Professional Documents
Culture Documents
1
8.2. ተግባራዊ አሰልጣኝነት /ደጋፊነት) (Supportive Coaching) .................................................. 14
8.3. በስልጣን ክፍፍል ማመን፤ ውክልናን መተግበር (Deligation/Distributed Leadership) ...... 15
8.4. የራስ ስሜት በቂ ግንዛቤ እና የመቆጣጠር ብስለት (Emotional Intelligence) ...................... 16
8.5. ግብረ መልስ (Giving Feedback) ............................................................................................ 17
8.6. ጀግና ወይስ አጋዥ? (Hero or Helper?) ................................................................................ 18
8.7. ንጻሬ ኩነታት/የጉዳዮች እይታ (Paradigm) .............................................................................. 19
8.8. አዎንታዊ ተፅእኖ ማሳደር (Positive Influence) ..................................................................... 20
8.9. ተቋማዊ ባህል (Institutional Culture) ..................................................................................... 21
8.10. የ ‹‹ሥልጣን ምንጩ›› ............................................................................................................ 21
8.11. ጥያቄዎችን ማበረታታት (Encourage Questions) ............................................................ 22
8.12. ፅናት እና ጫናዎችን የመቋቋም ብቃት (Resilience) .......................................................... 22
8.13. ስልታዊ አስተሳሰብ (Strategic Thinking) ............................................................................ 23
8.14. የአስተማማኝ ሁኔታዎች አለመኖር (Uncertainty)............................................................... 24
8.15. የማትጊያ ዘዴዎችን መጠቀም ................................................................................................ 25
9. የመሪነት ብቃቶች በተግባር (Practical Leadership Competencies) .......................................... 25
9.1. ለሁሉም ዘርፎች.......................................................................................................................... 25
9.2. እራስን ለመምራት ....................................................................................................................... 27
9.3. ቡድኖችን (አንድ የአገልግሎት ክፍል) ለመምራት ..................................................................... 27
9.4. ተቋም (ግቢ ጉባኤን) ለመምራት ................................................................................................ 27
10. የግቢ ጉባኤ መሪ ምን ዓይነት መሆን ይኖርበታል?...................................................................... 28
10.1. በድን-1፡- ከራስ መንፈሳዊ ሕይወት አንጻር? ......................................................................... 28
10.2. ቡድን-2፡-ከጊዜ አጠቃቀም እና በእቅድ ከመመራት (አገልግሎትን እና የቀለም ትምህርትን
አቻችሎ ከመጓዝ) አንጻር? ...................................................................................................................... 28
10.3. ቡድን-3፡- የሚከሰቱ ፈተናዎችን ከመቋቋም እና ጽናት አንጻር? .......................................... 28
10.4. ቡድን-4፡- ከተግባቦት፣ ማኅበራዊ ሕይወት እና ከአባላት አያያዝ አንጻር? ........................... 28
10.5. ቡድን-5፡- ከመረጃ እና አርቆ አሳቢነት (ርእይ) አንጻር? ....................................................... 28
10.6. ቡድን-6፡- የሚከሰቱ አለመግባባቶችን (ግጭቶችን) ከመፍታት አንጻር? ............................... 28
10.7. ከስብሰባ አመራር እና አስተማማኝ ውሳኔ አሰጣጥ አንጻር?.................................................. 28
2
1. መግቢያ (የሥልጠናው አስፈላጊነት እና ግብ)
የግቢ ጉባኤያት አገልግሎት ማስተባበርያ በየደረጃው በአመራርነት ላሉ ወይም ወደፊት
እንዲመሩ ለታጩ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ለመስጠት ከያዛቸው የማብቅያ ማሕቀፎች
አንዱና ቁልፉ ‹‹የመሪነት ክህሎት ሥልጠና›› ነው፡፡ ሰልጣኝ የግቢ ጉባኤ መሪዎች ለጊዜው
የኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች ማኅበር እንዲመሩ የሚጠበቅ ሲሆን ተመርቀው ከወጡ በኋላ
ደግሞ በማኅበራቸው ማኅበረ ቅዱሳን እና በቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸው የተለያዩ የአገልግሎት
እርከኖች ውስጥ ገብተው የመሪነት ሚና እንደሚጫወቱ ይጠበቃል፡፡ በእርግጥ አንድ ሰው
የመሪነት ክህሎት ሥልጠና ሰድለወሰደ ብቻ መሪ መሆን ይችላል ለማለት ሣይሆን በተፈጥሮ
ከተሰጠው እምቅ ችሎታ ጋር መሰል ተጨማሪ/ማንቅያ ሥልጠናዎች ሲሰጡ ለተሻለ አፈጻጸም
ጉልኅ ሚና እንደሚኖራቸው ግን የታመነ ነው፡፡ ደግሞም የግድ ሌሎችን ለመምራት ብቻም
ሣይሆን ማንኛውም ሰው ‹‹ራሱን እንኳን›› ለመምራት መሰል ሥልጠናዎች ያስፈልጉታል፡፡
‹‹ማኅበር›› ሲባል አንድ ተመሳሳይ ዓላማ ያላቸው አካላት የተሰበሰቡበት ተቋም እንደማለት
ነው፡፡ ለማኅበሩ ጥንካሬና ውጤታማነት የአባላቱ ማንነታዊ ስብጥር፣ አቅም እንዲሁም ብዛት
ትልቅ ሚና ይጫወታል፡፡ የተቋሙን ማንነት ከአባላቱ ነጥሎ ማየት አይቻልም፡፡ የማኅበሩ
ደንብ፣ መመሪያ፣ ፓሊሲ መዋቅር አሠራር…… የሚቀረጹት የአባላቱ ማንነቱ ታይቶ እና
ተመዝኖ ነው፡፡ ተቋሙ ሲወቀስ የሚወቀሱት አባላቱ ናቸው፤ በአንጻሩም ሲመሰገን
የሚወደሱት ራሳቸው አባላቱ ናቸው፡፡ ስለዚህ አባላት ማለት በአባልነት ለቆሙለት የአንድ
አካል ውድቀትም ሆነ ስኬት ሓላፊነቱን ለመውሰድ ዝግጁ ሆነው የየግላቸውን ከፍተኛ
አስተዋጸኦ ለማኅበሩ ለማበርከት ቆራጥ አመለካት ያላቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡ የእያንዳንዱ አባል
ውጤት ተደምሮ ነውና የማኅበሩ ውጤት የሚሆነው፡፡
ማኅበረ ቅዱሳን ለብዙ ዘመናት በባህላዊ አስተዳደር ዘይቤ ትመራ የነበረችውን ብሎም ዛሬም
ጭምር በዚሁ ባህላዊ አስተዳደር (traditional management) ውስጥ ያለችውን ቤተ
ክርስቲያናችንን ወደ ዘመናዊ አስተዳዳር እንድትመጣና ከፍተኛ እድገትና እመርታ እንድታሳይ
የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት የሚንቀሳቀስ ማኅበር ነው፡፡ ይህ ዓላማ ግቡን መምታት
የሚችለው ደግሞ ለዚሁ ታላቅ ዓላማ እራሱን ያዘጋጀ መሪ ካገኘ ብቻ ነው፡፡ ማኅበሩ መሠረቱ
ግቢ ጉባኤያት እንደመሆናቸው መጠን የወደፊት መሪውን የሚያዘጋጀው ከግቢ ጉባኤያት
ጀምሮ መሆን ስላለበት ለተመረጡት ጥቂት የግቢ ጉባኤያት መሪዎች ይህ መነሻ ሥልጠና
እንዲሰጥ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
ለሁሉም የአገልግሎት ዘርፍ ብቃት ያለው አገልጋይ ለማግኘት ሁልጊዜ የማይቻል በመሆኑ
በተቋም (ግቢ ጉባኤያት) ውስጥ ያሉትን አገልጋዮች በማሠልጠን ለአገልግሎት ብቁ ማድረግ
አንዱ አማራጭ ነው፡፡ ተገቢውን የሥልጠና መርሐግብር ለማዘጋጀትና ለማካሄድ ደግሞ
መሠረቱ የሥልጠና ፍላጎትን መዳሰስ ቅድምያ የሚሰጠው ነው፡፡ ይህ የፍላጎት ዳሰሳ
(Training Needs Assessment) የማእከሉ እና ግቢ ጉባኤው መሪዎች በጋራ የሚከውኑት፣
ይልቁንም ደግሞ ለዚህ ሥልጠና ተሳታፊዎችን ሲመለምሉ ግንዛቤ ውስጥ የሚከቱት
3
መሠረታዊ ነጥብ መሆን አለበት፡፡ ‹‹ይህ ሥልጠና ያስፈልጋቸዋል›› ተብለው በጥንቃቄ
ለሚመለመሉ ተማሪዎች ካልተሠጠ ግን በትክክል ውጤታማ ይኮናል ተብሎ አይታሰብም፡፡
በዚህ አግባብ የዚህ ሥልጠና ዐቢይ ግብ ሠልጣኞች (የግቢ ጉባኤያት ተተኪ መሪዎች)
በመሪነት ጽንሰ ሀሳብና ክህሎት ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ በማሳደግ፣ ከግቢ ጉባኤያቸው
ተማሪዎች በተሻለ ብስለት የመምራት ጥበብ እንዲያጎለብቱ አቅጣጫ መጠቆም ነው፡፡
4
4. መሪነት እና ሥራ አመራር
5
5. የመሪዎች መገለጫዎች
6
5.1.4. uc‹ LÃ •U’ƒ TdÅ`
Ø\ S] ^c<” Ÿc¨< uLà ›É`Ô ›ÃqÖ`U:: K?KA‹ ¨<kƒ“ ‹KA ›L†¨< wKA
ÁU“M:: ¾É`σ õp`&T˜’ƒ“ PLò’ƒ ”ÅT>¨eÆ Ã[ÇM::
É`Ï~ ›G<” "Kuƒ Å[Í ¾ƒ SÉ[e ”ÇKuƒ ÁMTM&IMS< ¨<” ¾T>J”uƒ” `°Ã
Ãk`íM&KÉ`Ï~ ^°Ã“ }M°¢ }Óv^©’ƒ eM•© ›S^`” Y^ Là Á¨<LM::
ÁK¨<” G<’@ ”ÇK ¾T>Öwp S] }ðLÑ> ›ÃÅKU:: U”U ”"D ¾’u[¨< ”ÇM’u[
c=J” uK¨<Ö< H>Ń ¨<eØ ›ÅÑ— ¨ÃU ¾T>Öup eÒƒ S•\ u=S”U ÃI”” G<K<
}ÒõÙ K¨<Ø TU׃ S‰M Õ`uM:: J•U uÉõ[ƒ ›"H@É Là ›eðLÑ> ›ÅÒ
ŸSÒðØ Ø”no TÉ[Ó ÁeðMÒM::
5.1.9. ›`›Á’ƒ
uY\ ÁK PLò‹“ W^}™‹ Ö”Ÿ[¨< ”Ç=W\ KTÉ[Ó S]¨< ^c< Ö”¡a
uSY^ƒ ›`›Á SJ” ÃÖupuM:: KW^}™‹ ‚¡’>"©“ ld© ÉÒõ TÉ[Ó&
KW^}™‹ ¨Ñ“©’ƒ T[ÒÑØ ›Kuƒ::
7
5.1.12. H>e ¾SkuM ‹KA•
S]‹ uK?KA‹ ²”É }kvÃ’ƒ ¾K?K¨< Hdw K=ÁS’ß Ã‹LK<:: ÃIU Kƒ‹ƒ
ÁÒM׆ªM:: •“U cò pÉ“ ›p×Ý ¾T>’Éñ ¾Y^ S]‹ Ÿ}KÁ¿ ›p×Ý‹
¾T>W[’²\v†¨< ƒ‹„‹ SkuM“ SssU S‰M ÃÖupv†ªM::
8
5.2. የደካማ መሪ መገለጫዎች
6. መሪነት በዘመናችን
በእጅጉ ውስብስብ እና ፈጣን ለውጥ በሚታይበት ዓለማችን አዳዲስ ነገሮችን ከመስራት ጋር
የተያያዘ እንቅስቃሴ ማድረግ ‹‹ዘመኑን የዋጀ መሪነት›› ሊባል ይችላል፡፡ በተለይም ተለዋዋጭ
(flexible) እና ቀጣይነት ያላቸው (sustainable) አደረጃጀቶች መፍጠር የዘመናዊ መሪነት
መገለጫዎች ሲሆኑ አደረጃጀቶቹን በተገቢ አገልጋዮች መሙላት ደግሞ ቀጣዩ አዋጭ እርምጃ
ነው፡፡
መሪነት ግዴታ ከስልጣን ወይም ኃላፊነት ጋር የሚያያዝ አይደለም፡፡ መሪነት ከባድ የሆኑ
ችግሮችን ለመፍታት ሰዎችን ወይም ግለሰቦችን ለልዩ ተልእኮ ማደራጀት ነው፡፡ መሪነት
በእያንዳንዳችን ውስጥ ያለ ነገር ቢሆንም ቁልፉ ነገር ግን ይህንን በእኛ ውስጥ የሚገኘውን
የመሪነት ባህርይ በግላዊ ፍቅር ማውጣት መቻል እና በዚህም አዳጋች፣ የማይጠበቁ ወይም
የማይታወቁ ነገሮችን በብርታት እንድንሰራ የሚያስችለን ነው፡፡
9
ከብዙኃኑ ተለይቶ እንደ መሪ ነጥሮ መውጣት፤
የጋራ ግቦችን ከግል ፍላጎቶች በማስቀደም ተቋማዊ ሕልቅናን ማረጋገጥ፤
ጊዜው በሰዎች ላይ ከሚያሳድረው ተጽእኖ በተሻለ ተግዳሮቶችን የሚቋቋሙባቸውን
ስልቶች በማመላከት እየማረኩ ለጋራ ግብ ማሰለፍ፤
ግልጽ እና ሁሉን ተጠቃሚ የሚያደርግ ግብ ነድፎ ለተግባራዊነቱ መጋደል፤
የሚፈለገው ግብ ጋር ለመድረስ አስፈላጊ የሆኑ (የሰው ኃይል፣ የሀሳብ፣ የገንዘብ፣
የቦታና መሰል) ግብአቶችን ማሰባሰብ እና ማደራጀት፡፡
የውይይት ነጥቦች፡-
10
›UvÑ’” ›S^` vKuƒ G<K< õ`Hƒ& ß”kƒ ¾V^M ´p}˜’ƒ Ó߃“ YÒƒ
Ãcõ“M:: W^™‹ u^d†¨< õKÒƒ“ ƒÒƒ dÃJ” •²¨< eKT>W\ w²< Y^
ÁŸ“¨<’<“ ¾}ÔÆ ÃSeL†ªM:: ¾Y^ õLÔ†¨<“ ¾ðÖ^ ‹KA†¨< ¾}Ñ eKJ’
Y^†¨<” uS<K< Mw ›ÁŸ“¨<’<U:: ›UvÑ’” ›S^` YM×”” SŸ uTÉ[Ó Y^”
uSq×Ö` Là uT}¢` ”Ç=W^ ¾T>ÁÅ`Ó ’¨<::
ከላይ በዝርዝር ለመጠቆም እንደተቻለው አብዛኞቹ የዚህ ዘርፍ መሪዎች አሉታዊ አካሄድ
ይንጸባረቅባቸዋል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ግን ይህንን ዘርፍ መከተል የሚያስፈልግባቸው አስገዳጅ
ሁኔታዎች እንዳሉ የሚናገሩ ምሁራን አሉ፡፡ ለምሳሌ፡-
11
ውሳኔ በማስፈፀም እና ውሳኔ ለመስጠት ብቸኛ ኃላፊነት በሚኖርበት (ከመሪው በቀር
ሌላው አካል ተጠያቂ መሆን በማይፈልግበት) ወቅት ናቸው፡፡
12
አገልጋዮቹ የራሳቸውን ሚና እራሳቸው እንዲለዩ ለእነርሱ መተው እና ሥራዎቻቸውን
እንዲፈፅሙ ማድረግ፤
በአገልጋዮች የሥራ አፈፃፀም ላይ ቁጥጥር ወይም የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ያለማድረግ
የዚህ ዘይቤ ዋነኛ መገለጫዎች ናቸው፡፡
u›”É u}¨c’ G<’@ ¾ƒ™‡ ’Øx‹ Ÿõ}— T>“ K=•^†¨< ”ÅT>‹M uSÑ”²w
G<’@¨< ¾T>ðpŨ<” ¾›S^` ¯Ã’ƒ SŸ}M }Ñu= ’¨<<:: W^}™‹ ›”É Y^
KSY^ƒ ÁL†¨< ¾Y^ wnƒ& PLò’ƒ KS¨×ƒ ÁL†¨< ðnŘ’ƒ“ ‹KA U”
Å[Í Là ”ÅT>ј uSK¾ƒ ›S^\ ”žwnƒ Å[͆¨<“ PLò’ƒ ¾SkuM
ðnŘ’†¨<& ¾›S^` ²Ãu?¨<” uSKª¨Ø Y^ Là ¾T>¨<Muƒ ›W^` S²`Òƒ
›Kuƒ<:: ÃIU c=vM:-
13
•“U u²=I eK?ƒ SW[ƒ ነገሮችን ለመፈፀመ አንድ የላቀ ብቸኛ መንገድ ሊኖር አይችልም፤
በሁሉም የመሪነት ሁኔታዎች ውስጥ ‹‹በወጥነት አስተማማኝ›› የሚባል ዘይቤም የለም!
ስለሆነም ‹‹በሁኔታዎች ላይ የተመሠረቱ ተለዋዋጭ ባህርያት›› ያስፈልጋሉ፡- የመሪው ዘይቤ፣
የተከታዮቹ ሁኔታ፣ ለዚያች ጉዳይ ብቻ ሲባል ‹‹ተመራጭ›› ሊሆን የሚችል ስልት፣ ድርጅታዊ
ባህል፣ የአገልግሎቱ ጠባይ፣ ወዘተ. መከተል ያለብንን ዘይቤ ይወስኑታል፡፡
ፈቃድ ከመጠየቅ ይልቅ ይቅርታ መጠየቁ ቀላል ነው፡፡ ድርጅቶች ነጻነትን የሚፈጥሩ
መዋቅሮች ያስፈልጓቸዋል - ምን መሥራት እንዳለብዎ በዝርዝር ከመተርጐም ይልቅ ምን
መሥራት እንደሌለብዎ በዝርዝር ለማስቀመጥ ሙከራ ማድረግ ይኖርብዎታል፡፡ ምን ውጤት
ማስመዝገብ እንደሚያስፈልግዎ ትኩረት ያድርጉ እና እነዚህን ውጤቶች ለማስመዝገብ
የሚያስፈልጉ ስነ ስርዓቶች ወይም ፕሮቶኮሎች ይገንዘቡ፡፡
ውይይት፡-
• በግቢ ጉባኤ አገልግሎት ውስጥ የአገልግሎቱን ውጤታማነት የሚፈታተኑ ሕጎች፣
ደንቦችና መመርያዎች ገጥመዋችሁ ያውቃሉ? እንዴት?
• እንዲህ ዓይነት ድንበሮች ሲገጥሙአችሁ ምን ዓይነት እርምጃ ወስዳችሁ ታውቃላችሁ?
ይህ አዳዲስ መሪዎችን ለማፍራት የሚጠቅም ቁልፍ ስልት ነው፡፡ አንዳንድ ሰዎች ወይም
ግለሰቦች እውቀታቸውን ለሌሎች ለማካፈል እንደተገፉ የሚሰማቸው ቢሆንም በአሁኑ ወቅት
14
አብዛኛዎቹ መረጃዎች በኢንተርኔት ተደራሽ የሚደረጉበት ዘመን ላይ ነን፡፡ የላቀ እውቀት
ያላቸው መሪዎች ከላቁ ሰዎች ወይም ግለሰቦች ጋር ተባብሮ በመሥራት ጥሩ ውጤት
እንደሚያስመዘግቡ ይገነዘባሉ፡፡ ታላላቅ ኤክስፕርቶች የሥራ አፈፃፀማቸውን ከፍ የሚያደርጉት
ተዘዋዋሪ ወይም ቀጥተኛ ባልሆነ የአሰልጣኝነት (ደጋፊነት) መንገድ ነው፡፡ ይህ ማለት ሰዎች
ወይም ግለሰቦች የሥራ አፈፃፀማቸውን እንዲከልሱ ወይም እንዲያጠቃልሉ እና ጥንካሬያቸውን
እንዴት መገንባት እንደሚችሉ ለመገንዘብ ክፍት የሆኑ ጥያቄዎችን በመጠየቅ ነው፡፡ ለምሣሌ፡-
በሚገባ መጠን አጎልብቶ ውክልና መስጠት ማለት እርስዎ ያልፈለጓቸውን ቁርጥ ሥራዎች
ሌሎች እንዲፈፅሙት በሌሎች ትክሻ ላይ መጫን ማለት አይደለም፡፡ ይህ ኃላፊነትን በውክልና
ስለመስጠት ቢሆንም ግን የተፈለጉትን ውጤቶች ለማስመዝገብ ተጠያቂነትን ማጐናፀፍ ነው፡፡
ይህ ችሎታ ያላቸውን ሰዎች ወይም ግለሰቦች የመፍጠሪያ ዘዴ ሲሆን ይበልጥ ነጻነት
ስለሚሰማዎ በይበልጥ ሥራን በፈጠራ እንዲታገዝ ለማድረግ ያስችልዎታል፡፡
በዛሬው ቀን በውክልና የሰጡት ምንድን ነው?
ይህንን ለመሥራት ማንን አብቅተዋል?
ምን ዓይነት ውጤት ለማስመዝገብ ይፈልጋሉ?
ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችልዎት ምን ዓይነት ድጋፍ ወይም ስልጠና
ያስፈልግዎታል?
“አንድ መሪ የላቀ የሚሆነው ሰዎች እርሱ መገኘቱን ወይም መኖሩን እምብዛም በማያውቁበት
ወቅት ሲሆን በእርሱ ላይ በሚተማመኑበት እና በሚያምኑበት ወቅት ጥሩ ሲሆን ሲፈሩት
15
ወይም ከፍራቻ የመነጨ ክብር ሲሰጡት ደግሞ እጅግ መጥፎ ነው፡፡ ግለሰቦችን ወይም ሰዎችን
ለማክበር አለመቻል ግለሰቦቹ ለእርስዎ ክብር እንዳይሰጡ ያደርጋል፡፡ ነገር ግን ጥሩ መሪ ከሆነ
ሥራው በሚሠራበት ወቅት፣ ዓላማው በሚሳካበት ጊዜ እነርሱ “እኛ ይህንን እራሳችን የሠራነው
ነበር” በማለት ያበረታታል፡፡ ላኦ-ዙ
ውክልና መስጠት ወይም ሥልጣንን ማካፈል ስልን አንድ መሪ በህግ የተሰጠዉን ኃላፊነት
በትክክል ለሚገባቸዉ አካላት ኃላፊነት የማጋራት ሂደት እና በዚያን ያህል ኃላፊነት ተጠያቂነት
የሚረጋገጥበት ሥርአት ነዉ። ነገር ግን እዉነታዉ እንደሚያሳየዉ ብዙ መሪዎች ስልጣን ላይ
ሲወጡ ኃላፊነትን እንደሚያጋሩ ቃል ቢገቡም ይህን ሲያደርጉ አይታዩም። ይልቁንም ስልጣንን
ጠቅልለዉ ሲይዙ (Power Monger) እና ጥያቄ የሚያነሱ አካላትን ሲያስወግዱና ሲያደክሙ
ይታያል፡፡
ጥያቄ፡- ለመሆኑ አንዳንድ መሪዎች ቀላሉንም ኃላፊነት ጭምር ሌሎች እንዲሰሩት ፈቃደኛ
የማይሆኑት ወይም ውክልና የማይሰጡት ለምንድን ነዉ ብላችሁ ታስባላችሁ?
16
ያለዎትን ግንኙነት በአግባቡ መምራት ማለት ነው፡፡ ስሜቶቻችንን የምንቆጣጠርበት አና
የምንገነዘብበት ችሎታ ውጤት ላይ ለመድረስ ወይም ውጤት ለማስመዝገብ ከኢንተለጀንስ
ኮሸንት (አይኪው) አራት ጊዜ ይበልጥ አስፈላጊ መሆኑን ያስገነዝበናል፡፡ በመጀመሪያ ደረጃ ስለ
ራስዎ ስሜቶች ግንዛቤ ሊኖርዎት የሚያስፈልግ ሲሆን እነዚህ ስሜቶችዎም እንዴት ተፅእኖ
እንደሚያደርሱብዎ ማወቅ ሌላኛው ቁልፍ ነጥብ ነው፡፡
ለዚህ ስሜት የተለየ ምላሽ በሚሰጡበት ወቅት ለዚህ ምላሽ ግንዛቤ መያዝን ይጀምሩ፤ ለምሳሌ
እርስዎ በሚናደዱበት ወቅት መቆጣትዎን ያቁሙ ወይም በጭንቀት ውስጥ በሚሆኑበት ወቅት
ቁጣዎን ያዘግዩት ወይም ያቁሙት፡፡ ይህ ስሜታዊ ብቃትዎን መጠቀም ማለት ነው፡፡
ስሜትዎችዎን ከተቆጣጠሩ የሌሎች ሰዎችን ወይም ግለሰቦችን ስሜቶች ትኩረት በማድረግ
ለእነርሱ እውቅና መስጠት ያስፈልጋል፡- “የተጨነቁ ይመስላሉ፣ ምን እያስጨነቀዎ ነው?”
“በዛሬው ቀን ደስተኛ ይመስላሉ፣ ምን አግኝተዋል?” ይበሏቸው፡፡ ይህን በማድረግም ወደ
ሌሎቹ የግለሰቦቹ ወይም ሰዎቹ ሁኔታዎች አዳዲስ ስሜቶች እንዲገቡ የሚረዳዎ በመሆኑ
ከእነርሱ ጋር ያለዎትን ግንኙነት እንዲያጐለብቱ ይረዳዎታል፡፡
በአጠቃላይ መሪው የሚከተሉት ብቃቶች ሲኖሩት ስሜትን የማወቅ ችሎታ አለው ልንል
እንችላለን፡-
ራስን ማወቅ (Self awareness)
ራስን መግራት (Self management)
የራስ ተነሳሽነት (Self motivation)
ጥሩ አዳማጭ መሆን/ ከራስ እይታ እና ስሜት ይልቅ በተናጋሪዎቹ ቦታ
ሆኖ ጉዳዩን ለመረዳት መሞከር (Emphathy)
ከሰው ጋር የመግባባት ክህሎት (Social skills)
የውይይት ነጥብ፡- ከላይ ከተጠቀሱት ስሜትን የማወቅ ችሎታ ብቃቶች መካከል በየትኞቹ ላይ
ክፍተት ይታይብዎታል? ክፍተቶች ካሉስ ምን ለማድረግ አስበዋል?
17
አሉታዊ የሆኑ ግብረ መልሶችን ከመስጠት የሚቆጠቡ ቢሆንም ግን አዎንታዊ የሆኑ ግብረ
መልሶችንም የሰዎቹን ወይም ግለሰቦቹን አካሄድ በመተባበር መስጠቱ በእኩል መጠን አዳጋች
ይሆንባቸዋል፡፡ ውጤታማ የሆነ ግብረ መልስ የሚሰጠው አዎንታዊ ከሆነ የውስጣችን ዓላማ
ሲሆን ይህ ደግሞ በራስ መተማመንን ለመገንባት ወይም የግለሰቦችን አስተዋፅኦ እውቅና
ለመስጠት ወይም በሥራው ሒደት አፈፃፀም መንገድ ምን ሊለይ እንደሚችል ለማስቀመጥ
ይረዳዎታል፡፡
ከፊት ለፊት ወይም ግንባር ሆነው ለመምራት ከወሰኑ ወይም ለሰዎች/ግለሰቦች ድጋፍ ሰጪ
ለመሆን ወስነዋል፡፡ እርስዎ እራስዎን እውቀት ያካበተ ኤክስፐርት አድርገው ይቆጥራሉን?፣
በዚህም ረገድ የሚነሱ ማናቸውንም ጥያቄዎች መፍትሔ መስጠት እንደሚችሉ አድርገው
እራስዎን ይቆጥራሉ? እርስዎ አስፈላጊ የሆኑ ውሳኔዎችን በሙሉ የሚሰጡ ግለሰብ አድርገው
እራስዎን ይቆጥራሉን? በእነዚህ እርምጃዎች ሁሉ ማዕከል የሚያደርጋቸው እነማንን ነው -
ሁኔታዎችን የሚቆጣጠሩ - ጀግኖቹን ነውን? ወይስ እንደ እንደ መሪ ሰዎችን ወይም ግለሰቦችን
በማበረታታት እና በመደገፍ ችግሮቻቸውን መፍታት እንዲችሉ የማድረግ ሚና መጫወት
እንዳለብዎ ያምናሉ?
18
እርስዎ ሰዎችን ወይም ግለሰቦችን በማጐልበት እንዲበቁ በማድረግ ላይ የሚያተኩሩ ከሆኑ
እውነተኛ ድጋፍ ሰጪ እንጂ በሌሎች ላይ የሚኮፈሱ ‹‹ጀግና›› አይደሉም! ምንም እንኳን ዛሬ
ላይ አብዛኛዎቻችን ‹‹ጀግና መሪዎች›› መሆን እንዳለብን ብናስብም ባለው አዳዲስ እና ውስብስብ
ከባቢያዊ ሁኔታ እንዲሁም ከተመሪው የብቃት ደረጃ (ከፍታ) የተነሣ ይህ አያዋጣም፤
ይልቁንም እኛም ከምንመራቸው አካላት ውስጥ በመሆናችን በሁሉም ነገሮቻቸው እየተሳተፍን
የድጋፍ ሰጪነት ክህሎታችን ይበልጥ ማጉላት ይኖርብናል፡፡ አንድ መሪ ግን ከ ‹‹ጀግንነት››
ወደ ‹‹ረዳትነት›› ወይም ‹‹ድጋፍ ሰጪነት›› ለመሸጋገር ሲያስብ በቅጽበታዊ ውሳኔ ሳይሆን
ራሱን በማብቃት እና በከፍተኛ ጥንቃቄ መሆን አለበት፤ መሰል ዘይቤዎችን (የተለመደ
ስብእናን) በቀላሉ ለመቀያየር አይቻልምና!
19
- ንጻሬአችንን በወጉ ከቃኘን የአሠራር ለውጦችን ወይም አካሄድ ለውጦችን ለማድረግ
በእውቀት ላይ የተመሠረተ ጥረት እንድናደርግ (አስተማማኝ ውሳኔ እንድንሰጥ)
ያግዘናል፡፡
20
8.9. ተቋማዊ ባህል (Institutional Culture)
ባህል የሚለው ቃል ትርጓሜው “በተቋሙ ውስጥ ያሉትን ነገሮች በምን ዓይነት መንገድ
እንደምንሰራ” የሚጠቁም ነው፡፡ በምክንያታዊ ወይም በአመክንዮ ላይ የተመሠረቱ መዋቅሮች
እና የአሠራር ሰንሰለቶች ብቻ ሣይሆን የማይዳሰሱ እሴቶች እና አስተሳሰቦችም አንድን ተቋም
አጠቃላይ አቅጣጫ የመወሰን አቅማቸው ከፍተኛ ነው፡፡ አንድ በተቋሙ ውስጥ ‹‹የተለመደ››
ባህል አዳዲስ የአሠራር ስርዓቶች ከተዘረጉ እና ሥራ ላይ ከዋሉ ከዘመናት በኋላ እንኳን
በዚያው ሊቀጥሉ ይችላሉ፡፡ ሰዎች ደግሞ በአብዛኛው አዲስ ነገር ከመቀበል እና የተጻፈውን
ከመተግበር ይልቅ ለለመዱት/ለኖሩበት ባህል ተገዥ የመሆን አዝማሚያቸው ከፍተኛ ነው፡፡
እናም አንድ መሪ እነዚህን ቀድሞ ማወቅ፣ ሳይጎረብጡ የሚቀየሩበትንና በተግባርም ሥራ ላይ
የሚውሉበትን አሠራር መዘርጋት ይጠበቅበታል፡፡
በግቢ ጉባኤያችሁ ውስጥ ‹‹የአገልግሎት አሰጣጥ ባህላችሁን›› ለማንጸባረቅ
የሚነገሩት ሥነ ቃሎች እና ታሪኮች ምንድን ናቸው? ((ለምሳሌ፡- የግቢ ጉባኤው
ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ ሁልጊዜ ከቀጠሮ ሰዓት 30 ደቂቃ አርፍዶ መጀመርን
ባህላችሁ አድርጋችሁ ከሆነ ‹‹የሀበሻ ቀጠሮ›› ብላችሁ ታውቁ ይሆን?))
እነዚህን አሉታዊ ባህሎች እንዴት ልትወዷቸው (ይዛችሁ መቀጠል) ቻላችሁ?
በአዎንታዊ አካሄድ ለመቀየርስ ምን ዓይነት እሴት መጠቀም ይኖርባችኋል?
((ለምሳሌ፡- ‹‹አትስረቅ›› የሚለው ሕግ ሰዓትንም ስለሚያጠቃልል ማርፈድ
የለብንም! ከ ‹‹የሀበሻ ቀጠሮ›› ወደ ‹‹ክርስቲያን ቀጠሮ›› ትርክት መቀየር!))
እነዚያን አሉታዊ ባህሎች ከመለወጥ አንፃር የእናንተ ሚና ምን መሆን አለበት?
21
8.11. ጥያቄዎችን ማበረታታት (Encourage Questions)
ከዚህም በተጨማሪ ጥያቄዎችን በማቅረብ የምንመራቸው ሰዎች አንድን ጉዳይ ወይም ችግር
አስመልክቶ በአዲስ መንፈስ እይታ እንዲኖራቸው መገፋፋት እንችላለን፡፡ እንዲሁም እነርሱ
ስለሚፈልጉት ውጤት እንዲያሰላስሉ ለማድረግ ያግዛል፡- የትኛው ጉዳይ በተለየ መልኩ
እንዲሆን ይፈልጋሉ? ይህን እንዴት ሊያውቁ ይችላሉ? እንዴትስ ነው ምላሹን መንገር
ያለብን? ወዘተ. የሚሉት እንደማሳያ የሚጠቆሙ ናቸው፡፡
22
በህይወትዎ ላይ የሚከሰቱ ውጤቶች የሚወሰኑት ከእርስዎ ቁጥጥር ውጪ በሆኑ ኃይሎች
እንደሆነ አድርገው የሚቆጥሩ ከሆነ ማለትም በዕድል/ገድ፣ ሌሎች ግለሰቦች የሚወስዷቸው
እርምጃዎች የመሣሠሉ ተግባራት ተፅእኖ እንዳላቸው የሚያስቡ ከሆነ፣ የእርስዎ የህይወት
ዕጣ ፈንታ በውጫዊ ኃይሎች ቁጥጥር ስር እንደሆነ እና ለሚያጋጥምዎ ውድቀቶች ወይም
ለሚሰሯቸው ጥፋቶች ሌሎችን እየወቀሱ የሚኖሩ ከሆነ ገና ‹‹መሪ›› አልሆኑም! የራሳቸውን
ዕጣ ፈንታ በራሳቸው ጥረት እንደሚወሰን የሚያምኑ ሰዎች በራስ የመተማመን ኃይላቸው
እየበረታ ስለሚሄድ ስኬት የማስመዝገብ ዕድላቸው የሰፋ ነውና ‹‹የቁርጥ ቀን መሪ›› ለመሆን
ይበቃሉ፡፡ እነዚህ ወገኖች ከእነርሱ ችሎታ በላይ የሆኑ የመሰሏቸውን ወይም ከእነርሱ ጋር
የሚገዳደር ችሎታ ያላቸውን ወገኖች በመምረጥ ‹‹ሌላ ኃላፊነት›› ይሰጣሉ፤ በዚህም ራሳቸው
መርጠው በወሰዱት ሳይሆን በሌላ አካል ተመርጦ የተሠጣቸውንም ጉዳይ በብቃት መምራት
መቻል/አለመቻላቸውን ይፈትናሉ፡፡ እነዚህ መሪዎች እክል አጋጥሟቸው ቢወድቁም እንኳ
ተመልሰው ለመነሳት ደቂቃ አይፈጅባቸውም፤ ምክንያቱ ደግሞ ምንም እንኳን ሌሎች
ግለሰቦችን መልሰው ጠፍጥፈው መስራት የማይችሉ ወይም ውጫዊ ከባቢ ሁኔታዎችን
ራሳቸው እንደሚፈልጉት አድርገው መፍጠር የማይችሉ ደካማ ፍጡር መሆናቸውን ቢያውቁም
የግል ሁኔታቸውን ግን ሁሌም ቢሆን መለወጥ በእጃቸው እንደሆነ ያምናሉ፡፡
በመሪነት ላይ እያሉ ነገፈሮች ቢዘበራረቁ፣ የሚያስከፋ ነገር ወይም ነቀፌታ
ቢያጋጥምዎ ጊዜ በምን መልኩ ምላሽ እንደሚሰጡ ያስቡ - ተስፋ አስቆርጦ ወደ
አዘቅት ይወረውርዎታልን? ((‹‹እንኳንም በዚህ ፈታኝ ወቅት መሪ ሆንኩኝ›› ወይስ
‹‹በዚህ ዘመንስ መሪ መሆን በቀረብኝ ኖሮ›› ይላሉ?))
ከዚህ ክስተት በኋላስ ራስዎን ከወደቁበት አዘቅት በመነሳት እንዴት ለመቀጠል
ያስባሉ?
ህይወትዎን ወደ ፊት ለመቀጠል ከቀድሞው በተለየ ምን ተግባራትን ሊያከናውኑ
ይችላሉ?
"ስኬት ማለት ከውድቀት ወደ ውድቀት ያለአንዳች የስሜት መቀዛቀዝ መሻገር ማለት ነው፡፡"
ዊንስተል ቸርችል፣
23
ነባራዊ ከባቢያዊ ሁኔታዎችን በአግባቡ ማጤን አለበት፤
የሚመራቸው ሰዎች ወደ ፊት ምን እንደሚፈልጉ ቀድሞ መገመት ይገበዋል፤
ከዕለት ተዕለት የተለመደ የትግበራ ተግባሩ ጥቂት ፋታ (የጽሙና ጊዜ) በመውሰድ
ቆም ብሎ ማሰብ አለበት፤
አዳዲስ ነገሮችን ከማምጣትም በላይ የቀድሞ (ነባር) ተግባራት ራሳቸው በተለየ ጥበብ
መሠራት የሚችሉበትን ስልት መንደፍ ይኖርበታል፤
ተግባራት የሚፈጸሙት ‹‹ስለታቀዱ›› ብቻ ሳይሆን ችግር ፈቺ እና ለውጥ
የሚያመጡ ስለሆኑ ጭምር መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባዋል፡፡
የማገናዘብያ ጥያቄዎች፡-
የሚመሩትን ግቢ ጉባኤም ሆነ ስለ ግል ሕይወትዎ በተመለከተ የረዥም ጊዜ ርዕይ
አልዎት? ((ከሆኑ ዓመታት በኋላ የት ለመድረስ/ምን ለመሆን አስበዋል?))
የግቢ ጉባኤውን መጻዒ ርእይ (የት መድረስ እንዳለበት እንደሚመኙ) አባላት
እንዲያውቁ አድርገዋልን? እነርሱስ ምን ርእይ አከሉበት?
እንደርስበት ዘንድ ላስቀመጥነው ርእይ የእያንዳንዳችን አስተዋጽዖስ ምንድን ነው?
24
8.15. የማትጊያ ዘዴዎችን መጠቀም
ማትጋት ማለት ሰዎች አንድ ነገር እንዲፈጽሙ የሚያደርግ ሁኔታን መፍጠር ማለት ነው፡፡
ይህም ሲባል ሰዎች ወደ አንድ ዐቢይ ዓላማ ለመድረስ የሚስችሏቸውን ተግባሮች እንዲፈጽሙ
በፍላጎታቸው ላይ በመመስረት የጠባይ ለውጥ እንዲያመጡ የማድረጊያ ስልት ነው፡፡
25
• የለዉጥ ሐዋርያ (Change Agents)፡- መሪዎች እሴት የማይጨምሩባቸውን ልማዶች
እና አስተሳሰቦች (Belief System) የሚያስወግዱ እና በየጊዜዉ ለራሳቸዉም እንዲሁም
ለሌሎችም ለዉጥን የሚያፋጥኑ እና ከፍተኛ ግለሰባዊ እና ተቋማዊ ለዉጦችን
የሚያመጡ ናቸዉ።
• የቡድን ተጫዋች(Team Players)፡- በተናጥል ከመሥራት ይልቅ በቡድን መሥራትንና
ሰዎችን በጋራ እንዲሠሩ የማስተባበር ብቃትና ክህሎት ያላቸው ናቸው፤እንዲሁም
የድርጅታቸዉን ወይንም ሓላፊነት የጣለባቸዉን ማኅበረሰብ ዓላማ የማሳካት ከወሳኝ
አጋሮችና ቁልፍ ግለሰቦች ጋር መረብ የሚዘረጉ እና ግንኙነቱም ዘለቄታዊ እንዲሆኑ
የሚያስችሉ ናቸዉ።
• ፋናወጊ (Take Initiative)፡- በማንኛውም ሁኔታ ቀድመው የሚገኙ አስቸጋሪ በሆኑ
ሁኔታዎች እና ጉዳዮች ተስፋ የማይቆርጡ የቡድን ስሜት እንዳይሰበር እና
ያጋጠማቸዉን እንቅፋት በቁርጠኝነት የሚወጡ ናቸዉ።
• ሰዎችን ያስቀድማሉ (People Centered)፡- ሁልጊዜ ለሰዎች ፍላጎት የሚጠነቀቁ
አንድን ነገር በትእዛዝ ከማሠራት ይልቅ ሰዎች ፈልገዉ ሓላፊነት ተሰምቷቸዉ
እንዲሰሩ የሚያደርጉ ናቸዉ።
26
ሰው አድርገው አይቆጥሩም፤እኔ ሳልፍ ድርጅቱ /ማኅበሩ ሊቀጥል ይገባል ለዚህም
እንደ እኔ ወይንም ከኔ የሚበልጡ መሪዎችን መፍጠር ይቻላል ብለዉ የሚያምኑ
የሚፈጥሩ ሁልጊዜ ለሌሎች ዉጤታማ መሪዎች እና አዳዲስ ሀሳቦች ራሳቸዉን ክፍት
የሚያደርጉ ናቸዉ።
27
የሲስተም/ሥርዓታዊ አስተሳሰብ (የአንድን አገልግሎት ክፍል እንቅስቃሴ ብቻ
ሣይሆን የሁሉንም፣ ከተለያዩ አቅጣጫዎች አንጻር እያገናዘቡ መምራት)፤ ወዘተ፡፡
28