You are on page 1of 65

ማውጫ

መግቢያ ................................................................................................................................................................. 4
ክፍሌ አንዴ ................................................................................................................................................................... 5
1. አጠቃሊይ ሁኔታ ................................................................................................................................................... 5
1.1. ዓሊማ ............................................................................................................................................................. 5

 የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔዎችን በማስሊት ያሳያለ፤ ....................................................................................... 5


 በገቢ ግብር አዋጅ የተካተቱትን የሰንጠረዥ “ሇ“ ገቢዎችን ምንነት ይገሌጻለ................................................ 5
 የማይሰበሰብ እዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ምን፤ምን መስፈርቶች ሲሟለ እንዯሆነ ያብራራለ .......... 5
 በአንዴ የግብር ዘመን ኪሳራ የገጠመው ሰው ኪሳራውን የሚያሸጋግረው ሇስንት አመታት እንዯሆነ
ይገሌጻለ .................................................................................................................................................................... 5
 ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገ ውሌ ጋር ተያይዞ ግብር ከፋዩ ኪሳራ ቢያጋጥመው ኪሳራውን እንዳት
እንዯሚያሸጋግር ያብራራለ ...................................................................................................................................... 5
 የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በሚገኝ ገቢ ሊይ ግብር እንዳት እንዯሚወሰን ያስረዲለ ................................... 5
 ከግብር መሸሽ (tax avoidance) እና ግብር መሰወር (tax evasion) መካከሌ ያሇውን ሌዩነት ያብራራለ 5
1.2. ውጤት .......................................................................................................................................................... 5

1.3. ወሰን .............................................................................................................................................................. 6

1.4. የሥሌጠናው ተሳታፊዎች ............................................................................................................................ 6

1.5. ሥሌጠናው የሚወስዯው ጊዜ ....................................................................................................................... 6

1.6. ትርጓሜ ......................................................................................................................................................... 6

1.7. ታክስ የመጣሌና የማስከፈሌ ሥሌጣን ......................................................................................................... 7

1.8. ታክስ ሇማስከፈሌ የህጉ ተፈጻሚነት ወሰን .................................................................................................. 7

1.8.1. ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ ያሌሆነ ሰው፣ ......................................................................................................... 8


ክፍሌ ሁሇት .............................................................................................................................................................. 9
2. የቤት ኪራይ ገቢ ግብር (ሠንጠረዥ “ሇ“)........................................................................................................... 9
2.1. ከአንዴ ዓመት በሊይ የሚሸፍን የኪራይ ክፍያ ................................................................................................ 9
2.3.ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎች .............................................................................................................................. 9
2.3.1. የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ የላሇበት ግብር ከፋይ........................................................................... 9
2.3.2. የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ ያሇበት ግብር ......................................................................................10
2.4. የኪራይ ቤት፣ የቤት ዕቃና መሣሪያ የእርጅና ቅናሽ .................................................................................10
2.5. የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ ..........................................................................................................12
2.6. የተከራይ አከራዮች ......................................................................................................................................12

1
ሙከራ አንዴ .......................................................................................................................................................14
ሙከራ ሁሇት......................................................................................................................................................15
ክፍሌ ሦስት ................................................................................................................................................................16
3. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር (ሰንጠረዥ ሐ) 3.1. ግብር የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ ገቢ .........................................16
የንግዴ ስራ ገቢ.......................................................................................................................................................16
3..1. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ ...............................................................................................18
ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎች ..................................................................................................................................18
3..2. በታክስ ህጉ የተፈቀደ ላልች ዝርዝር ተቀናሽ ወጪዎች ....................................................................18
3.3.1.1. ውጭ ሃገር የሚገኝ የዋናው መስሪያ ቤት ወጪ ..............................................................................20
3.3.1.2. የወሇዴ ወጪ.......................................................................................................................................20
3.3.1.3. ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የተዯረገ ስጦታ፣ .............................................................................................21
3.3.1.4. በታክስ ህጉ የተፈቀደ የእርጅና ቅናሽ አሠራር ..................................................................................22
3.3.1.5. የእርጅና ቅናሽ ስላት ዘዳዎች ............................................................................................................23
3.3.1.6. ቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ ...............................................................................................................24
3.3.1.7. ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ.....................................................................................24
3.3.1.8. የእርጅና ቅናሽ መጣኔዎች ..................................................................................................................25
ሇምሳላ፡-..............................................................................................................................................................26
3..3. ጥገናዎችና ማሻሻያዎች ሊይ የሚዯረግ የወጪ ተቀናሽ ........................................................................26
ሙከራ ሶስት ...............................................................................................................................................................28
3..4. የማስታወቂያ ወጪ ................................................................................................................................28
3..5. በምርት ዝግጅትና አቅርቦት ሂዯት የሚያጋጥምን ብክነት እንዯ ወጪ ስሇመያዝ ...............................28
3..6. ተቀናሽ የሚዯረግ የመዝናኛ ወጪ .........................................................................................................29
3..7. የማይሰበሰብ ዕዲ ......................................................................................................................................29
3..8. ኪሳራ .......................................................................................................................................................30
3..9. ባንኮች እና የመዴን ኩባንያዎች ኪሣራ መጠባበቂያ..............................................................................30
3..10. የህይወት መዴን ንግዴ ሥራ ግብር የሚከፈሌበት ገቢ.....................................................................31
ሙከራ አራት ......................................................................................................................................................33
ክፍሌ አራት ................................................................................................................................................................34
የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የሂሳብ ዓመት ...............................................................................................................34
4.1. የሂሳብ አያያዝ ዘዳን ስሇመሇወጥ ..............................................................................................................34
4.2. የካፒታሌ ሀብት ሲተሊሇፍ የሚያዝ መረጃ ................................................................................................35
4.4. የሒሳብ መግሇጫ ይዘቶች ..........................................................................................................................37
4.5. መረጃ እንዱቀርብ ስሇሚሰጥ ማስታወቂያ ..................................................................................................38
4.6. የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት ግብር ከፋዩ ሶፍትዌር የሚጠቀም ከሆነ ......................................................38
2
4.7. የሂሳብ መዝገብ ባሇመያዝ ከሚጣሌ መቀጫ ነጻ ስሇመሆን/አሇመሆን ......................................................38
4.8. የግብር ከፋዩ ወጪ ተቀባይነት ሲያጣ ማስተካኪያዎች ............................................................................39
4.9. ሰነዴ በሚመሇከተው አካሌ ስሇማስመዘገብ.................................................................................................39
4.10. የሂሳብ መዝገብ አዘገጃጀት ......................................................................................................................40
4.11. ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች......................42
 በሂሳብ መዝገብ የተወሰነ የታክስ ስላት ሊይ ስህተት ሲያጋጥም ከታች በተዘረዘሩት መንገድች መሰረት
የሚታረም ይሆናሌ .............................................................................................................................................44
4.13. በማስታወቂያ መረጃ ወይም ማስረጃ መጠየቅ ............................................................................................44
4.14. የመግባትና የመበርበር ሥሌጣን .............................................................................................................44
4.15. ሇረጅም ጊዜየ ሚቆዩ ውልች ..............................................................................................................45
ሙከራ አምስት ...................................................................................................................................................46
2ኛ. ግብር ከፋዩ በሚያቀርበው የሂሳብ መዝገብ ሊይ ስህተቱች ሲያጋጥሙ በባሇስሌጣኑ እንዳት ይታረማለ?
ዘርዝሩ .........................................................................................................................................................................46
ክፍሌ አምስት .............................................................................................................................................................46
5. ዴርጅትን በመቆጣጠር ረገዴ የሚዯረግ ሇውጥና የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት ................................................46
5.1. አንዴን ዴርጅት በመቆጣጠር ረገዴየሚዯረግሇውጥ (34) ..........................................................................46
5.2. የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት .......................................................................................................................47
5.3. የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ገቢ ግብር........................................................................................................47
5.3.1. የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ሌዩ ባህሪ ................................................................................................47
5.3.2. ፈቃዴ በተሰጠው ሰውና በስራ ተቋራጭ ሊይ ግብር ስሇመጣሌ ........................................................48
5.3.3. በማዕዴን ወይም በነዲጅ ስራዎች ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎችን ስሇመገዯብ ...................................48
5.3.4. የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብት ስሇማስተሊሇፍ .....................................................................................51
5.3.5. የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብትን በተዘዋዋሪ መንገዴ ስሇማስተሊሇፍ ...............................................51
5.4. ዓሇም አቀፍ ግብር ......................................................................................................................................52
5.4.1. በውጭ አገር የተከፈሇን የንግዴ ስራ ገቢ ስሇማካካስ.............................................................................52
5.4.2. የውጭ አገር የንግዴ ስራ ኪሳራዎች .....................................................................................................53
5.4.3. ሇኩባንያ ካፒታሌ የሚወሰዴ ብዴር (Thin capitalization) .................................................................53
5.4.4. ግብርን በሚመሇከት የሚዯረጉ ስምምነቶች (tax treaties)..................................................................55
5.5.1. ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረገውን ጥረት ስሇመከሊከሌ ................................................................................60
5.5.2. የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ .........................................62
ሙከራ ስዴስት....................................................................................................................................................63
ማጠቃሇያ ................................................................................................................................................................64
ማጣቀሻ (References) ..............................................................................................................................................65

3
መግቢያ
የታክስና ቀረጥ ስርዓት የህዝብና የመንግስት ግንኙነት ከሚገሇጽባቸው አበይት መንገድች መካከሌ አንደ
ሲሆን ሥርዓቱም መንግስት በሰው ሌጅ ኑሮ ውስጥ ገዥ ስርዓት ሆኖ በተገሇጸበት ዘመን እንዯተጀመረ
ይነገራሌ፡፡ ምክንያቱም መንግስት ሇሚያከናውናቸው ተግባራትም ሆነ ሇሚያስተዲዴረው ህብረተሰብ
ሇሚያቀርባቸው ኢኮኖሚያዊም ሆነ የማህበራዊ አገሌግልት አቅርቦቶች ቀጣይነት ያሇው የገቢ ምንጭ
ያስፈሌገዋሌ፡፡ የዚህ አስተማማኝ የገቢ ምንጭ ዯግሞ በዋነኝት የሚገኘው ከሰዎችና ዴርጅቶች
የሚሰበሰብ የግብር/ታክስ ገቢ ነው፡፡ ስሇሆነም የአንዴን አገር የመንግስት ሥርዓት ከግብር/ታክስ
ሥርዓት ሇይቶ ማየት የሚታሰብ አይሆንም፡፡
የግብር/ታክስ ሥርዓት ከገቢ ምንጭነት በተጨማሪ በህብረተሰቡ ዘንዴ የሀብት ክፍፍሌ ሇማዴረግ፤
የሀገርን የኢኮኖሚ ሌማት አቅጣጫ ሇመምራት፤ ኢንቨስትመንትን ሇማነቃቃት እና ዕዴገትና ሌማትን
ሇማፋጠን የሚያገሇግሌ የፊስካሌ ፖሉሲ መሣሪያ ነው፡፡ በመሆኑም በማናቸውም የዘመናዊ ግብር/ታክስ
አስተዲዯር ስርዓት ውስጥ የግብር፣ ታክስና ቀረጥ ሥርዓት በግሌጽ በህግ መመራት
ይጠበቅበታሌ፣ይህም የግብር/ታክሱ ግዳታ በግብር ከፋዩ ዘንዴ ተቀባይነትና ተፈፃሚነት እንዱኖረው
ሕጋዊ መሠረትን ስሇሚያዯርግ ነው፡፡ በመሆኑም ነባራዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ የግብር/ታክስ ሥርዓት
ተፈጻሚ የሚዯረግ የታክስ ህግ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ሁኔታን ያገናዘበ እንዱሆን በየጊዜው እየተፈተሸ
ማሻሻያ የሚዯረግበት ይሆናሌ፡፡
በዚህም መሰረት ከሐምላ 1 ቀን 2008 ዓ/ም ጀምሮ በተገኘ ገቢ ሊይ ተፈጻሚ እንዱሆን የገቢ ግብር
አዋጅ ቁጥር 979/2ዏዏ8 በስራ ሊይ እንዱውሌ ተዯርጓሌ፡፡
የገቢ ግብር አዋጁ የአገራችን የኢኮኖሚ ዕዴገት ከዯረሰበት ዯረጃ ጋር የተጣጣመ እና የኢኮኖሚውን
ዕዴገት የሚያግዝ ዘመናዊና ቀሌጣፋ የግብር ሥርዓት ሇመዘርጋት እና የግብር አከፋፈለ ሥርዓት
ፍትሀዊነት ያሇውና ግብር የማይከፈሌባቸው ገቢዎች በግብር መረብ ውስጥ ሇማስገባት የተቀረጸ ነው፡፡

4
ክፍሌ አንዴ

1. አጠቃሊይ ሁኔታ
1.1. ዓሊማ
 ዋና ዓሊማ፤
 ከሥሌጠናው በኋሊ ሠሌጣኞች፤
 የገቢ ግብር የሚከፈሌባቸውን የሰንጠረዥ “ሇ“ የኪራይ ገቢ ግብር እና የሰንጠረዥ “ሐ“ የንግዴ
ሥራ ገቢ ግብር በታክስ ሕግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት ግብራቸውን አሳውቀው መክፈሌ
እንዲሇባቸው በሥሌጠና ሊይ በሚዯረግ ውይይት ይረዲለ፡፡
 ዝርዝር ዓሊማ፤
 በሞጁለ ሥሌጠና ሂዯት ሠሌጣኞች:-

 የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔዎችን በማስሊት ያሳያለ፤

 በገቢ ግብር አዋጅ የተካተቱትን የሰንጠረዥ “ሇ“ ገቢዎችን ምንነት ይገሌጻለ


 የዕርጅና ቅናሽ ዘዳዎችን እና ስላቶችን በምሳላ ያስረዲለ

 የማይሰበሰብ እዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ምን፤ምን መስፈርቶች ሲሟለ


እንዯሆነ ያብራራለ

 በአንዴ የግብር ዘመን ኪሳራ የገጠመው ሰው ኪሳራውን የሚያሸጋግረው ሇስንት


አመታት እንዯሆነ ይገሌጻለ

 ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገ ውሌ ጋር ተያይዞ ግብር ከፋዩ ኪሳራ ቢያጋጥመው ኪሳራውን


እንዳት እንዯሚያሸጋግር ያብራራለ

 የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በሚገኝ ገቢ ሊይ ግብር እንዳት እንዯሚወሰን ያስረዲለ

 ከግብር መሸሽ (tax avoidance) እና ግብር መሰወር (tax evasion) መካከሌ ያሇውን
ሌዩነት ያብራራለ

1.2. ውጤት
 በሰንጠረዥ “ሇ“ እና በሰንጠረዥ “ሐ“ መሰረት የገቢ ግብር የሚከፍለ ግብር ከፋዮች በአዋጁ፣
በዯንቡ እና በመመሪያው ሊይ የተዯነገጉትን አጠቃሊይ የህግ እውቀት ይኖራቸዋሌ፤
 የገቢ ግብር አዋጁ፣ ዯንብ እና መመሪያዎችን ግሌጽ በማዴረግ ሇመሌካም አስተዲዯር ችግሮች
መንስኤ በሚሆኑ የሕግና የአፈጻጸም ብዥታዎች ሊይ መግባባት ይዯረሳሌ፤
 የገቢ ግብር የሚከፈሌባቸውን የሰንጠረዥ “ሇ“ የኪራይ ገቢ ግብር እና የሰንጠረዥ “ሐ“ የንግዴ
ስራ ገቢ ግብር አውቀው በታክስ ሕግ በተቀመጠው አሠራር መሠረት ግብራቸውን አሳውቀው
ይከፍሊለ፡፡
5
1.3. ወሰን
የማሠሌጠኛ ሰነዴ ሽፋን
 ሇሰንጠረዥ “ሇ“ አጠቃሊይ በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 እና በዯንብ ቁጥር 410/2009
የተዯነገጉትን የሚያካትት ሲሆን ፣
 ሇሰንጠረዥ “ሐ“ በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 እና በዯንብ ቁጥር 410/2009 እንዱሁም
እነዚህን አዋጅና ዯንቦች ተከትሇው የወጡ ስሇተቀናሽ ወጪዎች መመሪያ ቁ 5/2011፣ የሂሳብ
መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 152/ 2011፣ መመሪያ ቁጥር 146/2011 የንግዴ ስራ
ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ ሇመወሰን የወጣ መመሪያ፤
የግምት ታክስ ስላት አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 138/2011፣ መመሪያ ቁጥር 8/2011 የካፒታሌ
ሃብቶችን በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ ስሇሚከፈሌ ግብር እና አጠቃሊይ በአዋጁ ያለትን
የወሌ ዴንጋጌዎች እና የማዕዴን እና የነዲጅ ሥራዎችን፣ አሇማቀፍ የገቢ ግብር እና የግብር
ስምምነት (Double tax Treaty) የሚያካትት ነው፡፡

1.4. የሥሌጠናው ተሳታፊዎች


ሥሌጠናውን የኩባንያ፣ የሼር ካምፓኒ፤ ኃ.የተ.የግ.ማ (PLC)፤ የዕሽሙር ማህበር (Joint
venture)፤ የሚመሇከተው ሠራተኛ በዋነኝነት የፋይናንስ ክፍሌ ኃሊፊ ወይም የሂሳብ ባሇሙያ
ሠራተኞች ወይም ሥራ አስኪያጅ፣ እና ምክትሌ ሥራ አስኪያጅ የሚሠሇጥኑ ይሆናሌ፡፡

1.5. ሥሌጠናው የሚወስዯው ጊዜ


 ይህን ሥሌጠና ሇማሠሌጠን 18 ሰዓት ይወስዲሌ፡፡

1.6. ትርጓሜ
 ግብር የሚከፈሌበት የኪራይ ገቢ ማሇት፡- በግብር ዓመቱ ግብር ከፋዩ ቤት በማከራየት
ካገኘው ጠቅሊሊ ዓመታዊ ገቢ ሊይ ሇግብር ከፋዩ የተፈቀዯው ጠቅሊሊ ወጪ ተቀናሽ ተዯርጎ
የሚቀረው ገቢ ነው፡፡
 የንግዴ ስራ ማሇት፡- በተከታታይ ወይም ሇአጭር ጊዜሇ ትርፍ የሚከናወን ማንኛውም
የኢንደስትሪ፣ የንግዴ፣ የሙያ፣ ወይም ቮኬሽናሌ ስራ ሲሆን ተቀጣሪ ሇቀጣሪው
የሚሰጠው አገሌግልትቨቤት ማራየትን አይጨምርም፣በንግዴ ህግ መሰረት የንግዴ ስራ
ነው ተብል እውቅና የተሰጠው ላሊ ማንኛውም ስራ፣ ህንጻ ማከራየትን ሳይጨምር
የኩባንያው አሊማ ምንም ቢሆን ማንኛውም የአክሲዮን ማህበር ወይም ኃ.የተ.የግ.ማህበር
የሚሰራው ማንኛውም ስራ፤
 የንግዴ ስራ ሃብት ማሇት፡-የንግዴ ስራ በማከናወን ሂዯት በሙለ ወይም በከፊሌ የንግዴ
ስራ ገቢ ሇማግኘት የተያዘ ወይም ጥቅም ሊይ የዋሇ ሀብት ነው፤

6
 ራሱን የቻሇ ስራ ተቋራጭ ማሇት፡- ስራውን በአመዛኙ በራሱ የመምራት እና የመቆጣጠር
በቂ ስሌጣን በሚሰጠው ውሌ መሰረት አገሌግልት የሚሰጥ ግሇሰብ ነው፤
 የቴክኒክ ክፍያ ማሇት፡-ሇቴክኒካዊ፣ሙያዊ፣ወይም ሇማማከር አገሌግልት የሚከፈሌ ክፍያ
ነው፤
 የንግዴ እቃ ማሇት፡-ማንኛውም የተመረተ፣የተፈበረከ፣የተገዛ፣ወይም ሇማምረት፣ሇመሸጥ
ወይም ሇመሇወጥ በማናቸውም ሁኔታ የተገኘ ዕቃ፤ በማምረት ወይም በመፈብረክ ሂዯት
ውስጥ ጥቅም ሊይ የሚውሌ ማንኛውም ጥሬ ዕቃ ወይም አሊቂ ዕቃ ወይም ሇጭነት
ወይም ሇስራ የሚያገሇግለ እንስሳትን ሳይጨምር ማንኛውም እንስሳ፤
 ላልች ትርጉም የሚያስፈሌጋቸው ቃሊትና ሀረጎች በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008
እና በዯንብ ቁጥር 410/2009 እንዱሁም እነዚህን አዋጅና ዯንቦች ተከትሇው በወጡ
መመሪያዎች ሊይ የተሰጠ ትርጉም ይይዛለ፡፡

1.7. ታክስ የመጣሌና የማስከፈሌ ሥሌጣን


 ከታክስ የሚሰበሰብ ገቢ ሇአንዴ መንግስት ህሌውና እጅግ አስፈሊጊ ስሇሆነ ታክስ የመጣሌና
የማስከፈሌ ሥሌጣን ሇመንግስት ብቻ የተሰጠ ሥሌጣን ነው፡፡ ሇግሇሰብ ወይም ሇላሊ አካሌ የዚህ
ዓይነት ሥሌጣን በየትኛውም ዓሇም አይሰጥም፡፡ ታክስን በተመሇከተ የፌዯራሌ መንግስት ያሇውን
ስሌጣን በህገ-መንግስቱ ከአንቀጽ 96 እስከ አንቀጽ 99 በዝርዝር ተቀምጧሌ፡፡
 የፌዯራሌ የገቢ ግብር አዋጅ ሇፌዯራሌ መንግስት በህገ መንግስቱ በተሰጠው ታክስና ግብር
የመጣሌና የማስከፈሌ ሥሌጣን መሠረት በሁሇት መሠረታዊ የታክስ አጣጣሌ መሠረቶች
(ወሰኖች) የታክስ ህግ ዴንጋጌዎችን የሚያስቀምጥ ሲሆን እነዚህም፤
ሀ. ነዋሪነትን መሠረት ማዴረግ፣
ሇ. የገቢ ምንጭን መሠረት ማዴረግ ናቸው፡፡

1.8. ታክስ ሇማስከፈሌ የህጉ ተፈጻሚነት ወሰን


 የኢትዮጵያ ነዋሪ የሆኑ ሰዎች በዓሇም ዙሪያ በሚያገኙት ገቢ እንዱሁም
 ኢትዮጵያ ነዋሪ ያሌሆኑ ሰዎች የኢትዮጵያ ምንጭ በሆነ ገቢ ሊይ ግብር የሚጣሌባቸው ሲሆን
፣አከፋፈለን፣አወሳሰኑንና አሰባሰቡም ተፈጻሚ ይዯረጋሌ፡፡
ሀ. ነዋሪነት
 ነዋሪ የሆነ ግሇሰብ
 ኢትዮጵያ ውስጥ ቋሚ የመኖሪያ አዴራሻ (domicile) ያሇው፣
 በመንግስት ተመዴቦ በውጭ አገር የሚሠራ ኢትዮጵያዊ ዜጋ፣
 በኢትዮጵያ ውስጥ በአንዴ ዓመት ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ሳያቋርጥ ወይም
በመመሊሇስ ከ183 ቀናት በሊይ የኖረ ግሇሰብ፣

7
 ነዋሪ የሆነ ዴርጅት
 ኢትዮጵያ ውስጥ የተቋቋመ /የተመሠረተ/፣
 ወሳኝ የሆነ የሥራ አመራር የሚሰጥበት ሥፍራ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሇው፣
ሇ. የገቢ ምንጭ
 በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ የሚያፈራው የንግዴ ሥራ ገቢ
 ነዋሪ የሆነ ሰው በውጭ አገር ባሇው በቋሚነት በሚሠራ ዴርጅቱ አማካኝነት ከውጭ
አገር የሚያገኘው ገቢ ከውጭ ምንጭ የተገኘ ገቢ ነው

1.8.1. ኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ ያሌሆነ ሰው፣


 በቋሚነት በሚሠራ ዴርጅት አማካኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚያካሂዯው የንግዴ ሥራ
የሚያገኘው ገቢ፣
 በቋሚነት የሚሠራው ዴርጅቱ ከሚያስተሊሌፋቸው ዕቃዎች ወይም ሸቀጦች ጋር አንዴ
ዓይነት ወይም ተመሣሣይ የሆኑ ዕቃዎችን ወይም ሸቀጦችን ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጥታ
በማስተሊሇፍ የሚያገኘው ገቢ፣
 በቋሚነት የሚሠራ ዴርጅት ከሚያከናውናቸው ማናቸውም የንግዴ ሥራዎች ጋር አንዴ
ዓይነት ወይም ተመሣሣይ የሆኑ ላልች የንግዴ ሥራዎች፤

8
ክፍሌ ሁሇት
2. የቤት ኪራይ ገቢ ግብር (ሠንጠረዥ “ሇ“)

2.1. ከአንዴ ዓመት በሊይ የሚሸፍን የኪራይ ክፍያ


አከራይ ወይም የተከራይ አከራይ ከአንዴ ዓመት በሊይ የሚሽፈን የቤት ኪራይ ገቢ የተቀበሇ እንዯሆነ
አከራዩ ወይም የተከራይ አከራዩ በዚህ ዓይነት የተቀበሇው ጠቅሊሊ የቤት ኪራይ ገቢ መጠን፣ገቢውን
በተቀበሇበት የግብር ዓመት እንዯተገኘ ተዯርጎ ይቆጠራሌ፤ ሆኖም በዚህ የገቢ መጠን ሊይ የሚከፈሇው
ግብር የቤት ኪራይ ገቢው ሇሚሸፍነው የግብር ዓመታት በማከፋፈሌ ይሰሊሌ፡፡

2.2. ቤት በማከራየት የሚገኝ ጠቅሊሊ ገቢ የሚጨምራቸው ገቢዎች

 የኪራይ ዋጋ ጭማሪን ወይም ተመሳሳይ ክፍያዎችን ጨምሮ በኪራይ ወለ መሠረት ግብር ከፋዩ
በግብር ዓመቱ የሚያገኘው ማናቸውም የገንዘብ መጠን፣
 በኪራይ ውለ መሠረት ተከራይ አከራዩን በመወከሌ በግብር ዓመቱ ሇላልች የሚከፍሊቸው
ክፍያዎች፣
 በቤቱ ሊይ ሇሚዯርሰው ጉዲት ማስተካከያ ይሆን ዘንዴ ግብር ከፋዩ የያዘውና በግብር ዓመቱ
ያሌተጠቀመበት ሇግብር ከፋዩ ገቢ የተዯረገው ማናቸውም ቦንዴ፣ዋስትና ወይም ተመሳሳይ
የገንዘብ መጠን፣
 ሇግብር ከፋዩ ከሚከፈሇው ኪራይ በተጨማሪ በኪራይ ውሌ መሠረት ተከራይ ራሱ ሇቤቱ እዴሳት
ወይም ማሻሻያ የሚያወጣው ገንዘብ፣
 ግብር ከፋዩ ቤቱን ያከራየው ከዕቃዎች ጋር በሚሆንበት ጊዜ ያገኘው ጠቅሊሊ ገቢ ከዕቃዎቹ
የተገኘውን የኪራይ ገቢም ያጠቃሌሊሌ፡፡

2.3.ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎች

2.3.1. የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ የላሇበት ግብር ከፋይ


 በአንዴ የግብር ዓመት የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ የላሇበት ግብር ከፋይ ግብር
የሚከፈሌበት ገቢ በሚሰሊበት ጊዜ የሚከተለት ወጪዎች በተቀናሽ ይያዛለ፡፡
 ታክስን ሳይጨምር ሇመሬቱ ወይም ከተከራየው ቤት ጋር በተገናኘ ግብር ከፋዩ
ሇመንግስት ወይም ሇከተማ አስተዲዯር በግብር ዓመቱ ውስጥ የከፈሊቸው ክፍያዎች፣
 ሇቤቶች፣ ሇቤት ዕቃና መሳሪያ ማዯሻ፣ መጠገኛና ሇእርጅና መተኪያ የሚሆን ከቤት
ዕቃና ከመሣሪያ ኪራይ ከሚገኘው ጠቅሊሊ ገንዘብ ሊይ 50 በመቶ፣
 ከሊይ የተመሇከተው 50% ተቀናሽ በማናቸውም ሁኔታ የሂሳብ መዝገብ የመያዝ
ግዳታ ሊሇባቸው ግብር ከፋዮች ተፈፃሚ አይሆንም፡፡

9
2.3.2.የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ ያሇበት ግብር
 ገቢውን ሇማግኘት የወጣና በግብር ከፋዩ የተከፈሇ አስፈሊጊ የሆኑ (ገቢውን ሇማግኘት፣ ዋስትና
ሇመስጠት እና ሥራውን ሇማሰቀጠሌ ወጪዎች ተቀናሽ ይዯረጋለ፤
 ቤቱ ያረፈበት የመሬት ኪራይ ፣የጥገና ወጪ፣ የእርጅና ቅናሽ፣ ወሇዴና የመዴን አርቦን፣
ታክስን ሳይጨምር ሇመሬቱ ወይም ከተከራየው ቤት ጋር በተገናኘ ግብር ከፋዩ ሇከተማ
አስተዲዯር የከፈሊቸው ክፍያዎች፣
 በነፃ ወይም በኪራይ የያዘው ቤት ስም የሚከፈሌ የውሃ፣ የስሌክ፣የመብራት ወጪዎች በውለ
ተከራይ እንዱከፍለ ከተገሇፁ ወጪው ስሇማውጣቱ ዯረሰኝ ካቀረበ ይያዝሇታሌ
 የኪራይ ቤቱ እና የመኖሪያው ቤት በአንዴ የመብራት፣ የስሌክ፣ የውሃ ቆጣሪ የሚጠቀሙ
ከሆነ ሇነዚህ የወጣው ወጪ 75 በመቶ በወጪነት ተቀናሽ ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
 በብዴር ሇተገኘ ወሇዴ ክፍያ በወጪነት የሚያዘው ሇኪራይ አገሌግልት ብቻ መጠን ሌክ ነው፤
 ሇኪራይ የሚያስገነባው ህንጻ ብዴር የተወሰዯ ከሆነ እና የብዴር ወሇዴ ወጪ የሚያዘው፡-
 ህንፃው እሰስኪገነባ ዴረስ ያሇው የህንፃው ዋጋ ሆኖ በእርጅና ቅናሽ የሚታሰብ ሲሆን፤
 ህንፃው ተገንብቶ ከተጠናቀቀ በኃሊ በወጪነት የሚፈቀዴ ይሆናሌ፤
 ኪራይ አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ የሚወጣ ወጪ የሚያዘው፡-
 በተሇያየ ዝግጅት ሊይ ሇሚዯረግ የማስታወቅ ስራ ሲሆን ከጠቅሊሊው ኪራይ ገቢ 3
በመቶ ባሌበሇጠ፣
 ሇመገናኛ ብዙሃን ወይም ሇማስታወቂያ ዴረጅት ከሆነ በሙለ ተቀናሽ ይሆናሌ፤
 ሇኪራይ የተገነባው ህንፃ ሇላሊ ዓሊማ እስካሌዋሇ ዴረስ ግብር ከፋዩ ህንፃውን ሇኪራይ
አገሌግልት ዝግጁ ያዯረገ ከሆነ ህንፃው ባይከራይም ሇኪራይ እንዯዋሇ ተቆጥሮ እርጅና ቅናሹ
እንዯ ወጪ ይያዛሌ፤

2.4. የኪራይ ቤት፣ የቤት ዕቃና መሣሪያ የእርጅና ቅናሽ

 አንዴ ህንፃ ሇኪራይ አገሌግልት እና ሇላሊ ገቢ ሇማስገኘት የዋሇ እንዯሆነ የወጪው ክፍፍሌ
ጥቅም ሊይ በዋሇበትና በገቢው ዴርሻ ሌክ ነው፤
 አንዴ እቃ ወይም ማሽን የዕርጅና ቅናሽ ሉያገኝ የሚችሇው በአመቱ ውስጥ የንግዴ ስራ
ገቢውን ሇማግኝት አገሌግልት ሇሰጠበት ጊዜ ብቻ ይሆናሌ
ሇምሳላ፡- መጋዘኑን ከቡና መፈሌፈያ ማሽኑ ጋር የተከራየ ግብር ከፋይ የማሽኑ ዋጋ 40ሺ
ብር ቢሆን እና ማሽኑ ሇንግዴ ስራ ገቢው አገሌግልት የሰጠው ከየካቲት አንዴ እስከ ሰኔ 30
ብቻ ቢሆን እና ማሽኑ በአመት 20 በመቶ ዋጋው እየቀነሰ ቢሄዴ፤ በቀጥተኛ የዕርጅና ቅናሽ
ዘዳ ቢሰሊ፤

10
ሇንግዴ ስራው አገሌግልት የሰጠበት ከየካቲት አንዴ እስከ ሰኔ 30 ያሇው የማሽኑ የዕርጅና
ቅናሽ በ5 ወር የሚሰሊ ሲሆን እርጅና ቅናሹ 40 ሺህ *20%/12*5 = 3,333.33 ይሆናሌ፡፡
የማሽኑ የአገሌግልት ዘመን 5 አመት ቢሆን እና ሇቀጣዮቹ አራት አመታት ሙለ አገሌግለት
ቢሰጥ ማሽኑ 40,000 x 20/100 = 8,000 ብር ዋጋው እየቀነሰ ይሄዲሌ:: ከፊሌ አገሌግልት
ሇሰጠበት ሇመጀመሪያው አመት ብቻ በ3,333 ብር ዋጋው ይቀንሳሌ ማሇት ነው፡፡
 አንዴ ህንጻ ሇላሊ አገሌግልት ከዋሇ የእርጅና ቅናሹ ወጪው ተሇይቶ መቅረብ አሇበት፤
ተሇይቶ ካሌቀረበ ከጠቅሊሊው የህንፃ ዋጋ ሇኪራይ አገሌግልት የዋሇውን ስፋት መጠን
በማስሊት ተቀናሽ ይዯረጋሌ፤
 ሇእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሠረት የሚሆነው ዋጋ፡-
 ሇኪራይ የዋሇው ህንፃ የተሰራበት ወይም የተገዛበት ዋጋ ነው ወይም
 ይህ ካሌቀረበ ህንፃው የተሰራበት /የተገዛበት የገበያ ዋጋ 70 በመቶ በመያዝ
የዕርጅና ቅናሽ ይሰሊሌ፤
 በባሌ ወይም በሚስት ሇተመዘገበ ህንፃ ህንፃው ሇኪራይ አገሌግልት እንዱውሌ፣
ተቀናሽ እንዱጠየቀበትና ህንፃው ሲሸጥ ተገቢው ግብርና ታክስ እንዱከፈሌበት
የባሌና ሚስት ስምምነት ሰነዴ፤ የኪራይ ቤቱ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ሆኖ
ሇማይንቀሳቀስ ንብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ የተዯረገ መሆኑን፣
 ከቤቱ ጋር የተከራየ ማንኛውም የቤት ዕቃ እና መሣሪያ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት
መሆኑን፡፡
 ሇእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሠረት የሚሆነው የተገዛበት /የተሰራበት ዋጋ የተጨማሪ እሴት
ታክስ በግብዓትነት የተካካሰሇት ከሆነ በተካካሰው መጠን ሌክ ከእርጅና ቅናሽ መሰረት ከሆነው
ዋጋ ውስጥ መቀነስ አሇበት፤
 በታክስ ከፋዩ ስም ሊሌተመዘገቡ ሀብቶች የእርጅና ተቀናሽ ወጪ አይፈቀዴም፤ የሚፈቀዯው
ስሌጣን በተሰጠው አካሌ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ነው፡፡

11
2.5. የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ
 በዴርጅቶች የሚከፈሇው የኪራይ ገቢ ግብር መጣኔ 30% (ሰሊሳ በመቶ)ነው፡፡
 የግሇሰቦች የኪራይ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተለት ናቸው፡፡

ግብር የሚከፈሌበት የኪራይ ገቢ በዓመት የኪራይ ገቢግብር ተቀናሽ


መጣኔ
0 7,200 0% 0
7,201 19,800 10% 720
19,801 38,400 15% 1,710
38,401 63,000 20% 3,630
63,001 93,600 25% 6,780
93,601 130,800 30% 11,460
130,801 በሊይ 35% 18,000

 ይህ ሠንጠረዥ አሌፎ አሌፎ ከሚከራዩ ንብረቶች በሚገኘው ገቢ ሊይ ተፈፃሚ አይሆንም ፡

2.6. የተከራይ አከራዮች


 የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ ያገኘው ግብር የሚከፈሌበት ገቢ ነው የሚባሇው የተከራይ
አከራይ በግብር ዓመቱ ከተቀበሇው ጠቅሊሊ የኪራይ ገቢ ሊይ ሇዋናው አከራይ የሚከፍሇው
ኪራይ እንዱሁም ገቢውን ሇማግኘት ያወጣቸው ላልች ወጪዎች ከተቀነሱ በኋሊ የሚቀረው
ገንዘብ ነው፡፡
ተከራይ የተከራየውን ቤት መሌሶ እንዱያከራይ የሚፈቅዴ የቤት ባሇቤት ተከራዩ ግብሩን ሳይከፍሌ
ቢቀር ስሇእርሱ ሆኖ ግብሩን የመክፈሌ ኃሊፊነት ይኖርበታሌ፡፡

2.7. ከውጭ ሀገር የቤት ኪራይ የሚገኝ ገቢ


 በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ግብር ከፋይ በውጭ አገር ባገኘው የኪራይ ገቢ ግብር ይከፍሊሌ፡፡
 የተጣራ የውጭ አገር ኪራይ ገቢ ማሇት ከተገኘው ኪራይ ጠቅሊሊ ገቢ ሊይ ተቀናሽ
ወጪዎች ከተቀነሱበኃሊያሇውነው፤
 በውጭ አገር የተከፈሇ ግብር የማካካሻ መብት አሇው፤
 ሉካካስ የሚችሇው:-
 ገቢው ከተገኘ እሇት በአለት ሁሇት ዓመታት በኋሊ የከፈሇ እንዯሆነና፤
 በውጭ አገር የተከፈሇበትን ዯረሰኝ ሲያቀርብ ነው፤ (በአዋጁ 979/2008 አ-45(3))
 ከዚህ ጋር ተያይዞ፡-
ሀ) በአንዴ የግብር ዓመት የኢትዮጵያ ነዋሪን በሚመሇከት ከቤት ኪራይ በሚገኝ ገቢ ሊይ ግብር
የማስከፈያ አማካይ መጣኔ ማሇት:-

12
 ማንኛውም የግብር ማካካሻ ከመዯረጉ በፊት በግብር ዓመቱ ነዋሪው ግብር
በሚከፍሌበት ከቤት ኪራይ የሚገኝ ገቢ ሊይ ሉከፈሌ የሚገባው የቤት ኪራይ
ገቢ ግብር መቶኛ ነው፡፡
ሇ)የውጭ ሀገር ገቢ ግብር ማሇት:-
 በከፋዩ ተቀንሶ የሚያዝን ግብር ጨምሮ በውጭ ሀገር መንግሥት ወይም
በውጭ ሀገር የክሌሌ መንግሥት የተጣሇ ግብር ሲሆን፣ ቅጣትን፣ ተጨማሪ
ግብርን ወይም ይህንን ግብር በሚመሇከት የሚከፈሌ ወሇዴን አይጨምርም፡፡
ሐ)በአንዴ የግብር ዓመት የኢትዮጵያ ነዋሪ ግብር ከፋይን በሚመሇከት የተጣራ የውጭ ሀገር
የቤት ኪራይ ገቢ ማሇት፡-
 ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ካገኘው ጠቅሊሊ የውጭ ሀገር የቤት ኪራይ ገቢ
ሊይ ገቢውን ከማግኘት ጋር በተገናኘ የተፈቀደ ተቀናሽ ወጪዎች ከተቀነሱ
በኋሊ የሚቀረው ገቢ ነው፡፡

2.8. የቤት ኪራይ ኪሣራዎች


 የተፈቀዯሇት ተቀናሽ ወጪ ከግብር ዓመቱ ጠቅሊሊ ቤት ኪራይ ገቢ በበሇጠው ሌክ በግብር
ዓመቱ እንዯዯረሰ ኪሳራ ይቆጠራሌ፤
 አንዴ ቤት አከራይ ሇአንዴ የግብር አመት የዯረሰበትን ኪሳራ ኪሳራው ተካክሶ እስከሚያቅ ዴረስ
ሇ5 አመታት ኪሳራውን ማሸጋገር ይችሊሌ ነገር ግን አንዴ አከራይ በግብር ከፋይነት ዘመኑ
ኪሳራን ማሸጋገር የሚችሇው ሁሇት ጊዜ ብቻ ይሆናሌ፡፡
 ሇንግዴ ስራ ገቢ ግብር ኪሳራን ስሇማሸጋገር በአዋጁና በዯንቡ የተቀመጡ ዴንጋጌዎች የቤት
ኪራይ ኪሣራ ሇዯረሰበት ግብር ከፋይም ተፈጻሚ ይሆናለ፡፡

2.9. የሚከራይ አዱስ ቤትን ስሇማሳወቅ


 ሇኪራይ የሚሰራው ቤት እንዯተጠናቀቀ ወይም ተከራይቶ ከሆነ ስራ ተቋራጩ እና የቤቱ ባሇቤት
ከቤቱ ኪራይ በሚገኘው ገቢ ሊይ ግብር መክፈሌ ያሇበትን ሰው ስም፣ አዴራሻና የኪራይ ታክስ
የሚከፍሌበት መሇያ ቁጥር ቤቱ ሇሚገኝበት የቀበላ አስተዲዯር ወይም የአካባቢ አስተዲዯር
በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ማሳወቅ አሇባቸው፡፡
 የቀበላ አስተዲዯሩ ወይም የአካባቢ አስተዲዯሩ ከስራ ተቋራጩና ከቤቱ ባሇቤት ያገኙት መረጃ
ሇግብር ባሇሥሌጣኑ መግሇጽ አሇባቸው፡፡

2.10. የኪራይ ገቢ ግምት አወሳሰን

የሂሳብ መዝገብ መያዝ ሲገባው በአግባቡ ያሌያዘ አከራይ ወይም የተከራይ አከራይ የታክስ ባሇስሌጣኑ
የታክስ ከፋዩን የኪራይ ገቢ ግብርን በግምት የመወሰን ስሌጣን አሇው ፡፡

13
 የኪራይ ገቢ ግብር በግምት የሚወሰነው የሚከተለትን መስፈርቶች መሰረት በማዴረግ ነው
 ውሌን መሰረት በማዴረግ፣
 3ኛ ወገን መረጃ እና የተሻሇው ተወስድ፣
 ወቅታዊ መረጃ፤ የአካባቢን መረጃ፣ በአካሌ የገበያን ሁኔታ በማጥናት፣
 በግምቱ መሰረት የተዯረሰበት ገቢ ሇተ.እ.ታ. (VAT) እና ሇተ.ኦ.ታ. (TOT)
መሰረት ሉወሰዴ ይችሊሌ፣
 ሇዯረጃ “ሀ” እና “ሇ” በግምት ግብር አወሳሰን የጠቅሊሊው ኪራይ ገቢ 35% እንዯ ወጪ
ተይዞ 65% ግብር የሚከፈሌበት ገቢ መሰረት ይሆናሌ፣

ሙከራ አንዴ
ጂ.ኤም ኃ.የተ.የግ.ማ በዴርጅቱ ስም የተመዘገበውን በአዱስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ባሇ 5 ፎቅ
ህንፃ የ4ቱን ፎቅ 20 ክፍልች ሇትምህርት ቤት አገሌግልት የሚውሌ ሇወ/ሮ መና ወረዯ ሇአንዴ ዓመት
የሚቆይ በየወሩ ብር 45,000 ሇማከራት በመስማማታቸው ተከራይዋ የ6 ወር ክፍያ ከፍሇዋሌ፡፡
አምስተኛውን ፎቅ ግን ሇመኖሪያነት ይጠቀሙበታሌ፡፡ ዴርጅቱ በ50,000 ብር የመማሪያ ወንበሮች
ሇመግዛት 15,000 ብር የመማሪያ ሰላዲዎችን በየክፍለ ሇማሟሊት እና በተጨማሪም ህንፃውን ማዯሻ
30,000 ብር ወጪ አውጥቷሌ፡፡ ከማዯሻ ወጪ ውስጥ 7,000 ብር አምስተኛውን ፎቅ ሇማዯስ የወጣ
ነው፡፡

ሀ. የአከራዩ ጠቅሊሊ ዓመታዊ ገቢ ስንት ነው?

ሇ. የአከራዩ ጠቅሊሊ ወጪው ስንት ነው?

ሐ. ታክስ የሚከፈሌበት ገቢ ምን ያህሌ ነው?

መ. የአከራዩ ጠቅሊሊ ወጪ በኦዱት ውዴቅ ቢዯረግበትና በግምት ቢወሰንበት ታክስ የሚከፈሌበት ገቢ


ስንት ይሆናሌ?

ሠ. አከራይ የተጨማሪ እሴት ታክስ መሰብሰብ አሇበት ወይስ የሇበትም?

14
መሌስ

ሀ.ጠቅሊሊ ዓመታዊ ገቢው 45,000 x 12= 540,000

ሇ. ጠቅሊሊ ወጪው 50,000+15,000+30,000 = 95,000

ሐ. ታክስ የሚከፈሌበት ገቢ 54,000-88,000 = 452,000

መ. በግምት ሇመወሰን ጠቅሊሊ ገቢውን በ65% ስናባዛ የታክስ መሰረት የሚሆነው 351,000 ነው፡፡

ሠ. የሇበትም፡፡ ምክንያቱም አመታዊ ገቢው ከ1 ሚሉዮን ብር በታች በመሆኑ ነው፡፡ ነገር ግን የተርን
ኦቨር ታክስ እንዱከፍሌ ይገዯዲሌ፡፡

ሙከራ ሁሇት
አቶ መኮንን አንዴ የንግዴ ማእከሌ ተከራይቶ የሚያከራይ ሲሆን የሚያከራየው አጠቃሊይ የአመት
ገቢው 500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር ነው፡፡ ሇአንዴ ዓመት ሇዋና አከራዩ የሚከፍሇው 300,000
(ሶስት መቶ ሺህ) ብር ነው፡፡ የተከራይ አከራዩ ገቢውን ሇማግኘት ቤቱን ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ)
ሇፓርቲሽን 20,000 ዯግሞ ሇማስዋቢያ አውጥቷሌ፡፡

 ጥያቄ፡-
1. ግብር የሚከፈሌበት ገቢ አስለ
2. በዚህ ኪራይ ሊይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ይሰበሰባሌ ወይስ አይሰበሰብም ሇምን ተርን ኦቨር
ታክስስ

መሌስ፡-

ሀ. የተከራይ አከራይ በግብር ዓመቱ የተቀበሇው ጠቅሊሊ የኪራይ ገቢ ብር 500,000 (አምስት


መቶ ሺህ)
ሇ. ሇዋናው አከራይ የሚከፍሇው ኪራይ ብር 300,000 (ሶስት መቶ ሺህ)
ሐ. ገቢውን ሇማግኘት ያወጣቸው ላልች ወጪዎች ብር 70,000 (ሰባ ሺህ)
መ. መከፈሌ ያሇበት ታክስ 500,000-(300,000+50,000+20,000)=ግብር የሚከፈሌበት
የተከራይ አከራይ ገቢ 130,000 ታክስ=130,000 x 30 %-11,460= 27,540 ሲሆን ከታክስ
በኋሊ ያሇው የተከራይ አከራይ ገቢ 102,460 ይሆናሌ፡፡
 የተጨማሪ እሴት ታክስ አይሰበሰብም ምክንያቱም የኪራይ መጠኑ ከ1ሚሉየን በሊይ ስሊሌሆነ
ነገር ግን የተርን ኦቨር ታክስ መክፈሌ ይኖርበታሌ፡፡

15
ክፍሌ ሦስት

3. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር (ሰንጠረዥ ሐ)


3.1. ግብር የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ ገቢ
 ግብር የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ ገቢ የሚባሇው በግብር ዓመቱ ከተገኘው ጠቅሊሊ የንግዴ ስራ ገቢ

ሊይ በህግ የተፈቀደ ወጪዎች ተቀንሰው የሚገኘው የተጣራ የገቢ መጠን ነው፡፡

 ግብር የሚከፍሌበት የንግዴ ስራ ገቢ የሚወሰነው በአሇም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ

ዯረጃዎች (IFRS) መሠረት በሚዘጋጀው የትርፍና ኪሳራ ወይም የገቢ መግሇጫ ሊይ

በመመስረት ይሆናሌ፡፡

 ሆኖም ግን ፡-

 የገቢ ግብር አዋጅ ዴንጋጌዎች ፣

 የገቢ ግብር ዯንብ፣ እና

 የገንዘብ ሚኒስቴር የሚያወጣቸው መመሪያዎች እንዯተጠበቁ ይሆናለ፡፡

 የዯረጃ “ሀ” ግብር ከፋዮች የኦዱት ቦርዴ የጊዜ ሰላዲ አውጥቶ ተግባራዊ እስከሚያዯርግ ዴረስ
አጠቃሊይ ተቀባይነት ያሇውን የሒሳብ አያያዝ መርህ (Generally Accepted Accounting
Principles) መሠረት በማዴረግ የሂሳብ መዝገቡን ማዘጋጀት አሇበት፡፡

የንግዴ ስራ ገቢ
 የንግዴ ስራ ገቢ የሚባሇው ግብር ከፋዩ ዕቃዎችን በማስተሊሇፍ እና አገሌግልቶችን በመስጠት
(መቀጠርን ሳይጨምር) የሚያገኘውን የገንዘብ መጠን ጨምሮ በግብር ዓመቱ ከንግዴ ስራ
ያገኘው ጠቅሊሊ የገንዘብ መጠን፣
 የንግዴ ስራ ሃብትን በማስተሊሇፍ የሚገኝ የገንዘብ መጠን ፣
 የግብር ከፋዩ ገቢ ተዯርገው የተወሰደ ላልች ማናቸውም ገቢዎች፣
 የካፒታሌ ንብረት የሆነን የንግዴ ስራ ሃብት በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ የሚከተለት
ሁሇት የግብር አይነቶች ሉወሰኑ ይችሊለ፡፡
 የንግዴ ትርፍ ግብር እና
 የካፒታሌ ዋጋ ዕዴገት ግብር
 ሇንግዴ ስራው ሃብት የተዯረገው ወጪ ከንግዴ ስራው ሀብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ
የሚበሌጠው የገንዘብ መጠን በንግዴ ስራ ገቢ ውስጥ የሚካተት ሲሆን ከወጪው በሊይ
የሚገኘው ጥቅም ዯግሞ የካፒታሌ ዋጋ ዕዴገት ግብር ይከፈሌበታሌ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ
በምሳላ ሇማየት ያህሌ፡-
16
ምሳላ፡-1 ኤክስ.ዋይ.ዜዴ የሚባሌ ኩባንያ አንዴ ህንፃ 1,000,000 ብር ገዝቶ 750,000
ብር ሸጠው፡፡ ህንፃው 500,000 ብር የእርጅና ቅናሽ ተዯርጎሇታሌ፡፡
1,000,000 - 500,000 = 500,000 ብር ያ ማሇት 500,000 ብር ዋጋ ያሇውን ህንፃ
በ750,000 ብር ሸጧሌ ማሇት ነው፡፡ ህንፃው የመጀመሪያ ዋጋው 1,000,000 ብር ሲሆን
አሁን የተሸጠበት ዋጋ ዯግሞ 750,000 ብር ነው፡፡ በዚህም መሰረት የካፒታሌ ዕዴገት
ዋጋ ግብር (capital gain) ግብር አይከፍሌም፡፡ ምክንያቱም ከወጪው በታች ስሇተሸጠ ፡፡
ነገር ግን ከመዝገብ ዋጋ በሊይ (above book value) ስሇተሸጠ በ750,000 ብር ሊይ
በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ይከፍሊሌ፡፡
ምሳላ፡-2 ዴርጅቱ በ1,000,000 ብር የገዛውን እና 500,000 ብር የዕርጅና ቅናሽ
የተዯረገሇትን ህንፃ በ1,200,000 ብር ቢሸጠው፤
1,000,000 - 500,000 = 500,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ ግብር 30
በመቶ ይከፍሊሌ
1,200,000 - 1,000,000 = 200,000 በሰንጠረዥ ‘መ መሰረት የካፒታሌ ዕዴገት ዋጋ
ግብር (capital gain) ግብር 15 በመቶ ይከፍሊሌ፡፡
ምሳላ፡-2 ኤክስ.ዋይ.ዜዴ የሚባሌ ኩባንያ አንዴ ህንፃ ኮምፒውተር 10,000 ብር ገዝቶ
(በብር11,000፣9,000 እና 6,000) ቢሸጠው በየእዲንደ ሽያጭ ሊይ የሚጣየውን ሌዩነት ፡፡
ህንፃው 2,000 ብር የእርጅና ቅናሽ ተዯርጎሇታሌ፡፡
በብር 11,000 ሲሸጥ 11,000-8,000 = 3,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ
ገቢ ግብር 30 በመቶ ይከፍሊሌ (የንግዴ ስራ ሃብት ስሇሆነ የካፒታሌ ዕዴገት ዋጋ ግብር
(capital gain) ግብር አይሰራበትም፡፡
በብር 90,000 ሲሸጥ 9,000-8,000 = 1,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ
ግብር 30 በመቶ ይከፍሊሌ
በብር 11,000 ሲሸጥ 6,000-8,000 = - 2,000 በሰንጠረዥ ‘ሐ’ መሰረት የንግዴ ስራ ገቢ
ሊይ እንዯ ወጪ ይቀናነስሇታሌ

17
3..1. የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ማስከፈያ መጣኔ
 በዴርጅቶች የሚከፈሇው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር መጣኔ 30 (ሰሊሳ በመቶ) ነው፡፡
 የግሇሰቦች ግብር ማስከፈያ መጣኔዎች የሚከተለት ናቸው፡፡

ግብር የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ ገቢ የንግዴ ስራ ገቢ ግብር ተቀናሽ


በዓመት መጣኔ
0 7,200 0% 0
7,201 19,800 10% 720
19,801 38,400 15% 1,710
38,401 63,000 20% 3,630
63,001 93,600 25% 6,780
93,601 130,800 30% 11,460
130,801 በሊይ 35% 18,000

ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎች


ግብር የሚከፈሌበትን ገቢ ሇመወሰን የሚከተለት ከጠቅሊሊ ገቢ ሊይ ይቀነሳለ
 በገቢ ግብር አዋጅ የተመሇከቱ ገዯቦች እንዯተጠበቁ ሆኖ በንግዴ ስራ ገቢው ውስጥ
የተካተቱትን ገቢዎች ሇማግኘት፣ ሇንግደ ስራ ዋስትና ሇመስጠትና የንግዴ ስራውን
ሇማስቀጠሌ በግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ የተዯረጉ አስፈሊጊ የሆኑ ወጪዎች፣
 በግብር ዓመቱ ሇተሸጠ የንግዴ ዕቃ (trading stock) የወጣ ወጪ፣
 በንግዴ ስራው ሊይ ሲውለ ዋጋቸው የሚቀንስ የንግዴ ስራ ሃብቶችና ግዙፋዊ ህሌወት
ሇላሊቸው የንግዴ ስራ ሃብቶች በግብር ዓመቱ የሚታሰበው ጠቅሊሊ የእርጅና ቅናሽ፣
 የንግዴ ዕቃን ሳይጨምር ግብር ከፋዩ በዓመቱ ውስጥ የንግዴ ስራ ሃብትን በማስተሊሇፍ
የገጠመው ኪሣራ፡፡
 በሠራተኛው የጤና ዕቅዴ መሰረት ቀጣሪ በተቀጣሪ ስም የሚከፍሇውን የጤና መዴን
አርቦን ጨምሮ ሇሠራተኛው የሕክምና አገሌግልት የሚያወጣው ወጪ

3..2. በታክስ ህጉ የተፈቀደ ላልች ዝርዝር ተቀናሽ ወጪዎች


 ዴርጅቱ በነፃ በሚጠቀምበት ወይም በተከራየው ህንፃ ስራውን ሲያከናውን ቤቱን
በሰጠው ወይም በአከራዩ ስም በሚታወቀው የመብራት፣ የውሃ ወይም የስሌክ ቆጣሪ
የተጠቀመ እንዯ ሆነ እነዚህ ክፍያዎች በግብር ከፋዩ እንዯሚከፈለ በግሌፅ በውሌ
ውስጥ የተካተተ ስሇመሆኑ ከተረጋገጠ እና ወጪው የተከፈሇበት ዯረሰኝ ኦሪጂናሌ
ካቀረበ፣
 ሇማዘጋጃ ቤት አገሌግልት የተከፈሇ ክፍያ፣
 የተመዘገበ ተርን ኦቨር ታክስና ኤክሳይዝ ታክስ እንዱሁም ተመሊሽ ያሌተዯረገ ወይም

18
በጊዜው ባሇመቅረቡ ተመሊሽ የማይዯረግ የተጨማሪ እሴት ታክስ
 የተበሊሸ ዕቃ ዋጋ የአገሌግልት ጊዜ ያሇፈባቸውና የተወገደ እቃዎች ዋጋና ሇማስወገዴ
የወጣ ወጪ፣
 ግብር ከፋዩ ሇንግዴ ዴርጅቱ እና መኖሪያ ቤት በአንዴ የመብራት የስሌክ ወይም የውሃ
ቆጣሪ የሚጠቀም በሚሆንበት ጊዜ የመብራት፣ ስሌክ እና የውሃ ወጪ በወጪ ተቀናሽ
የሚያዘው ከወጪው 75 በመቶ ብቻ ይሆናሌ፡፡ ነገር ግን ወጪዎቹ ከሚያስገኘው ገቢ፣
ሇስራው ከሚሰጠው ዋስትና እና ቀጣይነት ጋር ሲነፃፀር ያሌተጋነኑና ተመጣጠኝ መሆን
አሇባቸው፡፡
ሇምሳላ፡- ወጪን ከተገኘ ገቢ ጋር ማጣጣም (Matching priniciple) በአመቱ መጨረሻ
የአመቱን እንቅስቃሴ ያጠቃሇለ የሂሳብ መግሇጫዎች ሲዘጋጁ በዓመቱ ውስጥ የተዯረጉና
በመዝገብ የሰፈሩ ወጭዎች ከዓመቱ ገቢ ጋር ግንኙነት ያሊቸው ወይም ገቢውን በማስገኘት
ረገዴ አስተዋጽኦ ወይም ተሳትፎ ያዯረጉ መሆናቸው ተረጋግጦ ሉቀመጥ ይገባሌ፡፡
ወጪዎቹ የተጋነኑ በሚሆኑበት ጊዜ ባሇስሌጣኑ በተገቢው መረጃ ሊይ ተመስርቶ
ማስተካከያ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
 አንዴ ግብር ከፋይ የንግዴ ስራ እንቅስቃሴው በተቋረጠበት በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ወይም ስራ
ባሊገኘበት ጊዜ ያወጣው ወጪ የማይቀር ወጪ ሆኖ ከተገኘ ገቢ ያሊስገኘ ወጪ ቢሆንም
በወጪ ተቀናሽ ሉፈቀዴሇት ይችሊሌ፡፡
ሇምሳላ፡- የቤት ኪራይ ፣ የሰራተኛ ዯመወዝ፣ መብራት፣ ውሃ፣ ስሌክ፣ የመሳሰለት
ወጪዎች ሉሆኑ ይችሊለ
 ግሇሰብ የንግዴ ስራ ባሇሀብት ከመዯበኛ የሥራ ቦታው ከ25 ኪል ሜትር በሊይ በመሄዴ
የንግዴ ስራውን ሇማከናወን በሚያዯርገው እንቅስቃሴ ሇሚያወጣቸው ወጪዎች ሇምግብ
እና ሇመኝታ ሇአንዴ ቀን እስከ 1,000 ብር ይፈቀዴሇታሌ፡፡ በተጨማሪም ሇትራንስፖርት
ያወጣው ወጪ በስራ ሊይ ባሇው የአየር፣ የውሃ እና የየብስ ትራንስፖርት አገሌግልት ዋጋ
መሰረት በማስረጃ ተረጋግጦ የወጪ ተቀናሽ የሚፈቀዴሇት ሆኖ ከዚህ መጠን በሊይ
የሚያወጣው ወጪ በተቀናሽ ወጪ አይያዝም፡፡
 “የውክሌና ወጪ (representation allowance) ማሇት የግብር ከፋዩ ሠራተኛ የንግዴ
ሥራውን ሇማስተዋወቅና ሇማሳዯግ እንግድችን ከንግዴ ሥራ ቦታው ውጪ ሇመቀበሌ
የሚያወጣው ወጪ ነው፡፡ በዚህም መሰረት (መሥሪያ ቤቱን ወክል በተሇያዩ ቦታዎች
ሇሚገኝ ተቀጣሪ ከተቀጣሪው ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ 10 በመቶ) ሇግብር ከፋዩ ሠራተኛ
የሚከፈሌ የኃሊፊነት አበሌ ወይም የውክሌና አበሌ ተቀናሽ ሉሆን የሚችሇው የንግዴ
ስራውን የማስተዋወቅ እና የማሳዯግ ስራ ሊይ በሃሊፊነት ሇሚሰራ ሰራተኛ ወይም የስራ
መሪ የተከፈሇ ሲሆን ነው ይህም በወጪ ማስረጃ የተረጋገጠ ሉሆን ይገባዋሌ፡፡
19
 ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
 ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
 ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ ኪል
ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡
 ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
 በዱዛይን ሇውጥ ምክንያት ህንጻ ፈርሶ ሲገነባ የፈረሰው ህንፃ የመዝገብ ዋጋ በወጪ ተቀናሽ
ይያዛሌ፡፡
 የተሽከርካሪ ጎማ የሚሰጠው አገሌግልት ከአንዴ ዓመት ያነሰ እንዯሆነ እንዯ አሊቂ ዕቃ
ተቆጥሮ በተቀናሽ ወጪ የሚያዝ ይሆናሌ፡፡
 በካፒታሌ ዕቃዎች ኪራይ ውሌ መሰረት ሇተያዘ የንግዴ ስራ ሀብት የሚፈጸም የኪራይ
ክፍያ ከጠቅሊሊ የንግዴ ስራ ገቢ ሊይ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡ በዚህ መሰረት ተቀናሽ
የተፈቀዯሇት ሰው በንብረቱ ሊይ የእርጅና ቅናሽ አይታሰብሇትም፡፡

3.3.1.1. ውጭ ሃገር የሚገኝ የዋናው መስሪያ ቤት ወጪ


 በኢትዮጵያ ነዋሪ ያሌሆነ ዴርጅት በኢትዮጵያ ውስጥ ሊሇው በቋሚነት ሇሚሰራ ዴርጅቱ
ጥቅም ያዯረገውን ትክክሇኛ ወጪ ሇመተካት በኢትዮጵያ ውስጥ በቋሚነት የሚሰራው
ዴርጅት የሚፈጽመው ክፍያ ተቀናሽ የሚዯረገው ወጪው የንግዴ ስራ ገቢ ሇማግኘት፣
ሇንግደ ስራ ዋስትና ሇመስጠት ወይም የንግዴ ሥራውን ሇማስቀጠሌ የተዯረገ እና
በቋሚነት በሚሰራው ዴርጅት ሉሰራ የማይችሌ ከሆነ ብቻ ነው፡፡

3.3.1.2. የወሇዴ ወጪ
የወሇዴ ወጪ በተቀናሽነት የሚያዘው
 ብዴሩ የንግዴ ስራ ገቢን ሇማግኘት ከዋሇ፣ ወይም የወሇዴ ወጪ በብዴሩ የተገኘው ገንዘብ
ሇንግዴ ስራ እንቅስቃሴ መዋለ ሲረጋገጥ ነው፡፡
 ብዴሩ የተገኘው የብሄራዊ ባንክ እውቅና ከሰጠው የፋይናንስ ተቋም ወይም ብዴር እንዱሰጥ
ከተፈቀዯሇት የውጭ አገር ባንክ ከሆነ
 ከተፈቀዯሇት ባንክ ሇተወሰዯ ብዴር የተከፈሇ ወሇዴ ያሇገዯብ ይቀነሳሌ፡፡
 ብዴሩ የተገኘው የብሄራዊ ባንክ እውቅና ከሰጠው የፋይናንስ ተቋም ወይም ብዴር እንዱሰጥ
ከተፈቀዯሇት የውጭ አገር ባንክ ከሆነ

20
 ሇውጭ ሀገር አበዲሪ የተከፈሇ ወሇዴ ተቀናሽ ሉዯረግ የሚችሇው አበዲሪው ብዴር
ሇመስጠት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃዴ ያገኘበትን ሰነዴ ቅጂ ሇባሇሥሌጣኑ
ካቀረበ ብቻ ነው፡፡
 የብዴር ወሇዴ መክፈሌ የሚቻሇው በብሄራዊ ባንክና በንግዴ ባንክ መካከሌ በተዯረገ ብዴር
ከሚታሰብ የወሇዴ ምጣኔ ከ2% ባሌበሇጠ ነው ፡፡

ሇምሳላ
 ከእህት ኩባንያ (Sister Campany)፣ ከሼር ሆሌዯር ወይም ከግሇሰብ ሇተወሰዯ ብዴር ወሇዴ
መክፈሌ የሚቻሇው ብሄራዊ ባንክና ሇንግዴ ባንኮች ብዴር ሲሰጣቸው ንግዴ ባንኮች ሇብሄራዊ
ባንክ የሚከፍለት ወሇዴ ሊይ 2% ጨምሮ መክፈሌ ይችሊሌ፡፡ በዚሁ መሰረት ብሄራዊ ባንክ
ሇንግዴ ባንኮች ብዴር ሲሰጣቸው 10% ወሇዴ የሚያስከፍሊቸው ቢሆን ከሊይ ከጠቀስናቸው
አበዲሪዎች ገንዘብ የተበዯረ ዴርጅት ንግዴ ባንኮች ሇብሄራዊ ባንክ የሚከፍለት ወሇዴ 10% ሊይ
2% ጨምሮ መክፈሌ ይችሊሌ፡፡ በተጨማሪም ተበዲሪው ዴርጅት ከእህት ኩባንያ (Sister
Campany)፣ ከሼር ሆሌዯር ወይም ከግሇሰብ ሇተበዯረው ገንዘብ ከሊይ በተቀመጠው ምሳላ
መጠን የከፈሇው የወሇዴ ወጪ በወጪነት ሉያዝሇት የሚችሇው ከሚከፈሇው ወሇዴ ሊይ 10%
ግብር ቀንሶ ካስቀረ ነው፡፡
 የፋይናንስ ተቋማትን ሳይጨምር አንዴ ግብር ከፋይ ሇተወሰነ የስራ እንቅስቃሴ የወሰዯውን ብዴር
ሇላሊ ዓሊማ የሚያውሌ ወይም ይህንኑ ብዴር ሇላሊ ተግባር በብዴር የሰጠ ከሆነ፣ የሚፈቀዴሇት
ተቀናሽ የወሇዴ ወጪ ሇላሊ ያበዯረው ወይም ሇላሊ ዓሊማ ያዋሇው ተቀንሶ ሇንግዴ ስራው
እንቅስቃሴ በዋሇው ብዴር መጠን ብቻ ይሆናሌ፡፡
 አንዴ ግብር ከፋይ በደቤ ሇሚገዛው ዕቃ ወይም አገሌግልት ዋጋውን እስኪከፍሌ ዴረስ ወሇዴ
እንዯሚከፈሌበት ውሌ የገባ እንዯሆነ ሇከፈሇው የወሇዴ መጠን የወጪ ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
 ግብር ከፋይ ህንጻ ሇመገንባት ብዴር የወሰዯ እንዯሆነ ህንፃው እስኪጠናቀቅ ዴረስ የተከፈሇው
ወሇዴ በእርጅና ተቀናሽ የሚካተት ሆኖ ህንጻው ተገንብቶ ከተጠናቀቀ በኋሊ የተከፈሇው ወሇዴ
በወጪ ተቀናሽ የሚፈቀዴ ይሆናሌ፡፡

3.3.1.3. ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የተዯረገ ስጦታ፣


 ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የተዯረገ ስጦታ በወጪነት የሚያዘው፣
 መንግሥት ባዯረገው ጥሪ መሠረት ሇሌማት፣ የሀገሪቱን ለዓሊዊነትና የግዛት አንዴነት
ሇማስከበር፣ ሰው ሰራሽ ወይም የተፈጥሮ አዯጋ ወይም ወረርሽኝ ሇመከሊከሌ ወይም ሇተመሳሳይ
ጥሪዎች ምሊሽ ሇመስጠት የተዯረገ ስጦታ ከሆነ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡

21
 በመንግስት የተዯረገ ጥሪ ማሇት በፌዯራሌ ወይም በክሌሌ መንግስት የሚዯረግ ጥሪ ሲሆን
በአዱስ አበባ እና በዴሬዲዋ ከተማ አስተዲዯር የሚዯረግ ጥሪን ይጨምራሌ፡፡
 በበጎ አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት አዋጅ በተሰጣቸው ትርጉም መሰረት ሇኢትዮጵያ የበጎ
አዴራጎት ዴርጅት ወይም ሇኢትዮጵያ ማኅበር የተሰጠ ሲሆን ወይም
 ሇበጎ አዴራጎት ዓሊማ የሚዯረጉ ስጦታዎች የተፈቀዯው የወጪ ተቀናሽ ግብር ከፋዩ ራሱ
ሇሚያካሂዯው የበጎ አዴራጎት ተግባር ሇሚያውሇው ወጪ ጭምር ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
 የበጎ አዴራጎት ተግባር ማሇት፡- ከታክስ ከፋይ ሠራተኞቹ ውጭ ሇላልች ተረጂዎች የሚሰጥ
የትምህርት የጤና የአካባቢ ጥበቃ ወይም ላሊ ሰብአዊ እርዲታ ነው፡፡
 የሚፈቀዯው ጠቅሊሊ የስጦታ ተቀናሸ ከግብር ከፋዩ ግብር የሚከፈሌበት የግብር ዓመቱ ገቢ 10%
(አሥር በመቶ) የበሇጠ አይሆንም፡፡
 ግብር የሚከፈሌበት የግብር ዓመቱ ገቢ ማሇት ሇበጎ አዴራጎት ስራ የተዯረጉ ስጦታዎች ሳይቀነሱ
በሂሳብ መዝገቡ የታየው ግብር የሚከፈሌበት ገቢ ነው፡፡

3.3.1.4. በታክስ ህጉ የተፈቀደ የእርጅና ቅናሽ አሠራር


ግብር ከፋዩ ገቢውን ሇማስገኘት በግብር ዓመቱ ጥቅም ሊይ ሊዋሊቸው ዋጋቸው ሇሚቀንስ
ሀብቶች እና ግዙፋዊ ሀሌዎት ሇላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች ዋጋቸው በቀነሰው የገንዘብ
መጠን ሌክ የእርጅና ቅናሽ ሇማዴረግ ይፈቀዴሇታሌ፡፡ የእርጅና ቅናሹን ሇማወቅ እና ሇማስሊት
የሚከተለትን ቃሊቶች ትርጉማቸውን መረዲት ያስፈሌጋሌ በዚህም መሰረት፡-
1. ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሃብቶች ማሇት፡-
 የቅጅ መብት፣ ፓተንት፣ ዱዛይን ወይም ሞዳሌ፣ ፕሊን፣ ምስጢራዊ ቀመር ወይም
የአሠራር ሂዯት፣ የንግዴ ምሌክት፣ ወይም ሇተወሰነ ዘመን ብቻ የሚያገሇግሌ ላሊ
ተመሳሳይ ሀብት፤
 የዯንበኞች ዝርዝር፣ የሥርጭት መስመር ወይም የተሇየ ስም፣ ምሌክት ወይም ስዕሌ
ወይም ሇተወሰነ ዘመን ብቻ የሚያገሇግሌ ላሊ ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ዘይቤ፤
 ከአንዴ ዓመት በሊይ ሆኖ ሇተወሰነ ጊዜ የሚያገሇግሌ ከውሌ የሚመነጭ መብት (ወጪው
አስቀዴሞ የተከፈሇንም ጨምሮ)፤
 ማንኛውንም ግዙፋዊ ሀሌዎት ያሇውን የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ሀብት
ሇማግኘት የወጣን ወጪ ሳይጨምር፣ ከአንዴ ዓመት በሊይ ጥቅም የሚሰጥ ወጪ፤
2. ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ማሇት፡-
 ከአንዴ ዓመት የሚበሌጥ የአገሌግልት ዘመን ያሇው፤
 በእርጅና ወይም ጊዜው በማሇፉ ምክንያት ዋጋው ሉቀንስ የሚችሌ፤
 በከፊሌ ወይም በሙለ የንግዴ ሥራ ገቢ ሇማግኘት ጥቅም ሊይ የዋሇ፤

22
 ግዙፋዊ ሀሌዎት ያሇው የሚንቀሳቀስ ሀብት ወይም በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ
ማሻሻያ ነው፡-
 በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ ማሻሻያ ማሇት፡- ቤት ወይም ላሊ የቤቱ አካሌ የሚሆን
ወይም ከቤቱ ጋር ሇዘሇቄታው የተያያዘ በቤቱ ሊይ የሚዯረግ ማንኛውም ጭማሪ ወይም ሇውጥ
ሲሆን መንገዴን፣ መጋቢ መንገዴ፣ የመኪና ማቆሚያ፣ አጥር ወይም ግንብን ይጨምራሌ፡፡
 ዋጋቸው የሚቀንስ ሀብቶች እና ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች አመቱን
በሙለ የንግዴ ስራ ገቢን ሇማግኘት ጥቅም ሊይ ያሌዋለ እንዯሆነ የእርጅና ቅናሽ የሚሰሊው
ሀብቶቹ ጥቅም ሊይ ያሌዋለበት ዓመት ሂሣብ ተመጣጣኝ በሆነ መሌኩ ከተቀነሰ በኋሊ ነው፡፡
 ሇግብር ዓመቱ ከፊሌ ጊዜ አገሌግልት የሰጠ ወይም በከፊሌ ሇንግደ ስራ በከፊሌ ዯግሞ ሇላሊ
ስራ የዋሇ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት እና ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት ሇንግዴ
ስራ በዋሇበት መጠን ብቻ የእርጅና ቅናሽ ይሰሊሌ፡፡
 እርጅና ቅናሽ መታሰብ የሚጀምረው ዋጋው የሚቀንስ ሃብት ህንጻ ከሆነ የህንጻ ግንባታ
መጠናቀቁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ከተሰጠበት ቀን በፊት ሉሆን አይችሌም፡፡ ላሊ
ሀብት ከሆነ ሇንግዴ ስራ ዝግጁ ከሆነበትና አገሌግልት መስጠት ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ
ይሆናሌ፡፡
 በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ ሇሚዯረግ ማሻሻያ ወጪ የእርጅና ቅናሽ ሲሰሊ ማሻሻያው ያረፈበትን
መሬት ወጪ መጨመር የሇበትም፡፡
 የንግዴ ሥራ ሀብት ማስተሊሇፍ፡-

 አስተሊሊፊው ሙለ የእርጅና ቅናሽ ያገኘበትን የንግዴ ሥራ ሀብት ግንኙነት ሊሇው ሰው

አስተሊሌፎ እንዯሆነ የተሊሇፈሇት ሰው የእርጅና ቅናሽ ማግኘት አይችሌም፡፡

 ግንኙነት ባሊቸው ሰዎች መካከሌ የተሊሇፈው ሀብት የእርጅና ቅናሽ ጊዜውን ያሌጨረሰ

ከሆነና የተሊሇፈበት ዋጋ ከቀሪ የመዝገብ ዋጋው የበሇጠ እንዯሆነ የእርጅና ቅናሽ

ሇማስሊት መሰረት የሚሆነው ቀሪ የመዝገብ ዋጋው ነው፡፡

 በዓይነት ሇሚዯረግ የካፒታሌ ሀብት መዋጮ እና በውርስ ሇሚተሊሇፍ ሀብት የእርጅና

ቅናሽ መሰረት የሚሆነው ሀብቱ በሚተሊሇፍበት ጊዜ የነበረው ቀሪ የመዝገብ ዋጋ ነው፡፡

3.3.1.5. የእርጅና ቅናሽ ስላት ዘዳዎች


 ግብር ከፋይ ሇግብር አከፋፈሌና ሇላሊ አሊማ ሇሚያዘጋጃቸው የሂሣብ ሪፖርቶች በፋይናንስ
ሪፖርት አቀራረብ ዯረጃዎች መሠረት አንዴ ዓይነት የእርጅና ቅናሽ ዘዳ መጠቀም አሇበት፡፡
 ሁሇት አይነት የእርጅና ቅናሽ ዘዳዎች ያለ ሲሆን
 ቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ እና

23
 ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ በመባሌ ይታወቃለ፡፡
 ታክስ ከፋዮች የሚፈቀዴሊቸውን የእርጅና ቅናሽ በቀጥተኛ ወይም ዋጋው እየቀነሰ በሚሄዴ

የእርጅና ቅናሽ ዘዳ መሠረት ሉወስኑ ይችሊለ፡፡

3.3.1.6. ቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ


 የሚከተለት ሀብቶች የእርጅና ቅናሽ መሰሊት ያሇበት በቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ ብቻ
ይሆናሌ፡፡
 ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች፣
 በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ ማሻሻያ፤
 በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ ማሻሻያ የእርጅና ቅናሽ ሲሰሊ በማይንቀሳቀስ
ሀብት ሊይ የሚዯረግ ማሻሻያ ወጪ ማሻሻያው ያረፈበትን መሬት ወጪ መጨመር
የሇበትም፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ “አስተሊሊፊ” ተብል ከሚጠራ ግንኙነት ያሇው ሰው ሊገኘው
እና በአስተሊሊፊው ሙለ የእርጅና ቅናሽ ሊገኘበት ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ወይም
ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት የእርጅና ቅናሽ ማግኘት አይችሌም ፡፡
 ሇአንዴ ግብር ከፋይ በአንዴ የግብር ዓመት ዋጋው ሇሚቀንስ ሀብት ወይም ግዙፋዊ
ሀሌዎት ሇላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት የተፈቀዯው በቀጥተኛ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ
መሠረት የሚወሰን የእርጅና ቅናሽ መጣኔ በሀብቱ ወጪ ሊይ ተፈጻሚ በማዴረግ
ይሰሊሌ፡፡

3.3.1.7. ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ


 ሇአንዴ ግብር ከፋይ በአንዴ የግብር ዓመት ዋጋው ሇሚቀንስ ሀብት የተፈቀዯው ዋጋው
እየቀነሰ በሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ ዘዳ መሠረት የሚወሰን የእርጅና ቅናሽ መጣኔ በዓመቱ
መጀመሪያ ባሇው የሀብቱ የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ሊይ ተፈጻሚ በማዴረግ ይሰሊሌ፡፡
 በአንዴ የግብር ዓመት ዋጋው በሚቀንስ ሀብት ሊይ ተፈጻሚ ከሆነ፣ የሀብቱ የተጣራ የመዝገብ
ዋጋ ሀብቱ በግብር ዓመቱ የንግዴ ሥራ ገቢን ሇማግኘት ብቻ ጥቅም ሊይ እንዯዋሇ በመውሰዴ
ይሰሊሌ፡፡
 የግብር ከፋዩ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ቀሪ ዋጋ ከብር ሁሇት ሺህ በታች ከሆነ በአንዴ ጊዜ
በወጪነት ይያዛሌ፡፡
 ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ የእርጅና ቅናሽ መጠን የሚሰሊው በግብር ዓመቱ መጀመሪያ በነበረው
የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ሊይ የእርጅና ተቀናሽ መጣኔውን በማስሊት ይሆናሌ፡፡
 በግብር ዓመቱ መጀመሪያ የነበረው የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ማሇት፡- ከመጀመሪያው
የመዝገብ ዋጋ በየጊዜው የተቀነሱ የእርጅና ተቀናሾች ከተቀነሰ በኋሊ የሚገኝ ዋጋ ነው፡፡
24
3.3.1.8. የእርጅና ቅናሽ መጣኔዎች
 ዋጋው በሚቀንስ ሀብት ሊይ ተፈጻሚ የሚሆኑ የእርጅና ቅናሽ መጣኔዎች በሚከተለት
ምዴቦች መሠረት ከዚህ በታች ባሇው ሠንጠረዥ ተዘርዝረዋሌ
የቀጥተኛ የእርጅና ዋጋው እየቀነሰ የሚሄዴ
ዋጋው የሚቀንስ ሀብት ቅናሽ ዘዳ መጣኔ የእርጅ ናቅናሽ ዘዳ መጣኔ
ኮምፒውተር፣ ሶፍትዌር እና የመረጃ 20 በመቶ 25 በመቶ
ማከማቻ መሣሪያ
ግሪን ሃውስ 10 በመቶ -
ግሪን ሃውስን ሳይጨምር 5 በመቶ -
በማይንቀሳቀስ ሀብት ሊይ የሚዯረግ
ማሻሻያ
ላሊ ማንኛውም ዋጋው የሚቀንስ ሀብት 15 በመቶ 20 በመቶ
ሇማዕዴንና ነዲጅ የሌማት ሥራዎች 25 በመቶ 30 በመቶ
ጥቅም ሊይ የሚውሌ ዋጋው የሚቀንስ
ሀብት

 ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች (የፈጠራ መብት ባሇቤትነት (copy


Right)፣ መሌካም ዝና (Good Will) የንግዴ ምሌክት (Trade Mark) ሇመሳሰለት ተፈጻሚ
የሚሆነው የእርጅና ቅናሽ መጣኔ
ሀ) የንግዴ ስራ ከመጀመሩ በፊት የተዯረገ ወጪ ሃያ አምስት 25% በመቶ፣
ሇ) በፊዯሌ ተራ (ሀ) ከተመሇከተው ውጪ ሇሆነ ከአስር ዓመት በሊይ ሇሚያገሇግሌ ግዙፋዊ
ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት አስር 10% በመቶ፣ ወይም
ሐ) ሇላሊ ማንኛውም ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት መቶ በመቶ 100% ግዙፋዊ
ሀሌዎት ሇላሇው ሀብት የአግሌገልት ዘመን በማካፈሌ የሚገኘው መጣኔ፣ ይሆናሌ፡፡
 የንግዴ ሥራ ከመጀመሩ በፊት የተዯረገ ወጪ ማሇት፡- ግብር ከፋዩ የንግዴ ሥራ ከመጀመሩ
በፊት የሚያወጣው ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶች የተመሇከተው ወጪ
ነው፡፡

25
 በከፊሌ ሇንግዴ ስራ በዋሇ ሕንጻ ሊይ የሚታሰብ የእርጅና ቅናሽ በተመሇከተ አንዴ ሕንጻ በንግዴ
ሥራ ሀብትነት በከፊሌ በሚያገሇግሌበት ጊዜ የእርጅና ቅናሽ የሚታሰበው ሇንግዴ ስራ
አገሌግልት በዋሇው መጠን ብቻ ይሆናሌ፡፡

ሇምሳላ፡-
አንዴ ሚሉዮን ብር ዋጋ ያሇው ቋሚ ሃብት የመጠቀሚያ ጊዜው ሇ5 አመታት ቢሆንና ይህ ሃብት
በአመት 20 በመቶ ዋጋው ይቀንሳሌ ተብል ቢታሰብ በአምስት አመቱ መጨረሻ ሊይ የሃብቱ ዋጋ ምን
ያህሌ ይሆናሌ? በቀጥተኛ የዕርጅና ቅናሽ ዘዳ አስለ

አመት የሃብቱ ዋጋ (የእርጅና የሚቀንሰው የዋጋ መጠን የመዝገብ ዋጋ


ቅናሽ መሰረት)
1 1,000,0000 200,000 800,000
2 800,000 200,000 600,000
3 600,000 200,000 400,000
4 400,000 200,000 200,000
5 200,000 200,000 0

3..3. ጥገናዎችና ማሻሻያዎች ሊይ የሚዯረግ የወጪ ተቀናሽ


 ማንኛውም ግብር ከፋይ በአንዴ የግብር ዓመት ዋጋው በሚቀንስ ሀብት ሊይ ሊዯረገው የጥገና
ወይም ማሻሻያ ወጪ በግብር ዓመቱ የወጪ ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
 የሚፈቀዯው የወጪ ተቀናሽ ሀብቱ በግብር ዓመቱ መጨረሻ ካሇው የተጣራ የመዝገብ
ዋጋ ሃያ በመቶ (20%) ፣ ሉበሌጥ አይችሌም፡፡
 በአንዴ የግብር ዓመት ዋጋው በሚቀንስ ሀብት ሊይ የተዯረገ የጥገና ወይም የማሻሻያ
ወጪ ከሀብቱ የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ሃያ በመቶ የሚበሌጥ ከሆነ የጥገናው ወይም
የማሻሻያው ሙለ ወጪ በሀብቱ የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ይጨመራሌ፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ “አስተሊሊፊ” ተብል ከሚጠራ ግንኙነት ካሇው ሰው ሊገኘውና
በአስተሊሊፊው ሙለ የእርጅና ቅናሽ ሊገኘበት ዋጋው ሇሚቀንስ ሀብት ወይም ግዙፋዊ
ሀሌዎት የላሇው የንግዴ ሥራ ሀብት የእርጅና ቅናሽ ማግኘት አይችሌም፡፡ሆኖም ጊዜያቸውን
ያሌጨረሱ ንብረቶች ሽያጭ የተከናወነው ግንኙነት ባሊቸው መካከሌ ከሆነና የተሊሇፈበት ዋጋ
ከተጣራ የመዝገብ ዋጋው የሚበሌጥ ከሆነ የእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሰረት የሚሆነው
የተጣራ የመዝገብ ዋጋው ነው፡፡
 በግብር ከፋዩ የተገነባ ሇንግዴ ስራ ጥቅም ሊይ የዋሇው የህንፃ ክፍሌ የእርጅና ቅናሽ መታሰብ
የሚጀምረው ሀብቱ የንግዴ ስራ ገቢውን ሇማስገኘት ሇአገሌግልት ዝግጁ ከሆነበት እና
26
አገሌግልት መስጠት ከጀመረበት ቀን አንስቶ ሲሆን ተቆጣጣሪው ባሇስሌጣን ሇግብር ከፋዩ
የህንፃ ግንባታው ስሇመጠናቀቁ የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ከሰጠበት ጊዜ በፊት ሉሆን
አይችሌም፡፡
 አንዴ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት በግብር ዓመቱ ከፊሌ ሇሆነው የዓመቱ ጊዜ ብቻ በጥቅም ሊይ
የዋሇ እንዯሆነ የሚፈቀዯው የእርጅና ተቀናሽ ወጪ ከጠቅሊሊ የዓመቱ የእርጅና ቅናሽ ሂሳብ
ሊይ ጥቅም ሊይ ያሌዋሇበት የዓመቱ ከፊሌ ጊዜ ተመጠጣኝ በሆነ መቶኛ ከተቀነሰ በኃሊ
ያሇው ተቀናሽ ወጪ ብቻ ነው፡፡
 ሇንግዴ ስራ የተገነባ አንዴ ህንፃ በንግዴ ሥራ ሃብትነት በከፊሌ በሚያገሇግሌበትጊዜ የእርጅና
ቅናሽ የሚታሰበው ሇንግዴ ሥራ አገሌግልት በዋሇው መጠን ብቻ ይሆናሌ፡፡
 ሇእርጅና ተቀናሽ አያያዝ ከጠቅሊሊው የህንፃ ስፋት ዋጋ ሇንግዴ ስራ ጥቅም ሊይ የዋሇው
የህንፃው መጠን ዋጋ ተሇይቶ ካሌቀረበ በወሇለ ስፋት መቶኛ በማስሊት ዋጋው ተሇይቶ
መቅረብ አሇበት፡፡
 ሇንግዴ ስራ ጥቅም ሊይ ያሌዋሇውን የህንጻ ክፍሌ ግበር ከፋዩ ሇይቶ ካሊቀረበ ከጠቅሊሊ
የህንጻው ዋጋ ሇንግዴ ስራው የዋሇውን የህንፃው ስፋት መጠን በማስሊት ባሇስሌጣኑ በራሱ
ወስኖ ተቀናሽ ያዯርጋሌ፡፡
 ጥቅም ሊይ የዋሇ የህንፃ ክፍሌ ማሇት የህንፃው ክፍሌ ሇላሊ ዓሊማ እስካሌዋሇ ዴረስ
ግብር ከፋዩ ህንፃውን ሇኪራይ አገሌግልት ዝግጁ ያዯረገ ከሆነ ህንፃው ባይከራይም
ሇኪራይ አገሌግልት ጥቅም ሊይ እንዲዋሇ ተቆጥሮ ከቤት ኪራይ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር
በሚሰሊበት ጊዜ እንዯወጪ ተቀናሽ ሉያዝሇት ይገባሌ፡፡
 የአንዴ ዋጋው የሚቀንስ ሀብት የእርጅና ቅናሽ ሇማስሊት መሰረት የሆነው የተሰራበት ወይም
የተገዛበት ዋጋ የሚገሌጽ ሰነዴ ታክስ ከፋዩ ማቅረብ ያሌቻሇ እንዯሆነ ባሇስሌጣኑ የተሰራበት
ወይም የተገዛበት የገበያ ዋጋ መሰረት በማዴረግ 70 በመቶ የእርጅና ተቀናሽ
ይፈቀዴሇታሌ፡፡ሀብቱ የተገዛበት ወይም የተሰራበት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ የግብአት
ታክስ የተካካሰሇት ከሆነ የተካካሰው (የተቀናነሰ) መጠን በሚፈቀዴሇት የእርጅና ተቀናሽ ዋጋ
ውስጥ አይካተትም፡፡
 በባሌ/በሚስት ስም የተመዘገበ ህንጻ ሇግሇሰቦቹ ንግዴ ስራ የዋሇ እንዯሆነ
የእርጅናተቀናሽሉፈቀዯ የሚችሇው ህንፃው ሇንግዴ ስራው አገሌግልት እንዱውሌ ፤የእርጅና
ተቀናሽ እንዱጠየቅበት፤ ህንፃው ሲሸጥ ተገቢውን ግብርና ታክስ እንዱከፈሌበት የባሌና
የሚስት የስምምነት ሰነዴ ሲቀርብ ነው፡፡
 ሇቀጥተኛ የእርጅና ተቀናሽ የግብር ከፋዩ ዋጋውየሚቀንስሀብትወይም ግዙፋዊ ሀሇዎት
ሇላሇው የንግዴ ስራ ሀብት ቀሪ ዋጋ ከ2ሺ የሚበሌጥ ከሆነ የእርጅና ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ

27
 ማንኛውም የንግዴ ስራ ሀብት የተናጠሌ ዋጋከብር ከ2000 (ሁሇት ሺ) በታች ከሆነ በአንዴ
ጊዜ በወጪነት መያዝ አሇበት
 የካፒታሌ ሀብት በማሰስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅምሊይ ሇሚከፈሌ ግብር አሊማምዝገባ
የሚፈፀምበት ሀብት በሽያጭ በሌውውጥ ወይም በስጦታ ሲተሊሇፍ አስተሊሊፊው ሀብቱን
እንዱያስተሊሇፈ የሚቆጠረው እና የተሊሇፈበት ሰው ሀብቱን በባሇቤትነት እንዯያዘ
የሚቆጠረው የሽያጭ፤ የሌውውጥ ወይም የስጦታ ውለ ፣ውሌ ሇመዋዋሌ ስሌጣን
በተሰጠው አካሌ ዘንዴ ከተመዘገበበትቀን ጀምሮ ሆኖ የእርጅና ተቀናሽ ሉጠየቅ የሚችሇው
ሀብቱ የተመዘገበ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡
 በታክስ ከፋዩ ስም ሊሌተመዘገቡ ሀብቶች የእርጅና ተቀናሽ ወጪ አይፈቀዴም፡፡
 በዓይነት የሚዯረግ የካፒታሌ ሀብት መዋጮ እና በውርስ ሇሚተሊሇፍ ሀብት የእርጅና ቅናሽ
መሰረት በሚተሊሇፍበት ጊዜ በነበረው የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ነው፡፡

ሙከራ ሶስት
- ስንት አይነት የእርጅና ቅናሽ አሰሊሌ አሇ? ግሇጹ
- ሇበጎ አዴራጎት የተዯረጉ ስጦታዎች በወጪት የሚያዙት ምን ምን መስፈርቶችን ሲያሟለ ነው?

3..4. የማስታወቂያ ወጪ
 የንግዴ ስራ ሇማስተዋወቅ የተዯረገ ወጪ በወጪነት የሚያዘው፡- ግብር ከፋይ ምርቱን
ወይም አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ ሇመገናኛ ብዙሀን ወይም ሇማስታወቂያ ዴርጅት
የሚከፍሇው ክፍያ ሙለ በሙለ በወጪ ተቀናሽነት ይያዛሌ፡፡
 ግብር ከፋይ ምርቱን ወይም አገሌግልቱን ሇማስተዋወቅ በተሇያዩ ዝግጅቶች ሊይ
የሚያዯርገው የማስተዋወቅ ስራ በገንዘብ ወይም በምርት ወይም በአገሌግልት የሚፈጽመው
ክፍያ በወጪ ተቀናሽ የሚያዘው ከጠቅሊሊ ገቢው 3% በመቶ ባሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
 ምንም የማስተዋወቅ ስራ ሳይሰራበት የሚሰጥ ገንዘብ፣ ምርት ወይም አገሌግልት ክፍያ
በማስታወቂያ ወጪ ተቀናሽ ሆኖ አይያዝም፡፡

3..5. በምርት ዝግጅትና አቅርቦት ሂዯት የሚያጋጥምን ብክነት እንዯ ወጪ


ስሇመያዝ
 በምርት ዝግጅትና አቅርቦት ሂዯት (ሰሉጥ እና ኑግ በብጣሪ፤በትነት ነዲጅ ፤ በማቅሇጥ፣
በሽርፍራፊ፣ ቡና በቆይታ ጊዜ ወዘተ) የሚባክን ምርት በሚመሇከተው የመንግስት አካሌ
በቀረበ ጥናት መሰረት እንዯ ወጪ ሉያዝ ይችሊሌ፡፡ የተሟሊ ጥናት ማግኘት ካሌተቻሇ
ባሇስሌጣኑ ከግሌ ተቋማት ከግብር ከፋዮች አግባብነት ያሇው አካሌ ወይም ባሇስሌጣኑ
በሚያዯርገው ጥናት መሰረት ወጪ የሚያዝበትን መጠን ሉወስን ይችሊሌ፡፡ ሇእያንዲንደ
ምርት መረጃ ሉሰጥ የሚገባውን አግባብነት ያሇውን አካሌ ባሇስሌጣኑ ይወስናሌ፡፡

28
3..6. ተቀናሽ የሚዯረግ የመዝናኛ ወጪ
 መዝናኛ ማሇት፡-ሇማንኛውም ሰው የሚቀርብ ምግብ፣ መጠጥ፣ ትምባሆ፣ ማረፊያ፣
መዯሰቻ ወይም ማናቸውም ዓይነት መስተንግድ ሲሆን ሆቴሌች፣ሬስቶራንቶችወይም
የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡ ላልች ተቋሞች ሇሠራተኞቻቸው የሚያቀርቡት የምግብና
የመጠጥ አገሌግልት ወጪተቀናሽ የሚዯረገው ከታች በተገሇጸው መሰረት ይሆናሌ፡፡
1. የማዕዴን ማውጣት እና ፍሇጋ፤ የማኑፋክቸሪንግና የግብርናና ሆርቲ ካሌቸር ስራ ሊይ
የተሰማራ ቀጣሪ ሇተቀጣሪው በነፃ የሚያቀርበው ምግብ እና መጠጥ ዋጋበወጪ የሚያዘው
በአንዴ ወር የሚያወጣው ወጪ በወሩ ሇተቀጣሪዎቹ ካወጣው አጠቃሊይ የዯሞዝ ወጪ ከ
30% ባሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
2. ሆቴልች፣ ሬስቶራንቶች ወይም ላልች የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡ ተቋማት ውስጥ
ሇተሰማሩ ሰራተኞች ሇቀጣሪዎች የሚያቀርቡት የምግብ እና መጠጥ ወጪ ተቀናሽ
የሚያዯርገው በአንዴ ወር የወጣው ወጪ በወሩ ሇተቀጣሪዎቹ ከወጣው አጠቃሊይ የዯሞዝ
ወጪ 20% ያሌበሇጠ መጠን ብቻ ነው፡፡
 ሇመጠጥ የሚፈቀዯው ተቀናሽ ወጪ ምንም አይነት የአሌኮሌ ይዘት የላሇው መጠጥ ነው
 ከሊይ በተራቁጥር 1 እና 2 የተገሇጹት ዴርጅቶች የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡት
በራሳቸው አዘጋጅተው ከሆነ ከምግብ ዝግጅት ጋር በተያያዘ የተዯረጉት የግብዓት ወጪዎች
በወጪ ተቀባይነት አግኝተው ግብር ከሚከፈሌበት ገቢ ሊይ ተቀናሽ ሉዯረግ የሚችሇው
ከዴርጅቱ በሚቀርብ ህጋዊ ዯረሰኝ ወይም የግዢ ማስረጃ መሰረት ይሆናሌ፡፡
 በተራ ቁጥር 1 የተገሇጹት ተቋማት የምግብ አገሌግልት የሚያቀርቡት በ3ኛ ወገን
አማካኝነት ከሆነ ወጪው ተቀባይነት የሚኖረው ስሇአቅርቦቱ ከአቅራቢው ጋር የተዯረገ
ውሌ አገሌግልቱ ስሇመገኘቱ ከዴርጅቱ በሚቀርብ ማረጋገጫ እና ሇአቅራቢው ገንዘቡ
ስሇመከፈለ በሚቀርብ ህጋዊ ዯረሰኝ መሰረት ይሆናሌ፡፡
 በማዕዴን ማውጣት በማኑፋክቸሪንግ እና በግብርና እና በሆርቲካሌቸር ስራ የተሰማራ ቀጣሪ
ከከተማ ርቆ በሚገኝ ቦታ ሇተመዯበው ተቀጣሪው በነፃ የሚያቀርበው የማረፍያ ቤት
አገሌግልት ያወጣው ወጪ ተቀናሽ ይፈቀዴሇታሌ፡፡
 ከከተማ ርቆ የሚገኝ ቦታ ማሇት ቢያንስ ሃያ ሺህ ነዋሪ ካሇው የከተማ ወሰን ሰሊሳ
ኪል ሜትር ርቆ የሚገኝ ሥፍራ ነው፡፡

3..7. የማይሰበሰብ ዕዲ
 የማይሰበሰብ ዕዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ፡-
 ዕዲው ቀዯም ሲሌ የንግዴ ስራ ገቢ ሆኖ ተይዞ /ተመዝግቦ/ ከሆነ፣
 ዕዲውን ሇማስከፈሌ አስፈሊጊ የህግ እርምጃ ተወስድ ማስመሇስ ያሌተቻሇ እንዯሆነ
ነው፣
29
 ዕዲው ከግብር ከፋዩ የሂሳብ መዝገብ የተሰረዘ እንዯሆነ፣ እና
 የሚቀነሰው የዕዲ መጠን ከግብር ከፋዩ የሂሳብ መዝገብ ከተሰረዘው የዕዲ መጠን
መብሇጥ የሇበትም፡፡
 ይህ ተቀናሽ ሇፋይናንስ ተቋማት ተፈፃሚ አይሆንም፡፡

3..8. ኪሳራ
1. ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ ኪሳራ ካጋጠመው፣ በግብር ዓመቱ የዯረሰውን ኪሳራ
ሇሚቀጥሇው የግብር ዓመት ሇማሸጋገር ይችሊሌ፤ ስሇሆነም የግብር ከፋዩ የሚቀጥሇው
ዓመት ግብር የሚከፈሌበት ገቢ በሚሰሊበት ጊዜ የተሸጋገረው ኪሳራ በተቀናሽነት ይያዛሌ፡፡
2. ኪሣራ ሉሸጋገር የሚችሇው ኪሣራውን የሚያሳየው የግብር ከፋዩ የሂሣብ መዝገብ ኦዱት
የተዯረገ እና በባሇሥሌጣኑ ተቀባይነት ያገኘ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡
 ከሊይ በተራ ቁጥር1እና ሁሇት የተገሇጹት እንዯተጠበቁ ሆነው ግብር ከፋዩ፡-
ሀ) ኪሣራ የሚያሳየውን በውጪ ኦዱተር ኦዱት የተዯረገ የሒሣብ መዝገብ ሇባሇሥሌጣኑ
ያቀረበ እንዯሆነ፣ እና
ሇ) የቀጣዪ የግብር ዓመት የታክስ ማስታወቂያ ማቅረቢያ ጊዜ ከመዴረሱ በፊት የታክስ
ባሇሥሌጣኑ የግብር ከፋዩን የሂሣብ መዝገብ ኦዱት ማዴረግ ያሌቻሇ እንዯሆነ፣ኪሣራውን
ሉያሸጋግር ይችሊሌ፡፡
 ኪሳራ ሇማሸጋገር የሚቻሇው ኪሳረው ከዯረሰበት ዓመት ቀጥል ሊለት
አምስትዓመታትነው፡
 ኪሳራ ሇማሸጋገርና በወጪነት ሇመያዝ የሚፈቀዯውም በንግዴ ስራ ዘመኑ (በህይወት)
ዘመኑ ሇሁሇት የግብር አመታት ብቻ የዯረሰ ኪሳራ ነው፡፡
 አንዴ ግብር ከፋይ የሚሸጋገርኪሳራ ከአንዴ የግብር ዓመት በሊይ ያጋጠመው ከሆነግብር
ከፋዩ መጀመሪያ የገጠመው ኪሣራ በቅዴሚያ ይቀነስሇታሌ፡፡
 የታክስ ባሇሥሌጣኑን በታክስ አዋጅ መሰረት የግብር ከፋዩን ኪሳራ በመመርመር የተሻሻሇ
የግብር ስላት ማስታወቂያ ሇግብር ከፋዩ የመስጠት መብት አሇው፡፡
 ከረጅም ጊዜ ውሌጋር ተያይዞ የሚያጋጥም ኪሳራ ተካክሶ እስከ ሚያሌቅ ዴረስ ወዯ ኃሊ
ሉሸጋገር ይችሊሌ፡፡

3..9. ባንኮች እና የመዴን ኩባንያዎች ኪሣራ መጠባበቂያ


 የባንኮች ኪሣራ መጠባበቂያ
 ማንኛውም ባንክ በአንዴ የግብር ዓመት ሇኪሣራ የያዘው የመጠባበቂያ ሂሣብ በኢትዮጵያ
ብሔራዊ ባንክ ሇመጠባበቂያ ሂሣብ በተቀመጠ የጥንቃቄ መሥፈርት መሠረት እስከተሰሊ

30
እና ከፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ዯረጃዎች ጋር የተጣጣመ እስከሆነ ዴረስ በግብር ዓመቱ
የመጠባበቂያሂሣቡ መጠን ሰማንያ (80) በመቶ በተቀናሽ ወጪ ይያዝሇታሌ፡፡
 የጠቅሊሊ መዴን ኩባንያዎች ጊዜው ያሊሇፈ ሥጋት መጠባበቂያ
 ጠቅሊሊ መዴን በመስጠት ሥራ ሊይ የተሰማራ የመዴን ኩባንያ በአንዴ የግብር ዓመት
ጊዜው ሊሊሇፈ ሥጋት የያዘው የመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን በሂሣብ ሪፖርት አቀራረብ
ዯረጃዎች መሠረት የተሰሊ እስከሆነ ዴረስ በዓመቱ መጨረሻ ሊይ የሚታየው ቀሪ
የመጠባበቂያ ሂሣብ ሇግብር ዓመቱ በተቀናሽ ወጪ ይያዝሇታሌ፡፡
 በኢትዮጵያ ውስጥ ነዋሪ ያሌሆነ የመዴን ኩባንያ በኢትዮጵያ ውስጥ ባሇው በቋሚነት
የሚሠራ ዴርጅት አማካኝነት የመዴን ሥራ የሚሠራ ከሆነ በተቀናሽ ወጪ የሚያዝሇት
መጠን ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ ጊዜው ሊሊሇፈ ሥጋት በያዘው የመጠባበቂያ ሂሣብ
የተወሰነ ይሆናሌ፡፡
 ጠቅሊሊ መዴን በመስጠት ሥራ ሊይ የተሰማራ የመዴን ኩባንያ የአንዴ ግብር ዓመት ንግዴ
ሥራ ገቢ እንዯ ባሇፈው የግብር ዓመት በተቀናሽ ወጪ የተያዘሇትን ጊዜያቸው ሊሊሇፈ
ሥጋቶች የያዘውን የመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን ይጨምራሌ፡፡
 ጠቅሊሊ መዴንማሇት በንግዴ፡-በሕግ ከተገሇጸው የሕይወት መዴን በስተቀር ማንኛውም
መዴን ነው፡፡

3..10.የህይወት መዴን ንግዴ ሥራ ግብር የሚከፈሌበት ገቢ


 የህይወት መዴን በመስጠት ሥራ ሊይ የተሰማራ የመዴን ኩባንያ የአንዴ ግብር ዓመት
ግብር የሚከፈሌበት ገቢ በሚከተሇው ቀመር መሠረት ይሰሊሌ፡፡(ሀ+ሇ+ሐ+መ) –
(ሠ+ረ+ሰ+ሸ) ሇዚህ ቀመር አፈፃፀም፡-
 ”ሀ”. የህይወት መዴን ሇገዙ ዯንበኞች ኩባንያው የመሇሰውን አረቦንሳይጨምር በአንዴ
ዓመትውስጥ ያገኘውየህይወትመዴን አረቦን
 ”ሇ”. በዓመት ውስጥ ከህይወት መዴን ሥራ ጋርበተያያዘ ኩባንያው
ያገኘውየኢንቨስትመንትገቢ
 ”ሐ”. በዓመቱ ሇተሰረዙ የህይወት መዴን ፖሉሲዎች ኩባንያው
ባሇፉትጊዜያትበተቀናሽወጪ.የተያዘሇት ማናቸውም የመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን፣
 ”መ”. ኩባንያው በዓመቱ ከህይወት መዴን ሥራ ያገኘው ላሊ ማንኛውም ገቢ፣
 ”ሠ”. ኩባንያው ከሚያካሂዯው የህይወት መዴን ሥራ ጋር በተያያዘ
የኮሚሽንክፍያዎችን፣የጠሇፋ ዋስትና አረቦንን፣ የሥጋት ትንተና ወጪዎችን፣በፖሉሲው
ሊይ የሚጠየቁየመንግሥትክፍዎችን እናየሥራ ማስኬጃወጪዎችን ጨምሮ በዓመቱ
ከመዴን ፖሉሲሽያጭጋር በተያያዘያወጣው ወጪ፣

31
 ”ረ”. በዓመቱ ሊወጣቸው አዱስ የህይወት መዴን ፖሉሲዎች የያዘውን
መነሻየመጠባበቂያሂሣብ ጨምሮ የያዘው ተጨማሪ የህይወት መዴን ፖሉሲመጠባበቂያ
ሂሣብ፣
 ”ሰ”. በዓመቱ ከተከፈለ የህይወት መዴን ፖሉሲዎች ጋር በተገናኘ
ከያዘውጠቅሊሊየመጠባበቂያ ሂሣብ መጠን እና በዚሁ ሂሣብ ሊይ ካገኘው ገቢበሊይ
በህይወት መዴንፖሉሲዎች መሠረት ሇቀረቡ የህይወት መዴን ክፍያ ጥያቄዎች
የፈፀመው ክፍያ፣እና
 ”ሸ”. ከህይወት መዴን ሥራ ጋር በተገናኘ ኩባንያው በዓመቱ ውስጥ ያወጣውላሊ
ማንኛውምተቀናሽ ወጪ ነው፡፡
 አንዴ ኩባንያ ከህይወት መዴን ሥራ በተጨማሪ የጠቅሊሊ መዴን ሥራን ጨምሮ
በላሊማንኛውም የንግዴ ሥራ ሊይ የተሰማራ እንዯሆነ ከህይወት መዴን ሥራ የሚያገኘው
ግብር የሚከፈሌበት ገቢ ከላሊው የንግዴ ሥራ ገቢው ተሇይቶ ሇብቻው መሰሊት አሇበት፡፡
 የህይወት መዴን በንግዴ ሕግ የተሰጠው ትርጉም ይኖረዋሌ፡፡

3..11. ተቀናሽ የማይዯረጉ ወጪዎች እና ኪሳራዎች

 የሚከተለት ወጪዎች በተቀናሽ አይያዙም፡-

ሀ. የካፒታሌነት ባህርይ ያሊቸው ወጪዎች፤


ሇ. የኩባንያ አክሲዮን ወይም የሽርክና ማህበር መሠረት የሆነውን ካፒታሌ ሇማሳዯግ
የሚወጣ ወጪ፤

ሐ. ከተቀጣሪው የወር ዯመወዝ 15% (አሥራ አምስት መቶኛ) በሊይ በፈቃዯኝነት

የሚዯረግ የጡረታወይም የፕሮቪዯንት ፈንዴ መዋጮ፤

መ) የአክሲዮን ዴርሻ እና የትርፍ ዴርሻ ክፍፍሌ፤

ሠ) በመዴን፣ በካሳ ወይም በዋስትና ውሌ መሠረት የተመሇሰ ወይም ሉመሇስ የሚችሌ

ወጪወይም ኪሳራ፤
ረ) ማንኛውንም ሕግ ወይም ውሌ በመጣስ የሚጣሌ የገንዘብ ቅጣት ወይም የሚከፈሌ ካሳ፤
ሰ) ግብር ከፋዩ በሂሳብ መዝገቡ የሚይዘው በወቅቱ ወጪያሌተዯረገ ነገር ግን ሇወዯፊት
በግብር ዓመቱ ሇሚከሰቱ ወጪዎችወይም ኪሳራዎች መጠባበቂያ ይሆን ዘንዴ የሚያዝ
ገንዘብ ወይም የመጠባበቂያ ሂሣብ፤
ሸ) በገቢ ግብር አዋጅ ወይም በውጭ ሀገር የታክስ ሕግ መሠረት የተከፈሇ የገቢ ግብር ወይም
ተመሊሽ የሚዯረግ የተጨማሪ እሴት ታክስ፤
ቀ) ሇግብር ከፋዩ ሠራተኛ የሚከፈሌ የኃሊፊነት አበሌ ወይም የውክሌና አበሌ ተቀናሽ ሉሆን
የሚችሇው የንግዴ ስራውን የማስተዋወቅ እና የማሳዯግ ስራ ሊይ በሃሊፊነት ሇሚሰራ ሰራተኛ
ወይም የስራ መሪ የተከፈሇ ሲሆን 10 በመቶ በሊይ የተከፈሇ ክፍያ በተቀናሽነት አይያዝም፡፡
32
 ከሚከተለት በስተቀር ሇመዝናኛ የሚወጣ ወጪ፤
I. የግብርከፋዩ የንግዴ ሥራ የመዝናኛ አገሌግልት መስጠት ሲሆን፤ወይም
II. ሚኒስቴሩ በመመሪያ ተቀናሽ እንዱዯረግ በሚፈቅዯው ሌክ በማዕዴን ማውጣት፣
በማኑፋክቸሪንግወይም በግብርና ሥራ የተሠማራ ቀጣሪ ሠራተኞቹን ሇማዝናናት
የሚያወጣው ወጪ፤
ተ)በአዋጁ መሰረት ሇበጎ አዴራጎት ከሚሰጥ ስጦታ ውጭየሚዯረግ ስጦታ ወይም እርዲታ፤
ቸ)ግብር ከፋዩ ሇራሱ የሚያወጣው የግሌ ውጪ፤
ኀ) ግብር ከፋዩ አንዴን የንግዴ ሥራ ሀብት ግንኙነት ሊሇው ሰው ሲያስተሊሌፍ የሚዯርስ
ኪሳራ፤
ነ) መዝናኛ ማሇት፡- ሇማንኛውም ሰው የሚቀርብ ምግብ፣ መጠጥ፣ ትንባሆ፣ ማረፊያ፣ መዯሰቻ
ወይም ማናቸውም ዓይነት መስተንግድ ነው፡፡

ሙከራ አራት
1. የማይሰበሰብ እዲ በተቀናሽነት ሉያዝ የሚችሇው ምን፤ምን መስፈርቶች ሲሟለ ነው?
2. በአንዴ የግብር ዘመን ኪሳራ የገጠመው ሰው ኪሳራውን የሚያሸጋግረው ሇስንት አመታት ነው?

33
ክፍሌ አራት

የሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና የሂሳብ ዓመት


 የራሱን የሂሳብ አመት እንዯ ግብር አመት እንዱጠቀም ፈቃዴ ሇተሰጠው ግሇሰብና ዴርጅት የሂሳብ
ዓመት ነው የሚባሇው የግብር ከፋዩ ዓመታዊ የፋይናንስ ሂሳብ ሚዛን (Balancesheet)
በሚዘጋበት ጊዜ የሚጠናቀቀው የአስራ ሁሇት ወራት ጊዜ ነው፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ ከባሇሥሌጣኑ የጽሁፍ ፈቃዴ ሳያገኝና ቅዴመ ሁኔታዎችን ሳያሟሊ
የሂሳብ ዓመቱን ሇመቀየር አይችሌም፡፡
 ግብር ከፋዩ ቅዴመ ሁኔታዎቹን ያጓዯሇ እንዯሆነ ባሇሥሌጣኑ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት
የሰጠውን ፈቃዴ ሉሰርዘው ይችሊሌ፡፡
 የግብር ከፋዩ የሂሳብ ዓመት ሲቀየር በነባሩ የሂሳብ ዓመት እና በአዱሱ የሂሳብ ዓመት መካከሌ
ያሇው ጊዜ “የመሸጋገሪያ ዓመት” በመባሌ የሚታወቅ ሲሆን ይህ ጊዜ ራሱን እንዯቻሇ የሂሳብ
ዓመት ይቆጠራሌ፡፡
 የግብር ከፋዩ የሂሳብ ዓመት ከበጀት ዓመቱ ጋር የማይገጥም በሚሆንበት ጊዜ ሇሂሳብ ዓመቱ
ተፈጻሚ የሚሆነው ህግ በሂሳብ ዓመቱ ውስጥ በሚጠናቀቀው የበጀት ዓመት ተፈፃሚ የሚሆነው
ህግ ነው፡፡

4.1. የሂሳብ አያያዝ ዘዳን ስሇመሇወጥ


 ግብር ከፋዩ የሂሳብ አያያዝ ዘዳውን ሇመሇወጥ ባሇሥሌጣኑን በጽሁፍ ሉጠይቅ የሚችሌ
ሲሆን ባሇሥሌጣኑም ሇውጡ የግብር ከፋዩን ገቢ በትክክሌ ሇማስሊት የሚያስፈሌግ መሆኑን
ሲያምንበት ግብር ከፋዩ የሂሳብ አያያዝ ዘዳውን እንዱሇውጥ በጽሁፍ ሉፈቅዴሇት ይችሊሌ፡፡
 የግብር ከፋዩ የሂሳብ አያያዝ ዘዳ በሚሇወጥበት የግብር ዓመት የግብር ከፋዩ የግብር ከፋይ
ዯረጃም የሚሇወጥ ከሆነ የግብር ከፋዩ ገቢ ሳይመዘገብ እንዲይቀር ወይም በዴጋሚ
እንዲይመዘገብ ሇማዴረግ በገቢ ርዕሶች፣በተቀናሽ ወጪዎች ወይም በታክስ ማካካሻ ሂሳቦች
ሊይ ከሇውጡ ጋር በተያያዘ ተገቢውን ማስተካከያ ማዴረግ አሇበት፡፡
 የሒሳብ መዝገብ መያዝ ግዳታያሇበት፡-

 የዯረጃ "ሀ" እና "ሇ" ግብር ከፋይ፣

 በፈቃዯኝነት የሒሳብ መዝገብ የሚይዝ የዯረጃ “ሐ” ግብር ከፋይ እና

 የካፒታሌ ሀብት በማስተሊሇፍ ጥቅም የሚያገኝ ሰው የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዳታ


ያሇበት ሲሆን ከነዚህም በተጨማሪ ሇእያንዲንደ ሠንጠረዥ ራሱን የቻሇ የሒሳብ
መዝገብና መግሇጫ መዘጋጀት ይኖርበታሌ፡፡

34
4.2. የካፒታሌ ሀብት ሲተሊሇፍ የሚያዝ መረጃ
 የካፒታሌ ሀብት በማስተሊሇፍ ከሚገኝ ጥቅም ታክስ የመክፈሌ ኃሊፊነት ያሇበት ማንኛውም
ግብር ከፋይ

 የተሊሇፈው የካፒታሌ ሀብት የተገኘበትን ቀን፤ የተገኘበትን ዋጋ፣

 ሀብቱን ሇማሻሻሌ የወጣ ማንኛውም ወጪ እና

 ሀብቱ በሚተሊሇፍበት ጊዜ ሇግብር ከፋዩ የተከፈሇ የማስተሊሇፊያ ዋጋ አጠቃል የሚይዝ


የሂሳብ መዝገብ መያዝ አሇበት፡፡

 የካፒታሌ ሃብት ማስተሊሇፍ የሚባሇው፡-


 የካፒታሌ ሀብትን በሽያጭ፤በስጦታ፤በዕርዲታ፤በአይነት መዋጮ መሌክ ሇሦስተኛ
ወገን ማስተሊሇፍ ማሇት ነው፡፡
 የካፒታሌ ሃብት በአይነት መዋጮነት ሲተሊሇፍ የካፒታሌ ሃብት በማስተሊሇፍ በሚገኝ
ጥቅም ሊይ ግብር የሚወሰን ባይሆንም የተሊሇፈው የካፒታሌ ሃብት ማስተሊሇፊያ ዋጋ
የካፒታሌ ዴርሻው ዋጋ ተዯርጎ ይቆጠራሌ

4.3. ታክስ ከፋዩ መያዝ ያሇበት ሰነዴ ዓይነት

 ሂሳብ ነክ እና ሂሳብ ነክ ያሌሆኑ ሰነድች (ከመተዲዯሪያ ዯንብ ጀምሮ)


 የዯረጃ ‘’ሀ’’ ግብር ከፋይ የሒሳብ መዝገቡን የሚይዘው በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና
አቀራረብ (IFRS) አዋጅ መሠረት ሲሆን የኦዱት ቦርዴ የጊዜ ሰላዲ አውጥቶ ተግባራዊ እስከ
ሚያዯርግ ዴረስ አጠቃሊይ ተቀባይነት ያሇውን የሒሳብ አያያዝ መርህ (Generally
Accepted Accounting Principles) መሠረት በማዴረግ የሂሳብ መዝገቡን ማዘጋጀት
አሇበት፡፡
 የዯረጃ ’’ሇ’’ ግብር ከፋይ ግን ቀሇሌ ያሇ የሂሳብ አያያዝ ስርዓት በመጠቀም የሒሳብ መዝገብ
መያዝ ይችሊሌ፡፡
 በዚህም መሰረት ግብር ከፋይ የሚይዘው የሂሳብ መዝገብ
 ማንኛውም የሂሳብ መዝገብ የሚይዝ ግብር ከፋይ የሚያከናውነውን እያንዲንደን ግብይት
እንዱሁም የገንዘብና የንብረት ገቢ እና ወጪ የሚመዘግብበት የሒሳብ መዝገብ መያዝ
አሇበት
 ማንኛውም የዯረጃ “ሀ” እና የዯረጃ “ሇ” ግብር ከፋይ በግብር ከፋይነት ሇተመዘገበበት እና
የንግዴ ፈቃዴ ሊወጣበት ሇእያንዲንደ የንግዴ መስክ ያዋሇውን ሀብት እና ኢንቨስትመንት
እንዱሁም በእያንዲንደ ዘርፍ ከተዯረገው የንግዴ እንቅስቃሴ የተገኘውን ትርፍ እና ኪሣራ
35
በትክክሌ የሚያሳይ በሀርዴ ኮፒና ወይም በሶፍት ኮፒ ተዯራጅቶ የተያዘ ሰነዴ መያዝ
አሇበት፡፡
 ግብር ከፋዩ ያሇውን የንግዴ ሥራ ሀብት (Fixed Assets) እንዯ ዓይነቱ እና እንዯ
አገሌግልቱ በመሇየት የሚመዘግብበት የንግዴ ሥራ ሀብት መዝገብ ሉኖረው የሚገባ
ሲሆን የዚህ ዓይነት መዝገብ፡-
 እያንዲንደ የንግዴ ሥራ ሀብት የተገዛበት ወይም የተገኘበት ቀን እና ዋጋ፣
 የንግዴ ሥራ ሀብቱን ሇማሻሻሌ የተዯረገ ማንኛውም ከሀያ በመቶ በሊይ የሆነ ወጪ
 በዓመቱ መጨረሻ የንግዴ ሥራ ሀብቱ ያሇውን የተጣራ የመዝገብ ዋጋ
 የእያንዲንደ የተጠራቀመ የእርጅና ቅናሽ መጠን የሚያሳይ መሆን አሇበት፡፡
 ኢንቨስትመንት የሚያካሂዴ ግብር ከፋይ የኢንቨስትመንት ሥራው ተጠናቆ
የኢንቨስትመንቱ አጠቃሊይ ካፒታሌ እስኪታወቅ ዴረስ በየጊዜው የሚወጣው ወጪ
የሚመዘገብበት ራሱን የቻሇ መዝገብ (ledger) ሉኖረው ይገባሌ፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ ብዴር በሚወስዴበት ጊዜ ወይም የደቤ ግዥ በሚፈጽምበት ጊዜ
የዕዲ መመዝገቢያ መዝገብ መያዝ ያሇበት ሲሆን መዝገቡ የሚከተለትን አካቶ የያዘ
መሆን አሇበት፤
 የብዴር ወይም የደቤ ሽያጭ ስምምነት፣

 የዕዲ አከፋፈሌ ሁኔታ (Mode of payment)፣

 የአበዲሪው ዕቃ/አገሌግልት በደቤ የሸጠው ሰው ሙለ መረጃ፣

 ነገር ግን ግብር ከፋዩ የፋይናንስ ተቋም ካሌሆነ አካሌ የሚበዯረው ገንዘብ ከብር
አምስት መቶ በሊይ ከሆነ የብዴር ውለ በሚመሇከተው አካሌ የተመዘገበ መሆን
አሇበት፡፡

 ማንኛውም ግብር ከፋይ የዴርጅቱን ካፒታሌ የሚመዘግብበት የሂሳብ መዝገብ ሉኖረው


የሚገባ ሲሆን መዝገቡ የሚከተሇውን መያዝ አሇበት፡፡

 ካፒታለ የግሌ ወይም በአክስዮን መዋጮ የተገኘ መሆኑን የሚያሳይ ሰነዴ፣

 በአክሲዮን ዴርሻ የተያዘው የካፒታሌ መጠን፣

 የተከፈሇ እና ያሌተከፈሇ የካፒታሌ መጠን፣

 ያሌተካፈፈሇ የትርፍ መጠን፣

 ሇካፒታሌ ማሳዯጊያ የዋሇ የትርፍ መጠን፣


36
 የተከፋፈሇ የትርፍ ዴርሻ መጠን

 ግብር ከፋዩ የግሇሰብ ንግዴ ዴርጅት ከሆነ የባሇቤቱ የግሌ ወጪ ራሱን ችል


የሚመዘገብበት መዝገብ መያዝ አሇበት፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ የዴርጅቱን ጊዜያዊ ግዢ እና ሽያጭ የሚመዘግብበት የሂሳብ
መዝገብ ሉኖረው ይገባሌ፡፡
 ማንኛውም ግብር ከፋይ ሽያጭ ወይም ኮንስትራክሽን ወይም የምርት ስራውን
ሲያከናወን ያወጣው የተሇያየ አስተዲዯራዊ ወጪ እና በዓመቱ መጨረሻ የሚዯረግ
የሂሳብ ማስተካከያ የሚመዘገብበት መዝገብ መያዝ አሇበት፡፡
 ግብር ከፋዩ ከዋናው የንግዴ እንቅስቃሴ ውጪ የተገኘ ገቢ ወይም የወጣ ወጪ
የሚመዘገብበት መዝገብ መያዝ ያሇበት ሲሆን በቻርት የተዯገፈ የሒሳብ ዝርዝር
አካውንት መግሇጫ (chart of account) ሰነዴ መያዝ አሇበት፡፡

4.4. የሒሳብ መግሇጫ ይዘቶች


 በአጠቃሊይ ግብር ከፋዩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሒሳብ መግሇጫዎች ማዘጋጀት እና
ሇታክስ ባሇስሌጣኑ ማቅረብ አሇበት

 የሀብት እና የዕዲ መግሇጫ (balance sheet) ፣

 የጥሬ ገንዘብ ገቢ እና ወጪመግሇጫ (Cash flow statement)

 የዴርጅቱ የካፒታሌ ሇውጥ መግሇጫ (Change of capital statement) ፣

 የትርፍና ኪሣራ መግሇጫ (Profit and loss statement) ፣

 አምራች ዴርጅት ከሆነ የምርት ሂዯትመግሇጫ (Production statement) እና

 ሇተመረተ ምርት የወጣ የምርት ወጪ መግሇጫ (Statement of Cost of Goods


Manufactured) እና Stock Inventory

 ታክስ ከፋዩ ንግዴ ፈቃዴ ያወጣበት የንግዴ መስክ ከአንዴ በሊይ በሆነ ጊዜ ንዐስ የግብር
ከፋይ መሇያ ቁጥር (Sub-TIN) ተጠቅሞ እያንዲንደን የንግዴ እንቅስቃሴ በተናጠሌ በተዘጋጀ
የሂሳብ መዝገብ በመመዝገብ በዓመቱ መጨረሻ በዋናው የግብር ከፋይ መሇያ ቁጥር
የተጠቃሇሇ የሒሳብ መግሇጫ (consolidated financial statement) ማዘጋጀት አሇበት፡፡
 ከአንዴ በሊይ በሆኑ ክሌልች ወይም የከተማ አስተዲዯሮች ቤት በማከራየት ወይም የንግዴ
ሥራ በማከናወን የተሰማራ ግሇሰብ ግብር ከፋይ ሇእያንዲንደ ክሌሌ ወይም ከተማ
አስተዲዯር በተናጠሌ የተዘጋጀ የሒሳብ መግሇጫ ማቅረብ አሇበት፡፡
37
4.5. መረጃ እንዱቀርብ ስሇሚሰጥ ማስታወቂያ
 የታክስ ባሇስሌጣኑ ሇታክስ አስተዲዯር ወይም ሇታክስ አወሳሰን የሚጠቅም ማንኛውንም መረጃ
እንዱያቀርብ ግብር ከፋዩን ወይም መረጃውን ይዞ የሚገኝ ማንኛውንም ሰው ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
 መረጃ እንዱቀርብሇት የሚሌከው ማስታወቂያ መረጃው የሚቀርብበትን ጊዜ እና የመረጃውን
አይነት መግሇጽ አሇበት፡፡
 የታክስ ባሇስሌጣኑ መረጃ እንዱቀርብሇት በሚሌከው ማስታወቂያ የሚወስነው ጊዜ መረጃውን
ሇማዯራጀት የሚያስፈሌገውን ጊዜ እና መረጃው የሚገኝበት የቦታ እርቀት ከግምት ውስጥ
ማስገባት ያሇበት ሲሆን መረጃውን ሇማቅረብ የሚሰጠው ጊዜ በማንኛውም ሁኔታ ከ10 ቀን
ያነሰ መሆን የሇበትም፡፡
 የታክስ ባሇስሌጣኑ ማንኛውንም ማስታወቂያ ሇግብር ከፋዩ ወይም መረጃ እንዱያቀርብ
ሇተጠየቀው ሰው የሚያዯርሰው በታክስ አስተዲዯር አዋጁ አንቀጽ 81 መሠረት መሆን
አሇበት፡፡
 በህጉ በተዯነገገው መሠረት ማስታወቂያውን ሇግብር ከፋዩ ወይም መረጃ እንዱያቀርብ
ሇተጠየቀው ሰው ማዴረስ ያሌተቻሇ እንዯሆነ ማስታወቂያውን በግብር ከፋዩ ወይም
መረጃውን እንዱያቀርብ በተጠየቀው ሰው የንግዴ አዴራሻ ወይም መኖሪያ ቤት ግቢ ውስጥ
ወይም በር ሊይ በመሇጠፍ ማስታወቂያው በትክክሌ መዴረሱን ማረጋገጥ አሇበት፡፡

4.6. የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት ግብር ከፋዩ ሶፍትዌር የሚጠቀም ከሆነ


ማንኛውም ግብር ከፋይ የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት ሶፍትዌር የሚጠቀም ከሆነ
የሶፍትዌሩን ከአጠቃቀም ማንዋሌ ጋር ሇታክስ ባሇስሌጣኑ ማቅረብ አሇበት፡፡
 ታክስ ባሇስሌጣኑ የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት ጥቅም ሊይ የሚውሌ ሶፍትዌር ሲቀርብሇት
ሶፍትዌሩ ሇታክስ አስተዲዯሩ አመቺ መሆኑን ማረጋገጥ አሇበት፡፡
 ግብር ከፋዩ የሂሳብ መዝገብ ሇማዘጋጀት በሚጠቀምበት ሶፍትዌር ሊይ ሇውጥ በሚያዯርግበት
ጊዜ ሇታክስ ባሇስሌጣኑ ማሳወቅ አሇበት፡፡

4.7. የሂሳብ መዝገብ ባሇመያዝ ከሚጣሌ መቀጫ ነጻ ስሇመሆን/አሇመሆን


 በፈቃዯኝነት የሂሳብ መዝገብ የሚይዙ የዯረጃ “ሐ” ታክስ ከፋዮች የሒሳብ መዝገብ ሳይዙ
በመቅረታቸው ወይም መዝገባቸው ተቀባይነት በማጣቱ ምክንያት መዝገብ ባሇመያዝ
የሚጣሇው መቀጫ ተፈጻሚ አይሆንባቸውም፡፡
 ላልች ተገቢ የሂሳብ መዝገብ ካሌያዙ አስተዲዯራዊ ቅጣት ይቀጣለ

38
 ጥቃቅን ኢንተርፕራይዞች እንዯ ግሇሰብ ታክስ ከፋይ ተቆጥረው ዓመታዊ ገቢያቸውን
መሠረት በማዴረግ በሚመዯቡበት የግብር ዯረጃ መሠረት የሒሳብ መዝገብ እንዱይዙ
ይዯረጋሌ፡፡

4.8. የግብር ከፋዩ ወጪ ተቀባይነት ሲያጣ ማስተካኪያዎች


 የሂሳብ መዝገብ የሚይዝ ማንኛውም ግብር ከፋይ ያቀረበው የወጪ ማስረጃ በታክስ
ባሇስሌጣኑ ተቀባይነት ባሇማግኘቱ ውዴቅ ሲዯረግ ወጪው ገቢውን ሇማመንጨት ወይም
የዴርጅቱን እንቅስቃሴ ሇማስቀጠሌ ወይም ሇዴርጅቱ ዋስትና ሇመስጠት የወጣ ወጪ
መሆኑሲ ረጋገጥ፡

 ሇቋሚ የንግዴ ስራ ሀብት፣ዕቃው በተሰራበት ወይም በተገዛበት ወቅት የዕቃው የገበያ


ዋጋ 70%፣

 ሇላልች ዕቃዎች ግዢ፣የዕቃውን የገበያ ዋጋ 65% በወጪነት በመያዝ ተቀናሽ


ይዯረጋሌ፡፡

 ነገር ግን የቀረበው ወጪ ገቢውን ሇማመንጨት ወይም የዴርጅቱን እንቅስቃሴ


ሇማስቀጠሌ ወይም ሇዴርጅቱ ዋስትና ሇመስጠት የወጣ ወጪ አሇመሆኑ ከተረጋገጠ
ወጪው ሙለ በሙለ ውዴቅ ይዯረጋሌ፡፡

 ግብር ከፋዩ የስራ ግብር በሚከፍሌበት ጊዜ ያወጣው ወጪ የሚያዝሇት ግብሩ ተቀናሽየ


ተዯረገበት ተቀጣሪ ሙለ ስምና የሚከፈሇውን የዯመወዝ መጠን የያዘ ማስረጃ ሲያቀርብ
ነው፡፡

 ቀጣሪው ሇታክስ ባሇስሌጣኑ የሚያቀርበው የዯመወዝ መክፈያ ሰነዴ ክፍያው በባንክ


ወይም በሶስተኛ ወገን የተከፈሇ ካሌሆነ በስተቀር በሰራተኛው የተፈረመበት መሆን
አሇበት፡፡

4.9. ሰነዴ በሚመሇከተው አካሌ ስሇማስመዘገብ


 ከዚህ በታች የተዘረዘሩ የኪራይ ውልች ሶስት ወር እና ከዚያ በሊይ የሚቆዩ ከሆነ የውሌ
ስምምነቱ በተፈረመበት ጊዜ በሚመሇከተው አካሌ መመዝገብ አሇበት፡፡

 ሇንግዴ ዓሊማ የሚውሌ የቤት ኪራይ፣የመጋዘን ኪራይ፤የጥናት አገሌግልት


ግዢ፣ማንኛውም አይነት የማሽነሪ ኪራይ፣የንግዴ ተሸከርካሪ ኪራይ፣

39
 ይሁን እንጂ ሶስት ወር እና ከሶስት ወር በሊይ የቆየ ወይም የሚቆይ የኪራይ ወይም
የጥናት አገሌግልት ውሌ ስምምነት ያሌተመዘገበ መሆኑ ከተረጋገጠ ሰነደ ውዴቅ
ተዯርጎ ወጪው በግምት ይወሰናሌ፡፡

 የኪራይ ውልች የተዯረጉት ከመንግስት መስሪያ ቤቶች ጋር ከሆነ ውለ መመዝገብ


አያስፈሌገውም፡፡

 ማንኛውም በሚመሇከተው አካሌ ያሌተመዘገበ የውሌ ሰነዴ በማስረጃነት በሚቀርብበት


ጊዜ ሁሇት እጥፍ የቴምብር ቀረጥ ሉከፈሌበት ይገባሌ፡፡

 ውለን መሰረት አዴርጎ የቀረበው ወጪ ገቢውን ሇማመንጨት ወይም የዴርጅቱን


እንቅስቃሴ ሇማስቀጠሌ ሇዴርጅቱ ዋስትና ሇመስጠት የወጣ ወጪ አሇመሆኑ ከተረጋገጠ
ወጪው ሙለ በሙለ ውዴቅ ይዯረጋሌ፡፡

4.10. የሂሳብ መዝገብ አዘገጃጀት


 የሂሳብ መዝገብ መያዝ ያሇበት ግብር ከፋይ የሂሳብ መዝገቡ የሙያ ፈቃዴ ባሊቸው የሂሳብ
ባሇሙያዎች ወይም ሙያው እና የትምህርት ዝግጅቱ ባሊቸው ተቀጣሪ የሂሳብሰ ራተኞች
እንዱዘጋጅ ማዴረግ ያሇበት ሲሆን ግብር ከፋዩ አስፈሊጊው የትምህርት ዝግጅት እና ሙያዊ
ብቃት ያሇው ከሆነ የሂሳብ መዝገቡን ራሱ ሉያዘጋጅ ይችሊሌ፡፡
 የዯረጃ “ሇ” ግብር ከፋይ እና በፈቃዯኝነት የሂሳብ መዝገብ የሚይዝ የዯረጃ “ሐ” ግብር ከፋይ
ቀሇሌ ያሇ የሂሳብ ዘዳ በመጠቀም የሂሳብ መዝገብ መያዝ ይችሊለ፡፡
 ግብር ከፋዩ የግንባታ ስራ የሚያከናውን ከሆነ ወጪው የሚመዘገበው ግንባታው ከተጠናቀቀ
በኋሊ መሆኑ እንዯተጠበቀ ሆኖ ክፍያ እንዯተፈጸመ ወጪዎቹ ተቀናሽ ይዯረጉሇታሌ፡፡
 ቀሇሌ ያሇ የሂሳብ አያያዝ ዘዳን ተጠቅሞ የሂሳብ መግሇጫ በሚያቀርብበት ጊዜ
የሚከተለትን መረጃዎች አሟሌቶ ማቅረብ አሇበት፡፡

 ግብር ከፋዩ አስቀዴሞ የተመዘገበውን የቋሚ የንግዴ ስራ ሀብት ብዛት፣ዓይነት እና


የመዝገብ ዋጋ የሚያሳይ ሠንጠረዥ፣

 በግብር ዓመቱ ውስጥ የተገዛ እና 100 % የእርጅና ቅናሽ የተዯረገሇት የንግዴ ስራ


ሀብት ብዛት፣ዓይነትና ዋጋ፣

 በግብር ዘመኑ የተሊሇፈ ወይም የተወገዯ የንግዴ ሥራ ሀብት ብዛት፣ዓይነት እና ዋጋ


የሚገሌጽ ዯረሰኝና ተያያዥ ማስረጃዎች፤

40
 ሇቀጣይ የግብር ዘመን የዞረ ቋሚ ንብረት ብዛት፣ዓይነት እና ዋጋ የሚያሳይ
ሰንጠረዥ፤

 ካሇፈው የግብር ዘመን ሳይሸጥ የቀረ ንግዴ ዕቃ (Stock) ብዛት፣አይነት እና ዋጋ


የሚያሳይ ሰንጠረዥ፣

 ግብር ከፋዩ አምራች ከሆነ በግብር ዘመኑ በምርት ሂዯት ሊይ ያሇና ወይም ጥቅም ሊይ
ያሌዋሇ ጥሬ ዕቃ ብዛት፣አይነት እና ዋጋ የሚያሳይ ሰንጠረዥ፣

 በግብር ዓመቱ ውስጥ የተፈፀመ የንግዴ ዕቃ ሽያጭ እና ግዢ ዝርዝር ከግብይት


ዯረሰኝ ጋር፣

 በግብር ዓመቱ ውስጥ ሇቤት ኪራይ የተከፈሇ ወጪ እና ቤት በማከራየት የተገኘ ገቢ


መግሇጫ፣ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

 ግብር ከፋዩ ግንባታ ስራ የሚያከናውን ከሆነ ወጪው የሚመዘገበው ግንባታው ከተጠናቀቀ


በኋሊ ሲሆን የግንባታውን መጠናቀቅ የሚያሳይ ማስረጃ ከሚመሇከተው አካሌ ማቅረብ
አሇበት፡፡
 ግብር ከፋዩ የሚያቀርበው የሒሳብ መዝገብ መሰረታዊ ጉዴሇት ካሌተገኘበትና ሇታክስ
አወሳሰን የሚያስፈሌጉ መረጃዎችን ያሌያዘ መሆኑ ካሌተረጋገጠ በስተቀር ውዴቅ
አይዯረግም፡፡
 ግብር ከፋዩ ያቀረበው የሂሳብ መዝገብ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ጉዴሇቶች የተገኙበት እንዯሆነ
መዝገቡን ውዴቅ ማዴረግ ሳያስፈሌግ ጉዴሇቶቹ እንዱስተካከለ ተዯርጎ ግብሩ በመዝገቡ
መሰረትይ ወሰናሌ፤

 በሒሳብ መግሇጫው ሊይ በሙለ ወይም በከፊሌ ያሌተገሇፀ ገቢ መኖሩ ሲረጋገጥ፤

 በዯረሰኝ ሊይ የተሰበሰበው ገቢ ዴምር በሒሳብ መግሇጫ ሊይ ከሰፈረው ገቢ ጋር ሲነፃፀር


ሌዩነት ያሇው መሆኑ ሲረጋገጥ፤

 ግብር ከፋዩ ያስታወቀው የንግዴ ሥራ ገቢ ከታክስ ነፃ የተዯረገውን ግብይት ሳይጨምር


ሇተጨማሪ ዕሴት ታክስ ወይም ተርን ኦቨር ታክስ ካስታወቀው ዓመታዊ ገቢ ጋር ሲነፃፀር
ሌዩነት የተገኘበት ሲሆን፤እና

 በታክስ ከፋዩ የሒሳብ መግሇጫ ሊይ የተገሇፀው ያሌተሸጠ ዕቃ ዋጋ በቆጠራ ከተገኘው የዕቃ


ዋጋ ጋር ሲነፃፀር ሌዩነት ያሇው ሆኖ ሲገኝ፡፡

41
 ግብር ከፋዩ ያቀረበው የሒሳብ መዝገብ በወጪ አመዘጋገብ ረገዴ የሚከተለት ጉዴሇቶች
ሲገኙበት መዝገቡን ውዴቅ ማዴረግሳ ያስፈሌግ ማስተካከያ (Adjustment) በማዴረግ ግብሩ
በመዝገቡ መሰረት ይወሰናሌ፡፡

 ግብር ከፋዩ ባቀረበው ያሌተመዘገበ ውሌ ሊይ የተገሇፀ የንግዴ ቤት እና የመጋዘን


ኪራይ፣የኮንስትራክሽን ማሽን ኪራይ፣የንግዴ ተሸከርካሪ ኪራይ ወይም የረጅም ጊዜ ጥናት
አገሌግልት ወጪ ሲገኝ፣

 ከፋይናንስ ተቋም ውጪ የተወሰዯ እና ያሌተመዘገበ የጥሬ ገንዘብ የብዴር ስምምነት


ሲቀርብ፣

 ተቀባይነት በላሇው ዯረሰኝ ተገሌጾ የቀረበ ወጪ ሲቀርብ፤

 በአዋጁ ያሌተፈቀዯ ወጪ ተይዞ ሲገኝ፤

 ግብር ከፋዩ ከፋይናንስ ተቋም ውጪ የወሰዯው የጥሬ ገንዘብ ብዴር ውሌ ስምምነት ውሌ


የመስጠት ስሌጣን ባሇው አካሌ ያሌተመዘገበ ከሆነ ብዴር ነው ተብል በተገሇፀው የገንዘብ
መጠን ሊይ ግብር ይወሰናሌ፡፡

 ግብር ከፋዩ በገቢነት ያሌገሇጸው ሆኖ በግብር ከፋዩ ባንክ ሂሳብ ገቢ የተዯረገ ገንዘብ
ከንግዴ ስራ ያሌተገኘ ወይም ግብር የማይከፈሌበት ገቢ ስሇ መሆኑ በተገቢው ህጋዊ
ማስረጃ ማረጋገጥ ካሌቻሇ በተገሇፀው የገንዘብ መጠን ሊይ ግብር ይወሰናሌ፡፡

4.11. ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች

 የቀረበውን የሒሳብ መግሇጫ ትክክሇኛነት ግብር ከፋዩ ወይም የሂሳብ መግሇጫውን ያዘጋጀው
ባሇሙያ በታክስ ባሇስሌጣኑ ሲጠየቅ በተገቢው ማስረጃ ያሊረጋገጠ እንዯሆነ፣
 ግብር ከፋዩ የሒሳብ መዝገብ እና ሇግብር አወሳሰን አስፈሊጊ የሆኑ ዯጋፊ ሰነድችን እንዱያቀርብ
በጽሁፍ ተጠይቆ ያሊቀረበ እንዯሆነ፣
 በዯረሰኝ አስተዲዯር መመሪያ መሠረት በባሇሥሌጣኑ ያሌተፈቀዯ ዯረሰኝ ተጠቅሞ የተዘጋጀ
የሒሳብ መዝገብ ሲሆን፤
 ግብር ከፋዩ በታክስ ባሇስሌጣኑ ሲጠየቅ በተገቢው ማስረጃ ያሊረጋገጠ ወይም ሰነድችን
እንዱያቀርብ በጽሁፍ ተጠይቆ ያሊቀረበ እንዯሆነ፣
 የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ የሚዯረገው ኦዱተሩ ዯጋፊሰነድቹ እና የሂሳብ መግሇጫው ማረጋገጫ
በአስር ቀን ውስጥ ያሌቀረበሇት እንዯሆነ ነው፡፡

42
 ግብር ከፋዩ ያቀረበውን የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሇማዴረግ የሚያስችለ ምክንያቶች ተሟሌተው
የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ ሲዯረግ በኦዱት መውጫ ስብሰባ (exit conference) ጊዜ ሇግብር ከፋዩ
በጽሁፍ እንዱያውቀው የሚዯረግ ሲሆን ግብር ከፋዩ የሂሳብ መግሇጫውን ተቀባይነት ያሇው
መሆኑን በበቂ ሁኔታ ካሊስረዲ የታክስ ኦዱት ውሳኔ እንዱዯርሰው ይዯረጋሌ፡፡
 ግብር ከፋዩ ያቀረበው የሒሳብ መግሇጫ ተቀባይነት ያጣ እንዯሆነ ታክሱ በግምት የታክስ ስላት
መሠረት ይወሰናሌ፡፡
 ነገር ግን የቀረበው የሂሳብ መግሇጫ ውዴቅ የተዯረገበት ግብር ከፋይ መዝገብ ባሇመያዝ
የሚጣሇው ቅጣት ተፈፃሚ አይሆንበትም፡፡

4.12. ስህተቶችን ስሇማረም


 የታክስ ባሇሥሌጣኑ ግብር ከፋዩ የሚያቀርበውን የሂሳብ መዝገብ መሠረት በማዴረግ የታክስ
ስላት ሲወስን የሚከሰቱ ስህተቶችን ማረም የሚችሇው በታክስ ህግ ወይም በጉዲዩ ኩነቶች ሊይ
የትርጉም ጥያቄ የማያስነሳ የአጻጻፍ እና የሂሳብ ስላት እንዱሁም ላልች የማያከራክሩ
ስህተቶች ሆነው ሲገኙ ነው፡፡
 ከሊይ የተገሇፀው ጠቅሊሊ አነጋገር እንዯተጠበቀ ሆኖ የታክስ ባሇስሌጣኑ ከታች የተገሇጹትን
ስህተቶች በታክስ ስላት አወሳሰን ሂዯት የተከሰቱ እንዯሆነ በራሱ አነሳሽነት ወይም ከግብር
ከፋዩ በሚቀርብ ጥያቄ መሠረት ስህተቱ በተፈፀመ በአምስት አመት ጊዜ ውስጥ ማረም
ይችሊሌ፤
 የመዯመር፤የመቀነስ፤የማባዛት እና የማከፈሌ ስህተት ሲያጋጥም
 በስላት ማጠቃሇያ እና መንዯርዯሪያ መካከሌ የሚከሰት የስላት ሌዩነት (assessment
inconsistency)
 ከቁጥሮች በፊት ወይም በኋሊ የቁጥር መጨመር ወይም መቀነስ ወይም የቁጥር ቦታ
መቀያየር (transposition)
 የገቢ ወይም የወጪ ኮዴ አመዘጋገብ ስህተት
 የቃሊት አገባብ ስህተት
 በዯረሰኝ ወይም በላሊ ማስረጃ የተመሇከተ ሂሳብን ሳይዯምሩ ወይም ሳይቀንሱ መተው
ወይም መዝሇሌ
 ከግብር ነጻ የሆነ ገቢን ግብር በሚከፈሌበት ገቢ ውስጥ መጨመር
 በአንዴ ታክስ ከፋይ ሂሳብ ውስጥ የላሊ ታክስ ከፋይ ሂሳብ መጨመር ወይም ማቀሊቀሌ
ወይም ማቀያየር
 የታክስ መጣኔ ወይም የትርፍ ህዲግ ማሳሳት
 ተቀባይነት ያሇገኘ ዯረሰኝ ሊይ የተገሇጸ ገንዘብ ስህተቱ የማይታረም ሲሆን ስህተቱ
ሉታረም የሚችሇው በተወሰነው የታክስ መጠን ሊይ ታክስ በመጨመር ወይም በመቀነስ
43
ሲሆን በተወሰነው የታክስ መጠን ሊይ ሇውጥ የማያመጣ ስህተት የሚታረመው ከግብር
ከፋዩ ስም እና ማንነት ጋር የተያያዘ ሲሆን ብቻ ነው፡፡

 በሂሳብ መዝገብ የተወሰነ የታክስ ስላት ሊይ ስህተት ሲያጋጥም ከታች በተዘረዘሩት


መንገድች መሰረት የሚታረም ይሆናሌ
 የታክስ ውሳኔ ሊይ ስህተት አሇበት የሚሌ ታክስ ከፋይ የታክስ ስላት ማስታወቂያ በዯረሰው 5
አመት ጊዜ ውስጥ ውሳኔውን ሇሰጠው ቅ/ጽ/ቤት ጥያቄውን በጽሁፍ በማቅረብ ስህተቱ
እንዱታረምሇት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
 የታክስ ስላቱን የሰራ ስራ ክፍሌ የታክስ ስላት ማስታቂያ ሇታክስ ከፋዩ ከተሰጠ በኋሊ በታክስ
ኦዱት ሂዯት የተፈጸመ ግሌጽ እና የማያከራክር ስህተት ሲኖር ስህተቱን የፈጸመው ባሇሞያ
ወይም የላሊ ባሇሞያ አስተያየት ጭምር በመያዝ ስህተቱ እንዱታረም በውሳኔ ሃሳብ
ሇቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ ያቀርባሌ፡፡
 የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አስፈሊጊውን ማጣራት በማዴረግ ስህተቱ የሚታረም ነው
ወይስ የማይታረም የሚሇውን ይወስናሌ ወሳኔው በዚህ የማይቋጭ ከሆነ የታክስ ህጉን
ተከትል ጉዲዩ እስከ ሚኒስትሩ ይቀጥሊሌ፡፡ሚኒስትሩም የሚሠጠው ውሳኔ የመጨረሻ
ይሆናሌ፡፡

4.13. በማስታወቂያ መረጃ ወይም ማስረጃ መጠየቅ


 ባሇሥሌጣኑ የታክስ ህጏችን በማስተዲዯር ግብር/ታክስ ከፋይ ቢሆንም ባይሆንም ሇማንኛውም
ሰው ሰነዴ የሚቀርብበትን ቦታ፣ጊዜና የሰነደን ዓይነት የሚገሌጽ የጽሁፍ ማስታወቂያ በመስጠት
ማንኛውም ዓይነት መረጃ እንዱሰጠው ወይም እንዱቀርብሇት መጠየቅ የሚችሌ መሆኑ፣
 በባሇሥሌጣኑ የሚጠየቀው መረጃ የኤላክትሮኒክስ መረጃን ጨምሮ በማስታወቂያው የተጠቀሰው
መረጃ ላሊ ሌዩ መብት የሚያሰጥ ወይም የህዝብ ጥቅምን የሚመሇከት ወይም ሚስጢር
የመጠበቅ ግዳታን የሚጥሌ ውሌ ወይም ስምምነት ቢኖርም መረጃው መሰጠት እንዯሚኖርበት፣
 ሇባሇሥሌጣኑ የተሰጠው ሥሌጣን ሌዩ መብት በሚያሰጡ የህግ ዴንጋጌዎች የህዝብን ጥቅም
በሚመሇከቱ ገዯቦችና ሚስጢር የመጠበቅ ግዳታን በሚጥለ ውልች ወይም ስምምነቶች
የማይገዯብ መሆኑ፣

4.14. የመግባትና የመበርበር ሥሌጣን


 ማንኛውንም የታክስ ህግ ሇማስተዲዯር ሲባሌ ባሇሥሌጣኑ፣
 ያሇ ማስታወቂያ በማንኛውም ጊዜ፣በማንኛውም ግቢ ወይም ቦታ ገብቶ ማንኛውንም ዕቃ
ወይም ንብረት የመበርበርና የመያዝ/ወስድ ሇታክስ ህጉ አፈጻጸም የመጠቀም፣

44
 ማንኛውንም ሰነዴ ወይም የመረጃ ማከማቻ ቅጂ ወይም ዋናውን የመያዝና ወስድ ሇታክስ
ህጉ አፈጻጸም የመጠቀም፣

 ማንኛውንም ሇታክስ አወሳሰን የሚጠቅም መረጃ የታክስ ከፋዩን የታክስ ግዳታ ሇመወሰን
ወይም ሇማንኛውም የታክስ ክርክር እስካስፈሇገበት ጊዜ ዴረስ ይዞ ማቆየት ይችሊሌ፡፡

 የመተባበር ግዳታን አሇመወጣት ግሇሰቡን ወይም ዴርጅት ከሆነ ኃሊፊው በብር 5000
የገንዘብ መቀጫ ያስቀጣሌ፡፡
 ሲጠቃሇሌ ሇባሇሥሌጣኑ በአዋጅየ ተሰጠው፣
 መረጃን የመጠየቅ፣
 ሰነዴን የመመርመር፣
 ቤትና ቦታን ወይም ይዞታን የመበርበር፣
 ሰነዴን ወይም መረጃን የመያዝ ወይም ወስድ ሇታክስ አስተዲዯር ዓሊማ የመጠቀም
ሥሌጣን የህዝብና የግሌ ጥቅምን እንዱሁም የግሌ (Privacy) መብትን ሇማስከበር በወጡ
ህጎች ወይም ሚስጥራዊነትን ሇማስጠበቅ በተዯረጉ የውሌስ ምምነቶች አይታገዴም፡፡

4.15. ሇረጅም ጊዜየ ሚቆዩ ውልች


 ሇንግዴ ሥራ ገቢ ግብር ሂሳቡን በተሰብሳቢና ተከፋይ ሂሳብ ዘዳ የሚይዝ ግብር ከፋይ
ከተዋዋሇው የረዥም ጊዜ ውሌ ውስጥ በግብር ዓመቱ የተጠናቀቀውን መቶኛ መሠረት
በማዴረግ ገቢውን በንግዴ ሥራ ገቢው ውስጥ ሲያካትት ወጪውም በዚያው መቶኛ ሌክ
በተቀናሽነት እንዱያዝሇት ይዯረጋሌ፡፡
 በግብር ከፋዩ ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገው ውሌ ውስጥ በግብር ዓመቱ የተጠናቀቀው በመቶኛ
የሚወሰነው በግብር ዓመቱ የሚኖረውን ሇውጥ ጨምሮ ግብር ከፋዩ በግብር ዓመቱ
ያወጣውን ወጪ ከአጠቃሊይ የውለ ወጪ ግምት ጋር በማነፃፀር ይሆናሌ፡፡
 ግብር ከፋዩ ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገ ውሌ ጋር ተያይዞ በውለ የመጨረሻ ዓመት ኪሳራ
የዯረሰበት ከሆነ ኪሳራውን እንዱያሸጋግር የተፈቀዯሇት ቢሆንም ኪሳራውን ማሸጋገር
ያሌቻሇ ሆኖ በውለ ዘመን መጨረሻ በኢትዮጵያ የንግዴ ሥራ መሥራት ያቆመ እንዯሆነ
ይህ ግብር ከፋይ የዯረሰበት ኪሳራ ወዯ ኋሊ ተመሌሶ በአምናው የግብር ዓመት
በተቀናሽነት እንዱያዝሇት ይዯረጋሌ፡፡
 ግብር ከፋዩ የዯረሰበትን ኪሳራ ወዯ ኋሊ ተመሌሶ ሙለ በሙለ በተቀናሽ ወጪነት
እንዱያዝ ማዴረግ ያሌቻሇ እንዯሆነ፣ ያሌተቀነሰው ኪሳራ ወዯኋሊ ተመሌሶ ወዯ አቻምናው
የግብር ዓመት የሚሸጋገር ሆኖ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡

45
 ግብር ከፋዩ በረዥም ጊዜ ውሌ ኪሣራ ዯርሶበታሌ የሚባሇው የሚከተለት ቅዴመ-
ሁኔታዎች በአንዴነት ተሟሌተው ሲገኙ ይሆናሌ፡-
 ሀ) የተጠናቀቀውን ሥራ በመቶኛ ሇማስሊት ዘዳ ዓሊማ ሲባሌ በውለ ይገኛሌ ተብል
የተገመተው ግብር የሚከፈሌበት ገቢ በእርግጠኛነት ከተገኘው ግብር ከሚከፍሇበት ገቢ
በሌጦ ሲገኝ፤ እና
 ሇ) በፊዯሌ ተራ (ሀ) መሠረት በብሌጫ የታየው ገንዘብ ተሰሌቶ ከተዯረሰበት ውለ
በተጠናቀቀበት የግብር ዓመት የንግዴ ሥራ ገቢና ወጪው መካከሌ ካሇው ሌዩነት በሌጦ
ሲገኝ፤
 ሇረጅም ጊዜ የሚቆይ ውሌ ማሇት፡- ሥራው ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በ12 ወራት
ውስጥ ይጠናቀቃሌ ተብል ከሚገመተው በስተቀር በተጀመረበት የግብር ዓመት ውስጥ
ያሌተጠናቀቀ የማምረት፣ የመትከሌ ወይም የግንባታ ሥራ እንዱሁም ከእነዚህ ጋር
የተያያዘ አገሌግልት ነው፡፡

ሙከራ አምስት
1ኛ. ሇረጅም ጊዜ ከተዯረገ ውሌ ጋር ተያይዞ ግብር ከፋዩ ኪሳራ ቢያጋጥመው ኪሳራውን
የሚያሸጋግረው በምን መሌኩ ነው? አብራሩ

2ኛ. ግብር ከፋዩ በሚያቀርበው የሂሳብ መዝገብ ሊይ ስህተቱች ሲያጋጥሙ በባሇስሌጣኑ እንዳት
ይታረማለ? ዘርዝሩ

ክፍሌ አምስት

5. ዴርጅትን በመቆጣጠር ረገዴ የሚዯረግ ሇውጥና የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት

5.1. አንዴን ዴርጅት በመቆጣጠር ረገዴየሚዯረግሇውጥ (34)


 አንዴ ዴርጅት የዯረሰበትን ኪሣራ ወዯ መሸጋገሪያ ዓመት ወይም ወዯ ሚቀጥሇው ዓመት
ማሸጋገር የሚችሇው የኩባንያውን ከ50% በሊይ የሆነውን የዋና ባሇቤትነት ዴርሻ
በኪሣራው ዓመት ፣ በመሸጋገሪያው ዓመትና በሁለም ጣሌቃ ገብ ዓመታት የያዘው
ተመሳሳይ ሰው የሆነ እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡ሆኖም ግን ፡-
 ዴርጅቱ በኪሣራው ዓመት፣ በመሸጋገሪያው ዓመትና በሁለም ጣሌቃ ገብ ዓመታት
አንዴ ዓይነት የንግዴ ስራ እየሰራ ያሇ ከሆነ፣

46
 የዋና ባሇቤትነት ሇውጥ ከተዯረገም በኋሊ ዴርጅቱ በላሊ የንግዴ ስራ የተሰማራው
ኪሣራውን ከአዱሱ ስራ ገቢ ሊይ ሇማካካስና ገቢውን ሇማሳነስ አሇመሆኑ ከተረጋገጠ
ኪሣራውን እንዲያሸጋግር አይከሇከሌም፡፡

5.2. የኩባንያ እንዯገና መዯራጀት


 እንዯገና መዯራጀት (reorganization) ማሇት፡-
 ከሁሇት በሊይ የሆኑ ነዋሪ ኩባንያዎች መዋሃዴ፡፡
 የአዱሱ ዴርጅት አባሌ የሆነ አንዴ ዴርጅት የላሊውን ዴርጅት 50% ሌዩ የአክሲዮን
ባሇቤት ዴርሻ ከአዱሱ ዴርጅት በሚገኘው የአክሲዮን ሇውጥ ብቻ መያዝ፡፡
 እንዯገና በሚዯራጀው ዴርጅት ውስጥ አባሌ የሆኑ ሁሇት ዴርጅቶች አንደ የላሊውን
ከ50% በሊይ የሆነ የአክሲዮን ባሇቤትነት ዴርሻ ሌዩ መብት በማያሰጥና የዴምጽ ተሳትፎ
ብቻ በሚያስገኝ አኳኋን መጠቅሇሌ፡፡
 የአንዴ ዴርጀት ወዯ ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ ወዯ ሆኑ ኩባንያዎች መከፋፈሌ፡፡
 የአንዴ ዴርጅት የተቀጽሊዎችን ካፒታሌ የዴርጅቱን ካፒታሌ ሇያዘ ላሊ ዴርጅት
ማስተሊፍ፡፡አንዴ ኩባንያ እንዯገና ከመዯራጀት ጋር ተያይዞ ሇላሊ ኩባንያ የንግዴ ስራ
ሃብት በሚያስተሊሌፍበት ጊዜ የንግዴ ስራ ሃብቱ እንዯተሸጠ፣ እንዯተሇወጠ ወይም
እንዯተሰጠ (እንዯተሊሇፈ) አይቆጠርም፡፡
 የንግዴ ስራ ሃብቱን ያገኘው ዴርጅት አስተሊሊፊው የንግዴ ስራ ሃብቱን ሇማግኘት
ከወጣው ወጪ ጋር እኩሌ የሆነ ወጪ በማውጣት እንዲገኘው ይቆጠራሌ (transferred
at Book value)፡፡
 የንግዴ ስራ ሃብቱ የተሊሊፈሇት ሰው በምትኩ አክሲዮን የሰጠ እንዯሆነ በአክሲዮኖቹ
የተዯረገው ወጪ የተሊሇፈው ሃብት በተሊሇፈበት ጊዜ ከነበረው ዋጋ ጋር እኩሌ መሆን
ይኖርበታሌ፡፡
 ሇንግዴ ስራው ሃብት የተዯረገው ወጪ የሚሇው የንግዴ ስራ ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ
የነበረውን የተጣራ የመዝገብ ዋጋ የሚመሇከት ነው፡፡
 በእንዯገና መዯራጀት ሂዯት የተሊሇፈ የንግዴ ስራ ሃብት እንዯተሊሇፈ የማይቆጠረው
የእንዯገና መዯራጀቱ ዓሊማ ከታክስ ሇመሸሽ ያሇመሆኑ በባሇስሌጣኑ ሲታመንበት ነው፡፡

5.3. የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ገቢ ግብር

5.3.1.የማዕዴንና የነዲጅ ስራዎች ሌዩ ባህሪ


 የማዕዴንና የነዲጅ ስራ ከላሊው የንግዴ ስራ ሇየት የሚያዯርገው፡-
 የገቢ ምንጩ ሉተካ የማይችሌ የመንግስት (የሃገር) የተፈጥሮ ሃብትን በመጠቀም
የሚገኝ በመሆኑ፡፡
47
 ስራው ከፍተኛ ስጋት (Risk) ያሇበትና ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ፡፡
 የማዕዴንና የነዲጅ ፈሇጋ ስራ ረጅም ጊዜ የሚወስዴና በስተመጨረሻም ውጤት
እንዯሚገኝ አስቀዴሞ እርግጠኛ መሆን የማይቻሌበት ሁኔታ (uncertainity) ያሇበት
በመሆኑ፡፡
 ንግደ የመንግስት ሌዩ ፈቃዴ የሚጠይቅና ሌዩ ቁጥጥርና ክትትሌ የሚዯረግበት
እንዱሁም የመንግስት ዴርሻ ያሇበት በመሆኑ፡፡
 ንግደ የመንግስትን ሌዩ መብት (Royal interest of the state) የሚጋራና ከፍተኛ
የመንግስት ጥቅም ያሇበት በመሆኑ ወዘተ ነው፡፡

5.3.2.ፈቃዴ በተሰጠው ሰውና በስራ ተቋራጭ ሊይ ግብር ስሇመጣሌ


 ማዕዴን የማውጣት መብት በተሰጠው ባሇፈቃዴ (ፈቃዴ የተሰጠው ሰው) እና ከመንግስት ጋር
የነዲጅ ስምምነት ባዯረገው ስራ ተቋራጭ ሊይ የተጣሇው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር 25% ነው፡፡
 ፈቃዴ የተሰጠው ሰው በኢትዮጵያ ነዋሪ ሊሌሆነ ንዐስ ስራ ተቋራጭ ከሚፈጽመው ማንኛውም
ክፍያ ሊይ የሞቢሊይዜሽንና የዱሞቢሊይዜሽን ወጪዎች ተቀንሰው በሚቀረው መጠን ሊይ 10%
ግብር ቀንሶ ሇባሇስሌጣኑ ገቢ ማዴረግ አሇበት፡፡ የነዲጅ ንዐስ ስራ ተቋራጭ ከዚህ ዓይነት
ግብር ነጻ ተዯርጓሌ፡፡
 ስሇማዕዴንና ነዲጅ ስራዎች ገቢ የሚዯነግገው የአዋጁ ክፍሌ ከላልች የአዋጁ ዴንጋጌዎች ጋር
ቢጋጭ ተፈጻሚነት የሚኖራቸው ስሇማዕዴንና ስሇነዲጅ ስራዎች የሚዯነግጉት የአዋጁ ክፍልች
ናቸው፡፡ ከዚህ ክፍሌ ጋር የማይቃረኑ ላልች የገቢ ግብር አዋጅ ዴንጋጌዎች ግን ከማዕዴንና
ነዲጅ ስራዎች በሚገኝ ገቢ ሊይ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋሌ፡፡

5.3.3.በማዕዴን ወይም በነዲጅ ስራዎች ተቀናሽ የሚዯረጉ ወጪዎችን ስሇመገዯብ


 ባሇፈቃደ ወይም ስራ ተቋራጩ ተቀናሽ የሚዯረግሊቸው ወጪ፣
 ከሥራቸው ጋር በተያያዘ ፈቃዴ በተሰጠበት አካባቢ ወይም የውሌ ክሌሌ ውስጥ በግብር
ዓመቱ ካገኙት የንግዴ ስራ ገቢ ሊይ የዓመቱን ወጪ ተቀናሽ ማዴረግ ይችሊለ፡፡
 ኪሳራ ያጋጠማቸው እንዯሆነ ኪሳራው ወዯሚቀጥሇው የግብር ዓመት ተሸጋግሮ ፈቃዴ
በተሰጠበት ክሌሌ ወይም በውለ ክሌሌ የማዕዴን ወይም የነዲጅ ስራ በመስራት
ከሚያገኙት የንግዴ ስራ ገቢ ሊይ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡
 ኪሳራ ሇማሸጋገር የሚቻሇው ኪሳረው ከዯረሰበት አመት ቀጥል ሊለት አስር አመታት
ነው፡፡
 ባሇፈቃደና ስራ ተቋራጩ ኪሳራ ዯረሰባቸው የሚባሇው በግብር ዓመቱ ካገኙት ጠቅሊሊ
የንግዴ ስራ ገቢ የግብር ዓመቱ ጠቅሊሊ ወጪ የበሇጠ እንዯሆነ ነው፡፡

48
 ከዚህ በሊይ የተመሇከቱት ገዯቦች እንዯተጠበቁ ሆነው ባሇፈቃደና ስራ ተቋራጩ የሚከተለት
ተቀናሾች ይፈቀደሊቸዋሌ፡፡

1. የፍሇጋ ወጪዎች
 የፍሇጋወጪማሇት ዋጋቸው ሇሚቀንስ ሀብቶች የሚወጣውን ወጪ ሳይጨምር ፈቃዴ
በተሰጠው ሰው ወይም በሥራ ተቋራጩየምርመራ ሥራዎችን ሇማካሄዴ የሚወጣ
ወጪሲሆን የሚከተለትን ይጨምራሌ፡፡
 ከመንግሥት ወይም መብትን ከሚያስተሊሌፍስምምነት የፍሇጋን መብት የሚመሇከት
ጥቅም ሇማግኘት የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
 ከመንግሥት ወይም መብትን ከሚያስተሊሌፍ ስምምነት የፍሇጋ መረጃን ሇማግኘት
የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
 ከማዕዴን ፍሇጋ ሥራ ወይም ከነዲጅስምምነት ጋር ተያይዞ ሇማህበራዊ መሠረተ ሌማት
ግንባታ የሚወጣ ወጪ፤
 የአገሌግልት ዘመናቸው አንዴ ዓመት የሆኑ የፍሇጋ ወጪዎች ግዙፋዊ ህሌወት
የላሊቸው የንግዴ ስራ ሃብቶች ተዯርገው ይወሰዲለ፡፡
 ሇመጀመሪያ ጊዜ ሇፍሇጋ ስራ ጥቅም ሊይ የዋሇ የንግዴ ስራ ሃብት የእርጅና ቀናሽ
መጣኔው 100% ይሆናሌ፡፡
2. የማሌሚያ ወጪ፣
 የማሌሚያወጪማሇት ዋጋው ሇሚቀንስ ሀብት የሚወጣን ወጪ ሳይጨምር ፈቃዴ በተሰጠው
ሰው ወይም በሥራ ተቋራጩየሌማት ሥራዎችን ሇመሥራት የሚወጣ የካፒታሌ ወጪሲሆን
የሚከተለትንም ይጨምራሌ፡፡
 የፍሇጋ ወጪ ሇሚሇው ሀረግበማዕዴን ማውጣት ወይም በነዲጅሥራ ጥቅም ሇማግኘት
የሚወጣ ወጪ፤ ወይም
 የማዕዴን ማውጣት ወይም የነዲጅሥራ መረጃ ሇማግኘት የወጣ ወጪ፤
 ከማዕዴን ማውጣት መብት ወይም ከነዲጅ ስምምነት ጋር በተያያዘ ሇማህበራዊ መሠረተ-
ሌማት ዝርጋታ የሚወጣ ወጪ፣
 የማሌሚያ ወጪ ሇአራት ዓመታት ያህሌ የሚያገሇግሌ ግዙፋዊ ህሌወት የላሇው
የንግዴ ስራ ሃብት እንዯሆነ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
 ምርት ማምረት ከመጀመሩ በፊት የወጣ የማሌሚያ ወጪ ሇንግዴ የሚሆን ምርት
ማምረት በተጀመረበት ጊዜ እንዯወጣ ወጪ ተቆጥሮ የእርጅና ቅናሽ
ይታሰብሇታሌ፡፡

49
 ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት ከመጀመሩ በፊት ሇማሌሚያ ስራዎች
አገሌግልት የሚውሌ ዋጋው የሚቀንስ የንግዴ ስራ ሃብት የተገዛ ወይም የተገነባ
እንዯሆነ ሃብቱ ሇንግዴ ስራ የሚሆን ምርት በተጀመረበት ጊዜ እንዯተገዛ ወይም
እንዯተገነባ ተቆጥሮ የእርጅና ቀናሽ ይታሰብሇታሌ፡፡
 ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት ተጀምሯሌ የሚባሌበት ጊዜ የማዕዴን፣ የነዲጅና
የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር በሚወስነው መሠረት ከ30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ
ከፍተኛ ምርት ማምረት በተቻሇባቸው 25 ቀናት ካለት 30 ቀናት ውስጥ
የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡
 የሚፈቀዯው የማሌሚያ ወጪተቀናሽ መጠን ወይም በእርጅና ምክንያት ዋጋው
ሇሚቀንስ የንግዴ ሥራ ሀብት በግብር ዓመቱ የሚዯረገው የእርጅና ቅናሽ
የሚሰሊው በሚከተሇው ቀመር መሠረት ይሆናሌ፡-

ሀ)የወጪው መጠን ወይም ሇሀብቱ የተዯረገ ወጪ፣


ሇ)ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት ከተጀመረበት ቀን አንስቶ ሇንግዴ ማምረትበተጀመረበት
የግብር
ዓመት የመጨረሻ ቀን መካከሌ ያለት ቀናት፣
ሐ)ሇንግዴ የሚሆን ምርት ማምረት በተጀመረበት የግብር ዓመት ያለትቀናት ብዛት፣
ከማዕዴን ስራ መብት ወይም ከነዲጅ ስምምነት ከተገኘ መብት አንዴ መብት የተሊሇፈ
እንዯሆነ መብቱን በማስተሊሇፍ የተገኘው ጥቅም ተዯርጎ የሚወሰዯው ባሇፈቃደ ወይም
ስራ ተቋራጩ ያሌመሇሰውን ሂሳብ ሳይጨምር የማስተሊሇፍ ተግባር በተከናወነበት ጊዜ

ተቀናሽ የተዯረገሊቸው የማሌሚያ ወጪ ከተቀነሰ በኋሊ የሚገኘው ዋጋ ነው፡፡

3. የመሌሶ ማቋቋሚያ ወጪ፣


 በመሌሶ ማቋቋሚያ ዕቅዴ መሰረት ሇመሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴ የሚዯረገው መዋጮ
መዋጮው በተዯረገበት የግብር ዓመት በተቀናሽነት ይያዛሌ፡፡
 መሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴማሇት ፈቃዴ የተሰጠበትን ክሌሌ ወይም የውሌ ክሌሌ
መሌሶ ሇማስተካከሌ የሚውሌ በነዲጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር እና በባሇፈቃደ
ወይም በስራ ተቋራጩ በጋራ የሚተዲዯር ገንዘብ ነው፡፡
 ከመሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴ ወጪ ተዯርጎ ያሌተተካ በፀዯቀ መሌሶ ማቋቋሚያ ዕቅዴ
መሠረት ሇተሰራ ሥራ የወጣ ወጪ ወጪው በወጣበት የግብር ዓመት በተቀናሽነት
ይያዛሌ፡፡
 በመሌሶ ማቋቋም ስራ ከመሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴ ወጪ የሚዯረግ የገንዘብ መጠን
ከግብር ነጻ ነው፡፡

50
 ከመሌሶ ማቋቋሚያ ፈንዴ ወጪ ተዯርጎ ሇባሇፈቃደ ወይም ሇስራ ተቋራጩ ተመሊሽ
የተዯረገ የገንዘብ መጠን ገንዘቡ ተመሊሽ በተዯረገበት የግብር ዓመት እንዯ ንግዴ ስራ
ገቢ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
4. የኢንቨስትመንት ተቀናሽ
 በፈቃዴ ሰጪው ባሇስሌጣን በተፈቀደ ላልች የሌማት መስኮች ኢንቨስት ሇሚዯረግ
የኢንቨስትመንት ወጪ ከእያንዲንደ የግብር ዓመት ጠቅሊሊ ገቢ ሊይ እስከ 5% ተቀናሽ
ይፈቀዲሌ፡ይህ የኢንቨስትመንት ገንዘብ ተቀናሽ ከተዯረገበት የግብር ዓመት ቀጥል እስካሇው
የግብር ዓመት መጨረሻ ዴረስ ኢንቨስት ካሌተዯረገ በዚሁ የግብር ዓመት ጠቅሊሊ ገቢ ሊይ
ይዯመራሌ፡፡

5.3.4. የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብት ስሇማስተሊሇፍ


 የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብትን ማስተሊፍ የሚቻሌ ቢሆንም መብቱ ሲተሊሇፍ የሚከተለት
መሟሊት አሇባቸው፡፡
 ባሇፈቃደ ወይም ስራ ተቋራጩ መብቱ ከሚተሊሇፍበት ሰው ጋርየማስተሊሇፍ
ስምምነትተብል የሚጠቀስ የጹሁፍ ስምምነት ማዴረግ አሇባቸው፡፡
 ሇሚተሊሇፈው መብት የሚከፈሇው ዋጋ፣
 መብት የተሊሇፈሇት ሰው ሉከፍሌ የተስማማበትን ወጪ እና
 ባሇፈቃደ ወይም ስራ ተቋራጩ ካስቀረው የተወሰነ መብት የሚመነጩ ግዳታዎችን
መብቱ የተሊፈሇት ሰው መብት አስተሊሊፊውን ተክቶ ሇመውጣት የሚገባውን ግዳታ
ሇመፈጸም የሚያወጣውን ወጪ የሚጨምር መሆን አሇበት፡፡
 የማዕዴንና የነዲጅ መብትን ማስተሊሇፍ ተፈጻሚ በሚሆንበት ጊዜ፡-
 መብት አስተሊሊፊው ካስቀረው መብት ጋር በተያያዘ መብት የተሊሇፈሇት ሰው በራሱ
የሚያከናወነው ስራ ዋጋ መብት አስተሊሊፊው ሇተሊሇፈው መበት በተቀበሇው ዋጋ ውስጥ
ወይም በመብት አስተሊሊፊው የንግዴ ስራ ገቢ ውስጥ አይካተቱም፡፡
 መብት አስተሊሊፊው ከተሊሇፈው መብት ጋር በተያያዘ ሊወጣው ወጪ ያገኘው ተቀናሽ
ተመሊሽ እንዯተዯረገ ወጪ ተቆጥሮ በተቀበሇበት የግብር ዓመት እንዯተገኘ ገቢ ተርጎ
ይወሰዲሌ፡፡
 ተቀናሽ ወጪው መብት አስተሊሊፊው ከተቀበሇው የገንዘብ መጠን የበሇጠ እንዯሆነ
በብሌጫ የታየው ገንዘብ የተሊሇፈው መብት ዋጋ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡

5.3.5.የማዕዴን ወይም የነዲጅ መብትን በተዘዋዋሪ መንገዴ ስሇማስተሊሇፍ


 የባሇፈቃደ ወይም የስራ ተቋራጩ ዴርጅት ዋና ባሇቤትነት ከ10% በሊይ ከተሇወጠ ባሇፈቃደ
ወይም ስራ ተቋራጩ ሇውጡን ሇባሇስሌጣኑ ወዱያወኑ በጹሁፍ ማሳወቅ ይኖርባቸዋሌ፡፡

51
ከሊይ የተገሇጸውን ማስታወቂያ የመስጠት ግዳታ ያሇበት የመብት አስተሊሊፊ የኢትዮጵያ ነዋሪ
ያሌሆነ እንዯሆነ ባሇፈቃደ ወይም ስራ ተቋራጩ በኢትዮጵያ ነዋሪ ሊሌሆነው የመብት አስተሊሊፊ
ወኪሌ እንዯሆነ ተቆጥሮ ከመብት ማስተሊሇፉ ጋር ተያይዞ በ አዋጁ መሰረት ሉከፈሌ የሚገባውን
ግብር የመክፈሌ ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡
ከሊይ በተገሇጸው ሁኔታ በባሇፈቃደ ወይም በስራ ተቋራጩ የኢትዮጰያ ነዋሪ ያሌሆነውን የመብት
አስተሊሊፊ በመወከሌ የተከፈሇ ማንኛውም ግብር ከመብት አስተሊሊፊው (ነዋሪ ካሌሆነው ሰው)
ሊይ ከሚፈሇገው የታክስ ዕዲ ጋር ይካካሳሌ፡፡
በማዕዴን ወይም በነዲጅ ስራ በተሰማራ አንዴ ዴርጅት ውስጥ ያሇ የአባሌነት ጥቅም እንዯንግዴ
ስራ ሃብት ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡

5.4. ዓሇም አቀፍ ግብር

5.4.1. በውጭ አገር የተከፈሇን የንግዴ ስራ ገቢ ስሇማካካስ


 በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው በውጭ አገር ካገኘው የንግዴ ስራ ገቢ ሊይ የውጭ አገር ግብር
የከፈሇ እንዯሆነ በውጭ አገር የከፈሇው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር እንዱካካስሇት ይዯረጋሌ፡፡
የሚካካሰው የግብር መጠንም ፡-
 በውጭ አገር ከተከፈሇው ገቢ ግብር ፣
 በውጭ አገር በተገኘው ገቢ ሊይ በዚህ አዋጅ መሰረት ሉከፈሌ ከሚገባው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር
 ከሁሇቱ ከአነስተኛው የበሇጠ አይሆንም፡፡
 ከውጭ አገር በተገኘው ገቢ ሊይ ሉከፈሌ የሚገባው የንግዴ ስራ ገቢ ግብር የሚሰሊው በግብር
ከፋዩ ሊይ ተፈጻሚ የሚሆነውን አማካይ የንግዴ ስራ ገቢ ግብር መጣኔ ግብር ከፋዩ ባገኘው
የተጣራ የውጭ አገር ገቢ ሊይ ተፈጻሚ በማዴረግ ነው፡፡
 አማካይ የንግዴ ሥራ ገቢ ግብር መጣኔ ማሇት ማንኛውም የግብር ማካካሻ ከመዯረጉ በፊት
በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነው ሰው የግብር ዓመቱ ግብር በሚከፈሌበት ገቢ ሊይ ተግባራዊ የሚሆነው
የግብር መጣኔ ነው፤
በውጭ አገር የተከፈሇ ግብር ሉካካስ የሚችሇው፣
 ግብር ከፋዩ ሉከፈሌ የሚገባውን ግብር ገቢው ከተገኘበት የግብር ዓመት ቀጥል ባለት
ሁሇት የግብር ዓመታት ወይም ዯግሞ ባሇስሌጣኑ በሚፈቅዯው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ
የከፈሇ እንዯሆነና
 ግብር ከፋዩ በውጭ አገር ሇከፈሇው ግብር ከውጭ አገር የታክስ ባሇስሌጣን የተሰጠ
ዯረሰኝ ያሇው እንዯሆነ ብቻ ነው፡፡
 በውጭ አገር ሇተከፈሇ ግብር የተፈቀዯ ማካካሻ ከላልች ማናቸውም የግብር ማካካሻዎች
አስቀዴሞ ተግባራዊ መዯረግ አሇበት፡፡

52
 በአንዴ የግብር ዓመት ተካክሶ ያሊሇቀ የውጭ አገር ግብር ወዯ ላልች የግብር ዓመታት
አይሸጋገርም ፡፡(Loss cary forward or Loss cary back ward አይፈቀዴም፡፡)
 የተጣራ የውጭ አገር ገቢ ነው የሚባሇው፣ በአንዴ የግብር ዓመት ውስጥ ግብር ከፋዩ
ካገኘው ጠቅሊሊ የውጭ አገር ገቢ ሊይ ፡-
 የውጭ አገር ገቢውን ሇማግኘት ሲባሌ ብቻ የተዯረገ ወጪ፡፡
 የውጥ አገር ገቢ ራሱን የቻሇ የገቢ ዓይነት ሆኖ የሚመዯብ በመሆኑ የውጭ አገር
ገቢውን ሇማግኘት በወጣው መጠን ተከፋፍል የተመዯበ ወጪ ከተቀነሰ በኋሊ የሚገኘው
ገቢ ነው፡፡

5.4.2. የውጭ አገር የንግዴ ስራ ኪሳራዎች


 ግብር ከፋዩ የውጭ አገር ገቢን ሇማግኘት ያወጣው ወጪ ተቀናሽ የሚዯረገው በውጭ አገር
ካገኘው ገቢ ሊይ ብቻ ነው፡፡
 በግብር ዓመቱ በውጭ አገር ያጋጠመውን ኪሳራ ግብር ከፋዩ በሚቀጥሇው የግብር ዓመት
ከውጭ አገር ባገኘው ገቢ ሊይ በማካካስ በሰንጠረዠ “ሐ” መሰረት ተቀናሽ ይዯረግሇታሌ፡፡
 በሚቀጥሇው የግብር ዓመት ተቀናንሶ ያሊሇቀ ኪሳራ እስከሚቀጥለት አምስት የግብር ዓመታት
ዴረስ ሉሸጋገርና ሉቀናነስ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ኪሳራው ከዯረሰበት የግብር አመት በኋሊ ካለት
አምስት ዓመታት በሊይ ኪሳራውን ሇማሸጋገር አይቻሌም፡፡
 ወዯሚቀጥለት የግብር ዓመታት ማሸጋገር የሚቻሇው የሁሇት ግብር ዓመታት ኪሳራ ብቻ ነው፡፡
 በውጭ አገር የዯረሰ ኪሳራ የሚባሇው በሰነጠረዥ “ሐ” መሰረት ግብር የሚከፈሌበት የውጭ
አገር ገቢ ሇማግኘት ግብር ከፋዩ ያወጣቸው ወጪዎች መጠን ከጠቅሊሊው የውጭ አገር ገቢ
በሌጦ ሲገኝ ነው፡፡

5.4.3. ሇኩባንያ ካፒታሌ የሚወሰዴ ብዴር (Thin capitalization)


 በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር ያሇ በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ኩባንያ የግብር ዓመቱ
አማካይ ዕዲ ከአማካይ የካፒታሌ መዋጮው ጋር ሲነጻጸር ከ2ሇ1 ሬሽዮ የበሇጠ እንዯሆነ
ኩባንያው ከዚህ ሬሽዮ በሊይ በሆነው ዕዲ የከፈሇው ወሇዴ አይቀነስሇትም፡፡
 ተቀናሽ የማይዯረገው የወሇዴ መጠን ቀጥል በተመሇከተው ስላት መሰረት ይወሰናሌ፡-
ሀXለ/ሐ

 በዚህስላት ፡-

 ሀ) ኩባንያውበግብርዓመቱተቀናሽእንዱዯረግሇትየሚጠይቀውየወሇዴወጪ፤

 ሇ) ኩባንያውከተፈቀዯውመጠንበሊይየወሰዯውብዴር፤ እና

 ሐ) ኩባንያው በግብር ዓመቱ ያሇበት አማካይ ዕዲ ነው፡፡

53
 የካፒታሌ መዋጮ ማሇት፡- በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር ያሇን በኢትዮጵያ
ነዋሪ የሆነ ኩባንያ በሚመሇከት፣ የወሇዴ ክፍያን የማይጨምር ዕዲን መሌሶ የመክፈሌን
ግዳታ የሚያስከትሌ ብዴርን ጨምሮ በሂሳብ ሪፖርት ዯረጃዎች መሠረት በግብር ዓመቱ
ውስጥ በማናቸውምጊዜ ተመዝግቦ የሚገኝ ከፍተኛው የኩባንያው የካፒታሌ መዋጮ ነው፡፡

 አማካይ የካፒታሌ መዋጮ ማሇት፣ በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር የሚገኝን


በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ኩባንያ በሚመሇከት፣ በግብር ዓመቱ ውስጥ የተከፈሇ በሚከተሇው
ቀመር ስላቱ የሚከናወን የካፒታሌ መዋጮ ነው፡፡ ሀ/12

 ሇዚህ ስላት አፈፃፀም፡-

ሀ) በሚቀጥሇው የግብር ዓመት ውሰጥ በእያንዲንደ ወር መጨረሻ ሇኩባንያውየተዯረገ

ጠቅሊሊ የካፒታሌ መዋጮ መጠን ነው፡፡

 ዕዲ ማሇት በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር የሚገኝን በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ


ኩባንያ በሚመሇከት፣ በፋይናንስ ሪፖርት አቀራረብ ዯረጃዎች በሚወሰነው መሠረት ወሇዴ
የሚከፈሌበት የኩባንያው ዕዲ የመክፈሌ ግዳታ ነው፡፡

 አማካይ ዕዲ ማሇት በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር የሚገኝን በኢትዮጵያ ነዋሪ


የሆነ ኩባንያበሚመሇከት በግብር ዓመቱ ውስጥ የወሰዯው በሚከተሇው ቀመር ስላቱ
የሚከናወን ዕዲ ነው፡፡ ሀ/12

 ሇዚህ ስላት አፈፃፀም፡-

ሀ - በሚቀጥሇው የግብር ዓመት ውስጥ በእያንዲንደ ወር መጨረሻ ኩባንያውየሚፈሇግበት

ጠቅሊሊ የዕዲ መጠን ነው፡፡

 ዕዲ የመክፈሌ ግዳታ ማሇት ከቃሌ ኪዲን ሰነዴ፣ ከሀዋሊ፣ እና ከቦንዴ የሚመጣን ግዳታ
ጨምሮ ሇላሊ ሰው ገንዘብ መሌሶ የመክፈሌ ግዳታ ነው፡፡የሚከተለትን ግን አይጨምርም

 ተከፋይ ሂሳቦችን፤ ወይም

 ወሇዴየመክፈሌግዳታንየማያስከትሌ ማናቸውንም ገንዘብ መሌሶ የመክፈሌ ግዳታ፤

 በብሌጫ የታየ ዕዲ ማሇት በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር ያሇን በኢትዮጵያ


ነዋሪ የሆነ ኩባንያ በሚመሇከት፣ በግብር ዓመቱ ውስጥ ኩባንያው ያሇበት አማካይ ዕዲ
በ2ሇ1 ቀመር መሠረት ከተፈቀዯሇት ከፍተኛው አማካይ ዕዲ በሊይ የሆነው የገንዘብ
መጠንነው፡፡

 ሆኖም በውጭ ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር ያሇው በኢትዮጵያዊ ነዋሪ ያሌሆነ ኩባንያ


አማካይ ዕዲ እና አማካይ የካፒታሌ መዋጮ ከ2ሇ1 ሬሽዮ ቢበሌጥም የኩባንያው የግብር

54
ዓመቱ አማካይ ዕዲ ግንኙነት ከላሊቸው ሰዎች ከተወሰዯው ዕዲ የማይበሌጥ ከሆነ ከሊይ
የተመሇከተው ገዯብ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡

 ከሊይ የተጠቀሱት በኢትዮጵያ በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት ባሇው የኢትዮጵያ ነዋሪ ባሌሆነ
ሰው ሊይም ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡

 ኢትዮጱያ ውስጥ በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት በሚሆንበት ጊዜ፡-

 ዴርጅቱ በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች ቁጥጥር ስር እንዲሇ ኩባንያ ሆኖ ይቆጠራሌ፡፡

 የዴርጅት አማካይ ዕዲና አማካይ የካፒታሌ መዋጮ የሚሰሊው፡-

 በኢትዮጵያ ነዋሪ ያሌሆነ ኩባንያ በቋሚነት ሇሚሰራ ዴርጅት ሇማዋሌ የወሰዯው


ብዴር፣ እና

 በኢትዮጰያ ነዋሪ ያሌሆነው ኩባንያ በቋሚነት ሇሚሰራው ዴርጅት መንቀሳቀሻ


የመዯበው ወይም ያዋሇው የካፒታሌ መዋጮ ከግምት ውስጥ ገብቶ ነው፡፡

 ግንኙነት ከላሊቸው ሰዎች የተወሰዯ ዕዲ ማሇት በውጭ አገር ባሇአክሲዮኖች


ቁጥጥር ስር የሚገኘውን ኢትዮጰያዊ ኩባንያ በሚመሇከት አንዴ የፋይናንሰ ተቋም
ኩባንያውየሚገኝበትን ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ግንኙነት በላሊቸው ሰዎች
መካከሌ በሚዯረግ ግብይት ዓይነት ሉያበዴረው የሚችሌ ገንዘብ ነው፡፡

5.4.4. ግብርን በሚመሇከት የሚዯረጉ ስምምነቶች (tax treaties)


 የግብር ስምምነት ማሇት፡- ተዯራራቢ ግብርን ሇማስቀረትና ታክስ ሊሇመክፈሌ የሚዯረግን
የግብር ስወራ (Tax Evasion) ሇመከሊከሌ የሚዯረግ ዓሇም አቀፍ ስምምነት ነው፡፡
 ግብርን የሚመሇከቱ ስምምነቶች ከውጭ አገር መንግስት ወይም መንግስታት ጋር
የሚዯረጉት በገ/ኢ/ት/ሚ/ ነው፡፡
 በኢትዮጵያ ውስጥ ተፈጻሚነት ባሇው የግብር ስምምነት የውሌ ቃሊትና በዚህ አዋጅ መካከሌ
አሇመጣጣም የተፈጠረ እንዯሆነ የስምምነቱ ዴንጋጌ ተፈጻሚነት ይኖረዋሌ፡፡
 ይሁንና አሇመጣጣሙ የተፈጠረው ፡-
 በተዋዋይ አገር ነዋሪ ያሌሆነ ሰው ከ50% በሊይ ባሇቤት የሆነበት ዴርጅት የታክስ ነጻ
መብትን በሚያሰጥና የግብር ማስከፈያ መጣኔ ቅነሳን በሚያስከትሌ የግብር ስምምነት
ተጠቃሚ ሉሆን እንዯማይችሌ ፣ እና
 ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረግን ጥረት ስሇመከሊከሌ ከተቀመጡት የአዋጁ ዴንጋጌዎች ጋር
ከሆነ የስምምነቱ ዴንጋጌ ተፈጻሚነት አይኖረውም
 በተዋዋይ አገር ነዋሪ ባሌሆነና ከ50% በሊይ የአክሲዮን ባሇቤትነት ባሇው ሰው ቁጥጥር ስር ያሇ
ዴርጀት ቢሆንም የሚከተለት ሁኔታዎች ከተሟለ በታክስ ስምምነቱ ተጠቃሚ ሉሆን
ይችሊሌ፡፡
55
 የተዋዋይ አገር ነዋሪ ባሌሆነ ሰው ከ50% በሊይ በባሇቤትነት የተያዘው ዴርጀት
በተዋዋዩ አገር የአክሲዮን ገበያ ዝርዝር ውስጥ የተካተተ ኩባንያ ከሆነ ወይም፣
 በተዋዋዩ አገር በሚገባ የሚንቀሳቀስ የንግዴ ስራ ሊይ የተሰማራ እንዯሆነና
በኢትዮጵያ ሇተገኘው ገቢ ምንጭ የሆነው ይኽው የንግዴ ስራ የሆነ እንዯሆነ፡፡
 በሚገባ የሚንቀሳቀስ የንግዴ ስራ የሚሇው ቃሌ ኩባንያው የገንዘብ ተቋም ወይም የኢንሹራንስ
ኩባንያ ካሌሆነ በስተቀር የአክሲዮን፣ የዋስትና ሰነድች ወይም የላልች ኢቨስትመንቶች ባሇቤት
መሆንን ወይም ማስተዲዯርን አይጨምርም፡፡

5.5. የወሌ ዴንጋጌዎች


 ከዚህ ቀጥል የተመሇከቱት የወሌ (common) ዴንጋጌዎች ሇሁለም የግብር ሰንጠረዦችና
የግብር ዓይነቶች ተፈጻሚነት ይኖራቸዋሌ፡፡
1. ሃብት ስሇማግኘት
 አንዴ ሰው ሃብት አገኘ የሚባሇው የሃብቱ ባሇቤትነት ስም (ownershiptittle)
ከተሊሇፈሇት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡
 ሃብቱ መብት ወይም ምርጫ በሚሆንበት ጊዜ ሃብቱ ተሊሇፈ የሚባሇው መብቱ ወይም
ምርጫው የተሰጠበት ጊዜ ነው፡፡
2. ሃብትን ስሇማስተሊሇፍ
 አንዴ ሰው ሃብቱን አስተሊሇፈ የሚባሇው ሃብቱን ሲሸጥ ፣ ሲሇውጥ ወይም በላሊ ማናቸውም
መንገዴ በሃብቱ ሊይ ያሇውን የባሇቤትነት መብት ሲያስተሊሌፍ ነው፡፡
 በተጨማሪም፡-
 በሃብቱ ሊይ ያሇው ባሇቤትነት ከመዝገብ እንዱሰረዝ ካዯረገ፣
 ሃብቱን ሇቀዴሞው ባሇቤቱ እንዱመሇስ ካዯረገ፣
 ሃብቱ ከጠፋ ወይም ከወዯመ፣
 የመብት መጠቀሚያ ጊዜው እንዱያሌፍ ካዯረገ፣
 ሇላሊ ሰው ሃብቱን ከሰጠ ወይም እንዱሰጥ ካዯረገ፣ሃብቱን እንዲስተሊሇፈ ይቆጠራሌ፡፡
 ማናቸውም ሰው ከዚህ ቀዯም ያሌነበረ ሃብት የላሊ ሰው ሀብት እንዱሆን ያዯረገ እንዯሆነ
ይህንን ያዯረገው ሰው ሃብቱ በተፈጠረበት ጊዜ በባሇቤትነቱ ስም የነበረውን ሃብት ሇሁሇተኛው
ሰው እንዲስተሊሇፈ ይቆጠራሌ፡፡
 ሃብት በውርስ ወይም በኑዛዜ የተሊሇፈ እንዯሆነ ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ሟች ሃብቱን
እንዲስተሊሇፈ ይቆጠራሌ፡፡
 ሃብትን ማስተሊሇፍ የአንዴን የንግዴ ስራ ሃብት የተወሰነ ክፍሌ ማስተሊሇፍን ይጨምራሌ፡፡
 አንዴን ሃብት ሇንብረት አጣሪ፣ በኪሳራ ሂዯት ሇተሰየመ ባሇአዯራ ወይም ሇተቀባይ (ሇንብረት
አስተዲዲሪ) መስጠት ሃብቱን እንዯተሊሇፈ አያስቆጥረውም ፡፡ ስሇሆነም ከዚሁ ሃብት ጋር
56
በተያያዘ በአጣሪው፣ በባሇአዯራው ወይም በተቀባዩ የሚከናወኑ ተግባራት በሙለ ባሇቤቱ
እንዲከናወናቸው ይቆጠራለ፡፡
3. ሇሃብት የሚዯረግ ወጪ
 የአንዴን ሃብት ወጪ ማወቅ የሚያስፈሌገው ሇእርጅና ቅናሽ መሰረት የሚሆነውን ወጪ
ሇመወሰንና ሃብቱ ሲተሊሇፍ የሚገኘውን ጥቅም ወይም የኪሳራ መጠን ሇመወሰን እንዱቻሌ ነው፡፡
 ግዙፋዊ ሀሌዎት የላሊቸው የንግዴ ሥራ ሀብቶችን ሳይጨምርየአንዴ ሀብት ወጪ የሚከተለት
ዴምር ነው፡-
 ሃብቱ በተገኘበት ጊዜ በዓይነት የተሰጠ ሃብት ትክክሇኛ የገበያ ዋጋን ጨምሮ ባሇሃብቱ ሇሃብቱ
የከፈሇው ጠቅሊሊ ዋጋ፣
 ሃብቱየተገኘው በመገንባት፣ በማምረት ወይም በማሌማት የሆነእንዯሆነ ሇግንባታ፣ ሇማምረት
ወይም ሇማሌማት የወጣው ወጪ፣
 ሃብቱን በማግኘት ወይም በማስተሊሇፍ ሂዯት የወጣ ማንኛውም ወጪ፣
 ሃብቱን ሇመትከሌ፣ ሇመቀየር፣ ሇማዯስ፣ መሌሶ ሇመገንባት ወይም ሇማሻሻሌ ባሇሃብቱ
ያወጣው ማንኛውም ወጪ፡፡
 ግዙፋዊ ህሌወት የላሇው የንግዴ ስራ ሃብት (intangible business asset) ወጪ ነው
የሚባሇው፡-
 ሃብቱን ሇማግኘት፣ ሇመፍጠር፣ ሇማሻሻሌ ወይም ሇማዯስ የወጣ ወጪ እና፣ሃብቱን ሇማግኘት
ወይም ሇማስተሊፍ የወጣ ላሊ ተጓዲኝ ወጪከሃብቱ ጋር በተያያዘ የወጣ ላሊ ማንኛውም ወጪ፡፡
 በስጦታ የተገኘ ሃብት ወጪ ሃብቱ በስጦታ በተገኘበት ጊዜ የነበረው ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ ነው፡፡
 የአንዴ ሃብት ዋጋ ተቀናሽ እንዱዯረግ የተፈቀዯውን ማንኛውንም ወጪ አይጨምርም፡፡
 የአንዴ ሃብት ዋጋ የሃብቱ ባሇቤት ሃብቱን የማግኘት ምርጫ እንዱኖረው ከማዴረግ ጋር በተያያዘ
የወጣ ወጪን ይጨምራሌ፡፡
 የአንዴ ሃብት ዋጋ በሃብቱ ሊይ በዯረሰ ጉዲት ምክንያት በሂሳብ መዝገብ ሊይ ተመዝግቦ
የሚገኘውን ተቀናሽ ሂሳብ አያካትትም፡፡
 በከፊሌ የተሊሇፈ ሃብት ዋጋ ሃብቱ ሲገዛ የነበረውን ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ መሰረት በማዴረግ
በተሊሇፈውና በባሇሃብቱ እጅ በቀረው ሃብት ዴርሻ መካከሌ ይከፋፈሊሌ፡፡
 በግብር ከፋዩ የንግዴ ስራ ገቢ ውስጥ የተካተተ ካሌሆነ በስተቀር ግብር ከፋዩ ሃብቱን ሲያገኝ
የተቀበሇው ወይም የሚቀበሇው ማንኛውም ዴጎማ፡ ተመሊሽ፣ኮሚሽን ወይም ላሊ ማንኛውም
የገንዘብ ዴጋፍ በሃብቱ ዋጋ ውስጥ አይካተትም፡፡
4. የንግዴ ስራ ሃብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ
 የአንዴን የንግዴ ስራ ሃብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ማወቅ የሚያስፈሌገው፣

57
 ሃብቱ ሲተሊሇፍ የንግዴ ሥራ ገቢ የሚከፈሌበትን ጥቅም ወይም ተቀናሽ የሚዯረግ የኪሳራ
መጠን ሇመወሰን
 ሇሃብቱ በግብር ዓመቱ የሚፈቀዯውን የእርጅና ቅናሽ መጠን ሇመወሰን
 ሃብቱ ሇካፒታሌ መዋጮ ወይም ዴርጅትን መሌሶ በማዯራጀት ሂዯት ጥቅም ሊይ ሲውሌ የግብር
ከፋዩን የካፒታሌ ዴርሻና የዴርጅቱን የካፒታሌ ዋጋ ሇመወሰን ስሇሚጠቀም ነው፡፡
 የአንዴ የንግዴ ስራ ሃብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ ነው የሚባሇው ሃብቱን ሇማግኘት ከወጣው
ወጪ የሚፈቀዯው የእርጅና ቅናሽ ከተቀነሰ በኋሊ የሚቀረው ዋጋ ነው፡፡
 በከፊሌ የተሊሇፈ የንግዴ ሥራ ሃብት ዋጋ ነው የሚባሇው በባሇሃብቱ እጅ ከሚገኘው የሃብቱ
ዴርሻ ወጪ (ዋጋ) ሊይ ሇግብር ከፋዩ የሃብት ዴርሻ የሚፈቀዯው የእርጅና ወጪ ከተቀነሰ በኋሊ
የሚገኘው ዋጋ ነው፡፡
5. ሃብትን በማስተሊሇፍ የሚገኝ ገቢ
 ከተሊሇፈ ሃብት የተገኘ ገቢ ነው የሚባሇው ግብር ከፋዩ ሃብቱን ሲያስተሊሌፍ በዓይነት ያገኘውን
ማንኛውንም ጥቅምና የገበያ ዋጋ ጨምሮ የተቀበሇው ጠቅሊሊ ገንዘብ ነው፡፡
 ሃብት በስጦታ የተሊሇፈ እንዯሆነ ሃብቱ በተሊፈበት ጊዜ ያሇው የሃብቱ ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ
ከሃብቱ የተገኘ ገቢ እንዯሆነ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
 አንዴ ሰው ሃብቱን በማስተሊሇፍ ያገኘው ገቢ ሃብቱን ከማስተሊሇፍ ጋር በተያያዘ ከቀረበሇት
ምርጫ ያገኘውን ጥቅም የሚጨምር ሲሆን በዚህ ጥቅም ሊይ ግብር ያሌተከፈሇበት ከሆነ ይህ
ጥቅም ሃብቱን በማስተሊሇፍ ከተገኘው ገቢ ሊይ ይዯመራሌ፡፡
 የጠፋ ወይም የወዯመ ሃብት ዋጋ ሇጠፋው ወይም ሇወዯመው ሃብት በማንኛውም መሌክ
ባሇሀብቱ የተቀበሇው ወይም የሚቀበሇው ካሳ ነው፡፡
 የንግዴ ሥራ ሃብቶች በአንዴ ሊይ በሚሸጡበት ጊዜና የእያንዲንደ ሃብት ዋጋ ተሇይቶ ያሌታወቀ
እንዯሆነ ግብር ከፋዩ ሃብቶቹን በማስተሊፍ የተቀበሇው ጠቅሊሊ ዋጋ ሃብቶቹ በተሊሇፈበት ጊዜ
ባሊቸው ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ መሰረት እንዯ የዴርሻቸው ይዯሇዯሊሌ፡፡
 አንዴ ግበር ከፋይ የተሊሇፈውን ሃብት ዋጋ የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ያሌቻሇ እንዯሆነ ሃብቱ
በተሊሇፈበት ጊዜ የነበረው ተክክሇኛ የገበያ ዋጋ የሃብቱ ዋጋ ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡
6. ጥቅምን ወይም ኪሳራን ስሇማስተሊሇፍ
 በሚከተሇው ሁኔታ ሃብት ሲተሊሇፍ የሚገኝ ጥቅም ወይም ኪሳራ ሇግብር አከፋፈሌ (አወሳሰን)
ከግምት ውስጥ አይገባም፡፡
 ባሌና ሚስት ሲፋቱ በንብረት ክፍፍሌ ወዯየተጋቢዎች ሃብት ሲተሊሇፍ፡፡
 የባሇሃብቱን መሞት ተከትል ሃብቱ ሇውርስ አጣሪው ወይም ሇወራሹ ሲተሊሇፍ፡፡
 ሇጠፋ ወይም ሇወዯመ ሃብት በተከፈሇ ካሳ ሃብቱ በጠፋ ወይምበወዯምበአንዴ ዓመት ጊዜ ውስጥ
ወይም ባሇስሌጣኑ በሚፈቀዯው ተጨማሪ ጊዜ ውስጥ ተመሳሳይ ሃብት የተተካ እንዯሆነ፡፡
58
 የጠፋው ወይም የወዯመው ሃብት ዋጋ የሚቀንስ የሆነ እንዯሆነ ባሇሃብቱ ሃብቱ በጠፋ ወይም
በወዯመ በስዴስት ወር ወይም ባሇስሌጣኑ በሚፈቅዯው ከዚህ በረዘመ ጊዜውስጥ ሇመተኪያ
በተሰጠው ገንዘብ /ካሳ/ ዋጋው የሚቀንስ ሇንግዴ ስራ የሚውሌ ተመሳሳይ ሃብት ያፈራ ወይም
የተካ እንዯሆነ፡፡
 የትዲር መፍረስን ተከትል በሚፈጸም የንብረትና የሃብት ክፍፍሌ ምክንያት ሃብት ሇሚስት ወይም
ሇባሌ ሲተሊሇፍ ወይም የባሇሃብቱን መሞት ተከትል የሟች ሃብት ሇውርስ አጣሪ ወይም ሇወራሽ
በሚተሊፍበት ጊዜ ሃብቱ የተሊሇፈሇት ሰው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ሇሀብቱ በወጣው ወጪ ሌክ
ሃብቱን እንዲገኘው ይቆጠራሌ፡፡
 በጠፋው ወይም በወዯመው ሃብት ምትክ የተተካው የመተኪያ ሃብት ዋጋ ከተተካው ሃብት ዋጋ
የበሇጠ እንዯሆነ የመተኪያውሃብት ዋጋ ሆኖ የሚወሰዯው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ከተተኪው
ሃብት ዋጋ ሊይ በብሌጫ የታየው ገንዘበ መጠን ተጨምሮበት ነው፡፡
 ሇተተካው ሃብት የተከፈሇው ዋጋ ከመተኪያ ሃብት ዋጋ የሚበሌጥ ከሆነ የመተኪያው ሃብት ዋጋ
ነው የሚባሇው ሃብቱ በተሊሇፈበት ጊዜ ባሇውበተተኪው ሃብት ዋጋ ሊይ በብሌጫ ሇተተኪው
ሃብት የተከፈሇው የገንዘብ መጠን ተቀንሶ ነው፡፡ ነገር ግን ከዜሮ በታች መሆን የሇበትም፡፡
 ሇተተካ ሃብት የተከፈሇው ዋጋ ከመተኪያው ሃብት ዋጋ የበሇጠ እንዯሆነ ከተተኪው ሃብት
ከተከፈሇው ገንዘብ ሊይ የመተኪያውን ሃብት ዋጋ በመቀነስ የሚገኘው ሌዩነት በግብር ከፋዩ ገቢ
ውስጥ መካተት አሇበት፡፡
7. የተሊሇፉ ሃብቶችን ስሇመመዝገብ
የአንዴን ሃብት መተሊሇፍ ሇመቀበሌ፣ ሇመመዝገብ ወይም በላሊ በማናቸውም መንገዴ
መተሊሇፍን ሇማጽዯቅ በህግ ስሌጣን የተሰጠው ማንኛውም ሰው በሃብቱ መተሊሇፍ ምከንያት
በዚህ አዋጅ መሰረት መከፈሌ የሚገባው ማንኛውም ግብር መከፈለን ሳይረጋገጥ ሃብቱ
መተሊሇፉን ሉቀበሌ፣ ሉመዘግብ ወይም ሉያጸዴቅ አይችሌም፡፡
8. የተመሇሰ ወጪ
ግብር ከፋዩ አስቀዴሞ ተቀናሽ የተዯረገውን ወጪ ወይም የተሰረዘ የማይሰበሰብ ዕዲ የሚያካክስ
የገንዘብ መጠን መሌሶ የተቀበሇ እንዯሆነ ገንዘቡን በተቀበሇበት የግብር ዓመት እንዯተገኘ ገቢ
ተቆጥሮ ተቀናሽ ተዯርጎሇት ከነበረው ገቢ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ምዴብ እንዯ ገቢ ይያዛሌ፡፡
9. በዓይነት የተገኘ የገንዘብ መጠን
በዓይነት የተገኘ የገንዘብ መጠን ወይም የተፈጸመ ክፍያ ዋጋ የገንዘቡ መጠን በተገኘበት ወይም
ከፍያው በተፈጸመበት ጊዜ ሃብቱ የነበረው ትክክሇኛ የገበያ ዋጋ ሲሆን ፣ ዋጋው ሲወሰን
ሃብቱን በማስተሊሇፍ መብት ሊይ የተጣሇው ገዯብ ከግምት ውስጥ አይገባም፡፡
ሃብቱ በባንክ ወይም በግብር ዕዲ ወይም በላሊ ሶስተኛ ወገን ዕዲ የተያዘና እንዲይተሊሇፍ ገዯብ
የተዯረገበት መሆኑ ዋጋውን አይቀንሰውም፡፡
59
10. ወጪዎችን ስሇማከፋፈሌ
ማንኛውም ወጪ፣
 ከአንዴ በሊይ የሆኑ የገቢ ዓይነቶችን ሇማግኘት የወጣ ከሆነ ወይም፣
 አንዴን የገቢ ዓይነት ሇማግኘትና ሇላልች ዓሊማዎች የዋሇ ከሆነ
 የስራውንና የወጪዎቹን ባህሪና መጠን ከግምት ውስጥ በማስገባት ምክንያታዊ በሆነ መንገዴ
ወጪው ይከፋፈሊሌ፡፡
11. የገንዘብ ምንዛሬ
 ግብር ከፋዮች በወጭ ምንዛሪ የተፈጸመ ክፍያ ወይም የተዯረገ ግብይት ሲኖራቸው የገንዘቡን
መጠን (ወጪም ሆነ ገቢ) በብር መግሇጽ አሇባቸው፡፡
 የገንዘቡ መጠን በውጭ ምንዛሪ የተያዘ ከሆነ ገንዘቡ በሂሳብ መዝገብ በሚመዘገብበት ጊዜ
ባሇው የብሄራዊ ባንክ የምንዛሬ ተመን ተሰሌቶ ወዯ ብር መሇወጥ አሇበት፡፡
 በውጭ ምንዛሬ ግብይት የዯረሰ ኪሳራ ወይም የተገኘ ጥቅም የሚሰሊበትን ዘዳና የውጭ አገር
ገንዘብ ወዯብር የሚቀየርበትን ሁኔታ የሚወሰን መመሪያ ባሇስሌጣኑ ያወጣሌ፡፡

5.5.1. ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረገውን ጥረት ስሇመከሊከሌ


i. ገቢን መከፋፈሌ
 ግብር ከፋዩ ግብር ሇመቀነስ ሲባሌ ግንኙነት ካሇው ሰው ጋር በሚኖረው ግብይት ያገኘውን
ገቢ ሇመከፋፈሌ የሞከረ እንዯሆነ ባሇስሌጣኑ የሁሇቱንም ሰዎች ገቢዎች እና ተቀናሽ
ወጪዎች አስተካክል ሉወሰን ይችሊሌ፡፡
 ግብር ሇመከፋፈሌ ተሞክሯሌ የሚባሇው፣
 ግብር ከፋዩ ገቢውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነት ሊሇው ሰው ሲያስተሊሌፍና ገንዘቡ
ወይም ሃብቱ የተሊሇፈሇት ሰው ከተሊሇፈው ሃብት ወይም ገንዘብ ጥቅም ያገኘ እንዯሆነ ወይም
 ሃብቱ ወይም ጥሬ ገንዘቡ የተሊሇፈበት ምክንያት የአስተሊሇፈውን ወይም የተሊሇፈሇትን ሰው
ገቢ ዝቅ ሇማዴረግ ወይም ወጪውን ሇማናር የሆነ እንዯሆ ነው፡፡
 ገቢን ሇመከፋፈሌ የተሞከረ መሆኑን ሇማረጋገጥ ሇተሊሇፈው ሃብት የተሰጠውን ዋጋ
ባሇስሌጣኑ ከግምት ውስጥ ማስገባት አሇበት፡፡
ii. ስሇማሸጋገሪያ ዋጋ
 በገበያ ዋጋ መርህ ያሌተዯረገ ማንኛውም ግብይት ሲኖር ባሇስሌጣኑ ትክክሇኛውን የገበያ ዋጋ
መሰረት በማዴረግ ከግብይቱ ጋር በተያያዘ የሚገኘውን ትክክሌኛ ገቢ ፣ጥቅም፣ ተቀናሽ ኪሳራ
ወይም ማካካሻ ግብይቱን ባዯረጉት ወገኖች መካከሌ ሉያከፋፍሌ ወይም ሉዯሇዴሌ ይችሊሌ፡፡
 አንዯኛው ተዋዋይ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር ሆኖ ግብር የመክፈሌ ኃሊፊነት ያሇበት ሲሆንና
ላሊኛው ተዋዋይ ዯግሞ ከኢትዮጵያ ውጪ የሚኖር በሚሆንበት ጊዜ ማንኛም የገቢ፣ የወጪ፣

60
የተቀናሽ ሂሳብ፣ የኪሳራ ወይም የግብር ማካካሻ ክፍፍሌና ዴሌዴሌ የሚዯረገው ሚኒስትሩ
በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይሆናሌ፡፡
 መመሪያው፡-
 በኢትዮጵያ ነዋሪ ያሌሆነ ሰው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊሇው በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት
የገቢ ወይም የወጪ ዴሌዴሌ በሚያዯርግበት ሁኔታ ሊይ፣
 በኢትዮጵያ ነዋሪ የሆነ ሰው ከኢትዮጵያ ውጪ ሊሇው በቋሚነት የሚሰራ ዴርጅት የገቢ
ወይም የወጪ ዴሌዴሌ በሚያዯርግበት ሁኔታ ሊይ፣
 በኢትዮጵያ ውስጥ በሚከናወኑ ግብይቶችም ሊይ ተፈጻሚነት ይኖረዋሌ፡፡
 በዋናነት የማሸጋገሪያ ዋጋን በማጋነን ወይም በማሳነስ ታክስ የማጭበርበር ተግባር
የሚፈጸመው ግንኙነት ባሊቸው ሰዎች በሚዯረግ ግብይት ነው፡፡
 በገበያ ዋጋ መሰረት የሚዯረግ ግብይት የሚባሇው ግንኙነት የላሊቸው ሰዎች በገበያ መርህና
ዋጋ መሰረት የሚያዯርጉት ግብይት ነው፡፡
 የተዋዋዮቹ ጥቅሞች አንደ ሇላሊው የማይገዛና እርስ በርስ ተወዲዲሪዎች (independent and
competitive interests) መሆን አሇባቸው፡፡
iii. ከግብር ሇመሸሽ የሚዯረጉ ዕቅድች
 አንዴ ወይም ከአንዴ በሊይ የሆኑ ግብር ከፋዮች ከግብር ሇመሸሽ የሚያስችሌ ዕቅዴ
በማዘጋጀትና በመተግበር የግብር ጥቅም ያገኙ እንዯሆነ ባሇስሌጣኑ፣
 ይህ የተዯረገበት ብቸኛ ወይም ዋነኛ ዓሊማ የግብር ጥቅም ሇማግኘት መሆኑን
በማረጋገጥ፣
 ዕቅደ ወይም ስምምነቱ እንዲሌተዯረገ ወይም እንዲሌተተገበረ በመቁጠርና አግባብነት
ያሊቸውን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት ግብር የመክፈሌ ግዳታ ያሇበትን
ሰው ወይም ከዕቅደ ጋር ግንኙነት ያሇውን ላሊ ሰው ግብር ሉወሰን ይችሊሌ፡፡
 ሇግብር ከፋዩ የግብር ውሳኔ ማስታወቂያም ይሰጣሌ፡፡
 “ዕቅዴ” የሚሇው ቃሌ ሰምምነቱ ሀጋዊ ቢሆንም ባይሆንም ወይም በጹሁፍ ወይም
በሁኔታ የተዯረገ ቢሆንም ስምምነትን፣ ማመቻቸትን ቃሌ ኪዲን መግባትን፣ ሃሳብ
ማቅረብንና መፈጸምን ያጠቃሌሊሌ፡፡
 “የግብር ጥቅም” የሚሇው ቃሌ ዯግሞ፣
 ሉከፈሌ የሚገባን ግብር ማስቀረትን ወይም መቀነስን፣
 ግብር የመክፈሌ ኃሊፊነትን ማዘግየትን
 ከግብር በመሸሽ የሚገኝን ማንኛውንም ጥቅም ይጨምራሌ፡፡
 ከግብር ሇመሸሽ ከሚዯረጉ ዕቅድች ዓይነተኛ ምሳላ የሚሆነው “tax planning”
ነው፡፡
61
 ከግብር መሸሽ (tax avoidance) ግብር ከመሰወር (tax evasion) የሚሇይ ሲሆን
የመጀመሪያው የህግ ከፍተቶችንና የፖሉሲ ቀዲዲዎችን በመጠቀም ህጉ ተፈጻሚ
እንዲይሆንባቸው ሁኔታዎችን ከማመቻቸት ጋር የተያያዘ ሆኖ ጥፋቱ በአስተዲዯር
የሚያስቀጣ ነው፡፡ ሁሇተኛው ግን ግብር ሊሇመክፈሌ በማሰብ ሆነ ብል ህግን
በመጣስና ህጋዊ ግዳታን ባሇመወጣት መከፈሌ የሚገባን ግብር በከፊሌ ወይም
በሙለ አሇመክፈሌ ወይም አነስተኛ ግብር ሇመክፈሌ ገቢና መረጃን መዯበቅን
ያጠቃሌሊሌ፡፡

5.5.2. የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ


 የንግዴ ስራ ማቋረጥማሇት በታክስ ከፋይነት ተመዝግቦ የንግዴ ሥራ ሲሰራ የነበረና የንግዴ
ሥራውን ማቆሙን በፅሁፍ ሇታክስ ባሇስሌጣኑ በማስታወቅ ከታክስ ከፋይነት የተሰረዘ ነው፡፡
 ይህ ሕግ የንግዴ ሥራ ካቋረጠ በኋሊ ገቢ ባገኘ ታክስ ከፋይ ሊይ ብቻ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
 ማንኛውም ታክስ ከፋይ የንግዴ ሥራ ካቋረጠ በኋሊ ገቢ ሉያገኝ የሚችሌባቸው ሁኔታዎች
የሚከተለት ናቸው፡፡
 ታክስ ከፋዩ የንግዴ ስራውን ካቋረጠ በኋሊ የካፒታሌ እቃዎችን ጨምሮ በእጁ የሚገኙትን
ያሌተሸጡ እቃዎች በመሸጥ የሚያገኘው ገቢ፣
 በንግዴ እንቅስቃሴ ወቅት ሉሰበሰብ የማይችሌ ገቢ ነው ተብል የተሰረዘ ገቢ የንግዴ
ሥራው ከተቋረጠ በኋሊ ሲሰበሰብ፣
 የንግዴ ሥራ ከተቋረጠ በኋሊ በሚገኝ ገቢ ሊይ የሚወሰነው ግብር
ሀ) ታክስ ከፋዩ የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ የሚሸጣቸው እቃዎች የተሸጡበትን ዋጋ ማረጋገጥ
የማይቻሌ ከሆነ እቃው የተገዛበት ዋጋ ወዯ ሽያጭ ተቀይሮ ግብሩ ይወሰናሌ፡፡
ሇ) ታክስ ከፋዩ እቃውን የሸጠው የሒሳብ መዝገብ ሇሚይዝ ታክስ ከፋይ ከሆነ እቃው
የተሸጠበት ዋጋ ገዢው በሚያዘጋጀው የግዥ ማረጋገጫ ሰነዴ (Purchase Voucher) መሰረት
ይወሰናሌ፡፡
ሐ/ የንግዴ ስራ ካቋረጠ በኋሊ የንግዴ እቃ የሚሸጥ ታክስ ከፋይ የተርን አቨር ታክስ ሰብስቦ
የመክፈሌ ግዳታ አሇበት፡፡
መ) ታክስ ከፋዩ ዴርጅቱን ሲዘጋ በእጁ ያለትን እቃዎች ቆጥሮሇታክስ ባሇስሌጣኑ ማሳወቅ
ይኖርበታሌ፡፡
ሠ) ታክስ ከፋዩ ዴርጅቱን ከዘጋ በኋሊ በሸጣቸው እቃዎቹ የመዝገብ ዋጋ (Book Value)
ከተሸጠበት ዋጋ ሊይ ተቀንሶ በሚገኘው ሌዩነት ሊይ የሚሰሊ ይሆናሌ፡፡
 የንግዴ ትርፍ ግብርየመክፈሌ ግዳታ አሇበት፡፡

62
 የንግዴ ስራ ገቢ ተፈጻሚ የሚዯረገው የትርፍ ህዲግ ግብር ሇዯረጃ ሐ ግብር ከፋዮች
ጥቅም ሊይ የሚውሇው የትርፍ ህዲግ ይሆናሌ፡፡

ሙከራ ስዴስት
2ኛ. የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በሚገኝ ገቢ ሊይ ግብር እንዳት ነው የሚወሰነው?

3ኛ.ከግብር መሸሽ (tax avoidance) እና ግብር መሰወር (tax evasion) መካከሌ ያሇውን ሌዩነት
አብራሩ?

63
ማጠቃሇያ
ግብር የመዝገበ ቃሊት ፍችው ሲታይ መንግስት በህግና ዯንብ ሊይ ተመስርቶ ከህዝብና ከዴርጅቶች
ገንዘብ የሚያገኝበት መሳሪያ ነው፡፡ ዜጎች በመነገዴ፣ ቤትና ንብረት በማከራየት፣ ዕውቀታቸውን በመሸጥ
ወይም በላሊ በማንኛውም መንገዴ ከሚያገኙት ገቢ ሊይ በህግ በተቀመጠው መሰረት ግብር መክፈሌ
ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ስሇዚህ ግብር ህብረተሰቡ ወይም ግብር ከፋዮች ሇመንግስት በግዳታ ክፍያ
የሚፈጽሙበት መንገዴ /ስርአት ሲሆን በአንጻሩ ግን መንግስት ሇሕብረተሰኑ በሇውጡ ወይም በምትኩ
በቀጥታ ሳይሆን በተዘዋዋሪ መንገዴ ሌዩነት ሳይፈጥር ሇሚያቀርበው አገሌግልትና መሰረተ ሌማቶች
የሚያውሇው ገንዘብ ነው፡፡
የግብር/ ታክስ አስፈሊጊነት /ጥቅም
ግብር ከእያንዲንደ ግሇሰብ የየእሇት እንቅስቃሴ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ሲሆን ጠቀሜታዎቹም አያላና
ዘርፈ ብዙ ናቸው፡፡ የተወሰኑትን ሇመጥቀስ ያህሌ ግብር ሇኢኮኖሚ ሌማት፣ ሇማህበራዊ አገሌግልቶች
መስፋፋት፣ ሇባህሌ እዴገት፣ ሇሀገር ዯህንነት፣ ሇፍትህና መሌካም አስተዲዯር መስፈን፣ ሇአከባቢ
ጥበቃ፣ ሀገርን ከጠሊት ሇመከሊከሌ፣ ዜጎች በሰሊም ወጥተው በሰሊም ሰርተውና ውሇው ሇመግባት፣
ዯህንነታቸውና ሰሊማቸውን ሇመጠበቅ፣ ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታልች፣ መንገድች፣ የሀይሌ
አቅርቦቶችን ሇመስፋፋት፣ ኢኮኖሚን ሇመነቃቃት፣ ንግዴና ኢንቨስትመንትን ሇማበረታታት፣ ሌማትን
ሇማፋጠን፣ የሕብረተሰቡን የኑሮ ዯረጃ ሇማሻሻሌ፣ ኢኮኖሚን ሇማረጋጋት፣ በዜጎች መካከሌ ፍትሃዊ
የሆነ የሀብት ክፍፍሌ እንዱኖር ሇማዴረግ እና የመሳሰለት ስራዎችን ሇማከናወን የሚውሌ ገንዘብ
ነው፡፡
ስሇሆነም ሁለም ግብር ከፋይ የግብር አስፈሊጊነትን ጠንቅቆ በመረዲት ከሚያገኘው ገቢሊይ የግብር ህጉ
በሚፈቅዯው መሰረት መክፈሌ ይኖርበታሌ፡፡

64
ማጣቀሻ (References)
የገቢ ግብር አዋጅ ቁ. 979/2008

የታክስ አስተዲዯር አዋጅ 983/2008

የገቢ ግብር ዯንብ ቁ. 410/2009

የታክስ አስተዲዯር ዯንብ ቁ. 410/2009

መመሪያ ቁ. 138/2010 ታክስ በግምት ስሇሚወሰንበት ሁኔታ የወጣ መመሪያ

መመሪያ ቁ. 152/2011 የሂሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ

መመሪያ ቁ. 1/2011 ከገቢ ግብር ነፃ የተዯረጉ ገቢዎች አፈፃጸም መመሪያ (የገንዘብ ሚኒስቴር)

መመሪያ ቁ. 5/2011 ስሇ ተቀናሽ ወጪዎች የወጣ መመሪያ (የገንዘብ ሚኒስቴር)

መመሪያ ቁ. 8/2011 የካፒታሌ ሀብቶችን በማስተሊሇፍ በሚገኝ ጥቅም ሊይ ስሇሚከፈሌ ግብር አፈፃፀም
(ገንዘብ ሚኒስቴር)

መመሪያ ቁጥር 146/2011 የንግዴ ስራ ከተቋረጠ በኋሊ በተገኘ ገቢ ሊይ ግብር ስሇሚከፈሌበት ሁኔታ
ሇመወሰን የወጣ መመሪያ

65

You might also like