Professional Documents
Culture Documents
መግቢያ ................................................................................................................................................................. 4
ክፍሌ አንዴ ................................................................................................................................................................... 5
1. አጠቃሊይ ሁኔታ ................................................................................................................................................... 5
1.1. ዓሊማ ............................................................................................................................................................. 5
1
ሙከራ አንዴ .......................................................................................................................................................14
ሙከራ ሁሇት......................................................................................................................................................15
ክፍሌ ሦስት ................................................................................................................................................................16
3. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር (ሰንጠረዥ ሐ) 3.1. ግብር የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ ገቢ .........................................16
የንግዴ ስራ ገቢ.......................................................................................................................................................16
3..1. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ ...............................................................................................18
ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎች ..................................................................................................................................18
3..2. በታክስ ህጉ የተፈቀደ ላልች ዝርዝር ተቀናሽ ወጪዎች ....................................................................18
3.3.1.1. ውጭ ሃገር የሚገኝ የዋናው መስሪያ ቤት ወጪ ..............................................................................20
3.3.1.2. የወሇዴ ወጪ.......................................................................................................................................20
3.3.1.3. ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የተዯረገ ስጦታ፣ .............................................................................................21
3.3.1.4. በታክስ ህጉ የተፈቀደ የእርጅና ቅናሽ አሠራር ..................................................................................22
3.3.1.5. የእርጅና ቅናሽ ስላት ዘዳዎች ............................................................................................................23
3.3.1.6. ቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ ...............................................................................................................24
3.3.1.7. ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ.....................................................................................24
3.3.1.8. የእርጅና ቅናሽ መጣኔዎች ..................................................................................................................25
ሇምሳላ፡-..............................................................................................................................................................26
3..3. ጥገናዎችና ማሻሻያዎች ሊይ የሚዯረግ የወጪ ተቀናሽ ........................................................................26
ሙከራ ሶስት ...............................................................................................................................................................28
3..4. የማስታወቂያ ወጪ ................................................................................................................................28
3..5. በምርት ዝግጅትና አቅርቦት ሂዯት የሚያጋጥምን ብክነት እንዯ ወጪ ስሇመያዝ ...............................28
3..6. ተቀናሽ የሚዯረግ የመዝናኛ ወጪ .........................................................................................................29
3..7. የማይሰበሰብ ዕዲ ......................................................................................................................................29
3..8. ኪሳራ .......................................................................................................................................................30
3..9. ባንኮች እና የመዴን ኩባንያዎች ኪሣራ መጠባበቂያ..............................................................................30
3..10. የህይወት መዴን ንግዴ ሥራ ግብር የሚከፈሌበት ገቢ.....................................................................31
ሙከራ አራት ......................................................................................................................................................33
ክፍሌ አራት ................................................................................................................................................................34
የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የሂሳብ ዓመት ...............................................................................................................34
4.1. የሂሳብ አያያዝ ዘዳን ስሇመሇወጥ ..............................................................................................................34
4.2. የካፒታሌ ሀብት ሲተሊሇፍ የሚያዝ መረጃ ................................................................................................35
4.4. የሒሳብ መግሇጫ ይዘቶች ..........................................................................................................................37
4.5. መረጃ እንዱቀርብ ስሇሚሰጥ ማስታወቂያ ..................................................................................................38
4.6. የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት ግብር ከፋዩ ሶፍትዌር የሚጠቀም ከሆነ ......................................................38
2
4.7. የሂሳብ መዝገብ ባሇመያዝ ከሚጣሌ መቀጫ ነጻ ስሇመሆን/አሇመሆን ......................................................38
4.8. የግብር ከፋዩ ወጪ ተቀባይነት ሲያጣ ማስተካኪያዎች ............................................................................39
4.9. ሰነዴ በሚመሇከተው አካሌ ስሇማስመዘገብ.................................................................................................39
4.10. የሂሳብ መዝገብ አዘገጃጀት ......................................................................................................................40
4.11. ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች......................42
በሂሳብ መዝገብ የተወሰነ የታክስ ስላት ሊይ ስህተት ሲያጋጥም ከታች በተዘረዘሩት መንገድች መሰረት
የሚታረም ይሆናሌ .............................................................................................................................................44
4.13. በማስታወቂያ መረጃ ወይም ማስረጃ መጠየቅ ............................................................................................44
4.14. የመግባትና የመበርበር ሥሌጣን .............................................................................................................44
4.15. ሇረጅም ጊዜየ ሚቆዩ ውልች ..............................................................................................................45
ሙከራ አምስት ...................................................................................................................................................46
2ኛ. ግብር ከፋዩ በሚያቀርበው የሂሳብ መዝገብ ሊይ ስህተቱች ሲያጋጥሙ በባሇስሌጣኑ እንዳት ይታረማለ?
ዘርዝሩ .........................................................................................................................................................................46
ክፍሌ አምስት .............................................................................................................................................................46
5. ዴርጅትን በመቆጣጠር ረገዴ የሚዯረግ ሇውጥና የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት ................................................46
5.1. አንዴን ዴርጅት በመቆጣጠር ረገዴየሚዯረግሇውጥ (34) ..........................................................................46
5.2. የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት .......................................................................................................................47
5.3. የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ገቢ ግብር........................................................................................................47
5.3.1. የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ሌዩ ባህሪ ................................................................................................47
5.3.2. ፈቃዴ በተሰጠው ሰውና በስራ ተቋራጭ ሊይ ግብር ስሇመጣሌ ........................................................48
5.3.3. በማዕዴን ወይም በነዲጅ ስራዎች ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎችን ስሇመገዯብ ...................................48
5.3.4. የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብት ስሇማስተሊሇፍ .....................................................................................51
5.3.5. የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብትን በተዘዋዋሪ መንገዴ ስሇማስተሊሇፍ ...............................................51
5.4. ዓሇም አቀፍ ግብር ......................................................................................................................................52
5.4.1. በውጭ አገር የተከፈሇን የንግዴ ስራ ገቢ ስሇማካካስ.............................................................................52
5.4.2. የውጭ አገር የንግዴ ስራ ኪሳራዎች .....................................................................................................53
5.4.3. ሇኩባንያ ካፒታሌ የሚወሰዴ ብዴር (Thin capitalization) .................................................................53
5.4.4. ግብርን በሚመሇከት የሚዯረጉ ስምምነቶች (tax treaties)..................................................................55
5.5.1. ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረገውን ጥረት ስሇመከሊከሌ ................................................................................60
5.5.2. የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ .........................................62
ሙከራ ስዴስት....................................................................................................................................................63
ማጠቃሇያ ................................................................................................................................................................64
ማጣቀሻ (References) ..............................................................................................................................................65
3
መግቢያ
የታክስና ቀረጥ ስርዓት የህዝብና የመንግስት ግንኙነት ከሚገሇጽባቸው አበይት መንገድች መካከሌ አንደ
ሲሆን ሥርዓቱም መንግስት በሰው ሌጅ ኑሮ ውስጥ ገዥ ስርዓት ሆኖ በተገሇጸበት ዘመን እንዯተጀመረ
ይነገራሌ፡፡ ምክንያቱም መንግስት ሇሚያከናውናቸው ተግባራትም ሆነ ሇሚያስተዲዴረው ህብረተሰብ
ሇሚያቀርባቸው ኢኮኖሚያዊም ሆነ የማህበራዊ አገሌግልት አቅርቦቶች ቀጣይነት ያሇው የገቢ ምንጭ
ያስፈሌገዋሌ፡፡ የዚህ አስተማማኝ የገቢ ምንጭ ዯግሞ በዋነኝት የሚገኘው ከሰዎችና ዴርጅቶች
የሚሰበሰብ የግብር/ታክስ ገቢ ነው፡፡ ስሇሆነም የአንዴን አገር የመንግስት ሥርዓት ከግብር/ታክስ
ሥርዓት ሇይቶ ማየት የሚታሰብ አይሆንም፡፡
የግብር/ታክስ ሥርዓት ከገቢ ምንጭነት በተጨማሪ በህብረተሰቡ ዘንዴ የሀብት ክፍፍሌ ሇማዴረግ፤
የሀገርን የኢኮኖሚ ሌማት አቅጣጫ ሇመምራት፤ ኢንቨስትመንትን ሇማነቃቃት እና ዕዴገትና ሌማትን
ሇማፋጠን የሚያገሇግሌ የፊስካሌ ፖሉሲ መሣሪያ ነው፡፡ በመሆኑም በማናቸውም የዘመናዊ ግብር/ታክስ
አስተዲዯር ስርዓት ውስጥ የግብር፣ ታክስና ቀረጥ ሥርዓት በግሌጽ በህግ መመራት
ይጠበቅበታሌ፣ይህም የግብር/ታክሱ ግዳታ በግብር ከፋዩ ዘንዴ ተቀባይነትና ተፈፃሚነት እንዱኖረው
ሕጋዊ መሠረትን ስሇሚያዯርግ ነው፡፡ በመሆኑም ነባራዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ የግብር/ታክስ ሥርዓት
ተፈጻሚ የሚዯረግ የታክስ ህግ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ሁኔታን ያገናዘበ እንዱሆን በየጊዜው እየተፈተሸ
ማሻሻያ የሚዯረግበት ይሆናሌ፡፡
በዚህም መሰረት ከሐምላ 1 ቀን 2008 ዓ/ም ጀምሮ በተገኘ ገቢ ሊይ ተፈጻሚ እንዱሆን የገቢ ግብር
አዋጅ ቁጥር 979/2ዏዏ8 በስራ ሊይ እንዱውሌ ተዯርጓሌ፡፡
የገቢ ግብር አዋጁ የአገራችን የኢኮኖሚ ዕዴገት ከዯረሰበት ዯረጃ ጋር የተጣጣመ እና የኢኮኖሚውን
ዕዴገት የሚያግዝ ዘመናዊና ቀሌጣፋ የግብር ሥርዓት ሇመዘርጋት እና የግብር አከፋፈለ ሥርዓት
ፍትሀዊነት ያሇውና ግብር የማይከፈሌባቸው ገቢዎች በግብር መረብ ውስጥ ሇማስገባት የተቀረጸ ነው፡፡
4
ክፍሌ አንዴ
1. አጠቃሊይ ሁኔታ
1.1. ዓሊማ
ዋና ዓሊማ፤
ከሥሌጠናው በኋሊ ሠሌጣኞች፤
የገቢ ግብር የሚከፈሌባቸውን የሰንጠረዥ “ሇ“ የኪራይ ገቢ ግብር እና የሰንጠረዥ “ሐ“ የንግዴ
ሥራ ገቢ ግብር በታክስ ሕግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት ግብራቸውን አሳውቀው መክፈሌ
እንዲሇባቸው በሥሌጠና ሊይ በሚዯረግ ውይይት ይረዲለ፡፡
ዝርዝር ዓሊማ፤
በሞጁለ ሥሌጠና ሂዯት ሠሌጣኞች:-
ከግብር መሸሽ (tax avoidance) እና ግብር መሰወር (tax evasion) መካከሌ ያሇውን
ሌዩነት ያብራራለ
1.2. ውጤት
በሰንጠረዥ “ሇ“ እና በሰንጠረዥ “ሐ“ መሰረት የገቢ ግብር የሚከፍለ ግብር ከፋዮች በአዋጁ፣
በዯንቡ እና በመመሪያው ሊይ የተዯነገጉትን አጠቃሊይ የህግ እውቀት ይኖራቸዋሌ፤
የገቢ ግብር አዋጁ፣ ዯንብ እና መመሪያዎችን ግሌጽ በማዴረግ ሇመሌካም አስተዲዯር ችግሮች
መንስኤ በሚሆኑ የሕግና የአፈጻጸም ብዥታዎች ሊይ መግባባት ይዯረሳሌ፤
የገቢ ግብር የሚከፈሌባቸውን የሰንጠረዥ “ሇ“ የኪራይ ገቢ ግብር እና የሰንጠረዥ “ሐ“ የንግዴ
ስራ ገቢ ግብር አውቀው በታክስ ሕግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት ግብራቸውን አሳውቀው
ይከፍሊለ፡፡
5
1.3. ወሰን
የማሠሌጠኛ ሰነዴ ሽፋን
ሇሰንጠረዥ “ሇ“ አጠቃሊይ በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 እና በዯንብ ቁጥር 410/2009
የተዯነገጉትን የሚያካትት ሲሆን ፣
ሇሰንጠረዥ “ሐ“ በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 እና በዯንብ ቁጥር 410/2009 እንዱሁም
እነዚህን አዋጅና ዯንቦች ተከትሇው የወጡ ስሇተቀናሽ ወጪዎች መመሪያ ቁ 5/2011፣ የሂሳብ
መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 152/ 2011፣ መመሪያ ቁጥር 146/2011 የንግዴ ስራ
ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ ሇመወሰን የወጣ መመሪያ፤
የግምት ታክስ ስላት አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 138/2011፣ መመሪያ ቁጥር 8/2011 የካፒታሌ
ሃብቶችን በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ ስሇሚከፈሌ ግብር እና አጠቃሊይ በአዋጁ ያለትን
የወሌ ዴንጋጌዎች እና የማዕዴን እና የነዲጅ ሥራዎችን፣ አሇማቀፍ የገቢ ግብር እና የግብር
ስምምነት (Double tax Treaty) የሚያካትት ነው፡፡
1.6. ትርጓሜ
ግብር የሚከፈሌበት የኪራይ ገቢ ማሇት፡- በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት
ካገኘው ጠቅሊሊ ዓመታዊ ገቢ ሊይ ሇግብር ከፋዩ የተፈቀዯው ጠቅሊሊ ወጪ ተቀናሽ ተዯርጎ
የሚቀረው ገቢ ነው፡፡
የንግዴ ስራ ማሇት፡- በተከታታይ ወይም ሇአጭር ጊዜሇ ትርፍ የሚከናወን ማንኛውም
የኢንደስትሪ፣ የንግዴ፣ የሙያ፣ ወይም ቮኬሽናሌ ስራ ሲሆን ተቀጣሪ ሇቀጣሪው
የሚሰጠው አገሌግልትቨቤት ማራየትን አይጨምርም፣በንግዴ ህግ መሰረት የንግዴ ስራ
ነው ተብል እውቅና የተሰጠው ላሊ ማንኛውም ስራ፣ ህንጻ ማከራየትን ሳይጨምር
የኩባንያው አሊማ ምንም ቢሆን ማንኛውም የአክሲዮን ማህበር ወይም ኃ.የተ.የግ.ማህበር
የሚሰራው ማንኛውም ስራ፤
የንግዴ ስራ ሃብት ማሇት፡-የንግዴ ስራ በማከናወን ሂዯት በሙለ ወይም በከፊሌ የንግዴ
ስራ ገቢ ሇማግኘት የተያዘ ወይም ጥቅም ሊይ የዋሇ ሀብት ነው፤
6
ራሱን የቻሇ ስራ ተቋራጭ ማሇት፡- ስራውን በአመዛኙ በራሱ የመምራት እና የመቆጣጠር
በቂ ስሌጣን በሚሰጠው ውሌ መሰረት አገሌግልት የሚሰጥ ግሇሰብ ነው፤
የቴክኒክ ክፍያ ማሇት፡-ሇቴክኒካዊ፣ሙያዊ፣ወይም ሇማማከር አገሌግልት የሚከፈሌ ክፍያ
ነው፤
የንግዴ እቃ ማሇት፡-ማንኛውም የተመረተ፣የተፈበረከ፣የተገዛ፣ወይም ሇማምረት፣ሇመሸጥ
ወይም ሇመሇወጥ በማናቸውም ሁኔታ የተገኘ ዕቃ፤ በማምረት ወይም በመፈብረክ ሂዯት
ውስጥ ጥቅም ሊይ የሚውሌ ማንኛውም ጥሬ ዕቃ ወይም አሊቂ ዕቃ ወይም ሇጭነት
ወይም ሇስራ የሚያገሇግለ እንስሳትን ሳይጨምር ማንኛውም እንስሳ፤
ላልች ትርጉም የሚያስፈሌጋቸው ቃሊትና ሀረጎች በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008
እና በዯንብ ቁጥር 410/2009 እንዱሁም እነዚህን አዋጅና ዯንቦች ተከትሇው በወጡ
መመሪያዎች ሊይ የተሰጠ ትርጉም ይይዛለ፡፡
7
ነዋሪ የሆነ ዴርጅት
ኢትዮጵያ ውስጥ የተቋቋመ /የተመሠረተ/፣
ወሳኝ የሆነ የሥራ አመራር የሚሰጥበት ሥፍራ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሇው፣
ሇ. የገቢ ምንጭ
በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ የሚያፈራው የንግዴ ሥራ ገቢ
ነዋሪ የሆነ ሰው በውጭ አገር ባሇው በቋሚነት በሚሠራ ዴርጅቱ አማካኝነት ከውጭ
አገር የሚያገኘው ገቢ ከውጭ ምንጭ የተገኘ ገቢ ነው
8
ክፍሌ ሁሇት
2. የቤት ኪራይ ገቢ ግብር (ሠንጠረዥ “ሇ“)
የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወለ መሠረት ግብር ከፋዩ
በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣
በኪራይ ውለ መሠረት ተከራይ አከራዩን በመወከሌ በግብር ዓመቱ ሇላልች የሚከፍሊቸው
ክፍያዎች፣
በቤቱ ሊይ ሇሚዯርሰው ጉዲት ማስተካከያ ይሆን ዘንዴ ግብር ከፋዩ የያዘውና በግብር ዓመቱ
ያሌተጠቀመበት ሇግብር ከፋዩ ገቢ የተዯረገው ማናቸውም ቦንዴ፣ዋስትና ወይም ተመሳሳይ
የገንዘብ መጠን፣
ሇግብር ከፋዩ ከሚከፈሇው ኪራይ በተጨማሪ በኪራይ ውሌ መሠረት ተከራይ ራሱ ሇቤቱ እዴሳት
ወይም ማሻሻያ የሚያወጣው ገንዘብ፣
ግብር ከፋዩ ቤቱን ያከራየው ከዕቃዎች ጋር በሚሆንበት ጊዜ ያገኘው ጠቅሊሊ ገቢ ከዕቃዎቹ
የተገኘውን የኪራይ ገቢም ያጠቃሌሊሌ፡፡
9
2.3.2.የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ ያሇበት ግብር
ገቢውን ሇማግኘት የወጣና በግብር ከፋዩ የተከፈሇ አስፈሊጊ የሆኑ (ገቢውን ሇማግኘት፣ ዋስትና
ሇመስጠት እና ሥራውን ሇማሰቀጠሌ ወጪዎች ተቀናሽ ይዯረጋለ፤
ቤቱ ያረፈበት የመሬት ኪራይ ፣የጥገና ወጪ፣ የእርጅና ቅናሽ፣ ወሇዴና የመዴን አርቦን፣
ታክስን ሳይጨምር ሇመሬቱ ወይም ከተከራየው ቤት ጋር በተገናኘ ግብር ከፋዩ ሇከተማ
አስተዲዯር የከፈሊቸው ክፍያዎች፣
በነፃ ወይም በኪራይ የያዘው ቤት ስም የሚከፈሌ የውሃ፣ የስሌክ፣የመብራት ወጪዎች በውለ
ተከራይ እንዱከፍለ ከተገሇፁ ወጪው ስሇማውጣቱ ዯረሰኝ ካቀረበ ይያዝሇታሌ
የኪራይ ቤቱ እና የመኖሪያው ቤት በአንዴ የመብራት፣ የስሌክ፣ የውሃ ቆጣሪ የሚጠቀሙ
ከሆነ ሇነዚህ የወጣው ወጪ 75 በመቶ በወጪነት ተቀናሽ ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
በብዴር ሇተገኘ ወሇዴ ክፍያ በወጪነት የሚያዘው ሇኪራይ አገሌግልት ብቻ መጠን ሌክ ነው፤
ሇኪራይ የሚያስገነባው ህንጻ ብዴር የተወሰዯ ከሆነ እና የብዴር ወሇዴ ወጪ የሚያዘው፡-
ህንፃው እሰስኪገነባ ዴረስ ያሇው የህንፃው ዋጋ ሆኖ በእርጅና ቅናሽ የሚታሰብ ሲሆን፤
ህንፃው ተገንብቶ ከተጠናቀቀ በኃሊ በወጪነት የሚፈቀዴ ይሆናሌ፤
ኪራይ አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ የሚወጣ ወጪ የሚያዘው፡-
በተሇያየ ዝግጅት ሊይ ሇሚዯረግ የማስታወቅ ስራ ሲሆን ከጠቅሊሊው ኪራይ ገቢ 3
በመቶ ባሌበሇጠ፣
ሇመገናኛ ብዙሃን ወይም ሇማስታወቂያ ዴረጅት ከሆነ በሙለ ተቀናሽ ይሆናሌ፤
ሇኪራይ የተገነባው ህንፃ ሇላሊ ዓሊማ እስካሌዋሇ ዴረስ ግብር ከፋዩ ህንፃውን ሇኪራይ
አገሌግልት ዝግጁ ያዯረገ ከሆነ ህንፃው ባይከራይም ሇኪራይ እንዯዋሇ ተቆጥሮ እርጅና ቅናሹ
እንዯ ወጪ ይያዛሌ፤
አንዴ ህንፃ ሇኪራይ አገሌግልት እና ሇላሊ ገቢ ሇማስገኘት የዋሇ እንዯሆነ የወጪው ክፍፍሌ
ጥቅም ሊይ በዋሇበትና በገቢው ዴርሻ ሌክ ነው፤
አንዴ እቃ ወይም ማሽን የዕርጅና ቅናሽ ሉያገኝ የሚችሇው በአመቱ ውስጥ የንግዴ ስራ
ገቢውን ሇማግኝት አገሌግልት ሇሰጠበት ጊዜ ብቻ ይሆናሌ
ሇምሳላ፡- መጋዘኑን ከቡና መፈሌፈያ ማሽኑ ጋር የተከራየ ግብር ከፋይ የማሽኑ ዋጋ 40ሺ
ብር ቢሆን እና ማሽኑ ሇንግዴ ስራ ገቢው አገሌግልት የሰጠው ከየካቲት አንዴ እስከ ሰኔ 30
ብቻ ቢሆን እና ማሽኑ በአመት 20 በመቶ ዋጋው እየቀነሰ ቢሄዴ፤ በቀጥተኛ የዕርጅና ቅናሽ
ዘዳ ቢሰሊ፤
10
ሇንግዴ ስራው አገሌግልት የሰጠበት ከየካቲት አንዴ እስከ ሰኔ 30 ያሇው የማሽኑ የዕርጅና
ቅናሽ በ5 ወር የሚሰሊ ሲሆን እርጅና ቅናሹ 40 ሺህ *20%/12*5 = 3,333.33 ይሆናሌ፡፡
የማሽኑ የአገሌግልት ዘመን 5 አመት ቢሆን እና ሇቀጣዮቹ አራት አመታት ሙለ አገሌግለት
ቢሰጥ ማሽኑ 40,000 x 20/100 = 8,000 ብር ዋጋው እየቀነሰ ይሄዲሌ:: ከፊሌ አገሌግልት
ሇሰጠበት ሇመጀመሪያው አመት ብቻ በ3,333 ብር ዋጋው ይቀንሳሌ ማሇት ነው፡፡
አንዴ ህንጻ ሇላሊ አገሌግልት ከዋሇ የእርጅና ቅናሹ ወጪው ተሇይቶ መቅረብ አሇበት፤
ተሇይቶ ካሌቀረበ ከጠቅሊሊው የህንፃ ዋጋ ሇኪራይ አገሌግልት የዋሇውን ስፋት መጠን
በማስሊት ተቀናሽ ይዯረጋሌ፤
ሇእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሠረት የሚሆነው ዋጋ፡-
ሇኪራይ የዋሇው ህንፃ የተሰራበት ወይም የተገዛበት ዋጋ ነው ወይም
ይህ ካሌቀረበ ህንፃው የተሰራበት /የተገዛበት የገበያ ዋጋ 70 በመቶ በመያዝ
የዕርጅና ቅናሽ ይሰሊሌ፤
በባሌ ወይም በሚስት ሇተመዘገበ ህንፃ ህንፃው ሇኪራይ አገሌግልት እንዱውሌ፣
ተቀናሽ እንዱጠየቀበትና ህንፃው ሲሸጥ ተገቢው ግብርና ታክስ እንዱከፈሌበት
የባሌና ሚስት ስምምነት ሰነዴ፤ የኪራይ ቤቱ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ሆኖ
ሇማይንቀሳቀስ ንብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ የተዯረገ መሆኑን፣
ከቤቱ ጋር የተከራየ ማንኛውም የቤት ዕቃ እና መሣሪያ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት
መሆኑን፡፡
ሇእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሠረት የሚሆነው የተገዛበት /የተሰራበት ዋጋ የተጨማሪ እሴት
ታክስ በግብዓትነት የተካካሰሇት ከሆነ በተካካሰው መጠን ሌክ ከእርጅና ቅናሽ መሰረት ከሆነው
ዋጋ ውስጥ መቀነስ አሇበት፤
በታክስ ከፋዩ ስም ሊሌተመዘገቡ ሀብቶች የእርጅና ተቀናሽ ወጪ አይፈቀዴም፤ የሚፈቀዯው
ስሌጣን በተሰጠው አካሌ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡
11
2.5. የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ
በዴርጅቶች የሚከፈሇው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰሊሳ በመቶ)ነው፡፡
የግሇሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተለት ናቸው፡፡
12
ማንኛውም የግብር ማካካሻ ከመዯረጉ በፊት በግብር ዓመቱ ነዋሪው ግብር
በሚከፍሌበት ከቤት ኪራይ የሚገኝ ገቢ ሊይ ሉከፈሌ የሚገባው የቤት ኪራይ
ገቢ ግብር መቶኛ ነው፡፡
ሇ)የውጭ ሀገር ገቢ ግብር ማሇት:-
በከፋዩ ተቀንሶ የሚያዝን ግብር ጨምሮ በውጭ ሀገር መንግሥት ወይም
በውጭ ሀገር የክሌሌ መንግሥት የተጣሇ ግብር ሲሆን፣ ቅጣትን፣ ተጨማሪ
ግብርን ወይም ይህንን ግብር በሚመሇከት የሚከፈሌ ወሇዴን አይጨምርም፡፡
ሐ)በአንዴ የግብር ዓመት የኢትዮጵያ ነዋሪ ግብር ከፋይን በሚመሇከት የተጣራ የውጭ ሀገር
የቤት ኪራይ ገቢ ማሇት፡-
ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ካገኘው ጠቅሊሊ የውጭ ሀገር የቤት ኪራይ ገቢ
ሊይ ገቢውን ከማግኘት ጋር በተገናኘ የተፈቀደ ተቀናሽ ወጪዎች ከተቀነሱ
በኋሊ የሚቀረው ገቢ ነው፡፡
የሂሳብ መዝገብ መያዝ ሲገባው በአግባቡ ያሌያዘ አከራይ ወይም የተከራይ አከራይ የታክስ ባሇስሌጣኑ
የታክስ ከፋዩን የኪራይ ገቢ ግብርን በግምት የመወሰን ስሌጣን አሇው ፡፡
13
የኪራይ ገቢ ግብር በግምት የሚወሰነው የሚከተለትን መስፈርቶች መሰረት በማዴረግ ነው
ውሌን መሰረት በማዴረግ፣
3ኛ ወገን መረጃ እና የተሻሇው ተወስድ፣
ወቅታዊ መረጃ፤ የአካባቢን መረጃ፣ በአካሌ የገበያን ሁኔታ በማጥናት፣
በግምቱ መሰረት የተዯረሰበት ገቢ ሇተ.እ.ታ. (VAT) እና ሇተ.ኦ.ታ. (TOT)
መሰረት ሉወሰዴ ይችሊሌ፣
ሇዯረጃ “ሀ” እና “ሇ” በግምት ግብር አወሳሰን የጠቅሊሊው ኪራይ ገቢ 35% እንዯ ወጪ
ተይዞ 65% ግብር የሚከፈሌበት ገቢ መሰረት ይሆናሌ፣
ሙከራ አንዴ
ጂ.ኤም ኃ.የተ.የግ.ማ በዴርጅቱ ስም የተመዘገበውን በአዱስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ባሇ 5 ፎቅ
ህንፃ የ4ቱን ፎቅ 20 ክፍልች ሇትምህርት ቤት አገሌግልት የሚውሌ ሇወ/ሮ መና ወረዯ ሇአንዴ ዓመት
የሚቆይ በየወሩ ብር 45,000 ሇማከራት በመስማማታቸው ተከራይዋ የ6 ወር ክፍያ ከፍሇዋሌ፡፡
አምስተኛውን ፎቅ ግን ሇመኖሪያነት ይጠቀሙበታሌ፡፡ ዴርጅቱ በ50,000 ብር የመማሪያ ወንበሮች
ሇመግዛት 15,000 ብር የመማሪያ ሰላዲዎችን በየክፍለ ሇማሟሊት እና በተጨማሪም ህንፃውን ማዯሻ
30,000 ብር ወጪ አውጥቷሌ፡፡ ከማዯሻ ወጪ ውስጥ 7,000 ብር አምስተኛውን ፎቅ ሇማዯስ የወጣ
ነው፡፡
14
መሌስ
መ. በግምት ሇመወሰን ጠቅሊሊ ገቢውን በ65% ስናባዛ የታክስ መሰረት የሚሆነው 351,000 ነው፡፡
ሠ. የሇበትም፡፡ ምክንያቱም አመታዊ ገቢው ከ1 ሚሉዮን ብር በታች በመሆኑ ነው፡፡ ነገር ግን የተርን
ኦቨር ታክስ እንዱከፍሌ ይገዯዲሌ፡፡
ሙከራ ሁሇት
አቶ መኮንን አንዴ የንግዴ ማእከሌ ተከራይቶ የሚያከራይ ሲሆን የሚያከራየው አጠቃሊይ የአመት
ገቢው 500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር ነው፡፡ ሇአንዴ ዓመት ሇዋና አከራዩ የሚከፍሇው 300,000
(ሶስት መቶ ሺህ) ብር ነው፡፡ የተከራይ አከራዩ ገቢውን ሇማግኘት ቤቱን ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ)
ሇፓርቲሽን 20,000 ዯግሞ ሇማስዋቢያ አውጥቷሌ፡፡
ጥያቄ፡-
1. ግብር የሚከፈሌበት ገቢ አስለ
2. በዚህ ኪራይ ሊይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ይሰበሰባሌ ወይስ አይሰበሰብም ሇምን ተርን ኦቨር
ታክስስ
መሌስ፡-
15
ክፍሌ ሦስት
በመመስረት ይሆናሌ፡፡
ሆኖም ግን ፡-
የዯረጃ “ሀ” ግብር ከፋዮች የኦዱት ቦርዴ የጊዜ ሰላዲ አውጥቶ ተግባራዊ እስከሚያዯርግ ዴረስ
አጠቃሊይ ተቀባይነት ያሇውን የሒሳብ አያያዝ መርህ (Generally Accepted Accounting
Principles) መሠረት በማዴረግ የሂሳብ መዝገቡን ማዘጋጀት አሇበት፡፡
የንግዴ ስራ ገቢ
የንግዴ ስራ ገቢ የሚባሇው ግብር ከፋዩ ዕቃዎችን በማስተሊሇፍ እና አገሌግልቶችን በመስጠት
(መቀጠርን ሳይጨምር) የሚያገኘውን የገንዘብ መጠን ጨምሮ በግብር ዓመቱ ከንግዴ ስራ
ያገኘው ጠቅሊሊ የገንዘብ መጠን፣
የንግዴ ስራ ሃብትን በማስተሊሇፍ የሚገኝ የገንዘብ መጠን ፣
የግብር ከፋዩ ገቢ ተዯርገው የተወሰደ ላልች ማናቸውም ገቢዎች፣
የካፒታሌ ንብረት የሆነን የንግዴ ስራ ሃብት በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ የሚከተለት
ሁሇት የግብር አይነቶች ሉወሰኑ ይችሊለ፡፡
የንግዴ ትርፍ ግብር እና
የካፒታሌ ዋጋ ዕዴገት ግብር
ሇንግዴ ስራው ሃብት የተዯረገው ወጪ ከንግዴ ስራው ሀብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ
የሚበሌጠው የገንዘብ መጠን በንግዴ ስራ ገቢ ውስጥ የሚካተት ሲሆን ከወጪው በሊይ
የሚገኘው ጥቅም ዯግሞ የካፒታሌ ዋጋ ዕዴገት ግብር ይከፈሌበታሌ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ
በምሳላ ሇማየት ያህሌ፡-
16
ምሳላ፡-1 ኤክስ.ዋይ.ዜዴ የሚባሌ ኩባንያ አንዴ ህንፃ 1,000,000 ብር ገዝቶ 750,000
ብር ሸጠው፡፡ ህንፃው 500,000 ብር የእርጅና ቅናሽ ተዯርጎሇታሌ፡፡
1,000,000 - 500,000 = 500,000 ብር ያ ማሇት 500,000 ብር ዋጋ ያሇውን ህንፃ
በ750,000 ብር ሸጧሌ ማሇት ነው፡፡ ህንፃው የመጀመሪያ ዋጋው 1,000,000 ብር ሲሆን
አሁን የተሸጠበት ዋጋ ዯግሞ 750,000 ብር ነው፡፡ በዚህም መሰረት የካፒታሌ ዕዴገት
ዋጋ ግብር (capital gain) ግብር አይከፍሌም፡፡ ምክንያቱም ከወጪው በታች ስሇተሸጠ ፡፡
ነገር ግን ከመዝገብ ዋጋ በሊይ (above book value) ስሇተሸጠ በ750,000 ብር ሊይ
በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ይከፍሊሌ፡፡
ምሳላ፡-2 ዴርጅቱ በ1,000,000 ብር የገዛውን እና 500,000 ብር የዕርጅና ቅናሽ
የተዯረገሇትን ህንፃ በ1,200,000 ብር ቢሸጠው፤
1,000,000 - 500,000 = 500,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ ግብር 30
በመቶ ይከፍሊሌ
1,200,000 - 1,000,000 = 200,000 በሰንጠረዥ ‘መ መሰረት የካፒታሌ ዕዴገት ዋጋ
ግብር (capital gain) ግብር 15 በመቶ ይከፍሊሌ፡፡
ምሳላ፡-2 ኤክስ.ዋይ.ዜዴ የሚባሌ ኩባንያ አንዴ ህንፃ ኮምፒውተር 10,000 ብር ገዝቶ
(በብር11,000፣9,000 እና 6,000) ቢሸጠው በየእዲንደ ሽያጭ ሊይ የሚጣየውን ሌዩነት ፡፡
ህንፃው 2,000 ብር የእርጅና ቅናሽ ተዯርጎሇታሌ፡፡
በብር 11,000 ሲሸጥ 11,000-8,000 = 3,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ
ገቢ ግብር 30 በመቶ ይከፍሊሌ (የንግዴ ስራ ሃብት ስሇሆነ የካፒታሌ ዕዴገት ዋጋ ግብር
(capital gain) ግብር አይሰራበትም፡፡
በብር 90,000 ሲሸጥ 9,000-8,000 = 1,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ
ግብር 30 በመቶ ይከፍሊሌ
በብር 11,000 ሲሸጥ 6,000-8,000 = - 2,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ
ሊይ እንዯ ወጪ ይቀናነስሇታሌ
17
3..1. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ
በዴርጅቶች የሚከፈሇው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር መጣኔ 30 (ሰሊሳ በመቶ) ነው፡፡
የግሇሰቦች ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተለት ናቸው፡፡
18
በጊዜው ባሇመቅረቡ ተመሊሽ የማይዯረግ የተጨማሪ እሴት ታክስ
የተበሊሸ ዕቃ ዋጋ የአገሌግልት ጊዜ ያሇፈባቸውና የተወገደ እቃዎች ዋጋና ሇማስወገዴ
የወጣ ወጪ፣
ግብር ከፋዩ ሇንግዴ ዴርጅቱ እና መኖሪያ ቤት በአንዴ የመብራት የስሌክ ወይም የውሃ
ቆጣሪ የሚጠቀም በሚሆንበት ጊዜ የመብራት፣ ስሌክ እና የውሃ ወጪ በወጪ ተቀናሽ
የሚያዘው ከወጪው 75 በመቶ ብቻ ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን ወጪዎቹ ከሚያስገኘው ገቢ፣
ሇስራው ከሚሰጠው ዋስትና እና ቀጣይነት ጋር ሲነፃፀር ያሌተጋነኑና ተመጣጠኝ መሆን
አሇባቸው፡፡
ሇምሳላ፡- ወጪን ከተገኘ ገቢ ጋር ማጣጣም (Matching priniciple) በአመቱ መጨረሻ
የአመቱን እንቅስቃሴ ያጠቃሇለ የሂሳብ መግሇጫዎች ሲዘጋጁ በዓመቱ ውስጥ የተዯረጉና
በመዝገብ የሰፈሩ ወጭዎች ከዓመቱ ገቢ ጋር ግንኙነት ያሊቸው ወይም ገቢውን በማስገኘት
ረገዴ አስተዋጽኦ ወይም ተሳትፎ ያዯረጉ መሆናቸው ተረጋግጦ ሉቀመጥ ይገባሌ፡፡
ወጪዎቹ የተጋነኑ በሚሆኑበት ጊዜ ባሇስሌጣኑ በተገቢው መረጃ ሊይ ተመስርቶ
ማስተካከያ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
አንዴ ግብር ከፋይ የንግዴ ስራ እንቅስቃሴው በተቋረጠበት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ወይም ስራ
ባሊገኘበት ጊዜ ያወጣው ወጪ የማይቀር ወጪ ሆኖ ከተገኘ ገቢ ያሊስገኘ ወጪ ቢሆንም
በወጪ ተቀናሽ ሉፈቀዴሇት ይችሊሌ፡፡
ሇምሳላ፡- የቤት ኪራይ ፣ የሰራተኛ ዯመወዝ፣ መብራት፣ ውሃ፣ ስሌክ፣ የመሳሰለት
ወጪዎች ሉሆኑ ይችሊለ
ግሇሰብ የንግዴ ስራ ባሇሀብት ከመዯበኛ የሥራ ቦታው ከ25 ኪል ሜትር በሊይ በመሄዴ
የንግዴ ስራውን ሇማከናወን በሚያዯርገው እንቅስቃሴ ሇሚያወጣቸው ወጪዎች ሇምግብ
እና ሇመኝታ ሇአንዴ ቀን እስከ 1,000 ብር ይፈቀዴሇታሌ፡፡ በተጨማሪም ሇትራንስፖርት
ያወጣው ወጪ በስራ ሊይ ባሇው የአየር፣ የውሃ እና የየብስ ትራንስፖርት አገሌግልት ዋጋ
መሰረት በማስረጃ ተረጋግጦ የወጪ ተቀናሽ የሚፈቀዴሇት ሆኖ ከዚህ መጠን በሊይ
የሚያወጣው ወጪ በተቀናሽ ወጪ አይያዝም፡፡
“የውክሌና ወጪ (representation allowance) ማሇት የግብር ከፋዩ ሠራተኛ የንግዴ
ሥራውን ሇማስተዋወቅና ሇማሳዯግ እንግድችን ከንግዴ ሥራ ቦታው ውጪ ሇመቀበሌ
የሚያወጣው ወጪ ነው፡፡ በዚህም መሰረት (መሥሪያ ቤቱን ወክል በተሇያዩ ቦታዎች
ሇሚገኝ ተቀጣሪ ከተቀጣሪው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ 10 በመቶ) ሇግብር ከፋዩ ሠራተኛ
የሚከፈሌ የኃሊፊነት አበሌ ወይም የውክሌና አበሌ ተቀናሽ ሉሆን የሚችሇው የንግዴ
ስራውን የማስተዋወቅ እና የማሳዯግ ስራ ሊይ በሃሊፊነት ሇሚሰራ ሰራተኛ ወይም የስራ
መሪ የተከፈሇ ሲሆን ነው ይህም በወጪ ማስረጃ የተረጋገጠ ሉሆን ይገባዋሌ፡፡
19
ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
በዱዛይን ሇውጥ ምክንያት ህንጻ ፈርሶ ሲገነባ የፈረሰው ህንፃ የመዝገብ ዋጋ በወጪ ተቀናሽ
ይያዛሌ፡፡
የተሽከርካሪ ጎማ የሚሰጠው አገሌግልት ከአንዴ ዓመት ያነሰ እንዯሆነ እንዯ አሊቂ ዕቃ
ተቆጥሮ በተቀናሽ ወጪ የሚያዝ ይሆናሌ፡፡
በካፒታሌ ዕቃዎች ኪራይ ውሌ መሰረት ሇተያዘ የንግዴ ስራ ሀብት የሚፈጸም የኪራይ
ክፍያ ከጠቅሊሊ የንግዴ ስራ ገቢ ሊይ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡ በዚህ መሰረት ተቀናሽ
የተፈቀዯሇት ሰው በንብረቱ ሊይ የእርጅና ቅናሽ አይታሰብሇትም፡፡
3.3.1.2. የወሇዴ ወጪ
የወሇዴ ወጪ በተቀናሽነት የሚያዘው
ብዴሩ የንግዴ ስራ ገቢን ሇማግኘት ከዋሇ፣ ወይም የወሇዴ ወጪ በብዴሩ የተገኘው ገንዘብ
ሇንግዴ ስራ እንቅስቃሴ መዋለ ሲረጋገጥ ነው፡፡
ብዴሩ የተገኘው የብሄራዊ ባንክ እውቅና ከሰጠው የፋይናንስ ተቋም ወይም ብዴር እንዱሰጥ
ከተፈቀዯሇት የውጭ አገር ባንክ ከሆነ
ከተፈቀዯሇት ባንክ ሇተወሰዯ ብዴር የተከፈሇ ወሇዴ ያሇገዯብ ይቀነሳሌ፡፡
ብዴሩ የተገኘው የብሄራዊ ባንክ እውቅና ከሰጠው የፋይናንስ ተቋም ወይም ብዴር እንዱሰጥ
ከተፈቀዯሇት የውጭ አገር ባንክ ከሆነ
20
ሇውጭ ሀገር አበዲሪ የተከፈሇ ወሇዴ ተቀናሽ ሉዯረግ የሚችሇው አበዲሪው ብዴር
ሇመስጠት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃዴ ያገኘበትን ሰነዴ ቅጂ ሇባሇሥሌጣኑ
ካቀረበ ብቻ ነው፡፡
የብዴር ወሇዴ መክፈሌ የሚቻሇው በብሄራዊ ባንክና በንግዴ ባንክ መካከሌ በተዯረገ ብዴር
ከሚታሰብ የወሇዴ ምጣኔ ከ2% ባሌበሇጠ ነው ፡፡
ሇምሳላ
ከእህት ኩባንያ (Sister Campany)፣ ከሼር ሆሌዯር ወይም ከግሇሰብ ሇተወሰዯ ብዴር ወሇዴ
መክፈሌ የሚቻሇው ብሄራዊ ባንክና ሇንግዴ ባንኮች ብዴር ሲሰጣቸው ንግዴ ባንኮች ሇብሄራዊ
ባንክ የሚከፍለት ወሇዴ ሊይ 2% ጨምሮ መክፈሌ ይችሊሌ፡፡ በዚሁ መሰረት ብሄራዊ ባንክ
ሇንግዴ ባንኮች ብዴር ሲሰጣቸው 10% ወሇዴ የሚያስከፍሊቸው ቢሆን ከሊይ ከጠቀስናቸው
አበዲሪዎች ገንዘብ የተበዯረ ዴርጅት ንግዴ ባንኮች ሇብሄራዊ ባንክ የሚከፍለት ወሇዴ 10% ሊይ
2% ጨምሮ መክፈሌ ይችሊሌ፡፡ በተጨማሪም ተበዲሪው ዴርጅት ከእህት ኩባንያ (Sister
Campany)፣ ከሼር ሆሌዯር ወይም ከግሇሰብ ሇተበዯረው ገንዘብ ከሊይ በተቀመጠው ምሳላ
መጠን የከፈሇው የወሇዴ ወጪ በወጪነት ሉያዝሇት የሚችሇው ከሚከፈሇው ወሇዴ ሊይ 10%
ግብር ቀንሶ ካስቀረ ነው፡፡
የፋይናንስ ተቋማትን ሳይጨምር አንዴ ግብር ከፋይ ሇተወሰነ የስራ እንቅስቃሴ የወሰዯውን ብዴር
ሇላሊ ዓሊማ የሚያውሌ ወይም ይህንኑ ብዴር ሇላሊ ተግባር በብዴር የሰጠ ከሆነ፣ የሚፈቀዴሇት
ተቀናሽ የወሇዴ ወጪ ሇላሊ ያበዯረው ወይም ሇላሊ ዓሊማ ያዋሇው ተቀንሶ ሇንግዴ ስራው
እንቅስቃሴ በዋሇው ብዴር መጠን ብቻ ይሆናሌ፡፡
አንዴ ግብር ከፋይ በደቤ ሇሚገዛው ዕቃ ወይም አገሌግልት ዋጋውን እስኪከፍሌ ዴረስ ወሇዴ
እንዯሚከፈሌበት ውሌ የገባ እንዯሆነ ሇከፈሇው የወሇዴ መጠን የወጪ ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
ግብር ከፋይ ህንጻ ሇመገንባት ብዴር የወሰዯ እንዯሆነ ህንፃው እስኪጠናቀቅ ዴረስ የተከፈሇው
ወሇዴ በእርጅና ተቀናሽ የሚካተት ሆኖ ህንጻው ተገንብቶ ከተጠናቀቀ በኋሊ የተከፈሇው ወሇዴ
በወጪ ተቀናሽ የሚፈቀዴ ይሆናሌ፡፡
21
በመንግስት የተዯረገ ጥሪ ማሇት በፌዯራሌ ወይም በክሌሌ መንግስት የሚዯረግ ጥሪ ሲሆን
በአዱስ አበባ እና በዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር የሚዯረግ ጥሪን ይጨምራሌ፡፡
በበጎ አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት አዋጅ በተሰጣቸው ትርጉም መሰረት ሇኢትዮጵያ የበጎ
አዴራጎት ዴርጅት ወይም ሇኢትዮጵያ ማኅበር የተሰጠ ሲሆን ወይም
ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የሚዯረጉ ስጦታዎች የተፈቀዯው የወጪ ተቀናሽ ግብር ከፋዩ ራሱ
ሇሚያካሂዯው የበጎ አዴራጎት ተግባር ሇሚያውሇው ወጪ ጭምር ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
የበጎ አዴራጎት ተግባር ማሇት፡- ከታክስ ከፋይ ሠራተኞቹ ውጭ ሇላልች ተረጂዎች የሚሰጥ
የትምህርት የጤና የአካባቢ ጥበቃ ወይም ላሊ ሰብአዊ እርዲታ ነው፡፡
የሚፈቀዯው ጠቅሊሊ የስጦታ ተቀናሸ ከግብር ከፋዩ ግብር የሚከፈሌበት የግብር ዓመቱ ገቢ 10%
(አሥር በመቶ) የበሇጠ አይሆንም፡፡
ግብር የሚከፈሌበት የግብር ዓመቱ ገቢ ማሇት ሇበጎ አዴራጎት ስራ የተዯረጉ ስጦታዎች ሳይቀነሱ
በሂሳብ መዝገቡ የታየው ግብር የሚከፈሌበት ገቢ ነው፡፡
22
ግዙፋዊ ሀሌዎት ያሇው የሚንቀሳቀስ ሀብት ወይም በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ
ማሻሻያ ነው፡-
በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ ማሻሻያ ማሇት፡- ቤት ወይም ላሊ የቤቱ አካሌ የሚሆን
ወይም ከቤቱ ጋር ሇዘሇቄታው የተያያዘ በቤቱ ሊይ የሚዯረግ ማንኛውም ጭማሪ ወይም ሇውጥ
ሲሆን መንገዴን፣ መጋቢ መንገዴ፣ የመኪና ማቆሚያ፣ አጥር ወይም ግንብን ይጨምራሌ፡፡
ዋጋቸው የሚቀንስ ሀብቶች እና ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች አመቱን
በሙለ የንግዴ ስራ ገቢን ሇማግኘት ጥቅም ሊይ ያሌዋለ እንዯሆነ የእርጅና ቅናሽ የሚሰሊው
ሀብቶቹ ጥቅም ሊይ ያሌዋለበት ዓመት ሂሣብ ተመጣጣኝ በሆነ መሌኩ ከተቀነሰ በኋሊ ነው፡፡
ሇግብር ዓመቱ ከፊሌ ጊዜ አገሌግልት የሰጠ ወይም በከፊሌ ሇንግደ ስራ በከፊሌ ዯግሞ ሇላሊ
ስራ የዋሇ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት እና ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት ሇንግዴ
ስራ በዋሇበት መጠን ብቻ የእርጅና ቅናሽ ይሰሊሌ፡፡
እርጅና ቅናሽ መታሰብ የሚጀምረው ዋጋው የሚቀንስ ሃብት ህንጻ ከሆነ የህንጻ ግንባታ
መጠናቀቁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን በፊት ሉሆን አይችሌም፡፡ ላሊ
ሀብት ከሆነ ሇንግዴ ስራ ዝግጁ ከሆነበትና አገሌግልት መስጠት ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ
ይሆናሌ፡፡
በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ ሇሚዯረግ ማሻሻያ ወጪ የእርጅና ቅናሽ ሲሰሊ ማሻሻያው ያረፈበትን
መሬት ወጪ መጨመር የሇበትም፡፡
የንግዴ ሥራ ሀብት ማስተሊሇፍ፡-
ግንኙነት ባሊቸው ሰዎች መካከሌ የተሊሇፈው ሀብት የእርጅና ቅናሽ ጊዜውን ያሌጨረሰ
23
ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ በመባሌ ይታወቃለ፡፡
ታክስ ከፋዮች የሚፈቀዴሊቸውን የእርጅና ቅናሽ በቀጥተኛ ወይም ዋጋው እየቀነሰ በሚሄዴ
25
በከፊሌ ሇንግዴ ስራ በዋሇ ሕንጻ ሊይ የሚታሰብ የእርጅና ቅናሽ በተመሇከተ አንዴ ሕንጻ በንግዴ
ሥራ ሀብትነት በከፊሌ በሚያገሇግሌበት ጊዜ የእርጅና ቅናሽ የሚታሰበው ሇንግዴ ስራ
አገሌግልት በዋሇው መጠን ብቻ ይሆናሌ፡፡
ሇምሳላ፡-
አንዴ ሚሉዮን ብር ዋጋ ያሇው ቋሚ ሃብት የመጠቀሚያ ጊዜው ሇ5 አመታት ቢሆንና ይህ ሃብት
በአመት 20 በመቶ ዋጋው ይቀንሳሌ ተብል ቢታሰብ በአምስት አመቱ መጨረሻ ሊይ የሃብቱ ዋጋ ምን
ያህሌ ይሆናሌ? በቀጥተኛ የዕርጅና ቅናሽ ዘዳ አስለ
27
ማንኛውም የንግዴ ስራ ሀብት የተናጠሌ ዋጋከብር ከ2000 (ሁሇት ሺ) በታች ከሆነ በአንዴ
ጊዜ በወጪነት መያዝ አሇበት
የካፒታሌ ሀብት በማሰስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅምሊይ ሇሚከፈሌ ግብር አሊማምዝገባ
የሚፈፀምበት ሀብት በሽያጭ በሌውውጥ ወይም በስጦታ ሲተሊሇፍ አስተሊሊፊው ሀብቱን
እንዱያስተሊሇፈ የሚቆጠረው እና የተሊሇፈበት ሰው ሀብቱን በባሇቤትነት እንዯያዘ
የሚቆጠረው የሽያጭ፤ የሌውውጥ ወይም የስጦታ ውለ ፣ውሌ ሇመዋዋሌ ስሌጣን
በተሰጠው አካሌ ዘንዴ ከተመዘገበበትቀን ጀምሮ ሆኖ የእርጅና ተቀናሽ ሉጠየቅ የሚችሇው
ሀብቱ የተመዘገበ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡
በታክስ ከፋዩ ስም ሊሌተመዘገቡ ሀብቶች የእርጅና ተቀናሽ ወጪ አይፈቀዴም፡፡
በዓይነት የሚዯረግ የካፒታሌ ሀብት መዋጮ እና በውርስ ሇሚተሊሇፍ ሀብት የእርጅና ቅናሽ
መሰረት በሚተሊሇፍበት ጊዜ በነበረው የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ነው፡፡
ሙከራ ሶስት
- ስንት አይነት የእርጅና ቅናሽ አሰሊሌ አሇ? ግሇጹ
- ሇበጎ አዴራጎት የተዯረጉ ስጦታዎች በወጪት የሚያዙት ምን ምን መስፈርቶችን ሲያሟለ ነው?
3..4. የማስታወቂያ ወጪ
የንግዴ ስራ ሇማስተዋወቅ የተዯረገ ወጪ በወጪነት የሚያዘው፡- ግብር ከፋይ ምርቱን
ወይም አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ ሇመገናኛ ብዙሀን ወይም ሇማስታወቂያ ዴርጅት
የሚከፍሇው ክፍያ ሙለ በሙለ በወጪ ተቀናሽነት ይያዛሌ፡፡
ግብር ከፋይ ምርቱን ወይም አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ በተሇያዩ ዝግጅቶች ሊይ
የሚያዯርገው የማስተዋወቅ ስራ በገንዘብ ወይም በምርት ወይም በአገሌግልት የሚፈጽመው
ክፍያ በወጪ ተቀናሽ የሚያዘው ከጠቅሊሊ ገቢው 3% በመቶ ባሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
ምንም የማስተዋወቅ ስራ ሳይሰራበት የሚሰጥ ገንዘብ፣ ምርት ወይም አገሌግልት ክፍያ
በማስታወቂያ ወጪ ተቀናሽ ሆኖ አይያዝም፡፡
28
3..6. ተቀናሽ የሚዯረግ የመዝናኛ ወጪ
መዝናኛ ማሇት፡-ሇማንኛውም ሰው የሚቀርብ ምግብ፣ መጠጥ፣ ትምባሆ፣ ማረፊያ፣
መዯሰቻ ወይም ማናቸውም ዓይነት መስተንግድ ሲሆን ሆቴሌች፣ሬስቶራንቶችወይም
የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡ ላልች ተቋሞች ሇሠራተኞቻቸው የሚያቀርቡት የምግብና
የመጠጥ አገሌግልት ወጪተቀናሽ የሚዯረገው ከታች በተገሇጸው መሰረት ይሆናሌ፡፡
1. የማዕዴን ማውጣት እና ፍሇጋ፤ የማኑፋክቸሪንግና የግብርናና ሆርቲ ካሌቸር ስራ ሊይ
የተሰማራ ቀጣሪ ሇተቀጣሪው በነፃ የሚያቀርበው ምግብ እና መጠጥ ዋጋበወጪ የሚያዘው
በአንዴ ወር የሚያወጣው ወጪ በወሩ ሇተቀጣሪዎቹ ካወጣው አጠቃሊይ የዯሞዝ ወጪ ከ
30% ባሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
2. ሆቴልች፣ ሬስቶራንቶች ወይም ላልች የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡ ተቋማት ውስጥ
ሇተሰማሩ ሰራተኞች ሇቀጣሪዎች የሚያቀርቡት የምግብ እና መጠጥ ወጪ ተቀናሽ
የሚያዯርገው በአንዴ ወር የወጣው ወጪ በወሩ ሇተቀጣሪዎቹ ከወጣው አጠቃሊይ የዯሞዝ
ወጪ 20% ያሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
ሇመጠጥ የሚፈቀዯው ተቀናሽ ወጪ ምንም አይነት የአሌኮሌ ይዘት የላሇው መጠጥ ነው
ከሊይ በተራቁጥር 1 እና 2 የተገሇጹት ዴርጅቶች የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡት
በራሳቸው አዘጋጅተው ከሆነ ከምግብ ዝግጅት ጋር በተያያዘ የተዯረጉት የግብዓት ወጪዎች
በወጪ ተቀባይነት አግኝተው ግብር ከሚከፈሌበት ገቢ ሊይ ተቀናሽ ሉዯረግ የሚችሇው
ከዴርጅቱ በሚቀርብ ህጋዊ ዯረሰኝ ወይም የግዢ ማስረጃ መሰረት ይሆናሌ፡፡
በተራ ቁጥር 1 የተገሇጹት ተቋማት የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡት በ3ኛ ወገን
አማካኝነት ከሆነ ወጪው ተቀባይነት የሚኖረው ስሇአቅርቦቱ ከአቅራቢው ጋር የተዯረገ
ውሌ አገሌግልቱ ስሇመገኘቱ ከዴርጅቱ በሚቀርብ ማረጋገጫ እና ሇአቅራቢው ገንዘቡ
ስሇመከፈለ በሚቀርብ ህጋዊ ዯረሰኝ መሰረት ይሆናሌ፡፡
በማዕዴን ማውጣት በማኑፋክቸሪንግ እና በግብርና እና በሆርቲካሌቸር ስራ የተሰማራ ቀጣሪ
ከከተማ ርቆ በሚገኝ ቦታ ሇተመዯበው ተቀጣሪው በነፃ የሚያቀርበው የማረፍያ ቤት
አገሌግልት ያወጣው ወጪ ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ
ኪል ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
3..7. የማይሰበሰብ ዕዲ
የማይሰበሰብ ዕዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ፡-
ዕዲው ቀዯም ሲሌ የንግዴ ስራ ገቢ ሆኖ ተይዞ /ተመዝግቦ/ ከሆነ፣
ዕዲውን ሇማስከፈሌ አስፈሊጊ የህግ እርምጃ ተወስድ ማስመሇስ ያሌተቻሇ እንዯሆነ
ነው፣
29
ዕዲው ከግብር ከፋዩ የሂሳብ መዝገብ የተሰረዘ እንዯሆነ፣ እና
የሚቀነሰው የዕዲ መጠን ከግብር ከፋዩ የሂሳብ መዝገብ ከተሰረዘው የዕዲ መጠን
መብሇጥ የሇበትም፡፡
ይህ ተቀናሽ ሇፋይናንስ ተቋማት ተፈፃሚ አይሆንም፡፡
3..8. ኪሳራ
1. ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ኪሳራ ካጋጠመው፣ በግብር ዓመቱ የዯረሰውን ኪሳራ
ሇሚቀጥሇው የግብር ዓመት ሇማሸጋገር ይችሊሌ፤ ስሇሆነም የግብር ከፋዩ የሚቀጥሇው
ዓመት ግብር የሚከፈሌበት ገቢ በሚሰሊበት ጊዜ የተሸጋገረው ኪሳራ በተቀናሽነት ይያዛሌ፡፡
2. ኪሣራ ሉሸጋገር የሚችሇው ኪሣራውን የሚያሳየው የግብር ከፋዩ የሂሣብ መዝገብ ኦዱት
የተዯረገ እና በባሇሥሌጣኑ ተቀባይነት ያገኘ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡
ከሊይ በተራ ቁጥር1እና ሁሇት የተገሇጹት እንዯተጠበቁ ሆነው ግብር ከፋዩ፡-
ሀ) ኪሣራ የሚያሳየውን በውጪ ኦዱተር ኦዱት የተዯረገ የሒሣብ መዝገብ ሇባሇሥሌጣኑ
ያቀረበ እንዯሆነ፣ እና
ሇ) የቀጣዪ የግብር ዓመት የታክስ ማስታወቂያ ማቅረቢያ ጊዜ ከመዴረሱ በፊት የታክስ
ባሇሥሌጣኑ የግብር ከፋዩን የሂሣብ መዝገብ ኦዱት ማዴረግ ያሌቻሇ እንዯሆነ፣ኪሣራውን
ሉያሸጋግር ይችሊሌ፡፡
ኪሳራ ሇማሸጋገር የሚቻሇው ኪሳረው ከዯረሰበት ዓመት ቀጥል ሊለት
አምስትዓመታትነው፡
ኪሳራ ሇማሸጋገርና በወጪነት ሇመያዝ የሚፈቀዯውም በንግዴ ስራ ዘመኑ (በህይወት)
ዘመኑ ሇሁሇት የግብር አመታት ብቻ የዯረሰ ኪሳራ ነው፡፡
አንዴ ግብር ከፋይ የሚሸጋገርኪሳራ ከአንዴ የግብር ዓመት በሊይ ያጋጠመው ከሆነግብር
ከፋዩ መጀመሪያ የገጠመው ኪሣራ በቅዴሚያ ይቀነስሇታሌ፡፡
የታክስ ባሇሥሌጣኑን በታክስ አዋጅ መሰረት የግብር ከፋዩን ኪሳራ በመመርመር የተሻሻሇ
የግብር ስላት ማስታወቂያ ሇግብር ከፋዩ የመስጠት መብት አሇው፡፡
ከረጅም ጊዜ ውሌጋር ተያይዞ የሚያጋጥም ኪሳራ ተካክሶ እስከ ሚያሌቅ ዴረስ ወዯ ኃሊ
ሉሸጋገር ይችሊሌ፡፡
30
እና ከፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ዯረጃዎች ጋር የተጣጣመ እስከሆነ ዴረስ በግብር ዓመቱ
የመጠባበቂያሂሣቡ መጠን ሰማንያ (80) በመቶ በተቀናሽ ወጪ ይያዝሇታሌ፡፡
የጠቅሊሊ መዴን ኩባንያዎች ጊዜው ያሊሇፈ ሥጋት መጠባበቂያ
ጠቅሊሊ መዴን በመስጠት ሥራ ሊይ የተሰማራ የመዴን ኩባንያ በአንዴ የግብር ዓመት
ጊዜው ሊሊሇፈ ሥጋት የያዘው የመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን በሂሣብ ሪፖርት አቀራረብ
ዯረጃዎች መሠረት የተሰሊ እስከሆነ ዴረስ በዓመቱ መጨረሻ ሊይ የሚታየው ቀሪ
የመጠባበቂያ ሂሣብ ሇግብር ዓመቱ በተቀናሽ ወጪ ይያዝሇታሌ፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ ያሌሆነ የመዴን ኩባንያ በኢትዮጵያ ውስጥ ባሇው በቋሚነት
የሚሠራ ዴርጅት አማካኝነት የመዴን ሥራ የሚሠራ ከሆነ በተቀናሽ ወጪ የሚያዝሇት
መጠን ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ ጊዜው ሊሊሇፈ ሥጋት በያዘው የመጠባበቂያ ሂሣብ
የተወሰነ ይሆናሌ፡፡
ጠቅሊሊ መዴን በመስጠት ሥራ ሊይ የተሰማራ የመዴን ኩባንያ የአንዴ ግብር ዓመት ንግዴ
ሥራ ገቢ እንዯ ባሇፈው የግብር ዓመት በተቀናሽ ወጪ የተያዘሇትን ጊዜያቸው ሊሊሇፈ
ሥጋቶች የያዘውን የመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን ይጨምራሌ፡፡
ጠቅሊሊ መዴንማሇት በንግዴ፡-በሕግ ከተገሇጸው የሕይወት መዴን በስተቀር ማንኛውም
መዴን ነው፡፡
31
”ረ”. በዓመቱ ሊወጣቸው አዱስ የህይወት መዴን ፖሉሲዎች የያዘውን
መነሻየመጠባበቂያሂሣብ ጨምሮ የያዘው ተጨማሪ የህይወት መዴን ፖሉሲመጠባበቂያ
ሂሣብ፣
”ሰ”. በዓመቱ ከተከፈለ የህይወት መዴን ፖሉሲዎች ጋር በተገናኘ
ከያዘውጠቅሊሊየመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን እና በዚሁ ሂሣብ ሊይ ካገኘው ገቢበሊይ
በህይወት መዴንፖሉሲዎች መሠረት ሇቀረቡ የህይወት መዴን ክፍያ ጥያቄዎች
የፈፀመው ክፍያ፣እና
”ሸ”. ከህይወት መዴን ሥራ ጋር በተገናኘ ኩባንያው በዓመቱ ውስጥ ያወጣውላሊ
ማንኛውምተቀናሽ ወጪ ነው፡፡
አንዴ ኩባንያ ከህይወት መዴን ሥራ በተጨማሪ የጠቅሊሊ መዴን ሥራን ጨምሮ
በላሊማንኛውም የንግዴ ሥራ ሊይ የተሰማራ እንዯሆነ ከህይወት መዴን ሥራ የሚያገኘው
ግብር የሚከፈሌበት ገቢ ከላሊው የንግዴ ሥራ ገቢው ተሇይቶ ሇብቻው መሰሊት አሇበት፡፡
የህይወት መዴን በንግዴ ሕግ የተሰጠው ትርጉም ይኖረዋሌ፡፡
ወጪወይም ኪሳራ፤
ረ) ማንኛውንም ሕግ ወይም ውሌ በመጣስ የሚጣሌ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሚከፈሌ ካሳ፤
ሰ) ግብር ከፋዩ በሂሳብ መዝገቡ የሚይዘው በወቅቱ ወጪያሌተዯረገ ነገር ግን ሇወዯፊት
በግብር ዓመቱ ሇሚከሰቱ ወጪዎችወይም ኪሳራዎች መጠባበቂያ ይሆን ዘንዴ የሚያዝ
ገንዘብ ወይም የመጠባበቂያ ሂሣብ፤
ሸ) በገቢ ግብር አዋጅ ወይም በውጭ ሀገር የታክስ ሕግ መሠረት የተከፈሇ የገቢ ግብር ወይም
ተመሊሽ የሚዯረግ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤
ቀ) ሇግብር ከፋዩ ሠራተኛ የሚከፈሌ የኃሊፊነት አበሌ ወይም የውክሌና አበሌ ተቀናሽ ሉሆን
የሚችሇው የንግዴ ስራውን የማስተዋወቅ እና የማሳዯግ ስራ ሊይ በሃሊፊነት ሇሚሰራ ሰራተኛ
ወይም የስራ መሪ የተከፈሇ ሲሆን 10 በመቶ በሊይ የተከፈሇ ክፍያ በተቀናሽነት አይያዝም፡፡
32
ከሚከተለት በስተቀር ሇመዝናኛ የሚወጣ ወጪ፤
I. የግብርከፋዩ የንግዴ ሥራ የመዝናኛ አገሌግልት መስጠት ሲሆን፤ወይም
II. ሚኒስቴሩ በመመሪያ ተቀናሽ እንዱዯረግ በሚፈቅዯው ሌክ በማዕዴን ማውጣት፣
በማኑፋክቸሪንግወይም በግብርና ሥራ የተሠማራ ቀጣሪ ሠራተኞቹን ሇማዝናናት
የሚያወጣው ወጪ፤
ተ)በአዋጁ መሰረት ሇበጎ አዴራጎት ከሚሰጥ ስጦታ ውጭየሚዯረግ ስጦታ ወይም እርዲታ፤
ቸ)ግብር ከፋዩ ሇራሱ የሚያወጣው የግሌ ውጪ፤
ኀ) ግብር ከፋዩ አንዴን የንግዴ ሥራ ሀብት ግንኙነት ሊሇው ሰው ሲያስተሊሌፍ የሚዯርስ
ኪሳራ፤
ነ) መዝናኛ ማሇት፡- ሇማንኛውም ሰው የሚቀርብ ምግብ፣ መጠጥ፣ ትንባሆ፣ ማረፊያ፣ መዯሰቻ
ወይም ማናቸውም ዓይነት መስተንግድ ነው፡፡
ሙከራ አራት
1. የማይሰበሰብ እዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ምን፤ምን መስፈርቶች ሲሟለ ነው?
2. በአንዴ የግብር ዘመን ኪሳራ የገጠመው ሰው ኪሳራውን የሚያሸጋግረው ሇስንት አመታት ነው?
33
ክፍሌ አራት
34
4.2. የካፒታሌ ሀብት ሲተሊሇፍ የሚያዝ መረጃ
የካፒታሌ ሀብት በማስተሊሇፍ ከሚገኝ ጥቅም ታክስ የመክፈሌ ኃሊፊነት ያሇበት ማንኛውም
ግብር ከፋይ
ነገር ግን ግብር ከፋዩ የፋይናንስ ተቋም ካሌሆነ አካሌ የሚበዯረው ገንዘብ ከብር
አምስት መቶ በሊይ ከሆነ የብዴር ውለ በሚመሇከተው አካሌ የተመዘገበ መሆን
አሇበት፡፡
ታክስ ከፋዩ ንግዴ ፈቃዴ ያወጣበት የንግዴ መስክ ከአንዴ በሊይ በሆነ ጊዜ ንዐስ የግብር
ከፋይ መሇያ ቁጥር (Sub-TIN) ተጠቅሞ እያንዲንደን የንግዴ እንቅስቃሴ በተናጠሌ በተዘጋጀ
የሂሳብ መዝገብ በመመዝገብ በዓመቱ መጨረሻ በዋናው የግብር ከፋይ መሇያ ቁጥር
የተጠቃሇሇ የሒሳብ መግሇጫ (consolidated financial statement) ማዘጋጀት አሇበት፡፡
ከአንዴ በሊይ በሆኑ ክሌልች ወይም የከተማ አስተዲዯሮች ቤት በማከራየት ወይም የንግዴ
ሥራ በማከናወን የተሰማራ ግሇሰብ ግብር ከፋይ ሇእያንዲንደ ክሌሌ ወይም ከተማ
አስተዲዯር በተናጠሌ የተዘጋጀ የሒሳብ መግሇጫ ማቅረብ አሇበት፡፡
37
4.5. መረጃ እንዱቀርብ ስሇሚሰጥ ማስታወቂያ
የታክስ ባሇስሌጣኑ ሇታክስ አስተዲዯር ወይም ሇታክስ አወሳሰን የሚጠቅም ማንኛውንም መረጃ
እንዱያቀርብ ግብር ከፋዩን ወይም መረጃውን ይዞ የሚገኝ ማንኛውንም ሰው ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
መረጃ እንዱቀርብሇት የሚሌከው ማስታወቂያ መረጃው የሚቀርብበትን ጊዜ እና የመረጃውን
አይነት መግሇጽ አሇበት፡፡
የታክስ ባሇስሌጣኑ መረጃ እንዱቀርብሇት በሚሌከው ማስታወቂያ የሚወስነው ጊዜ መረጃውን
ሇማዯራጀት የሚያስፈሌገውን ጊዜ እና መረጃው የሚገኝበት የቦታ እርቀት ከግምት ውስጥ
ማስገባት ያሇበት ሲሆን መረጃውን ሇማቅረብ የሚሰጠው ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ከ10 ቀን
ያነሰ መሆን የሇበትም፡፡
የታክስ ባሇስሌጣኑ ማንኛውንም ማስታወቂያ ሇግብር ከፋዩ ወይም መረጃ እንዱያቀርብ
ሇተጠየቀው ሰው የሚያዯርሰው በታክስ አስተዲዯር አዋጁ አንቀጽ 81 መሠረት መሆን
አሇበት፡፡
በህጉ በተዯነገገው መሠረት ማስታወቂያውን ሇግብር ከፋዩ ወይም መረጃ እንዱያቀርብ
ሇተጠየቀው ሰው ማዴረስ ያሌተቻሇ እንዯሆነ ማስታወቂያውን በግብር ከፋዩ ወይም
መረጃውን እንዱያቀርብ በተጠየቀው ሰው የንግዴ አዴራሻ ወይም መኖሪያ ቤት ግቢ ውስጥ
ወይም በር ሊይ በመሇጠፍ ማስታወቂያው በትክክሌ መዴረሱን ማረጋገጥ አሇበት፡፡
38
ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች እንዯ ግሇሰብ ታክስ ከፋይ ተቆጥረው ዓመታዊ ገቢያቸውን
መሠረት በማዴረግ በሚመዯቡበት የግብር ዯረጃ መሠረት የሒሳብ መዝገብ እንዱይዙ
ይዯረጋሌ፡፡
39
ይሁን እንጂ ሶስት ወር እና ከሶስት ወር በሊይ የቆየ ወይም የሚቆይ የኪራይ ወይም
የጥናት አገሌግልት ውሌ ስምምነት ያሌተመዘገበ መሆኑ ከተረጋገጠ ሰነደ ውዴቅ
ተዯርጎ ወጪው በግምት ይወሰናሌ፡፡
40
ሇቀጣይ የግብር ዘመን የዞረ ቋሚ ንብረት ብዛት፣ዓይነት እና ዋጋ የሚያሳይ
ሰንጠረዥ፤
ግብር ከፋዩ አምራች ከሆነ በግብር ዘመኑ በምርት ሂዯት ሊይ ያሇና ወይም ጥቅም ሊይ
ያሌዋሇ ጥሬ ዕቃ ብዛት፣አይነት እና ዋጋ የሚያሳይ ሰንጠረዥ፣
41
ግብር ከፋዩ ያቀረበው የሒሳብ መዝገብ በወጪ አመዘጋገብ ረገዴ የሚከተለት ጉዴሇቶች
ሲገኙበት መዝገቡን ውዴቅ ማዴረግሳ ያስፈሌግ ማስተካከያ (Adjustment) በማዴረግ ግብሩ
በመዝገቡ መሰረት ይወሰናሌ፡፡
ግብር ከፋዩ በገቢነት ያሌገሇጸው ሆኖ በግብር ከፋዩ ባንክ ሂሳብ ገቢ የተዯረገ ገንዘብ
ከንግዴ ስራ ያሌተገኘ ወይም ግብር የማይከፈሌበት ገቢ ስሇ መሆኑ በተገቢው ህጋዊ
ማስረጃ ማረጋገጥ ካሌቻሇ በተገሇፀው የገንዘብ መጠን ሊይ ግብር ይወሰናሌ፡፡
4.11. ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች
የቀረበውን የሒሳብ መግሇጫ ትክክሇኛነት ግብር ከፋዩ ወይም የሂሳብ መግሇጫውን ያዘጋጀው
ባሇሙያ በታክስ ባሇስሌጣኑ ሲጠየቅ በተገቢው ማስረጃ ያሊረጋገጠ እንዯሆነ፣
ግብር ከፋዩ የሒሳብ መዝገብ እና ሇግብር አወሳሰን አስፈሊጊ የሆኑ ዯጋፊ ሰነድችን እንዱያቀርብ
በጽሁፍ ተጠይቆ ያሊቀረበ እንዯሆነ፣
በዯረሰኝ አስተዲዯር መመሪያ መሠረት በባሇሥሌጣኑ ያሌተፈቀዯ ዯረሰኝ ተጠቅሞ የተዘጋጀ
የሒሳብ መዝገብ ሲሆን፤
ግብር ከፋዩ በታክስ ባሇስሌጣኑ ሲጠየቅ በተገቢው ማስረጃ ያሊረጋገጠ ወይም ሰነድችን
እንዱያቀርብ በጽሁፍ ተጠይቆ ያሊቀረበ እንዯሆነ፣
የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ የሚዯረገው ኦዱተሩ ዯጋፊሰነድቹ እና የሂሳብ መግሇጫው ማረጋገጫ
በአስር ቀን ውስጥ ያሌቀረበሇት እንዯሆነ ነው፡፡
42
ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች ተሟሌተው
የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሲዯረግ በኦዱት መውጫ ስብሰባ (exit conference) ጊዜ ሇግብር ከፋዩ
በጽሁፍ እንዱያውቀው የሚዯረግ ሲሆን ግብር ከፋዩ የሂሳብ መግሇጫውን ተቀባይነት ያሇው
መሆኑን በበቂ ሁኔታ ካሊስረዲ የታክስ ኦዱት ውሳኔ እንዱዯርሰው ይዯረጋሌ፡፡
ግብር ከፋዩ ያቀረበው የሒሳብ መግሇጫ ተቀባይነት ያጣ እንዯሆነ ታክሱ በግምት የታክስ ስላት
መሠረት ይወሰናሌ፡፡
ነገር ግን የቀረበው የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ የተዯረገበት ግብር ከፋይ መዝገብ ባሇመያዝ
የሚጣሇው ቅጣት ተፈፃሚ አይሆንበትም፡፡
44
ማንኛውንም ሰነዴ ወይም የመረጃ ማከማቻ ቅጂ ወይም ዋናውን የመያዝና ወስድ ሇታክስ
ህጉ አፈጻጸም የመጠቀም፣
ማንኛውንም ሇታክስ አወሳሰን የሚጠቅም መረጃ የታክስ ከፋዩን የታክስ ግዳታ ሇመወሰን
ወይም ሇማንኛውም የታክስ ክርክር እስካስፈሇገበት ጊዜ ዴረስ ይዞ ማቆየት ይችሊሌ፡፡
የመተባበር ግዳታን አሇመወጣት ግሇሰቡን ወይም ዴርጅት ከሆነ ኃሊፊው በብር 5000
የገንዘብ መቀጫ ያስቀጣሌ፡፡
ሲጠቃሇሌ ሇባሇሥሌጣኑ በአዋጅየ ተሰጠው፣
መረጃን የመጠየቅ፣
ሰነዴን የመመርመር፣
ቤትና ቦታን ወይም ይዞታን የመበርበር፣
ሰነዴን ወይም መረጃን የመያዝ ወይም ወስድ ሇታክስ አስተዲዯር ዓሊማ የመጠቀም
ሥሌጣን የህዝብና የግሌ ጥቅምን እንዱሁም የግሌ (Privacy) መብትን ሇማስከበር በወጡ
ህጎች ወይም ሚስጥራዊነትን ሇማስጠበቅ በተዯረጉ የውሌስ ምምነቶች አይታገዴም፡፡
45
ግብር ከፋዩ በረዥም ጊዜ ውሌ ኪሣራ ዯርሶበታሌ የሚባሇው የሚከተለት ቅዴመ-
ሁኔታዎች በአንዴነት ተሟሌተው ሲገኙ ይሆናሌ፡-
ሀ) የተጠናቀቀውን ሥራ በመቶኛ ሇማስሊት ዘዳ ዓሊማ ሲባሌ በውለ ይገኛሌ ተብል
የተገመተው ግብር የሚከፈሌበት ገቢ በእርግጠኛነት ከተገኘው ግብር ከሚከፍሇበት ገቢ
በሌጦ ሲገኝ፤ እና
ሇ) በፊዯሌ ተራ (ሀ) መሠረት በብሌጫ የታየው ገንዘብ ተሰሌቶ ከተዯረሰበት ውለ
በተጠናቀቀበት የግብር ዓመት የንግዴ ሥራ ገቢና ወጪው መካከሌ ካሇው ሌዩነት በሌጦ
ሲገኝ፤
ሇረጅም ጊዜ የሚቆይ ውሌ ማሇት፡- ሥራው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በ12 ወራት
ውስጥ ይጠናቀቃሌ ተብል ከሚገመተው በስተቀር በተጀመረበት የግብር ዓመት ውስጥ
ያሌተጠናቀቀ የማምረት፣ የመትከሌ ወይም የግንባታ ሥራ እንዱሁም ከእነዚህ ጋር
የተያያዘ አገሌግልት ነው፡፡
ሙከራ አምስት
1ኛ. ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገ ውሌ ጋር ተያይዞ ግብር ከፋዩ ኪሳራ ቢያጋጥመው ኪሳራውን
የሚያሸጋግረው በምን መሌኩ ነው? አብራሩ
2ኛ. ግብር ከፋዩ በሚያቀርበው የሂሳብ መዝገብ ሊይ ስህተቱች ሲያጋጥሙ በባሇስሌጣኑ እንዳት
ይታረማለ? ዘርዝሩ
ክፍሌ አምስት
46
የዋና ባሇቤትነት ሇውጥ ከተዯረገም በኋሊ ዴርጅቱ በላሊ የንግዴ ስራ የተሰማራው
ኪሣራውን ከአዱሱ ስራ ገቢ ሊይ ሇማካካስና ገቢውን ሇማሳነስ አሇመሆኑ ከተረጋገጠ
ኪሣራውን እንዲያሸጋግር አይከሇከሌም፡፡
48
ከዚህ በሊይ የተመሇከቱት ገዯቦች እንዯተጠበቁ ሆነው ባሇፈቃደና ስራ ተቋራጩ የሚከተለት
ተቀናሾች ይፈቀደሊቸዋሌ፡፡
1. የፍሇጋ ወጪዎች
የፍሇጋወጪማሇት ዋጋቸው ሇሚቀንስ ሀብቶች የሚወጣውን ወጪ ሳይጨምር ፈቃዴ
በተሰጠው ሰው ወይም በሥራ ተቋራጩየምርመራ ሥራዎችን ሇማካሄዴ የሚወጣ
ወጪሲሆን የሚከተለትን ይጨምራሌ፡፡
ከመንግሥት ወይም መብትን ከሚያስተሊሌፍስምምነት የፍሇጋን መብት የሚመሇከት
ጥቅም ሇማግኘት የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
ከመንግሥት ወይም መብትን ከሚያስተሊሌፍ ስምምነት የፍሇጋ መረጃን ሇማግኘት
የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
ከማዕዴን ፍሇጋ ሥራ ወይም ከነዲጅስምምነት ጋር ተያይዞ ሇማህበራዊ መሠረተ ሌማት
ግንባታ የሚወጣ ወጪ፤
የአገሌግልት ዘመናቸው አንዴ ዓመት የሆኑ የፍሇጋ ወጪዎች ግዙፋዊ ህሌወት
የላሊቸው የንግዴ ስራ ሃብቶች ተዯርገው ይወሰዲለ፡፡
ሇመጀመሪያ ጊዜ ሇፍሇጋ ስራ ጥቅም ሊይ የዋሇ የንግዴ ስራ ሃብት የእርጅና ቀናሽ
መጣኔው 100% ይሆናሌ፡፡
2. የማሌሚያ ወጪ፣
የማሌሚያወጪማሇት ዋጋው ሇሚቀንስ ሀብት የሚወጣን ወጪ ሳይጨምር ፈቃዴ በተሰጠው
ሰው ወይም በሥራ ተቋራጩየሌማት ሥራዎችን ሇመሥራት የሚወጣ የካፒታሌ ወጪሲሆን
የሚከተለትንም ይጨምራሌ፡፡
የፍሇጋ ወጪ ሇሚሇው ሀረግበማዕዴን ማውጣት ወይም በነዲጅሥራ ጥቅም ሇማግኘት
የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
የማዕዴን ማውጣት ወይም የነዲጅሥራ መረጃ ሇማግኘት የወጣ ወጪ፤
ከማዕዴን ማውጣት መብት ወይም ከነዲጅ ስምምነት ጋር በተያያዘ ሇማህበራዊ መሠረተ-
ሌማት ዝርጋታ የሚወጣ ወጪ፣
የማሌሚያ ወጪ ሇአራት ዓመታት ያህሌ የሚያገሇግሌ ግዙፋዊ ህሌወት የላሇው
የንግዴ ስራ ሃብት እንዯሆነ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
ምርት ማምረት ከመጀመሩ በፊት የወጣ የማሌሚያ ወጪ ሇንግዴ የሚሆን ምርት
ማምረት በተጀመረበት ጊዜ እንዯወጣ ወጪ ተቆጥሮ የእርጅና ቅናሽ
ይታሰብሇታሌ፡፡
49
ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት ከመጀመሩ በፊት ሇማሌሚያ ስራዎች
አገሌግልት የሚውሌ ዋጋው የሚቀንስ የንግዴ ስራ ሃብት የተገዛ ወይም የተገነባ
እንዯሆነ ሃብቱ ሇንግዴ ስራ የሚሆን ምርት በተጀመረበት ጊዜ እንዯተገዛ ወይም
እንዯተገነባ ተቆጥሮ የእርጅና ቀናሽ ይታሰብሇታሌ፡፡
ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት ተጀምሯሌ የሚባሌበት ጊዜ የማዕዴን፣ የነዲጅና
የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር በሚወስነው መሠረት ከ30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ
ከፍተኛ ምርት ማምረት በተቻሇባቸው 25 ቀናት ካለት 30 ቀናት ውስጥ
የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡
የሚፈቀዯው የማሌሚያ ወጪተቀናሽ መጠን ወይም በእርጅና ምክንያት ዋጋው
ሇሚቀንስ የንግዴ ሥራ ሀብት በግብር ዓመቱ የሚዯረገው የእርጅና ቅናሽ
የሚሰሊው በሚከተሇው ቀመር መሠረት ይሆናሌ፡-
50
ከመሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴ ወጪ ተዯርጎ ሇባሇፈቃደ ወይም ሇስራ ተቋራጩ ተመሊሽ
የተዯረገ የገንዘብ መጠን ገንዘቡ ተመሊሽ በተዯረገበት የግብር ዓመት እንዯ ንግዴ ስራ
ገቢ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
4. የኢንቨስትመንት ተቀናሽ
በፈቃዴ ሰጪው ባሇስሌጣን በተፈቀደ ላልች የሌማት መስኮች ኢንቨስት ሇሚዯረግ
የኢንቨስትመንት ወጪ ከእያንዲንደ የግብር ዓመት ጠቅሊሊ ገቢ ሊይ እስከ 5% ተቀናሽ
ይፈቀዲሌ፡ይህ የኢንቨስትመንት ገንዘብ ተቀናሽ ከተዯረገበት የግብር ዓመት ቀጥል እስካሇው
የግብር ዓመት መጨረሻ ዴረስ ኢንቨስት ካሌተዯረገ በዚሁ የግብር ዓመት ጠቅሊሊ ገቢ ሊይ
ይዯመራሌ፡፡
51
ከሊይ የተገሇጸውን ማስታወቂያ የመስጠት ግዳታ ያሇበት የመብት አስተሊሊፊ የኢትዮጵያ ነዋሪ
ያሌሆነ እንዯሆነ ባሇፈቃደ ወይም ስራ ተቋራጩ በኢትዮጵያ ነዋሪ ሊሌሆነው የመብት አስተሊሊፊ
ወኪሌ እንዯሆነ ተቆጥሮ ከመብት ማስተሊሇፉ ጋር ተያይዞ በ አዋጁ መሰረት ሉከፈሌ የሚገባውን
ግብር የመክፈሌ ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡
ከሊይ በተገሇጸው ሁኔታ በባሇፈቃደ ወይም በስራ ተቋራጩ የኢትዮጰያ ነዋሪ ያሌሆነውን የመብት
አስተሊሊፊ በመወከሌ የተከፈሇ ማንኛውም ግብር ከመብት አስተሊሊፊው (ነዋሪ ካሌሆነው ሰው)
ሊይ ከሚፈሇገው የታክስ ዕዲ ጋር ይካካሳሌ፡፡
በማዕዴን ወይም በነዲጅ ስራ በተሰማራ አንዴ ዴርጅት ውስጥ ያሇ የአባሌነት ጥቅም እንዯንግዴ
ስራ ሃብት ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
52
በአንዴ የግብር ዓመት ተካክሶ ያሊሇቀ የውጭ አገር ግብር ወዯ ላልች የግብር ዓመታት
አይሸጋገርም ፡፡(Loss cary forward or Loss cary back ward አይፈቀዴም፡፡)
የተጣራ የውጭ አገር ገቢ ነው የሚባሇው፣ በአንዴ የግብር ዓመት ውስጥ ግብር ከፋዩ
ካገኘው ጠቅሊሊ የውጭ አገር ገቢ ሊይ ፡-
የውጭ አገር ገቢውን ሇማግኘት ሲባሌ ብቻ የተዯረገ ወጪ፡፡
የውጥ አገር ገቢ ራሱን የቻሇ የገቢ ዓይነት ሆኖ የሚመዯብ በመሆኑ የውጭ አገር
ገቢውን ሇማግኘት በወጣው መጠን ተከፋፍል የተመዯበ ወጪ ከተቀነሰ በኋሊ የሚገኘው
ገቢ ነው፡፡
በዚህስላት ፡-
ሀ) ኩባንያውበግብርዓመቱተቀናሽእንዱዯረግሇትየሚጠይቀውየወሇዴወጪ፤
ሇ) ኩባንያውከተፈቀዯውመጠንበሊይየወሰዯውብዴር፤ እና
53
የካፒታሌ መዋጮ ማሇት፡- በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር ያሇን በኢትዮጵያ
ነዋሪ የሆነ ኩባንያ በሚመሇከት፣ የወሇዴ ክፍያን የማይጨምር ዕዲን መሌሶ የመክፈሌን
ግዳታ የሚያስከትሌ ብዴርን ጨምሮ በሂሳብ ሪፖርት ዯረጃዎች መሠረት በግብር ዓመቱ
ውስጥ በማናቸውምጊዜ ተመዝግቦ የሚገኝ ከፍተኛው የኩባንያው የካፒታሌ መዋጮ ነው፡፡
ዕዲ የመክፈሌ ግዳታ ማሇት ከቃሌ ኪዲን ሰነዴ፣ ከሀዋሊ፣ እና ከቦንዴ የሚመጣን ግዳታ
ጨምሮ ሇላሊ ሰው ገንዘብ መሌሶ የመክፈሌ ግዳታ ነው፡፡የሚከተለትን ግን አይጨምርም
54
ዓመቱ አማካይ ዕዲ ግንኙነት ከላሊቸው ሰዎች ከተወሰዯው ዕዲ የማይበሌጥ ከሆነ ከሊይ
የተመሇከተው ገዯብ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
ከሊይ የተጠቀሱት በኢትዮጵያ በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት ባሇው የኢትዮጵያ ነዋሪ ባሌሆነ
ሰው ሊይም ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
57
ሃብቱ ሲተሊሇፍ የንግዴ ሥራ ገቢ የሚከፈሌበትን ጥቅም ወይም ተቀናሽ የሚዯረግ የኪሳራ
መጠን ሇመወሰን
ሇሃብቱ በግብር ዓመቱ የሚፈቀዯውን የእርጅና ቅናሽ መጠን ሇመወሰን
ሃብቱ ሇካፒታሌ መዋጮ ወይም ዴርጅትን መሌሶ በማዯራጀት ሂዯት ጥቅም ሊይ ሲውሌ የግብር
ከፋዩን የካፒታሌ ዴርሻና የዴርጅቱን የካፒታሌ ዋጋ ሇመወሰን ስሇሚጠቀም ነው፡፡
የአንዴ የንግዴ ስራ ሃብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ነው የሚባሇው ሃብቱን ሇማግኘት ከወጣው
ወጪ የሚፈቀዯው የእርጅና ቅናሽ ከተቀነሰ በኋሊ የሚቀረው ዋጋ ነው፡፡
በከፊሌ የተሊሇፈ የንግዴ ሥራ ሃብት ዋጋ ነው የሚባሇው በባሇሃብቱ እጅ ከሚገኘው የሃብቱ
ዴርሻ ወጪ (ዋጋ) ሊይ ሇግብር ከፋዩ የሃብት ዴርሻ የሚፈቀዯው የእርጅና ወጪ ከተቀነሰ በኋሊ
የሚገኘው ዋጋ ነው፡፡
5. ሃብትን በማስተሊሇፍ የሚገኝ ገቢ
ከተሊሇፈ ሃብት የተገኘ ገቢ ነው የሚባሇው ግብር ከፋዩ ሃብቱን ሲያስተሊሌፍ በዓይነት ያገኘውን
ማንኛውንም ጥቅምና የገበያ ዋጋ ጨምሮ የተቀበሇው ጠቅሊሊ ገንዘብ ነው፡፡
ሃብት በስጦታ የተሊሇፈ እንዯሆነ ሃብቱ በተሊፈበት ጊዜ ያሇው የሃብቱ ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ
ከሃብቱ የተገኘ ገቢ እንዯሆነ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
አንዴ ሰው ሃብቱን በማስተሊሇፍ ያገኘው ገቢ ሃብቱን ከማስተሊሇፍ ጋር በተያያዘ ከቀረበሇት
ምርጫ ያገኘውን ጥቅም የሚጨምር ሲሆን በዚህ ጥቅም ሊይ ግብር ያሌተከፈሇበት ከሆነ ይህ
ጥቅም ሃብቱን በማስተሊሇፍ ከተገኘው ገቢ ሊይ ይዯመራሌ፡፡
የጠፋ ወይም የወዯመ ሃብት ዋጋ ሇጠፋው ወይም ሇወዯመው ሃብት በማንኛውም መሌክ
ባሇሀብቱ የተቀበሇው ወይም የሚቀበሇው ካሳ ነው፡፡
የንግዴ ሥራ ሃብቶች በአንዴ ሊይ በሚሸጡበት ጊዜና የእያንዲንደ ሃብት ዋጋ ተሇይቶ ያሌታወቀ
እንዯሆነ ግብር ከፋዩ ሃብቶቹን በማስተሊፍ የተቀበሇው ጠቅሊሊ ዋጋ ሃብቶቹ በተሊሇፈበት ጊዜ
ባሊቸው ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ መሰረት እንዯ የዴርሻቸው ይዯሇዯሊሌ፡፡
አንዴ ግበር ከፋይ የተሊሇፈውን ሃብት ዋጋ የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ያሌቻሇ እንዯሆነ ሃብቱ
በተሊሇፈበት ጊዜ የነበረው ተክክሇኛ የገበያ ዋጋ የሃብቱ ዋጋ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
6. ጥቅምን ወይም ኪሳራን ስሇማስተሊሇፍ
በሚከተሇው ሁኔታ ሃብት ሲተሊሇፍ የሚገኝ ጥቅም ወይም ኪሳራ ሇግብር አከፋፈሌ (አወሳሰን)
ከግምት ውስጥ አይገባም፡፡
ባሌና ሚስት ሲፋቱ በንብረት ክፍፍሌ ወዯየተጋቢዎች ሃብት ሲተሊሇፍ፡፡
የባሇሃብቱን መሞት ተከትል ሃብቱ ሇውርስ አጣሪው ወይም ሇወራሹ ሲተሊሇፍ፡፡
ሇጠፋ ወይም ሇወዯመ ሃብት በተከፈሇ ካሳ ሃብቱ በጠፋ ወይምበወዯምበአንዴ ዓመት ጊዜ ውስጥ
ወይም ባሇስሌጣኑ በሚፈቀዯው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ ተመሳሳይ ሃብት የተተካ እንዯሆነ፡፡
58
የጠፋው ወይም የወዯመው ሃብት ዋጋ የሚቀንስ የሆነ እንዯሆነ ባሇሃብቱ ሃብቱ በጠፋ ወይም
በወዯመ በስዴስት ወር ወይም ባሇስሌጣኑ በሚፈቅዯው ከዚህ በረዘመ ጊዜውስጥ ሇመተኪያ
በተሰጠው ገንዘብ /ካሳ/ ዋጋው የሚቀንስ ሇንግዴ ስራ የሚውሌ ተመሳሳይ ሃብት ያፈራ ወይም
የተካ እንዯሆነ፡፡
የትዲር መፍረስን ተከትል በሚፈጸም የንብረትና የሃብት ክፍፍሌ ምክንያት ሃብት ሇሚስት ወይም
ሇባሌ ሲተሊሇፍ ወይም የባሇሃብቱን መሞት ተከትል የሟች ሃብት ሇውርስ አጣሪ ወይም ሇወራሽ
በሚተሊፍበት ጊዜ ሃብቱ የተሊሇፈሇት ሰው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ሇሀብቱ በወጣው ወጪ ሌክ
ሃብቱን እንዲገኘው ይቆጠራሌ፡፡
በጠፋው ወይም በወዯመው ሃብት ምትክ የተተካው የመተኪያ ሃብት ዋጋ ከተተካው ሃብት ዋጋ
የበሇጠ እንዯሆነ የመተኪያውሃብት ዋጋ ሆኖ የሚወሰዯው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ከተተኪው
ሃብት ዋጋ ሊይ በብሌጫ የታየው ገንዘበ መጠን ተጨምሮበት ነው፡፡
ሇተተካው ሃብት የተከፈሇው ዋጋ ከመተኪያ ሃብት ዋጋ የሚበሌጥ ከሆነ የመተኪያው ሃብት ዋጋ
ነው የሚባሇው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ባሇውበተተኪው ሃብት ዋጋ ሊይ በብሌጫ ሇተተኪው
ሃብት የተከፈሇው የገንዘብ መጠን ተቀንሶ ነው፡፡ ነገር ግን ከዜሮ በታች መሆን የሇበትም፡፡
ሇተተካ ሃብት የተከፈሇው ዋጋ ከመተኪያው ሃብት ዋጋ የበሇጠ እንዯሆነ ከተተኪው ሃብት
ከተከፈሇው ገንዘብ ሊይ የመተኪያውን ሃብት ዋጋ በመቀነስ የሚገኘው ሌዩነት በግብር ከፋዩ ገቢ
ውስጥ መካተት አሇበት፡፡
7. የተሊሇፉ ሃብቶችን ስሇመመዝገብ
የአንዴን ሃብት መተሊሇፍ ሇመቀበሌ፣ ሇመመዝገብ ወይም በላሊ በማናቸውም መንገዴ
መተሊሇፍን ሇማጽዯቅ በህግ ስሌጣን የተሰጠው ማንኛውም ሰው በሃብቱ መተሊሇፍ ምከንያት
በዚህ አዋጅ መሰረት መከፈሌ የሚገባው ማንኛውም ግብር መከፈለን ሳይረጋገጥ ሃብቱ
መተሊሇፉን ሉቀበሌ፣ ሉመዘግብ ወይም ሉያጸዴቅ አይችሌም፡፡
8. የተመሇሰ ወጪ
ግብር ከፋዩ አስቀዴሞ ተቀናሽ የተዯረገውን ወጪ ወይም የተሰረዘ የማይሰበሰብ ዕዲ የሚያካክስ
የገንዘብ መጠን መሌሶ የተቀበሇ እንዯሆነ ገንዘቡን በተቀበሇበት የግብር ዓመት እንዯተገኘ ገቢ
ተቆጥሮ ተቀናሽ ተዯርጎሇት ከነበረው ገቢ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ምዴብ እንዯ ገቢ ይያዛሌ፡፡
9. በዓይነት የተገኘ የገንዘብ መጠን
በዓይነት የተገኘ የገንዘብ መጠን ወይም የተፈጸመ ክፍያ ዋጋ የገንዘቡ መጠን በተገኘበት ወይም
ከፍያው በተፈጸመበት ጊዜ ሃብቱ የነበረው ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ ሲሆን ፣ ዋጋው ሲወሰን
ሃብቱን በማስተሊሇፍ መብት ሊይ የተጣሇው ገዯብ ከግምት ውስጥ አይገባም፡፡
ሃብቱ በባንክ ወይም በግብር ዕዲ ወይም በላሊ ሶስተኛ ወገን ዕዲ የተያዘና እንዲይተሊሇፍ ገዯብ
የተዯረገበት መሆኑ ዋጋውን አይቀንሰውም፡፡
59
10. ወጪዎችን ስሇማከፋፈሌ
ማንኛውም ወጪ፣
ከአንዴ በሊይ የሆኑ የገቢ ዓይነቶችን ሇማግኘት የወጣ ከሆነ ወይም፣
አንዴን የገቢ ዓይነት ሇማግኘትና ሇላልች ዓሊማዎች የዋሇ ከሆነ
የስራውንና የወጪዎቹን ባህሪና መጠን ከግምት ውስጥ በማስገባት ምክንያታዊ በሆነ መንገዴ
ወጪው ይከፋፈሊሌ፡፡
11. የገንዘብ ምንዛሬ
ግብር ከፋዮች በወጭ ምንዛሪ የተፈጸመ ክፍያ ወይም የተዯረገ ግብይት ሲኖራቸው የገንዘቡን
መጠን (ወጪም ሆነ ገቢ) በብር መግሇጽ አሇባቸው፡፡
የገንዘቡ መጠን በውጭ ምንዛሪ የተያዘ ከሆነ ገንዘቡ በሂሳብ መዝገብ በሚመዘገብበት ጊዜ
ባሇው የብሄራዊ ባንክ የምንዛሬ ተመን ተሰሌቶ ወዯ ብር መሇወጥ አሇበት፡፡
በውጭ ምንዛሬ ግብይት የዯረሰ ኪሳራ ወይም የተገኘ ጥቅም የሚሰሊበትን ዘዳና የውጭ አገር
ገንዘብ ወዯብር የሚቀየርበትን ሁኔታ የሚወሰን መመሪያ ባሇስሌጣኑ ያወጣሌ፡፡
60
የተቀናሽ ሂሳብ፣ የኪሳራ ወይም የግብር ማካካሻ ክፍፍሌና ዴሌዴሌ የሚዯረገው ሚኒስትሩ
በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይሆናሌ፡፡
መመሪያው፡-
በኢትዮጵያ ነዋሪ ያሌሆነ ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊሇው በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት
የገቢ ወይም የወጪ ዴሌዴሌ በሚያዯርግበት ሁኔታ ሊይ፣
በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው ከኢትዮጵያ ውጪ ሊሇው በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት የገቢ
ወይም የወጪ ዴሌዴሌ በሚያዯርግበት ሁኔታ ሊይ፣
በኢትዮጵያ ውስጥ በሚከናወኑ ግብይቶችም ሊይ ተፈጻሚነት ይኖረዋሌ፡፡
በዋናነት የማሸጋገሪያ ዋጋን በማጋነን ወይም በማሳነስ ታክስ የማጭበርበር ተግባር
የሚፈጸመው ግንኙነት ባሊቸው ሰዎች በሚዯረግ ግብይት ነው፡፡
በገበያ ዋጋ መሰረት የሚዯረግ ግብይት የሚባሇው ግንኙነት የላሊቸው ሰዎች በገበያ መርህና
ዋጋ መሰረት የሚያዯርጉት ግብይት ነው፡፡
የተዋዋዮቹ ጥቅሞች አንደ ሇላሊው የማይገዛና እርስ በርስ ተወዲዲሪዎች (independent and
competitive interests) መሆን አሇባቸው፡፡
iii. ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረጉ ዕቅድች
አንዴ ወይም ከአንዴ በሊይ የሆኑ ግብር ከፋዮች ከግብር ሇመሸሽ የሚያስችሌ ዕቅዴ
በማዘጋጀትና በመተግበር የግብር ጥቅም ያገኙ እንዯሆነ ባሇስሌጣኑ፣
ይህ የተዯረገበት ብቸኛ ወይም ዋነኛ ዓሊማ የግብር ጥቅም ሇማግኘት መሆኑን
በማረጋገጥ፣
ዕቅደ ወይም ስምምነቱ እንዲሌተዯረገ ወይም እንዲሌተተገበረ በመቁጠርና አግባብነት
ያሊቸውን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት ግብር የመክፈሌ ግዳታ ያሇበትን
ሰው ወይም ከዕቅደ ጋር ግንኙነት ያሇውን ላሊ ሰው ግብር ሉወሰን ይችሊሌ፡፡
ሇግብር ከፋዩ የግብር ውሳኔ ማስታወቂያም ይሰጣሌ፡፡
“ዕቅዴ” የሚሇው ቃሌ ሰምምነቱ ሀጋዊ ቢሆንም ባይሆንም ወይም በጹሁፍ ወይም
በሁኔታ የተዯረገ ቢሆንም ስምምነትን፣ ማመቻቸትን ቃሌ ኪዲን መግባትን፣ ሃሳብ
ማቅረብንና መፈጸምን ያጠቃሌሊሌ፡፡
“የግብር ጥቅም” የሚሇው ቃሌ ዯግሞ፣
ሉከፈሌ የሚገባን ግብር ማስቀረትን ወይም መቀነስን፣
ግብር የመክፈሌ ኃሊፊነትን ማዘግየትን
ከግብር በመሸሽ የሚገኝን ማንኛውንም ጥቅም ይጨምራሌ፡፡
ከግብር ሇመሸሽ ከሚዯረጉ ዕቅድች ዓይነተኛ ምሳላ የሚሆነው “tax planning”
ነው፡፡
61
ከግብር መሸሽ (tax avoidance) ግብር ከመሰወር (tax evasion) የሚሇይ ሲሆን
የመጀመሪያው የህግ ከፍተቶችንና የፖሉሲ ቀዲዲዎችን በመጠቀም ህጉ ተፈጻሚ
እንዲይሆንባቸው ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ጋር የተያያዘ ሆኖ ጥፋቱ በአስተዲዯር
የሚያስቀጣ ነው፡፡ ሁሇተኛው ግን ግብር ሊሇመክፈሌ በማሰብ ሆነ ብል ህግን
በመጣስና ህጋዊ ግዳታን ባሇመወጣት መከፈሌ የሚገባን ግብር በከፊሌ ወይም
በሙለ አሇመክፈሌ ወይም አነስተኛ ግብር ሇመክፈሌ ገቢና መረጃን መዯበቅን
ያጠቃሌሊሌ፡፡
62
የንግዴ ስራ ገቢ ተፈጻሚ የሚዯረገው የትርፍ ህዲግ ግብር ሇዯረጃ ሐ ግብር ከፋዮች
ጥቅም ሊይ የሚውሇው የትርፍ ህዲግ ይሆናሌ፡፡
ሙከራ ስዴስት
2ኛ. የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በሚገኝ ገቢ ሊይ ግብር እንዳት ነው የሚወሰነው?
3ኛ.ከግብር መሸሽ (tax avoidance) እና ግብር መሰወር (tax evasion) መካከሌ ያሇውን ሌዩነት
አብራሩ?
63
ማጠቃሇያ
ግብር የመዝገበ ቃሊት ፍችው ሲታይ መንግስት በህግና ዯንብ ሊይ ተመስርቶ ከህዝብና ከዴርጅቶች
ገንዘብ የሚያገኝበት መሳሪያ ነው፡፡ ዜጎች በመነገዴ፣ ቤትና ንብረት በማከራየት፣ ዕውቀታቸውን በመሸጥ
ወይም በላሊ በማንኛውም መንገዴ ከሚያገኙት ገቢ ሊይ በህግ በተቀመጠው መሰረት ግብር መክፈሌ
ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ስሇዚህ ግብር ህብረተሰቡ ወይም ግብር ከፋዮች ሇመንግስት በግዳታ ክፍያ
የሚፈጽሙበት መንገዴ /ስርአት ሲሆን በአንጻሩ ግን መንግስት ሇሕብረተሰኑ በሇውጡ ወይም በምትኩ
በቀጥታ ሳይሆን በተዘዋዋሪ መንገዴ ሌዩነት ሳይፈጥር ሇሚያቀርበው አገሌግልትና መሰረተ ሌማቶች
የሚያውሇው ገንዘብ ነው፡፡
የግብር/ ታክስ አስፈሊጊነት /ጥቅም
ግብር ከእያንዲንደ ግሇሰብ የየእሇት እንቅስቃሴ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ሲሆን ጠቀሜታዎቹም አያላና
ዘርፈ ብዙ ናቸው፡፡ የተወሰኑትን ሇመጥቀስ ያህሌ ግብር ሇኢኮኖሚ ሌማት፣ ሇማህበራዊ አገሌግልቶች
መስፋፋት፣ ሇባህሌ እዴገት፣ ሇሀገር ዯህንነት፣ ሇፍትህና መሌካም አስተዲዯር መስፈን፣ ሇአከባቢ
ጥበቃ፣ ሀገርን ከጠሊት ሇመከሊከሌ፣ ዜጎች በሰሊም ወጥተው በሰሊም ሰርተውና ውሇው ሇመግባት፣
ዯህንነታቸውና ሰሊማቸውን ሇመጠበቅ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታልች፣ መንገድች፣ የሀይሌ
አቅርቦቶችን ሇመስፋፋት፣ ኢኮኖሚን ሇመነቃቃት፣ ንግዴና ኢንቨስትመንትን ሇማበረታታት፣ ሌማትን
ሇማፋጠን፣ የሕብረተሰቡን የኑሮ ዯረጃ ሇማሻሻሌ፣ ኢኮኖሚን ሇማረጋጋት፣ በዜጎች መካከሌ ፍትሃዊ
የሆነ የሀብት ክፍፍሌ እንዱኖር ሇማዴረግ እና የመሳሰለት ስራዎችን ሇማከናወን የሚውሌ ገንዘብ
ነው፡፡
ስሇሆነም ሁለም ግብር ከፋይ የግብር አስፈሊጊነትን ጠንቅቆ በመረዲት ከሚያገኘው ገቢሊይ የግብር ህጉ
በሚፈቅዯው መሰረት መክፈሌ ይኖርበታሌ፡፡
64
ማጣቀሻ (References)
የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 979/2008
መመሪያ ቁ. 1/2011 ከገቢ ግብር ነፃ የተዯረጉ ገቢዎች አፈፃጸም መመሪያ (የገንዘብ ሚኒስቴር)
መመሪያ ቁ. 8/2011 የካፒታሌ ሀብቶችን በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ ስሇሚከፈሌ ግብር አፈፃፀም
(ገንዘብ ሚኒስቴር)
መመሪያ ቁጥር 146/2011 የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ
ሇመወሰን የወጣ መመሪያ
65