታዎችን ማስረጃ ህጋዊነቱን ያጸድቃል፤
27. ተሰብስቦ የመጣውን መረጃ በማጣራት ክፍተት ካለበት እንዲሟላ ለሚመለከታቸው አካላት ይልካል፤
28. ተሰብስቦ የመጣውን መረጃ እንዲተነተን በማድረግ የካሳና ምትክ ተገቢነትን ይወሰናል፤
29. ውሳኔ የተሰጠበትን ማህደር በመረካከቢያ ሰነድ ለሚቀጥለው ስራ እንዲተላለፍ ያደርጋል፤
30. ካሳ የማይገባቸውን በመለየትና የማይገባቸውን ምክንያት አብራርቶ መረጃውን በማህደርና በዳታቤዝ እንዲደራጅ
ያደርጋል፤
31. የካሳና ምትክ መረጃዎችን ስካን ተድርገው መረጃን ለማደራጀት በተቀረጸው ቅጽ (Format) መሰረት በዳታ
ቤዝና ጂኦዳታቤዝ እንዲመዘገቡና እንዲደራጁ ያደርጋል፤
32. በሶፍት ኮፒ (በዳታቤዝና በቤዝ ማፕ) እንዲሁም በሃርድ ኮፒ የተደራጀውን መረጃ ከማህደር ክፍል ጋር ርክክብ
እንዲፈጸም ያደርጋል፤
33. ወደ ስራ ክፍሉ የሚላኩ የተለያዩ ፕላኖችንና ዲዛይኖችን፣ የጥናት ስራዎችን፣ መመሪያዎችን፣
ማኑዋሎችን በመሰብሰብ እና በማደራጀት ያስተላልፋል፤
34. በስራ ክፍሉ በሰነድነት ሊያዙ የሚገባቸውን መረጃዎች እንደየመረጃው አይነትና ባህሪይ (spatial and non-
spatial data) የተዘጋጀውን መረጃ መሰብሰቢያ ቅጽ ተቀብሎ መረጃውን እንዲሞላና በየጊዜው ኢንኮድ
መደረጉንና በሃርድ ኮፒ ተደራጅቶ እንዲያዝ ለሚመለከተዉ አካል እንዲተላለፍ ያደርጋል፤
35. ማህደሮች ለካሳ ክፍያና ምትክ ሲፈለጉ በመረካከቢያ ሰነድ ተፈርሞ ከማህደር ክፍል እንዲወጣ ያደርጋል፤

109
36. በስራ ክፍሉ ቀድመው የተሰሩትንና በቀጣይነት የሚሰሩትን ተመዝገበው በሰነድነት ሊያዙ የሚገባቸውን
መረጃዎች በመለየት ያደራጃል፤ ለሚመለከተው ያስተላልፋል፤
37. ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና የሩብ ዓመት የሥራ ሪፖርትን አዘጋጅቶ ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፤
38. በሚቀመጠው አሰራር መሰረት በስሩ የሚገኙ ባለሙያዎችን ይመዝናል፣ ለሚመለከተው ያቀርባል፤
39. በዘርፍ ኃላፊ የሚሠጡትን ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፤

3.6.2. የመረጃ ስራ አመራር ሰራተኛ III ተግባርና ኃላፊነት


1. የራሱን ዕቅድ የቡድኑን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ አካባቢ ተነሺዎችን መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል
ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. ለሥራ የሚያስፈልጉ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ያዘጋጃል፣ ለካሳ፣ ምትክ ቦታና ቤት ባለመብትነት
ማረጋገጫ ለእያንዳንዱ ባለይዞታና የመንግሥት ቤት ተከራይ የሚጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎችን
ከመመሪያው ላይ ይለያል፣ ያደራጃል፣ ያዘጋጃል፤
3. የካሳ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር በይዞታ ዓይነት በመለየት ያዘጋጃል፣
ባለይዞታዎችና የመንግሥት ቤት ተከራዮች በመርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ያላቸውን ሕጋዊ
ማስረጃ እንዲያቀርቡ ከወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመቀናጀት ያሳውቃል፤
4. ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ እና ለፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አካባቢው ለልማት
እንደተከለለ እና በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር እንዲያሳውቁ በደብዳቤ
ይጠይቃል፤
5. ለባለይዞታዎችና በመንግሥት ቤት ተከራይተው ለሚኖሩ ነዋሪዎች/ነጋዴዎች ለካሳ፣ ምትክ ቦታና ቤት
ባለመብትነት ማረጋገጫ ለእያንዳንዱ ባለይዞታና የመንግሥት ቤት ተከራይ የሚጠየቁ ቅድመ
ሁኔታዎች ከወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመሆን ቤት ለቤት በመዞር ይሰጣል፤
6. በተዘጋጀው መርሐ ግብር መሠረት የይዞታ ባለቤትነትና የተከራይነት ማስረጃ ቅጂ ከዋናው ጋር በማገናዘብ
እንዲሰበሰብ ያደርጋል፣ መደራጀቱን፤መተላለፉን ይከታተላል ያረጋግጣል፤
7. ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ተረጋግጠውና ተጣርተው መምጣት ያለባቸውን ማስረጃዎች ይሰበስባል፣
ከባለይዞታውና ከመንግሥት ቤት ተከራዮች ፋይል ጋር ያያይዛል፤
8. ለተሰበሰበው ማስረጃ በነፍስ ወከፍ ፋይል ይከፍታል፣ በይዞታ ዓይነትና አገልግሎት ዓይነት ይለያል፣ ለተሰበሰቡ
ማስረጃዎች የአባሪ ቁጥር ይሰጣል፤በልማቱ ስም ለይቶ ያደራጃል፤
9. የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ
የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር እንዲመጣ ይከታተላል፣ ይረከባል፣ ከፋይሉ ጋር ያያይዛል፤
10. የተሰበሰበው መረጃ በትክክል መሰብሰቡን ያጣራል፣ የጎደለውን ማስረጃ ባለመብቶች እንዲያሟሉ ያደርጋል፣
አጠራጣሪ ለሆኑ ማስረጃዎች ማስረጃውን በሰጠው የሚመለከተው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ከዋናው ጋር
እንዲገናዘብ በማድረግ በመሸኛ ይረከባል፤ያደራጃል፤

110
11. ለባለይዞታዎች የምትክ ቦታ/ቤት መምረጫ፣ ለመንግሥት መኖሪያ ቤት ተከራይ ነዋሪዎች የምትክ ቤት መምረጫ
ቅጽ ያስሞላል፤
12. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ በማስደረግ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
እንዲለይ ያደርጋል፣ ከመሬት በላይ እና በታች ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ በዓይነት እና
በመጠን ተለይተው እንዲመዘገቡ ያደርጋል፤
13. የመንግሥት ንግድ ቤት ተከራዮች በአክስዮን ተደራጅተው እንዲመጡ ያሳውቃል፣ ተደራጅተው ሲመጡ
ማስረጃውን ይቀበላል፣ ይመዘግባል፤ ለወሰን ማስከበር ቡድን እንዲተላለፍ ያደርጋል፤
14. የተሟላውንና የተደራጀውን የባለይዞታዎች ማህደር ዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለወሰን ማስከበር ቡድን እንዲረከብ
ያመቻቻል፣ ያስረክባል፤
15. የልማት ተነሺ ማወያያ ሰነድ ከቢሮው በሚተላለፍ ናሙና መሰረት ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፣የውይይት ቦታ
ይመርጣል ከሚመለከተው አካል ጋር በመሆን ውይይት ላይ ይሳተፋል፤
16. ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና የሩብ ዓመት የሥራ ሪፖርትን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
17. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.3. የወሰን ማስከበር ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት


1. የራሱን ዕቅድ የዘርፉን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የቡድኑን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. በቡድኑ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ያከፋፍላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣ አፈፃጸማቸውን ይከታተላል፣
ይገመግማል፤
3. በስራ ሂደቱ የሚገኙ ባለሙያዎች የየራሳቸውን የትግበራ ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ይከታተላል፤
4. በስራ ሂደቱ ስር ለሚገኙ ባለሙያዎች ሥራ ያከፋፍላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣ አፈፃጸማቸውን
ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ ይሰጣል፤
5. አገልግሎቱን ለመስጠት እንዲቻል ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ ቁሳቁሶችን
ያመቻቻል፤
6. ከማዕከል ወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት ጋር በመሆን የባለሙያዎችን የአቅም ክፍተት በመለየት
አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
7. የካሳ፣ ምትክ ቤትና ምትክ ቦታ አሰጣጥ ስራን የሚያፋጥኑ ቴክኖሎጂዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
8. ለልማት ተፈልገው በሚለቀቁ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ባለይዞታዎች ተገቢውን ካሳ እና ምትክ
እንደተሰጣቸው በማረጋገጥ ቦታው እንዲጸዳ እና ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን እንዲተላለፍ
ያደርጋል፤

111
9. በልዩ ልዩ የወሰን ማስከበር ስራ ምክንያት በሚፈርሱ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ተረፈ ግንባታዎች በህጉና
አሰራሩ መሰረት እንዲነሱ በማድረግ ለተፈለገው ልማት ዝግጁ ያደርጋል፤
10. ከባለድርሻ አካላት ጋር ስራውን በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ በማዘጋጀት
ተግባራዊ እንዲደረግ ያስተላልፋል፤ ይቆጣጠራል፤
11. የቡድኑ ባለሞያዎች ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንዲያቀርቡ ያደርጋል፣ ይገመግማል፣ ግብረ
መልስ ይሰጣል፤
12. በአፈፃጸም ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት መፍትሄ ይሰጣል፣ የአፈፃጸም ሪፖርቶችን
በወቅቱ አዘጋጅቶ ለዘርፉ ያቀርባል፣
13. ለድጋፍና ክትትል የሚረዱ ልዩ ልዩ ቅጾችን በማዘጋጀት በስሩ ለሚገኙ ባለሞያዎች
ያስተላልፋል፤ተግባር ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፤
14. የቡድን አሰራርና ብቃት እንዲጎለብት የሚያስችሉ ስልቶችን ቀይሶ በስራ ላይ ያዉላል፣ አፈፃጸሙን
ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ግብረ መልስ ይሰጣል፤
15. ስራው የቡድን አሰራር እና የአንድነት መንፈስ ውጤት /Team spirit/ በሚያመጣ መልኩ እንዲሰራ
ያደርጋል፤
16. በቡድኑ አሰራር ላይ መወሰን ያልተቻሉ ጉዳዮችንና ሌሎች ቅሬታዎች ሲቀርቡ ተቀብሎ
ያጣራል፤ተገቢውን የእርምት እርምጃ ይወሰዳል፣
17. ከዘርፍ ኃላፊው ስራዎችን ይቀበላል፣ ለሚመለከተው ባለሙያ ይመራል፣ ስራዎችን በማመቻቸትና
በማስተባበር እንዲሰሩ ያደርጋል፣ አፈፃጸሙን ይከታተላል፣ ውጤትን መሰረት ያደረገ ግብረ መልስ
ይሰጣል፣
18. የስራ መስተጋብር /Interface/ ያዘጋጃል፣ ይፈራረማል፣ ከሌሎች ጋር ቅንጀታዊ አሰራር እንዲኖር
ተገቢውን ሁሉ ያደረጋል፣
19. ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ ዕቅድ ክንውን ሪፖርት በየጊዜው ከክፍሉ ሰራተኞች ጋር እና
ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመሆን ይገመግማል፣ ክፍተቶች ሲኖሩ ወቅታዊ የእርምት
እርምጃ ይወስዳል፣
20. የተግባር አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተገኙ ጠንካራ ጎኖችን ለቀጣይ ስራ በሚያግዝ መልኩ
ይቀምራል፣ የታዩ ድክመቶች የሚፈቱበትን አግባብ በመቀየስ ተገቢው ስልጠና እንዲሰጥ ያደርጋል፤
21. በክፍለ ከተማው ውስጥ ለሚለሙ አካባቢዎች የካሳ ክፍያ በጀት መያዙን ያረጋግጣል፣
22. የዘርፉን አገልግሎት አሰጣጥ የተሟላ ለማድረግ ለባለሙያዎች ምቹ የሥራ ሁኔታና የመሥሪያ
ቁሳቁሶችን እንዲሟሉ ጥያቄ በማቅረብ ያስፈጽማል፣
23. የካሳ ክፍያ ስራ የሚያፋጥኑ መመሪያዎችና የአሰራር ማኑዋሎች ለማዘጋጀት የሚያስችል የአሰራር
ክፍተቶች ይለያል፣ለሚመለከተው ክፍል ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤

112
24. ለልማት የሚፈለገውን ቦታ በሚቀርብለት ፕላን ፎርማት መሰረት የቅየሳ ስራ እንዲከናወን
በማድረግ ቦታው ርክክብ እንዲደረግበት ያደርጋል፣
25. ለካሳ ክፍያ፣ ለምትክ ቦታ እና ምትክ ቤት አሠጣጥ የሚያግዙ እና የሚደግፉ መረጃዎች
መሰብሰባቸውን ያረጋግጣል፣
26. በልማት ክልል ውስጥ ከሚገኙ ነዋሪዎች ጋር በሚደረግ ውይይት ከከተማ፣ ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመሆን ውይይቱን ይመራል፣ ለሚነሱ ጥያቄዎች ህግና ደንብን መሰረት ያደረገ መልስ ይሰጣል፣
ከስምምነት ላይ ስለመደረሱ ያረጋግጣል፣ በቃለ ጉባዔ ስለመያዙ ይከታተላል፤
27. የልኬት፣ የካሳ ትንተና፣ የኢንኮዲንግ ስራ አፈፃጸምን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
28. የእርሻ እና የግጦሽ ካሳ እና የልማት ተነሺ ካሳ ለሚከፈላቸው አርሶ አደሮች በመስክ ቅየሳ ስራ የይዞታቸው
መጠን የዛፍ ፣የሰብል፣የግጦሽና ቋሚ ተክል እና የአትክልት ካሳ በአግባቡ መሰራቱን ያረጋግጣል፤
29. በካሳ ክፍያ፣ በምትክ ቦታ እና ምትክ ቤት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ ጥንካሬና ድክመቶችን በመለየት ተገቢውን
ማስተካከያ እና ግብረ መልስ ይሰጣል፤
30. በስሩ የሚገኙ ባለሙያዎችን የሥራ አፈፃጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ በየወቅቱ ደረጃ ይሰጣል፣
የማበረታቻና የእርምት እርምጃ ይወስዳል
31. በዘርፉ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለቀጣይ ስራ በሚያግዝ መልኩ ይቀምራል፣
32. የአመለካከትና የክህሎት ክፍተቶችን በዳሰሳ ጥናት እንዲለዩ በማድረግ ተገቢውን ስልጠና፣ ያሰጣል፣
አተገባበሩን ይከታተላል፤
33. የአፈጻጸም መከታተያ ቅጾች ይቀርጻል፣ ያስተላልፋል፣ ከይገባኛል ነጻ የሆኑ ይዞታዎችን መረጃ
መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ ያደርጋል፤
34. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ የፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
35. በይዞታ ዓይነትና ብዛት መለየታቸውን፣ የማፈረሻ ግምት የወጣላቸውን እና ያልወጣላቸውን የግል፣
የቀበሌ እና የመንግስት ቤቶች ኮርፖሬሽን ዝርዝር መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፣
36. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ጥናት ከመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመቀናጀት ልማቱ በሚገኝበት ወረዳ የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
37. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን በማያያዝ እንዲተላለፍ
ያደርጋል፤ በራሳቸው ኃይልም እንዲያነሱ ያደርጋል፣
38. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት እና
ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው
ለእያንዳንቸው ንብረቶች የጨረታ መነሻ ዋጋ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤

113
39. የቀበሌ ቤት እንዲለካ ያደርጋል፣ የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech) መዘጋጀቱን እና መተንተኑን፣ ወደ
ኮምፕዩተር መግባቱንና የማፍረሻ ግምት ታትሞ መውጣቱን ያረጋግጣል፣
40. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን መለየቱን፣ ዝርዝር መረጃው መመዝገቡን፣ የተረፈ
ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ መሰላቱን ያረጋግጣል፤
41. የተሰላው የፍርስራሽ የማስነሻ ዋጋ መነሻ በማድረግ በጨረታ ህግና ስርዓት መሰረት ከጨረታ አሸናፊዎች ጋር
የስራ ውል እንዲገባ በማድረግ በውሉ መሰረት ስራው ሲጠናቀቅ ክፍያ እንዲፈጸምላቸው ያደርጋል፤
42. የፕሮጀክቱን የቦታ ማፅዳትና ክትትል ዳታቤዝ እንዲደራጅ በማድረግ ለዘርፍ ሪፖርት ያቀርባል፤
43. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፤
44. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም በመለየት
ተግባራዊ ያደርጋል፤
45. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

114
3.6.4. የካሳ ግምትና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት

1. የቡድኑን ዓመታዊ ዕቅድ መሰረት በማድረግ የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታና ምትክ ቤት ማረጋገጥ ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተሰራውን የካሳና ምትክ ፋይል ይረከባል፣ በመመሪያ የሚጠየቁ መረጃዎችና
ማስረጃዎች በፋይሉ ውስጥ መያያዛቸውን እንዲሁም የልኬት መሳሪያዎችን በመጠቀም የንብረት ግምት ስራውን
ያረጋግጣል፤
3. በካሳና ምትክ ባለሙያ ተሰርቶ የካሳና ምትክ ፋይል በመረከብ ከዓመታዊ የካሳ ቀመር ጥናትና ስታንዳርድ፣
ጸድቀው በሥራ ላይ ከዋሉ መመሪያዎችና ማንዋሎች አንጻር በመፈተሽ ለልዩ ልዩ የካሳና ምትክ ማለትም የቤት
እና ተያያዥ አካል፣ የእርሻ-የግጦሽ መሬት፣ የልማት ተነሺ ካሳ፣ የቋሚ ተክል፣ የዛፍ፣ የልማት ተነሺ ድጋፍ
እና ለማኅበራዊና የስነ-ልቦና ትስስር መቋረጥ የሚከፈል ክፍያ መረጃዎችንና ውሳኔዎችን፣ እንዲሁም
በስታንዳርዱ መሠረት ለምትክ ቤት አስረካቢው ተቋምና ለልማት ተነሺዎች ማሳወቂያ የተዘጋጀውን ዝርዝር
መረጃ ተገቢነት ያረጋግጣል፤
4. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተሰበሰበውን የልዩ ልዩ የካሳ መረጃዎች መሟላታቸውን፣ የቪድዮና በፎቶ ግራፍ
ካሜራ የተቀረጸ ምስል - ቃለ ጉባኤ እና ከነዋሪው ተወካዮች ጋር ስምምነት የተደረሰበት የመግባቢያ ሰነዶች
መያያዛቸውን፣ በቪድዮና በፎቶ ግራፍ ካሜራ የተቀረጹ ምስሎችን ጥራት፣ ሁሉም ይዞታዎች የተሟላ የምስል
መረጃ መሰብሰቡንና ትክክለኛ መሆኑን ያረጋግጣል፤
5. በካሳና ምትክ ባለሙያ ተለክተው የካሳ ግምት ለተዘጋጀላቸው ልዩ ልዩ የንብረቶች ባለመብቶች
የሚመለከተው አካልና የነዋሪዎች ተወካዮች በተገኙበት ልኬት መውሰድ፣ የንብረት አቀማመጥን የሚያሳይ
ንድፍ (skech) ያዘጋጃል፣ ትክክለኛነቱን ያረጋግጣል፤
6. በካሳና ምትክ ባለሙያ ለተቆጠሩ ቋሚ ተክሎችና ዛፎች ወስዶ የሚመለከተው አካልና የነዋሪዎች ተወካዮች
በተገኙበት ቆጠራ በማድረግ ትክክለኛነቱን ያረጋግጣል፤
7. በካሳና ምትክ ባለሙያ የምትክ ቦታ እንደሚገባቸው የተወሰነውን የምትክ ቦታ ስፋት ትክክለኛነት
ያረጋግጣል፤
8. በካሳና ምትክ ባለሙያ የምትክ ቤት የተወሰነውን መረጃ ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣
9. ከመስክ የተሰበሰበውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የካሳ ግምት ያወጣል፣
10. እርማት የሚያስፈልጋቸው የካሳና ምትክ ፋይሎች ዝርዝር ሙያዊ አስተያየት ጋር በግብረ መልስ
መስጫ ቅጽ በመሙላት ለካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ ተመላሽ ያደርጋል፤
11. በካሳና ምትክ ባለሙያ የተረጋጠውን የምትክ ቤት ለአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ተከራዮች ዝርዝር መረጃ ትክክለኛነት ያረጋግጣል፣ ዝርዝር መረጃ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ከውሳኔ
ሐሳብ ጋር ለውሳኔ ያቀርባል፣ ሲወሰንም ምትክ ቤት እንዲሰጣቸው ዝርዝራቸውን እንዲተላለፍ
ያደርጋል፤

115
12. ከተወሰነው የካሳ ግምት ጋር በማነጻጸር ይወስናል፤
13. በሕግ በተያዙ ጉዳዮች ላይ ለፍትሕ አካላት ሙያዊ ማብራሪያ ሲጠየቅ መመሪያዎችን መሠረት
በማድረግ ሙያዊ ማብራሪያ ይሰጣል፤
14. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
15. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.5. የካሳ ግምትና ምትክ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት


1 የቡድኑን ዓመታዊ እቅድ መሰረት በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤

2 ለጥናት የሚረዱ የንብረት መረጃ መሰብሰቢያ ልዩ ልዩ ቅጾችን ለሥራ ያዘጋጃል፣ የልኬትና የቅየሳ
መሳሪያዎችን ያዘጋጃል፣ የ GIS ካርታ ያወጣል፣ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ለሥራው ዝግጁ
ያደርጋል፣ አካባቢውን በመስክ ይጎበኛል፣ ለወረዳ አስተዳደር ተወካዮች የአካባቢውን ወሰን ያሳይል፣
ልዩ ልዩ ሰርተፍኬቶችን ለሥራ ያዘጋጃል፤
3 ለልማት በአካባቢ ልማት ፕላን ጥናት መሠረት ይለያል፣ ለባለመብቶች የተከፈተውን ፋይል ይረከባል፣ ነዋሪዎችን
በይዞታ አይነት ይለያል፤
4 የንብረት ካሳና ምትክ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣
ባለንብረቶቹ በወጣው መርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ንብረታቸውን እንዲያስለኩ ከወረዳው
መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ጋር በመቀናጀት ያሳውቃል፤
5 የልዩ ልዩ ንብረቶችን (ማለትም የቤት ተያያዥ አካላት የእርሻ መሬት፣ የግጦሽ መሬት፣ የቋሚ ተክል፣
የዛፍ፣ቋሚ የመሬት ማሻሻያ) መረጃ ይሰበስባል፣ ይለካል፣ ይቆጥራል፣ የንብረቱን አቀማመጥ ንድፍ (skech)
ያዘጋጃል፣ ይተነትናል፣ የተተነተነውን መረጃ ትክክለኛነት በማናበብና በማስላት ያረጋግጣል፤
6 የልዩ ግምት ስራ የሚያስፈልጋቸውን ንብረቶች ዝርዝር መረጃ ያዘጋጃል፣ ለካሳና ምትክ አረጋጋጭ
ባለሙያ ያስተላልፋል፤
7 የተተነተነውን መረጃ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የገባውን መረጃ ትክክለኛነት ያናብባል፣ የልዩ ልዩ ንብረቶችን
የካሳ ግምት አትሞ ያወጣል፣ ዳታ ቤዝ ያደራጃል፤
8 በመመሪያና በማንዋል መሠረት የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት የቦታ ስፋት፣የቤት ዓይነትና የመኝታ
ብዛት፣ የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት መቀበያ ሰርተፍኬት በየስማቸው ያዘጋጃል፣ በፊርማው ያረጋግጣል፣
ለቀጣይ ስራ ለካሳና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ ያስረክባል፤
9 በካሳና ምትክ አረጋጋጭ ባለሙያ በተሰጠው ግብረ መልስ መሠረት ማስተካከያ እንዲደረግባቸው
የተመለሱ የልዩ ልዩ ንብረቶች የካሳ ግምት፣ የምትክ ቦታ ስፋትና የምትክ ቤት መረጃ ማስተካከያ
ያደርጋል፣ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ ግመቱን ያትማል፣ የቦታ ስፋቱን ያስተካክላል፣ የምትክ ቤት
ዝርዝር መረጃ ማስተካከል፣ ሰርተፍኬት ማዘጋጀትና ቀድሞ የተሰሩትን ሰርተፍኬቶች በማምከን
116
ከባለመብቱ የካሳና ምትክ ፋይል ጋር ማያያዝ፣ በአግባቡ ስለመስተካከሉ እንዲረጋገጥና ቀጣይ ሥራ
እንዲሰራ ለአረጋጋጭ ባለሙያው ያስተላልፋል፤
10 የካሳ ክፍያ፣ ምትክ ቦታና ምትክ ቤት ሥራቸው የተጠናቀቀውንና ዝርዝራቸው ለካሳ ክፍያ፣ ለምትክ
ቦታና ምትክ ቤት መስተንግዶ የተላለፈ ፋይሎችን፣ የፎቶ ግራፍ እና የቪዲዮ ምስሎች መረጃ ለመሬት
ማህደር አስተዳደር ክፍል ያስረክባል፤
11 ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
12 ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.6. የቦታ ማጽዳት ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት


1. የቡድኑን ዕቅድ መሰረት በማድረግ የሚለሙ ቦታዎችን ለማፅዳትና ክትትል ማድረግ የሚያስችል ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist) ያዘጋጃል፣ ፍርስራሽ ትመናና
ውጤት መገምገሚያ መስፈርት ያዘጋጃል፣ ያስተላልፋል፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፤
3. የካሳና ምትክ ፋይሎች ይረከባል፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት ይለያል፣ ዝርዝር መረጃዎችን ያዘጋጃል፣
የካሳ መረጃ ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የቀበሌ ቤቶች ዝርዝር ይቀበላል ይለያል፤
ያደራጃል፣ለቀጣይ ስራ ዝግጁ እንዲሆን ያደርጋል፤
4. የቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት ይረከባል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመቀናጀት የጨረታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ያደርጋል፤
5. በልማት የሚነሳውን የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመሮች ፕላን ከሚመለከታቸው
መስሪያ ቤቶች እንዲመጣ ይጠይቃል፣ በፕላኑ መሠረት የመሠረተ ልማቶቹን አጠቃላይ ሁኔታ
ይለያል፣ ከመሬት በላይ ያሉትን የመሠረተ ልማቶች ዝርዝር መረጃ መዝግቦ ይይዛል፤ያደራጃል፣
ለቀጣይ ስራ ያዘጋጃል፤
7. ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሰፈረው የኤሌክትሪክ፣ የውኃና የስልክ ማሰራጫ መስመር ግምት
ተዘጋጅቶ እንዲመጣ ለሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የአካባቢውን ፕላን በማያያዝ ያስተላልፋል፤
8. ከመሬት በላይ እና በታች ለሚገኙ የመሠረተ ልማቶች ተዘጋጅቶ የተላለፈውን ዝርዝር ግምት
በመስክ ከሰበሰበው ዝርዝር መረጃ ጋር ያናብባል፣ በተላለፈው ዝርዝር ውስጥ በመስክ ከሰፈረው
ንብረት ተጨማሪ መረጃ አለመካተቱን ያረጋግጣል፣ ዝርዝር መረጃውን ከአስተያየት ጋር ለቅርብ
ኃላፊው ያቀርባል፣ ሲወሰንም ለክፍያ ያስተላልፋል፤
9. የካሳ ክፍያ ለተከፈለባቸው ንብረቶች በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት እና
ለእያንዳንዱ ባለመብት የተገመተውን የካሳ ግምት መነሻ በማድረግ ካሳ ለተከፈለባቸው
ለእያንዳንቸው ንብረቶች የጨረታ መነሻ ዋጋ ያዘጋጃል፤

117
10. በካሳ ባለሞያዎች የቀበሌ ቤት ልኬት እና የካሳ ትንተና ስለማይሰራ የቀበሌ ቤቶቹን ይለካል የንብረቱን
አቀማመጥ ንድፍ (skech) ያዘጋጃል፣ ቤቱ የተገነባበትን የግንባታ ቁስ ይተነትናል፣ የተተነተነውን መረጃ
ትክክለኛነት ያናብባል - ያሰላል - ያረጋግጣል፣ ወደ ኮምፕዩተር ያስገባል፣ የገባውን መረጃ ትክክለኛነት ያናብባል፣
ማፍረሻ ዋጋ አትሞ ያወጣል፤
11. በቤቶች ፍራሽ መሸጫ ዋጋ ወቅታዊ የገበያ መነሻ ዋጋ ጥናት የኪቤአድ እና የግል ቤት የገመተውን የካሳ
ግምት መነሻ በማድረግ፣ ለእያንዳንዱ የቀበሌ ቤት በተለካው እና በተለቀመው የግንባታ ቁስ መሰረት፣
የጨረታ መነሻ ዋጋ ያዘጋጃል፤
12. በልማት ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተረፈ ግንባታ መጠን ይለያል፣ ዝርዝር መረጃውን ይመዘግባል፣ ያጠናቅራል፣
የተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ ያሰላል፣ የማስነሻ ዋጋ ያዘጋጃል፣ የጨረታ አሸናፊዎችን ዝርዝርና
የተሸጠበትን ዋጋ ዝርዝር መረጃ ያደራጃል፣ ለጽ/ቤቱ አቅርቦ ያፀድቃል፤
13. ጨረታ እንዲወጣ ያደርጋል፣ ከአሸናፊው ጋር ውል እንዲፈጸም ያደርጋል፣ የተረፈ ግንባታውን ያስነሳል፤
14. የፕሮጀክቱን የቦታ ማፅዳትና ክትትል ዳታ ቤዝ ያደራጃል፤
15. በማፍረሻ መነሻ ዋጋ መነሻነት በጨረት የሚተላለፈውን ንብረትና በተረፈ ግንባታ መጠንና የማስነሻ ዋጋ ስሌት
መሠረት የተዘጋጀውን የጨረታ ሂደት ይከታተላል፤እንዲፈርሱ ለወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት
ያስተላልፋል፤
16. በጨረታ የተሸጠውን እና በመመሪያው የተፈቀደውን ያለ ጨረታ ቋሚ ንብረት በውሉ ላይ በሰፈረው
የማፍረሻ ማጠናቀቂያ መርሐ ግብር መሰረት እየፈረሰ መሆኑን ይከታተላል፣ የፈረሱ ቤቶችን ዝርዝር
መረጃ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፤
17. የካሳ ግምት እንዲዘጋጅ የተላለፈው የመሠረተ ልማት ግምትን ተከታትሎ ይረከባል፣ ክፍያ
መፈጸሙን ይከታተላል፣ የመሠረተ ልማት መስመሮቹን የወረዳው የመሬት ልማትና አስተዳደር
ጽ/ቤት ተከታትሎ እንዲያስነሳ ያደርጋል፤
18. በልማት ክልሉ ውስጥ ሰፍረው የሚገኙት ተረፈ ምርቶች በጨረታ ውሉ መሠረት መፈጸሙን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ ክፍያ እንዲፈጸም ያስተላልፋል፣ ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ያረጋግጣል፤
19. ከልማት ክልሉ ውስጥ ለሚነሱ ተረፈ ግንባታዎች መድፊያ ቦታ እንዲዘጋጅ ይጠይቃል፣ የተዘጋጀውን
ቦታ ተከታትሎ ይረከባል፤
20. በቦታ ማፅዳት ክትትል ሂደት የታዩ ክፍተቶችን ይለያል፣ በዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለቀጣይ ጥናትና ማሻሻያ
ያስተላልፋል፤
21. ከማንኛውም የይገባኛል ጥያቄ ነጻ መሆኑን በማረጋገጥ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ያስረክባል፤
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
23. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

118
3.6.7. የኦዲቪዥዋል ቴክኒሺያን II
1. የቡድኑን ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የልማት ተነሺዎች ውይይትን ሂደት በፎቶ ግራፍና በቪዲዮ ይቀርፃል፤
3. የልማት ተነሺዎች ውይይትን ሂደት የቪዲዮ እና የፎቶ መረጃዎች አደራጅቶ ይይዛል፤
4. በፎቶ ግራፍና የተነሱና በቪዲዮ የተቀረጹ የልማት ተነሺዎችን ውይይት ወደ ኮምፒውተር መገልበጥና አደራጅቶ ለመሬት
መረጃና ማህደር ቡድን ያስተላልፋል፤
5. የነዋሪ ታዛቢ ኮሚቴዎች በተገኙበት የልማት ተነሺዎችን ንብረትና አጠቃላይ ይዞታ የቪዲዮና ቀረጻና የፎቶ ምስል ይወስዳል፤

6. የፎቶ ግራፍ ምስሎች እንዲታተሙና ከማህደር ጋር እንዲያያዙ በተነሺ በመለየት ለካሳና ምትክ ሰራተኞች ያስተላልፋል፤
7. አጠቃላይ በልኬት ወቅት የተያዙ የፎቶና የቪዲዮ መረጃዎችን በግለሰብና በፕሮጀክት ለይቶ በሲዲ በመገልበጥና
በማደራጀት መረጃና ማህደር ቡድን በሰነድ ያስረክባል፤
8. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያሳውቃል፤
9. ሌሎች ከቡድኑ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.8. የመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት


1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት የቡድኑን እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. ለሥራ ክፍሉ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን (የሰው ኃይል፣ በጀት፣ ቁሳቁስ) እንዲሟላ መረጃውን አደራጅቶ ለዳይሪክቶሬቱ
ያቀርባል፣ በአግባቡ መሟላቱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡
3. የቡድኑን የጸደቀ ዕቅድ በስሩ ላሉ ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና የስራ መመሪያ ይሰጣል፣ ያከፋፍላል፣ ያስተባብራል፣
ይደግፋል፡፡ ፡፡
4. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሥራ ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ ያረጋግጣል፡፡
5. በስሩ ያሉ ባለሙያዎችን ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ጨምሮ የቡድኑን የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለባለሙያዎች
አቅርቦ ያስተቻል፡፡
6. በአመት ሁለት ጊዜ የቡድኑን ባለሙያዎች የስራ አፈጻጸም በመመዘን ውጤት ይሰጣል፣ የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው
ባለሙያዎች ማበረታቻ እንዲሰጥ ያስተላልፋል ፡፡
7. የክፍት ወይም ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር በማዘጋጀት በሚመለከተው አካል ያስጸድቃል ፡፡
8. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ ለመልቀም የሚያስችል የካርታ
ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል/ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
9. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ እንዲለይ ያደርጋል፡፡
10. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ስኬች ይሰራል/ ያሰራል፡፡
11. ባዶ ቦታው በመሬት ባንክ መመዝገቡን ያረጋግጣል፡፡
12. በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ያወራርሳል/ እንዲወራረስ ያደርጋል፡፡
13. በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ያደራጀል/እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
119
14. በመሬት ባንክ ገቢ የሚሆኑ ቦታዎችን መረጃ አሰባሰብና አያያዝን ይከታተላል ፤ ያስተባብራል፡፡
15. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ የተላከና የተመለሰ መሬት በሽንሻኖ ብዛት መረከብና በባንክ እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
16. ለመሬት ዝግጅት ቡድን እንዲዘጋጅ ከተላከው ለልማት ያልተሸነሸነ ቀሪ መሬት በመረከብ፣ እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
17. በህገ-ወጥና ከአገልግሎት በታች የተያዘና የተመለሰን ቦታ በባንክ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡
18. የጊዜያዊ የሊዝ ውል ጊዜያቸው የተጠናቀቀ ቦታዎችን በመቀበል በመሬት ባንክ ይመዘግባል /እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
19. ከአልሚዎች በሊዝ ክትትል የተመለሰን መሬት በመረከብ በባንክ ይመዘግባል/ እንዲመዘገብ ያደርጋል፡፡
20. የተለያዩ ቦታዎች በኤክስኤልና በመሠረታዊ ካርታ ይመዘግባል/እንዲመዘገብ ያደርጋል፣ ያወራረሳል/እንዲወራረስ ያደርጋል፡፡
21. በባንክ የተመዘገበውን ቦታ በመሠረታዊ ካርታ ላይ ወጭና ቀሪውን ያቀናንሳል/እንዲቀናነስ ያደርጋል
22. ለአልሚው የተላለፈውን ቦታ በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለወረዳው ያሳውቃል፡፡
23. የለማን መሬት መስክ በመገኘት ከመሬት ዝግጅት በሰነድ ርክክብ እንዲፈጸም ያደርጋል
24. በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ያወራርሳል፡፡
25. በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ያደራጃል፡፡
26. መረጃውን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ከመሬት ዝግጅት ቡድን ይረከባል፡፡
27. ተገቢ ባልሆነ አግባብ ይዞታዬ መሬት ባንክ ገባብኝ ለሚሉ አቤቱታዎች አጣርቶ ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል፡፡
28. መረጃውን በቦታ ስፋትና የፕሎት መጠን በመለየት ያደራጃል፡፡
29. መረጃው በመሰረታዊ ካርታ በመመዝገብ እንዲወራረስ ያደርጋል፡፡
30. መረጃዎቹን ስካን በማድረግ ያደራጃል/እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
31. መረጃዎቹን ለሚመለከተው አካል በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ያስተላለፋል፡፡
32. በባንክ የተመዘገበን ባዶ ቦታ በፕላን ፎርማት ለወረዳ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ /ቤት እና ለክፍለ ከተማ ደንብ
ማስከበር ያስተላልፋል/ርክክብ እንዲፈጸም ያደርጋል፡፡
33. ቦታዎቹን እንዲጠበቁ በመስክ እና በሰነድ ርክክብ እንዲደረግ ክትትል ያደርጋል፡፡
34. ክፍት የሆኑ ቦታዎችን መረጃ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
35. በፕላን ፎርማት የተዘጋጁትን በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ያደራጃል፡፡
36. በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ከፕላን ፎርማት ጋር በማያያዝ በመሬት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እንዲመዘገቡ
በመላክ የምስክር ወረቀት ተከታትሎ ይረከባል፡፡
37. በባንክ ያሉ ቦታዎችን አረጋግጠው እንዲመዘገቡ ባለሙያዎች በመስክ ቦታው እንዲለካ ያደርጋል፡፡
38. የተወረሩ ቦታዎችን መረጃ ይቀበላል፤የቀረበውን መረጃ ያጣራል፤የተጣራውን መረጃውን ያደራጃል፡፡
39. የክትትል እና ድጋፍ ድርጊት መርሃ-ግብር እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያስፀድቃል፡፡
40. ለክትትልና ድጋፍ የሚያስፈልግ ቼክሊስት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ያፀድቃል፡፡
41. በተዘጋጀው መርሀግብር መሰረት የድጋፍና ክትትል ሥራ ያከናውናል/እንዲከናወን ያደርጋል፡፡
42. በድጋፍና ክትትል ስራ የተገኘው ግኝት መረጃ ያደራጃል/ እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡

120
43. ግኝቶችን ማዕከል ያደረገ ግብረ መልስ ለሚመለከተው አካል ይሰጣል፡፡
44. በክፍለ ከተሞች የተለቀሙ ክፍት የሆኑ ቦታዎች በመስክ ተገኝቶ ድጋፍና ክትትል በማድረግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት
በባንክ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡
45. በመሬት ባንክ ገቢ እና ወጪ የሆኑ ቦታዎችን ባላንስ በየጊዜው መሰራቱን ይከታተላል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
46. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገቡ የለሙ እና ያልለሙ ቦታዎችን መረጃ አያያዝ ይከታተላል፣ መስክ በመውረድ ያጣራል፣
አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
47. በሥሩ የሚገኙ ባለሙዎችን ያሉባቸውን የአፈፃፀም ክፍተቶች በመለየት የአቅም ግንባታ ስልጠና ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ
ያስደርጋል፡፡
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
49. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ
ያደርጋል፤

3.6.9. የመሬት ባንክ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና እራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡
2. በመሬት ባንክ የሚመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ እና ወጪና ገቢ አደራረግ ስራ በዘመናዊ አሰራር ዘዴ
ለማከናወን የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፣
3. የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጅ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Mape) ላይ ለመልቀም የሚያስችል የካርታ
ማውጫ (Index Map) ያዘጋጃል፣
4. የካርታ ማውጫውን በመጠቀም የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ያዘጋጃል፣
ለሚመለከተው ያሳውቃል፣
5. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ፣ የተጣሩ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ያደራጃል ወደ መሬት
ባንክ ገቢ ያደርጋል፣
6. በሊዝ አዋጁና መመሪያው መሰረት ከነባር ይዞታዎች ላይ ተቀንሰው ለመንግስት ተመላሽ የሚደረጉ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
7. በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
8. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያገኙ፣ ለአልሚ የተላለፉ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው
የመከኑ ቦታዎች እንዲመክኑ የተወሰነበትን ሰነድ እና የውሳኔ ቃለጉባኤ ያሰባስባል፣መረጃውን ያደራጃል፣
9. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያላገኙ፣ ተጫራቾች ማሟላት የነበረባቸውን ባለማሟላታቸው ውድቅ የተደረጉ፣ አሸናፊ
ያገኙ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው የመከኑ ቦታዎች ተመልሰው ወደ መሬት ባንክ ገቢ
እንዲሆኑ ያደርጋል፣
10. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት ስለመሆናቸው ተጣርተው በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎች ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ለሚመለከተው የስራ ክፍል ይልካል፣

121
11. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር የተያዙ፣ አስፈላጊው የካሳና ምትከ ቦታ ተሰጥቷቸው እንዲጸዱ ተደርገው ከሚመለከተው
አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
12. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ የተጠኑ፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርገው እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ እንዲተላለፉ
ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
13. ሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ እንዲውሉ ተዘጋጅተው ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን
መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
14. የአልፕ (LDP) ጥናት በተጠናላቸው አካባቢዎች የሚገኙ ይዞታች ሬጉላራይዝ ተደርገው ከሚመለከተው አካል ሲላኩ
መረጃቸውን በማጣራት በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
15. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት የሆኑና በባንክ ከተመዘገቡ ቦታዎች መካከል ለልማት ሊውሉ የሚገባቸውን በመለየት
የሽንሻኖና የመሬት ዝግጅት ስራ እንዲሰራ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
16. ተዘጋጅተው የሚመጡ ቦታዎች ፕላን ፎርማት ትክክለኛ የሆነ የቦታ አቀማመጥ፣ ስፋት፣ ኮኦርድኔት (Co-
ordinate)ተካቶበት የተላከ ስለመሆኑ ያረጋግጣል፣
17. ተዘጋጅተው ለሚመጡ ቦታዎች የተመደበውን የቦታ አገልግሎት (Land use) እና የህንጻ ከፍታ (Building Height)
ከፕላን ጋር የማይጋጭ /ተቃርኖ የሌለው/ ስለመሆኑ ያጣራል፣
18. የተዘጋጁ ቦታዎች ወሰን ከአዋሳኝ ይዞታ(ዎች) ወሰን እና የመንገድ መረቦች (Road Network) ጋር ድርብርቦሽ
(Overlap) የሌላቸው ስለመሆኑ ያጣራል፣ ችግር በሚኖር ጊዜም እንዲስተካከል ያደርጋል፣
19. የተዘጋጁ ቦታዎች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው እና የወሰን ድንጋይ የተተከለላቸው ስለመሆናቸው እንዲጣራ ያደርጋል፣
የመረካከቢያ ቅጽ ላይ በመፈራራም ስለመረከቡ ያጣራል፣
20. በጨረታ፣ በምትክና በምደባ ተላልፈው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ የተዘጋጁ፣ የሚመለከተው አካል የተረከባቸው ቦታዎችን
የ Spatial & Non Spatial መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
21. በሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃው ላይ የተመላከተው የቦታ ስፋት እኩል መሆኑን ያጣራል፣ የመረጃ መሬት ባንክ መረጃ ቋትን
ወቅታዊ (update) ያደርጋል፣
22. ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ አገልግሎት ተዘጋጅቶ ለሚመጣ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ለተሰራለት ለእያንዳንዱ ቦታ ልዩ
የሆነ መለያ ኮድ (Unique Parcel Code /UPI) ይሰጣል፣
23. ለጨረታ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ከመሬት ባንክ የመረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ላይ ወጭ በማድረግ ጨረታውን
ለሚያወጣው አካል ይልካል፣
24. ለምትክ የተዘጋጁ ቦታዎች የሚመለከተው የስራ ክፍል ዕጣ በማስወጣት እንዲያስተላለፍ የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ
ይልካል፣
25. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር ጸድተው የተላኩ ቦታዎች በሚመለከተው የስራ ክፍል በኩል እንዲተላለፉና ለሚፈለገው
አገልግሎት እንዲውሉ ይልካል፣
26. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ ተጠንተው የተላኩ ቦታዎቸ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርጎ እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ
እንዲተላለፉ ለሚመለከተው አካል ይልከል፣
27. ለሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ የሚዉሉ ቦታዎችን ጥያቄ ከሚመለከተው አካል ይቀበላል፣
የተቋሙን አሰራር ጠብቆ ለአገልግሎት እንዲያውላቸው ከመሬት ባንክ ወጭ በማድረግ ይልካል፣

122
28. ለአልሚ የተላለፉ ቦታዎችን ዝርዝር መረጃ ተከታትሎ በመውሰድ የመሬት ባንክ መረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ወቅታዊ
(Update) ያደርጋል፣ ተናባቢ እንዲሆኑ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
29. የመሬት ባንክ ገቢ እና ወጭን በየወቅቱ ያመዛዝናል (Balance)፣ ልዩነት በሚገኝበት ጊዜ አስፈላጊው ማጣሪያ በማድረግ
እንዲመጣጠን ያደርጋል፣
30. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ በመሬት ባንክ የመረጃ ቋት የተመዘገበ፣ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ለአልሚ የተላለፈና
ያልተላለፈ መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣

3.6.10. . የመሬት ባንክ ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና እራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡
2. በመሬት ባንክ የሚመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ እና ወጪና ገቢ አደራረግ ስራ
በዘመናዊ አሰራር ዘዴ ለማከናወን የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ይዘረጋል፣
3. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ፣ የተጣሩ ቦታዎችን መረጃ
ያሰባስባል፣ያደራጃል ወደ መሬት ባንክ ገቢ ያደርጋል፣
4. በሊዝ አዋጁና መመሪያው መሰረት ከነባር ይዞታዎች ላይ ተቀንሰው ለመንግስት ተመላሽ የሚደረጉ
ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣ ያደራጃል፡፡
5. በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ቦታዎችን መረጃ ያሰባስባል፣
ያደራጃል፡፡
6. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያገኙ፣ ለአልሚ የተላለፉ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት
ባለመልማታቸው የመከኑ ቦታዎች እንዲመክኑ የተወሰነበትን ሰነድ እና የውሳኔ ቃለጉባኤ
ያሰባስባል፣መረጃውን ያደራጃል፣
7. በሊዝ ጨረታ ወጥተው አሸናፊ ያላገኙ፣ ተጫራቾች ማሟላት የነበረባቸውን ባለማሟላታቸው
ውድቅ የተደረጉ፣ አሸናፊ ያገኙ ነገር ግን በታቀደላቸው የጊዜ ገደብ መሰረት ባለመልማታቸው
የመከኑ ቦታዎች ተመልሰው ወደ መሬት ባንክ ገቢ እንዲሆኑ ያደርጋል፣
8. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት ስለመሆናቸው ተጣርተው በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎች ጥበቃ
እንዲደረግላቸው ለሚመለከተው የስራ ክፍል ይልካል፣
9. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር የተያዙ፣ አስፈላጊው የካሳና ምትከ ቦታ ተሰጥቷቸው እንዲጸዱ
ተደርገው ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ
ያወራርሳል፣
10. ለተሻለ ልማት እንዲውሉ የተጠኑ፣ ውሳኔ እንዲሰጥባቸው ተደርገው እንዲነሱና ለሌላ አካል በምደባ
እንዲተላለፉ ከሚመለከተው አካል የሚላኩ ቦታዎቸን ዝርዝር መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ
ላይ ያወራርሳል፣
123
11. ሃገራዊ ፋይዳ ላላቸው ፕሮጀክቶችና ለጊዜአዊ መጠቀሚያ እንዲውሉ ተዘጋጅተው ከሚመለከተው
አካል የሚላኩ ቦታዎቸን መረጃ ይሰበስባል፣ በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
12. የአልፕ (LDP) ጥናት በተጠናላቸው አካባቢዎች የሚገኙ ይዞታች ሬጉላራይዝ ተደርገው
ከሚመለከተው አካል ሲላኩ መረጃቸውን በማጣራት በመሰረታዊ ካርታ ላይ ያወራርሳል፣
13. ከተለያየ ምንጭ የተገኙ፣ ክፍት የሆኑና በባንክ ከተመዘገቡ ቦታዎች መካከል ለልማት ሊውሉ
የሚገባቸውን በመለየት የሽንሻኖና የመሬት ዝግጅት ስራ እንዲሰራ ወደ ሚመለከተው አካል ይልካል፣
14. ተዘጋጅተው የሚመጡ ቦታዎች ፕላን ፎርማት ትክክለኛ የሆነ የቦታ አቀማመጥ፣ ስፋት፣ ኮኦርድኔት
(Co-ordinate)ተካቶበት የተላከ ስለመሆኑ ያረጋግጣል፣
15. ተዘጋጅተው ለሚመጡ ቦታዎች የተመደበውን የቦታ አገልግሎት (Land use) እና የህንጻ ከፍታ
(Building Height) ከፕላን ጋር የማይጋጭ /ተቃርኖ የሌለው/ ስለመሆኑ ያጣራል፣
16. የተዘጋጁ ቦታዎች ወሰን ከአዋሳኝ ይዞታ(ዎች) ወሰን እና የመንገድ መረቦች (Road Network) ጋር
ድርብርቦሽ (Overlap) የሌላቸው ስለመሆኑ ያጣራል፣ ችግር በሚኖር ጊዜም እንዲስተካከል
ያደርጋል፣
17. የተዘጋጁ ቦታዎች መሰረተ ልማት የተሟላላቸው እና የወሰን ድንጋይ የተተከለላቸው ስለመሆናቸው
እንዲጣራ ያደርጋል፣ የመረካከቢያ ቅጽ ላይ በመፈራራም ስለመረከቡ ያጣራል፣
18. በጨረታ፣ በምትክና በምደባ ተላልፈው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ የተዘጋጁ፣ የሚመለከተው አካል
የተረከባቸው ቦታዎችን የ Spatial & Non Spatial መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣
19. በሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃው ላይ የተመላከተው የቦታ ስፋት እኩል መሆኑን ያጣራል፣ የመረጃ መሬት
ባንክ መረጃ ቋትን ወቅታዊ (update) ያደርጋል፣
20. ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ አገልግሎት ተዘጋጅቶ ለሚመጣ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ለተሰራለት
ለእያንዳንዱ ቦታ ልዩ የሆነ መለያ ኮድ (Unique Parcel Code /UPI) ይሰጣል፣
21. ለጨረታ አገልግሎት የሚውሉ ቦታዎችን ከመሬት ባንክ የመረጃ ቋትና መሰረታዊ ካርታ ላይ ወጭ
በማድረግ ጨረታውን ለሚያወጣው አካል ይልካል፣
22. ለምትክ የተዘጋጁ ቦታዎች የሚመለከተው የስራ ክፍል ዕጣ በማስወጣት እንዲያስተላለፍ የቦታዎቹን
ዝርዝር መረጃ ይልካል፣
23. በመልሶ ማልማት መርኃ ግብር ጸድተው የተላኩ ቦታዎች በሚመለከተው የስራ ክፍል በኩል
እንዲተላለፉና ለሚፈለገው አገልግሎት እንዲውሉ ይልካል፣
24. የመሬት ባንክ ገቢ እና ወጭን በየወቅቱ ያመዛዝናል (Balance)፣ ልዩነት በሚገኝበት ጊዜ አስፈላጊው
ማጣሪያ በማድረግ እንዲመጣጠን ያደርጋል፣

124
25. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ በመሬት ባንክ የመረጃ ቋት የተመዘገበ፣ ለልማት ሊውል የሚችል፣
ለአልሚ የተላለፈና ያልተላለፈ መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት
ምላሽ ይሰጣል፣

3.6.11. የመሬት ጥበቃ ክትትል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የመሬት ጥበቃ ስራዎችን መገምገሚያ መስፈርቶችን፤ የአፈጻጸም መከታተያ ቸክ ሊስቶችንና
ፎርማቶችንና የቦታ ርክክብ ማድረጊያ ቅጾችን ይቀርፃል ያሻሽላል፡፡
3. ጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎችን መረጃ አያያዝ በተደራጀ፣ በተቀናጀ፣ ወጥ በሆነ፣ ወቅቱን በጠበቀና
እስታንዳርዱን በጠበቀ የአሰራር ዘዴ ለማከናዎን የሚያስችል የአሰራር ስርአት ይዘረጋል፣
4. ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚመለከተው አካል በመፈራረም የተረከባቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ
የተሞላበትን የርክክብ ሰነድ በየጊዜው ያሰባስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ
በማስሞላት ጥበቃውን ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣
ፋይል ያደርጋል፣
6. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው
አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ባዶ/ከፍት ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
7. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ ከአገልግሎት በታች
የለሙ እና በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩና ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
8. የተሰበሰቡ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች
አቀማመጥ፣ ስፋትና አዋሳኝ ይዞታዎችን የሚያመላክት ለመስክ ስራ የሚያገለግል ጠቋሚ ካርታ
ያዘጋጃል፣መስክ በመውረድ ጅ.ፒ.ኤስና ሌሎች አስፈላጊ የቅየሳ መሰሪያዎችን በመጠቀም
ያረጋግጣል፣
9. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን የተጣሩ ቦታዎች መረጃ ወደ መረጃ ቋት ያስገባል፣ጥበቃ
የሚደረግላቸው ቦታዎች መሰረታዊ ካርታ /Base map/ ላይ ያወራርሳል፣
10. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣
የጥቆማውን ትክክለኛነት መስክ በመውረድ ያጣራል፣

125
11. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ጥበቃ እየተደረገለት ያለ ክፍት/ባዶ
የመንግስት መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣
12. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀትና
አስተዳደር ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችንና የወጡ የህግ ማእቀፎች፣ ማኑዋሎች ፣ የአሰራር
ማሻሻያ ስርዓቶች አተገባበርና አፈጻጸም ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣
13. የመሬት ጥበቃ ሂደትን ለመከታተል የሚያስችል የሱፐርቪዥን እቅድ ያዘጋጃል፤ በሱፐርቪዥን
ማከናወኛ ቼክ ሊስት መሰረት ሂደቱን ሱፐርቫይዝ ያደርጋል፤ ግበረ-መልስ ይሰጣል፣
14. ክፍት መሆናቸውና ከማንኛውም አይነት የይገባኛል ጥያቄ ነጻ ስለመሆናቸው የተረጋገጡ ቦታዎች
መረጃ ጥበቃ እንዲደረግላቸው በሚመለከተው አካል በየጊዘው እየተሰበሰቡ ስለመሆናቸው
ይከታተላል፣
15. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ በህገወጥ መንገድ
የተያዙና ከአገልግሎት በታች የለሙ ቦታዎችን መረጃ እየተሰበሰበ እና ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆኑ
እየተደረጉ ስለመሆናቸው ይከታተላል፣
16. የሚጠበቁ ቦታዎች ለልማት ሲተላለፉ ጥበቃውን ለሚያከናውነው አካል እንዲታወቅ ስለመደረጉ
ይከታተላል፣
17. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል
ተደርጎ መረጃቸው በጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎች የመረጃ ቋትን ወቅታዊ ስለመደረጉና
በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ይከታተላል፣
18. ጥበቃ እንዲደረግላቸው ለሚለከተው አካል የተረከቡ ቦታዎች ተገቢው ጥበቃና ቁጥጥር
እየተደረገላቸው ስለመሆኑ በየጊዜው ክትትል ያደርጋል፣ መስክ በመውረድ በቦታዎቹ ላይ ህገወጥ
ወረራ ያለመካሄዱ ክትትል እየተደረገ ስለመሆኑ ያጣራል፣
19. የመሬት ጥበቃ ስራ ላይ የሚታዩ የአፈጻጸም ክፍተቶችን ይገመግማል ፣ ክፍተቶች ይለያል፣ ችግሮች
ሲያጋጥሙ እንዲፈቱ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል ፣ መፈታታቸውን ይከታተላል፣
20. የሚመለከተው አካል ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚላኩ ቦታዎችን የሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃ
የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላትና በመፈራረም በየጊዜው ርክክብ እያደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
21. ጥበቃ በሚደረግላቸው ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት ተደግፎ ጥበቃውን ለሚያከናውነው
አካል አስፈላጊውን የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላት ርክክብ እየተደረገ ስለመሆኑ በየጊዜው
ይከታተላል፣
22. የህገወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር
ቦታው ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣

126
23. ጥበቃ ስለሚደረግላቸው ቦታዎች መረጃን ለማሰባሰብ፣ ለመመዝገብና ለማስተዳደር የሚያስችሉ
ሶፍተዌሮች፣ ማኑዋሎች እና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ በተለያየ ደረጃ ላይ
ተመድበው ለሚያገለግሉ የተቋሙ ባለሙያዎች፣ አስፈፃሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ስልጠና
የሚሰጥበትን ዝክረተግባር ያዘጋጃል፣ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣
24. በተዘጋጀው ዝክረ ተግባር መሰረት ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ማስፈጸሚያ
የሚሆን የስልጠና ማኑዋል ያዘጋጃል፤ በሚመለከታቸው አካላት ያስተቻል፣ የተሰጠውን ማስተካከያ
ሀሳብ በማካተት የመጨረሻ ቅርፅ አስይዞ ለሚመለከተው ሃላፊ ያቀርባል፣
25. በስልጠናው የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት በመለየትና ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት ስልጠና ይሰጣል፤
26. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች አጠባበቅ ዙሪያ ለሚሰጡ የድጋፍና
ክትትል ስራዎች የሚረዳ የዝክረተግባርና ቼክሊስት ስነድ ያዘጋጃል፣
27. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል እንዲሁም ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን
በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.12. የመሬት ጥበቃ ክትትል ባለሙያ II ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ኃላፊነቶች ያከናውናል፡-

1. ከክፍሉ ስትራቴጂ እና ዓመታዊ እቅድ በመነሳት እቅድ እና ራስን የማብቃት ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
2. የመሬት ጥበቃ ስራዎችን መገምገሚያ መስፈርቶችን፤ የአፈጻጸም መከታተያ ቸክ ሊስቶችንና
ፎርማቶችንና የቦታ ርክክብ ማድረጊያ ቅጾችን ይቀርፃል ያሻሽላል፡፡
3. ጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎችን መረጃ አያያዝ በተደራጀ፣ በተቀናጀ፣ ወጥ በሆነ፣ ወቅቱን በጠበቀና
እስታንዳርዱን በጠበቀ የአሰራር ዘዴ ለማከናዎን የሚያስችል የአሰራር ስርአት ይዘረጋል፣
4. ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚመለከተው አካል በመፈራረም የተረከባቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ
የተሞላበትን የርክክብ ሰነድ በየጊዜው ያሰባስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ
በማስሞላት ጥበቃውን ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣
ፋይል ያደርጋል፣
6. ከጅ.አይ.ኤስ. እና ከመስመር ካርታ ላይ ክፍት ሆነው የተገኙ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው
አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ባዶ/ከፍት ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤

127
7. ለጊዚያዊ አገልግሎት ተላልፈው የነበሩና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው፣ ከአገልግሎት በታች
የለሙ እና በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩና ለመንግስት ተመላሽ የተደረጉ ጥበቃ እንዲደረግላቸው
ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች መረጃ በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ያሰባስባል፤
8. የተሰበሰቡ ጥበቃ እንዲደረግላቸው ከሚመለከተው አካል ጋር ርክክብ የተደረገባቸውን ቦታዎች
አቀማመጥ፣ ስፋትና አዋሳኝ ይዞታዎችን የሚያመላክት ለመስክ ስራ የሚያገለግል ጠቋሚ ካርታ
ያዘጋጃል፣መስክ በመውረድ ጅ.ፒ.ኤስና ሌሎች አስፈላጊ የቅየሳ መሰሪያዎችን በመጠቀም
ያረጋግጣል፣
9. ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን የተጣሩ ቦታዎች መረጃ ወደ መረጃ ቋት ያስገባል፣ ጥበቃ
የሚደረግላቸው ቦታዎች መሰረታዊ ካርታ /Base map/ ላይ ያወራርሳል፣
10. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣
የጥቆማውን ትክክለኛነት መስክ በመውረድ ያጣራል፣
11. አግባብ ካለው አካል የሚቀርብ ለልማት ሊውል የሚችል፣ ጥበቃ እየተደረገለት ያለ ክፍት/ባዶ
የመንግስት መሬት መረጃ ጥያቄ ይቀበላል፣ በተጠየቀበት አግባብ በማደራጀት ምላሽ ይሰጣል፣
12. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀትና
አስተዳደር ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችንና የወጡ የህግ ማእቀፎች፣ ማኑዋሎች ፣ የአሰራር
ማሻሻያ ስርዓቶች አተገባበርና አፈጻጸም ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣
13. ጥበቃ እየተደረገላቸው የሚገኙ ቦታዎች በህጋዊ መንገድ ለልማት ሲተላለፉ አስፈላጊው ክትትል
ተደርጎ መረጃቸው በጥበቃ የሚደረግላቸው ቦታዎች የመረጃ ቋትን ወቅታዊ ስለመደረጉና
በመሰረታዊ ካርታ ላይ ስለመወራረሱ ይከታተላል፣
14. ጥበቃ እንዲደረግላቸው ለሚለከተው አካል የተረከቡ ቦታዎች ተገቢው ጥበቃና ቁጥጥር
እየተደረገላቸው ስለመሆኑ በየጊዜው ክትትል ያደርጋል፣ መስክ በመውረድ በቦታዎቹ ላይ ህገወጥ
ወረራ ያለመካሄዱ ክትትል እየተደረገ ስለመሆኑ ያጣራል፣
15. የሚመለከተው አካል ጥበቃ እንዲደረግላቸው የሚላኩ ቦታዎችን የሃርድና ሶፍት ኮፒ መረጃ
የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላትና በመፈራረም በየጊዜው ርክክብ እያደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
16. ጥበቃ በሚደረግላቸው ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት ተደግፎ ጥበቃውን ለሚያከናውነው
አካል አስፈላጊውን የመረካከቢያ ቅጽ በማስሞላት ርክክብ እየተደረገ ስለመሆኑ በየጊዜው
ይከታተላል፣
17. የህገወጥ መሬት ወረራ ጥቆማ ትክክለኛ ሆኖ ሲገኝ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመተባበር
ቦታው ለመንግስት ተመላሽ እየተደረገ ስለመሆኑ ይከታተላል፣
18. ጥበቃ ስለሚደረግላቸው ቦታዎች መረጃን ለማሰባሰብ፣ ለመመዝገብና ለማስተዳደር የሚያስችሉ
ሶፍተዌሮች፣ ማኑዋሎች እና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶች ዙሪያ በተለያየ ደረጃ ላይ

128
ተመድበው ለሚያገለግሉ የተቋሙ ባለሙያዎች፣ አስፈፃሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት ስልጠና
የሚሰጥበትን ዝክረተግባር ያዘጋጃል፣ ለቅርብ ሃላፊው ያቀርባል፣
19. በተዘጋጀው ዝክረ ተግባር መሰረት ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ማስፈጸሚያ
የሚሆን የስልጠና ማኑዋል ያዘጋጃል፤ በሚመለከታቸው አካላት ያስተቻል፣ የተሰጠውን ማስተካከያ
ሀሳብ በማካተት የመጨረሻ ቅርፅ አስይዞ ለሚመለከተው ሃላፊ ያቀርባል፣
20. በስልጠናው የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት በመለየትና ወርክ ሾፕ በማዘጋጀት ስልጠና ይሰጣል፤
21. በክፍትነት ተመዝግበው ስለሚገኙ የለሙና ያልለሙ መሬቶች አጠባበቅ ዙሪያ ለሚሰጡ የድጋፍና
ክትትል ስራዎች የሚረዳ የዝክረተግባርና ቼክሊስት ስነድ ያዘጋጃል፣
22. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል እንዲሁም ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን
በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6.13. የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን መሪ ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ ለወሰን ማስከበር፣ መሬት ባንከና ማስተላለፍ ዳይሬክቶሬት ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤

1. ከዳይሬክቶሬቱ ዕቅድ በመነሳት የቡድኑን ዕቅድ በወቅቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤


2. ሲጸድቅም እቅዱን ለባለሙያዎች በማከፋፈል ተግባራዊ ያደርጋል፤
3. በእየለቱ የሚመጡ ሥራዎችን ቆጥሮ ይሰጣል እዲሁም ቆጥሮ ይረከባል፤
4. በቡድኑ የሚገኙ ባለሙያዎችን ተነሳሽነታቸው እንዲጨምር እና ውጤታማነታቸው እንዲያጎለብት
በቅርበት ይደግፋል፤
5. የሥራ አፈፃፀም በመመዘን ይገመግማል፣ ክፍተቶችን ይለያል፣ የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
6. አስፈላጊ የሆኑ የስራ መገልገያ መሳሪያዎችና የሰው ሀይል እንዲሟላ ያስደርጋል፣ ችግር ሲያጋጥም
መፍትሄ ይሰጣል ወይም እንዲሰጥ ያደርጋል፤
7. ቡድኑ ለተገልጋዮች የሚሰጣቸው አገልግሎቶች በአግባቡ መሰጠታቸውን እና ቅሬታም እንዳይከሰት
ይከታተላል ከተከሰተም ማስተካከያ ይሰጣል፤
8. በቡድኑ ሥር ያሉ ባለሙያዎች በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ተግባራት መፈፀማቸውን
ይከታተላል ይቆጣጠራል፤
9. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን ከመሬት ዝግጅት በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በመቀበል ከማንኛውም
ይገባኛል ጥያቄ ነጻ መሆኑን እንዲጣራ ያደርጋል፤ በመስክም የወሰን ችካል በማመላከት ይረከባል፤
10. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በማስታወቂያ መሠረት ተጫራቾችን በመስክ እንዲጎበኙ ያስደርጋል፤

129
11. ለልማት እንዲተላለፉ ውሳኔ ያገኙ ቦታዎችን የልኬት መሳሪያዎችን በማስያዝ በመስክ በመገኘት
ከመሬት ዝግጅት ባለሙያዎች ጋር የቦታውን ትክክለኛነትና ስፋት በማረጋገጥ ርክክብ እንዲፈፀም
ያስደርጋል፤
12. አልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ ሊዝ መረጃ በመረከብ
የሊዝ ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያስደርጋል፤
13. በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ መጠቀሚያነት ለልማት የሚተላለፉ ቦታዎችን የወሰን
ችካል በማስቀመጥ የመረካከቢያ ሰነድ በማስፈረም ለአልሚዎች ርክክብ እንዲፈጽሙ ያስደርጋል፤
14. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ
በሊዝ መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቢሮው እንዲላክ ያደርጋል፤
15. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቴክኒካል ቅሬታዎችና ማብራሪያዎች ስለጉዳዩ ከሰነድ፣ ከመሠረታዊ
ካርታ በማጣራት እና በመስክ ተገኝቶ በማረጋገጥ መረጃውን አደራጅቶ የመነሻ የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ምላሽ እንዲሰጥ ለዘርፉ ያቀርባል፤
16. መረጃውን በማደራጀት ለአልሚው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ ከሚመለከተዉ አካል
የተላከለትን መረጃ አደራጅቶ ለሚመለከተዉ አካል በደብዳቤ አዘጋጅቶ ይልካል/ እንዲላክ ያደርጋል፤
17. ወደ ሊዝ ስሪት የሚገባውን ይዞታ መረጃ እና ሰነድ ከይዞታ የስራ ክፍል ወይም ከመሬት ይዞታ ምዝገባ
ኤጀንሲ ተቀብሎ አስፋላጊው ቅድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ ለባለሙያ ይመራል፤
18. የሊዝ መብት ማስተላለፍ ጥያቄ ለሚያቀርቡ አልሚዎች ተገቢውን በማጣራት ወቅታዊ የሊዝ
መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን እንዲያሰላ ያስደርጋል፤
19. ተገቢውን አሰራር ተጠብቆ የሊዝ ውል ስለመዘጋጀቱ እና ክፍያ መከፈሉን አረጋግጦ የተዘጋጀው
የሊዝ ውሉን ያዘጋጀው እና የሊዝ ውል ተቀባይ መፈረማቸውን አረጋግጦ የሊዝ ውል ያፀድቃል፤
20. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የገቢ/የአገልግሎት ለውጥ
ክትትል በውሉ መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ደርጋል፤
21. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ያደርጋል፤
22. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ ያስደርጋል፤
23. ግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ለዘርፉ
ፕሮሰስ ካውንስል የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል በፅ/ቤቱ ፀድቆ ሲመጣ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ
ለሚመለከተው የስራ ክፍል ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤

130
24. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያልጀመረ/ያላጠናቀቀ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ
ሲያቀርብ በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ በባለሙያዎች እንዲጣራ እና በሊዝ ህጉ
በተቀመጠው መሠረት የውሳኔ ሀሳብ እንዲዘጋጅ በማድረግ በክፍለ ከተማው ደረጃ እና በቢሮ ደረጃ
ሊወሰኑ የሚገባቸውን በመለየት ለዘርፍ ለፕሮሰስ ካውንስል/ለመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ለውሳኔ እንዲቀርብ ያደርጋል፤
25. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያስደርጋል፤
26. ከተለያዩ አካለት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ያጣራል፣ ሙያዊ ማብራሪያ ለሚሹ ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ
በማዘጋጀት ለጽ/ቤቱ ያቀርባል፤
27. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲደራጁ በማድረግ ለዘርፉ ያቀርባል፤
28. የተወሰደውን የእርምት እርምጃ በመቀበል ተፈጻሚነቱን በክትትል ያረጋግጣል፤
29. ከነባር ወደ ሊዝ ስሪት በተለያየ አግባብ የገቡ አልሚውን የሊዝ ክፍያቸውን በአግባቡ እየፈፀሙ
ስለመሆናቸው ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ዝርዝራቸውንም ለወረዳ መሬት ልማት
አስተዳደር ጽ/ቤት በማሳወቅ ይከታተላል፤
30. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሳኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ በፕላኑ መሰረት ለተገነባው ንብረት በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ለመፈፀም እና ንብረቱን
ለማስነሳት ቦታው ላይ ላለው ንብረት ስሌት ተሰርቶ እንዲቀርብ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
31. በጊዜያዊ መጠቀሚያ ቦታ በጊዜያዊ ሊዝ የወሰደ አልሚ የሊዝ ውሉ ሲጠናቀቅ ተከታትሎ የሊዝ
ውሉን አቋርጦ ቦታውን ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ያሳውቃል፤
32. በምደባና በጨረታ ለሚተላለፍ ቦታ የቦታ ማጣሪያ መረጃ እንዲሰበሰብ ያደርጋል፤
33. አጠቃላይ በክፍለ ከተማው ስር ያሉ በሊዝ አግባብ የተላለፉ እና ከነባር ወደ ሊዝ የተላለፉ
አልሚዎችን ዝርዝር የተላለፈውን ቦታ ውል ቅጂና የቦታውን ፕላን ፎርማት ሶፍትና ሃርድ ኮፒ
መረጃ አደራጅቶ ይይዛል ለሚመለከተው አካል ይልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
34. በጨረታና በምደባ የተሰጠ ቦታ ሆኖ ባንክ በብሎክ አካውን ገቢ ያደረጉ ይለቀቅልን ጥያቄ ላቀረቡ
አልሚዎች የግንባታው እና የሊዝ ውሉ ያለበትን ደረጃ እና ሁኔታ እንዲጣራ ያደርጋል/ያስደርጋል፤
35. የጸደቀውን የሊዝ ውልና ሌሉች ሰነዶችን ለማህደር አስተዳደር ቡድን እንዲላክ ያስደርጋል፤
36. በምደባ/ በጨረታ/የሊዝ ስሪት የነበሩ ሆነው ቦታቸው ለተነሱ የተላለፉ ምትክ ቦታዎች/ ካርታ
እንዲዘጋጅ ያስደርጋል ያፀድቃል፤

131
37. የአልሚውን መረጃ ለማህደር አስተዳደር እንዲላክ ያደርጋል፤
38. በሊዝ አግባብ ለልዩ ልዩ አገልግሎት ቦታ ከተላለፈላቸው አልሚዎች የሊዝ ዓመታዊ እና ውዝፍ ክፍያ
ወቅቱን ጠብቆ እንዲሰበሰብ ክትትል ያስደርጋል አፈፃፀሙን ይቆጣጠራል፤
39. ሊዝ ውዝፍ ያለባቸውን አልሚዎች በየወረዳው እንዲለይ ከወረዳው መሬት ልማትና አስተዳደር
ጽ/ቤት ጋር በመሆን ለክፍያ ጥሪ ያስደርጋል፤
40. በሊዝ ውላቸው መሠረት የሊዝ ክፍያ ለመክፈል ፍቃደኛ ባልሆኑ አልሚዎች ላይ አሰራር እና
መመሪያውን ጠብቆ ተገቢውን መረጃ አጠናክሮ ለፍትህ ጽ/ቤት ክስ እንዲመሰረትበት ይልካል
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
41. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብ፣ የቦታ ርክክብ፣ የሊዝ ክትትል መሰፈርት ስታንዳርድ፣ የአፈጻጸም ፎርማቶች
(ቼክ ሊስቶች) አደራጅቶ ያሰራጫል ድጋፍ ያደርጋል ለሚሰጠው ግብረ-መልስ ምላሽ መሰጠቱን
ያረጋግጣል፤
42. በቡድኑ የሚከናወኑ ሥራዎች አሠራርን ተከትለው በአግባቡ ስለመተግበራቸው ይከታተላል፤
43. መደበኛ እና ውዝፍ የሊዝ ክፍያን ለመሰብሰብ ባለሙያዎችን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤
44. በሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያዎችን አስመልክቶ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን
ለተገልጋዩ ህብረተሰብ የግንዛቤ መስጫ የውይይት መድረክ ያመቻቻል፤
45. ከውይይት የተገኙ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በመለየትና እንደግባት በመውሰድ ለቀጣይ ሥራ አደራጅቶ
በሚመለከተዉ አካል ውሳኔ እንዲያገኝ ያቀርባል፤
46. ምርጥ ተሞክሮ ሊቀመርባቸው ይገባል ተብለው የቀረቡ አፈጻጸሞችንና የትግበራ ስልቶችን ተገቢነት
መርምሮ እንዲቀመሩና እንዲስፋፉ ለሚመለከተው አካል እንዲተላለፍ ይልካል፤
47. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
48. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል
49. የስራ አፈጻጸም ይመዝናል፤ይገመግማል፤ክፍተቶችን ይለያል፤የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ
አማራጮችንም በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤

3.6.14. የቦታ ርክክብ ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤

132
1. ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የራሱን ዕቅድ በወቅቱ አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
2. በእየለቱ የሚመሩለትን ሥራዎችን ቆጥሮ መረጃ ይይዛል እዲሁም በስታንዳርዱ መሰረት
አገልግሎት ስለመስጠቱ በየዕለቱ ሪፖርት ያደርጋል፤
3. የሚሰጣቸው አገልግሎቶች ላይ ቅሬታ ከተነሳ ማስተካከያ ያደርጋል/ሲጠየቅም በፅሁፍ ምላሽ
ይሰጣል
4. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን ከመሬት ዝግጅት በሶፍትና በሀርድ ኮፒ በመቀበል ከማንኛውም ይገባኛል
ጥያቄ ነጻ መሆኑን እንዲጣራ ያደርጋል፤ በመስክም በመገኘት ያረጋግጣል፤
5. ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በማስታወቂያ መሠረት ተጫራቾችን በመስክ ያስጎበናል፤

6. ለልማት እንዲተላለፉ ውሳኔ ያገኙ ቦታዎችን የልኬት መሳሪያዎችን በማስያዝ በመስክ በመገኘት
ከመሬት ዝግጅት ባለሙያዎች ጋር የቦታውን ትክክለኛነትና ስፋት በማረጋገጥ ርክክብ እንዲፈፀም
ያስደርጋል፤
7. አልሚዎች የተላለፉ ቦታዎችን በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ ሊዝ መረጃ በመረከብ
የሊዝ ባለይዞታዎች መከታተያ ዳታ ቤዝ እንዲደራጅ ያደርጋል፤

8. በጨረታ፣ በምደባ፣ በምትክ እና በጊዜያዊ መጠቀሚያነት ለልማት የሚተላለፉ ቦታዎችን የወሰን


ችካል እንዲቀመጥ በማስረግ የመረካከቢያ ሰነድ በማስፈረም ለአልሚዎች ያስረክባል፤
9. የተላለፈውን ቦታ ውል ቅጂና የቦታውን ፕላን ፎርማት ሶፍትና ሀርድ ቅጂ ከቡድኑ ይቀበላል፤
10. ከተለያዩ አካላትና ተቋማት ለሚቀርቡ የመረጃ እና ሙያዊ አስተያየት የትብብርና ድጋፍ
ጥያቄዎች በማብራሪያና አስተያየት በማዘጋጀት ምላሽ እንዲሰጥ አደራጅቶ ያቀርባል፣
11. መረጃውን በማደራጀት የሊዝ ውል ለሚያዋውለው ባለሙያ ያስተላልፋል፤
12. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት
በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
13. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል;

3.6.15. የሊዝ አፈፃፀም የህግ ጉዳዮች ባለሙያ IV ተግባርና ኃላፊነት

1. የራሱን ዕቅድ ከቡድን መሪ በወረደለት መሰረት ያቅዳል፤


2. በስራ ላይ ያሉ የአፈጻጸም መመሪያዎችና የአሰራር ማንዋሎች ከሊዝ አዋጁና ደንብ ጋር
መጣጣማቸውን በማጣራት በአፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፣ ለሚመለከተው አካል
መረጃውን አደራጅቶ ይልካል፤

133
3. የከተማ መሬት ሊዝ ስርዓቱን የሚመለከቱ ሥራ ላይ ያሉ አዋጅ፣ ደንቦች መመሪዎች ለሠራተኞች፣
ለባለደርሻ አካላት፣ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ያስተዋውቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ
ይሳተፋል/በጋራ እና በተናጠል ግንዛቤ ያስጨብጣል፤
4. ከዘርፉ ወይም ከሌሎች የስራ ክፍሎች ለሚቀርቡ የህግ አፈጻጸም ጥያቄዎችን ከሊዝ ህጎች እና
ከሌሎች ህጎች ጋር በማገናዘብ የህግ ምክር ይሰጣል፤
5. የሊዝ አዋጅ ከሊዝ ደንብና መመሪያዎች ጋር ሳይጣጣም ሲቀር እና በአፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር
ከአጠቃላይ የህግ አተረጓጎም አንጻር በመመርመር የህግ አስተያየት ያቀርባል፣
6. የሊዝ አዋጅ ደንብና መመሪያ በተግባር ስራ ላይ ሲውሉ ወጥ የሆነ አፈጻጸም እንዲኖር ለቡድኑ
ባለሙዎች የህግ ድጋፍ ይሰጣል፣
7. የአገልግሎት ጠያቂዎችን ጉዳይ አስመልክቶ ከሊዝ አዋጁ ደንብና መመሪያ ጋር በማገናዘብ የህግ
አስተያየት ይሰጣል፣ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣
8. ከሊዝ አዋጁ፣ ደንብና መመሪያ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከህግ አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ
ይሰጣል፣ እንደ አስፈላጊነቱ በፅሁፍ ለሚሰጥ ምላሽ ማብራሪያ ያዘጋጃል፣
9. የሊዝ ህጎች አፈጻጸምን በተመለከተ በፍርድ ቤቶች ክርክር ተደርጎባቸው የመጨረሻ ውሳኔ
የተላለፈባቸውን ጉዳዮች ተከታትሎ ውጤቱን ከፍትህ ጽ/ቤት ተቀብሎ በሪፖርት ያሳውቃል፣
10. የተለያዩ ሊዝ ውሎችን ከሊዝ አዋጅ፣ደንብና መመሪያ ጋር የተገናዘቡ ስለመሆናቸው አጣርቶ
የማሻሻያ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
11. ያከናወናቸውን ተግባራት መረጃ በሶፍትና በሀርድ ኮፒ አደራጅቶ ይይዛል፣
12. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
13. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፡፡

3.6.16. የሊዝ ውል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት


ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤

1. ከቡድኑ ዕቅድ ጋር በማናበብ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤


2. ወደ ሊዝ ስሪት የሚገባውን ይዞታ መረጃ እና ሰነድ ከይዞታ የስራ ክፍል ወይም ከመሬት ይዞታ ምዝገባ
ኤጀንሲ በመጣ መረጃ የተመራለትን አስፋላጊው ቅድመ ሁኔታ መሟላቱን አረጋግጦ የሊዝ ውል
ያዋውላል፤
3. በምደባ፣ በጨረታና በጊዜያዊ መጠቀሚያ ቦታ ለአልሚዎች ተላልፈው የሊዝ ውል የተፈፀመባቸውን
መረጃዎች አደራጅቶ ይይዛል፤

134
4. የሊዝ መብት ማስተላለፍ ጥያቄ ለሚያቀርቡ አልሚዎች የቦታ ደረጃና ተገቢውን በማጣራት ወቅታዊ
የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን ያሰላል ክፍያ ሲፈፀም የሊዝ ውል ያዋውላል፤

5. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ በሊዝ
መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
6. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የአገልግሎት ለውጥ በውሉ
መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ያደርጋል፤

7. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ተገቢውን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
8. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ በፎቶግራፍ በተደገፈ መረጃ አደራጅቶ ለቡድን መሪው
ያቀርባል፤
9. ግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች የሊዝ ውል እንዲቋረጥ የውሳኔ ሃሳብ
ያቀርባል ፀድቆ ሲመጣ ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ለሚመለከተው የስራ ክፍል በደብዳቤ ያሳውቃል
አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
10. የአልሚው የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ተቀባይነት ከሌለው በይዞታው ላይ ውሳኔ ሲሰጥበት በቦታው
ላይ በፕላኑ መሰረት ለተገነባው ንብረት በመመሪያው መሰረት ተገቢውን ለመፈፀም እና ንብረቱን
ለማስነሳት ቦታው ላይ ላለው ንብረት ስሌት ተሰርቶ እንዲቀርብ ለሚመለከተው የስራ ክፍል
ያሳውቃል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
11. በሊዝ ውሉ መሰረት በወቅቱ ግንባታ ያልጀመረ/ያላጠናቀቀ አልሚ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ
ሲያቀርብ በአልሚው የቀረበውን ምክንያትና ማስረጃ በማጣራት በሊዝ ህጉ በተቀመጠው መሠረት
የውሳኔ ሀሳብ አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
12. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያደርጋል፤

13. ከተለያዩ አካላት ለሚቀርቡ ቴክኒካል ቅሬታዎችና ማብራሪያዎች ስለጉዳዩ ከሰነድ፣ ከመሠረታዊ
ካርታ በማጣራት እና በመስክ ተገኝቶ በማረጋገጥ መረጃውን አደራጅቶ የውሳኔ መነሻ ሃሳብ/ምላሽ
በማዘጋጀት ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
14. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን አደራጅቶና ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤

135
15. የተወሰደውን የእርምት እርምጃ በመቀበል አሰራሩን ጠብቆ ተገቢውን እንዲፈፀም አዘጋጅቶ
ያቀርባል፤

16. አጠቃላይ በክፍለ ከተማው ስር ያሉ በሊዝ አግባብ የተላለፉ እና ከነባር ወደ ሊዝ የተላለፉ


አልሚዎችን ዝርዝር የተላለፈውን ቦታ ውል ቅጂና የቦታውን ፕላን ፎርማት ሶፍትና ሃርድ ኮፒ መረጃ
አደራጅቶ ይይዛል ለሚመለከተው አካል ይልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
17. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ በማዘጋጀት ለሚመለከተው
አካል ያስተላልፋል፣
18. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
19. የጸደቀውን የሊዝ ውልና ሌሉች ሰነዶችን ለማህደር አስተዳደር ቡድን እንዲላክ ያስደርጋል፤
20. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
21. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

136
3.6.17. የሊዝ ውል ባለሙያ I ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤

1. ከቡድኑ ዕቅድ ጋር በማናበብ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤


2. በምደባ፣ በጨረታና በጊዜያዊ መጠቀሚያ ቦታ ለአልሚዎች ተላልፈው የሊዝ ውል የተፈፀመባቸውን
መረጃዎች አደራጅቶ ይይዛል፤

3. በሊዝ ስሪት ለተላለፉ ቦታዎች የአልሚዎች የአገልግሎት/የፕሮግራም ለውጥ ጥያቄዎች መረጃ በሊዝ
መመሪያው መሰረት መሟላታቸውን አረጋግጦ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤
4. በሊዝ ስሪት የተላለፉ ቦታዎች ላይ የግንባታ መጀመሪያ/ማጠናቀቂያ/የአገልግሎት ለውጥ በውሉ
መሰረት አፈፃፀሙን ክትትል ያደርጋል፤

5. የግንባታ ማሻሻያ እና ማጠናቀቂያ የሊዝ ውሉ ከማለፉ በፊት አሰራርና መመሪያን ጠብቆ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ ለአልሚዎች እንዲደርስ ተገቢውን አዘጋጅቶ ያቀርባል፤
6. በተሰጠው የቅድመ ማስጠንቀቂያ የጊዜ ገደብ መሰረት ቀርቦ ግንባታ ያልጀመረበትን ወይም
ያላጠናቀቀበገትን በቂ ምክንያት በፅሁፍ ያላቀረበ አልሚ የሊዝ ውሉ እስኪሻሻል/ውሳኔ እስኪሰጥበት
ድረስ የግንባታው ሂደት በጽሁፍ እንዲታገድ በፎቶግራፍ በተደገፈ መረጃ አደራጅቶ ለቡድን መሪው
ያቀርባል፤
7. ዋናው ዳታ ቤዝ የተደራጀውን መረጃ መነሻ በማድረግ አልሚው ቦታውን ለተፈቀደለት አገልግሎት
ማዋሉን እና በውሉ መሠረት በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግንባታ መጀመሩንና ማጠናቀቁን በመስክ
ክትትል ያደርጋል፤
8. አልሚው ቦታውን በውሉ መሠረት ለተፈቀደው አገልግሎት አለማዋሉን በክትትል በማረጋገጥ
አስፈላጊ መረጃዎችን አደራጅቶና ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቡድን መሪው ያቀርባል፤

9. አጠቃላይ በክፍለ ከተማው ስር ያሉ በሊዝ አግባብ የተላለፉ እና ከነባር ወደ ሊዝ የተላለፉ


አልሚዎችን ዝርዝር የተላለፈውን ቦታ ውል ቅጂና የቦታውን ፕላን ፎርማት ሶፍትና ሃርድ ኮፒ መረጃ
አደራጅቶ ይይዛል ለሚመለከተው አካል ይልካል አፈፃፀሙን ይከታተላል፤
10. በአፈፃፀም ላይ የታዩ ችግሮችን በመለየት ክፍተት በሚታይባቸው ላይ አስፈላጊውን መረጃ በማዘጋጀት ለሚመለከተው
አካል ያስተላልፋል፣
11. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት በማዘጋጀት ለቅርብ ሃላፊ ያቀርባል፣ሲፈቀድ ተግባር ላይ ያውላል፣
12. የጸደቀውን የሊዝ ውልና ሌሉች ሰነዶችን ለማህደር አስተዳደር ቡድን እንዲላክ ያስደርጋል፤
13. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያሳውቃል፣
14. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

137
3.6.18. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ III ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤

1. የቡድኑን ዕቀድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤


2. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብን መሰፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀበላል አደራጅቶ
ይይዛል፤
3. በጨረታ፣ በምደባና በጊዜዊ ሊዝ ቦታ የተላለፈላቸውን ባለይዞታዎች ዳታ ቤዝ መረጃ እንዲደራጅ
ያደርጋል፣ በየጊዜው ወቅታዊ ያደርጋል፤
4. ለቢሮ የሚላኩ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ያለባቸውን የአልሚዎችን መረጃ በዳታ ቤዝ በቅደም
ተከተል ያደራጃል፤ ለቡድን አስተባባሪ ያቀርባል፤
5. ለአልሚዎች በሊዝ አግባብ የተላለፈን በቦታ አገልግሎት ዓይነት በመለየት የሊዝ ክፍያንና ሌሎች
ተያያዥ መረጃዎች ያካተተ ብሮሸር በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ያስተላልፋል፣
መታተማቸውንና አገልግሎቱ በሚሰጥባቸው ቦታዎች ለተገልጋዩ ያሰራጫል፣እንዲሰራጭ ያደርጋል፣
ይከታተላል፣
6. ከዋናው ዳታቤዝ መደበኛና ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች ይለያል፣ መረጃ ያደራጃል፣
አመቺ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የሊዝ ክፍያ እንዲከፍሉ ጥሪ እንዲተላለፍ ያደርጋል፣ የሊዝ
ክፍያ መሰብሰቡን ይከታተላል፣

7. የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች ክስ ከመመስረቱ በፊት ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው ያደርጋል፣


8. ለመክፍል ፍቃደኛ ባልሆኑ አልሚዎች አስፈላጊው እርምጃ እንዲወሰድ አስፈላጊውን ማስረጃ
አደራጅቶ ለሚመለከተው ለህግ ባለሙያ ያስተላልፋል፣ ውጤቱንም ይከታተላል፣
9. ወቅታዊ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ የማበደሪያ ወለድ ተመን ማሻሻያ ሲደርሰው እና በዘገዩ የብድር
ክፍያዎች ላይ የሚጣለው የቅጣት ተመን ማሻሻያ በመከታተል የሊዝ ውል ለሚያዋውለው ባለሙያ
ተደራሽ እንዲሆን ያደርጋል፤
10. በሚዘጋጁ የህግ ማእቀፎችና የአሰራር ማንዋሎች ዙሪያ በህትመት ሚዲያዎች በመጠቀም ወቅታዊና
ተከታታይ በሆነ መልኩ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ግንዛቤ ይፈጥራል፣
11. ከሊዝ ውል ክፍያ ስሌት አሰራርን በተመለከተ አጫጭር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን
በማመቻቸት በህግ ማእቀፎችና በአሰራር ማንዋሎች ላይ ለክፍሉ ባለሙያዎች ግንዛቤ ይሰጣል፤
12. በባንክ በብሎክ አካውንት ያስቀመጡ አልሚዎች የገንዘብ ይለቀቅልኝ ጥያቄ የሊዝ ውላቸሰውን እና
የግንባታ ደረጃውን በፎቶግራፍ በተደገፈ መረጃ በማጣራት መረጃ አደራጅቶ ያቀርባል፤
13. ከሊዝ ክፍያዎች ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ተገቢውን በማጣራት ምላሽ አዘጋጅቶ ለቡድን
አስተባባሪ ያቀርባል፤

138
14. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤ሲፀድቅ ተግባር ላይ ያውላል፣
15. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ለወረዳዎች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፣ ሪፖርት ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
16. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል፣
17. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል

139
3.6.19. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብና ክትትል ባለሙያ I ተግባርና ኃላፊነት
ተጠሪነቱ የቦታ ማስረከብና የሊዝ ክትትል ቡድን ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፤
1. የቡድኑን ዕቀድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፤
2. የሊዝ ክፍያ አሰባሰብን መሰፈርት፤ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች ይቀበላል አደራጅቶ
ይይዛል፤
3. በጨረታ፣ በምደባና በጊዜዊ ሊዝ ቦታ የተላለፈላቸውን ባለይዞታዎች ዳታ ቤዝ መረጃ እንዲደራጅ
ያደርጋል፣ በየጊዜው ወቅታዊ ያደርጋል፤
4. ለቢሮ የሚላኩ የሊዝ ውል ማሻሻያ ጥያቄ ያለባቸውን የአልሚዎችን መረጃ በዳታ ቤዝ በቅደም
ተከተል ያደራጃል፤ ለቡድን አስተባባሪ ያቀርባል፤
5. ከሊዝ ክፍያዎች ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ተገቢውን በማጣራት ምላሽ አዘጋጅቶ ለቡድን
አስተባባሪ ያቀርባል፤
6. የድጋፍ እና ክትትል ቢጋርና ቼክሊስት፣ መጠይቅና ፎርማት ያዘጋጃል፤ሲፀድቅ ተግባር ላይ ያውላል፣
7. ከሚመለከተው አካል ጋር በአካል በመገኘት በቼክሊስቱ መሰረት ለወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ድጋፍና
ክትትል ያደርጋል፣ ሪፖርት ያቀርባል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣
8. ከላይ የተዘረዘሩትን ተግባራት በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የአፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት
ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያሳውቃል
9. ሌሎች ከሥራ ክፍሉ ጋር ተዛማጅ የሆኑ ስራዎችን በበላይ ኃላፊ ሲመራለት ያከናውናል፤

3.6. የወረዳ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት ተግባርና ኃላፊነት

ተጠሪነቱ ለክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡-

1. ለመብት ፈጠራ ስራ የባለይዞታዎች መረጃዎችን ያደረጃል፣ ለክ/ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይልካል፣

2. የአርሶ አደር ይዞታዎች መረጃ በወረዳው አስፈጻሚ አከላትና ከሚመለከታቸው አከላት ጋር በመሆን

አስፈለጊውን ይፈጽማል በወቅቱ መረጃ አደራጅቶ ለክ/ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይልካል፣


3. የአርሶ አደርና የአርሶ አደር ልጆች ይዞታዎችን ከሚቋቋመው ኮሚቴ ጋር በመሆን በጋራ ያጣራል፣
4. በወረዳው ክልል ውስጥ በመመሪያ እና በአሰራር መሰረት መብት ሊፈጠርላቸው የሚችሉ እና
የማይችሉትን ይዞታዎች ይለያል ያደራጃል፣
5. የጣሪያና ግድግዳ የግብር (የቤት ግብር) ተመን አስልቶ በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል በወቅቱ

ያስተላልፋል

6. የጂ.አይ.ኤስ እና ሲ.አይ.ኤስ የተጠየቁ የመረጃ እርማት መረጃ አጣርቶ ለቢሮው ምላሽ ይሰጣል፣

140
7. የመልሶ ማልማት ስራዎች በሚሰሩበት ወቅት ከወረዳው አስፈጻሚ አካላት እና ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር በመተባበር አስፈላጊውን ሁሉ ይፈጽማል፤


8. ከሚመለከተቸው አካላት ጋር በመቀናጀት የቦታ ማጽዳት ሥራ ያከውናል፣ ያስተባብራል፣ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፣
9. ክፍት የመንግስት ቦታዎችን ይለያል፣ በመሬት ባንክ እንዲመዘገብ ያደርጋል፣ በመሬት

ባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን እንዲጠበቁ የሚላኩ ፕላን ፎርማቶችን ያደራጃል፣ለደንብ ማስከበር

መረጃ ያስረክባል፣ ክትትል ያደርጋል በህገወጦች ተወሮ ሲገኝ እንዲለቀቅ ያስደርጋል፣

10. ዓመታዊ እና ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን እና በሊዝ ውላቸው መሰረት ወደ ልማት ያልገቡትን

ይለያል፣ እንዲክፍሉ ያሳውቃል፣ መረጃ ይልካል፣ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፣ በወቅቱ የሊዝ

አፈፃፀም ክትትል መረጃ አደራጅቶ ለክፍለ ከተማው መሬት ልማትና አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

ሪፖርት ያደርጋል፤

11. በተለያዩ ልማቶች ተነሺ የሆኑና መልሰው የሚቋቋሙትን ተነሺዎች በሚቀመጠው መመሪያ መሰረት

የመለየት ስራ ይሰራል፣ መረጃውን ለክ/ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይልካል በሚመለከተው አካል

ሲጸድቅ ተግባራዊነቱን ክትትል ያደርጋል፣


12. ከፍትህ እና ከሌሎች አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ /ማስረጃ/ ከክፍለ ከተማና ከሌሎች
የመንግስት ተቋማት ጋር በመሆን በጋራና በተናጠል ምላሽ ይሰጣል፤ ሲታዘዝ በችሎት ቀርቦ ያስረዳል፣
13. የፍርድ አፈጻጸም በጋራና በተናጠል ያስተገብራል፤

3.6.20. የመሬት ጥበቃና ሊዝ አፈጻጸም ክትትል ባለሙያ II


1. የጽ/ቤቱን ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱን ዕቅድ ያዘጋጃል፣

2. ከህገወጥ ተመላሽ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች፣ በጊዜያዊ መጠቀሚያነት የተሰጡ፣ የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን ፕላን
ፎርማት በማስደገፍ ማዘጋጀት በባንክ እንዲመዘገብ ወደ ክፍለ ከተማ ይልካል፤
3. ከህገወጥ ተመላሽ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች፣ በጊዜያዊ መጠቀሚያነት የተሰጡ፣ የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን መረጃ
ይለያል፣ ያደራጃል ቦታዎቹ ወደ መሬት ባንክ ገቢ እንዲደረጉ ያደርጋል፣ ለደንብ ማስከበር እንዲጠበቁ በጋራ ያስተላልፋል፤
4. ጥበቃ የሚደረግላቸውን ቦታዎች ዝርዝር መረጃ በፕላን ፎርማት በማስደገፍና የመረካከቢያ ቅጽ በመሙላት ጥበቃውን
ከሚያከናውነው አካል ጋር ርክክብ የተደረገበትን ሰነድ በየጊዜው ይሰበስባል፣ ፋይል ያደርጋል፣
5. ባንክ የተደረጉ ክፍት ቦታዎች ላይ ታፔላ እንዲተከል በማድረግ ለደንብ ማስከበር ያስረክባል፤
6. ከህብረተሰቡ ወይም ከባለድርሻ አካላት የሚመጡ ህገወጥ የመሬት ወረራዎችን ጥቆማ ይቀበላል፣ የጥቆማውን ትክክለኛነት
መስክ በመውረድ ከክፍለ ከተማ ጋር በመቀናጀት ያጣራል፣ በህግና አሰራር መሰረት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል/ያስወስዳል፤

141
7. በህገ-ወጥ መንገድ መሬት የወረሩ አካላት ንብረታቸውን እንዲያነሱ ከደንብ ማስከበር ጋር በመቀናጀት የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ
መስጠት፤
8. በተሰጣቸው ማስጠንቀቂያ መሰረት የማያነሱ አካላትን ከደንብ ማስከበር ጋር በመቀናጀት ይለያል፤
9. ከደንብ ማሰከበር ጋር በመሆን ንብረታቸውን ባላነሱ አካላት ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል
10. በህገ-ወጦች ላይ የተወሰደውን እርምጃ አፈፃፀም ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት ያቀርባል፤
11. በሊዝ የተላለፉ እና ክትትል የሚደረግባቸውን ቦታዎች መረጃ ከሊዝ መረጃ አፈፃፀም ክትትል ቡድን ተቀብሎ እና ያደራጃል፤
12. በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን የመስክ ክትትል ዕቅድ ያዘጋጃል፤
13. በወረዳ ክልል ውስጥ በሊዝ አግባብ ቦታ የወሰዱ አልሚዎች በውላቸው መሰረት እየገነቡ መሆኑን እና ያጠናቀቁትም በውላቸው
መሰረት አገልግሎት ላይ ያዋሉ መሆኑን የመስክ ምልከታ ያደርጋል፣
14. በመስክ ምልከታው የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸውን እና ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የአገልግሎት
ለውጥ ሳያስፈቅዱ የሚጠቀሙ አልሚዎች መረጃ ለይቶ ያደራጀል፤ ለክፍለ ከተማው ሪፖርት ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
15. በወረዳው ክልል ውስጥ በሊዝ ውላቸው መሰረት የግንባታ ፍቃድ ወስደው ግንባታ በወቅቱ ባልመጀመሩ እና ባላጠናቀቁ እና
ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የሚጠቀሙ አልሚዎች ላይ ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ይሰጣል፣ሪፖርት ያደርጋል
16. የግንባታ መጀመሪያ፣ ማጠናቀቂያ ጊዜ ያለፈባቸውን እና ግንባታ አጠናቀው ከተፈቀደለት አገልግሎት ውጪ የሚጠቀሙ
አልሚዎች በመመሪያው መሰረት ውል አስተካክለው እስከሚመጡ ግንባታ እንዳያከናውኑ እና አገልግሎት እንዳይሰጡ ከደንብ

ማስከበር ጽ/ቤት ጋር በጋራ በመሆን ያግዳል፤

17. ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ ወርሃዊና የሩብ ዓመት የሥራ ሪፖርትን ያቀርባል፡፡


18. ከወረዳው መሬት ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት እና ከክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት የሚሠጡትን ሌሎች
ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፣

3.6.21. የካሳ መረጃ አሰባሰብ እና ቦታ ማጽዳት ባለሙያ II

1. የጽ/ቤቱን ዕቅድ መነሻ በማድረግ በወሰን ማስከበርና መሬት ዝግጅት የካሳና ምትክ መረጃ ለማሰባሰብ የሚያስችል ዕቅድ
ያዘጋጃል፤

2. ለሥራ የሚያስፈልጉ መመሪያዎችንና ማንዋሎችን ያደራጃል፣ ለካሳ፣ ምትክ ቦታና ቤት ባለመብትነት ማረጋገጫ
ለእያንዳንዱ ባለይዞታና የመንግሥት ቤት ተከራይ የልማት ተነሺዎች የሚጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎችን ከመመሪያው ላይ
ይለያል፣ ያደራጃል፣ ያዘጋጃል፤
3. የካሳ መረጃና ማስረጃ አሰባሰብ ቅደም ተከተል መርሐ ግብር በይዞታ ዓይነት በመለየት ያዘጋጃል፣ ባለይዞታዎችና
የመንግሥት ቤት ተከራዮች በመርሐ ግብር መሠረት እንዲገኙና ያላቸውን ሕጋዊ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ከሚመለከተው

አካል ጋር በመቀናጀት ያሳውቃል፤

4. ለመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ አካባቢው ለልማት እንደተከለለ እና በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር
እንዲያሳውቁ በደብዳቤ ይጠይቃል፤

5. የቦታ ማጽዳትና ክትትል ማከናወኛ መከታተያ ዝርዝር (checkIist)፣ የክትትል መርሐ ግብር ያዘጋጃል፣

142
6. የካሳና ምትክ ፋይሎች ይረከባል፣ በይዞታ ዓይነትና ብዛት ይለያል፣ ዝርዝር መረጃዎችን ያዘጋጃል፣ የካሳ መረጃ
ያልተሰበሰበላቸውንና ግምት ያልወጣላቸውን የቀበሌ ቤቶች ዝርዝር ይቀበላል ይለያል፣

7. ለባለይዞታዎችና በመንግሥት ቤት ተከራይተው ለሚኖሩ ነዋሪዎች/ነጋዴዎች ለካሳ፣ ምትክ ቦታና ቤት ባለመብትነት


ማረጋገጫ ለእያንዳንዱ ባለይዞታና የመንግሥት ቤት ተከራይ የሚጠየቁ ቅድመ ሁኔታዎች ከሚመለከተው አካል ጋር

በመሆን ቤት ለቤት በመዞር ይሰጣል፤(ቢወጣ)

8. በተዘጋጀው መርሐ ግብር መሠረት የይዞታ ባለቤትነትና የተከራይነት ማስረጃ ቅጂ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ይሰበስባል፣
ያደራጃል፤

9. ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ተረጋግጠውና ተጣርተው መምጣት ያለባቸውን ማስረጃዎች ይሰበስባል፣


ከባለይዞታውና ከመንግሥት ቤት ተከራዮች ፋይል ጋር ያያይዛል፤

10. ለተሰበሰበው ማስረጃ በነፍስ ወከፍ ፋይል ይከፍታል፣ በይዞታ ዓይነትና አገልግሎት ዓይነት ይለያል፣ ለተሰበሰቡ
ማስረጃዎች የአባሪ ቁጥር ይሰጣል፤

11. ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ለልማት በተከለለው ክልል ውስጥ የሚገኙ ቤቶችን ዝርዝር እንዲመጣ ይከታተል፣ ይረከባል፣
ከፋይሉ ጋር ያያይዛል፤

12. የተሰበሰበው መረጃ በትክክል መሰብሰቡን ያጣራል፣ የጎደለውን ማስረጃ ባለመብቶች እንዲያሟሉ ያደርጋል፣ አጠራጣሪ
ለሆኑት ማስረጃውን በሰጠው የሚመለከተው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ከዋናው ጋር ያገናዝባል፤

13. ለባለይዞታዎች የምትክ ቦታ/ቤት መምረጫ፣ ለመንግሥት መኖሪያ ቤት ተከራይ ነዋሪዎች የምትክ ቤት መምረጫ ቅጽ
ያስሞላል፤(ከክ/ከተማ ጋር መየት)

14. ለመንግሥት ንግድ ቤት ተከራዮች በአክስዮን ተደራጅተው እንዲመጡ ይነግራል፣ ተደራጅተው ሲመጡ ማስረጃውን
ይቀበላል፣ ይመዘግባል፤

15. የተሟላውንና የተደራጀውን የባለይዞታዎች ማህደር ዝርዝር ያዘጋጃል፣ ለክፍለ ከተማው ካሳና ምትክ የስራ ክፍል
ያስረክባል፤

16. ካሳና ምትክ የተሰጠባቸውን ቦታዎች ማጽዳታቸውን በመከታተል የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን በመለየት እንዲፈርሱ
ያደርጋል፤

17. ከክፍለ ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቃቋቋምና ሼር ልማት ቡድን ጋር በመሆኑ የተነሺዎች ሶሾ ኢኮኖሚ መረጃ
ይሰበስባል

18. ለልማት የተለዩ ቦታዎች የሚገኙ የልማት ተነሺዎች መረጃ ያደራጃል


19. በልማት ምክንያት የተነሱ እና በተለያየ ሥራ መስክ ለመሰማራት የሚፈልጉ ተነሺዎችን ቀርቦ እንዲመዘገቡ በሚወጣ
ማስታወቂያ መሰረት ይመዘግባል

20. የቀረቡ አመልካቾች የልማት ተነሺ ስለመሆናቸው ያረጋግጣል


21. በፍላጎታቸው በማህበር ወይም በንግድ ህግ መሰረት ተደራጅቶ የቀረቡት እና ቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚዎችን ላይቶ
በሚዘጋጀው ቅጽ መሰረት ይመዘግባል

143
22. የተመዘገቡ ልማት ተነሺዎችን ባለው መመሪያ መሰረት ለወረዳው ልየታ እና ምልመላ ኮሚቴ ቀርቦ እንዲወሰን አደራጅቶ
ያቀርባል

23. በወረዳ ልየታና ምልመላ ኮሚቴ የተመለመሉ ቀጥታ እና ተዘዋዋሪ ፈንድ ተጠቃሚዎች ዝርዝር፣ ቃላ ጉባኤ እና
ማስረጃዎችን አደራጅቶ ለክፍከ ከተማ የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋምና ሼር ልማት ቡድን በደብዳቤ ይለካል፤

24. በወረዳ በሚፈጠሩ ሥራ ዕድሎች ቅድሚያ እንዲያገኙ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል


25. ተዘዋዋሪ ፈንድ ያገኙ እና በተለያየ ልማት የሚሳተፉ ልማት ተነሺዎቸ በወረዳ በሚገኘ ማምራቻ እና መሻጫ ሼዶች
እንዲጠቀሙ ከሚመለከተው ወረዳ አካለት ጋር ይሰራል

26. የተለያዩ ክህሎት ሥልጠና የሚፈልጉ ተነሺዎችን ይለያል ለክፍል ከተማ ልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋምና ሼር ልማት
ቡድን ይልካል፤

27. የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በየጊዜው በማዘጋጀት ለሚመለከተው ክፍል ያስተላልፋል፡፡


28. ከወረዳው መሬት ልማት አስተዳደር ጽ/ቤት እና ከክፍለ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ /ቤት የሚሠጡትን ሌሎች
ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፣

144
3.7. የስራ ክፍሎችን ችግሮች፣ህጎች ታሳቢዎችን መስበር

ተ.ቁ የስራ ሂደቱ ዋና ዋና የተጻፉና ያልተጻፉ ህጎችና ህጉ ታሳቢ ያደረጋቸው አሮጌ ታሳቢዎችን የሰበሩ ሃቆች አዳዲስ ሀሳቦች
ችግሮች ልማዳዊ አሰራሮች ታሳቢዎች

1 ለከፍተኛ ደረጃ ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር በክፍለ አገልግሎቱን ተደራሽ አድና ቀልጣፋ አገልግሎቱ ለብልሹ አሰራር ለከፍተኛ ደረጃ የግንባታዎች የሊዝ
የግንባታዎች የሊዝ ከተማ ደረጃ በተደራጀው የመሬት ለማድረግ የተጋለጠ በመሆኑ ውል ማሻሻያ ስራ በማዕከል ደረጃ
ውል ማሻሻያ ስራ ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ስር ባለው ለመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ስር
ባለው የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ
የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ስራዎች
ዘርፍ ሲወሰን በለማ መሬት
ዘርፍ ስር የሚሰራ የነበረ
ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት
የሚፈፀም ይሆናል፤

145
2 ለአልሚዎች በጨረታ ከዚህ በፊት በነበረው አሰራር በክፍለ አገልግሎቱን ተደራሽ እና ቀልጣፋ ለአልሚዎች በጨረታ እና በምደባ ለአልሚዎች በጨረታ እና በምደባ
እና በምደባ ለተላለፉ ከተማ ደረጃ በተደራጀው የመሬት ለማድረግ ለተላለፉ ቦታዎች የሊዝ ውል ለተላለፉ ቦታዎች የይዞታ ማረጋገጫ
ቦታዎች የይዞታ ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት ስር ባለው ማዋዋል ስራ በማዕከል ደረጃ ካርታ መስጠት ስራ በለማ መሬት
ማረጋገጫ ካርታ የሚሰራ በመሆኑ ስራው ተጅምሮ ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት
የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ስራዎች
መስጠት ስራ እስኪያልቅ በአንድ የስራ ክፍል ስር ባለው የሊዝ አፈፃፀምና ክትትል
ዘርፍ ስር የሚሰራ የነበረ
መጠናቀቅ ስላለበት ቡድን ተሰጥቷል፤

146
ክፍል አራት

4. የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ የሰው ሀብት ፍላጎት

4.1 ማዕከል ደረጃ የሰው ሀብት ፍላጎት

ተ.ቁ የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ የስራ የሰው ኃይል


መጠሪያ ልምድ ነባር አዲስ ልዩነት ምርመራ
1 የመሬት ዝግጅትና  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 10 1 1 0 ሹመት
ማስተላለፍ ዘርፍ  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ዓመት
ም/ቢሮ ኃላፊ  በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ

2 ኤክስኩዩቲቭ በሴክረተሪ እና አቻ ፣ኦፊስ ማኔጅመነት አቻ፣ሴክረተሪያል ሳይንስ እና አቻ 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል
ቴክኒካል አማካሪ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ/ ፒ.ኤች.ዲ ከተማ ፕላነር እና አቻ፤ 8 ዓመት 0 1 +1
ሲቪል መሃንዲሰ እና አቻ/ የከተማ ምህንድስና እና አቻ/
ሰርቬይንግ/ካዳስተራል ሰርቬይንግ ላንድ አድሚኒስተሬሽን እና
3
አቻ፣አርባን ማኔጅመንት /ማናጅምንት/ ህግ እና አቻ፣ሌጋል ላንድ
አድምኒስተሬሽን እና አቻ ጂ.አይ ኤስ እና አቻ እና 10 ዓመት
አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው/ት

147
4 የከተማ ማዕከላት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 10 0 1 +1 ሜሪት+ሹመት
መልሶ ማልማት  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ዓመት
ልማትና ክትትል  በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
ዳይሬክቶሬት  በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
5 ኤክስኩዩቲቭ በሴክረተሪ እና አቻ ፣ኦፊስ ማኔጅመነት አቻ፣ሴክረተሪያል ሳይንስ እና 0 1 +1 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I አቻ ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል

6 የመልሶ ማልማት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8 ዓመት 1 1 0


ጥናት ቡድን መሪ  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 ኢኮኖሚክሰ እና አቻ
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
7 የስፓሻል ፕላን  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 2 1 -1
ባለሙያ IV  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ

8 የኢኮኖሚና  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሶሽዮሎጂ እና አቻ 6 ዓመት 5 3 -2

148
ማህበራዊ  ኢኮኖሚክስ እና አቻ
አገልግሎቶች  ጂኦግራፊ እና አቻ
ጥናት ባለሙያ IV  ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና አቻ
 ኮሚኒቲ ዲቭሎፕምንተ እና አቻ
 በማኔጅመንት እና አቻ
9 የዲዛይን ዝግጅት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 4 2 -2
ባለሙያ IV  በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
 ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
 ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ

10 የመልሶ ማልማት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8 ዓመት 0 1 +1 የከተማ ማዕከላት መልሶ የማልማት ስራ
ትግበራ ክትትል  በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ በከተማው አስተዳደር በልዩ ትኩረትና በአዲስ
መልኩ እንዲሰራ በማስፈለጉ ምክንያት
ቡድን መሪ  በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
የተፈጠረ የስራ መደብ
 አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
 ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
 ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ

11 ቀያሽ ቴክኒሺያን IV  የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ሰርቬንግ እና አቻ ፣ድራፍቲንግ እና 6 ዓመት 0 2 +2


አቻ

12 የሽንሻኖ ባለሙያ  የመጀመሪያ ዲግሪ አርክቴክት ፕላነር እና አቻ 6 ዓመት 0 3 +3 የከተማ ማዕከላት መልሶ የማልማት ስራ
IV  በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ በከተማው አስተዳደር በልዩ ትኩረትና በአዲስ
መልኩ እንዲሰራ በማስፈለጉ ምክንያት
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
የተፈጠረ የስራ መደብ

149
13 የከተማ ንድፍ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 0 1 +1
ትግበራ ክትትል
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
ባለሙያ IV
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 አርክቴክት ፕላነር እና አቻ
 ሲቪል ኢንጂነር እና አቻ
 ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
 የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ 6 ዓመት 0 1 +1
 ኢኮኖሚክሰ እና አቻ
 ሶሽዮሎጂ እና አቻ
 ጂኦግራፊ እና ኤንቫይሮመንታል ስተዲስ እና አቻ

14 የልማት ፋይናንስ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኢኮኖሚክሰ እና አቻ 6 ዓመት 0 3 +3


ጥናት እና ክትትል  ማርኬቲንግ ማኔጅመንት እና አቻ
 ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽንና አቻ
ባለሙያ IV
 ሶሽዮሎጂ

15 ወሰን ማስከበር የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አርባን ፕላነር እና አቻ፤ አርባን 10 1 1 0


ዳይሬክቶሬት ኢንጂነሪንግ እና አቻ፣ ሰርቬይንግ /ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ፣ ዓመት
ዳይሬክተር አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ አርባን ላንድ ደቭሎፕመንት ኤንድ
ማኔጅመነት እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ.፣ ፕሮፕረቲ ቫሉዩሽን
ኤልአይኤስ እና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

16 ኤክስኪዩቲቭ ዲፕሎማ ወይም 10+3 በሴክሬተርያል ሳይንስ፣ ቢሮ አስተዳደር፣ 1 1 0


ሴክሬታሪ I ኦፊስ ማኔጅምንት

150
17 የንብረት ግምት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሲቪል መሃንዲሰ እና አቻ፣ 6 ዓመት 2 2 0
ጥናትና ክትትል ኮንስትራክሽን ማኔጅመንትእና አቻ ፣ ኳንቲቲ ሰርቬይንግ እና አቻ ፣
ባለሙያ IV ካዳስተራል ሰርቬይኘግ እና አቻ፣ የከተማ ምህንድስና እና አቻ
ፕሮፐርቲ ቫሉየሽን እና አቻ

18 የእርሻ ተክል የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ፕላንት ሳይንስ እና አቻ ፣አግሮ 6 ዓመት 2 2 0


ግምት ጥናትና ኢንጂነሪንግ እና አቻ ፤ ሩራል ዴቨሎፕመንት እና አቻ ፣
ክትትል ባለሙያ አግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ እና አቻ ፣ደን ሳይንስ እና አቻ
IV ኢኮኖሚክስ እና አቻ

19 የካሳ ግምትና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ ፣ 6 ዓመት 10 10 0


ምትክ ባለሙያ IV ፕሮፕርቲ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣ አርባን
ኢንጂነሪነግ እና አቻ

20 የወሰን ማስከበር የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ህግ እና አቻ ላንድ ሎው እና አቻ 6 ዓመት 1 1 0


የህግ ጉዳዮች
ባለሙያ IV

21 የቦታ ማጽዳት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ ፕሮፕረቲ 6 ዓመት 2 2 0


ክትትል ባለሙያ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣ ሰርቬይንግ እና አቻ፣
IV አርባን ኢንጂነሪንግ እና አቻ፣ ቢዩልዲንግ ኮንስትራክሽን እና አቻ

151
22 የመሬት ዝግጅት፣  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 10 1 1 0 ከዚህ በፊት የነበረው ምደባ ሹመት መሆኑ
ባንክና ጥበቃ  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ዓመት ታሳቢ ተደርጎ የተቀመጠውን የትምህርት
ዳይሬክቶሬት  በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ዝግጅት መሰረት ባደረገ እንደሚፈፀም
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ ተወስዷል
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
 አርክቴክት እና አቻ
23 ኤክስኩዩቲቭ  በሴክሬታሪያል ሳይንስ እና ቢሮ አስተዳደር እና አቻ 4 ዓመት 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል

24 የመሬት ዝግጅት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8 ዓመት 1 3 +2 በክፍለ ከተማ የነበሩ 11 ቡድኖች እንዲቀሩ
ቡድን መሪ  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ ስለሆነ ሶስት
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ተመሳሳይ ቡድን ሆኖ የስራውን ፍሰትና ጫና
 በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ ታሳቢ ተደርጎ ተደራጅቷል
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
 አርክቴክት እና አቻ

152
25 ቀያሽ ቴክኒሺያን  ዲግሪ/ ዲፕሎማ ሰርቬንግ እና አቻ ፣ድራፍቲንግ እና አቻ 4 ዓመት 6 9 +3 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 45 የቀያሽ የስራ
III መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 6
ባለሙያዎች በጥቅሉ 18 እንዲደለደሉ ሆኖ
የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል

26 ቀያሽ ቴክኒሺያን  ዲግሪ/ ዲፕሎማ ሰርቬንግ እና አቻ ፣ድራፍቲንግ እና አቻ 2 ዓመት 0 9 +9 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 45 የቀያሽ የስራ
II መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 6
ባለሙያዎች በጥቅሉ 18 እንዲደለደሉ ሆኖ
የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል
27 የሽንሻኖ ባለሙያ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በአርባን መኔጅማንት እና አቻ 4 ዓመት 3 6 +3 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 34 የሽንሻኖ የስራ
III  በሰርቬይንግ እና አቻ መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ በማዕከል የተደራጀ
 ሲቪል ኢንጅነርንግ እና አቻ ስለሆነ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 4
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ባለሙያዎች በጥቅሉ 12 እንዲደለደሉ ሆኖ
 በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
ተደራጅቷል
 አርክቴክት እና አቻ
28 የሽንሻኖ ባለሙያ  በአርባን መኔጅማንት እና አቻ 2 ዓመት 0 6 +6
II  በሰርቬይንግ እና አቻ
 ሲቪል ኢንጅነርንግ እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
 አርክቴክት እና አቻ

153
29 የሽንሻኖ አረጋጋጭ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 4 6 +2 በማዕክል የነበረው ሽንሻኖ አረጋጋጭ ቁጥሩን
IV  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS)እና አቻ በማሳደግ በሶስት ተመሳሳይ ቡድን ውሥጥ 2
 በማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና አቻ ሲስተም ባለሙያዎች በጥቅሉ 6 እንዲደለደሉ ሆኖ
እና አቻ፣ የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ ተደርጎ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ተደራጅቷል

 ከተማ ፕላን ፣ ሲቪል ኢንጅነር


 አርክቴክት እና አቻ
30 የመሰረተ ልማት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በፕላኒንግ እና አቻ 6 ዓመት 3 6 +3 በ 11 ክፍለ ከተማ የነበሩ 14 መሰረተ ልማት
ዝርጋታና ግንባታ  በላንድ አድምንስትሬሽን እና አቻ ዝርጋታና ግንባታ የስራ መደብ እንዲቀሩ ተደርጎ
ቅንጅት ባለሙያ  በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና አቻ በማዕከል ቡድን ሆኖ 1 ቡድን መሪና 8
IV ባለሙያዎች ይዞ የስራውን ፍሰትና ጫና ታሳቢ
 በሰርቬይንግ እና አቻ ተደርጎ ተደራጅቷል

 ሲቪል ኢንጅነሪንግ አና አቻ

 ኢንፍራስትራክቸር ፕሮቪዥን አና አቻ
 በሮድ ኮንስትራክሽን እና አቻ
 በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና አቻ
31 የመሬት ዝግጅት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 6 ዓመት 8 6 -2
አቅርቦት ጥናትና  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም(GIS) እና አቻ
ክትትል ባለሙያ  በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
IV  በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ
 አርክቴክት እና አቻ

154
32  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በጅኦግራፊካል 8 ዓመት 1 1 0
ኢንፎርሜሽንሲስተም(GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
የመሬት ባንክና  በላንድ አድሚንተሬሽን እነ አቻ
ጥበቃ ቡድን መሪ  በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
 በሲቪል ኢንጅነሪንግ እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ
 ከተማ ምህንድስና እና አቻ
 ሲቪል አርክቴክት እና አቻ

33 የመሬት ባንክና  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በአርባን ኢንጅነርንግ እና አቻ 6 ዓመት 9 11 +2


ጥበቃ ክትትል  በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
ባለሙያ IV  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽንሲስተም(GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
 በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ
 ጂኦግራፊ እና አቻ
 በከተማ ፕላንእና አቻ
 ሲቪል ኢንጅነሪንግ እና አቻ
 አርክቴክቸት እና አቻ

34 የለማ መሬት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 10 1 1 0 ከዚህ በ ፊት የነበረው ምደባ ሹመት መሆኑ
ማስተላለፍና በመሬት አስተዳደር እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ በማኔጅመንት ዓመት ታሳቢ ተደርጎ የተቀመጠውን የትምህርት
ክትትል እና አቻ፣ በከተማ ምህንድስና እና አቻ፣ ጂኦግራፊ እና አቻ፣ በከተማ ዝግጅት መሰረት ባደረገ እንደሚፈፀም
ዳይሬክቶሬት ፕላን እና አቻ ተወስዷል
ዳይሬክተር
35 ኤክስኩቲቭ 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ ከዋና ቢሮ
ሰክሬታሪ I ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል

155
36 የለማ መሬት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ሰርቨይንግእና 8 ዓመት 1 1 0
ማስተላለፍ ቡድን አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ከተማ ምህንድስና እና አቻ
መሪ
37 የለማ ቦታ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 6 ዓመት 8 8 0
ማስተላለፍ ጂኦግራፊ፣ አካዉንቲንግ እና አቻ፣ማኔጅመንት እና
ባለሙያ IV አቻ፣ኢኮኖሚክስእና አቻ ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ፣ ሰርቨይንግ እና 6 ዓመት 12 12 0


አቻ፣ ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ፣ከተማምህንድስና እና አቻ፣ ፣ሲቪል
መሀንዲስ እና አቻ፣ የመጀመሪያ

38 የሊዝ አፈፃፀም የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በአርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ ፣ 8 ዓመት 1 1 0


ክትትል ቡድን መሪ በማኔጅመንት እና አቻ፣ ፣ በኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ፣ እና አቻ፣ ፣
በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣ ፣
በጂአይኤስ እና አቻ፣ ፣ በከተማ ፕላን እና አቻ፣ ፣ በሰርቬይንግ እና
አቻ፣
39 የሊዝ ቦታ ልማት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ማኔጅመንት እና አቻ፣ ፤ ኢኮኖሚክስ 6 ዓመት 3 6 +3 በክፍለ ከተማ ይሰጡ የነበሩ የዋጋ ለውጥ
ክትትል ባለሙያ እና አቻ፣ ፤ አካውንንግ እና አቻ፣ ፤ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ የሌለው የአገልግሎት ለውጥ / የመካከለኛ ሊዝ
IV የመጀመሪያ ውል ማሻሻያ አገልግሎቶች ለብልሹ አሰራር ጋር
ተያይዞ በቢሮ ውሳኔ ወደ ላይ የተሳበ በመሆኑ
ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ፣ ጂአይኤስ እና አቻ፣ ፣ 6 ዓመት 2 3 +1 የባለሙያው ቁጥር በዛው ልክ ሊጨምር ችሏል፡፡
ኤልአይኤስ እና አቻ፣ የመጀመሪያ ድራፍቲንግ እና አቻ፣ ሲቪል
አንጂነሪንግ እና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ምህድስና እና አቻ፣ ፣ ፕላኒንግ 6 ዓመት 3 4 +1


እና አቻ፣ ፣ በመሬት አስተዳደር እና አቻ፣ ፣ በኮንስትራክሽን
ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣

40 የሊዝ አፈፃፀም የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሕግ እና አቻ፣ ላንድ ሎው እና አቻ፣ 6 ዓመት 2 2 0


የህግ ጉዳዮች
ባለሙያ IV

156
41 የሊዝ ክፍያ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በማኔጅመንት እና አቻ፣ ፣ 4 ዓመት 2 2 0
አሰባሰብና ክትትል አካውንቲንግና እና አቻ፣ ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ፣ ቢዝነስ
ባለሙያ III ማኔጅመንት እና አቻ፣

42 ሂሳብ ሠራተኛ III የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አካውንቲንግ እና አቻ፣ ፣ ኢኮኖሚክስ 4 ዓመት 2 2 0


እና አቻ፣
43 ዋና ገንዘብ ያዥ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አካውንቲንግ እና አቻ፣ ፣ ኢኮኖሚክስ 4 ዓመት 1 1 0
III እና አቻ፣

157
4.2 በቅርንጫፍ ደረጃ ተፈላጊ የሰው ሀብት
ተ.ቁ የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ የስራ በማስፋፊያ ክ/ከ ሰው ሀይል በመሀል ክ/ከ ሰው ሀይል ብዛት ማብራሪያ
መጠሪያ ልምድ ብዛት

ነባር አዲስ ልዩነት ነባር አዲስ ልዩነት


1 የወሰን ማከበር የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ፕላን እና አቻ ፤ 10 ዓመት 1 1 0 1 1 0 ሜሪት+ ሹመት
መሬት ባንክና አርባን ዲዛይን እና አቻ፣ አርባን ኢንጂነሪንግ እና አቻ፣
ማስተላፍ ሰርቬይንግ /ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ፣ አርባን
ዳይሬክቶሬት ማኔጅመንት እና አቻ፣ አርባን ላንድ ደቭሎፕመንት ኤንድ
ማኔጅምነት እና አቻ፣ ፕሮፕረቲ ቫሉዩሽን እና አቻ
ጂ.አይ.ኤስ. እና አቻ፣ ኤልአይኤስ እና አቻ፣ መሬት
አስተዳደር እና አቻ
2 ኤክስኪዩቲቭ ዲፕሎማ ወይም 10+3 በሴክሬተርያል ሳይንስ፣ ቢሮ 1 1 0 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ
ሴክሬታሪ I አስተዳደር፣ ኦፊስ ማኔጅምንት ከዋና ቢሮ ተዘጋጅቶ
እንደሚመጣ ታሳቢ ተወስዷል

3 ወሰን ማስከበር የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሲቪል ኢንጂነሪንግ እና 8 ዓመት 1 1 0 1 1 0


ቡድን መሪ አቻ፣አርባን ፕላኒንግ እና አቻ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ነደ
ማኔጅመንት እና አቻ፣ አርባን ኢንጂነሪንግ እና አቻ፣
ሰርቬይንግ /ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ፣ አርባን
ማኔጅመንት እና አቻ፣ አርባን ላንድ ደቭሎፕመንት ኤንድ
ማኔጅመነት እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ. እና አቻ፣ ኤልአይኤስ
እና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

4 የካሳ ግምትና ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ ፕሮፕርቲ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ 4 ዓመት 5 5 0 4 4 0


ምትክ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣ አርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ፣
አረጋጋጭ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ
ባለሙያ III

158
የካሳ ግምትና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ 2 ዓመት 14 14 0 14 14 0
5 ምትክ ባለሙያ ፕሮፕርቲ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣
II አርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ
ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ

የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ፕላንት ሳይንስ እና አቻ፣ 2 ዓመት 1 1 0 0 0 0


ሩራል ዴቨሎፕመንት እና አቻ፣ አግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ
እና አቻ፣ክሮፕ ፕሮዳክሽን እና አቻ፣አግሮ ፎረስትሪ እና
አቻ

6 የቦታ ማጽዳት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኳንቲቲ ሰርቨይግ እና አቻ፣ 4 ዓመት 4 4 0 4 4 0


ባለሙያ III ፕሮፕረቲ ቫሉዩሽን እና አቻ፣ ሲቪል ኢንጂነርኒግ እና አቻ፣
ሰርቬይንግ እና አቻ፣ አርባን ኢንጂነሪንግ እና አቻ፣
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ

7 ኦዲዮ ቪዥዋል ዲፕሎማ ወይም 10+3 በፎተግራፊ እና አቻ፣ 2 ዓመት 1 1 0 1 1 0


ቴክኒሺያን II በሲኒማቶግራፊ እና አቻ

9 የልማት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቬይንግ /ካዳስተራል እና 6 ኣመት 1 1 0 1 1 0


ተነሺዎች አቻ ሰርቬይንግ እና አቻ፣ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣
መረጃ አሰባሰብ አርባን ላንድ ደቭሎፕመንት ኤንድ ማኔጅመነት እና አቻ፣
ቡድን መሪ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ.፣ ኤልአይኤስ እና አቻ፣ መሬት
አስተዳደር እና አቻ

የመረጃ ሥራ ዲፕሎማ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ ፣ አርባን 4 ዓመት 3 2 -1 3 2 -1


8 አመራር ደቭሎፕመንት እና አቻ ማኔጅምነት እና አቻ ፣
ሠራተኛ III ኢኮኖሚክስ እና አቻ ፣ ሶሺዩሎጂ ስታቲስትክስ እና አቻ

ዲፕሎማ ጂአይኤስ እና አቻ ፣ ኤልአይኤስ እና አቻ ፣ 4 ዓመት 5 3 -2 3 2 -1


ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ ፣ ሰርቬይንግ፣ ጂኦግራፊ
እና አቻ ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

159
ዲፕሎማ ህግ እና አቻ ፣ የመሬት ህግ (Land Law) እና 4 ዓመት 1 1 0 1 1 0
አቻ ፣ ሌጋል ላንድ አድሚኒስትሬሽን እና አቻ

የመረጃ ሥራ ዲፕሎማ አርባን ማኔጅመንት እና አቻ ፣ አርባን 0 ዓመት 0 1 +1 0 1 +1 ነባር ሰራተኛ III የነበረው
9 አመራር ደቭሎፕመንት እና አቻ ማኔጅምነት እና አቻ ፣ ቁጥሩ ተቀንሶ አዳዲስ
ሠራተኛ I ኢኮኖሚክስ እና አቻ ፣ ሶሺዩሎጂ ስታቲስትክስ እና አቻ ባለሙያዎችን በሚጋብዝ
የስራ መደብና ልምድ
የተካተተ በመሆኑ
ዲፕሎማ ጂአይኤስ እና አቻ ፣ ኤልአይኤስ እና አቻ ፣ 0 ዓመት 0 2 +2 0 1 +1
ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ ፣ ሰርቬይንግ፣ ጂኦግራፊ
እና አቻ ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

12 የመሬት  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቨይንግ እና አቻ 8


ዝግጅት ቡድን  በጅኦግራፊካል ኢንፎርሜሽን ሲስተም (GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ ዓመት
መሪ  በአርባን ኢንጂነሪነግ እና አቻ
 በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚስትሬሽን እና አቻ
 በሰርቬይንግ እና አቻ 1 0 -1 1 0 -1
 በአርባን ማኔጅማንት እና አቻ
13 የሽንሻኖ 2 4 0 -4 2 0 -2
ባለሙያ II
ዓመት

14 የቅየሳ ቴክኒሻን  የመጀመሪያ ዲግሪ/ ዲፕሎማ በሰርቬይንግ እና አቻ 2 ዓመት 5 0 -5 3 0 -3


II  በድራፍቲንግ እና አቻ
 ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ

160
15 የመሰረተ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኢንፍራስትራክቸር 4 ዓመት 1 0 -1 1 0 -1
ልማት ዝርጋታና ፕሮቪዥን እና አቻ
ግንባታ ቅንጅት  በሮድ ኮንስትራክሽን እና አቻ
 በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት እና አቻ
ባለሙያ III

16 የመሬት ባንክና  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በጅኦግራፊካል 8 ዓመት


ጥበቃ ቡድን ኢንፎርሜሽንሲስተም(GIS) እና አቻ
 በላንድ ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ሲስተም እና አቻ
መሪ  በአርባን ፕላኒንግ እና አቻ
 በላንድ አድሚንተሬሽን እነ አቻ
 በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
17 የመሬት ባንክ  በሲቪል ኢንጅነሪንግ እና አቻ 4 ዓመት 7 4 -3 2 2 0
ባለሙያ III  በሰርቬይንግ እና አቻ

18 የመሬት ባንክ 2 ዓመት 0 3 3 0 0 0


ባለሙያ II

19 የመሬት ጥበቃ  በሰርቬይንግ እና አቻ 4 ዓመት 12 9 -3 3 3 0


ባለሙያ III  በድራፍቲንግ እና አቻ
 ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
 ሲቪል ምህንድስና እና አቻ
 ከተማ ምህንድስና እና አቻ
 በከተማ ፕላን እና አቻ ፣
 መሬት አስተዳደር እና አቻ

161
20 የመሬት ጥበቃ  የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በሰርቬይንግ እና አቻ 2 ዓመት 0 3 3 0 0 0
ባለሙያ II  በድራፍቲንግ እና አቻ
 ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ
 በአርባን ማኔጅምንት እና አቻ
 ሲቪል ምህንድስና እና አቻ
 ከተማ ምህንድስና እና አቻ
 በከተማ ፕላን እና አቻ ፣
 መሬት አስተዳደር እና አቻ
21 የቦታ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ፕላን እና አቻ፣ 8 ዓመት 1 1 0 1 1 0
ማስረከብና ሊዝ ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ከተማ
ክትትል ቡድን ምህንድስና እና አቻ፣ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣አርክቴክት
መሪ እና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

22 የቦታ ርክክብ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ የከተማ ስራ አመራር እና 4 ዓመት 2 2 0 1 1 0


ባለሙያ III አቻ፣ ጂኦግራፊእና አቻ፣ መሬት አስተዳደር እና አቻ

የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ በከተማ ፕላን እና አቻ፣ 4 ዓመት 4 4 0 1 1 0


ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ከተማ ምህንድስና እና አቻ፣ ሲቪል
መሀንዲስ እና አቻ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ጂኦማቲክ
ኢንጂነሪንግ እና አቻ

23 የሊዝ አፈፃፀም ዲግሪ / ማስተርስ በህግ እና አቻ፣ ላንድ ሎ እና አቻ፣ 6 ዓመት 2 2 -1 1 1 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን
የህግ ጉዳዮች ሌጋል ላንድ አድሚኒስትሬሽን እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ባለሙያ IV ልምድ የተተካ በመሆኑ

24 የሊዝ ውል ዲግሪ / ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 4 ዓመት 7 6 -1 2 2 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን


ባለሙያ III ጂኦግራፊ እና አቻ፣መሬት አስተዳደር እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ልምድ የተካተተ በመሆኑ

162
ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ሰርቨይንግ እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና 4 ዓመት 8 6 -2 3 3 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን
አቻ፣ከተማምህንድስና እና አቻ፣ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ዲግሪ/ማስተርስ ልምድ የተካተተ በመሆኑ

25 የሊዝ ውል ዲግሪ / ማስተርስ በከተማ ሥራ አመራር እና አቻ፣ 0 ዓመት 0 1 +1 0 0 0 አዳዲስ ባለሙያዎችን


ባለሙያ I ጂኦግራፊ እና አቻ፣መሬት አስተዳደር እና አቻ በሚጋብዝ የስራ መደብና
ልምድ የተካተተ በመሆኑ

ዲግሪ/ማስተርስ ከተማ ፕላን እና አቻ፣ ሰርቨይንግ እና 0 ዓመት 0 2 +2 0 0 0


አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ከተማምህንድስና እና
አቻ፣ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ

26 የሊዝ ክፍያ ዲግሪ/ማስተርስ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ማኔጅመንት እና 4 ዓመት 4 4 0 2 2 0


አሰባሰብና አቻ፣ አካውንቲንግ እና አቻ
ክትትል ባለሙያ
III

27 የሊዝ ክፍያ ዲግሪ/ማስተርስ ኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ማኔጅመንት እና 0 ዓመት 0 1 +1 0 1 +1 የውዝፍ እና መደበኛ ሊዝ


አሰባሰብና አቻ፣ አካውንቲንግ እና አቻ ክፍያ አሰባሰብ ስራ በሰው
ክትትል ባለሙያ ሀይል ዕጥረት ምክንያት
I ወደ ኋላ የቀረ በመሆኑና
ይህን ሊያግዝ በሚችል
ተጨማሪ አዲስ የሰው
ሀብት በማስፈለጉ

163
4.3 በወረዳ በመሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት የሰው ሀብት ፍላጎት
ተ.ቁ የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ የስራ በማስፋፊያ ክ/ከ ወረዳ ሰው በመሀል ክ/ከ ወረዳ ሰው ማብራሪያ
መጠሪያ ልምድ ሀይል ብዛት ሀይል ብዛት

ነባር አዲስ ልዩነት ነባር አዲስ ልዩነት


1 የመሬት ልማትና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ አርባን ፕላነር እና አቻ፤ 1 1 0 1 1 0 ሹመት
አስተዳደር ሰርቬይንግ /ካዳስተራል ሰርቬይንግ እና አቻ፣ አርባን
ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ማኔጅመንት እና አቻ፣ አርባን ላንድ ደቭሎፕመንት
ኤንድ ማኔጅመነት እና አቻ፣ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ.፣
መሬት አስተዳደር እና አቻ፣ ህግ እና አቻ፣ ላንድ ሎ እና
አቻ፣ ሌጋል ላንድ አድሚኒስትሬሽን እና አቻ፣
ጂኦግራፊ እና አቻ

2 ሴክሬታሪ II ዲፕሎማ ወይም 10+3 በሴክሬተርያል ሳይንስ እና 2 ዓመት 1 1 0 1 1 0 ተፈላጊ ችሎታና የስራ
አቻ፣ ቢሮ አስተዳደር እና አቻ፣ ኦፊስ ማኔጅምንት እና ልምድ ከዋና ቢሮ
አቻ ተዘጋጅቶ እንደሚመጣ
ታሳቢ ተወስዷል
3 የካሳ መረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኤምአይኤስ እና አቻ፣ 0 ዓመት 1 0 1 በማነስ 1 0 1 በማነስ
አሰባሰብ እና ቦታ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ሶሺዩሎጂ እና አቻ፣ ስታቲስቲክስ
ማጽዳት እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ
ባለሙያ I የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 0 ዓመት 1 0 1 በማነስ 1 0 1 በማነስ
ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣
ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣ ካድስትራል ሰርቬይንግ እና
አቻ
4 የካሳ መረጃ የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ኤምአይኤስ እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 1 1 0 1 1 ከዚህ በፊት የነበረው
አሰባሰብ እና ቦታ ጂ.አይ.ኤስ እና አቻ፣ ሶሺዩሎጂ እና አቻ፣ ስታቲስቲክስ በመብለጥ በመብለጥ የስራ መደብ ዝቅተኛ
እና አቻ፣ ኢኮኖሚክስ እና አቻ በመሆኑና ሰራተኛውን

164
ማጽዳት የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 1 1 0 1 1 ሊስብ የሚችል የስራ
ባለሙያ II ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ ማኔጅመንት እና አቻ፣ በመብለጥ በመብለጥ መደብ ባለመሆኑ
ሲቪል መሀንዲስ እና አቻ፣ ካድስትራል ሰርቬይንግ እና ምክንያት አንድ ደረጃ ከፍ
አቻ ብሎ መደራጀት ስላለበት
ከባለመያ I የስራ መደብ
ተጨምሮ በባለሙያ II
የተደራጀ በመሆኑ ነው፡፡
5 የመሬት ጥበቃና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 0 ዓመት 3 1 2 በማነስ 1 0 1 በመማነስ ከዚህ በፊት የነበረው
ሊዝ አፈጻጸም ድራፍቲንግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ የስራ መደብ ዝቅተኛ
ክትትል ባለሙያ ማኔጅመንት እና አቻ በመሬት አስተዳደር እና አቻ በመሆኑና ሰራተኛውን
I አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ በኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ ሊስብ የሚችል የስራ
በአካውንቲንግ እና አቻ መደብ ባለመሆኑ
ምክንያት አንድ ደረጃ ከፍ
6 የመሬት ጥበቃና የመጀመሪያ ዲግሪ/ማስተርስ ሰርቨየር እና አቻ፣ 2 ዓመት 0 2 2 0 1 1 ብሎ መደራጀት ስላለበት
ሊዝ አፈጻጸም ድራፍቲንግ እና አቻ፣ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ኤንድ በመብለጥ በመብለጥ ከባለመያ I የስራ መደብ
ክትትል ባለሙያ ማኔጅመንት እና አቻ በመሬት አስተዳደር እና አቻ ተጨምሮ በባለሙያ II
II አርባን ማኔጅመንት እና አቻ፣ በኢኮኖሚክስ እና አቻ፣ የተደራጀ በመሆኑ ነው፡፡
በአካውንቲንግ እና አቻ

165
ክፍል አምስት

5. በዳይሬክቶሬቶች የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ

የከተማ ማዕከላት መልሶ ማልማት ትግበራና ክትትል ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ሥራዎች ስራው የሚወስደው የስራው ስራው በአመት


ጊዜ ድግግሞሽ የሚወስደው ጊዜ
በዓመት በሰዓት
የመልሶ ማልማት ጥናት ማካሄድ

1 ለመልሶ ማልማት በተከለሉ ቦታዎች የልማት ቅደም ተከተል በጥናት መለየት

1.1 የመልሶ ማልማት የጥናት ዝክረ-ተግባር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 24 2 48

1.2 መልሶ ሊለሙ የሚችሉ ቦታዎችን ከፕላን አንጻር መለየት 90 2 180

1.3 ነዋሪዎቸን ማወያየት 160 2 320


1.4 የመረጃ መሰብሰብ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ባለድርሻ አካላት 24 2 48
ማወያየት፣ምልከታ..ወዘተ)
1.5 መረጃ መሰብሰብ 1200 2 2400

1.6 የተሰበሰበውን መረጃ ማጠናቀር 400 2 800

1.7 የልማት ቅደም ተከተል ማውጣት 48 2 96

1.8 መረጃ መተንተንና ረቂቅ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት 300 2 600

1.9 ጥናቱን በባለድርሻ አካላት ማስገምገም 32 4 128


1.1 ጥናቱን ማጠናቀቅ፣ ማጸደቅና ለከተማ ንድፍ ማስተላለፍ 32 2 64

2 የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ማድረግ

2.1 አካባቢውን በፕላንና በምልከታ መለየት፣ 200 2 180

2.2 ለከተማ ንድፉ /Urban Design/ የሚያስፈልጉ የመረጃ ዓይነቶችን መለየት፣ 50 2 100

2.3 ለመረጃ ማሰባሰቢያ የሚሆኑ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት /ቼክ ሊስት ፤መጠይቅ፣ 50 2 100
ውይይት../
2.4 በተዘጋጀው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ መሰረት መረጃ መሰብሰብ (በክ/ከተማ 400 2 800
ተሰብስቦ እንዲመጣ ማድረግ)፣

2.5 በይዞታው ላይ የማልማት ፍላጎት ያላቸውንና ቀድሞ በይዞታቸው ላይ ለማልማት 4 600 2400
ፈቃድ የወሰዱትን ግለሰቦች መለየት፣

166
2.6 የተሰበሰበውን መረጃ መተንተንና ምልከታውን መተርጎም /interpretation/ 500 2 1000

2.7 ለአርባን ዲዛይን የሚሆን ረቂቅ የማህበራዊና ኢኮኖሚያ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት 400 2 800

2.8 ረቂቅ ሰነዱን ማስገምገም 16 2 32


2.9 በግምገማ ውጤቱ መሰረት ሰነዱን አጠቃሎ ለትግበራ የከተማ ንድፉን ለሚሰራው አካል 6 2 12
ማስተላለፍ
3 የከተማ ንድፍ ጥናት ማድረግ 7,186

3.1 የአካባቢ ልማት ፕላን ከሌለ እንዲዘጋጅ ማድረግ፣ 16 2 32

3.2 የአካባቢ ልማት ፕላን ዝግጅትን መከታተል፣ 16 2 32


3.3 የጥናት አካባቢውን ፕላን እና የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥናት ሰነድ መቀበል 12 2 24

3.4 የአርባን ዲዛይን ዝግጅቶች ሊያሟሏቸው የሚገባቸውን መስፈርቶች ያካተተ ዝርዝር 410 1 410
ስታንዳርድ ሰነድ ማዘጋጀት
3.5 የመስክ ምልከታ መረጃ መሰብሰቢያ መሳርያዎችን ማዘጋጀት/ ቼክሊስት/ 36 2 72
3.6 በአካባቢው የመስክ ምልከታ ማካሄድና መረጃ መሰብሰብ /Physical, Spatial and 200 2 400
Environmental data/
3.7 በምልከታ የተሰበሰበውን መረጃ መተንተን እና የመሬት አጠቃቀምና ከባቢያዊ ሁኔታ 48 2 96
ክፍተቶችን መለየት
3.8 ለልማት የተመረጠው አካባቢ በቀጣይ ሊኖረው የሚገባውን ሚና ኅብረተሰቡን 64 2 128
በማሳተፍ መለየት
3.9 ኅብረተሰቡ በልማት ቦታው መልሶ የሚሰፍርበትን፣ የማልማት ፍላጎትና መብት 23 2 46
ያላቸው የሚካተቱበትንና በአካባቢው ልማት ተጠቃሚ የሚሆኑበትን የዲዛይን ስልት
መንደፍ
3.1 ቦታው ኅብረተሰቡን ያካተተና የተነደፈውን ራዕይ /ሚና/ ሊያሳካ የሚችል የቦታ 310 2 620
አደረጃጀት፣ የመሰረተ ልማት ግንባታ፣ የህንጻ ሞርፎሎጂ፣ ወዘተ የያዘ ዲዛይን
መስራትና ረቂቅ ዲዛይን ማዘጋጀት
3.11 ረቂቅ ዲዛይኑን ማስገምገም /ኅብረተሰቡን አካቶ/ 12 2 24
3.12 በግምገማው መሰረት ረቂቅ ዲዛይኑን ማጠናቀቅ 28 2 56
3.13 የተጠናቀቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ማጸደቅ 6 2 12
3.14 የጸደቀውን ንድፍ ወይም ዲዛይን ሙሉ ሰነድ /ፕላኖች፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ 4 2 8
ጥናቶች/ በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለትግበራ ወሰን ለሚያስከብረው ቡድን ማስተላለፍና
መከታተል
4 የከተማ ንድፍ እንደ አስፈላጊነቱ በውጪ አማካሪ ማሰራት

4.1 የከተማ ንድፉ ሊያሟላቸው የሚገቡ ውጤቶችና ሊያሳካቸው የሚገቡ ኣላማዎችን 24 2 48


መለየት
4.2 የአርባን ዲዛይን ዝርዝር ቴክኒካል የአፈጻጸም መመርያ /Guide-line/ ማዘጋጀት 80 2 160

4.3 የአርባን ዲዛይን ቴክኒካል የአፈጻጸም መመሪያውን ማስገምገም 16 2 32

4.4 የአርባን ዲዛይን ቴክኒካል የአፈጻጸም መመርያውን ማጠናቀቅ 16 2 32

4.5 የአርባን ዲዛይን ቴክኒካል የአፈጻጸም መመርያውን ማጸደቅ 20 2 40

167
4.6 የአርባን ዲዛይን ጥናት እንዲከናወን የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት 100 2 200

4.7 የስምምነት ሰነድ /ውል/ ማዘጋጀት 56 2 112


4.8 የአርባን ዲዛይን ጥናት እንዲከናወን ጨረታ ማውጣት 54 2 108
4.9 የአርባን ዲዛይኑን ባለሙያዎችና የጨረታው ሂደት የሚመለከታቸውን ሌሎች አካላት 8 1 8
ያሳተፈ የጨረታ ኮሚቴ ማቋቋም
4.1 የጨረታውን አሸናፊ በመለየት ሂደት ውስጥ መሳተፍና አሸናፊው የተለየበትን ሰነድ 55 2 110
መረከብ
4.11 ከጨርታው አሸናፊ ጋር ውል እንዲፈረም ማድረግ 20 2 40
4.12 የአርባን ዲዛይን የጥናት ዝግጅቱን መከታተልና ክፍተቶችን ማረም 16 8 128

4.13 የአርባን ዲዛይኑ ሲጠናቀቅ የመጀመርያውን ረቂቅ ሰነድ ማስገምገም፣ 32 2 64

4.14 በግምገማው መሰረት ዲዛይኑ እንዲጠናቀቅ ማስደረግ፣ 8 2 16


4.15 የተጠናቀቀውን አርባን ዲዛይን በውሉ መሰረት የተሟላ መሆኑን አረጋግጦ መረከብ 16 2 32

4.16 ለሚመለከተው አካል በማቅረብ ጥናቱን ማጸደቅ፣ 4 2 8


4.17 ለአጥኚው ክፍያ እንዲከፈል ለፋይናንስ ማሳወቅ 2 2 4
4.18 የፀደቀውን አርባን ዲዛይን ለትግበራ ወሰን ለሚያስከብረው ቡድን ማስተላለፍና 8 2 16
መከታተል
5 የከተማ ንድፍ ጥናት ተግባራዊነቱን ክትትል ማድረግ

5.1 የትግበራ ክትትል ማከናወኛ ዝክረ ተግባር ማዘጋጀት 12 2 24

5.2 በፕሮጀክቱ እቅድ መሰረት የሰው ሀይልና ግብዓት እንዲሟላ መከታተል 40 2 80

5.3 በየፕሮጀክቶቹ በእቅዱ መሰረት ከህብረተሰቡና ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት 20 2 40


መደረጉን መከታተል፣

5.4 የአተገባበር መከታተያ መረጃ ማሰባሰቢያ መሳርያዎች /መጠይቅ፣ ቼክሊስት፣ ወዘተ/ 10 6 60


ማዘጋጀት
5.5 መረጃ መሰብሰብ /በመስክ ምልከታ፣ በቃለ መጠይቅ፣ በኅብረተሰብና ባለድርሻ አካላት 54 4 216
ውይይት/
5.6 ልማት በሚከናወንበት ቦታ ያሉ ነዋሪዎች አሰፈላጊውን መስተንግዶ ማግኘታቸውና 120 2 240
ተነሺዎች ለመነሳት ዝግጁ መሆናቸውን መከታተል

5.7 የቦታ ማጽዳት ስራ መካሄዱን መከታተል 120 12 1440


5.8 መሰረተ ልማት መሟላቱን መከታተል 120 12 1440
5.9 ፕሮጀክቱ በዕቅዱ መሰረት በአግባቡ እየተሰራ መሆኑን መከታተል 8 40 320
5.10 በመስክ ጉብኝት የተሰበሰቡ መረጃዎችን መገምገምና ክፍተቶችን በመለየት በየወቅቱ 52 208
የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ እንዲሁም
ለቀጣይ ጥናት መነሻ ግብዓት እንዲሆኑ መቀመ
6 የከተማ ማዕከላትንና ኮሪደሮችን ማልማት
የመልሶ ማልማት ትግበራ ክትትል
የአተገባበር መከታተያ መረጃ ማሰባሰቢያ መሳርያዎች /መጠይቅ፣ ቼክሊስት፣ ወዘተ/ 12 2 24
6.1
መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤

168
6.2 የመረጃ ይሰበስባል ፤ 40 2 80

6.3 ፕሮጀክቶቹ ወይም የልማት ስራዎቹ በተያዘላቸው ዕቅድ መሰረት በአግባቡ እየተተገበሩ 20 2 40
መሆናቸውንና ይከታተላል
6.4 ከመልሶ ማልማት ቦታ የሚነሱ ባለይዞታዎች በግል ይዞታቸው በልማት አከባቢ 10 6 60
በተዘጋጀው የከተማ ንድፍ ጥናት መሰረት ቅድሚያ የማልማት ጥያቄ ተቀብሎ
ያደራጃል፤
6.5 ምትክ ይዞታ ስፋት መጠን በጋራ ተደራጅቶ ለአከባቢ ከተማ ንድፍ ሊያስገነባ 54 4 216
የሚያስችል የቦታ ስፋት ለማልማት የሚፈልጉትን መረጃ አደራጅቶ ከውሳኔ ሀሳብ ጋር
ያቀርባል፣
6.6 በካሳና ምትክ መስተንግዶ መመሪያ ቁጥር 79/ 2014 መሰረት ተሰልቶ የሚሰጠው 120 2 240
ገንዘብ ልክ በልማት አካባቢ ከሚገነበው የመንግስት ቤት ምትክ እንዲሰጥ ለውሳኔ
ያቀርባል፤
6.7 የከተማ መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላኖች መሰረት በማድረግና 12 2 24
ፍትሃዊና ኢኮኖሚያዊ የመሬት ልማትና አቅርቦት እንዲኖር ይሰራል፤

6.8 አከባቢ ልማት ፕላንና በጸደቀላቸው የማዕከላትና ኮሪደሮች ቦታዎች ላይ በዕቅድና 40 2 80


በዝርዝር ዲዛይን ያልተደገፈ ግንባታ እንዳይኖር ወይም እንዳይካሄድ ከሚመለከተው
አካል ጋር በኃላፊነት ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
6.9 በማእከላትና ኮሪደሮች ልማት አከባቢ የሚካሄዱ ልማቶች በተቀመጠላቸው ከተማ 20 2 40
ንድፍና ፣ ቅደም ተከተልና ጊዜ ገደብ እንዲለሙ ድጋፍ ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
6.10 በልማቱ ምክንያት ተነሺ የሆኑ እና ምንም ገቢ የሌላቸው ተነሺዎችን መልሶ 10 6 60
የማቋቋሚበት እና የስራ ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ ከተነሺዎች መልሶ ማቋቋም ጋር
በጋራ ያመቻቻል፤
6.11 ለማዕከላትና ለኮሪደሮች ልማት ከተዘጋጁ ቦታዎች ውስጥ በግሉ ዘርፍ እንዲለማ የተለየ 54 4 216
ቦታ በመስክ ሰርቨይ ተደርጎ ሽንሻኖ ያዘጋጃል

120 2 240

5.1, በወሰን ማስከበር ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ


ድግግሞሽ
1 የአነስተኛው የቤት ዋጋ እና የግንባታ ቁስ ነጠላ ዋጋ ተመን ጥናትና ክትትል ማድረግ 2,728

169
1.2 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 2 48
ወዘተ)

1.3 መረጃ መሰብሰብ 160 2 320


1.4 የተሰበሰበውን መረጃ ማጠናቀርና በደብዳቤ ለሚያጠናው አካል መላክ፣ 80 2 160

1.5 መረጃዎች በትክክል መተንተናቸውንና ረቂቅ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀቱን መከታተል፣ 40 2 80

1.6 ጥናቱን መቀበል እና በባለድርሻ አካላት ማስገምገም፣ 16 2 32

1.7 ጥናቱን ማጠናቀቅ፣ ማጸደቅና ማሰራጨት፣ 16 2 32


1.8 የተጠናውን የነጠላ ዋጋው በካሳ መተንተኛ ሶፍት ዌር ማስገባት፣ 8*11 1 88

1.9 በጥናቱ ውጤት መሰረት መፈጸሙን መከታተል፣ 40 12 480

2 የልማት ተነሺ ካሳ ጥናትና ክትትል ማድረግ


2.1 የጥናት ቢጋር ማዘጋጀት 24 1 24
2.2 ረቂቅ ቢጋር ማስገምገምና ማጸደቅ 16 1 16
2.3 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 1 24
ወዘተ)

2.4 መረጃ መሰብሰብ 480 1 480


2.5 የተሰበሰበውን መረጃ ማጠናቀር 160 1 160
2.6 መረጃ መተንተንና ረቂቅ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት 160 1 160

2.7 ጥናቱን በባለድርሻ አካላት ማስገምገም 32 2 64


2.8 ጥናቱን ማጠናቀቅና ማጸደቅ 32 1 32
2.9 የጥናቱ ውጤት መፈጸሙን መከታተል 40 12 480
3 የዕርሻ መሬት ካሳ ጥናትና ክትትል ማድረግ 2,400
3.1 የዕርሻ መሬት ካሳ ጥናት ቢጋር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 24 2 48
3.2 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 2 48
ወዘተ)

3.3 መረጃ መሰብሰብ 160 2 320


3.4 የተሰበሰበውን መረጃ ማጠናቀርና በደብዳቤ ለሚያጠናው አካል መላክ፣ 80 2 160

3.5 መረጃዎች በትክክል መተንተናቸውንና ረቂቅ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀቱን መከታተል፣ 40 2 80

3.6 ጥናቱን መቀበል እና በባለድርሻ አካላት ማስገምገም፣ 16 2 32

3.7 ጥናቱን ማጠናቀቅና ማሰራጨት፣ 16 2 32


3.8 በጥናቱ ውጤት መሰረት መፈጸሙን መከታተል፣ 40 12 480

4 ፍሬ የሚሰጡ ተክሎች እና ፍሬ የማይሰጡ ዛፎች ካሳ ተመን ጥናትና ክትትል ማድረግ

4.1 ፍሬ የሚሰጡ ተክሎች እና ፍሬ የማይሰጡ ዛፎ ካሳጥናት ቢጋር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 24 2 48

170
4.2 የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት (መጠይቅ፣ በውይይት፣ በምልከታ፣ ሁለተኛ ምንጭ… 24 2 48
ወዘተ)

4.3 መረጃ መሰብሰብ 160 2 320


4.4 የተሰበሰበውን መረጃ ማጠናቀርና በደብዳቤ ለሚያጠናው አካል መላክ፣ 80 2 160

4.5 መረጃዎች በትክክል መተንተናቸውንና ረቂቅ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀቱን መከታተል፣ 40 2 80

4.6 ጥናቱን መቀበል እና በባለድርሻ አካላት ማስገምገም፣ 16 2 32

4.7 ጥናቱን ማጠናቀቅና ማሰራጨት፣ 16 2 32


4.8 በጥናቱ ውጤት መሰረት መፈጸሙን መከታተል፣ 40 12 480

5 የካሳ ግምትና ምትክ ስራ 16,982

5.1 መረጃ ማሰባሰቢያ፤ ተፈላጊ መረጃ ዝረዝር፤ የመረጃ አሰባሰብና ሂደት ውጤት መገምገምያ፤ የመረጃ 16 5 80
አሰባሰብ ውጤት ማሳወቅያ ስታንዳርድና የአፈጻጸምና ፎርማቶች (ቼክ ሊስት) መቅረጽ፣
ለክ/ከተሞች ማስተላለፍ.

5.2 የሚለማውን አካባቢ ጥናት በሀርድና በሶፍት ኮፒ መቀበል፣ መመዝገብና ቁጥር መስጠት 1 160 160

5.3 የሚለማውን አካባቢ በ GIS መለየት 0.6 160 96


5.4 አስፈላጊውን በማሟሟላት ጥናቱን ለክፍለ ከተማ እንዲፈጽም ማስተላለፍ 0.5 160 80

5.5 በቼክሊሰቱ መሰረት ሂደቱን መከታተል፣ ግብረመልስ መሰጠት (በቢሮና በመስክ) 100 52 5200

5.6 በክ/ከተማ ደረጃ መወሰን ያልቻሉ ጉዳዩችን መረከብ 1 96 96

5.7 ጉዳዩን መርምሮ በማእከል ደረጃ መወሰን/ ማስወሰን 3 96 288

5.8 ከየፕሮጀክቶቹ 10 በመቶ ናሙና ማህደር መሰብሰቢያ ዘዴና ቸክሊስት ማዘጋጀት፣ 1 160 160

5.9 የናሙና ልኬት ሲካሄድ የነዋሪዎች ተወካዮች እንዲገኙ ጥሪ ማስተላለፍ 2 160 320

5.1 የነዋሪ ተዎካዮች በተገኙበት በመስክ ልኬት ማከናወን፣ 6 260 1560

5.11 በመስክ የተሰበሰበውን የናሙና ልኬት መተንተን 24 260 6240

5.12 የተለካውን ቤት ዲዛይን በካድ መስራት፣ 4 260 1040


5.13 የተተነተነውን መረጃ ወደ መገመቻ ሶፍትዌር ማስገባት 2.5 260 650

5.14 የግመታውን ውጤት ከገማች ከመጣው ጋር ማነጻጸርና መወሰን 0.15 260 39

5.15 ሲረጋገጥ የጎላ ልዩነት ካለው እርምት እርምጃ እንዲወሰን ለሚመለከተው የበላይ ሃላፊ ማሳወቅ 0.5 160 80

5.16 የጎላ ልዩነት ከሌለው ስራው እንዲቀጥል ለክፍለ ከተማ ማስተላለፍ 0.5 160 80

171
5.17 የአፈጻጸም ክፍተት እየለዩ የሲሰተም ማሻሻያ ለሚያስፈልጋቸው በጥናት ማስተካል፣ የተግባር 24 10 240
ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው ስልጠና ማዘጋጀትና መስጠት

5.18 የልዩ ካሳ ግመታ መስራት የሚችል ተቋም ለይቶ ለክ/ከተሞች ማሳወቅ 48 1 48

5.19 ለቀበሌ ንግድ ቤትና ለሌሎች የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ፈላጊዎች መረጃ መቀበልና አጸድቆ 1 525 525
ለመሬት ዝግጅት ቦታ እንዲዘጋጅ ማስተላለፍ፣

6 የቦታ ማጽዳት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 2,542

6.2 የሚጸዳውን አካባቢ በሀርድና በሶፍት ኮፒ በመቀበል የሚፈርሱ ቤቶችን በ GIS እና በመስክ መለየት፣ 3 160 480
መከታተያ ሰነድ ማዘጋጀት ማሰተላለፍ፣
6.3 በቼክሊሰቱ መሰረት የቦታ ማጽዳቱን ስራ ሱፐረቫይዝ ማድረግ፣ ግብረ-መልስ መሰጠት (በቢሮና 8 160 1280
በመስክ)
6.4 በክ/ከተማ ደረጃ ለማፍረስ ከአቅም በላይ የሆኑ በልማት ክልል ውስጥ የሚገኙ ግንባታዎች ካሉ 1 96 96
መረከብና በሚመለከተው የበላይ አካል ማቅረብ
6.5 ጉዳዩን መርምሮ በማእከል ደረጃ የሚጸዱበትን ሁኔታ ማመቻቸት ወይም የእርምት ርምጃ 3 96 288
ማስወሰድ
6.6 ቅድሚያ የማልማት ጥያቄ ያቀረቡ ተነሺዎችን፣ ካሳ የተከፈላቸው፣ ምትክ ቦታና ቤት የተሰጣቸው፣ 1.5 52 78
የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን መረጃ ከክፍለ ከተማ በመረከብ በከተማ ደረጃ ማደራጀት

6.7 የአፈጻጸም ክፍተት እየለዩ የሲሰተም ማሻሻያ ለሚያስፈልጋቸው በጥናት ማስተካል፣ የተግባር 24 10 240
ስልጠና ለሚያስፈልጋቸው ስልጠና ማዘጋጀትና መስጠት

በመሬት ዝግጅት፣ባንክና ትበቃ የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ሥራዎች ስራው የሥራው ስራው በዓመት


የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ጊዜ
ጊዜ በሠዓት በዓመት በሠዓት /total
/standard /frequency/ time/
time/
31755

172
1 አማራጭ የመሬት ሀብት አቅርቦት ማጥናት 13305

1.1 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርሀ-ግብር ማዘጋጀት 16 2 32


ማጸደቅ
1.2 በከተማው ቀልጣፋና ዘመናዊ የመሬት አቅርቦትና አሰጣጥ የአሰራር 339 3 1017

ስርዓት ለመዘርጋት የሚያሠችል የመሬት የፍላጎት እና አቅርቦት ዳሰሳ


ጥናቶችን ማካሄድ፤

1.3 የሽንሻኖ እና የመሬት ዝግጅት ስራ ተሰርቶ እንዲላክ የመሬት ቅደም 80 8 640

ተከተሉን ማዘጋጀት

1.4 የተዘጋጀውን ሰነድ መሬቱ እንዲዘጋጅ ለሚመለከተው መላክና የመሬት ዝግጅት 2 96 192
ሂደትን መከታተል

1.5 የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ 352 2 704
ለመልቀም የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ማዘጋጀት

1.6 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ መለየት 160 1 160

1.7 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 352 4 1408


1.8 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ስኬች መስራት 352 4 1408
1.9 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ልኬት መውሰድ 352 4 1408
1.10 ቦታውን በመሬት ባንክ መመዝገብ 176 12 2112
1.11 በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ማወራረስ 176 12 2112
1.12 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 176 12 2112
2 የቅየሳ እና ሽንሻኖ ስራ መስራት፣ ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ 2912

2.1 የቅየሳው መሳሪያውን ለቅየሳ ማዘጋጀት 2 2 4


2.2 የመስክ ምልከታ በማድረግ ለቅየሳ በአቅራቢያው የሚገኝ የመነሻ ነጥብ መፈለግና 1 264 264
ሌሎች የቅየሳ ዝግጅቶችን ማከናወን

2.3 በፕላን ፎርማቱ መሰረት ከመነሻ ነጥብ ተስቶ ቅየሳ በመስራት አስፈላጊውን 1 264 264
አመላካች ነጥቦችን መልቀም
2.4 በተቀየሰው መሰረት ቅየሳውን መርዳት (ጉድጓድ መቆፈር፣ የቅየሳ መሳሪያ ወደ ቅየሳ 6 264 1584
ቦታ መውሰድ) የወሰን ችካል/ድንጋይ መትከል
2.5 የቅየሳው መሳሪያውን ለቅየሳ ማዘጋጀት 2 2 4
2.6 በቅየሳው ወቅት በስራው ያጋጠሙ ችግሮችን በመለየት እንዲፈታ ለሚመለከተው 1 264 264
አካል ማሳወቅ
2.7 የቅየሳውን ውጤት በቤዝ ማፕ ማደራጀት 1 264 264

173
2.8 የቅየሳውን ውጤት ቅየሳውን ላዘዘው አካል በሶትና በሃርድ ኮፒ ማስረከብ(ለሽንሻኖ 1 264 264
ባለሙያ ወይም አረጋጋጭ ወይም እንዲካለልለት ለጠየቀው ለተቋሙ አካል)

3 የመሬት ፍላጎት ጥያቄ መቀበልና ማደራጀት

3.1 በምደባ በሊዝ አግባብ የሚተላለፉ (ከጥቃቅንና አነስተኛ ወደ መካከለኛ 0.25 1200 300
ኢንተርፕራይዝ የተሸጋገሩ ባለሀብቶች፣ የኢንዱስትሪና አገራዊ ፋይዳ ያላቸውን)
የቦታ ጥያቄዎችን መቀበል
3.2 ፀድቀው የመጡ የፕሮጀክት ሰነዶችን እንደቅደም ተከተላቸው ማደራጀትና 0.5 200 100
ለአገልግሎት ማስቀመጥ
3.3 በተጠየው የኢንቨስትመንት የቦታው ስፋት መሠረት ቦታ ማዘጋጀት 8 200 1600
3.4 መረጃውን በሃርድና ሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 200 100
3.5 የተደራጀውን መረጃ ለለማ መሬት ማስተላለፍ ቡደን መላክ 0.5 200 100
4 ለጨረታ፣ ለምደባ እና ምትክ ቦታ ከክፍለ ከተማ ተዘጋጅተው የሚመጡትን ቦታዎች 1069
በማፅደቅ በሃርድ እና በሶፍት ኮፒ ለሚመለከተው የስራ ክፍል ማስተላለፍ

4.1 ከ/ክተማ የተዘጋጁ ቦታዎች ዝረዝር መረጃ መቀበል 0.5 150 75


4.2 በአገልግሎት ዘርፋቸው ቦታዎቹን መለየት 4 150 600
4.3 በፕላንና በሽንሻኖ ስታንዳርድ መሠረት የተዘጋጁ መሆናቸውን ማረጋገጥ 2 150 300
4.4 ከሽንሻኖ ስታንዳርድ በታች የሆኑትን ተስተካክለው እንዲመጡ ለክ/ከተማው መላክ 2 1 2

4.5 በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት የተዘጋጁትን ማፅደቅ 8 1 8


4.6 መረጃውን በሶፍትና ሃርድ ኮፒ አደራጅቶ ለክ/ከተማው መላክ 2 1 2
4.7 አፈጻጸሙን መከታተል 8 4 32
4.8 ከላይ በተዘረዘረው የማረጋገጥ ሂደት መሰረት የሬጉላራይዜሽን/በራስ ይዞታ ላይ 1 50 50
የማልማት/ ሽንሻኖ ስራን ያረጋግጣል፡፡
5 የለማ መሬት በባንክ እንዲመዘገብ ማስረከብ 176
5.1 የተዘጋጀውን የለማ መሬት በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ማደራጀት 16 4 64
5.2 የመረካከቢያ ቅጽ ማዘጋጀት 4 4 16
5.3 በመስክ በመገኘት የወሰን ችካል ማስቀመጥ 16 4 64
5.4 በተዘጋጀው የርክክብ ቅጽ መሠረት በባንክ እንዲመዘገብ ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን 8 4 32
ማስረከብ
6 ቅድሚያ የማልማት ጥያቄዎችን ተቀብሎ መሬት ማዘጋጀት 530
6.1 ጥያቄውን መቀበል 0.5 20 10
6.2 የቀረበው ጥያቄ መረጃው የተሟላ መሆኑን ማጣራት 8 20 160
6.3 በተቀመጠው የፕላን ስታንዳርድ መሠረት ይዞታውን የማስተካከል ሥራ ማከናወን 1 20 20

6.4 ተስተካክሎ የተዘጋጀውን ይዞታ ማጸደቅ 8 20 160


6.5 ከባለይዞታው ጋር የውል ስምምነት መፈጸም 1 20 20
6.6 በተገባው ውል መሠረት መፈጸሙን መከታተል 8 20 160
7 ለልማት የተለዩ ቦታዎችን ወሰን እንዲከበር ማስተላለፍ 528
7.1 የተለዩ ቦታዎችን በሃርድና ሶፍት ኮፒ ማደራጀት 8 22 176

174
7.2 በተደራጀው መረጃ መሠረት ቦታዎቹ ለሚገኙበት ክ/ከተማ ጥያቄውን ማቅረብ 4 22 88

7.3 በተላከው መረጃ መሠረት የወሰን ማስከበር ስራው ስለመፈጸሙ ክትትል ማድረግ 8 22 176

8 የሽንሻኖዎች ማረጋገጥ ሥራ መስራት 5879

8.1 በአረጋጋጭ የሚሰጥን እርምት ካለ በመቀበል አስተካክሎ በተገቢው ፕላን ፎርማት 0.5 66 33
አስደግፎ በድጋሚ ለአረጋጋጩ ማስተላለፍ

8.2 በቅየሳው መሰረት ለመሬት ባንክና ጥበቃ ቡድን በፕላን ፎርማት በመስክ በመገኘት 8 264 2112
ማስረከብ
8.3 የቦታውን አቀማመጥና ፕላኑን ማገናዘብ 4 264 1056

8.4 በሊዝ ህጉ እና በፕላኑ መሰረት የተጠየቀውን ቦታ ማዘጋጀት 4 2 8


8.5 የሚለማውን ቦታ የመስክ ምልከታ ማድረግና ለተፈለገው አገልግሎት የሚውል 8 8 64
መሆኑን ማረጋገጥ
8.6 ሽንሻኖው ሲረጋገጥ ቦታው መሰረተ ልማት የሚያስፈልገው ከሆነ የተሸነሸነውን ቦታ 4 10 40
በፕላን ፎርማት አስደግፎ መሰረተ ልማት ለሚዘረጋው ቡድን ማስተላለፍ

8.7 መሰረተ ልማት መዘርጋቱ ሲረጋገጥ የሽንሻኖ ቁጥር በመስጠት በቤዝ ማፕ ማወራረስ 0.5 12 6
(ሁሉም ባለሙያ የሚሰራው ሽንሻኖ ተረጋግጦ በአንድ ቤዝ ማፕ ላይ መደራጀት
ይኖርበታል)
8.8 የተዘጋጀውን የለማ መሬት በፕላን ፎርማት አስደግፎና በሚመለከተው የተቋሙ 8 160 1280
ሃላፊ በኩል ተረጋግተጦ ለመሬት ባንክ ማስተላለፍ

8.9 የተዘጋጀውን የለማ መሬት በፕላን ፎርማት አስደግፎና በሚመለከተው የተቋሙ 8 160 1280
ሃላፊ በኩል ተረጋግተጦ ለመሬት ባንክ ማስተላለፍ
9 ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር የሚያቀናጅ ዕቅድ ማዘጋጀት እና ተግባዊነቱን 5156
መከታተል

9.1 የመነሻ ዕቅድ ማዘጋጀት 8 2 16

9.2 የመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማትን ዝርዝር እቅድና የመፈጸሚያ ጊዜ በማቀናጀት 40 40 1600
እንዲያስተካክሉ ለየተቋማቱ መልክ
9.3 ተስተካክሎ የተቀናጀውን እቅድ መቀበልና ለሁሉም ተቋማት ማሳወቅ 0.5 40 20
9.4 በወጣው የተቀናጀ እቅድ መሰረት ከመሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት ጋር የመግባቢያ 8 40 320
ረቂቅ ሰነድ ማዘጋጀት
9.5 በተዘጋጀው የመግባቢያ ሰነድ የግንባታ ውል በተቋማቶቹ ሃላፊዎች መሃከል 8 40 320
እንዲፈረም ማስደረግ
9.6 በወጣው የተቀናጀ እቅድ መሰረት መሰረተ ልማት ዘርጊ ተቋማት መሰረተ ልማት 40 40 1600
እየዘረጉ መሆኑን በመስክ መከታተል
9.7 የተጠናቀቀ መሰረተ ልማት ለመረከብ የሚያስችል የመረከቢያ ሰነድ ማዘጋጀት 8 40 320

9.8 መሰረተ ልማቱ ሲጠናቀቅ በመስክ በመገኘት ርክክብ ማድረግ 8 40 320


9.9 በተደረገው ክትትል የታዩ የመሰረተ ልማት ግንባታና ቅንጅት ክፍተቶችን በመለየት 16 40 640
ተገቢው እርምት እንዲደረግ ለተቋሙ ሃላፊ ማሳወቅ

175
የለማ መሬት ማስተላለፍና ክትትል ዳይሬክቶሬት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ
የለማ መሬት ማስተላለፍ ቡድን
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው የስራው ስራው በዓመት የሚወስደው ጊዜ በሰዓት
የሚወስደው ድግግሞሽ
ጊዜ በሰዓት በዓመት

30119
1 ለምደባ የተዘጋጀውን መሬት ከሚመለከተው አካል ጋር በመቀናጀት 13193
ለውሳኔ ማቅረብ
1.1 ተዘጋጅተው የመጡ ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 0.5 600 300

1.2 ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በፕላኑ መሠረት መሆኑን ከመዋቅራዊ 4 600 2400


ፕላን ጋር ማመሳከር

1.3 ከመሬት ዝግጅት ተዘጋጅተው የሚላኩ የኢንቨስትመንት የቦታ 4 600 2400


ጥያቄዎችን እንደቅደም ተከተላቸው ማደራጀት
1.4 የተጓደሉ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ማሳወቅና መቀበል 0.5 600 300

1.5 የውሳኔ ሃሳብ በማዘጋጀት ለቢሮው ፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 4 600 2400

1.6 የማስፋፊያ የቦታ ጥያቄ ከሆነ የሳይት ምልከታ ማድረግ፤ 6 600 3600
የተጠየቀውን ቦታ እና እያመረተ/እየሰራ ያለውን ነገር በምስል
መቅረጽ

1.7 ከውሳኔ ሐሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ማደራጀትና 1 600 600


ማባዛት

1.8 ለከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የውሳኔ ሐሳብ ማዘጋጀት 1 600 600

1.9 ተወስኖ ሲመጣ ለአልሚዎች ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ 0.5 600 300
በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ ወይም ማሳወቅ

1.1 ከክፍለ ከተማ የሚቀርብ የጊዜያዊ የቦታ ጥያቄ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ 0.5 30 15
አደራጅቶ ሲልክ መቀበል

1.11 የተጠየቀው ቦታ የአካባቢ ልማት ፕላን ያልተጠናለት መሆኑን 0.5 30 15


ከፕላን ላይ ማረጋገጥ

1.12 በቀጣይ 5 ዓመት ለሌላ ልማት ያልተያዘ መሆኑን ከሚመለከተው 0.5 30 15


አካል ማጣራት

176
1.13 ለማህበራዊ ተቋማትና ስፖርት ማዝወተሪያነት ያልተያዘ …ወዘተ 0.5 30 15
መሆኑን ማጣራት

1.14 የጎደሉ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ማሳወቅና መቀበል 0.5 30 15

1.15 ቦታ እንዲዘጋጅ ደብዳቤ አዘጋጅቶ ለመሬት ዝግጅት ቡድን መላክ 0.5 30 15

1.16 በታዎቹ ተዘጋጅተው ሲመጡ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 0.5 30 15

1.17 ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በፕላኑ መሠረት መሆኑን ከመዋቅራዊ 0.5 30 15


ፕላን ጋር ማመሳከር
1.18 ከውሳኔ ሐሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ማደራጀትና 1 30 30
ማባዛት
1.19 የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ለቢሮው ፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 0.5 30 15

1.2 ተወስኖ ሲመጣ ለአልሚዎች ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ 0.5 30 15


በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ ወይም ማሳወቅ

1.21 የሊዝ ክፍያ ማስላት 0.5 30 15

1.22 በባንክ ክፍያውን ፈጽመው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.25 30 8

1.23 ክፍያው ገቢ ሆኖ ሲመጣ የሊዝ ውል ማዘጋጀት 1 30 30

1.24 የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 1 30 30

1.25 የሊዝ ውል መፈራረም 0.5 30 15

1.26 የአልሚዎችን መረጃ አደራጅቶ ለክፍለ ከተማ መላክ 0.5 30 15

2 የለማ መሬት በሊዝ ጨረታ ማስተላለፍ 14303

2.1 በዕቅዱ መሠረት ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎች ተዘጋጅተው 2 150 300


እንዲመጡለት ለመሬት ዝግጅት ቡድን በደብዳቤ መጠየቅ

2.2 የተዘጋጁትን ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 0.5 150 75

2.3 ከፕላን፣ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው 4 150 600
ተናባቢ መሆኑን ማጣራት፣ማረጋገጥ

2.4 ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በካሜራና በቪዲዮ መቅረጽ 8 150 1200

2.5 የቦታዎቹን ዝርዝርና ተያያዥ መረጃዎችን በማዘጋጀት በጋዜጣ 8 150 1200


እንዲወጣ ለህትመት እንዲላክ ማስደረግ

2.6 የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት 8 150 1200

177
2.7 ለሚወጣው ጨረታ በሚዲያ እንዲገለጽ ማስደረግ 8 150 1200

2.8 ለ 10 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ማከናወን 80 2 160

2.9 በጨረታ መመሪያ መሠረት ተጫራቾች በተዘጋጀው ፎርማት 80 2 160


መረጃቸውን እንዲሞሉ መግለጫ መስጠት

2.1 አየር ላይ በዋለ በ 11 ኛው ቀን የጨረታ አሸናፊዎችን ተጫራቾች 8 150 1200


በተገኙበት ይፋ እንዲደረግ ማስደረግ

2.11 የአሸናፊዎችን ዝርዝር (Winners List) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ 8 150 1200


ከጨረታ ኮሚቴው ጋር በመሆን ማደራጀት

2.12 የጨረታ ኮሚቴው ያቀረበውን መነሻ የውሳኔ ሀሳብ ሲወሰን 8 150 1200
የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለህትመት እንዲላክ መረጃውን አዘጋጅቶ
ማቅረብ

2.13 ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት አሸናፊዎች 8 150 1200


ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ

2.14 ቅድመ ክፍያ ፈጽመው የሊዝ ውል እንዲዋዋሉ ለሊዝ አፈፃፀም 0.5 150 75
ክትትል መላክ
2.15 ለጨረታ ቀርበው በልዩ ልዩ ምክንያት ያልተላለፉ ቦታዎችን ለመሬት 8 150 1200
ባንክና ጥበቃ ቡድን በቤዝ ማፕ እንዲወራረሱ መረጃውን አደራጅቶ
መላክ

2.16 የጨረታ ተሸናፊዎችን ሲፒኦ መመለስ 11 12 132

2.17 በየወቅቱ ወቅታዊ የአካባቢ አማካኝ የጨረታ ዋጋ ማስላት 40 1 40

2.18 የተሰላውን ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ ለቢሮ አቅርቦ ማስወሰን 8 1 8

2.19 ውሳኔው ተፈፃሚ እንዲሆን ለሚመለከታቸው አካላት አደራጅቶ 8 1 8


መለክ
2.2 በዕቅዱ መሠረት ለልዩ ጨረታ የሚወጡ ቦታዎች ተዘጋጅተው 8 2 16
እንዲመጡለት ለመሬት ዝግጅት ቡድን በደብዳቤ መጠየቅ

2.21 የተዘጋጁትን ቦታዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 8 2 16

2.22 ከፕላን፣ ከቦታ ስፋትና ከመለያ ቁጥር አንጻር ሶፍትና ሃርድ ኮፒው 40 2 80
ተናባቢ መሆኑን ማጣራት፣ ማረጋገጥ

2.23 ለጨረታ የሚወጡ ቦታዎችን በካሜራና በቪዲዮ መቅረጽ 40 2 80

2.24 የቦታዎቹን ዝርዝርና ተያያዥ መረጃዎችን ማዘጋጀት 40 2 80

2.25 ለሚወጣው ጨረታ በሚዲያ እንዲገለጽ ማስደረግ 40 2 80

178
2.26 የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት 40 2 80

2.27 ለልዩ ጨረታ ለ 20 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ማከናወን 80 12 960

2.28 በጨረታ መመሪያ መሠረት ተጫራቾች በተዘጋጀው ፎርማት 80 2 160


መረጃቸውን እንዲሞሉ መግለጫ መስጠት

2.29 አየር ላይ በዋለ በ 21 ኛው ቀን የጨረታ አሸናፊዎች ተጫራቾች 8 2 16


በተገኙበት ይፋ እንዲደረግ ማስደረግ

2.3 የአሸናፊዎችን ዝርዝር (Winners List) በየቦታዎቹ የቦታ ኮድ 40 2 80


ከጨረታ ኮሚቴው ጋር በመሆን ማደራጀት

2.31 የጨረታ ኮሚቴው ያቀረበውን መነሻ የውሳኔ ሀሳብ ሲወሰን 40 2 80


የአሸናፊዎችን ዝርዝር ለህትመት እንዲላክ መረጃውን አዘጋጅቶ
ማቅረብ

2.32 ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት አሸናፊዎች 8 2 16


ቀርበው የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ

2.33 ቅድመ ክፍያ ፈጽመው የሊዝ ውል እንዲዋዋሉ ለሊዝ አፈፃፀም 0.5 50 25


ክትትል መላክ
2.34 ቦታዎቹ ለአልሚዎች መተላለፋቸውን በአካል ማረጋገጥና ሪፖርት 80 2 160
ማድረግ
2.35 ለጨረታ ቀርበው በልዩ ልዩ ምክንያት ያልተላለፉ ቦታዎችን ለመሬት 8 2 16
ባንክና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት በቤዝ ማፕ እንዲወራረሱ መረጃውን
አደራጅቶ መላክ

3 ለልማት ተነሺዎች የተዘጋጀ ምትክ ቦታ ለክፍለ ከተሞች 1525


ማስተላለፍ

3.1 የመንግስት የንግድ ቤት ተከራይ የልማት ተነሺዎችን የተደራጀ 2 50 100


መረጃ ከመሬት ዝግጅት መቀበልና ማጣራት

3.2 በመመሪያው መሠረት ቦታ እንዲዘጋጅ ለመሬት ዝግጅት 0.5 50 25


ዳይሬክቶሬት መላክ
3.3 ቦታዎችን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 0.5 50 25

3.4 ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በፕላኑ መሠረት መሆኑን ከመዋቅራዊ 0.5 50 25


ፕላን ጋር ማመሳከር
3.5 ለከተማ አስተዳደሩ ካቪኔ የውሳኔ ሐሳብ ማዘጋጀት 1 50 50

3.6 ከውሳኔ ሐሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ማደራጀትና 1 50 50


ማባዛት
3.7 ተወስኖ ሲመጣ ለልማት ተነሺዎች ቀርበው የሊዝ ውል 0.5 50 25
እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ ወይም ማሳወቅ

179
3.8 ቅድመ ክፍያ ፈጽመው የሊዝ ውል እንዲዋዋሉ ለሊዝ አፈፃፀም 0.5 50 25
ክትትል መላክ
3.9 ለግል የልማት ተነሺዎች ምትክ ቦታ ማስተላለፍ 8 150 1200

4 በሊዝና በምትክ የተላለፉ ቦታዎችን ማደራጀትና ለክ/ከተሞች 175


ማስተላለፍ
4.1 ለአልሚዎች የተላለፈውን ቦታ መረጃ መለየት 2 50 100

4.2 የተለየውን መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 50 25

4.3 የተደራጀውን መረጃ ለክ/ከተሞች መላክ 0.5 50 25

4.4 አፈጻጸሙን መከታተል 0.5 50 25

5 የቦታ ደረጃ፣ የሊዝ መነሻ ዋጋ እና ወቅታዊ የጨረታ ዋጋ ጥናት 162


ማስጠናት

5.1 የጥናት መርሃ-ግብር ማዘጋጀት 8 1 8

5.2 መርሃ-ግብሩን ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ማጸደቅ 8 1 8

5.3 መረጃ ለመሰብሰብ የሚያገለግል ቅጻቅጽ ማዘጋጀት 8 1 8

5.4 የመስክ ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ ማድረግ/መረጃ መሰብሰብ 40 1 40

5.5 በመስክ የተገኘው ነባራዊ ሁኔታ ካለው የቦታ ደረጃ ካርታ ጋር 8 1 8


የማገነዘብ ሥራ መስራት

5.6 ነባሩን የቦታ ደረጃ ካርታ እና የሊዝ መነሻ ዋጋ ከነባራዊ ሁኔታው 16 1 16


የተገኘውን ግኝት መተንተን

5.7 መረጃውን በተቀመጠቀው መስፈርት መሰረት የሊዝ መነሻዋጋውን 24 1 24


ማስላት
5.8 አጠቃላይ የጥናት ሰነዱን በማደረጀት የውሳኔ ሃሳብ በማዘጋጀት 8 1 8
ለከተማ አስተዳደሩ አቅርቦ ማጸደቅ

5.9 በካቢኔው የፀደቀውን የውሳኔ ሃሳብ ለሚመለከታቸው አካላት 1 1 1


ማሳወቅ/ማሰራጨት ተግባራዊነቱን መከታተል

5.1 በተከታታይ ለሦስት ዙር ጨረታ ወጥቶባቸው አሸናፊ የተገኘባቸው 8 1 8


የአሸናፊዎች ዝርዝር መረጃ መሰብሰብ

5.11 የተሰበሰበውን መረጃ እንደ ቦታ ደረጃው በመለየት ማደራጀት 8 1 8

5.12 የእያንዳንዱን የቦታ ደረጃ ከፍተኛ የጨረታ ዋጋ መለየት 8 1 8

5.13 ለእያንዳንዱ የቦታ ደረጃ የተገኙትን ከፍተኛ የጨረታ ዋጋዎች 4 1 4


አማካኝ ዋጋ ማስላት

180
5.14 የተሰላውን አማካኝ የጨረታ ዋጋ በየቦታ ደረጃው ማስቀመጥ 4 1 4

5.15 የተጠቃለለውን ወቅታዊ አማካኝ የሊዝ ጨረታ ዋጋ መነሻ የውሳኔ 8 1 8


ሃሳብ ጋር ለቢሮው አቅርቦ ማጸደቅ

5.16 በቢሮው የፀደቀውን የውሳኔ ሃሳብ ለሚመለከታቸው አካላት 1 1 1


ማሳወቅ/ማሰራጨት ተግባራዊነቱን መከታተል

6 በሊዝና በምትክ የተላለፉ ቦታዎችን ማደራጀትና ለክ/ከተሞች 175


ማስተላለፍ
6.1 ለአልሚዎች የተላለፈውን ቦታ መረጃ መለየት 2 50 100

6.2 የተለየውን መረጃ በሃርድና ሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 50 25

6.3 የተደራጀውን መረጃ ለክ/ከተሞች መላክ 0.5 50 25

6.4 አፈጻጸሙን መከታተል 0.5 50 25

7 ለክፍለ ከተሞች ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ 586

7.1 የመስክ መርሀ-ግበር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 8 4 32


7.2 የክትትልና ቼክ-ሊስት ማዘጋት 8 4 32
7.3 የሊዝ አፈፃፀም የተግባራት አፈፃፀም መከታተልና ድጋፍ ማድረግ 60 4 240

7.4 ከአሰራርና ከህግ-ማእቀፎች ጋር የተገኙ ክፍተቶችን መለየት 2 4 8

7.5 በተገኙ ክፍተቶች ላይ ሙያዊ አስተያየት መስጠት 8 4 2

7.6 የጽሁፍ ግብረመልስ መስጠት 8 4 32


7.7 በተሰጠው ግብረ መልስ መሰረት አፈፃፀሙን መከታተል 60 4 240

የሊዝ አፈጻጸም ክትትል ቡድን

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ሥራዎች ስራው የሥራው ስራው በዓመት


የሚወስደው ጊዜ ድግግሞሽ የሚወስደው
በሠዓት በዓመት ጊዜ በሠዓት

29745
1 የሊዝ ውል ማዋዋልና ለክ/ከተሞች መላክ 12273
5600
1.1 ውሳኔ ያረፈበትን የአልሚዎች መረጃ ከለማ መሬት ማስተላለፍ ቡደን መቀበል 0.5 200 100

1.2 የሊዝ ቅድመ ክፍያ ሂሳብ ማስላት 1 200 200

1.3 ባንክ ከፍለው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.5 200 100

181
1.4 ክፍያው ገቢ ሆኖ ሲመጣ የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ማዘጋጀት 8 200 1600

1.5 የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 16 200 3200

1.6 የሊዝ ውል መፈራረም 1 200 200

1.7 ደብዳቤ ማዘጋጀትና መላክ፣ የአልሚዎችን ማህደር አደራጅቶ ለሚመለከተው 1 200 200
መላክ
2 በሊዝ የተላለፉ ይዞታዎችን ካርታ እንዲታተም መረጃዎችን በማደራጀት ለክፍለ 4344
ከተማ የቦታ ማስረከብ እና ክትትል ቡድን መላክ
2.1 የተላለፉ ይዞታዎችን መረጃ ማደራጀት 8 264 2112

2.2 የተደራጀውን መረጃ በሀርድና ሶፍት ከፒ ለክፍለ ከተሞች መላክ 8 264 2112

2.3 የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ዝግጅት አፈፃፀሙን መከታተል 30 4 120

3 የዋጋ ለውጥ ላላቸው የሊዝ ይዞታዎች የአገልግሎት ለውጥ ማካሄድ 2071


3.1 ጥያቄውን መቀበል 0.5 50 25

3.2 መረጃውን መመርመር፣ ከፕላን አንጻር ማገናዘብና የቦታውን አገልግሎት ማየት 2 50 100

3.3 በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 8 50 400

3.4 ለቢሮ የውሳኔ ሐሳብ ማዘጋጀት 1 50 50

3.5 ከውሳኔ ሐሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ማደራጀትና ማባዛት 1 50 50

3.6 ተወስኖ ሲመጣ ለአገልግሎት ጠያቂዎች የሊዝ ውል እንዲፈጽሙ በማስታወቂያ 8 12 96


ሰሌዳ ጥሪ ማድረግ ወይም ማሳወቅ

3.7 የሊዝ ክፍያ ልዩነቱን ማስላት 8 50 400

3.8 ባንክ ክፍያ ፈጽመው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 1 50 50

3.9 ክፍያው ገቢ ሆኖ ሲመጣ የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ማዘጋጀት 8 50 400

3.1 የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 8 50 400

3.11 የሊዝ ውል መፈራረም 1 50 50

3.12 ደብዳቤ ማዘጋጀትና መላክ፣ የአልሚዎችን ማህደር አደራጅቶ ለሚመለከተው 1 50 50


መላክ
4 የፕሮግራም ለውጥ አገልግሎት መስጠት 258
4.1 ጥያቄ መቀበል 0.5 6 3

4.2 መረጃውን መመርመር፣ ከፕላን አንጻር ማገናዘብ 2 6 12


4.3 በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 8 6 48
4.4 የፕሮግራም ለውጥ የተጠየቀበትን ቦታ ስሌት ማስላት 2 6 12

182
4.5 ህገ ወጥ ግንባታ ላከናወኑ አልሚዎች መነሻ የውሳኔ ሀሳብ ለቢሮ ማዘጋጀት 2 6 12

4.6 ከውሳኔ ሐሳብ ጋር አባሪ የሚደረጉ መረጃዎችን ማደራጀትና ማባዛት 1 6 6

4.7 ለጥያቄ አቅራቢው ጥሪ ማድረግ 8 6 48


4.8 የሊዝ ክፍያ ልዩነቱን ማስላት 1 6 6
4.9 በባንክ ክፍያ ፈጽመው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.5 6 3
4.1 ክፍያው ገቢ ሆኖ ሲመጣ የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ማዘጋጀት 8 6 48
4.11 የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 8 6 48
4.12 የሊዝ ውል መፈራረም 1 6 6

4.13 ደብዳቤ ማዘጋጀትና መላክ፣ የአልሚዎችን ማህደር አደራጅቶ ለሚመለከተው 1 6 6


መላክ
5 በውላቸው መሰረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ እና 2336
ማስወሰድ
5.1 ለልማት የተላለፉ ቦታዎችን ዝርዝር መረከብና መለየት 40 4 160
5.2 በመስክ በመገኘት የክትትል ስራ መስራት 8 4 32
5.3 መረጃ ማደራጀትና ማባዛት 8 4 32
5.4 የውሳኔ ሃሳብ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው ማቅረብ 8 4 32

5.5 የውሳኔውን ሐሳብ በማያያዝ በውሳኔው መሰረት ውል እንዲቋረጥ መላክ 4 4 16

5.6 የሊዝ ውሉ መቋረጡን ማረጋገጥ 8 4 32


5.7 የቦታዎችን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 8 4 32

5.8 ካርታው መምከኑንና ቦታው መለቀቁን ማረጋገጥ 8 4 32

5.9 በውል መሰረት ግዴታቸውን ባልተወጡ አልሚዎች ላይ ክስ እንዲመሰረት 4 12 48


መረጃዎችን ማደራጀት
5.1 ለክስ የተደራጀውን መረጃ ለአቃቢ ህግ መላክ 8 4 32
5.11 ክስ የተመሰረተባቸውን አልሚዎች መረጃ መከታተል 8 44 352
5.12 የአልሚዎችን የፍርድ ቤት ውሳኔ ለሚመለከተው ማሳወቅ 8 4 32
5.13 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንዲመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክና ጥበቃ 8 12 96
ቡድን መላክ
5.14 ከመሬት ሊዝ ጋር የተያያዙ የህግ ጉዳዮችን መከታተልና ማጣራት 88 12 1056
5.15 ከመሬት ሊዝ ጋር የተያያዙ የህግ ጉዳዮች ላይ ሙያዊ አስተያየት ማቅረብ 8 2 16

6 የጊዜያዊ የሊዝ ውል ያለፈባቸውን ተከታትሎ ማስመለስ

6.1 በጊዜያዊ ሊዝ ተላልፈው የውል ጊዜያቸው ያለፈቦታዎችን መረጃ መሰብሰብ 176 1 176

6.2 መረጃ ማደረጀት 88 1 88

6.3 የውሳኔ ሃሳብ ለፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 16 1 16

6.4 ውሳኔውን ለሚመለከታቸው ማሳወቅ 8 6 48

183
6.5 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ አደራጅቶ መያዝ 8 1 8

6.6 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንዲመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክና ጥበቃ 1 6 6


ቡድን መላክ
7 ከሊዝ አፈጻጸም ጋር በተየያዘ ለክ/ከተሞች ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 7726
7.1 የድርጊት መርሀ ግብር ማዘጋጀት 8 4 32
7.2 የክትትልና ድጋፍ ቸክ ሊስት ማዘጋጀት 8 4 32

7.3 ክትትል የሚደረግባቸውን ማህደራት መለየትና መረጃ ማደራጀት 16 11 176


7.4 የተጠናቀቁ ግንባታዎች እየሰጡት ያለውን የአገልግሎት አይነት በመስክ መከታተል 8 132 1056

7.5 ሪፖርት ማዘጋጀት 16 1 16


7.6 በውል ከተሰጠው አገልግሎት ውጭ አገልግሎት እየሰጠ ለሚገኝ ግንባታ 16 132 2112
ማስተካከያ እንዲያደርግ ማስጠንቀቂያ እንዲሰጥ ማስደረግ
7.7 የግንባታ ደረጃ በመስክ መከታተል 8 132 1056
7.8 ግንባታ በወቅቱ ባለመጀመሩ እና ባለመጠናቀቁ ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ 16 132 2112
እንዲሰጥ ማስደረግ
7.9 በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ ከሚመለከተው መቀበል 16 12 192
7.1 ለተጠየቁ ጥያቄዎች መረጃዎችን ማደደራጀት 2 300 600
7.11 ለቀረቡት ልዩ ልዩ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት 0.5 300 150
7.12 ሪፖርት ማዘጋጀት 16 12 192
8 የሊዝ እና የቅጣት ገቢ መሰብሰብ 5928

8.1 የገቢ መሰብሰቢያ ሰነዶችን ማዘጋጀት 20 4 80

8.2 የሊዝ ቅድመ ክፍያ ማስላት 0.5 400 200

8.3 ክፊያ ፈጽመው ሲመጡ የክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 0.25 400 100

8.4 የሊዝ ውልና የክፍያ ሰንጠረዥ ማዘጋጀት 1 400 400

8.5 የአልሚዎችን ልዩ ልዩ መረጃዎች በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 1 400 400

8.6 የሊዝ ውል መፈራረም 0.5 600 300


8.7 ደብዳቤ ማዘጋጀትና መላክ፣ የአልሚዎችን ማህደር አደራጅቶ ለሊዝ ማህደር 0.5 600 300
አስተዳደር ቡድን መላክ

8.8 የአገልግሎት ለውጥና የፕሮግራም ለውጥ የቅድመ ክፍያ ማዘዣ ማዘጋጀት 8 12 132

8.9 በባንክ የገባበትን ስሊፕ መቀበልና የክፍያ ሰነዱን ትክክለኛነት ማረጋገጥ 176 12 2112

8.1 ማጠቃለያ ሒሳብ መስራት 40 12 480


8.11 የተሰበሰበውን ገቢ ወደ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ፈሰስ ማድረግ 44 12 528

8.12 የሂሳብ ሰነዶችን በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 16 12 192

8.13 የሂሳብ ሰነዶች ኦዲት ማስደረግ 40 2 80

184
9 ከሊዝ ገቢ አሰባሰብ ጋር ተያይዞ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት 2496

9.1 ጥያቄውን መቀበል 22 12 264


9.2 የቀረበውን ጥያቄ ማጣራት 44 12 528
9.3 መረጃውን ማደራጀትና የውሳኔ ሀሳብ ማዘጋጀት 44 12 528
9.4 የውሳኔ ሀሳቡን ለዳይሬክቶሬቱ አደራጅቶ ማቅረብ 22 12 264
9.5 የጸደቀውን የውሳኔ ሀሳብ ለሚመለከተው አካል መላክ 44 12 528
9.6 መከታተያ ቸክ-ሊስት ማዘጋጀት 8 2 16
9.7 በክ/ከተሞች ውዝፍ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች እንዲከፍሉ የክትትልና ድጋፍ 80 4 320
ሥራ መስራት
9.8 ግብረ መልስ መስጠት 4 12 48
10 ለክፍለ ከተሞች ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ 586
10.1 የመስክ መርሀ-ግበር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 8 4 32
10.2 የክትትልና ቼክ-ሊስት ማዘጋት 8 4 32
10.3 የሊዝ አፈፃፀም የተግባራት አፈፃፀም መከታተልና ድጋፍ ማድረግ 60 4 240
10.4 ከአሰራርና ከህግ-ማእቀፎች ጋር የተገኙ ክፍተቶችን መለየት 2 4 8
10.5 በተገኙ ክፍተቶች ላይ ሙያዊ አስተያየት መስጠት 8 4 2
10.6 የጽሁፍ ግብረመልስ መስጠት 8 4 32
10.7 በተሰጠው ግብረ መልስ መሰረት አፈፃፀሙን መከታተል 60 4 240

5.2. በዳይሬክቶሬቶች የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ

የልማት ተነሺ መረጃ አሰባሰብ ቡድን

ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ማስፋፊያ ለአንድ ክ/ከተማ

ተ.ቁ ስራው የስራው ስራው በአመት


የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ጊዜ
ጊዜ በሰዓት በዓመት በሰዓት

1 የልማት ተሺዎች የካሳ እና ምትክ መረጃ መሰብሰብና ማደራጀት 13,681

185
መረጃ ማሰባሰቢያ፤ ተፈላጊ መረጃ ዝረዝር፤ የመረጃ አሰባሰብና ሂደት ውጤት
መገምገምያ፤ የመረጃ አሰባሰብ ውጤት ማሳወቅያ ስታንዳርድና የአፈጻጸም ፎርማቶች
1.1 0.2 6 1.2
መቀበል፣

1.2 የሚለማውን አካባቢ ጥናት በሀርድና በሶፍት ኮፒ መቀበልና ማደራጀት 17 3.4

1.3 የሚለማውን አካባቢ በ GIS መለየት 17 3.4

1.4 የይዞታውን ሁኔታ ለማወቅ የ CIS መረጃ ከይዞታ ማስመጣት 15 3

1.5 የይዞታውን ሁኔታ CIS መረጃውን በመጠቀም መለየት 14 5.6

1.6 የሚለማውን አካባቢ በመስክ ምልከታ ማረጋገጥና አስፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ 0.8 17 13.6

1.7 የነዋሪውን ዓይነት በመለየት የመወያያ ሰነድ ማዘጋጀት 1.6 4 6.4


1.8 የስብሰባ ቦታ ማዘጋጀት 1.6 4 6.4

1.9 የስብሰባውን ሰዓትና ቦታ በመጥቀስ ለባለድርሻ አካላት ማሳወቅ፣ 4 4 16

ለልማት በተከለለው ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን በይዞታ ዓይነት በመለየት የስብሰባ ጥሪ


1.1 1.9 4 7.6
ማስተላለፍ

1.11 ውይይቱን በቃለ ጉባኤ መዝግቦ መያዝ 8 4 32

1.12 የውይይቱን ሂደት በፎቶግራፍና በቪዲዮ ማስቀረጽ 8 4 32

1.13 የተነሺዎች ታዛቢ ኮሚቴ ማስመረጥ 4 17 68

1.14 ረቂቅ የመግባቢያ ሰነድ ማዘጋጀት 8 17 136

1.15 ከነዋሪ ተወካዮች ጋር በረቂቅ መግባቢያ ሰነዱ ላይ መወያየት 4 17 136

ከነዋሪ ተወካዮች ጋር በረቂቅ መግባቢያ ሰነዱ ላይ የሚደረጉ ውይይቶችን ቃለ ጉባኤ


1.16 4 17 136
ማዘጋጀትና መፈራረም

1.17 የመግባቢያ ሰነዱን ማዳበርና የመጨረሻ ሰነድ ማዘጋጀት 2 17 34

1.18 ከነዋሪ ተወካዮች ጋር መግባቢያ ሰነድ መፈራረም 2 17 34

የፎቶግራፍ፣ የቪዲዮ፣ የቃለ ጉባኤና የመግባቢያ ሰነድ ማስረጃዎችን በማደራጀት


1.19 8 4 32
ለዶኩመንቴሽን ማስተላለፍ

186
1.2 መረጃ የሚሰበሰብበትን አካባቢ GIS እና CIS መረጃ ማዘጋጀት 16 17 272

2 የተነሺዎችን ሰነድ ትክክለኛነት ማረጋገጥ 9298

የተነሺዎችን ማህደር መክፈት፣ የልማት ክልሉን የሚያሳይ ፕላን ፎርማትና ደብዳቤ


2.1 0.33 900 297
ማያያዝና የማህደር ቁጥር ማሰጠት

2.2 የተነሺዎችን መረጃ ከ GIS እና CIS ጋር በማገናዘብ ማረጋገጥ 1.5 900 1350

ለእያንዳንዱ የይዞታ ባለመብት የሰነዱን ትክክለኛነት ከዋናው ማስረጃ ጋር በማገናዘብ


2.3 2 900 1800
መቀበል

የግል ባለይዞታዎችን ማስረጃ ለማህደር ክፍል ወይም ለመሬት ይዞታና መረጃ ምዝገባ
2.4 1.2 290 348
ኤጀንሲ በመላክ ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ

የመንግስት ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ ለኪ/ቤቶች ኮርፖሬሽን በመላክ ትክክለኛነቱን


2.5 2.75 100 275
ማረጋገጥ
የቀበሌ የመኖርያ ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ ለወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት
2.6 1.5 350 525
በመላክ ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ
2.7 የምትክ ቤት ፍላጎትን ማስመረጥ 1.1 450 495

2.8 የምትክ ቤት ፍላጎትን ለቤቶች ልማትና አሰተዳደር ጽ/ቤት ማሳወቅ 3 40 120


የቀበሌ የንግድ ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ ለወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት በመላክ
2.9 1.5 45 67.7
ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ

የአርሶአደር የማሳና ግጦሽ ይዞታዎችን ማስረጃ ለመብት ፈጠራ ዳይሬክቶሬት ወይም


2.1 3 800 2400
ለወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት በመላክ ትክክለኛነቱን ማረጋገጥ

መብት ያልተፈጠረላቸውን ይዞታዎች መብት እንዲፈጠርላቸው ለመብት ፈጠራ


2.11 3 600 1800
ዳይሬክቶሬት በደብዳቤ መጠየቅና መረጃውን መቀበል

የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን መረጃውን በመላክ በይዞታው


2.12 2 360 720
ላይ የሰፈረውን ንብረት ትክክለኛነቱን ማረጋጋጥ

የተነሺዎች ይዞታና ንብረት ከእዳና እገዳ ነጻ መሆኑን ከይዞታ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት


2.13 1.5 480 720
ማረጋገጥ

3 የተነሺዎች የካሳና ምትክ ተገቢነትን ማረጋገጥ 1,686

3.1 ከግለሰቦች የተሰበሰቡ ሰነዶችን ህጋዊነት ማረጋገጥ 0.6 900 540

ከመሬት ይዞታ የመጣውን እና ከማህደር ክፍል የተገኘውን የግል ባለይዞታዎች ማስረጃ


3.2 0.25 370 92.5
ተነሺው

ከኪ/ቤቶች ኮርፖሬሽን የተላከውን የመንግስት ቤት ባለይዞታዎችን ማስረጃ ህጋዊነቱን


3.3 0.25 60 15
ማረጋገጥ

187
ከወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የቀበሌ የመኖርያ ቤት ባለይዞታዎችን
3.4 0.2 270 54
ማስረጃ ህጋዊነቱን ማረጋገጥ

ከወረዳው ቤቶች አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የቀበሌ የንግድ ቤት ባለይዞታዎችን


3.5 ማስረጃ ህጋዊነቱን ማረጋገጥ 0.2 420 84

ከወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት የተላከውን የአርሶአደር የማሳና ግጦሽ ይዞታዎችን ማስረጃ


3.6 0.17 700 119
ህጋዊነቱን ማረጋገጥ፣

ከሚመለከተው ባለስልጣን የተላከውን በይዞታው ላይ የሰፈረን ንብረት ህጋዊነነት


3.7 0.25 360 90
ማረጋጋጥ፣

3.8 የተሰበሰበውን ሰነድ/ማስረጃ መተንተንና የካሳና ምትክ ተገቢነትን መወሰን 0.5 900 450

ውሳኔ የተሰጠበትን ማህደር በመረካከቢያ ሰነድ ለሚቀጥለው የስራ ክፍል ማስተላለፍ


3.9 0.25 900 225

ካሳ የማይገባቸውን መለየትና የማይገባበትን ምክንያት አብራርቶ መረጃውን በማህደርና


3.1 1 16 16
በዳታቤዝ ማደራጀት

4 የልማት ተነሺዎችን መረጃ መሰብሰብ፣ በቤዝ ማፕና በዳታ ቤዝ ማደራጀትና ማስተላለፍ 2,078

4.1 የካሳና ምትክ መረጃዎችን ስካን ማድረግ 0.5 900 450

4.2 ሰነዶችን በዳታቤዝ መመዝገብና ማደራጀት 0.5 900 450

በሶፍት ኮፒ (በዳታቤዝና በቤዝ ማፕ) እና በሃርድ ኮፒ የተደራጀውን መረጃ ከማህደር ክፍል


4.3 0.16 900 144
ጋር መረካከብ

እንደ የመረጃው አይነትና ባህሪይ (spatial and non spatial data) የተዘጋጀውን መረጃ
4.4 0.25 30 7.5
መሰብሰቢያ ቅጽ መቀበል

4.5 ለስራ ክፍሉ የሚላኩ ፕላኖችንና ዲዛይኖችን መቀበልና ማደራጀት 1 16 16

ወደ ስራ ክፍሉ የሚላኩ የተለያዩ የጥናት ስራዎችን፣ መመሪያዎችን፣ ማኑዋሎችን


4.5 1 1 1
መሰብሰብና ማስተላለፍ

እንደ የመረጃው አይነትና ባህሪይ (spatial and non spatial data) በተዘጋጀው የመረጃ
4.6 0.1 900 90
መሰብሰቢያ ቅጽ ላይ መሙላት፣

4.7 የተሰበሰበውን መረጃ በየጊዜው ኢንኮድ ማድረግና በሃርድ ኮፒ ማደራጀትና ማስተላለፍ 0.1 900 90

ማህደሮች ለካሳ ክፍያና ምትክ ሲፈለግ በመረካከቢያ ሰነድ ፈርሞ ከማህደር ክፍል
4.8 0.1 900 90
መውሰድ

188
በስራ ክፍሉ እስካሁን የተሰሩትንና በቀጣይነት ሊመዘገቡ እና በሰነድነት ሊያዙ
4.9 20 10 200
የሚገባቸውን መረጃዎች መለየት፣ ማደራጀትና ማስተላለፍ፣

ስካን የተደረገውን ማህደር /ሰነድ/ በተቀረጸው ቅጽ (Format) መሰረት በዳታ ቤዝና


4.1 0.2 900 180
ጂኦዳታቤዝ ማደራጀት፣
የዳታ ቤዝ እና የጂ.አይ.ኤስ መረጃ አሰባሰብ፣ አደረጃጀት፣ አጠባበቅና አጠቃቀም ህግ
4.11 መሰረት መተግበር፣ 0.5 900 450

የወሰን ማስከበር ቡድን

1 የካሳ ክፍያ መተመን እና ምትክ ቦታ /ቤት/ መወሰን

የካሳ ጥያቄ ማቅረቢያ፤ ተፈላጊ መስፈርትና መረጃ፤ የሂደትና ውጤት መገምገምያ፤ ለካሳ ከፋዩ
1.1 ሂደትና ለተጠቃሚ ማሳወቅያ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች መቀበልና ለስራ 0.54 5 5
ማዘጋጀት

1.2 የካሳ ቀመር ጥናትና እስታንዳርድ ካዘጋጀው አካል መቀበልና ማደራጀት 1 4 4

1.3 የሚለማውን አካባቢ ጥናት በሀርድና በሶፍት ኮፒ መቀበልና ማደራጀት፣ 1.65 17 15

1.4 የሚለማውን አካባቢ በመስክ ምልከታ ማረጋገጥና አስፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ 8.6 17 15

1.5 ልዩ ግመታ የሚያስፈልግ ንብረት ያለባቸውን ይዞታዎች መለየት 4.3 17 15

1.6 የልዩ ሙያ ካሳ ግምት የሚጠይቁ ስራዎችን ዝርዝር ለአረጋጋጭ ማስተላለፍ 0.54 20 20

1.7 በባለሙያ ደረጃ መወሰን ያልተቻለን የካሳ ጉዳይ ለአረጋጋጭ ማሳወቅ/ማስተላለፍ 0.22 67 67

1.8 የመስክ ልኬት ለቀማ የሚከናወንበትን ቀን ለተነሺዎች ማሳወቅ 0.17 900 850

1.9 የመስክ ልኬት በሚከናወንበት ወቅት የነዋሪ ታዛቢ ኮሚቴዎች እንዲገኙ ጥሪ ማስተላለፍ 0.27 17 15

1.1 የነዋሪ ታዛቢ ኮሚቴዎችን ማስመረጥ 1.1 900 850


1.11 በተገኙበት የቪዲዮና ፎቶ ምስል ማስቀረጽ 2 17 15

1.12 በመስክ በመገኘት የግንባታ ቁስ መለየት፣ የቤትና የአጥሩን ንድፍ መስራት እና ልኬት ማከናወን 4.3 515 500

1.13 በመስክ በመገኘት የማሳና ግጦሽ መሬት ልኬት ማከናወን 4.3 500 0

1.14 በመስክ በመገኘት ያልተሰበሰበ የሰብልና የጥብቅ ሳር ልኬት ማከናወን 2.7 100 0

1.15 በመስክ በመገኘት የዛፍ ልኬትና ቆጠራ ማከናወን 4 350 250

1.15 በመስክ በመገኘት የቋሚ ተክል ልኬትና /ክልሉን በ GPS መለካት/ ቆጠራ ማከናወን 1.25 500 250

1.16 በመስክ በመገኘት የአትክልት ቦታ ልኬት ማከናወን 1 500 150

189
1.17 በመስክ በመገኘት ያልተሰበሰበ የአትክልት ልኬት ማከናወን 1 500 850

ተነሺዎችን በማስፈረምና ስለ ልኬቱ ትክክለኛነት እንዲያረጋግጡ በማድረግ የልኬት


1.18 0.2 900 850
መመዝገቢያ ቅጹ ላይ ማስፈረም

1.19 የፎቶግራፍ ምስሎችን ማተምና ከማህደር ጋር ማያያዝ 0.3 900 850

በልኬት የተገኘውን መረጃና አስፈላጊ ቅጾችን በመሙላትና የተነሺው ማህደር ውስጥ


1.2 0.5 900 850
በማደራጀት ስለልኬቱ ትክክለኛነት እንዲረጋግጥ ለአረጋጋጭ መስጠት

1.21 ፋይሉን ከአረጋጋጭ መረከብና በልኬቱ መሰረት በአውቶካድ የቤቱን ዲዛይን መስራት 5.6 900 850

1.22 በልኬትና በዲዛይኑ መሰረት የትንተና ስራ ማከናወን 5.3 900 850

1.23 የተሰራው ዲዛይንና ትንተና እንዲረጋገጥ ለአረጋጋጭ መስጠት 0.22 900 850

1.24 ፋይሉን ከአረጋጋጭ መረከብና በሶፍትዌር ኢንኮድ ማድረግ 1 900 850

1.25 ኢንኮድ የተደረገውን ትንተና ማተምና አስፈላጊ ቅጾችን ሞልቶ ለአረጋጋጭ ማስተላለፍ 1.08 900 850

1.26 የልማት ተነሺዎቹ የካሳ ክፍያ መጠኑን እንዲያውቁት ማድረግ 1.08 17 15

1.27 የካሳ ክፍያ የምስክር ወረቀት ማዘጋጀት 0.22 900 850


1.28 የካሳ ሰርቲፊኬት መስጠት 0.11 900 850

1.29 የካሳ ተከፋዮችን ዝርዝር ክፍያ እንዲፈጸም ለፋይናንስ እና ለመልሶ መቋቋም ማስተላለፍ 0.54 900 850

1.3 ምትክ ቦታ መወሰን 1.3 300 60

1.31 የምትክ ቦታ መቀበያ የምስክር መረቀት ማዘጋጀትና መስጠት 0.22 300 60

1.32 ምትክ ቦታ እንዲሰጣቸው ስም ዝርዝራቸውን ማስተላለፍ፣ 0.11 300 450

1.33 ለቀበሌ የመኖሪያ ቤት ተነሺዎች የምትክ ቤት መደልደልና ማስተላለፍ 0.27 150 450

የምትክ ቤት ለተሰጣቸው ተነሺዎች የማኅበራዊ ትስስር መቋረጥና የዕቃ ማጓጓዣ የካሳ ክፍያ
1.34 0.27 150 450
መስራት

1.35 የምትክ ቤት ሰርቲፊኬት መስጠት 0.22 150 50

1.36 የመንግስት የንግድ ቤት ተነሺዎችን የምትክ ቦታ ውሳኔ መወሰንና ለአረጋጋጭ ማስተላለፍ 0.54 20 50

1.37 የተረጋገጠውን የመንግስት የንግድ ቤት ተነሺዎች ውሳኔን ለማዕከል ማስተላለፍ 0.54 20 50

1.38 ያረጋገጣቸውን የካሳና ምትክ መረጃዎች በዝርዝርና በቤዝ ማፕ ማደራጀት 0.2 900 850

ጅምር ግንባታ ኖሯቸው የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን ግምት መስራትና እንዲጸዳ


1.39 8 20 20
ማስተላለፍ፣

2 የካሳ ክፍያ ተመን እና ምትክ ቦታ/ቤት/ ማረጋገጥ 15

190
የካሳ ማረጋገጫ፤ ተፈላጊ መስፈርትና መረጃ፤ የሂደትና ውጤት መገምገምያ፤ ለካሳ ከፋዩ
2.1 16 5 850
ሂደትና ለተጠቃሚ ማሳወቅያ እስታንዳርድ፤ የአፈጻጸምና ፎርማቶች መቀበልና ማደራጀት

2.2 የልማት ክልሉን በመስክ ምልከታ ማረጋገጥ 4 17 850

አጠራጣሪ በሆኑ ወይም በተመረጡ ቦታዎች የመስክ ልኬት በሚከናወንበት ወቅት በስፍራው
2.3 2 100 0
በመገኘት የሚለካውን ንብረት አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም አስፈላጊውን መረጃ መያዝ፣

2.4 ልኬት የተከነወነበትን የካሳ ማህደር መረከብ፣ 0.1 900 0

2.5 ማህደሩ ውስጥ ልዩ ልዩ ማስረጃዎች በተገቢው ሁኔታ መደራጀታቸውን ማረጋገጥ፣ 0.3 900 50

የግንባታ ቁስ በዓይነት በዓይነት መለየቱን፣ የቤትና የአጥሩን ንድፍ መስራቱን እና የልኬቱን


2.6 0.2 900 50
ትክክለኛነት ማረጋገጥ

2.7 የማሳና ግጦሽ መሬት ልኬት ትክክል መሆኑን ማረጋገጥ 0.5 800 50

2.8 ያልተሰበሰበ የሰብልና የጥብቅ ሳር መኖሩን እንዲሁም ልኬቱን ማረጋገጥ፣ 4 100 50

2.9 የዛፍ ልኬት በዓይነት እና በመጠን ቆጠራ ትክክል ስለመሆኑ ማረጋገጥ፣ 1 350 850

2.1 የቋሚ ተክል ልኬትና /ክልሉን በ GPS መለካት/ ቆጠራው ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ 1 500 850

2.11 የአትክልት ቦታ ልኬት ትክክል ስለመሆኑ ማረጋገጥ 1 500

2.12 ያልተሰበሰበ አትክልት መኖሩንና ልኬቱ ትክክለኛ መሆኑን ማረጋገጥ ማረጋገጥ፣ 1 500
850

2.13 ስለ ልኬቱ ትክክለኛነት ተነሺዎች ማስፈረማቸውን ከማህደሩ ላይ ማረጋገጥ፣ 0.1 900

2.14 በልኬቱ መሰረት ረቂቅ ንድፉ በአውቶካድ የቤቱ ዲዛይን መስራቱን ማረጋገጥ፣ 0.16 900 850

2.15 በልኬትና በዲዛይኑ መሰረት የካሳ ትንተና ስራው በትክክል መሰረቱን ማረጋገጥ፣ 2 900 60

በሶፍትዌር ኢንኮድ መደረጉን፣ እንዲሁም የትንተናውን ህትመት ውጤት ትክክል መሆኑን


2.16 0.5 900 450
ማረጋገጥ፣

ኢንኮድ የተደረገውን እና የታተመውን የካሳ ተመን ውጤት፣ ሌሎች ለስራው አስፈላጊ ቅጾችን
2.17 0.1 900 450
ተሞልተው መቅረባቸውን በማረጋገጥ እንዲጸድቅ ለስራ ሂደት መሪው ማስተላለፍ፣

2.18 የጸደቀውን የካሳ ክፍያ ክፍያውን ለሚፈጽመው አካል ማስተላለፍ 0.1 900 50

2.19 ምትክ ቦታ ውሳኔን ማረጋገጥና ማስተላለፍ፣ 1.3 300 16

ለቀበሌ የመኖርያ ቤት ተነሺዎች የምትክ ቤት ድልድል ማረጋገጥና ለቤቶች ልማትና አስተዳደር


2.2 0.3 150 850
ጽ/ቤት ማስተላለፍ፣

የምትክ ቤት ለተሰጣቸው ተነሺዎች የማኅበራዊ ትስስር መቋረጥና የዕቃ ማጓጓዣ የካሳ ክፍያ
2.21 0.3 150 15
ማረጋገጥ

191
2.22 የመንግስት የንግድ ቤት ተነሺዎችን የምትክ ቦታ ውሳኔ ማረጋገጥ 0.5 20 20

2.23 ካሳ የማይገባቸውን ተነሺዎች ማረጋገጥ 0.5 16 67

2.24 ያረጋገጣቸውን የካሳና ምትክ መረጃዎች በዝርዝርና በቤዝ ማፕ ማደራጀት 0.2 900 850

2.25 የልዩ ሙያ ካሳ ግምት የሚጠይቁ ንብረቶች መለየት 4 17 68

2.26 የልዩ ሙያ ካሳ ግምት የሚጠይቁ ስራዎችን ዝርዝር ለማዕከል ማስተላለፍ 0.5 20 10


በፕሮጀክት ደረጃ መወሰን ያልተቻለን የካሳ ጉዳይ ለማዕከል ማሳወቅ/ማስተላለፍ (ከማዕከል
2.27 0.2 67 13.4
መቀበል)

2.28 የየፕሮጀክቱን ካሳ ክፍያ ዳታ ቤዝ ማደራጀትና ኮፒ መያዝ 0.5 900 450

2.29 በቼክሊስቱ መሰረት የካሳ አከፋፈል ሂደቱን ሱፐርቨይዝ ማድረግ 4 20 80

የአፈጻጸምን ክፍተት እየለዩ ጥናት የሲስተም መሻሻያ ለሚሻው ለጥናት ሂደት ማስተላለፍ፤
2.3 2 2 4
በተግባር ስልጠና ለሚፈታ የስልጠና ድጋፍ ከማእከል መጠየቅ

በቅርንጫፍ ደረጃ ባንክና ጥበቃ ቡድን


ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ሥራዎች ስራው የስራው ስራው በዓመት
የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ጊዜ
ጊዜ በሰዓት በዓመት በሰዓት በመሐል
በመሐል ቅርንጫፍ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
ጽ/ቤቶች
8332
1 የጸዳ መሬት እና ባዶ ቦታዎችን በመሰረታዊ ካርታ መመዝገብ 1778

1.1 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ማዘጋጀትና 8 2 16


በሚመለከተው ማጸደቅ
1.2 የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ 16 4 64
ለመልቀም የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ማዘጋጀት

1.3 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በጂ.አይ.ኤስ. ካርታ፣ ከመስመር ካርታና ከቤዝ ማፕ መለየት 3 4 12

1.4 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 8 48 384

1.5 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ስኬች መስራት 8 48 384

1.6 ቦታውን በመሬት ባንክ መመዝገብና ማረጋገጥ 8 48 384

1.8 በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ማወራረስ 1.5 100 150

192
1.9 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 8 48 384

2 መሬት ሲተላለፍ መሰረታዊ ካርታ ላይ ማወራረስ 1334


2.1 ቦታ የተላለፈለትን አልሚ መረጃ ከለማ መሬት ማስተላለፍ በሀርድና ሶፍት ኮፒ መቀበል 2 100 200

2.2 በኤክስኤልና በመሠረታዊ ካርታ መዝገብ፣ ማወራረስ 2 100 300


2.3 በመሠረታዊ ካርታ ላይ ወጭና ቀሪውን ማቀናነስ 8 4 32
2.4 ለአልሚው የተላለፈውን ቦታ በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለወረዳው ማሳወቅ 8 100 800
3 ያለማ መሬት በመለየት እንዲለማ ለማእከል ለመሬት ዝግጅት ማስተላላፍ 528

3.1 በባንክ የተመዘገበ መሬት እንዲዘጋጅ ለመሬት ዝግጅት መላክ 1 12 12

3.2 የለማ መሬት ከመሬት ዝግጅት በሰነድ መረከብ 1 24 24

3.3 የለማ መሬት ከመሬት ዝግጅት በመስክ መረከብ 16 24 384

3.4 ከመሬት ዝግጅት የተረከበውን መሬት በባንክ መመዝገብ 4 12 48

3.5 በባንክ የተመዘገበን መሬት በቤዝ ማፕ ማወራረስ 4 12 48

3.6 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 1 12 12

4 የጸዳ እና ባዶ ቦታዎችን መረጃ በሀርድ ኮፒ እና ስካን አድርጎ ማደራጀት፣ ለሚመለከተው 3232


መላክ

4.1 መረጃውን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ከመሬት ዝግጅት ቡድን መቀበል/መረከብ 24 12 288


4.2 መረጃውን በቦታ ስፋትና የፕሎት መጠን በመለየት ማደራጀት 24 12 288

4.3 መረጃው በመሰረታዊ ካርታ መመዝገብ/ማወራረስ 80 12 960

4.4 መረጃዎቹን ስካን ማድረግና ማደራጀት 8 200 1600


4.5 መረጃዎቹን ለሚመለከተው አካል በሶፍትና ሃርድ ኮፒ ማስተላለፍ 8 12 96

5 በባንክ የተመዘገበን ባዶ ቦታ በፕላን ፎርማት ለወረዳ መሬት ልማትና አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት 121
እና ለክፍለ ከተማ ደንብ ማስከበር ማስተላለፍ
5.1 እንዲጠበቁ ቦታዎቹን በመስክ ርክክብ ማስደረግ 1 1 1

5.2 የክፍት ቦታዎችን መረጃ በሶፍትና በሃርድ ኮፒ ማደራጀት 12 12 12

5.3 ቦታዎቹ ለሚገኙባቸው ወረዳዎች ደብዳቤ ማዘጋጀት 12 12 12

5.4 ለወዳው መሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት እና ለክ/ከተማው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት መላክ 8 12 96

6 ባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን ማስመዝገብና የምስክር ወረቀት መረከብ 251

193
6.1 በፕላን ፎርማት የተዘጋጁትን በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 1 12 12

6.2 በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን በፕላን ፎርማት እንዲመዘገቡ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና 1 12 12
መረጃ ኤጀንሲ መላክ
6.3 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን እንዲመዘገቡ ለመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ 16 12 192
ባለሙያዎች በመስክ ማስለካት
6.4 በፕላን ፎርማት የተዘጋጁትን በባንክ የተመዘገቡ ክፍት ቦታዎችን መረጃ ማደራጀት 4 12 35

7 በመንግስት መሬት ላይ ወረራ በሚያካህዱ ህገዎጦች ላይ ተከታትሎ እርምጃ ማስወሰድ 6680

7.1 የተወረሩ ቦታዎችን መረጃ መቀበል 8 200 1600


7.2 የቀረበውን መረጃ ማጣራት 8 200 1600
7.3 መረጃውን ማደራጀት 1 200 200
7.4 መረጃውን በማደራጀት ከተገቢው ማስረጃ ጋር በማያያዝ ክስ እንዲመሰረት ለሚመለከተው 2 200 400
አካል መላክ
8 የመሬት ባንክ እና ጥበቃ ስራ አፈፃፀም ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ 2880
8.1 የድጊት መርሃ-ግብር ማዘጋጀትና ማጸደቅ 16 12 192

8.2 ለትትልና ድጋፍ የሚያስፈልግ ቼክሊስት ማዘጋጀት 16 12 192

8.3 በተዘጋጀው መርሃግብር መሰረት የድጋፍና ክትትል ሥራ ማከናወን 176 12 2112

8.4 በድጋፍና ክትትል ስራ የተገኘው ግኝት መረጃ ማደራጀት 16 12 192

8.5 ሪፖርት ማዘጋጀት 16 12 192

የቦታ ማስረከብ እና ሊዝ ክትትል ቡድን


ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ሥራዎች ስራው የስራው ስራው በዓመት
የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ጊዜ
ጊዜ በሰዓት በዓመት በሰዓት በመሐል
በመሐል ቅርንጫፍ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
ጽ/ቤቶች
18,306.75
1 ለአልሚዎች የተላለፈላቸውን ቦታ ማስረከብ 2350

1.1 ተወስነውና ተላልፈው የመጡ ቦታዎችን በሶፍትና በሃርድ ኮፒ መቀበል 1 50 50

1.2 ተዘጋጅቶ የመጣው ቦታ በፕላኑ መሠረት መሆኑን ከመዋቅራዊ ፕላን ጋር ማመሳከር 2 50 100

1.3 ውሳኔ አግኝተውና የሊዝ ውል ፈጽመው የሚመጡ አልሚዎችን እንደቅደም ተከተላቸው 4 50 200
ማደራጀት
1.4 የተጓደሉ መረጃዎችን እንዲያሟሉ ማሳወቅና መቀበል 8 50 400

194
1.5 መረጃ የተሟላላቸውን አልሚዎች በመስክ በመገኘት የወሰን ችካል መትከል 16 50 800

1.6 የቦታ ስፋት ልዩነት ከተገኘ እንዲስተካከል ለማዕከል መላክ 400


1.7 የቦታ ስፋት ልዩነት የሌለባቸውን የወሰን ችካል ቸክሎ በተዘጋጀው መረካከቢያ ቅጽ መሠረት 8 50 400
ለአልሚው ማስረከብ
2 የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ በመሰረታዊ ካርታ እና በዳታ ቤዝ ማደራጀት እና ማስተላለፍ 1324

2.1 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ማዘጋጀትና በሚመለከተው 8 2 16
ማጸደቅ
2.2 የክፍት/ባዶ ቦታዎችን መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስችል መርኃ ግብር ማዘጋጀትና በሚመለከተው 16 4 64
ማጸደቅ
2.3 የክፍት ቦታዎችን መረጃ ከጂ.አይ.ኤስ. (GIS) እና ከመስመር ካርታ (Line Map) ላይ 3 4 12
ለመልቀም የሚያስችል የካርታ ማውጫ (Index Map) ማዘጋጀት
2.4 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን በመስክ በመገኘት ማረጋገጥ 8 48 384

2.5 ክፍት የሆኑ ቦታዎችን ስኬች መስራት 8 48 384


2.6 ቦታውን በመሬት ባንክ መመዝገብና ማረጋገጥ 8 48 384

3 የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ማዘጋጀት 1050

3.1 የአልሚውን ሙሉ መረጃ ማደራጀት 16 50 800


3.2 የሊዝ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ማዘጋጀት 1 50 50

3.3 የአገልግሎት ክፍያ አስልቶ ማስከፈል 1 50 50


3.4 የሊዝ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ማጽደቅ 1 50 50
3.5 ደብዳቤ ማዘጋጀትና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን ወጪ በማድረግ ለአልሚው ማስረከብ 1 50 50

3.6 የአልሚውን ማህደር ለማህደር አስተዳደር መላክ 1 50 50

4 የሊዝ መብትን የማስተላለፍ ውል ማዋዋል፣ 6960

4.1 የሊዝ ውል የሚፈፀምበትን ይዞታ መረጃ እና ሰነድ ከይዞታ አስተዳደር ጽ/ቤት ወይም ከመሬት 4 400 1600
ይዞታ ምዝገባ ኤጀንሲ መቀበል

4.2 የውል ጊዜውን፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ስለመኖሩ ማጣራትና ማስከፈል 4 400 1600

4.3 በጨረታና በምደባ የተሰጠ ቦታ ከሆነ የግንባታውን ሁኔታ ማጣራት 4 400 1600

4.4 ጽ/ቤቱ ወቅታዊ የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን ያሰላል 0.5 125 62.5

4.5 ክፍያ ከፍለው እንዲቀርቡ ማዘዣ መሙላት እና መስጠት 0.16 125 20


4.6 የሊዝ ውል ማዘጋጀት 0.33 125 41.25
4.7 ክፍያ የከፈሉበትን ሰነድ ሲያቀርቡ የሊዝ ውል ማዋዋል 0.16 125 20
4.8 ለማህደር አስተዳደር ቡድን መላክ 0.16 125 20
4.9 ወቅታዊ የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋውን እና የግንባታ ዋጋውን ማስላት 8 125 1000
4.1 ክፍያ ከፍለው እንዲቀርቡ ማዘዣ መሙላት እና መስጠት 0.16 125 20

195
4.11 የሊዝ ውል ማዘጋጀት 0.33 125 41.25

4.12 ክፍያ የከፈሉበትን ሰነድ ሲያቀርቡ የሊዝ ውል ማዋዋል 0.16 125 20


4.13 ለማህደር አስተዳደር ቡድን መላክ 0.16 125 20
5 የዋጋ ለውጥ የሌላቸውን የሊዝ ይዞታዎች የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ ተቀብሎ ወደ ቢሮ መላክ 138

5.1 ከባለይዞታዎች የአገልግሎት ለውጥ ጥያቄ መቀበል 0.16 100 16


5.2 የግንባታ መጀመሪያ ጊዜውን፣ የሊዝ ዘመኑ ያላለፈ ስለመሆኑ እና ውዝፍ ዕዳ አለመኖሩን 0.16 100 16
ማጣራት
5.3 ውዝፍ ዕዳ ካለበት እንዲከፍል ማዘዣ መስጠት 0.16 100 16
5.4 የተጠየቀው አገልግሎት ከፕላን አንጻር ስለመፈቀዱ ማጣራት 0.25 100 25

5.5 የሊዝ ውል እና ሌሎች መረጃዎችን ማደራጀት 0.33 100 33


5.6 ክፍያ የከፈሉበትን ሰነድ እና ሌሎች መረጃዎች አያይዞ 0.16 100 16
5.7 ማህደሩን ለመሬት ማህደር አስተዳደር ማስተላለፍ 0.16 100 16
6 ለአነስተኛ ግንባታ ደረጃ ሊዝ ውል ማሻሻያ ማድረግ 1858
6.1 ከአልሚው ጥያቄ መቀበል 0.5 150 75
6.2 የቀረበውን መረጃ ማጣራት 2 150 300
6.3 የውል ጊዜውን፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ስለመኖሩ ማጣራት 1 150 150

6.4 ውዝፍ ዕዳ ካለበት ሂሳቡን ማስላት 0.5 150 75

6.5 ውዝፍ ዕዳ ካለበት እንዲከፍል ማዘዣ መስጠትና ማስከፈል 0.5 150 75 0.5

6.6 የመስክ ምልከታ ማድረግ እና የግንባታውን ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርት ማቅረብ 2 100 200 5

6.7 የውሳኔ ሃሳብ ተደራጅቶ ለፕሮሰስ ካውንስል ይቀርባል 4 100 400 4

6.8 ውሳኔ ያሰጣል 4 100 400 4


6.9 በውሳኔው መሰረት የሚከፈል ክፍያ ካለ እንዲከፈል ማዘዣ መስጠት 0.5 100 50 0.5
6.1 የሊዝ ውል ማዘጋጀት 0.33 100 33 0.33
6.11 ክፍያ የከፈሉበትን ሰነድ ሲያቀርቡ የሊዝ ውል ማሻሻያ መስጠት 0.5 100 50 0.5
6.12 ለማህደር አስተዳደር መላክ 0.5 100 50 0.5

7 የሊዝ ገቢ ክትትል ማድረግ 3104

7.1 በሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ ከሊዝ ማህደር ቡድን መቀበል 0.16 900 144 0.16

7.2 አልሚዎች የሊዝ ክፍያ በመክፈያ ጊዜያቸው መሰረት መረጃ ማደራጀት 0.5 900 450 0.5

7.3 የሊዝ ክፍያ በወቅቱ እንዲከፍሉ ጥሪ ማስተላለፍ 0.25 900 225 0.25
7.4 በወቅቱ ያልከፈሉ ባለይዞታዎችን መረጃ ለይቶ ማደራጀት 0.5 900 450 0.5
7.5 በውላቸው መሰረት ክፍያ ያልከፈሉትን መለየት 0.16 190 30.4 0.16

7.6 በውላቸው መሰረት ያልከፈሉበትን ምክንያትና ማስረጃ እንዲያቀርቡ ጥሪ ማስተላለፍ 1 190 190 1

7.7 የሚቀርበውን ምንክያትና ማስረጃ ማጣራት 0.5 190 95 0.5

196
7.8 በሚቀርበው ማስረጃ እና በመመሪያው መሰረት የውሳኔ ሃሳብ ማደራጀት 2 190 380 2

7.9 የተዘጋጀውን የውሳኔ ሃሳብ ለፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 4 190 760 4

7.1 የተወሰነውን ውሰኔ በማደራጀት ለሚመለከተው መላክ 2 190 380 2

8 በጊዜያዊ ሊዝ የተላለፉ ቦታዎችን መለየትና የውል ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ቦታዎች ውል 1464


በማቋረጥ ማስመለስ

8.1 በጊዜያዊ ሊዝ ተላልፈው የውል ጊዜያቸው ያለፈ ቦታዎችን መለየት 8 400 3200 0.16

8.2 የውሳኔ ሃሳብ አደራጅቶ ለፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 2 400 800 2


8.3 በውሳኔው መሰረት ውል ማቋረጥ 0.5 400 200 0.5

8.4 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.5 400 200 0.5
8.5 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክ ቡድን ማስተላለፍ 0.5 400 200 0.5

9 የተላለፉ ቦታዎችን መረጃ በመሰረታዊ ካርታ እና በዳታ ቤዝ ማደራጀት እና ማስተላለፍ 1323

9.1 ቦታ የተላለፈለትን አልሚ መረጃ ከለማ መሬት ማስተላለፍ በሀርድና ሶፍት ኮፒ መቀበል 2 100 200 2

9.2 በኤክስኤልና በመሠረታዊ ካርታ መዝገብ፣ ማወራረስ 2 100 300 2

9..3 በመሠረታዊ ካርታ ላይ ወጭና ቀሪውን ማቀናነስ 8 4 32 8

9.4 ለአልሚው የተላለፈውን ቦታ በሀርድና በሶፍት ኮፒ ለወረዳው ማሳወቅ 8 100 800 8

10 በውላቸው መሰረት ያላለሙ አልሚዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እና ማስወሰድ 1932

10.1 የሊዝ ይዞታዎቹን የውል ጊዜ እና የክፍያ ሁኔታ በሰነድ ማጣራት 0.16 75 12 0.16

10.2 መረጃ ማደራጀት 0.16 75 12 0.16

10.3 የግንባታ ሁኔታን በመስክ መከታተል 8 75 600 8

10.4 በውላቸው መሰረት ግዴታቸውን ያልተወጡ አልሚዎችን መለየት 0.5 75 37.5 0.5

10.5 የውሳኔ ሃሳብ አደራጅቶ ለፕሮሰስ ካውንስል ማቅረብ 4 70 280 4

10.6 በውሳኔው መሰረት ውል ማቋረጥ 0.5 70 35 0.5


10.7 ካርታው እንዲመክን ለይዞታ አስተዳደር ማሳወቅ 0.5 70 35 0.5
10.8 ካርታው መምከኑ ሲረጋገጥቦታው እንዲለቀቅ ማድረግ 12 70 840 12
10.9 ውል የተቋረጠበት ባለይዞታ ባለማልማቱ የሚቀጣው ቅጣት ሂሳብ ማስላት 0.16 70 11.2 0.16
10.1 ቅጣቱ ከቅድሚያ ክፍያ ላይ ተቀንሶ ተመላሽ ካለው ለአልሚው እንዲመለስ ማድረግ 0.16 70 11.2 0.16

10.11 የቦታውን ዝርዝር መረጃ በሃርድና በሶፍት ኮፒ ማደራጀት 0.33 70 23.1 0.33

197
10.12 የተመለሰው ቦታ በመሬት ባንክ እንመዘገብና እንዲጠበቅ ለመሬት ባንክ ቡድን ማስተላለፍ 0.5 70 35 0.5

198
5.3. በወረዳ በቅ/ጽ/ቤት የሚሰጡ ዋና ዋና አገልግሎቶችና ተግባራት ስታንዳርድ እና የስራ ድግግሞሽ
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና በማስፋፊያ ክፍለ ከተማ ለአንድ ወረዳ
ዝርዝር ስራዎች በመሀል ክፍለ ከተማ ለአንድ ወረዳ

ስራው የስራው ስራው የስራው ስራው የስራው


የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ድግግሞሽ የሚወስደው ድግግሞሽ
ጊዜ በሰአት በዓመት ጊዜ በሰአት በዓመት ጊዜ በሰአት በዓመት

1 የልማት ተነሺዎችን በቅንጅት ማወያየት


2276 2165

1.1 ከክ/ከተማው ጋር በመሆን በውይየቱ የሚሳተፉ የልማት 2 17 34 2 15 30


ተነሺዎችን መለየት

1.2 በመልሶ ማልማት ተነሺዎች የስብሰባ ቦታ ማዘጋጀትና ጥሪ 2 17 34 2 15 30


ማድረግ፣
1.3 በየደረጃው ካሉ አካላት ጋር በመቀናጀት የልማት 4 17 68 4 15 60
ተነሺዎችን ማወያየት፣
1.4 2 17 34 2 15 60
ከክ/ከተማ በሚሰጠው አቅጣጫ መሰረት ለተነሺዎች
በደብዳቤ ጥሪ ማስተላለፍ (ልማቱ ሲጀመር፣ ካሳና ምትክ
ቦታ/ቤት ሲወሰን፣ ቦታው እንዲጸዳ ሲወሰን…)
1.5 0.5 8 12 1 7 30
የመልሶ ማልማት ተጠቃሚ ለሚሆኑ የመልሶ ማቋቋሚያ
ፓኬጅና ፈንድ ማስተዋወቅ
1.6 0.5 8 12 1 7 30
ለተነሺዎች የግንዛቤና የምክር አገልግሎት መስጠት
1.6 0.5 8 12 1 7 30
ለተለያዩ የመልሶ ማቋቋም ስልጠናዎች ሁኔታዎችን
ማመቻቸት
2
የልማት ተነሺዎችን መረጃ መሰብሰብ፣ ማደራጀትና
ማስተላለፍ
2.1 በመልሶ ማልማት አካባቢ የሚገኙ መረጃዎች ከክፍለከተማ 3 17 51 3 15 45
ሚወርደው የመረጃ መሰብሰቢያ ቅጽ መሰረት በቦታው
ወርዶ መረጃ ማሰባሰብ
2.2 2 17 51 2 15 30
የግለሰብና የአርሶ አደር፣ ተነሺዎች የካሳና ምትክ ማህደር
ማደራጀትና ለከፍለ ከተማ መላክ
2.3 2 17 34 2 15 30
የመንግስት ቤቶች መረጃ ማደራጀትና ለክፍለ ከተማው
ማስተላለፍ
2.4 2 17 34 2 15 30
ለልማት ተነሺዎቹ ካሳ ስለመከፈሉ እና ምትክ ቦታ/ቤት
ስለመረከባቸው ከክ/ከተማው ማስረጃ መቀበል፣ መለጠፍ፣

199
2.5
በተዘጋጀ ቅፅ ለመልሶ ማቋቋም መረጃ መሰብሰብ እና
ማደራጀት
3
ከሌሎች አካላት ጋር በመቀናጀት ቦታ ማጽዳት
3.1 4 17 68 4 15 60
ካሳ ለተከፈለበት ንብረት ለማስነሳት ከሚመለከተው አካል
ጋር በመሆን ጨረታ እንዲወጣ ማድረግ፣
3.2 2 900 1800 2 850 1700
በጨረታ ያሸነፈው ወይም ካሳ ያልተከፈለበት ንብረት
ከሆነ የልማት ተነሺው ንብረቱን እንዲያነሳ ጥሪ ማድረግ፣
3.3 2 17 34 2 15 30
የቦታ ማጽዳቱን በመከታተል የፈረሱና ያልፈረሱ ቤቶችን
በመለየት እንዲፈርሱ ማድረግ፣
3.4 የሚፈርሱ ይዞታዎችን ንብረቶች መነሳታቸውን 2 17 34 2 15 30
መከታተል ቦታው ከፍርስራሽ ነጻ መሆኑን ማረጋገጥ
3.5 የልማት ተነሺዎች መልሶ መቋቋም ድጋፍ መስጠት ላይ 2 17 34 2 15 60
ድጋፍ የሚሹ ተነሺዎችን መለየት፤ መረጃውን ማደራጀት
4 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መጠበቅ/ማስጠበቅ 4,432 1,818
4.1 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን መለየት 40 12 480 40 4 160
4.2 መረጃዎችን ማደረጀት 8 12 96 8 4 32
4.3 የሚያስፈልገውን የመለያ ሰሌዳ መጠን ማወቅ 1 12 12 1 4 4
4.4 በጀት ማስያዝ 8 1 8 8 1 8
4.5 የመለያ ሰሌዳ ግዥ ጥያቄ ማቅረብ 8 2 16 8 2 16
4.6 የግዥ ጥያቄው ተቀባይነት ሲያገኝ ግዥው እንዲፈጸም ማድረግ 8 2 16 8 2 16
4.7 የመለያ ሌዳው ላይ የቦታው ልዩ መለያ እንዲፃፍ ማስደረግ 40 2 80 40 2 82

4.8 በተለዩት ቦታዎች ላይ የመለያ ሰሌዳ መትከያ ቦታ ማስቆፈር 40 12 480 40 4 160


4.9 የመለያ ሰሌዳውን ማስተከል 40 6 240 40 2 80
4.10 በባንክ የተመዘገቡ ቦታዎችን ለወረዳው ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት 40 6 240 40 2 80
በፕላን ፎርማት ማስረከብ አና መከታተል

4.11 2 264 528 2 88 176


በህገ ወጥ መንግድ የተያዙ፣ ከፍት የሆኑ የመንግስት ቦታዎች፣
በጊዜያዊ መጠቀሚያነትና የሊዝ ውል የተቋረጠባቸው ቦታዎችን
በማስመለስ በባንክ እንዲመዘገቡ ማስድረግ
5 የሊዝ አፈጻጸም ክትትል ማድረግ
5.1 16 4 64 16 4 64
ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ያለባቸውን አልሚዎች ዝርዝር መለየት
5.2 4 4 16 4 4 16
የተለዩ ውዝፍ ዕዳ ያለባቸውን አልሚዎች መረጃ ማደራጀት
5.3 4 132 528 4 88 176
በወቅቱ ክፍያቸውን እንዲከፍሉ የማሳወቅ ሥራ መስራት
5.4 40 4 160 40 4 160
ውዝፍ ክፍያ ያለባቸው አልሚዎች እንዲከፍሉ ቤት ለቤት
የቅስቀሳ ሥራ መስራት
5.5 4 4 16 4 4 16
ክፊያቸው ያልፈጸሙትን አልሚዎች ዝርዝር መረጃ አደራጅቶ
ወደ ክፍለ ከተማ መላክ
5.6 2 132 264 2 88 176
የግንባታ መጀመሪና ማጠናቀቅያ ጊዜ ያለፈባቸው አልሚዎች

200
ዝርዝር መረጃ አደራጅቶ መላክ

ከሚመለከታቸው አካላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት


6
6.1
ጥያቄውን መቀበል
0.5 264 132 0.5 88 44
6.2
መረጃ ማጣራትና ማደራጀት
2 264 528 2 88 176
6.3 2 264 528 2 88 176
ተገቢውን ምላሽ መስጠት
7 ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ መስጠት 449 88
7.1 በሚቀርቡ ቅሬታዎች በመቀበል 0.3 51 15.3 0.3 10 3
7.2 የተለዩ ክፍተቶችን ማጣራትና መመርመር 6 51 306 6 10 60
7.3 የተፈጠሩ ክፍተቶች ላይ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ 0.5 51 25.5 0.5 10 5
ማድረግ
7.4 ምላሽ መስጠት 2 51 102 2 10 20

201

You might also like