You are on page 1of 102

በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት

ሆልዲንግስ
የኢትዮጵያ
የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

የ 2016 በጀት ዓመት የአንደኛው ሩብ ዓመት የሥራ


አፈፃጸም ሪፖርት

ጥቅምት 2016
አዲስ አበባ
ማውጫ
1. መግቢያ...........................................................................................................................................................................
2. የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች አፈፃፀም.......................................................................................................................................
3. ከአራቱ ሚዛናዊ የዉጤት ተኮር ሥርዓት (BSC) ዕይታዎች አንጻር የአፈጻጸም ምዘና..........................................................................

3.1. የስትራተጂክ ግቦች አፈጻጸም ማጠቃለያ (100%)...........................................................................................................

3.2. ከአራቱ ሚዛናዊ የውጤት ተኮር ሥርዓት ዕይታዎች አንጻር የተከናወኑ ዝርዝር አፈጻጸም............................................................
4. የሰው ሀብት ሥራ አመራር ሥራዎች.......................................................................................................................................
5. የቁልፍና እና የማሻሻያ ሥራ ተግባራት አፈጻጸም.......................................................................................................................

5.1. የዕቅድና የለውጥ ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም...................................................................................................................

5.2. የሥነ ምግባር፣ መልካም አስተዳደር እና የቅሬታ መከታተል ሥራ........................................................................................

5.3. ኢንፎርሜሽንና ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሥራዎች አፈፃፀም...............................................................................................

5.4. ሪፎርም ሥራዎች..................................................................................................................................................

5.5. የጥናትና ምርምር ሥራዎች ዕቅድ አፈጻጸም..................................................................................................................

5.6. ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች እና የኮሚኒኬሽን ሥራ አፈፃጸም........................................................................................................

5.7. ሌሎች ሥራዎች....................................................................................................................................................


6. የዐበይት ተግባራት አፈፃፀም................................................................................................................................................

6.1. ኮርፖሬት ኦፕሬሽን............................................................................................................................................

6.1.1. የምርጥዘርእናየደንውጤቶችአቅርቦትሥራአፈፃፀም........................................................................................

6.1.2. የግብርናምርትማሳደጊያዎችአቅርቦትሥራአፈፃፀም........................................................................................

6.1.3. የእርሻመሳሪያዎችአቅርቦትእናየሜካናይዜሽንአገልግሎት....................................................................................

6.1.4. የተሸከርካሪዎችአስተዳደርናጥገናሥራአፈፃፀም...............................................................................................

7. ኮርፖሬት የኦፕሬሽን ሥራዎች ማጠቃለያ...............................................................................................................................

7.1. ዝርዝር የገቢ፣ የወጪ እና ትርፍ አፈፃፀም.............................................................................................................

7.2. ለትርፍ ዕቅድ አፈጻጸም መብለጥ ዋና ዋና ተጠቃሽ ምክንያት................................................................................

7.3. የሩብ ዓመቱ የገቢ፣ የወጪ እና የትርፍ ክንውን ካለፈው 3 ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው አመት

ተመሳሳይ ወቅት ጋር ያለው የዕድገት ንጽጽር...........................................................................................................................


8. የ 2 ኛው ስትራቴጂክ ዕቅድ (2013 ዓ.ም-2017 ዓ.ም) የእስካአሁን አፈጻጸም ግምገማ.......................................................................
9. በቀጣይ ክትትል የሚሹ ጉዳዮች...........................................................................................................................................
10.ማጠቃለያ......................................................................................................................................................................
 አባሪዎች......................................................................................................................................................................

የሂሳብ መግለጫዎች............................................................................................................................................................

ኮንትራት አስተዳደር እና ተሰብሳቢዎች..................................................................................................................................

ተሰብሳቢ ሂሳብ...................................................................................................................Error! Bookmark not defined.

ተከፋይ ሂሳብ......................................................................................................................Error! Bookmark not defined.

የሥራ ዕድል ፈጠራ.............................................................................................................................................................

i
1. መግቢያ

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን (ኢግሥኮ) በግብርናው ዘርፍ ከ 30 እስከ 40 ዓመት ድረስ
በተናጠል አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩ አምስት ነባር ድርጅቶችን በማዋሃድ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 368/2008 መሠረት ታህሳስ 2008 ዓ.ም የተቋቋመ መንግሥታዊ የልማት ድርጅት ነው፡፡

ኮርፖሬሽኑ በተቀናጀ የሜካናይዜሽን አገልግሎት ከመሬት ዝግጅት እስከ ጎተራ የሚዘልቁ የግብርና

ሥራዎችን እያከናወነ ለግብርና መዘመንና ለምርታማነት እድገት የላቀ አስተዋጽዖ ያላቸውን ምርጥ ዘር፣

የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የአፈር ማዳበሪያዎች - በጠጣርና በፈሳሽ መልክ፣ የጸረ ተባይ ኬሚካሎች እና

የእንስሳት መድሃኒቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለተጠቃሚዎች በማቅረብ ተልእኮውን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡

በተመሳሳይ የእርሻ፣ የኮንስትራክሽን እና የኬሚካል መርጫ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎችን በማቅረብ፤

ከሽያጭ በኋላ የጥገና፣ የምክር፣ የቴክኒክና ሞያ ሥልጠና በመስጠት እንዲሁም የዘር ብጠራ፤ የደረቅ ጭነት

ትራንስፖርት እና የተሽከርካሪዎች ጥገና አገልግሎቶችን በዋና መ/ቤት እና በ 25 ቅርንጫፎች ተደራሽ

በማድረግ ላይ ነው። በተጨማሪም እጣን፣ ሙጫ፣ ከርቤና አበክድ ወደ ውጭ ገበያ በመላክ የውጭ ምንዛሪ
እያስገኘ ያለ ተቋም ነው፡፡

ኮርፖሬሽኑም የተቀመቱትን አላማዎች ለማሳካት ከ 2013 እስከ 2017 በጀት ዓመት ድረስ ከተዘጋጀው
የአምስት ዓመታት ስትራቴጂክ ዕቅድ ተቆርሶ የተዘጋጀው የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ በማኔጅመንት እና
በሥራ አመራር ቦርዱ ተገምግሞ እና ጸድቆ ለኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በማቅረብና
በማስገምገም ወደ ትግበራው ገብቷል፡፡

ይህንንም ተከትሎ በሩብ ዓመቱ በተደረገው ትግበራ ከኦፕሬሽን ሥራዎች እና ከልዩ ልዩ ገቢዎች ብር 3.4
ቢሊዮን ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 3.9 ቢሊዮን ገቢ የተገኘ ሲሆን በዚህም የዕቅዱን 115 በመቶ ማሳካት
ተችሏል፡፡ በትርፍ ረገድም ከታክስ በፊት ብር 624.1 ሚሊዮን ትርፍ ለማግኘት ታቅዶ ብር 698.2 ቢሊዮን
ወይም የዕቅዱ 112 በመቶ ትርፍ ማስመዝገብ ተችላል፡፡ እንዲሁም በውጤት ተኮር አራቱ እይታዎች
አንፃር …… በመቶኛ በማከናወን ከፍተኛ ውጤት ተመዝግቧል፡፡

ከኦፕሬሽን ሥራው ጎን ለጎን በስትራተጂክ ዕቅዱ በተቀመጠው መሠረት የኮርፖሬሽኑን አቅም ለማሳደግ
ተፈቅዶ በመከናወን ያሉና ያልተጠናቀቁና እንዲሁም አዲስ ተጨማሪ ፕሮጀክቶች ሥራዎች እየተሰሩ ያሉ
ሲሆን ለዚህም የብር ……. ሺህ ወጪ ተደርጓል፡፡

1
የሰው ሀብት ልማትን ከማሳደግ አንጻር …….. ሠራተኞች አጫጭር ስልጠናዎች ለ….. ሰራተኞች የመደበኛ

ትምህርት ፕሮግራም ለመስጠት ታቅዶ ለ 199 ሰራተኞች የአጫጭር ስልጠና እና ለ 38 ሠራተኞች

በመደበኛ የትምህርት ፕሮግራም የትምህርት ዕድል መስጠት ተችሏል፡፡

የተቀመጠውን ግብ ለማስፈጸም የለውጥ መሳሪያዎችን፤ የሪፎርም ሥራዎችን፤ የመልካም አስተዳደርና


የአቅም ግንባታ ሥራዎችን በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ ተከናውነዋል፤ በየደረጃው የሚኖርን የአፈፃጸም
ሂደት በቅርበት በመከታተል ለማስፈጸም የሚያስችል የክትትልና የግምገማ ሥራ የተሰራ ሲሆን ዝርዝር
የአንደኛው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

2
2. የዝግጅት ምዕራፍ ሥራዎች
• በ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በየደረጃው መግባባት ላይ በመድረስ ዕቅዱን የማውረድ (Cascading)
ሥራ ተከናውኗ፣

• ለ 2015/2016 ምርት ዘመን የማበጠሪያ ማሽኖች ዝግጅት አስመልክቶ በኮርፖሬሽኑ ካሉት 5 የብጠራ
ማሽኖች 3 ቱ ማለትም የሀዋሣ፣ ባህር ዳር እና ነቀምቴ የሚገኙትን ለቀጣይ ሥራ ለማዘጋጀት ጥገና በመካሄድ ላይ
ይገኛል፡፡ ቀሪዎቹ 2 (አሰላ እና ኮፈሌ) አሁን ያላቸው ሥራ ሲጠናቀቅ የሚጠገኑ ይሆናሉ፣

• የኮንትራት ዘር አባዥ ባለድርሻ አካላት ጋር ያለፈዉ ምርት ዘመን አፈፃፀምና የ 2015/16 ምርት ዘመን ዕቅድ ላይ
የጋራ አረዳድ ለመፍጠሪያ የዉይይት መድረክ በማዘጋጀት ውይይትና የጋራ መግባባት ተደርጓል፤

• የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በውጤታማነት መጠቃለልን ተከትሎ በህብረት ስምምነት እና በሥራ
መሪዎች መተዳዳሪያ መመሪያ መሠረት ማትጊያ በመፍቀድ የሥራ ተነሳሽነት ተፈጥሯል፡፡

• በሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ ለ 2016 በጀት ዓመት ለሚደረገው የሥራ ዝግጅት 8 ዶዘሮች የፍተሻና የጥገና
ስራ ተደርጓል፤ 5 ኮምባይነሮች አስፈላጊው የጥገና ስራ ተደርጓል፣ 4 ገልባጭ መኪናዎች የጥገና ስራ ተሰርቷል፣ 2
ሎውቤዶች የጥገና ስራቸው 85% ያህል ተጠናቋል፣ እንዲሁም የትራክተሮችና የተቀጥላ መሳሪያዎች ጥገና
ለማካሄድ አስፈላጊ የሆኑ መለዋወጫዎችን የማሟላት ሥራ ተጠናቆ የጥገና ስራውን ለማካሄድ በሂደት ላይ ነው፡፡

• ከሞጆ ቅ/ፅ/ቤትና ከሄሬሮ ስራ ጣቢያ ለመጡ 26 የመሳሪያ ኦፕሬተሮች በመሳሪያ አያዝና አጠቃቀም ዙሪያ ለአንድ
ሳምንት አጠቃላይ የግናዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንዲሰጥ ተደርጓል፣

• በ 2015/16 የሰብል ምርት ዘመን ዕቅድ ላይ በየደረጃዉ ለሚገኙ ሠራተኞችና ኃላፊዎች ግልጽነት
በመፍጠር ለቀጣይ ስራዎች ሁሉም መስራት በሚችለዉ አቅም ልክ እንዲንቀሳቀስ ማዘጋጀትና ማነሳሳት
በተመለከተ በፈፃሚዎች ተሸንሽኖ ሁሉም አዉቀዉ መንቀሳቀስ በሚችሉበት ቅኝት ዉይይት ተደርጓል፡፡

• የ 2015/16 ምርት ዘመን ለሰብል ምርት ዝግጅትን አስመልክቶ ለእንክካቤ ሥራ የሚያስፈልጉ ግብአቶችን
የማሟላት ሥራ ተስርቷል፡፡ እንዲሁም ኮምባይነሮችን ትራክተሮችና ተቀፅላዎች ለመጠገን የመጠገኛ
መሳሪያችንና መለዋወጫዎችን የማሟላት ሥራ ላይ ነው፡፡

• የዕጣንና ሙጫ ግዥ በሚፈጽምባቸዉ አካባቢዎች ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር ከወዲሁ ግንኙነት በማድረግ


ለቀጣይ ኦፕሬሽን ሥራ መደላድል ለመፍጠር ከሚመለከታቸዉ የመንግስት አስተዳደር አካላትና ማህበራት ጋር
ውይይት እየተደረገ ይገኛል::

3
3. ከአራቱ ሚዛናዊ የዉጤት ተኮር ሥርዓት (BSC) ዕይታዎች አንጻር
የአፈጻጸም ምዘና
3.1. የስትራተጂክ ግቦች አፈጻጸም ማጠቃለያ (100%)
የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም በ BSC የዕቅድ አፈጻጸም የምዘና ስርዓት መሠረት ተዘጋጅቶ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የስትራተጂክ ግቦች አፈጻጸም ማጠቃለያ (100%)

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን


የ 2016 በጀት ዓመት የአንደኛው ሩብ ዓመት የውጤት ተኮር ዕቅድ ምዘና አፈጻጸም ማጠቃለያ
ተ/ቁ. የግብ አፈጻጸም ክብደት መግለጫ (ፍረጃ) ቀለም
1 ከ 95% በላይ በጣም ከፍተኛ (እጅግ በጣም ጥሩ)
2 ከ 81% እስከ 95% ከፍተኛ (በጣም ጥሩ)
3 ከ 61% እስከ 80% በቂ (አጥጋቢ)
4 ከ 60% በታች ዝቅተኛ (ማሻሻያ የሚፈልግ)

ከዚህ አንፃር የሩብ ዓመቱ ዕቅድ አፈጻጸም …….% በመሆኑ ከፍተኛ (……….) ከቀለም አንጻር ……..
ማስመዝገብ ተችሏል፡፡

4
3.2. ከአራቱ ሚዛናዊ የውጤት ተኮር ሥርዓት ዕይታዎች አንጻር የተከናወኑ
ዝርዝር አፈጻጸም
3.2.1. የፋይናንስ ዕይታ
ከፋይናንስ ዕይታ አንጻር በሩብ ዓመቱ 2 ግቦች የታቀዱ ሲሆን በየግቦቹ አንጻር የተከናወኑ ሥራዎች

እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡፡

ግብ 1፡- የፋይናንስ አቅምን ማሳደግ


በዚህ ግብ ሥር ከኦፕሬሽን ሥራዎች የተገኘ ገቢ፣ ከኤክስፖርት ሽያጭ የተገኘ ገቢና ትርፍን የሚያካትት
ሲሆን አፈጻጸሙም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

 ከኦፕሬሽን ሥራዎች ብር 3.4 ቢሊዮን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 3.9 ቢሊዮን ገቢ የተገኘ


ሲሆን ይህ አፈጻጸም የዕቅዱን 115% ነው፡፡

 በሩብ ዓመቱ ከኤክስፖርት ሽያጭ በዶላር 162 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ በዶላር 119 ሺህ ወይም
የዕቅዱን 74% ገቢ ተገኝቷል፡፡

 በሩብ ዓመቱ ከታክስ በፊት ብር 624.1 ሚሊዮን ትርፍ ለማግኘት ታቅዶ ከታክስ በፊት ብር

698.2 ሚሊዮን ወይም የዕቅዱን 112% ትርፍ ተገኝቷል፡፡

ግብ 2፡- የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻል


ይህ ግብ የሀብት ተመላሽ /ROA እና ROCE/ እንዲሁም ከንብረት ማስወገድ እና ከልዩ ልዩ የተገኘ ገቢን
የሚያካትት ሲሆን የተከናወኑ ሥራዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡

 በሩብ ዓመቱ የሀብት ተመላሽ (ROA) …….. እንደሚሆን ዕቅድ ተይዞ ……. ተከናውኗል፡፡

 በሩብ ዓመቱ ROCE .….እንደሚሆን ዕቅድ ተይዞ ……. ተከናውኗል፡፡

 ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሌላቸውን ንብረቶች በማስወገድ እና ተጨማሪ ገቢ ሊያስገኙ


የሚችሉ ተግባራትን በማከናወን ገቢን ለማሳደግ በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ብር 3.5

ሚሊዮን ገቢ ለማግኘት ታቅዶ በተደረገው እንቅስቃሴ ብር 3.3 ሚሊዮን ወይም የዕቅዱን


93% ገቢ ማግኘት ተችሏል፡፡

3.2.2. የደንበኛ/ባለድርሻ አካላት ዕይታ


 በሩብ ዓመቱ ዓመቱ 3 አዲስ ደንበኛ በማፈላለግ የደንበኞችን ቁጥር ለማብዛት በተያዘው ዕቅድ

መሠረት 7 አዲስ ደንበኛ ማፍራት ተችሏል፡፡

3.2.3. የውስጥ አሠራር

5
ከውስጥ አሠራር ዕይታ ሥር በዚህ ሩብ ዓመት 4 ግቦች የተቀመጡ ሲሆን በግቦቹ አንጻር የተከናወኑ
ሥራዎች እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡፡

ግብ 1፡- የኦፕሬሽን ሥራ አመራር አቅምን ማሳደግ


የኦፕሬሽን ሥራ አመራር አቅምን ከማሳደግ አንጻር የተሰሩ ሥራዎችን ስንመለከት፡-

 በ 2015/2016 ምርት ዘመን በሦስቱም የዘር ደረጃዎች በኮርፖሬሽኑ እርሻዎች፣ በሰፋፊ ኮንትራት
አባዥ ማሳዎች እና በአርሶ አደር ማሳ በድምሩ 15,280 ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን 388,716
ኩ/ል ምርት ለማምረት ታቅዶ 19,771 በዘር መሸፈን የተቻለ ሲሆን ይህም አፈፃፀም የእቅዱን
129% ነው፡፡
 ለ 2016/17 ሰብል ዘመን የሚውል የአፈር ማዳበሪያ Urea 820,599.64 ሜ/ቶን፣ NPS
263,397.16 እና ሜ/ቶን፣ NPSB 856,177.10 ሜ/ቶን በጠቅላላው 1,940,163.90 ሜ/ቶን የአፈር
ማዳበሪያ ግዢ ለማከናወን በዕቅድ ተይዞ እስከ 15/01/2016 ድረስ ለ NPS አፈር ማዳበሪያ 1 LC፣
NPSB ለአፈር ማዳበሪያ 2 LC እንዲሁም ለባዶ ከረጢት 5 LC በድምሩ 8 LC ተከፍቷል፡፡

ግብ 2፡- የመረጃ ተደራሽነትን ማሣደግ

 ሚዲያ ሞኒተር በማድረግ ወቅታዊ ሀገራዊና ተቋማዊ ዘገባዎችን በማጠናቀር 27 መረጃዎችን

በቴሌግራም ማሰራጨት ተችሏል፡፡

 የኮርፖሬሽኑን ዐበይት የሥራ እንቅስቃሴዎችና ውጤቶች የሚገልጹ 17 ወቅታዊ መረጃዎችን


እንዲሁም የተቋሙን ምርትና አገልግሎት የሚያስተዋውቁ የፕሮሞሽንና የማስታወቂያ ሥራዎችን
በፎቶግራፍና በተንቀሳቃሽ ምስል በማስደገፍ በኦንላይን ሚዲያ (ማኅበራዊ ሚዲያና ድረገጽ)
በስፋት ማሰራጨት ተችሏል፡፡

ግብ 3፡- ምርታማነትን ማሻሻል


ምርታማነትን ከማሻሻል አንጻር የተሰሩ ሥራዎች፡-

 ሪከቨሪ ሬት 88% ንፁህ ዘር ለማዘጋጀት ታቅዶ በሪከቨሪ ሬት 84% ንፁህ ዘር ተዘጋጅቷል፡፡

 በአንድ የጭነት ተሸከርካሪ በአማካይ …….. ኪ.ሜ. እርቀት ለመሸፈን ታቅዶ በአንድ ተሽከርካሪ
በአማካይ ……. ኪ.ሜ እርቀት መሸፈን ተችሏል፡፡

 በሩብ ዓመቱ …….. ኩ/ል የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች በግዥ ለማሰባሰብ ታቅዶ …….. ኩ/ል
ወይም የዕቅዱን …… በመቶ ተሰብስቧል፡፡
 በሩብ ዓመት ……….. ሄ/ር የማሳ ዝግጅት ሥራ ለመሥራት ታቅዶ ……… ሄ/ር ወይም የዕቅዱን
…… በመቶ ተዘጋጅቷል፡፡
 በሩብ ዓመቱ …….. ሺህ ኩ/ል ምርት ስብሰባ ሥራ ለመሥራት ታቅዶ ……. ሺህ ወይም የዕቅዱን
…… በመቶ ተከናውኗል፡፡

6
 የትራንስፖርት አገልግሎት በተመለከተ የተለያዩ የደረቅ ጭነቶችን …….. ኪ/ሜ ለማጓጓዝ ታቅዶ
……… ኪ/ሜ ወይም የዕቅዱን ……. በመቶ ተጓጉዟል፡፡

ግብ 4፡- የማህበራዊ ኃላፊነት ተሣትፎን ማሳደግ


የማህበራዊ ኃላፊነት ተሣትፎን በማሳደግ በኩል የተከናወኑ ሥራዎች፡-

 የኮርፖሬሽኑ የሥራ አመራሮች እና ሠራተኞች በተለያዩ ቦታዎች 14,505 ችግኞች ተከላ አካሂደዋል፡፡

 የትምህርት ቤት ጥገና ለማካሄድ ዕቅድ ተይዞ ጥገና የሚካሄድባቸው ቦታዎች (አማራና ትግራይ ክልሎች)
መረጣ እየተደረገ ነው፡፡ ለዚህም ብር 3 ሚሊዮን በጀት ተይዟል፡፡

 ለዝቅተኛ ቤተሰብ ተማሪ እርዳታ ለማድረግ በማተሚያ ቤት 2,000 ደብተሮችን ለማሰራት በዝግጅት ላይ
ነው፡፡

 የአቅመ ደካሞችን ቤት ለማደስ በተያዘው ዕቅድ መሠረት እድሳቱ የሚካሄድባቸው ቦታዎች (አዲስ አበባ፣
አማራና ኦሮሚያ) መረጣ ተደርጓል፡፡ ለዚህም ብር 2 ሚሊዮን በጀት ተይዟል፡፡

ማህበራዊ አገልግሎት

አሰላ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ 2015/16 ምርት ዘመን በአካባቢው ላለ ሄጦሳ ወረዳ አጎራባች ጎንዴ
ፊንጫማ ሻቂ ሽራር ቀበሌ አርሶ አደሮች 17 ኩንታል 5% የዋጋ ቅናሽ በማድረግ ለተጠቃሚዎች
በሽያጭ የተሸጠ ሲሆን በዋጋ ሲተመን የብር 5,822 ድጋፍ ተደርጓል፡፡

በበጀት ዓመቱ የአረንጓዴ አሻራ በሁሉም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች 8,200.00 ሀገር በቀል ዛፎችና
ለምግብነት ሊውሉ የሚችሉ ተክሎችን ለመትከል ታቅዶ 8,536.00 ዛፎችን መትከል ተችሏል፡፡

3.2.4. መማማርና ማደግ


በመማርና ዕድገት ዕይታ ሥር 4 ግቦች የተቀመጡ ሲሆን የተከናወኑ ሥራዎች በተቀመጠው ግብ

አንጻር እንደሚከተለዉ ቀርበዋል፡፡

ግብ 1፡- የድርጅቱን ውጤትና ትርፋማነት ሊያሣድጉ የሚችሉ ጥናቶችን ማካሄድ

7
ግብ 2፡- የሰው ሀብት ልማትን ማሳደግ
 በሩብ ዓመቱ ውስጥ ለ…….. ሠራተኞች አጫጭር ስልጠናዎች ለ….. ሰራተኞች የመደበኛ

ትምህርት ፕሮግራም ለመስጠት ታቅዶ ለ….. ሰራተኞች የአጫጭር ስልጠና እና ለ……. ሠራተኞች

በመደበኛ የትምህርት ፕሮግራም የትምህርት ዕድል መስጠት ተችሏል፡፡

ግብ 3፡- የሴቶችን ተሣትፎ እና ተጠቃሚነት ማሣደግ


 ለ…… ሴት ሰራተኞች አጫጭር ስልጠና እና ለ….. ሴት ሰራተኞች መደበኛ የት/ት ዕድል
እንዲያገኙ ለማድረግ ዕቅድ ተይዞ ለ……. ሴት ሰራተኞች አጫጭር ስልጠና እና ለ…… ሴት
ሰራተኞች የመደበኛ የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡

ግብ 4፡- የአደረጃጀትና የአሠራር ሥርዓትን ማሻሻል


 የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በውጤታማነት መጠቃለልን ተከትሎ በህብረት ስምምነት እና በሥራ
መሪዎች መተዳዳሪያ መመሪያ መሠረት ሰራተኞች ማትጊያ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡

8
4. የሰው ሀብት ሥራ አመራር ሥራዎች
4.1. የሰው ሃይል
4.1.1. የሰው ኃይል በፆታና በቅጥር ዓይነት
ቋሚ ኮንትራት
ጠቅላላ ድምር
ተ.ቁ. የሥራ ዘርፍ ዓላማ አስፈጻሚ ድጋፍ ሰጪ ቋሚ ዓላማ አስፈጻሚ ድጋፍ ሰጪ ኮንትራት
ድምር ድምር
ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር
1 የኮርፖሬሽን ጽ/ቤት 3 3 152 71 223 226 16 5 21 - - - 21 171 76 247
የኦፕሬሽን አብይ ዘርፍ
የግብርና ምርት ማሣደጊያዎች
2 32 10 42 113 86 199 241 2 2 35 5 40 42 182 101 283
አቅርቦት ዘርፍ
የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን
3 209 33 242 284 107 391 633 5 2 7 82 10 92 99 580 152 732
ውጤቶች አቅርቦት ዘርፍ
የእርሻ መሣሪያዎችና አቅርቦትና
4 123 14 137 49 50 99 236 5 5 10 0 10 15 187 64 251
መካናዜሽን አገልግሎት ዘርፍ
የተሽከርካሪዎች አስተዳደርና
5 83 4 87 12 23 35 122 4 4 1 2 3 7 100 29 129
ጥገና ዘርፍ
ድምር 450 61 511 610 337 947 1,458 32 7 39 128 17 145 184 1,220 422 1,642
መቶኛ 27.41 3.71 31.12 37.15 20.52 57.67 88.79 1.95 0.43 2.38 7.80 1.04 8.83 11.21 74.30 25.70 100

4.1.2. የሰው ሀብት በትምህርት ዝግጅት


የመጀመሪያ ዲግሪና ቴክኒክና ሙያ ማንበብና መጻፍ
ተ.ቁ. የስራ ክፍል/ዘርፍ ከ 9-12 ኛ ክፍል ድምር
ከዚያ በላይ ዲኘሎማ እስከ 8 ኛ ክፍል
1 የኮርፖሬሽን ጽ/ቤት 88 68 45 46 247
2 የኦፕሬሽን አብይ ዘርፍ
የግብርና ምርት ማሣደጊያዎች አቅርቦት ዘርፍ 103 55 53 72 283
የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አቅርቦት ዘርፍ 205 113 188 226 732
የእርሻ መሣሪያዎችና አቅርቦትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ 59 56 53 83 251
የተሽከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ 34 52 25 18 129
ድምር 489 344 364 445 1,642
መቶኛ 30 21 22 27 100

9
4.1.3. የሰው ሃይል ሥምሪት
ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
ኮርፖሬሽን የግ/ም/ማ/ የኢ/ም/ዘ/የደን የተሽ/
ተ.ቁ. ዝርዝር የእ/መ/ አ/ሜ/ ድምር
ጽ/ቤት አቅርቦት ውጤቶች አስተዳደርና ንዑስ ድምር
አገልግሎት ዘርፍ
ዘርፍ አቅርቦት ዘርፍ ጥገና ዘርፍ
በሩብ ዓመቱ መጀመሪያ የነበሩ
 ወንድ 142 183 581 189 96 1,049 1,191
1
 ሴት 74 100 152 64 29 345 419
ድምር 216 283 733 253 125 1,394 1,610
በሩብ ዓመቱ ውስጥ የተቀጠሩ - -
 ወንድ - -
 ኮንትራት - -
 ቋሚ 32 4 8 12 44
ንኡስ ድምር 32 - 4 - 8 12 44
2
 ሴት - -
 ኮንትራት - -
 ቋሚ 2 1 1 2 4
ንኡስ ድምር 2 1 1 - - 2 4
ድምር 34 1 5 - 8 14 48
በሩብ ዓመቱ ውስጥ የለቀቁ - -
 ወንድ - -
 በጡረታ 4 2 6 6
 በራስ ፍቃድ የለቀቁ 3 1 1 2 5
 ሞት 1 1 2 2
3  ዲስፕሊን 2 2 2
ድምር 3 1 5 2 4 12 15
 ሴት - -
 በጡረታ 1 1 1
ድምር - - 1 - - 1 1
የለቀቁ ጠቅላላ ድምር 3 1 6 2 4 13 16
በሩብ ዓመቱ መጨረሻ ያሉ - -
 ወንድ 171 182 580 187 100 1,049 1,220
4
 ሴት 76 101 152 64 29 346 422
ድምር 247 283 732 251 129 1,395 1,642
በመቶኛ 15 17 45 15 8 77 100

10
4.1.1. አጫጭር ስልጠና
በሩብ ዓመቱ ውስጥ ….. በየደረጃው ያሉ የሥራ መሪዎችና ባለሙያዎች በተለያየ የሙያ መስክ የአጫጭር ጊዜ
ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ….. ሰራተኞች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ ዝርዝሩ እንደሚከተለው በሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

የስል
የሥልጠናው የሰልጣኝ ፆታ አሰልጣኝ የስልጠና የሰልጣኝ
ተ.ቁ ጠናው የወጣዉ ወጪ
ርዕስ ብዛት ተቋም ቦታ አይነት
ወ ሴ ቀን
u›=ƒÄâ=Á
uÓ.U.T ²`õ W^}— “
1 IFRS ስልጠና 64 23 41 5 ቀን c=y=M c`y=e 99,800
›Ç^i ¾Y^ S]‹
¿”y`e+
ASSET AND
2
VALUATION
6 4 2 2 ቀን
FSFM ሂልተን ሆቴል
-
የፋይናንስና ባለሙያዎች
3 በሂሳብ አመዘጋገብና ሂሳብ 31 5 26 2 ቀን በተሸከርካሪዎች -
አመዘጋገብ ሲስተም ጥገና ዘርፍ
ለዲፖ ካላብሬሽን እና
4 14 12 2 5 ቀን 43,406
የነዳጅ ርክክብ የክህሎት
ቅድመ አደጋን መከላከልነ
5 ተዛማጅ የኢንሹራንስ 35 23 12 1 ቀን -
እይታዎች ኢግስኮ
የስነምግባር ደንብና ግማሽ በግብርና ግብአት
6 32 16 16 15,960
መርሆዎች ቀን ዘርፍ አዳራስ
7 የታክስ ስልጠና 7 2 5 በገቢዎች ት/ቤጽ -
በቦርፖሬሽኑ IT
8 10 6 4 1 ቀን -
ERP ክፈል
TOTAL 199 91 108 - - - - 159,166

4.1.2. መደበኛ ትምህርትን በተመለከተ

ለኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች እና የስራ መሪዎች ሙያቸውን እንዲያሻሽሉ በትርፍ ጊዜያቸው በወጪ መጋራት
የትምህርት ፕሮግራም ተሸፍኖላቸው የሚማሩ 38 ሰራተኞች በትምህርት ደረጃ እና በፆታ እንደሚከተለው
በዝርዝር ቀርቧል፡፡

ተ.ቁ የትምህርት ደረጃ ወንድ ሴት ድምር


1 2 ኛ ዲግሪ 2 1 3
2 የመጀመሪያ ዲግሪ 2 10 12
3 ዲፕሎማ (ከደረጃ I- V) 4 6 10
በሶሻል ወርክ ዲፕሎማ (በነፃ የተገኘ
4 2 2 4
ትምህርት)
5 የቀለም ትምህርት 4 4 8
6 አለም አቀፍ ሰርትፍኬት 1 -- 1
ድምር 15 23 38

11
4.2. የፋይናንስ ሥራዎች
 የሂሳብ ሥራዎች

የ 2015 በጀት ዓመት ሂሳብ መግለጫ በ IFRS ለማጠቃለል coding, Recording and posting ሥራ በማከናወን ላይ
ይገኛል፡፡

የግ/ም/ማ/ የኢ/ም/ዘ/የደን የተሽ/ የእ/መ/ አ/ሜ/ ጠቅላላ


ኮርፖሬሽን
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት አቅርቦት ውጤቶች አስተዳደርና አገልግሎት የኮርፖሬሽኑ መግለጫ
ፅ/ቤት
ዘርፍ አቅርቦት ዘርፍ ጥገና ዘርፍ ዘርፍ አፈፃፀም
የ 2014 በጀት አመት መነሻ
1 100 100 100 100 100 100.0
ባላንስ ወደ 2015 ማዞር፣
የ 2015 በጀት የዘመኑ ወጪ እና
2 ገቢ ምዝገባ በማከናወን ወደ 100 100 100 100 100 100.0
ሂሳብ ቋት ማስተላለፍ፣
3 የስቶክ ምዝገባ ማከናወን፣ 100 100 100 100 100 100.0
4 የባንክ ሂሳብ ማስታረቅ ፣ 100 100 98 100 100 99.6
የውስጥ ለውስጥ ግብይትን
5 መረጃዎችን ዝግጁ ማድረግና
ከሚመለከተው ጋር ማስታረቅ፣
5.1 ገንዘብ ነክ የሆነ 95 100 100 100 90 97.0
5.2 ገንዘብ ነክ ያልሆነ 95 85 100 90 85 91.0
6 ዓመታዊ ቆጠራ
6.1 የገንዘብ ቆጠራ 100 100 100 100 100 100.0
6.2 ቋሚ ንብረት ቆጠራ 100 100 100 100 100 100.0
6.3 የአላቂ እቃዎች ቆጠራ 100 100 100 100 100 100.0
6.4 የክምችት ቆጠራ 100 100 100 100 100 100.0
የ 2014 በጀት አመት ሂሳብ
ሲመረመር በውጪ ኦዲተር
7 የተሰጠ አስተያየት መረጃ 98 90 85 100 100 94.6
ማዘጋጀትና ማስተካከያ
መስራት
የበጀት ዓመቱን ሂሳብ የማጥራት
8 95 90 80 95 90 90.0
ስራ
የመጋዘን ክምችት ግመታ
(Stock Valuation) ለማከናወን
9 - - 90 60 95 49.0
የሚያስችል የገበያ ዋጋ
ማሰባሰብና መተንተን፣
የሠራተኛ
ጥቅማጥቅም (Employee
10 90 - - 100 90 56.0
Benefits) መረጃ የማጥራት፣
የማደራጀት ሥራን ማከናወን፣
ተሸከርካሪ አስተዳደርና
Consolidated Financial የጥገና ዘርፍ ድራፍት
11 25 - - - - 5.0
Statement ማዘጋጀት ሪፖርት ስለደረሰን
ኮንሶሊዴሽን ተጀምሯል፡፡

ጠቅላላ 92.7 83.2 89.5 96.1 96.4 91.6

የታክስ ሪፖርት ማድረጊያ እና የክፍያ አፈፃፀም ክትትል

12
በተቀመጠው
ለኮርፖሬት ለኮርፖሬሽኑ
ተራ/ ለዘርፍ ለዘርፉ መድረስ ሠሌዳ መሠረት
የዘርፍ ስም የቅ/ፅ/ቤት ስም ፋይናንስ መድረስ
ቁጥር የደረሰበት ቀን የነበረበት ቀን ያልላከ ዘርፍና
የደረሰበት ቀን የነበረበት ቀን
ቅ/ፅ/ቤት
የግብርና ምርት
እስከ የግብርና ምርት
1 ማሳደጊያዎች 18/01/2016
15/01/2016 ማሳደጊያዎች
አቅርቦት ዘርፍ
Hawassa 1/13/2015 እስከ 7/01/2016 ok
Adama 5/1/2016 ›› ok
Kombolcha 3/13/2015 ›› ok
Modjo 7/1/2016 ›› ok
Bahirdar 7/1/2016 ›› ok
Nekemet 11/1/2016 ›› Nekemet
Assela 5/1/2016 ›› ok
Central 7/1/2016 ›› ok
Mekele 5/1/2016 ›› ok
እርሻ መሳሪያዎችና እርሻ መሳሪያዎችና
እስከ
2 የሜካናዜሽን 18/01/2016 የሜካናዜሽን
15/01/2016
አገልግሎት ዘርፍ አገልግሎት ዘርፍ
ቡሬ 15/1/2016 ›› ቡሬ
ሄራሮ 10/1/2016 ›› ሄራሮ
ሞጆ 11/1/2016 ›› ሞጆ
የኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ምርጥ
ምርጥ ዘርና ደን እስከ
3 ዘርና ደን ውጤቶች
ውጤቶች 15/01/2016
አቅርቦት ዘርፍ
አቅርቦት ዘርፍ
Hawassa ››
Assela ››
Bahirdar ››
Kolfe ››
Nekemt ››
መረጃው አልደረሰንም

መረጃው አልደረሰንም
Ardayita ››
Gibe ››
Chagni ››
Bonga ››
Adama ››
Gonder
Assosa ››
Negele Borena ››
Assela ››
Mekele ››
የተሽከርካሪዎች
እስከ
4 አስተዳደርና 14/01/2016 ok
15/01/2016
ጥገና ዘርፍ

13
4.3. የግዢና የንብረት አስተዳደር ሥራዎች
 ኢንሹራንስ
I. ጥገናቸው በኮርፖሬሽኑ ተከናውነው በክፍያ ሂደት ላይ ያሉ ተሸከርካሪዎች

አራት ተሸከርካሪዎች በኮርፖሬሽኑ የጥገና ማዕከል ተጠግነው በሥራ ላይ ያሉ ሲሆኑ ክፍያቸውም በሂደት
ላይ ነው፡፡

II. በጨረታ ሂደት ላይ ያሉ ተሸከርካሪዎች

ስምንት ተሸከርካሪዎች የጨረታ ሂደታቸው እየተከናወነ ቢሆንም ጉዳታቸው ከእንቅስቃሴ ስለማያግዳቸው


በሥራ ላይ ናቸው፡፡

III. በአጠቃላይ ውድመትነት የተያዘ

አንድ ፒክ አፕ የሆነ የግብርና ግብዓት የአዳማ ቅርንጫፍ ተሽከርካሪ በአጠቃላይ ውድመትነት ተመዝግቦ
ሰነድ እንድናሟላ መድን ድርጅት የፃፈልን ቢሆንም ከወጪና ጥቅም ትንታኔ (cost benefit analysis)
አንፃር ከተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ በመሆን አንድ ግብረ-ኃይል በማዋቀር ኮርፖሬሽኑ
ተጠቃሚ የሚሆንበትን አማራጭ የጥገና ባለሞያዎቹ ተሸከርካሪውን ጠግነን ለስምሪት ብናውለው ይሻላል
ባሉት መሰረት ለመድን ሰጪያችን ደብዳቤ በመፃፍ ከብር 8,000.00 ወደ ብር 137,000.00 የጥገና ወጪ
ከፍ ያስደረግን ሲሆን ተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ ባለሙያዎች ሙያዊ አስተያየትና በአሸናፊው
ጋራዥ የጥገና ዋጋ መሰረት መስራት እንደሚችሉ አስተያየታችውን እንዲሰጡን በጠየቅናቸው መሰረት
መልስ ሰጠውን የስራ ትዕዛዝ ለኮርፖሬሽኑ ጋራጅ ተሰጥቷል፡፡

IV. የጥገና የሥራ ትዕዛዝ ለኮርፖሬሽኑ ጋራዥ የተሰጠ

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለአስራ ዘጠኝ ተሸከርካሪዎች የጥገና የሥራ ትዕዛዝ ለኮርፖሬሽኑ የጥገና
ማዕከል ተሸከርካሪዎቹ እንዲጠገኑ የሰጠ ሲሆን ሥራ አመራራችን ባደረገው የመስክ ምልከታ ሁሉም
በሚባል ደረጃ በስራ ላይ መሆናቸውን ያረጋገጥንና ከነዚህም ውስጥ ኮድ 03-48866 ኢት ተሽከርካሪ
ተጨማሪ አደጋ አድርሷል፡፡ በአጠቃላይ በክትትል ላይ ካሉ ተሸከርካሪዎች 48.72 በመቶው ድርሻ ያላቸው
ተሸከርካሪዎች ለኮርፖሬሽኑ የጥገና ማዕከል የጥገና የሥራ ትዕዛዝ የተሰጠባቸው ናቸው፡፡

V. የሥራ ትዕዛዝ ለውጭ ጋራዥ የተሰጠ

1. 3-52828

2. 3-09911

3. 3-A09915

4. 3-26765

14
5. 3-39683

6. 3-A11039

7. 3- A10539

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ለስድስት ተሸከርካሪዎች የጥገና ሥራቸው በውጭ ጋራጅ እንዲጠገኑ
የጥገና የሥራ ትዕዛዝ የሰጠ ሲሆን ኮድ 03-52828፣3-A09915፣3-39683 እና 3-A11039 ሙሉ በሙሉ
ተጠግኖ ክፍያውም ተከፍሎ የወጡ ሲሆኑ፡-

 ኮድ 03-09911 የአደጋ መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑና ተሸከርካሪው አዲስ በመሆኑ በአስመጪው ኩባንያ የእቃ
ማከማቻ (stock) ውስጥ ለተሸከርካሪው መሰረታዊ የሚባለው ቻንሲ ባለመኖሩ ጥገናው ያልተጀመረ
ሲሆን ከአስመጪው ኩባንያ ጋር እቃው የሚመጣበትን አግባብ ተነጋግረን 2,500.00 የአሜሪካን ዶላር
እቃውን ለማስመጣት እንደሚያስፈልገው ገልፆ እንዲፈቀድለት የትብብር ደብዳቤ ለባንክ በኮርፖሬሽኑ
በኩል እንዲጻፍለት በሰጠን አቅጣጫ መሰረት ተገቢውን ይዘት የያዘ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ምክትል ፕሬዝዳንት-አለም አቀፍ ባንክ ሥራ አመራራችን ፅፎ የጠየቀ ቢሆንም ፍቃድ ባለማግኘቱ ጉዳዩን
በድጋሚ ለአስመጪው ኩባንያ በመመለስ ከዋናው ስራ አሰፈፃሚ ፈቃድ በመገኘቱ በ 3 ወር ቻንሲ
እንደሚያስመጡልን በሰኔ መጀመሪያ ቃል የገባልን ቢሆንም እስካሁን ተፈፃሚ አልሆነም፡፡

 ኮድ 03- A10539 ተሸከርካሪን ለማስጠገን የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የስራ ትዕዛዝ ለአስመጪው ኩባንያ
የሰጠ ቢሆንም የሚቀየሩት መስታወት በአስመጪው ኩባንያ የእቃ ማከማቻ (stock) ውስጥም ይሁን ገበያ
ላይ ባለመኖሪ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሲሆን ሥራ አመራራችን ደብዳቤ ፅፎ መልስ በመጠባበቅ ላይ
ሲሆን ተሸከርካሪው ግን መደበኛ አገልግሎቱን እየሰጠ ነው፡፡

 ኮድ 03-26765 ጥገናው ከ 70 በመቶ በላይ በመጠናቀቁ በሚቀጥሉት ሁለት ወራት ጥገናቸው ሊጠናቀቅ
ይችላል፡፡

ከአጠቃላይ ምርመራ
ተ.ቁ የተሸከርካሪዎች ዝርዝርሁኔታ ብዛት
በመቶኛ
1 ጥገናቸው ተከናውኖ በክፍያ ሂደት ላይ ያሉ 4 10.25
ተሸከርካሪዎች
2 በጨረታ በክፍያ ሂደት ላይ ያሉ ተሸከርካሪዎች 8 20.5

3 በአጠቃላይ ውድመትነት የተመዘገበ 1 2.56


4 የስራ ትዕዛዛቸው ለኮርፖሬሽኑ ጋራዥ የተሰጡ 19 48.72
ተሸከርካሪዎች

5 የስራ ትዕዛዛቸው ለውጪ ጋራዥ የተሰጡ 7 17.95 4 ተሸከርካራች ጥገናቸው


ተሸከርካሪዎች ተጠናቆ ወጥተዋል፡፡

15
ድምር 39
ድም

I. የአረቦን ስሌት መጠን(Rate) ድርድር፣ የሽፋን ቅነሳ እና አማራጭ መድን ሰጪ ኩባንያ መጠቀም

የመድን የአረቦን በድርድር የተገኘው


ስሌት መጠንና የአረቦን ስሌት መጠንና የአረቦን ልዩነት
ተ.ቁ የሽፋን አይነት የስጋት መጠን
ሊከፈል የነበረው በመቶኛና በብር
የአረቦን መጠን የአረቦን መጠን
የእሳት አደጋና
መብረቅ 0.14% 0.03% 21.40%
1 ዋስትና 3,517,615,675.89
የእሳት አደጋና መብረቅየአረቦን መጠን 4,924,661.94 1,055,284.70 3,869,377.24

1. የእሳት አደጋና መብረቅ ዋስትና

 የእሳትና መብረቅ አደጋ ዋስትና የስጋት መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑና የአደጋ መጠኑ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ከዚህ
በፊት ግልፅ ጨረታ በማድረግ የግል መድን ሰጪ በመጠቀም ብር 3,869,377.24 ሊከፈል የነበረን የአረቦን መጠን
ማዳን ተችሏል፡፡

2. የእሳት አደጋና መብረቅ ዋስትና

 የእሳትና መብረቅ አደጋ ዋስትና የስጋት መጠኑ ከፍተኛ በመሆኑና የአደጋ መጠኑ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ከዚህ
በፊት ግልፅ ጨረታ በማድረግ የግል መድን ሰጪ በመጠቀም ብር 3,869,377.243479 ሊከፈል የነበረን የአረቦን
መጠን ማዳን ተችሏል፡፡

 በኮርፖሬሽናችን የረር ከሰም መጋዘን በደረሰው የጎርፍ አደጋ በመጋዘኑ የነበረው ማዳበሪያ መበላሸቱን በሚያዚያ
21 ቀን 2013 ዓ.ም ለውል ሰጪያችን ህብርት ኢንሹራንስ አ.ማ ያሳወቅንና ኩባንያው በተደጋጋሚ ባለሙያ የላክ
መሆኑን እና የጉዳቱ መጠኑን በባለሙያ አለመታየቱ በቀጣይ የካሳ ክፍያው ላይ ሊኖረው የሚችለውን አሉታዊ
ተፅዕኖ ጠቅሶ የፃፈውን ደብዳቤ አባሪ በማድረግ በህዳር ወር በቀን 09 2014 በደብዳቤ ቁጥር 388
ኢግሥአ/መመአ 1129 ያሳወቅናችሁ ሲሆን በአመቱ ከዘርፉ መልስ ተገኝቶ ለኢንሹራንስ ኩባንያው የካሳ ጉዳቱ
እንዲፈፀም አስፈላጊው መረጃ ተላልፏል፡፡

II. የሰራተኛ ጉዳት

በአጠቃላይ በ ሶስት ወሩ አንድ የሰራተኛ ጉዳት የደረሰ ደርሷል፡፡

III. የ 3 ኛ ወገንተለጣፊና የጅቡቲ መግቢያ ቢጫካርድ

3 ኛ ወገንተለጣፊየወሰደውዘርፍ ብዛት

16
ምርጥዘር 72

ኮርፖሬሽን 62

ግብዓት 22

እመአሜአዘ 36

ጥገና 100

ድምር 290

በአጠቃላይ 290 የ 3 ኛ ወገን ተለጣፊ ለየዘርፉ ተሰራጭቷል፡፡ በተጨማሪም ከ ተሸከርካራች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ በተላከልን ማስታወሻ
መሰረት ለ 23 ተሸከርካሪዎች እስከነ ተሳቢያቸው የጅቡቲ መግቢያ ቢጫ ካርድ ወጥቶላቸዋል ፡፡

17
ዝርዝር የኢንሹራንስ ሥራዎች

18
4.4. ፕሮጀክቶች እና የካፒታል ግዢ አፈጻጸም
4.4.1. ነባር (የተሸጋገሩ) ፕሮጀክቶች
 ለምርጥ ዘር ምርት አቅርቦት ማስፋፊያ ፕሮጀክት

19
የፕሮጀክት አፈጻጸም ማጠቃለያ እንደሚከተለው ቀርቧል

20
የካፒታል ግዢ

21
5. የቁልፍና እና የማሻሻያ ሥራ ተግባራት አፈጻጸም
5.1. የዕቅድና የለውጥ ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም

ተ.ቁ. የታቀዱ ተግባራት የተከናወኑ ተግባራት

1 የለውጥ ሥራዎች

1.1 ግብ አንድ፡- ውጤት ተኮር ዕቅድ እና አፈጻጸም ምዘና ቀጣይነት ማረጋገጥ

 የበጀት ዓመቱ የውጤት ተኮር ዕቅድ በየዘርፎቹ እንዲዘጋጅ ክትትል


 የኮርፖሬሽኑን ዕቅድ መነሻ በማድረግ ዘርፎች መምሪያዎችና አገልግሎቶች የራሳቸውንና
ማድረግ፣
ከስራቸው ለሚገኙ ፈፃሚ አካላት ከላይ እስከ ታች በሚናበብ መልኩ ተዘጋጅቶ ስምምነት ላይ
መደረሱና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸውም ድጋፍ ለማድረግ የጊዜ ሰሌዳ በማዘጋጀት ክትትል
እየተደረገ ነው፡፡

 ለዋና ስራ አስፈፃሚ ተጠሪ ለሆኑ ለማኔጅመንት አባላት የተካሄደ  ለዋና ስራ አስፈፃሚ ተጠሪ የሆኑ የማኔጅመንት አባላት የ 2015 በጀት አመት እቅዳቸውን
የ 2015 በጀት አመት የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና በውጤት ተኮር የአፈፃፀም ምዘና ተከናውኗል፡፡

 ለዋና ስራ አስፈፃሚ ተጠሪ ለሆኑ ለማኔጅመንት አባላት የ 2016  ለዋና ስራ አስፈፃሚ ተጠሪ የሆኑ የማኔጅመንት አባላት ለመነሻ እንዲሆናቸው የ 2016 በጀት
በጀት ዓመት የውጤት ተኮር መነሻ ዕቅድ ማዘጋጀት፣ አመት እቅዳቸውን በውጤት ተኮር የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል፡፡

 የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና ወቅቱን በጥራት እንዲከናወን


 የ 2015 አፈፃፀም ምዘና ወቅቱን ጠብቆ በጥራት እንዲከናወን ክትትልና ድጋፍ ተደርጓል፡፡
የተደረገ ክትትልና ድጋፍ ፣

 በየሩብ ዓመቱ የተዘጋጀ የውጤት ተኮር ሪፖርት፣  የ 2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የውጤት ተኮር ሪፖርት ተዘጋጅቷል፡

22
ተ.ቁ. የታቀዱ ተግባራት የተከናወኑ ተግባራት

1.2 ግብ ሁለት፡- የአመራሩና የፈፃሚ አቅም ማሳደግ

 ካይዘን አንድ ጊዜ ተተግብሮ የሚቆም አይደለም፡፡ በሚል ርዕስ አጭር ዕሁፍ በማዘጋጀት
 በካይዘን ዙሪያ ተዘጋጅተው ለንባብ የበቁ ፅሁፎች፣ ከኮሙንኬሽንና ማህበራዊ አገልግሎት በመተባበር በቴሌግራም ለሰራተኛው ተደራሽ
ተደርገዋል፡፡

 ክትትልና ድጋፍ በሚደረግበት ጊዜ የሥራ ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ የተሰራ ሲሆን ቀጣይነት


 የውጤት ተኮር ግንዛቤን ለማሣደግ የተሰጠ የስራ ላይ ስልጠና፣
ያለው ነው፡፡

2 የዕቅድና የሪፖርት ዝግጅት ሥራዎች


 ለሥራ አመራር ቀርቦ የጸደቀውን የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ለሁሉም የሥራ ክፍሎች
የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ተከታትሎ በማስጨረስ ለሥራ ክፈሎች
2.1
በወቅቱ እንዲደርሳቸው ማድረግ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡

 የ 2016 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ተዘጋጅቶ እና ተገምግሞ ለሥራ
አመራር ቦርድ እና ለሆልዲንግስ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡

የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርቶችን ወቅታዊ እና የጥራት ደረጃውን ጠብቆ  የ 2016 በጀት ዓመት የሃምሌ ወር እና የነሃሴ ወር ሪፖርት ተዘጋጅቶ እና በሥራ አመራሩ
2.2
አጠቃሎና ተንትኖ ለሚመለከተው ማቅረብ
ተገምግሞ ለሥራ አመራር ቦርድ ቀርቧል፡፡

 የ 2016 በጀት ዓመት የአንደኛው ሩብ ዓመት ሪፖርት ተዘጋጅቶ ለማኔጅመንት ቀርቧል፡፡

 ከ 2013-2014 በጀት ዓመት ስትራተጂክ ዕቅድ እንዲከለስ በሥራ አመራር ቦርድ በተሰጠው
አቅጣጫ መሰተር እንዲከለስ ተደርጎ ለሥራ አመራሩ እና ለስራ አመራር ቀርቦ ተገምግሟል፡፡
2.3 ከ 2013-2017 በጀት ዓመት ስትራተጂክ ዕቅድ ክለሳ በተመለከተ
በዚሁም መሰረት ከሥራ አመራር ቦር በተሰጡት ግብረ መልስ መሰረት የማስተካከያ ሥራ
በማድረግ ለማኔጅመንት እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡

23
5.2. የሥነ ምግባር፣ መልካም አስተዳደር እና የቅሬታ መከታተል ሥራ
የሩብ ዓመቱ
ግብ ውጤት አመልካች ተግባራት መለኪያ ምርመራ
ዕቅድ ክንውን በ%

 ቅጥር፣ የውስጥ ዕድገትና ዝውውር መመሪያን


 በሩብ ዓመቱ የውስጥ ዕድገትና ዝውውር መመሪያን ተከትሎ ስለመፈጸሙ
ተከትሎ ስለመፈጸሙ መከታተልና ክፍተት በቁጥር 3 3 100
ተቋማዊ ከትትል ተደርጎ በመመሪያን መሰረት መፈጸሙን ተረጋግጧል
ካለ የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ
አቅምና ብቃትን
 የ 2016 በጀት ዓመት የሀምሌ እና የነሀሴ ወር ሪፖርት ተዘጋጅቶ ለኮሚሽኑ
ማሳደግ  ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመታዊ፣ የ 6 ወር እና ዓመታዊ
በቁጥር 4 4 100 የተላከ ሲሆን የመስከረም ወር እና የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ሪፖርት ለመላክ
ሪፖርት አዘጋጅቶና መላክ
በዝግጅት ላይ ነው፡፡

 ከጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ መስከረም 1 ቀን 2016 ዓ.ም


 ለነባርና አዲስ ሠራተኞች ስልጠና መስጠት ጊዜ 1 1 100 ለተቀጠሩ 39 አዲስ ቋሚና ኮንትራት ሠራተኞች በሥራ ሥነምግባር እና
የሥነ-ምግባር በፀረ ሙስና ዙሪያ ለአንድ ቀን ስልጠና ተስጥቷል
ግንባታ  የዘር ምርት ሽያጭ ላይ የተጠናው ጥናት ያመጣውን ለውጥ የማየት ሥራ
ውጤታማነትን ተሠርቷል፡፡ ያመጣውም ለውጥ ግዥ ከተፈጸበት ጊዜ ጀምሮ በተቀመጠው
 የምርጥ ዘር ሽያጭ ላይ የተካሄደው ጥናት
ማሳደግ በቁጥር 1 1 100 የጊዜ ገደብ ውስጥ ደንበኞች ምርቱን ከመጋዘን ባያነሱ መጋዘኑን ይዞ
ዉጤት ማምጣቱን ማጥናት
ለተቀመጠበት በመመሪያ ላይ በተቀመጠው መሰረት በኩንታል ማስከፈል
የተጀመረ መሆኑ፡፡

 የዘር ምርት ግዥ ላይ የተጠናው ጥናት ያመጣውን ለውጥ የማየት ሥራ


 የምርጥ ዘር ግዥ ላይ የተካሄደው ጥናት የተሰራ ሲሆን ከታዩ ለውጦችም በውሎቹ ላይ የሚታዩ ክፍተቶች በህግ
1 1 100
ውጤት ማምጣቱን መፈተሽ አገልግሎት በኩል እንዲታዩና አስተያየት እንዲሰጥበት ተደርጎ ማስተካከያ
ሥራዎች እንዲሰሩ ተደርጓል፡፡

የሙስና  በተቋሙ በህግ ሀብት እንዲያስመዘግቡ በቁጥር 7 7 100  የሙስና ሥጋት ተጋላጭነትን ለመቀነስ ኮኦዲት አገልግሎት፣ ከዕቅድ

24
የሩብ ዓመቱ
ግብ ውጤት አመልካች ተግባራት መለኪያ ምርመራ
ዕቅድ ክንውን በ%

አገልግሎት እና ከሕግ አገልግሎት ጋር በቅንጅት ለመስራት መመሪያ


ተጋላጭነት የሚገባቸው አመራርና ሠራተኞች ሀብት
ተዘጋጅቷል፡፡ ከሥራ የተሰናበቱ ሠራተኞች ሀብት እብንዲያስመዘግቡ
ስጋት መቀነስ እንዲያስመዘግቡ ማድረግ
ተደርጓል፡፡

 አስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራዎችን በቀረበበት  በሩብ ዓመት ውስጥ አስቸኳይ ሙስና መከላከል የሚያስፈልገው ሁኔታ
የሙስና መረጃ 1
ማካሄድ ጊዜ አልተፈጠረም
አስተዳደር
ውጤታማነትን  የጥቆማዎች መረጃዎችን መቀበል፣
 በሩብ ዓመት በዕድገት ዙሪያ በቀረበ ቅሬታ ላይ የማጣራት ሥራ ተሰርቶ
ማረጋገጥ መተንተን፣ ለሚመለከተው አካል በቁጥር 1 1 100
ከአግባብ ውጪ የቀረበ ቅሬታ መሆኑ ምላሽ ተሰጥቶበታል፡፡
ማስተላለፍና ውጤቱን መከታተል፣

 በሙስና መከላከልና ሥነምግባር ግንባታ ዙሪያ


በቁጥር 1 1 100  ከሠራተኞች ጋር በሙስናና ሥነምግባር ግንባታ ዙሪያ ውይይት ተደርጓል፡፡
ከሠራተኞች ጋር ውይይት ማካሄድ

 የሙስና መረጃ ጥቆማዎች ቅበላ ሥርዓን  የሙስና መቀበያ ሥራዓት በአስተያየት መስጫ ሳጥን፣ በስልክ፣ በቴሌግራም
በቁጥር 1 1 100
ማዘመን እንዲሁም በአካል ጥቆማ የሚቀርብበት የአሰራር ስርዓት ተዘርግቷል፡፡

25
5.3. ኢንፎርሜሽንና ኮምዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሥራዎች አፈፃፀም

የአንደኛው ሩብ ዓመት
ዓመታዊ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ አፈፃፀም ማስታወሻ
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን
በ%

የስጋት ተጋላጭነት እና ከጉዳት ማገገሚያ አቅድ በየቀኑ የዳታቤዝ ተጠባባቂ (Backup)


ማቀድ እና በእቅዱ መሰረት መፈፀም (Preparing መያዝ እና ትክክለኛኑትን ማረጋጋጥ ስራ
1 በ% 100 25 25 100
Disaster Recovery Plan and conducting ሳይቋረጥ ተሰርቷል
monitoring evaluations tasks)

100 25 ዌብሳይት ላይ የሚወጡ ተጨማሪ 1


የኮርፖሬሽኑን ዌብሳይት እና ኢንትራኔት በተሻለ በ% 25
2 (32) (8) 113 መረጃ ስላገኘን ነው
ቴክኖሎጂ ማሻሻልና የመረጃ አቅማቸውን ማጎልበት (# of posts) (9)

በ% (# of ከሂሳብ መዝጋት ጋር በተያያዝ በዛ ያለ


የኮምፒዩተርና ተዛማጅ ቴክኖሎጂ የቴክኒክ ድጋፍ 100 25% 25
3 rendered 102 የድጋፍ ጥያቄ ሰለቀረበ ነው
ተጠቃሚው በፈለገ ጊዜ በአጭር ጊዜ ውስጥ መስጠት (1800) (450) (460)
Supports)

26
5.4. ሪፎርም ሥራዎች
ዋና ዋና ተግባራት ዕቅድ ክንውን

1 የአመራር አቅም ማሳደግ


 የሥራ አመራሩ የአመራር ብቃትና የስራ አፈፃፀም እየተገመገመ በውጤታማነቱ ልክ  እያንዳንዱ የሥራ አመራር የአመራር ብቃትና የሥራ አፈጻጸም …..
እየተመዘነ የሚታይበት ስርዓት መፍጠር
 የኮርፖሬሽኑ ኦዲትና የስጋት አስተዳደር አገልግሎት በዋናው ጽ/ቤት እና

 ደረጃውን የጠበቀ የውስጥ ኦዲት ሥርዓትን መዘርጋትና ማጠናከር፣ በየዘርፉ የሚታዩ የኦዲት ግኝቶች ላይ ተገቢውን ማስተካከያ ከማድረግ
አንጻር ጠንካራ የኦዲት ስራዎች ተሰርቷል፡፡

2 ዘመናዊ ቴክኖሎጂና የአሰራር ስርዓት ማሻሻል

 የዘመናዊ የዶክመንቴሽን የመረጃ አያያዝ ሥርዓት ማሰቀጠል፣


 የመረጃና የፋይናንስ ሥርዓትን ለማዘመን Enterprise Resource Planning (ERP)
ሲስተም ማጠናከር
 የኮርፖሬሽኑን ዐበይት የሥራ እንቅስቃሴዎችና ውጤቶች የሚገልጹ 17
 የኮርፖሬሽኑ ዕቅዶች፣ የአፈፃፀም ሪፖርቶችና ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርቶች በኮርፖሬሽኑ ወቅታዊ መረጃዎችን በኦንላይን ሚዲያ (ማኅበራዊ ሚዲያና ድረገጽ) በስፋት
ዌብሳይት ላይ ወቅታዊ መረጃዎችን ተደራሽ በማድረግ ህዝቡ እንዲያውቃቸው ማድረግ፣
ማሰራጨት ተችሏል፡፡

 የሥራ ዕድገትና ሽልማት ከሥራ አፈፃፀም ብቃት ጋር ብቻ ተያይዞ እንዲፈፀም ማድረግ፣

3 የገበያ ተወዳዳሪነትና ምርታማነት ማስፋት


 ምርታማነትን የሚጨምሩ አዳዲስ አሠራሮችን በየዘርፎችና ቅ/ጽ/ቤቶች የማስፋፋት
ሥራ ማከናወን፣
 በምርት ሂደት የሚከሰት ብክነትን ለመቀነስና ተረፈ ምርትንም በቀላሉ ወደ ገንዘብ
ለመቀየር የሚያስችል ጠንካራ የምርት ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋት፣
 የኮርፖሬሽኑ የፋይናንስ ሥርዓት በዓለም አቀፍ ደረጃና በአገራችንም ተቀባይነት ካላቸው  የ 2015 በጀት ዓመት ሂሳብ መግለጫ በ IFRS ለማጠቃለል coding,
የአካውንቲንግ አሠራሮች አንፃር የተጀመሩ ሥራዎችን ውጤታማነታቸውን አስጠብቆ Recording and posting ሥራ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
ማስቀጠል፣

27
ዋና ዋና ተግባራት ዕቅድ ክንውን

4 የሀብት ተመላሽና ኢንቨስትመንት ማጠናከር

 የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱ ተሽከርካሪዎች፣ ባትሪዎችና የወዳደቁ ብረታ ብረቶችን


ሌሎች ቁሳቁሶችን በመሸጥ ለኮርፖሬሽኑ ገቢ እንዲያመነጩ ማድረግ፣

 ለረጅም ጊዜ በስቶክ ተይዘው ጥቅም ላይ ያልዋሉ መለዋወጫዎች፣ ኬሚካሎችና


ግብዓቶችን በተገቢው ሥርዓት ተለይተው ጥቅም ላይ የሚውሉበትን ወይም
የሚወገድበትን ሥርዓት መዘርጋት፣

 የ 2015 በጀት ዓመት የሂሳብ ምዝገባና የመዝጋት ሥራ በወቅቱ እንዲከናወን ማድረግ፣

 ኮርፖሬሽኑ ከተፈጥሮ ሙጫ እና ሌሎች ምርቶች የውጪ ንግድ በማጠናከር የሚገኘውን


ምንዛሪ ለሌሎች ምርቶች ግዢ መጠቀም

5.ወቅታዊ አሰራር በመፈተሸ የአደረጃጀት ክለሳ ማድረግ

28
5.5. የጥናትና ምርምር ሥራዎች ዕቅድ አፈጻጸም

ተ.ቁ ዕቅድ ክንውን

1 ተጠንቶ የቀረበ ገቢ አመንጪ  ለማጂ/ኮካ እና ለአርዳይታ እርሻ ልማቶች የመስኖ መሰረተ


ፕሮጀክት ልማት ማልሚያ የሚዉል የፈንድ ማፈላለግ ፕሮፖዛል
(concept note for grants) ተዘጋጅቷል፡፡

 የእርሻ መሣሪያዎችን ለመገጣጠምና የመለዋወጫ


መሣሪያዎችን ማምረቻ ፋብሪካ ለመትከል የፈንድ ማፈላለግ
ፕሮፖዛል (concept note for grants) ተዘጋጅቷል፡፡

2 ተዘጋጅቶ የቀረበ የዘር ማባዣ  ለአማካሪዎች እና ለእርሻ አዋጭነት ጥናት የሚያገለግል TOR
የመስኖ ጥናት በቁጥር ተዘጋጅቷል::

3 ሌሎች በዋና ሥራ አስፈፃሚ  የዘርፎች፣ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች፣ ጣቢያዎች፣ ኮርፖሬት የሥራ


በተሰጠ መመሪያ መሠረት የተሠሩ አመራርና አገልግሎቶችን ማወዳደሪያ የሽልማትና ማበረታቻ
ሥራዎች ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡

 የሠራተኞች እና የሥራ ኃላፊዎች ለሥልጠና የምልመላና


መመዘኛ ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡

29
5.6. ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች እና የኮሚኒኬሽን ሥራ አፈፃጸም
5.6.1. ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች
የ 2016 በጀት 1 ኛ ሩብ
ተ.ቁ. ዋና ተግባር የታቀዱ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የተከናወኑ ተግባራት
ዓመት ዕቅድ ዓመት ዕቅድ

1 ሥርዓተ ጾታ

 የግንባታ በጀት እንዲያዝ ተደርጓል፡፡


የተለያዩ ተግባራትን  በኮርፖሬሽኑ የሕፃናት ማቆያ
በመፈጸም የሥርዓተ ጾታ በመቶኛ 70 50
ዕቅድን ውጤታማ እንዲገነባ የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት
ማድረግ፣ ማድረግ፣

2 ኤች አይ ቪን መከላከልና የድጋፍ ሥራ ማከናወን


 በኮርፖሬሽኑ ውስጥ ቫይረሱ በደማቸው ላለባቸው
 ኮርፖሬሽኑ በዓመት ከሚመደበው 250
ለ 30 ሠራተኞች በወር ለእያንዳንዳቸው ብር 700.00፤
ሺህ ብር እና ከሠራተኛው ደመወዝ
በቁጥር በአጠቃላይ በሩብ ዓመቱ ብር 63,000.00፣
በየወሩ ከሚሰበሰበው የ 0.05 በመቶ
(እርዳታ  እንዲሁም ለ 4 ሠራተኞች ለአልሚ ምግብ ድጋፍ
በኤች አይ ቪ ኤድስ መዋጮ የተቋቋመውን የኤች አይ ቪ 34 34
መከላከልና መቆጣጠር ዙሪያ የሚደረግ ለእያንዳንዳቸው በወር ብር 698.85፤ በጠቅላላው
የግንዛቤ ማስጨበጫ ፈንድ በመጠቀም እራሳቸውን ላሳወቁ
ላቸው) በሩብ ዓመቱ ብር 8,386.20 ድጋፍ ተደርጓል፡፡
መድረኮችን በማመቻቸት 34 ኤች አይ ቪ በደማቸው ላለባቸው
ሠራተኛው ጤናማ አምራች  በአጠቃላይ ለ 34 ሠራተኞች በሩብ ዓመቱ የብር
ኃይል እንዲሆን ማስቻል ሠራተኞች እንክብካቤና ድጋፍ ማድረግ፣
71,386.20 ድጋፍ ተደርጓል፡፡
እንዲሁም በኤች አይ ቪ
የተጎዱ ወገኖችን  በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት አካባቢ ለሚኖሩ  ወላጆቻቸውን በኤች አይ ቪ ኤድስ ምክንያት ላጡ
መንከባከብና መደገፍ በቁጥር
ወላጆቻቸውን በኤች አይ ቪ ኤድስ ለ 6 ሕፃናት በየወሩ ለእያንዳንዳቸው ብር 300.00
(እርዳታ 6 6
ምክንያት ላጡ ስድስት ሕፃናት በየወሩ በድምሩ ለሩብ ዓመቱ የብር 5,400.00 የገንዘብ ድጋፍ
የሚደረግ
የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ፣ ላቸው) ተደርጓል፡፡

3 የአካል ብቃት እንቅስቃሴ/ስፖርት

30
የ 2016 በጀት 1 ኛ ሩብ
ተ.ቁ. ዋና ተግባር የታቀዱ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የተከናወኑ ተግባራት
ዓመት ዕቅድ ዓመት ዕቅድ
 በግንባታ ላይ ለሚገኘው ጂምናዚየም የሚያስፈልጉ
 የስፖርት ማዕከሉ/ጂምናዚየም አገልግሎት
የስፖርት ማቴሪያሎች በግዥ እንዲሟሉ ጥያቄ
መስጫ ማሽኖች እንዲሟሉለት በመቶኛ 70 40 ቀርቧል፡፡
በማስደረግ አገልግሎት ማስጀመር፣
ጤናማ፣ ንቁና አምራች
ኃይል መገንባት  የስፖርት ማዘወተሪያ ሥፍራዎችን  ለስፖርት እንቅስቃሴ የሚረዱ ቁሳቁሶችን በግዥ
የማሟላት ሥራ ተጀምሯል፡፡
ማመቻቸትና ለስፖርቱ የሚረዳ ቁሳቁስ በየሩብ
4 1
ማሟላት፣ (ለምሳሌ፡- የጠረጴዛ ቴኒስ ዓመቱ
ወዘተ)

4 ሸማቾች
 የሸማቾች የኅብረት ሥራ ማኅበር  ከሸቀጦች አቅርቦትና ከአገልግሎት አሠጣጥ አኳያ
በየሩብ
አገልግሎትን በማሳደግ ሠራተኛው 4 1 ሠራተኞች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
የሸማቾች የኅብረት ሥራ ዓመቱ
ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ፣
ማኅበርን በማጠናከር
የሠራተኛውን ፍላጎት  ማኅበሩ ትርፋማ እንዲሆን አዳዲስ ሸቀጦችን
 ማኅበሩ ትርፋማ እንዲሆን
ማርካት በየሩብ
መስራት፣ 4 1 ለሠራተኞች የማቅረብ ሥራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
ዓመቱ

31
5.6.2. የኮሙኒኬሽን ሥራ ተግባራት አፈጻጸም
የ 2016 በጀት የሩብ ዓመት
ዋና ተግባር የታቀዱ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የተከናወኑ ተግባራት
ዓመት ዕቅድ ዕቅድ
የመረጃ  በተለያዩ ሚዲያዎች የተላለፉ ሀገራዊና  ሚዲያ ሞኒተር በማድረግ ወቅታዊ ሀገራዊና ተቋማዊ ዘገባዎችን
በቁጥር
ተደራሽነትን ተቋማዊ ዘገባዎችን ሞኒተር በማድረግ 100 25 በማጠናቀር 27 መረጃዎችን በቴሌግራም ማሰራጨት ተችሏል፡፡

በማሳደግ ገጽታን ለኮርፖሬሽኑ ሠራተኞች ማሳወቅ፣


መገንባት
 አጫጭር ፊልሞችን በማዘጋጀት  የኮርፖሬሽኑን የሥራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ በተቋሙ መዝሙር
በቴሌግራም፣ በፌስቡክ፣ በተለያዩ የተቀነባበረ የስድስት ደቂቃ ፊልም ተዘጋጅቶ በኦንላይን ሚዲያ እና
በቁጥር 6
የስብሰባ፣ ሥልጠና እና የሁነት መድረኮች 1
በ 2015 ዓ.ም በሠራተኛ ዓመታዊ የማጠቃለያ ስብሰባ ላይ ተላልፏል፡፡
ላይ ለሠራተኛው ተደራሽ ማድረግ፣

 ኢግሥኮ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር በመተባበር

በ 2016 አዲስ ዓመት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን መዝናኛ ቻናል እና

በኢትዮጵያ ሬዲዮ የተላለፈውን የዘመን መለወጫ ልዩ ፕሮግራም


 የተቋሙን ምርትና አገልግሎት በሚዲያ 1
በቁጥር 4 ስፖንሰር በማድረግ የተቋሙን ምርትና አገልግሎት በሚዲያ በስፋት
ማስተዋወቅ፣
ማስተዋወቅ ተችሏል፡፡

 በተመሳሳይ በ 2016 አዲስ ዓመት በትግራይ ቴሌቪዥን የኮርፖሬሽኑ

ምርትና አገልግሎቶች ተዋውቀዋል፡፡

 ከሚዲያ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች በወቅቱ  በኮርፖሬሽኑ የልማት እንቅስቃሴዎች ዙሪያ ከመገናኛ ብዙሃን ለቀረቡ
በመቶኛ 75
ተገቢውን ምላሽ መስጠት፣ 60 10 ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቶ መረጃዎቹ ለሕዝብ ተሰራጭተዋል፡፡

 መልዕክቶችን በማዘጋጀት ማሰራጨት፣ በቁጥር 5  ሁለት መልዕክቶች ተዘጋጅተው በቴሌግራም ገጽ ለሠራተኞች


2 ተላልፈዋል፡፡

32
የ 2016 በጀት የሩብ ዓመት
ዋና ተግባር የታቀዱ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የተከናወኑ ተግባራት
ዓመት ዕቅድ ዕቅድ
 መረጃ ፈልገው ወደ ተቋሙ ለመጡ መረጃ ፈላጊዎች ስለ ተቋሙ
 መረጃ ፈልገው ወደ ኮርፖሬሽኑ
አመሰራረት፣ ዓላማ፣ ተልዕኮ፣ የልማት እንቅስቃሴዎች እንዲሁም
ለሚመጡ የመረጃ ፈላጊዎች በወቅቱ በመቶኛ 92
87
ምርትና አገልግሎቶች በቂ ማብራሪያ እና ስለ ኮርፖሬሽኑ የሚገልጹ
ተገቢውን ምላሽ መስጠት፣
የሕትመት ውጤቶች ተሰጥቶአቸዋል፡፡

 ኦንላይን ሚዲያውን በመጠቀም  የኮርፖሬሽኑን ዐበይት የሥራ እንቅስቃሴዎችና ውጤቶች የሚገልጹ


የኮርፖሬሽኑን ምርትና አገልግሎት 17 ወቅታዊ መረጃዎችን እንዲሁም የተቋሙን ምርትና አገልግሎት
ማስተዋወቅ፣ በቁጥር 65 15 የሚያስተዋውቁ የፕሮሞሽንና የማስታወቂያ ሥራዎችን
በፎቶግራፍና በተንቀሳቃሽ ምስል በማስደገፍ በኦንላይን ሚዲያ
(ማኅበራዊ ሚዲያና ድረገጽ) በስፋት ማሰራጨት ተችሏል፡፡

33
5.7. ሌሎች ሥራዎች
5.7.1. በውስጥ ኦዲት የተከናወኑ ሥራዎች
 ፋይናንሽያል ኦዲት

 የሰኔ 30/2015 ዓ.ም. ዓመታዊ የገንዘብና የንብረት ቆጠራ ላይ በሁሉም ዘርፍ በሚገኙ የገንዘብ
ያዥ ቢሮዎች የገንዘብ ቆጠራ የሰነድ ምርመራ በማድረግ እንዲሁም በኮርፖሬሽኑ ሥር ባሉ
በተለያዩ መጋዘኖች የተከማቸ ንብረት ላይ የናሙና ቆጠራ በማከናወን ሪፖርት ቀርቧል፡፡
 ኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አቅርቦት ዘርፍ እና በዘርፉ ስር ባሉ 3 ቅ/ጽ/ቤቶች 2015
በጀት ዓመት የሁለተኛው 6 ወራት የተሰራሰውን የገቢና የወጪ ሂሳብ አፈጻጸም የሂሳብ

አመዘጋገቡንና የባንክ ሪኮንስሌሽን በየወሩ መሰራቱን ለማረጋገጥ የሚከናወን የኦዲት ስራ


እየተከናወነ ይገኛል፣

 ኮምፕልያንስ ኦዲት

 በ 2015 በጀት ዓመት በኮርፖሬት ግዥና ንብረት አስተዳደርና ሥራ አመራር የተከናወኑ የዕቃ እና
የአገልግሎት ግዥ በተዘረጋው አስራር ሥርዓትና የግዥ መመሪያ መሰረት ተሟልቶ መፈጸሙን

ለማረጋገጥ የሚከናወን የኦዲት ስራ በማጠናቅ ድራፍት ሪፖርት ቀርቧል፣


 በኮርፖሬት የሰው ሀብት ስራ አመራር በ 2014 እና 2015 በጀት ዓመት የተከናወኑ የሰው ህይል
ቅጥር፣ እድገት፣ ዝውውር በመመሪያው መሰረት መከናወኑን ለማረጋገጥ የኦዲት ስራውን
ለማከናወን ኦዲት ተደራጊው የኮርፖሬት የሰው ሀብት ስራ አመራር በኩል ሰነዶች ያልተደራጁ
በመሆኑ ኦዲት ስራውን ለማከናወን እየተጠበቀ ያለ፣

 ክዋኔ ኦዲት

 በተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ የኮርፖሬሽኑ የጭነት ተሸከርካሪዎች የተገኘውን የ 2015


በጀት ዓመት የአገልግሎት ሽያጭ ገቢ ወይም የጭነት ገቢ ክንውን ላይ የሚከናወን የኦዲት ስራ
እየተከናወነ ይገኛል፣

34
5.7.2. የሥጋት ሥራ አመራር
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
1 Strategic የመሳሪያዎ  የምንገለገልባቸው መሣሪያዎች ከፍተኛ  አዲስ መሣሪያዎችንና ቴክኖሎጂዎችን  አምራች የሰው ሃይል በተግባራዊ ስራ እንዲሁም በቴክኖሎጂ በማብቃትና አዳዲስ
Risk ች ዕርጅና እና የቴክኒክ ዕውቀት ለመግዛት ጥረት ማድረግ፣ መገልገያ መሳሪያዎችን በመጠቀም ያሉትን ስጋቶች ለማስወገድ ጥረት እየተደረገ
10-16
መለዋወጥ (ተፈላጊ ያለመሆን) ይገኛል፡፡
 በ 2015 በጀት ዓመት ዓመታዊ ሪፖርት ላይ ከተመለከተው ጋር ተመሳሳይ ሲሆን
ይህም በሩብ ዓመቱ በጥቅሉ፡ -በእቅድ የተመለከተው ስራ በዕቅዱ መሰረት
የተከናወነ ሲሆን ይህም ቀደም ሲል የነበሩ ለብቸኛ አስመጪነት የተደረጉ
ውሎች እነዚህም፡--1 ኛ/ለሞተራእድ መርጫ ጀርመን ከሚገኝ C.
WOERMANN ከተባለ ድርጅት ጋር 2 ኛ/ ለቤለርና ቡም መርጫ ጣልያን
ከሚገኝ OTMMA ከተባለ ድርጅት ጋር 3 ኛ/ለተጎታች ጋሪ ጣሊያን ከሚገኝ
Belluchi ከተባለ ድርጅት ጋር 4 ኛ/ ለዳምፕ ትራክ ቻይና ከሚገኝ
QingDao ከተባለ ድርጅት ጋር 5 ኛ/ ለዘር ማበጠሪያ ጀርመን
ከሚገኝ PETKUS ከተባለ ድርጅት ጋር 6 ኛ/ ለባርታ ባትሪ ዩናትድ አረብ
ኢሚሬት ከሚገኝ Lubagulf FTZ ከተባለ ድርጅት ጋር ያለው ስምምነት
ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ሆኖም በሩብ ዓመቱ ከአዲስ ኩባንያ ጋር የተደረገ
ስምምነት ቤኖርም ሁኔታዎችን የማመቻቸት ስራ በመሰራት ላይ ነው፡፡
 በክምችት የተያዙ ከፍተኛ  ያገለገሉና ነባር መሣሪያዎችን  እንዲወገዱ የተወሰኑ ንብረቶችን በመለየት እና ጨረታ በማውጣት ተጨማሪ
መለዋወጫዎች፣ ልዩ ልዩ 10-16 በማስወገድ በአዲስ ለመተካት ገቢን ለመሰብሰብ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ኮምፖነቶችና መሣሪያዎች አቅማችንን ማሳደግና የመሣሪያዎችን
ለማስወገድና አዲስ ብቃት መገምገም፣
መሣሪያዎች ለመተካት
ከአቅም አንፃር ረጅም ጊዜ
መውሰድ፣

ስትራቴጂክ  ከ ATA ጋር በመተባበር በጣም  በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1,500 ሄ/ር  በደቡብ ምዕራብ ክልል 5,000.00 ሄክታር መሬት የርክክብ ስራ እየተደረገ
ሪአላይመንት የተዘጋጀን ስትራቴጅክ ከፍተኛ መሬት እንድንወስድ የተፈቀደውን ይገኛል፡፡
ጥናት ላይ ሪአላይመንት የጥናት ሰነድ 20-25 ማልማት እንዲሁም በጋምቤላ ክልል
መተግበር ለማስፈፀም አለመቻል፣ ተጨማሪ ለማግኘት ጥረት ማድረግ
አለመቻል
 የሰው ኃይል ፍልሰት፣ መካከለ  ተወዳዳሪ የክፍያ ሥርዓት መፍጠር፣ በቀጣይ ሪፖርት ተካቶ የሚቀርብ
ኛ 5-10 ምቹ የሥራ ቦታና ተኪ የሰው ኃይል  ምቹ የስራ ቦታ/ሁኔታ መፍጠር እየተከናወነ ያለ፡፡
ማዘጋጀት፣

35
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ተኪ የሰው ኃይል ማዘጋጀት እየተከናወነ ያለ፡፡

 የአፈር ማዳበሪያ ዋጋ መወደድ  የአፈር ማዳበሪያ ግዥ የአሰራር ሂደት  በአፈር ማዳበሪያ በፍላጎት፣ በግዥና ሥርጭት አፈፃፀም ላይ ሲያጋጥሙ
/በዓለም ገበያ በከፍተኛ ደረጃ ለማሻሻል በገንዘብ ሚንስቴር፣ የነበሩ ተግዳሮቶችን በመቅረፍና አቅርቦቱን በማሳለጥ የአርሶና አርብቶ አደሩን
መጨመር፣ በግብርና ሚንስቴር እንዲሁም በላቀ ደረጃ ተጠቃሚ የሚያደርግ አዲስ የአፈር ማዳበሪያ ፍላጎት፣ ግዥ፣
 ለአፈር ማዳበሪያ መግዣ በቂ በኮርፖሬሽኑ ተጠንቶ እንዲቀርብ ሥርጭት መመሪያ ኮርፖሬሽኑ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር
በጀት አለመያዝ (የዶላርና በተሰጠው አቅጣጫ ጥናቱን በመሆን ተሻሽሎ በሥራ ላይ እንዲውል አድርጓል፡፡
የብር)፤ለአፈር ማዳበሪያ
በማጠናቀቅ በሚመለከተው አካል
መግዣ የዶላርም የብር በጀት
ቢኖርም በንግድ ባንክ በኩል ውሳኔ አግኝቶ ሥራ ላይ እንዲውል
በ priority issue ምክንያት LC የተጠናከረ ክትትል ማድረግ፡
በወቅቱ ለመክፈት ያለመቻሉ፤  የአፈር ማዳበሪያ ገብያ በሥርዓት
እንዲመራ የህግ ማቀፍ እንዲዘጋጅ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በቅንጅት መስራት

 የአፈር ማዳበሪያ ግዥውን  ይህንን ችግር ለመፍታት ተዘዋዋሪ  የአፈር ማዳበሪያ የግዥ ሥርዓቱ በተዘዋዋሪ ፈንድ /revolving fund/
ለማከናወን ጨረታ እንዲተዳደር ከኮርፖሬሽኑ የቀረበና የተደገፈ ባይሆንም በሥራ ላይ
ፈንድ /revolving fund/ እንዲተዳደር
የሚወጣበት ጊዜ በዓለም ላይ እንዲውል በተደረገው አዲሱ የፍላጎት፣ የግዥና ሥርጭት መመሪያ የተለያዩ
ቢደረግ የግዢ ሂደቱን ቀድሞ
ካሉ ትላልቅ ገዢ አገራት / የግዥ ዘዴዎች ማለትም ፡-
መጀመርና በወቅቱ የምንዛሪ ጥያቄ
ህንድ፣ ፓኪስታን፣…/ የግዥ o ዓለም አቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚፈፀም ግዥ፣
ወቅት ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ በማቅረብ ትላልቅ ገዢ የሆኑ አገራት
o በውስን ጨረታ የሚፈፀም ግዥ፣
ዋጋ እንዲንር ማድረጉ እና ግዥ በማይፈፅሙበት ወቅት የግዥ
o ከተመረጡ አምራቾች/አቅራቢዎች ቀጥታ ግዥ፣
በአቅርቦት በኩል ደግሞ በቂ ሰሌዳችንን በመቀየር ጨረታ
አቅራቢ ያለማግኘት ችግር o መንግስት ለመንግስት የሚደርግ የአፈር ማዳበሪያ ግዥ (G2G)፣
በማውጣት እና ግዥውን ለመፈፀም
 በአማራጭነት መከተል የሚያስችል ሆኖ ከዋጋ አንፃር በአንፃራዊነት
ይቻላል፣ ይህ ይሆን ዘንድ ተጠቃሚ ለመሆን እና በአቅርቦት በኩልም በቂ አቅራቢ ለማግኘት
የተጀመረውን ጥረት አጠናክሮ የሚያስችል ሆኖ ተዘጋጅቷል፡፡ግ/ም/ማ/አ/ዘ
መቀጠል፣
ከዋጋ አንፃር በአንፃራዊነት ተጠቃሚ
ለመሆን ያስችላል፣

በአቅርቦት በኩልም በቂ አቅራቢ ለማግኘት

36
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ይቻላል፣

መንግስት ለመንግስት በሚደረግ ስምምነት


ወይም ከፍተኛ የማቅረብ ዓቅም ካላቸው
ድርጅቶች ጋር የረጅም ጊዜ የማዕቀፍ ግዥ
ማከናወን ፤
የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦቱን አስተማማኝ
ማድረግ የሚያስችል ይሆናል፣
በንግድ ባንክ በኩል መስተካከል ያለባቸው
ተግባራት ኢንዲፈፀሙ ማስቻል፣
በየዓመቱ ከግብርና ሚንስቴር በሚደርሰው
ፍላጎት መሠረት ቅድሚያ ሰጥቶ ብድር
ማመቻቸት፣
ለማዳበሪያው ግዢ የሚስፈልገውን የውጭ
ምንዛሬም በጊዜ ሰሌዳው መሠረት
ቅድሚያ ሰጥቶ መመደብ፣
ለአቅራቢው የመተማመኛ ሰነድ (ሌተር ኦፍ
ክዲት) ግዥውን ለማከናወን በተገባው
የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ቅድሚያ ሰጥቶ
መክፈት፣
ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ ክልሎች ብድር
በሚጠይቁበት ጊዜ የቆዩ ዕዳዎችን እንደ
ቅድመ ሁኔታ ባይጠየቅ፣
 የቆዩ ዕዳዎችን በወቅቱ ከበጀት አመቱ
የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ጋር ሳያገናኙ
ከገንዘብ ሚንስቴር በተሰጣቸው
ዋስትና መሠረት ብድሩን ማስከፈል
ቢቻል፣
በተለመደው አሰራር ለአፈር በክልሎች በኩል መስተካከል የሚገባቸው  ለ 2016/17 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግዥ በአዲሱ የፍላጎት፣ ግዥና
ማዳበሪያ ግዥ በየዓመቱ ተግባራት እንዲፈፀሙ ማስቻል፣ ክልሎች ሥርጭት መመሪያ ከቀረቡት የአማራጭ የግዥ ዘዴዎች መካከል ከአምራቹ
የሚወጣው ተደጋጋሚ የጨረታ

37
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ሂደት የኮንትራት አስተዳደሩን በፍላጎታቸው መሠረት በቀረበው የአፈር ድርጅት በቀጥታ ግዥና በውስን ጨረታ የተፈፀመ ሲሆን በቀጣይ ዓመታት
ለመተግበር አስቸጋሪ እንዲሆን ማዳበሪያ መጠን እና በግብርና ሚንስቴር የመንግስት ለመንግስት ግዥ አዋጭ ሆኖ ሲገኝ (የአፈር ማዳበሪያ
ማድረጉ፣ አቅርቦቱን አስተማማኝ የሚያደርግ መሆኑ ሲታመን) እና በቦርድ ሲወሰን
በፀደቀው መነሻ በወቅቱ ብድር ሂደቱን
ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል
ማስጨረስ አለመቻላቸው በዚህም
 በአፈር ማዳበሪያ ፍላጎት፣ ግዥና ሥርጭት ሂደት ውስጥ ጉልህ ሚና
ምክንያት ለአቅራቢው የመተማመኛ ሰነድ
ከሚጫወቱ አካላት መካከል ግብርና ሚንስቴር፣ ንግድ ባንክ፣ ክልሎች ጋር
(ኤል/ሲ) እንደውለታው መክፈት የአንድ ቀን የውይይት መድረክ በኮርፖሬሽኑ በኩል በማዘጋጀት ለግዥ ሂደቱ
አለመቻል፣ እንቅፋት የሆኑ ጉዳዮች ለመቅረፍ ከአዲሱ መመሪያ አንፃር ውይይት እና
መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ግ/ም/ማ/አ/ዘ
ክልሎች ግዥው ተከናውኖየአፈር
ማዳበሪያው ከደረሳቸው በኋላ ሽያጩን
በፍጥነት አከናውኖ ብድሩን በወቅቱ
መመለስ

ከኮርፖሬሽኑ ጋር ያላቸውን ሂሳብ


በማስታረቅ የበጀት ዓመቱን ሂሳብ
መዝጋት፣

በኢ.ግ.ሥ.ኮ. በኩል ያልተፈቱለት የቆዩ


ችግሮች የሚፈቱበት መንገድ መፈለግ፣

ኮርፖሬሽኑ ክልሎችን ወክሎ


በሚያስመጣው ማዳበሪያ ላይ በገቢዎች
ሚንስቴር በውጭ ምንዛሪ ለውጥ ላይ
የትርፍ ግብር እንዲከፍል መደረጉ፣
ለአብነት (ከ 2008 እስከ 2010 ዓ.ም ብር
281,426,241፣ከ 2011 እስከ 2012 ዓ.ም ብር
87,173,821 መክፈሉ)

 ኮርፖሬሽኑ ለትርፍ ዓላማ ብሎ


ባላስመጣው የአፈር ማዳበሪያ የትርፍ
ግብር መክፈሉ ከፍተኛ ጫና
ማስከተሉ ታውቆ ገንዘብ ሚንስቴር

38
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ከግብሩ ነፃ እንዲያደግ፣

 በሽያጭ ከተወገደ ምጥን  የገንዘብ ሚንስቴር በሰጠው የኪሣራ  በሽያጭ ከተወገደ ማዳበሪያ የተገኘው ገንዘብ ከመግዣው አንፃር በጣም
ማዳበሪያ (ፖታሽ፣ ዚንክ፣ አሸፋፈን አቅጣጫ መሠረት ዕዳው ያነሰ በመሆኑ ልዩነቱ እንዲተካ ወይም ከዋጋ በታች ለተሸጠበት የታክስ
ቦሮን) ጋር በተያያዘ ያጋጠመ የሚሸፈንበት መንገድ ተቀናሽ ውስጥ የሚተካበት ሁኔታ የገንዘብ ሚንስቴር በሰጠው የኪሣራ
ችግር፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን አሸፋፈን አቅጣጫ መሠረት ዕዳው የሚሸፈንበት መንገድ ርብርብ
መፍትሄ ማበጀት፣ እየተደረገበት ይገኛል፡፡

 በሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ  ከቀረጥ ነፃ መሆን ሊያመጣ  የአፈር ማዳበሪያ ከማህበራዊ ልማት ቀረጥ ነጻ እንዲሆን የሚደረገው ጥረት
ቁጥር 519/2014 መሠረት እስካሁን እልባት ባይገኝም ጥረቱ ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የሚችለውን ጥቅምና ጉዳት በየሚዛኑ
የአፈር ማዳበሪያ ላይ በገቢዎች
አይቶ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
ሚንስቴር የተጠየቀ የማህበራዊ
በጉዳዩ ላይ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ፣
ልማት ቀረጥ ኮርፖሬሽኑ ነፃ
እንዲሆን ለገንዘብ ሚንስቴር
እና ለገቢዎች ሚንስቴር
በደብዳቤ ተጠይቆ ምላሽ
ባለመገኘቱ ምክንያት በአፈር
ማዳበሪያ ማስረከቢያ ዋጋ ላይ
ከብር 150/ በኩንታል በላይ
በአርሶ አደር ላይ የወጪ ጫና
የሚያስከትል መሆኑ፣

 የአፈር ማዳበሪያ ግዥ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር  ኮርፖሬሽኑ ለክልሎች ከውጭ ሃገር ገዝቶ በሚያቀርበው የአፈር ማዳበሪያ
የኮሚሽን ክፍያ 5.00 ብር የተጀመረውን ውይይት ከመግባባት ላይ የሚያገኘው ኮሚሽን በቂ አለመሆኑን በተደጋጋሚ ለቦርድ፣ ለግብርና
በኩንታል ዘርፉ ግዥውን ይደረስ ዘንድ አጠናክሮ መቀጠል፣ ሚንስቴር የበላይ አመራሮች የማስረዳት ተግበር የቀጠለ ቢሆንም እስካሁን
ለመፈፀም የሚያወጣውን 12.6 ውሳኔ ያላገኘ በመሆኑ ጥረቱ ተጠናክሮ የሚቀጥል ነው የሚሆነው፡፡
ብር በኩ/ል ወጪ ስለማይሸፍን ግ/ም/ማ/አ/ዘ
ኪሳራ ማስከተሉ፣

2 Geopoli የፀጥታ  በሀገራችን ያለው ነባራዊ ሁኔታ ከፍተኛ  የነባር ደንበኞችን እርካታ ማሳደግና  በዘርፉ በኩል አዳዲስ ደንበኞችን በማፍራት እና ነባር ደንበኞችን ለመያዝ
tical ችግር ሊያስከትል የሚችለው 12-16 አዳዲስ ደንበኞችን የማፍራትና የገበያ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡(ተ/አ/ጥ/ዘ)
Risk አሉታዊ ሁኔታ፣ ማፈላለግ ሥራዎችን ማጠናከር፣

 የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶች በጣም  በአነስተኛ መጠንም ቢሆን ለገበያ  አንፃራዊ ሰላም ያለበት አካባቢ ምርት ለመግዛት እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው፡፡

39
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
የሚሰበሰብበት አካባቢዎች የሚቀርበውን ምርት ለመግዛት የዕለት  አንፃራዊ ሰላም ያለበት አካባቢ ምርት ለመግዛት እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው፡፡
ያለው የፀጥታ ችግር በምርት ከፍተኛ ከዕለት ጥረት ክትትል ማድግ፣  የምርት አቅርቦት የሚገኘባቸውን ያለባቸው አከባቢዎች በማፈላለግ የምርት
አቅርቦት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ 20-25 ማሰባሰብ ስራዎችን በህግና በስርዓት መፈፀም፡፡
ማስከተሉ፣

 በዓለም የተለያዩ አካባቢዎች ከፍተኛ  የገበያ አድማስን ማስፋትና ሌሎች  በአንፃራዊ ሰላማዊ ወደሆኑ ቦታዎች ስራዎችን በመፈለግ እና በመስራት
የተፈጠረው አለመረጋጋትና 10-16 አዳዲስ ገበያዎች (ደንበኞችን) የዘርፉን እቅድ ለማሳካት እየተስራ ነው፡፡
የፀጥታ ችግር በውጭ ለማግኘት ጥረት ማድረግ፣  አዳዲስ ገበያዎችና አንፃራዊ ሰላም ወዳለበት ለመሸጥ ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
ሽያጭ/አቅርቦት ላይ አሉታዊ  በሩብ ዓመቱ በቂ ክምችት የነበረ እንደመሆኑ ስጋቱ አልነበረም በአብዛናው
ተጽዕኖ ማስከተሉ፣ ባለፈው በጀት አመት ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ የተጠየቁ የውች
ምንዛሪዎች የተፈቀዱ በመሆኑ ለበጀት ዓመቱ ሽያጭ የሚውል በቂ ክምችት
ያለ እንደመሆኑ፡፡
 በሩብ ዓመቱ በተደረገ ከፍ ያለ ጥረት ከወዲሁ ገቢን ከማሳደግ አንፃር ብር
11.572 ሚሊዮን ግምት ያለው የ 900 ሄክታር የመሬት ማልማት ስራ/450 ሄ.ር
ምንጣሮ እና 450 ሄ.ር ስባሳቦ/ ከላንስ ኢነተርናሽናል ከተባለ የግል ድጅት ጋር
የኮንትራት ስራ ውል ተገብቶ ስራው በመሰራት ላይ ነው፡፡ በቀጣይም መሰል
ስራዎች በሚገኙበት ሁኔታ ላይ በትኩረት የሚሰራ ይሆናል፡፡
 ነባር ደንበኖቻችንን ለመያዝና አዳዲስ ደንበኞች ለማፍራት ጥረት
ማድረግ፤ከሃገር ውስጥ አቅራቢዎች ገዝቶ መሽጥበዚህ ረገድ በሩብ ዓመቱ
በተሌም በኮርፖሬሽኑ ዓመታዊ በዓል ላይ አስፈላጊ የሆነ የማስተዋወቅ ስራ
የተከናወነ ተደጓል፡፡
 በሩብ ዓመቱ ውስጥ በዘርፉ በኩል አዳዲስ ደንበኞችን በማፍራት እና ነባር
ደንበኞችን ለመያዝ ጥረት ተደርጓል ፡
 በአንፃራዊነት ሰላማዊ ወደሆኑ የገበያ መዳረሻዎች የገበያ የማፈላለግ ስራ
በመስራት በዕቅዱ መሠረት ሽያጭ ለማከናወን ተችሏል፣
 በኦሮሚያ ክልል ትርፍ አምራች በሆነው የባሌ ዞን አካባቢ ለሚገኙ አርሶ
አደሮች የግብዓት አቅርቦት ገበያ ተደራሽ ለመሆን በኮርፖሬሽኑ አዲስ
የመሸጫ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለመክፈት በባለፉት ዓመታት ሲከናወን የነበሩ
ተግባራት በመገባደድ ስራ ለመጀመር በሚያስችል ምዕራፍ ላይ ይገኛል፡፡
 የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶች  ደኑን በተመለከተ የአጠቃቀም መመሪያ  ምርት የግብይት ስርዓት እንዲዘጋጅለት ከሚመለከተው ጋር ውይይት
ግብይት ሥርዓት አለመኖር እንዲወጣለትና በፊደራል ገቢዎች እየተደረገ ነው፡፡
ቢሮና በክልል ቢሮች በኩል ምርቱ

40
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
የግብይት ስርዓት እንዲቀመጥለትና
በሀገሪቱ የታክስ መመሪያ ውስጥ
እንዲካተት ማድረግ

3 Financi የፋይናንስ  የውጭ ምንዛሪ እጥረት በጣም  ከፋይናንስ ተቋማት ጋር የቅርብ  የመንግስት የፋይናናስ ተቋማት ከሆኑት ከብሄራዊ ባንክ ፣ ከልማት ባንክ እና
al Risk ዕጥረት ከፍተኛ ግንኙነት መፍጠር፣ ንግድ ባንክ ጋር እንዲሁም የግል የፋይናንስ ተቋማት ከሆኑት በተለይም ከአባይ
20-25  በክምችት የሚገኙ ንብረቶችን ባንክ ፣አዋሽ ባንክና ዳሸን ባንክ ጋር በየደራጃው ካሉ የስራ ሃላፊዎች ጋር
ለመሸጥ የተለያዩ የሽያጭ ስልቶችን ተከታታይ የስራ ግንኑነት ተደርጓል፡፡
መጠቀም  -የሽያጭ እንቅስቃሴያቸው አዝጋሚ በመሆኑ ከክምችት እንዲወገዱ በዘርፉና
በሚመለከታቸው የኮርፖሬት ኃላፊዎች የተወሰደውን ግንዛቤ ተከትሎ
አስፈላጊ የሆነው የውሳን ሃሳብ ለኮርፖሬት አካል የቀረበ ተደርጎ እና የውሳኔ
ሃሳቡ ፀድቆ ጨረታውን በመከናወን ላይ ካለው ከሰኔ 30 ቆጠራ በኃላ
ለማውጣት አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅትስራ የተጠናቀቀ መደረጉ የተገለፀ
ሲሆን ሆኖም ጨረታው በነበረ ተደራረቢ የስራ ሄኔታ ያልወጣ ቢሆንም በቅርብ
እንዲወታ ይደረጋል ውጤቱም በቀጣይ ሪፖርት የሚቀርብ ይሆናል፡፡
 ከመቼውም ጊዜ በተሸለ በባለፈው የበጀት ዓመት ለፋኦ በውጭ ምንዛሬ
ከተሸጠው የአፈር ማዳበሪያ ሽያጭ የተገኝን የውጭ ምንዛሪ ብሔራዊ ባንክን
በማስፈቀድ ከውጭ ሃገር በርካታ መጠን ያለው አግሮ ኬሚካል ግዥ
በመፈፀሙ ምክንያት ለዚህ የሩብ ዓመት በቂ ክምችት እንዲኖር አስችሏል፡፡
 ከሚመለከታቸው የእርሻና የተፈጥሮ
ሀብት ሚኒስቴር እና የባንክ የሥራ
ኃላፊዎች ጋር በቅርበት በመሥራት
በወቅቱ ችግሩ እንዲፈታ ጥረት
ማድረግ፣

 ከተፈጠሮ ሙጫ የሚገኝ የውጭ  በሩብ ዓመቱ ምንም እንኳን ከተፈጥሮ ሙጫ የተገኝ የውጭ ምንዛሪ ባይኖርም
ምንዛሪን መጠቀም፡፡ በዚህ ረገድም በኮርፖሬሽኑ ስር ባለ መሰል ዘርፍ ይህም ከምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች
ቀደም ሲል ከሚገኘው የተሻለ አቅርቦት በ 2015 ኤክስፖርት በማድረግ ከተገኘ የውጭ ምንዛሪ በድምሩ
በሚሆንበት መልኩ ክትትል ማድረግ፣ በ USD 200,000 ማግኘት ተችሎ ለዘር መዝሪ፣ለአጭዶ መውቂያ መሳሪያና
ለዳቦ መጋገሪያ ማሽን ማስመጫነት አስፈላጊው የውጭ ምንዛሪ ፈቃድ ጥያቄ
ለ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀረበ ተደርጓል፡፡
 በተጨማሪ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ከመቅረፍ አንፃር በቀጣይ ከተፈጥሮ
ሙጫ የውጭ ምንዛሪ ሊገኝ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በሚመለከታቸው የዘርፍና

41
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
የኮርፖሬት ኃላፊዎች በኩል የጋራ የምክክርና የስራ ግኑኝነት ተደርጓል፡፡ በዚህም
በቀጣይ የውጭ ምንዛሪ ማግኘት እንደሚቻል ግንዛቤ ተወስዷል፡፡
 ከመንግሥት ባንከ በተጨማሪ የግል  በሩብ አመቱ ከግል ባንኮች የተገኘ የውጭ ምንዛሪ ባይኖርም ከአባይ፣ከዳሽንና
ባንኮችን መጠቀም በዚህ ረገድም ከአዋሽ ባንክ በሩብ ዓመቱ ከባንኩ ስራ ሃላፊዎች ጋር አስፈላጊ የሆነው የስራ
ተጨማሪ የውጭ ምንዛሪ ሊገኝ ግንኑነት የተደረገ ሲሆን በዚህም የውጭ ምንዛሪ ለማግነት የማመቻቸት ስራ
በሚችልበት ሁኔታ ላይ ትኩረት ተሰርቷል፡፡ በመሆኑም በቀጣይ ሪፖርት ለባንኩ የቀረቡ የውጭ ምንዛሪ
በመስጠት መስራት ጥያቄዎች ተካተው የሚቀርቡ ይሆናል፡፡

 ከኤክስፖርት የሚገኝ አዲስ የራስ  በሩብ ዓመቱ በዘርፉ ስር የኤክስፖርት መምሪያ መቋቋም አስፈላጊ መሆኑ
የውጭ ምንዛሪ ምንጭን መፍጠር ግንዛቤ ተወስዶ በጥቅሉ የውጭ ምንዛሪ እጥረትን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ
በዚህ ረገድም በኮርፖሬሽኑ ስር ባሉ አንድ የአዋጭነት የአደረጃጀትና የአሰራር ስርዓት ጥናት ተዘጋጅቶ የቀረበ
የእርሻ ቦታዎች ኤክስፖርት ሊደረጉ ተደርጓል፡፡ እ/መ/አ/ግ/መ/አ/ዘ
የሚችሉ ሰብሎችን በ 2014/2015
ምርት ዘመን ላይ መድረስ በሚቻልበት
ሁኔታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ በመስራት
የውጭ ምንዛሪ ግኝትን ማስፋት፣

 የሥራ ማስኬጃና የማስፋፊያ ከፍተኛ  ከባንክ የሥራ ማስኬጃ ብደር  በሩብ ዓመቱ ስጋቱ አልተከሰተም (ሥራው አስፈላጊ ሆኖ አልተገኘም)፡፡
ገንዘብ እጥረት፣ 10-16 በማስፈቀድ በጥንቃቄ መጠቀም፣  በአብዛኛው በሩብ ዓመቱ ውስጥ የተከናወኑ የግብዓት ሽያጮች በቅደሚያ
ክፍያ የተፈጸሙ ናቸው፣
 በዱቤ የተሸጡን በወቅቱ ለመሰብሰብ አስፈላጊውን ክትትል በማድረግ ገንዘቡ
ወደ ባንክ ገቢ የሚሆንበት ውጤታማ ስራ ተሰርቷል፡፡
 ከሚጠበቀው ከፍተኛ የገንዘብ መካከለኛ  ከራስ የገንዘብ ምንጭ በተጨማሪ  ወቅታዊና ተቀባይነት ያለው የሂሳብ መግለጫ የማዘጋጀት እንዲሁም
ፍላጎትና ፍሰት አኳያ 5-10 የብድር አገልግሎት ለማግኘት የተሰብሳቢ ገንዘብ የማሰባሰብ አቅምን የማሳደግ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡
ለኢንቨስትመንት የሚውል እንዲቻል ዘርፎች የበጀት ዓመቱን  የ 2015 -በጀት ዓመትሂሳብ በውጭ ኦዲተር ለማስመርመር በዝግጅት ላይ
የፋይናንስ እጥረት ሊያጋጥም የሂሳብ መግለጫ ወቅታዊና ተቀባይነት ይገኛል፡፡
የሚችልበት ሁኔታ መኖር፣ ባለው ሁኔታ ትኩረት በመስጠት  የ 2016 በጀት ዓመት ሂሳብን በትክክል የመመዝገብ ስራ እየተስራ ነው፡፡
መሥራት  የአገልግሎት ሽያጭ ተሰብሳቢ ሂሳብ ወቅታዊ የሆኑትን ክትትል በማድረግ ገቢ
የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል ፡፡(ተ/አ/ጥ/ዘ)
 ለኢንቨስትመንት የሚውል የገንዘብ ፍላጎት በአጭር ጊዜ ብድርና ከራስ ገንዘብ
ምንጭ የተበጀተ ሲሆን የሂሳብ መግለጫው በወቅቱ የሚተላለፍ ነው፡፡
 በሩብ ዓመቱ አስፈላጊ የሆኑ የዘርፍ የሂሳብ መግለጫዎች በየወሩ እየተዘጋጀ

42
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ለሚመለከተው የኮርፖሬት አካል የተላለፉ ተደርጓል፡፡
 የአሰራር ሂደትና የአፈፃፀም መለኪያ  በዚህ ረገድ ያለው ሁኔታ በበጅምር ያለ በመሆኑ በቀጣይ ዓመት ሪፖርት
መስፈርቶችን (Financial ratios) የሚቀርብ ይሆናል፡፡እ/መ/አ/ግ/መ/አ/ዘ
የፋይናንስ አስተዳደር ፖሊሲ (WORK
PROCEDURE FINANCIAL
POLICY MANUAL) በማዘጋጀትና
በሥራ ላይ በማዋል የተጠናከረ
የፋይናንስ አስተዳደርና የቁጥጥር
ስርዓት መዘርጋት፣

 የረጅምና የአጭር ጊዜ ብድርን መካከለኛ  የኢንቨስትመንት በጀት አጠቃቀም  የፋይናንስ አሰራርና ቁጥጥር በመዘርጋት የፋይናንስ ፓሊሲ በስራ ላይ በማዋል
ለመክፈል የሚያስችል 5-10 በዝርዝር የአዋጭነት ጥናት ላይ የረጅምና የአጭር ጊዜ ብድር የመክፈል የፋይናንስ አቋም የተካተተ በመሆኑ፡፡
የፋይናንስ አቅም ማነስ የተመሠረተ እንዲሆን ማድረግ፣  በዚህ ረገድ ያለው ጥናት በሂደት ላይ ያለ በመሆኑ በቀጣይ በ 2 ተኛው/3 ተኛው
ሊያጋጥም የሚችልበት ሁኔታ ሩብ ዓመት ሪፖርት የሚቀርብ ይሆናል፡፡
መኖር (Solvency and
Liquidity risk)

 የውጭ ምንዛሪ ተመንና የወለድ ከፍተኛ  እነዚህን ለውጦች በምናቀርበው  የሽያጭ ዕቃዎችን በተመለከተ በጥቅሉ በክምችት ያሉትንና አዲስ ከውጭ
ምጣኔ እድገት፡፡ 10-16 አገልግሎትና ምርት ዋጋ ላይ ያላቸውን ተገዝተው ለሚገቡ የዋለ የውጭ ምንዛሪንና ያለውን ዕድገት ከግምት
ተፅዕኖ ውድድሩን ከግንዛቤ በማስገባት በማስገባት በቀጣይ መሰል ዕቃዎችን ለማቅረብ ይቻል ዘንድ የዋጋ ማስተካከያ
መመዘንና ወቅታዊ እርምጃ መውሰድ፣ ማድረግ ግንዛቤ ተወስዶ በሩብ ዓመቱ የሽያጭ ዕቃዎች ላይ አስፈላጊ የሆነ ዋጋ
ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ ይህም በሩብ ዓመቱ ለተሸከርካሪ ጎማና የውስጥ ላስቲክ
፣ለእርሻ መሳሪያዎች ጎማና የውስጥ ላስቲክ ለመዳብ ሽቦ እንዲሁም ፊልተርን
አስመልክቶ በሚመለከተው የኦፐሬሽን መምሪያ የተደረገ ወቅታዊ የመሽጫ
ዋጋ ዳሰሳን መሰረት በማድረግ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ በቀጣይም
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ መሰል ስራ ተጠናክሮ ትኩረት ተሰጥቶት የሚከናወን
ይሆናል፡፡
 የተሰብሳቢ ሂሳብና የደንበኞች ከፍተኛ ዋና ዋና ተሰብሳቢዎችን በወቅቱ  ለዘር አምራች ድርጅቶች የምርት ዘመኑ እንደተጠናቀቀ ሲሰበሰብ የሚገባው
የመክፈል ፍላጎት አነስተኛ ለመሰብሰብ ጥረት ማድግ፣ ተሰብሳቢ በበጀት ኣመቱ እንዲወራረድ ከፍተኛ ክትትል የሚፈልግ መሆኑ፡፡
10-16
መሆን፣  በዚህ ረገድ ያለው ሁኔታ በቀጣ ሪፖርት ተካቶ የሚቀርብ ይሆናል፡፡ በሩብ ዓመቱ
 አዲስ የዱቤ ሽያጭ አለመስጠት
ተሰበሰበ እነዳለመኖሩ፡፡
ከተሰጠም ለአጭር ጊዜ ብቻ መስጠት፣
በሩብ አመቱ የዱቤ ሽያጭ አላጋጠመም፡፡

 ከፍተኛ መጠን ያለው ከፍተኛ በተቻለ መጠን የዱቤ ሽያጭ አገልግሎት  በሩብ ዓመቱ ውስጥ ወቅታዊ የሆኑትን የተሰብሳቢዎችን አስፈላጊውን ክትትል
አለመስጠት፣

43
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ተሰብሳቢ ሂሳብ መኖር እና 10-16 በተለየ ሁኔታ ያለቅድሚያ ክፍያ የተሰጠ በማድረግ ገንዘቡ ወደ ባንክ ገቢ የሚሆንበት ውጤታማ ስራ ተሰርቷል፡፡
ደንበኞች ለመክፈል ያላቸው አገልግሎት ካለ ከስር ከስሩ እንዲሰበሰብ
ፍላጎት አናሳ መሆን፣ የተጠናከረ ክትትል ማድረግ፣

4 Operati  በተፈጥሮ ሙጫ ግዥ የገበያ ከፍተኛ  ከተደራጁ ወጣቶችና ማህበራት ጋር  የገበያ ትስስር ለመፍጠር ውል ተዘጋጅቷል፡፡
onal ትስስር በመፍጠር ላይ 10-16 ትስስር ለመፍጠር ከክልሎች ማደራጃ
risk የሚያጋጥም ችግር፣ ቢሮዎች ጋር በቅርበት መስራት፣

 የተደራጁ ወጣቶችና ማህበራት ከፍተኛ ዘርፉ ባለው የካበተ ልምድ የገበያ ትስስሩን  የገበያ ተስስር ውል ተዘጋጅቶ ተልኳል፡፡
ጋር የገበያ ትስስር ለመፍጠር ለመፍጠር የሚያስችሉ ስልቶችን
10-16
በክልል የማደራጃ ቢሮዎች ማዘጋጀትና፣ከክልሎች ማደራጃ ቢሮዎች
በኩል ግልጽ መረጃና መመሪያ ጋር በቅርበት መስራት
ማግኘት አለመቻል፣
 የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶች በጣም  ከሚመለከታቸው ቢሮዎች ጋር  የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን እንደሀገር ለመግታት የሚደረግ እንቅስቃሴ መረጃ
የኮንትሮባንድ መስፋፋት ከፍተኛ በመነጋገር መፍትሔ እንዲያገኝ ጥረት በመስጠት በጋራ እየተሰራ ነው፡፡ም/ዘ/ደ/አ/ዘ
በምርቱ አቅርቦት ላይ ያለው 20-25 ማድረግ፣
ተጽዕኖ፣

 በኮርፖሬሽኑ ማሳዎች አዋጪ  የአዋጪነት ጥናት በማስጠናት በምክረ  የፍራፍሬ ምርት በስፋት ለማምረት ጅምር ስራዎች እየተከናወነ፡፡ም/ዘ/ደ/አ/ዘ
(ምርታማ) አለመሆን (ጊቤ እና ሃሳቡ መሰረት ምርታማነታቸውን ይገኛል
ቻግኒ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት) ለመጨመር የሚፈለገውን ግብዓት ምርታማነትን ለመጨመር አስፈላጊውን የግብዓት ዓይነት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
ማሟላትና ተጨማሪ የአትክልትና
ፍራፍሬ ምርት ለማምረት ወደተግባር
መግባት
 በውጭ ምንዛረ እጥረት በጣም  ያሉትን መሣሪያዎች በአግባቡ  ያሉንን እርሻ መሳሪያዎች ጥገናና ዕድሳት የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
ምክንያት የእርሻ መሣሪያዎችና ከፍተኛ መጠቀምና በሞደፊክ
መለዋወጫዎች በገበያ ላይ 20-25 መጠቀም፣በኪራይ መሥራት፣
ያለመገኘት፣

 በመሣሪያዎች እጥረት በጣም  ያሉትን መሣሪያዎች በአግባቡ  ያሉንን እርሻ መሳሪያዎች ጥገናና ዕድሳት የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
ምክንያት በኦፕሬሽን ሥራ ከፍተኛ መጠቀምና በሞደፊክ
ጥራት መጉደልና ወቅት 20-25 መጠቀም፣በኪራይ መሥራት፣
ባለመጠበቅ የምርታማነት
መቀነስ፣

44
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
 የግብዓት የአፈር ማዳበሪያ በጣም  በውስጥ ለውስጥ ግብይት አስቀድሞ  በውስጥ ለውስጥ ግብይት አስቀድሞ ግዥ መፈፀምና የማከናወን ስራ
የአግሮ ኬሚካሎችና ሌሎች ከፍተኛ ግዥ መፈጸምና በኮርፖሬሽኑ ተሰርቷል፡
የማምረቻ ጥሬ ዕቃዎች ዋጋ የሌሉትን ከውጪ ማስገባት፣
20-25
መወደድና በገበያ ላይ እንደልብ
ያለመገኘት፣
 በከባድ ተሸከርካሪዎች እጥረት በጣም  ከኮርፖሬሽኑ ተሽከርካሪዎች  ከኮርፖሬሽኑ ተሽከርካሪዎች በተጨማሪ ኪራይ መጠቀም፡፡
ምክንት የተመረተ ምርት ከፍተኛ በተጨማሪ ኪራይ መጠቀም፣
በወቅቱ ማድረስ ያለመቻል፣ 20-25

 የባንክ ወለድ ባንከ በቀጥታ  ከሚመለከታቸው አካላት ጋር


ከኮርፖሬሽኑ አካውንት በቅንጅት መስራት፣
የሚቀንስ በመሆኑና ክልሎች
ገንዘቡን በወቅቱ የሚያስገቡ
ባለመሆናቸው የዘርፉንና
የኮርፖሬሽኑን የመስሪያ
ካፒታል የሚይዝ መሆኑ፣
መካከለኛ  ሥራዎች ደንብና መመሪያ ተከትለው  በሩብ ዓመቱ ውስጥ ሥራዎች ደንብና መመሪያዎችን ተከትለው
መፈጸማቸውን በወቅቱ መፈተሸና መፈጸማቸውን የማረጋገጥ ሥራ ተሰርቷል፣
5-10
ማረጋገጥ፡፡ የመመሪያ ጥሰት ሲጋጥም
 የመመሪያ ጥሰት  የመመሪያ ጥሰት እንዳይከሰት የሥራ መመሪያዎችን ለሥራ መሪዎችና
ተገቢውን አስተማሪ እርምጃ
ሰራተኞች ተከታታይነት ባለው ሁኔታ ድጋግ የመስጠት ሥራ በሩብ ዓመቱ
መውሰድ፣
ውስጥ ተከናውኗል፡፡
 በደንበኞች ትዕዛዝ ተገዝተው ከፍተኛ  በጠንካራ ውል ላይ በተመሠረት
የሚመጡ ማዳበሪያዎች የደንበኞች ትዕዛዝ መሠረት ብቻ
10-16
ያዘዘው አካል ባለመንሳቱ ማዳበሪያ እንዲገባ ማድረግ፣
በክምችት ተይዘው የሚቆዩበት የማዳበሪ አቅርቦት ሥርዓት እንዲሻሻል
ሁኔታ መኖር፣ የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት
አግኝቶ ሥራ ላይ እንዲውል ከባለ
ድርሻ አካላት ጋር በቅርበት መስራት፣

ከፍተኛ  ለሚመለከታቸው የክልሎችና የእርሻና


ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ግንዛቤ
10-16
እንዲወሰድበትና በገበያ ሥርዓት

45
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ያልተስተካከለ የግብዓት ግብይት መሠረት ግብዓቶችን ቀጥታ
ሥርዓት፣ ለተጠቃሚው ማቅርብ የሚቻልበት
ሁኔታ ማመቻቸት፣
 የአፈር ማዳበሪ ከተገዛ በ í ላ  ኮርፖሬሽኑ በቂ የመሥሪያ ካፒታል
በግብርና ልማት ሚኒስቴር የሌለው በመሆኑ ከአንድ በጀት ዓመት
በሚደረገው የክልሎች ድልድል በላይ የማያስፈልግ ክምችት መያዝ
ለዘርፉ የሚገዛው የአፈር የማይቻልና እንዲሁም ለተጨማሪ
ማዳበሪያ አብዛኛውን ጊዜ ከፍተኛ የመጋዘን ኪራይ ወጪ የሚዳርግ
የሚደለደለው መጨረሻ ላይ 10-16 በመሆኑ ድልድሉ እንደክልሎች ሁሉ
በመሆኑ የዘርፉን የበጀት ዓመት ለኮርፖሬሽኑም በተመጣጣኝ
ሽያጭ የሚቀንስ ከመሆኑም ከመጀመሪያው ጀምሮ እንዲደለደል
በላይ ለተራዘመ የመጋዘን ወጪ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ጋር ውይይት
የሚዳርገው መሆኑ፣ በማድረግ ማስተካከያ ሥራ መስራት፣
 የሃብት አጠባበቅና ቁጥጥር ማጠናከር፣  የውስጥ ቁጥጥር ስርዓቱን ማጠናከር፡፡
 የደንበኞች ቼክ ከባንክ ማረጋገጫ ጋር መቀበል፡፡በቼክ የሚከፈሉ ግዢዎች
ቅድሚያ ቼኩ ወደ ባንክ ተልኮ ወደ ኮርፖሬሽኑ ሂሳብ ገቢ ተደርጎ ማረጋገጫ
ከተገኘ በኃላ የሽያጭ ርክክብ እንዲደረግ በማድረግ በተለይም የሽያጭ ስራ
እየተሰራ ይገኛል፡፡ይኸው አሰራር ምእሰከ በጀት ኣመቱ መጨረሻ የሚቀትል
ስርቆትና ዝርፊያ መካከለኛ
የሆኗል፡፡እ/መ/አ/ግ/መ/አ/ዘ
5-10
 በሩብ ዓመቱ ውስጥ የዘርፉ ሃብትና ንብረት ተገቢው የመድን ዋስትና ሽፋን
እንዲያገኙ ተደርጓል፣
የክትትልና ጥበቃ ሥርዓትን እንዲጠናከር በማድረግ የስርቆትና ዝርፊያ ለመከላከል
ተችሏል፡፡

 የሃብት አጠባበቅና ቁጥጥር ማጠናከር፣  በሩብ ዓመቱ ውስጥ የተጠናከረ የሃብት አጠባበቅ ሥርዓት ተግባራዊ ተደርጓል፣
መካከለኛ የእሳት ማጥፊ መሣሪ ማዘጋጀትና
 የንብረት ውድመት  በመጋዘኖች በቂ የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች አቅርቦት እንዲሟላ ተደርጓል፣
5-10 መጠቀም፣
የተሟላ የመድን ዋስትና ሽፋን ለንብረቶች ተገብቷል፡፡ግ/ም/ማ/አ/ዘ

ከፍተኛ  ወጥነት ያለው የክህሎትና የአመለካከት  በሩብ ዓመቱ ውስጥ በግዥና ፋይናንስ መመሪያዎች ላይ የሥራ ላይ ስልጠና
ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ (On job training) ተሰጥቷል፣ ተከታታይ የሆነ ክትትልና ድጋፍ ሥራዎች
 የማስፈጸም አቅም ማነስ 10-16
ስልጠናዎችን መስጠት፣ ተከናውኗል፣
 የውጤት ተኮር የዕቅድ አፈፃፀም የምዘና ሥርዓት (BSC) ሰራተኞች ከ 2016
በጀት ዓመት የተጠቃለለ የዘርፉ ዕቅድ ውስጥ የየራሳቸውን ካስኬድ

46
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
እንዲያደርጉ የክትትልና ድጋፍ ተሰጥቷል፡፡ግ/ም/ማ/አ/ዘ
 ከቅርንጫፍ ጋር የዕለት ከዕለት መካከለኛ  ከቅርንጫፍ ጋር የሚኖረውን ግንኙነት  ከቅርንጫፍ ጋር የሚኖረውን ግንኑነት ዘመናዊ ማድረግ፤ እየተከናወነ ያለ
ግንኙነት ወይም የኔት ወርክ
5-10
ዘመናዊ ማድረግ፣ የተለያዩ ወቅታዊ  የተለያዩ ወቅታዊ ሪፖርቶች እንዲላኩ ተደጋጋሚ የመስክ ግንኙነት በማድረግ
ትስስር አለመኖር፣ ሪፖርቶች እንዲደርሱ ተደጋጋሚ አስፈላጊው ሪፖርት እንዲላኩ ተደርጉዋል ፤እ/መ/አ/ግ/መ/አ/ዘ
የመስክ ግንኙነት ማድረግ፣
 በቴክኖሎጂ ተደገፈ መጠነኛ የሆነ ዘመናዊ
አሰራር እየተከናወነ ሲሆን በቀጣይ
አጠናክሮ ለመቀጠል የኔት ዎርክ ማስፋፊያ
ትግበራ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በከፊል
እንዲከናወን ይደረጋል፤
 በገበያ ላይ ተፈላጊነት ከፍተኛ  አዲስ የሚከናወን ማንኛውም የውጪ  የውጭ ግዥ በታቀደው መሰረት (ገብያ ጥናት ላይ ተመርኩዞ) በመከናወን ላይ
የሌላቸው ዕቃዎች ክምችት ግዥዎች በገበያ ጥናት ላይ በመመርኮዝ ነው፡፡ በጥቅሉ በሩብ አመቱም በዚህ አግባብ በመሰራት ላይ ነው፡፡
10-16
ሲኖር (ከፍ ሊል) የሚችልበት በገበያ ላይ ተፈላጊነት ላቸውን እ/መ/አ/ግ/መ/አ/ዘ
ሁኔታ መኖር፣ መሆኑን ባገናዘበ መልኩ እንዲሆን
ማድረግ፣
የጥገና ባለሙያዎች የአቅም ማነስ፣ መካከለኛ  የባለሙያዎችን አቅም በውጪና -በሁለተኛው ሩብ አመት የባለሙያዎችን አቅም በውጪና በውስጥ ስልጠና በማሳደግ
በውስጥ ስልጠና በማሳደግ ያለውን ያለውን ክፍተት ለመሙላት በዝግጅት ላይ ይገኛል፣
5-10
ክፍተት መሙላት፣

የትራንስፖርት አገልግሎት መካከለኛ  አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን  -አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን አቅም መገምገምና አቅማቸው
አቅም መገምገምና አቅማቸው የደከሙትን በአዲስ መተካት እና ከአቻ ተቋማት ጋር በትብብር የመስራት ስራ
የሚሰጡ መኪናዎች አቅም 5-10
የደከሙትን በአዲስ ለመተካት ጥረት እየተሰራ ይገኛል፡፡
ማነስ/እርጅና፣
ማድረግ፣  -አመታዊ የግዥ ፍላጎት መሰራት በማድርግ አመታዊ ጥቅል ግዥዎችን
ተፈፃሚ የማድረግ ሂደትን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንገኛለን፡፡
 የመለዋወጫ ዕቃዎች በገበያ ከፍተኛ  ብቸኛ አቅራቢ ከሆኑ ድርጅቶች ጋር
ላይ አለመገኘትና በየጊዜው የገበያ ትስስር በመፍጠር ችግሩን
10-16
የዋጋ ለውጥ መኖር፣ ለመፍታት ጥረት ማድረግ፣
Regulator  የሀገራት የንግድ ስምምነት መካከለኛ በአፍሪካ የእርሻ ማሽነሪዎች ሚያመርቱና  ስራው በጅምር ያለ በመሆኑ በቀጣይ በሚደረጉ ሪፖርቶች ተካቶ የሚቀርብ
y ለውጥን ተከትሎ የሚመጣ ቴክኖሎጂው ተስማሚና ውጤታማነቱና ይሆናል፡፡
5-10
ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉር ነፃ አዋጭነቱ ከተረጋገጠባቸው ኩባንያዎች ጋር
Risk በጋራ መስራት በሚቻልበት ዙሪያ ትኩረት
የንግድ ቀጠና አባል መሆንዋን
ተከትሎ በተለይ የእርሻ ሰጥቶ መስራት፣
መሳሪያዎች የሚያመርቱ ቀደም ሲል ውክልና ተገብቶላቸው
ሀገራት ኩባንያዎች

47
ሥጋቶቹ የሥጋት
የሥጋት (Risk የሥጋት ዝርዘር ክብደት ሥጋቱን ለመቀነስ (ለማስወገድ)
ተ.ቁ. ሥጋትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት
መለኪያ identificat (Risk description) Weighting የሚከናወኑ ዋና ዋና ሥራዎች ዕቅድ
ion) Score)
ምርታቸውን በተነፃፃሪ የምናከፋፍላቸውን መሣሪያዎች የአፍሪካን
በአነስተኛ ዋጋ ሊያቀርቡና ገበያ ታሳቢ ባደረገ መልኩ በአገር ውስጥ
የገበያ ተወዳዳሪነት ላይ ልዩ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ማምረት
ጫና ማስከተል፣ የሚቻልበት ዕድል በጋራ ማየት፣

 ደንብና መመሪያን መሠረት ከፍተኛ  የአሠራር ሥርዓት ጥናት ማድረግ፣  የውስጥ ቁጥጥር ስርዓቱን ማጠናከር፡፡
አድርጎ ባለመስራት ብልሹ 10-16  የደንበኞች ቼክ ከባንክ ማረጋገጫ ጋር መቀበል፡፡ በቼክ የሚከፈሉ ግዢዎች
አሠራር ሊፈጠሩ የሚችል ቅድሚያ ቼኩ ወደ ባንክ ተልኮ ወደ ኮርፖሬሽኑ ሂሳብ ገቢ ተደርጎ ማረጋገጫ
መሆኑ፣ ከተገኘ በኃላ የሽያጭ ርክክብ እንዲደረግ በማድረግ በተለይም የሽያጭ ስራ
እየተሰራ ይገኛል፡፡ ይኸው አሰራር ምእሰከ በጀት ኣመቱ መጨረሻ የሚቀትል
የሆኗል፡፡
 በኮርፖሬሽን ውስጥ በጣም የክትትል ሥራ መስራት
በኃላፊነትና በግልጸኝነት የዕለት ከፍተኛ
ከዕለት ሥራን አለማከናወን፣
20-25
 የሥነምግባር መርሆችን በጣም  ሥልጠና መስጠት
አለማክበር፣ ከፍተኛ
20-25
 የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶች በጣም  በፌደራል ገቢዎች ቢሮና በክልል ቢሮዎች  ምርት የግብአት ስርአት እንዲዘጋጅለት ከሚመለከተው ጋር ውይይት
ግብይት ሥርዓት አለመኖር፣ ከፍተኛ በኩል ምርቱ የግብይት ሥርዓት እየተደረገ ነው፡፡
እንዲቀመጥለት እና በሀገሪቱ የታክስ
20-25 መመሪያ ውስጥ እንዲካተት ማድረግ፣
6 Environm የአየር ፀባይ  በአየር ንብረት ለውጥ ችግር ከፍተኛ  የሰብል ጥበቃና እንክብቤ ሥራዎችን  እንደ አየር ንብረት ሁኔታ የክትትልና የቁጥጥር ስራ ማከናወን፡፡
ental መለወጥ ምክንያት አዳዲስ በሽታና 10-16 ማጠናከር፣  አሰራሩን ለማዘመን ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
ተባይ ክስተት በምርትና
Risk
ምርታማነት ላይ የሚደርሰው
ተፅዕኖ፣

48
5.7.3. ሕግ ነክ ጉዳዮች ላይ የተከወኑ ሥራዎች
ዒላማ ክንውን ምርመራ/መግለጫ
የዕይታ የግብ
ግብ መለከያ ክብደት መለኪያ የ1ኛ
መስክ ክብደት የዓመቱ
ሩብ
ፋይናንስ የሀብት አጠቃቀም 15 ከክፍያ የዳነ/የቀነሰ የገንዘብ መጠን በ 1 ጉዳይ ለሌላው ተወሰኖ ይግባኝ
(15) ውጤታማነትን በመቶኛ 6 በመቶኛ 45 45 6.87 ያቀረብንበት ሲሆን በሌላ 1 ጉዳይ
ማሻሻል በከፊል ለኮ/ኑ ተወስኗል፡፡
እንዲከበር የተደረገ ንብረት በ 3 ጉዳዮች ለከሳሾች ሲወሰን በ 1
/መብት በመቶኛ ጉዳይ በከፊል ለኮ/ኑ እንዲሁም
9 ›› 60 60 30
በተሰጠው የሕግ ማስጠንቀቂያ በከፊል
ተከፍሎ ክሱ ቀጥሏል ፡፡
የውስጥ የሕግ ሥራዎችን 55 አስተያየት የተሰጠባቸው ጉዳዮች ከቀረቡት 30 ጉዳዮች በ 29 ምላሽ
አሰራር (55) ውጤታማነት ብዛት በመቶኛ 10 ›› 96 96 96.67 አንዱ በሂደት ላይ ይገኛል ፡፡
ማሳደግ
ኮርፖሬሽኑ በተከሰሰባቸው 10 ጉዳዮች ናቸው
ጉዳዮች መልስ፣ይግባኝ
የተዘጋጀላቸው እና ወይም 10 ›› 95 95 100
ክርክርና ክትትል የተደረገባቸው
ብዛት በመቶኛ
ኮርፖሬሽኑ በተከሰሰባቸው በ 2 ጉዳዮች ላይ ይግባኝ ቀርቧል፡፡በ 1
ጉዳዮች የማሸነፍ ብቃት በመቶኛ ጉዳይ ላይ በከፊል ለኮ/ኑ የተወሰነ
10 ›› 50 50 12.5
ሲሆን በ 1 ጉዳይ ደግሞ በአፈፃፀም ላይ
ይገኛል፡፡
ኮርፖሬሽኑ ክስ የመሰረተባቸው ክስ የተመሠረተባቸው እና ክትትል
ክርክርና ክትትል ያደረገባቸው 10 ›› 80 80 100 የተደረገባቸው 12 ናቸው፡፡
ጉዳዮች ብዛት በመቶኛ
ኮርፖሬሽኑ ክስ በመሠረተባቸው በሩብ አመቱ የተወሰነ የለም ፡፡
ጉዳዮች የማሸነፍ ብቃት በመቶኛ 10 መቶኛ 70 70 _

የተዘጋጁ/የተሻሻሉ የውሎች ብዛት 5 በቁጥር 40 10 8 8 ጥያቄ ቀርቦ ለ 8 ቱም ተዘጋጅቷል ፡፡


የተዘጋጁ /የተሻሻሉ መመሪያዎች 1 የኮ/ኑ ማቋቋሚያ ደንብ ማሻሻያ እና
ብዛት 5 በቁጥር 4 1 2 1 መመሪያ ተዘጋጅቷል፡፡
ክትትል የተደረገባቸው የወንጀል
5 ›› 10 10 12
ጉዳዮች ብዛት
መማማርና የፈፃሚውንና 15 በመመሪያው በተቀመጠው የጊዜ
ዕድገት 15% የአመራሩን አቅም ገደብ መሠረት የታቀደ እቅድና 10 ›› 4 1 1

49
ማሳደግ የተገመገመ የእቅድ አፈፃፀም
(BSC)
የተሰጡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ከዓመታዊ በዓል አካባቢ ለማድረግ
ሥልጠናዎች ብዛት 5 ›› 2 1 _ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በሁኔታዎች
አለመመቻቸት አልተቻለም፡፡

50
6. የዐበይት ተግባራት አፈፃፀም
6.1. ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
6.1.1. የምርጥ ዘር እና የደን ውጤቶች አቅርቦት ሥራ አፈፃፀም
I. ምርጥ ዘርና የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶችን ማምረት
 ዘር ማምረት

ዘርፉ በ 2015/2016 ምርት ዘመን በሦስቱም የዘር ደረጃዎች በኮርፖሬሽኑ እርሻዎች፣ በሰፋፊ ኮንትራት
አባዥ ማሳዎች እና በአርሶ አደር ማሳ በድምሩ 15,280 ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን 388,716 ኩ/ል ምርት
ለማምረት ታቅዶ 19,771 በዘር መሸፈን የተቻለ ሲሆን ይህም አፈፃፀም የእቅዱን 129% ነው፡፡

• ቅድመ መሥራች ዘር

በምርት ዘመኑ በቅድመ መስራች የዘር ደረጃ በኮርፖሬሽኑ እርሻዎች በድምሩ 90 ሄክታር መሬት
በዘር በመሸፈን 1,941 ኩ/ል ምርት ለማምረት ታቅዶ 56 ሄ/ር መሬት በዘር በመሸፈን የእቅዱን
በመሬት 63% ተከናውኗል፡፡

• መሥራች ዘር

በምርት ዘመኑ በመስራች የዘር ደረጃ በኮርፖሬሽኑ እርሻዎች በድምሩ 867 ሄክታር መሬት በዘር
በመሸፈን 22,261 ኩንታል ምርት ለማምረት ታቅዶ 1,046 ሄ/ር መሬት በዘር በመሸፈን
የዕቅዱን በመሬት 121% ተከናውኗል፡፡

• የተመሠከረለት ዘር

በምርት ዘመኑ በተመሰከረለት የዘር ደረጃ በኮርፖሬሽኑ እርሻዎች፣ በሰፋፊ ኮንትራት አባዥዎች እና
በአርሶ አደር ማሳ በድምሩ 14,323 ሄክታር በዘር በመሸፈን 364,514 ኩ/ል ምርት ለማምረት ታቅዶ
18,669 ሄ/ር ወይም የዕቅዱን 130% በዘር መሸፈን ተችሏል፡፡

 የዘር ዝግጅት

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 22,634 ኩ/ል ዘር በማስገባት 19,918 ኩ/ል (በሪከቨሪ ሬት 88%) ንፁህ ዘር ለማዘጋጀት
ታቅዶ 31,282 ኩ/ል ዘር በማስገባት 26,191 ኩ/ል (በሪከቨሪ ሬት 84%) ንፁህ ዘር ለማዘጋጀት ተችሏል፡፡ የሩብ
ዓመት አፈጻጸም በጥሬ ዘር 138% በንጹ ዘር ደግሞ 131% ነው፡፡

የዘር ዝግጅት ስራ የማበጠሪያ ማሽኖች ወደ ጥገና (ሰርቪስ) ከመግባታቸው አስቀድሞ በበልግ የሚሸጡ
ዘሮችን እንዲዘጋጁ በመደረጉ አፈፃፀሙ ከእቅድ በላይ ሊሆን ችሏል፡፡

 የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች በግዥ ማሰባሰብ

51
በሩብ ዓመቱ ውስጥ በጥቅሉ 600 ኩንታል ምርት በብር 14.55 ሚሊዮን በግዥ ለማሰባሰብ ታቅዶ 186

ኩንታል በብር 3.67 ሚሊዮን ተሰብስቧል፡፡ ይህም የመጠን አፈጻጸም ከሩብ ዓመቱ 31% ከአመቱ ዕቅድ

ደግሞ 9% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የመጠን አፈጻጸም ካለፉት ሦስት ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ጋር

ሲነጻጸር በቅደም ተከተል የ 74% እና የ 84% የእድገት ቅናሽ አለው፡፡

የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም ያነሰበት ምክንያት፡-

 ምርቱ የሚገኝባቸው አካባቢዎች የፀጥታ ችግር በመኖሩ በቂ ምርት ማግኘት አለመቻል ነው፡፡

II. ሽያጭ
 ዘር ሽያጭ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 31,395 ኩ/ል ዘር በብር 294.83 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 42,134 ኩንታል በብር
334.36 ሚሊዮን ሽያጭ የተከናወነ ሲሆን ይህም አፈፃፀም የእቅዱን በመጠን 134% በዋጋ ደግሞ
113% ነው:: ከዓመቱ ዕቅድ ገቢ ሲነጻጸር በመጠን 21% በዋጋ ደግሞ 24% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈፃጸም ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት
ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 198% እና 116% እድገት አሳይቷል፡፡

 የምግብ እህል ሽያጭ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 4,214 ኩንታል የምግብ እህል በብር 17,517 ሺህ ለመሸጥ ታቅዶ 37 ኩንታል በብር 147
ሺህ ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ ይህም አፈፃፀም ከዕቅዱ ጋር ሲነጻጸር በመጠን እና በዋጋ 1% ነው::

የአፈፃፀም ማነስ፡- የምግብ እህል በጨረታ የተገኘው ዋጋ የወቅቱን የምግብ እህል የመሸጫ ዋጋ ያላገናዘበ እና
ዝቅተኛ ዋጋ በመሆኑ የተሻለ ዋጋ ለማግኘት በድጋሚ እንዲታይ በመደረጉ አፈፃፀሙን ሊቀንሰው ችሏል፡፡

 ብጣሪ ሽያጭ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 16,039 ኩንታል ብጣሪ በብር 12.455 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 4,239 ኩንታል በብር

11.20 ሚሊዮን ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ ይህም አፈፃፀም ከዕቅዱ ጋር ሲነጻጸር በመጠን 26% እና በዋጋ 90%

ነው::

 የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች ሽያጭ

 የሀገር ውስጥ ሽያጭ

52
በሩብ ዓመቱ በሃገር ውስጥ ገበያ 305 ኩ/ል የተፈጥሮ ሙጫ ምርት በብር 1.77 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 220 ኩ/ል
በብር 1.59 ሚሊዮን ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ የሩብ ዓመቱ ክንውን ከዕቅዱ ጋር ሲነጻጸር በመጠንም 72% በዋጋ
90% ነው፡፡
አፈጻጸሙ ዝቅተኛ የሆነው ለሽያጭ ጨረታ የወጣ ቢሆንም በቂ ተጫራች ባለመቅረቡ ምክንያት ጨረታው
በመሰረዙ ነው፡፡

 የውጭ ሃገር ሽያጭ


በሩብ ዓመቱ በውጭ ሃገር ገበያ 300 ኩ/ል የተፈጥሮ ሙጫ ምርት በብር 8.9 ሚሊዮን (በዶላር 162 ሺህ) ለመሸጥ
ታቅዶ 150 ኩ/ል በብር 6.66 ሚሊዮን (በዶላር 119 ሺህ) ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ የሩብ ዓመቱ ክንውን ከዕቅዱ
ጋር ሲነጻጸር በመጠንም 50% በዋጋ 75% ነው፡፡

አፈጻጸሙ አነስተኛ የሆነው ለተፈጥሮ ሙጫ ምርቶች በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የወጣው አነስተኛ
የመሻጫ ዋጋ የምርቶቹን ዓይነትና ደረጃ ያላገናዘበ በመሆኑ ናቸው፡፡

በሩብ ዓመቱ ውስጥ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ገበያ በድምሩ 605 ኩ/ል የተፈጥሮ ሙጫና የደን
ውጤቶች ምርት በብር 10.68 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 370 ኩ/ል ምርት በብር 8.24 ሚሊዮን ሽያጭ
ተከናውኗል፡፡ የገቢ አፈጻጸም ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር 77% ሲሆን ከአመቱ ዕቅድ ደግሞ 13% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈፃጸም ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ

ወቅት ጋር ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 4% እና 25% እድገት አሳይቷል፡፡

 አጠቃላይ የዘርፉ ገቢ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ በጠቅላላው የምርጥ ዘር እና የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤት ምርቶች ሽያጭ
እንዲሁም ልዩ ልዩ ገቢዎችን ጨምሮ ብር 338.8 ሚሊዮን ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 356.7 ሚሊዮን
ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሩብ ዓመቱ ክንውን ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ እና ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር በቅደም ተከተል
105% እና 23% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ አፈፃጸም ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 145% እና 56% እድገት አሳይቷል፡፡

53
የኦፕሬሽን ሥራዎች ዕቅድ አፈፃፀም ማጠቃለያ
የሩብ አመቱ
የሩብ
የመስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን ዕድገት
አመቱ
የበጀት ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ከአመቱ
አመቱ ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ጋር 2,0 2,01
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2,015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር % 13 4
አማካይ አማካይ አመት
ሄክታር 15,280 4,903 15,280 19,771 129 129 13,339 14,556 16,090 14,662 35 23
ዘር ማምረት
ኩንታል 388,716 - - - - -
ሄክታር 90 3 90 56 63 63 67 76 61 68 (17) (7)
ቅድመ መሥራች ዘር
ኩንታል 1,941 - - - -
1.0
ሄክታር 867 - 867 1,046 121 121 1,026 1,372 1,107 1,168 (10) (6)
መሥራች ዘር
ኩንታል 22,261 - - - -
ሄክታር 14,323 4,900 14,323 18,669 130 130 12,246 13,108 14,923 13,426 39 25
የተመስከረለት ዘር
ኩንታል 364,514 - - - - -
ኤክስፖርት ምርት ሄክታር 2,000 ,
2.0
ግዥ ኩንታል 6,000
ኩንታል 198,263 - 2,524 - 3,782 2
3.0 ዘር ምርት ግዥ
ሺህ ብር 922,829 - 18,133 - 25,938
6.0 ዘር ምርት ዝግጅት
ያልተዘጋጀ ዘር (ጥሬ
ኩንታል 296,573 3,657 12,543 + 22,634 31,282 138 11 14,970 3,802 24,015 14,263 119 30
ዘር)
የተዘጋጀ ዘር (ንፁህ
ኩንታል 260,984 3,218 10,433 + 19,918 26,191 131 10 12,889 3,173 22,184 12,749 105 18
ዘር)
የተፈጥሮ ሙጫ
7.0 ምርት በቀጥታ ግዥ
ማሰባሰብ
የትግራይ ዓይነት ኩንታል 1,550 155 - 465 186 40 12 1,049 7 1,131 729 (74) (84)
7.1
ዕጣን ሺህ ብር 33,670 3,367 - 10,101 3,676 36 11 5,647 66 23,476 9,730 (62) (84)
ኩንታል 1,550 155 - - 465 186 40 12 1,049 7 1,131 729 (74) (84)
ዕጣን ድምር
ሺህ ብር 33,670 3,367 - - 10,101 3,676 36 11 5,647 66 23,476 9,730 (62) (84)
የተለያዩ ሙጫ ኩንታል 100 10 - 30 - -
7.2
አይነቶች ሺህ ብር 304 30 - 91 - -
ኩንታል 150 15 - 45 - -
7.3 ከርቤ
ሺህ ብር 7,505 750 - 2,251 - -
ኩንታል 200 20 - 60 - -
7.4 አበከድ
ሺህ ብር 7,007 701 - 2,102 - -

54
የሩብ አመቱ
የሩብ
የመስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን ዕድገት
አመቱ
የበጀት ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ከአመቱ
አመቱ ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ጋር 2,0 2,01
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2,015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር % 13 4
አማካይ አማካይ አመት
በማመምረትና በግዥ ኩንታል 2,000 200 - - 600 186 31 9 1,049 7 1,131 729 (74) (84)
ማሰባሰብ ጠቅላላ
ድምር ሺህ ብር 48,486 4,849 - - 14,546 3,676 25 8 5,647 66 23,476 9,730 (62) (84)
8 ሽያጭ
ዘር፣ ብጣሪ እና
8.1
የምግብ እህል ሽያጭ
ኩንታል 201,223 9,412 9,703 103 31,395 42,134 134 21 22,685 26,803 25,453 24,980 69 66
ዘር ሽያጭ
ሺህ ብር 1,401,418 53,153 72,362 136 294,828 334,359 113 24 67,013 115,035 154,470 112,173 198 116
ኩንታል 32,078 8,020 2,057 26 16,039 4,239 26 13 7,178 295 5,115 4,196 1 (17)
ብጣሪ ሽያጭ
ሺህ ብር 24,910 6,227 5,731 92 12,455 11,204 90 45 5,868 75 10,681 5,541 102 5
የምግብ እህል ኩንታል 8,428 2,107 37 2 4,214 37 1 0.4 3,170 63 7,034 3,422 (99) (99)
ሽያጭ ሺህ ብር 35,033 8,758 147 2 17,517 147 1 0.4 2,613 14 53,152 18,593 (99) (100)
ኩንታል 241,729 19,539 11,797 60 51,648 46,410 90 19 33,033 27,161 37,602 32,599 42 23
ድምር
ሺህ ብር 1,461,361 68,139 78,239 115 324,799 345,710 106 24 75,494 115,124 218,303 136,307 154 58
የተፈጥሮ ሙጫ
8.2
ሽያጭ
8.2.1 የሀገር ውስጥ ሽያጭ
የትግራይ ዓይነት ኩ/ል 1,000 50 - 250 160 64 16 0.03 1,161 581 (72)
ዕጣን ሺህ ብር 6,000 300 - 1,500 1,136 76 19 0.49 7,554 3,777 (70)
ኩ/ል 1,000 50 - - 250 160 64 16 97 1,161 - 419 (62)
ዕጣን ድምር
ሺህ ብር 6,000 300 - - 1,500 1,136 76 19 571 7,554 - 2,708 (58)

የተለያዩ ሙጫ ኩ/ል 220 15 0.04 0.3 55 60 109 27 10 35 30 25 140 100


አይነቶች ሺህ ብር 1,053 75 1 1 265 451 170 40 134 225 133 239 100
የሀገር ውስጥ ሽያጭ ኩ/ል 1,220 65 0.04 0.06 305 220 72 43 107 1,196 30 444 (50) +
ድምር ሺህ ብር 7,053 375 1 0.14 1,765 1,587 90 19 611 7,688 225 2,841 (44) +
8.2.2 የውጪ ሀገር ሽያጭ
ኩ/ል 1,200 150 150 100 300 150 50 13 160 300 160 207 (27) (6)
የትግራይ ዓይነት
ሺህ ብር 36,053 3,135 6,655 + 8,910 6,655 75 18 3,010 5,917 6,381 5,103 30 4
ዕጣን
USD (000) 656 57 119 + 162 119 74 18 85 133 122 113 5 (2)
የተለያዩ ሙጫ ኩ/ል 150

55
የሩብ አመቱ
የሩብ
የመስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን ዕድገት
አመቱ
የበጀት ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ከአመቱ
አመቱ ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ጋር 2,0 2,01
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2,015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር % 13 4
አማካይ አማካይ አመት
ሺህ ብር 1,073
አይነቶች
USD (000) 20
ኩ/ል 110
ከርቤ ሺህ ብር 11,660
USD (000) 212
ኩ/ል 150
አበከድ ሺህ ብር 6,600
USD 120
ኩ/ል 1,610 150 150 100 300 150 50 9 160 300 160 207 (27) (6)
የውጪ ሀገር ሽያጭ
ሺህ ብር 55,385 3,135 6,655 + 8,910 6,655 75 12 3,010 5,917 6,381 5,103 30 4
ድምር
USD (000) 1,007 57 119 + 162 119 74 12 85 133 122 113 5 (2)
ኩ/ል 2,830 215 150 70 605 370 61 13 267 1,496 190 651 (43) 95
የተፈጥሮ ሙጫ
ምርት ጠቅላላ ሺህ ብር 62,438 3,510 6,655 190 10,675 8,241 77 13 3,621 13,605 6,606 7,944 4 25
ሽያጭ USD (000) 1,007 57 119 + 162 119 74 12 85 133 122 113 5 (2)

ኤክስፖርት ምርት ኩ/ል 1,600


8.0
ሽያጭ ገቢ ሺህ ብር 5,600
9.0 ልዩ ልዩ ገቢ ሺህ ብር 13,286 1,107 906 82 3,321 2,758 83 21 993 3,096 1,363 35 (11)
ጠቅላላ ገቢ ድምር ሺህ ብር 1,542,684 72,756 85,801 118 338,795 356,709 105 23 79,115 129,722 228,005 145,614 145 56

56
የዘር ሽያጭ ክንውን /በኩንታልና በሺህ ብር/

ዕቅድ ክንውን
የሰብል ዓይነት በወሩ የአንደኛው ሩብ ዓመት በወሩ የአንደኛው ሩብ ዓመት
መጠን ዋጋ መጠን ዋጋ መጠን ዋጋ መጠን ዋጋ
የብርዕና የአገዳ
7,599 51,439 37,632 284,194 8,820 64,931 40,810 323,020
ሰብሎች
ስንዴ 7,229 48,796 26,743 180,513 6,730 46,277 29,311 210,710
- የዳቦ 7,229 48,796 26,743 180,513 6,730 46,277 29,311 210,710
ገብስ - - 990 5,972 102 616 1,376 8,308
- የምግብ - - 273 1,636 2 7 330 1,975
- የቢራ - - 717 4,336 101 609 1,047 6,333
ጤፍ - - 7,929 83,811 681 7,252 8,812 93,192
በቆሎ 370 2,643 1,893 13,518 128 778 129 787
- ሐይብሪድ 370 2,643 1,893 13,518 78 523 79 531
- ኮምፖሳይት - - - - 50 256 50 256
- ካቱማኒና መልካሣ - - - - 50 256 50 256
ማሽላ - - 77 379 1,178 10,008 1,178 10,008
ዳጉሳ - - - - - - 3 16
ጥራጥሬ እህል 180 1,714 1,254 10,598 883 7,430 1,292 10,923
ቦለቄ - - 306 2,050 164 1,109 210 1,416
አተር - - 1 6 - - 3 33
ባቄላ - - 80 599 12 90 18 140
መጋቢን - - 7 90 - - - -
አኩሪ አተር - - 151 1,071 200 1,420 312 2,215
ሽምብራ 180 1,714 691 6,569 507 4,812 750 7,120
ምስር - - 18 214 - - - -
የቅባት እህል - - 3 36 - - 31 416
ተልባ - - 3 36 - - - -
ጎመን ዘር - - - - - - 31 416
ድምር 9,412 53,153 31,395 294,828 9,703 72,362 42,134 334,359

57
III. የዘር ጥራት ቁጥጥርና ክትትል

 የዘር ጥራት ቁጥጥርን በ 2015/16 ምርት ዘመን የጥራት ደረጃውን የጠበቀ ዘር በማምረት ለዘር ተጠቃሚው
ለማቅረብ ኮርፖሬሽኑ ባስቀመጠው ስትራቴጅክ ዕቅድ መሰረት በድርጅቱ እርሻ፣የመስራች ዘር እርሻዎች፤ በኮንትራት

ዘር አባዥ እርሻዎች እና በክላስተር በተደራጁ አርሶ አደሮች ማሳ በቅድመ መስራች፤ በመስራችና በተመሰከረለት የዘር

ደረጃ የተለያዩ ምርጥ ዘር የሰብል ዝርያዎችን ከዘር ወቅት ጀምሮ በተለያዩ የሰብል የእድገት ደረጃዎች ላይ በዉስጥና

በውጭ የዘር ጥራት ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች በመስክ በመገኘት የጥራት ቁጥጥር ሥራዎች ለመስራት በዕቅድ

የተያዘውን በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በየአካባቢያቸው ባለው ግብርና ግብዓቶት ቁጥጥር ባለስልጣን ዕቅዱን በደብዳቤ

እንዲያውቁ ተደርጓል፡፡

 በዘር ከተሸፈነው 19,771 ሄ/ር 7,532 ሄ/ር 60% በቡቃያና ቅድመ አበባ በየሰብል የዕድገት ደረጃዎች በመስክ የዘር
ጥራት ቁጥጥር ሥራዎች በውስጥ የዘር ጥራት ተቆጣጣሪ ባለሙያዎች የዘር ጥራት ስራ የተከናወነ ሲሆን አርሶ
አደር ማሳ 100 ሄ/ር እና በኮንትራት አባዥ ማሳ 188 ሄ/ር በጠቅላላው 288 ሄ/ር መሬት ከዘርነት የተገለለ

ነው፡፡

 የዘር ጥራት ቁጥጥር የላብራቶሪ የምርመራ ውጤት

በሩብ አመቱ የብቅለት ምርመራ ከተደረገላቸው ከተመረመረው 12,960 ኩ/ል የሚወክል 24-ናሙና ተወስዶ

ሁሉም ከመስፈርት በላይ የሆኑ፡፡

ምርመራ ከተደረገው
ምርመራ ከተደረገው ያለፈ አፈፃጸም በመቶኛ
ምርመራ የተደረገ የወደቀ
መጠን በኩንታል መጠን መጠን መጠን
ናሙና ናሙና ናሙና ናሙና
በኩንታል በኩንታል በኩንታል
12,960 24 12,960 24 100 100

IV. የምርምር ሥራዎች


 ባዮሬድ ህያው ማዳበሪያ በተለያዩ ሰብሎች ምርትና ምርታማነት ላይ የሚያመጣ ለውጥ ሙከራ
በጎንዴ ኢተያ እርሻ
ባዮሬድ ህያው ማዳበሪያ የተለያዩ የአፈርን ጤንነት የአፈር ለምነት ለመጠበቅ የሚረዱ ጠቃሚ
የሆኑ ባክቴሪያዎችን በውስጡ የያዘ ፈሳሽ ማዳበሪያ ነው፡፡ ባዮሬድ ማዳበሪያ በ 2015/16 ምርት
ዘመን በሁሉም እርሻዎቻችን ላይ እየተረጨ ሲሆን ባዮሬድ የተረጨው ማሳ ከባዮሬድ ካልተረጨው
ጋር ለማወዳደርና ማዳበሪያው የተለያየ ሰብል ምርትን በምን ያህል ይጨምራል የሚለውን ለማየት
በጎንዴ ኢተያ በስንዴ ሰብልና በገብስ ላይ ሙከራ እየተሰራ ሲሆን በአጠቃላይ ይህ ስራ በአንድ
ሄክታር ስንዴና አራት ሄክታር ገብስ ላይ ተረጭቷል፡፡

58
 የዘር ቀን ሙከራ በታማ ሻሎ እርሻ
ታማ ሻሎ እርሻ አዲስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ትክክለኛ የበቆሎ የዘር ጊዜ ያልተወሰነ በመሆኑ በቆሎ
ላይ ከግንቦት ወር ጀምሮ በአንድ ወር ልዩነት ተደርጎ ሙከራው እየተሰራ ይገኛል፡፡ እስከ አሁን ድረስ
ግንቦት 8፣ በሰኔ 8፣ ሀምሌ ስምንት ላይ ሙከራው ተዘርቷል፡፡
Sowing Dates Months Remark
የዘር ቀን 1 ግንቦት 8 ተዘርቷል
የዘር ቀን 2 ሰኔ 8 ተዘርቷል
የዘር ቀን 3 ሀምሌ 8 ተዘርቷል
የዘር ቀን 4 ነሀሴ 8 ተዘርቷል

 የኬሚካል ሙከራ በቻግኒ ቅርንጨፍ ጽ/ቤት


በቻግኒ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተቀመጠው መልኩ አትራሶል 670 ኤስ ሲ የቅድመ ብቅለት
ጸረ አረም ኬሚካል በሙከራ ደረጃ እየተሰራ ሲሆን ከዚህ በፊት የምንጠቀመው ቡትራዚን 48 እስ
ሲ ጋር በማወዳደር መረጃው በእርሻው እየተሰበሰበ ይገኛል፡፡
Herbicide Name Active ingredients Rate(L/ha) Application time

Atrasol 670 SC S-metalclore 350g/Land 3 Pre-emergence


Atrazine 320g/L
Butrazine 48 SC(control) (Butaclore+atrazine) 3 Pre-emergence

V. የኤክስቴንሽን ስራዎች

 ሰርቶ ማሳያ

 የ 2015/16 የምርት ዘመን በአምስት ክልሎች ስር የሚገኙ ወረዳዎች ላይ በተለያዩ ሰብሎችና ዝርያ ሰርቶ -ማሳያ ለመስራት
ታቅዶ ለቅርንጫፎች የሚያስፈልጉ ድጋፍ በሁሉም አቅጣጫ ሲደረግም ቆይቷል፡፡ ከኤክስቴንሽን ስራዎች አንዱ ሰርቶ -ማሳያ
በመሆኑ የሰርቶ-ማሳያ ዘሮች በወቅቱ ለቅርንጫ ጽ/ቤቶች እንዲደርሱ የማስተባበር ሥራዎች ለሁሉም ቅርንጫፍ በጥሩ
አፈጻጸም ተከናውኗል፡፡

 የሰርቶ-ማሳያ ስራ በሀገራችን የተከሠተዉ የጸጥታ ችግር የሚያስከትለዉ ተጽዕኖ እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች ላይ የሎጂስትክ ችግር፣ አንዳንድ ቅርንጫፍ ላይ በቂ የሰዉ ኀይል አለመኖር እና የተወሰኑ ቦታ
የጸፅጥታ ሁኔታ ያጋጠሙ ችግሮች ቢኖሩም፤ በሁሉም ቅርንጫፎች በኩል የ 2015/16 የምርት ዘመን አስራ
አንድ(11) ሰብል፣ አስራ ስምንት (18) ዝርያዎች፣ 117 ሰርቶ ማሳያ ለማከናወን ታቅዶ በሩብ አመቱ በአራት ሰብል (05)፣
ሰምንት (8) ዝርያ፣ ሰባ ስድስት 76 ሰርቶ ማሳያዎች ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

 የአርሶ አደርችና የልማት ጣቢያ ሠራተኞች ስልጠና

59
 በ 2015/16 ምርት ዘመን ለዘር አባዥ አርሶ አደሮች የዘር አመራረትና አያያዝ ስልጠና ለ 858 ወንዶችና 239 ሴቶች
በድምሩ ለ 1,794 ተሳታፊዎችን ለመስጠት ታቅዶ በሩብ አመቱ ለግብርና ባለሙያዎችና፣ የሰብል ልማት ባለሙያዎች
ጨምሮ ለ 303 ወንድ እና 21 ሴቶች በድምሩ ለ 324 አካላት ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

 የተሰራጨ የሰብል ግምገማ

 በምርት ዘመኑ በተመረጡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ላይ የተለያዩ የሰብል ዝርያዎችን በማሰራጨት፣ የመገምገምና የማላመድ ስራ
133 ማሳ ብዛትና 176 ሄክታር ለመስራት እቅድ ተይዞ የተለያዩ በአርሶ አደር ማሳ የሰብል ግምገማ በ 3 የሰብል ዓይነት፣
በ 58 ማሳ በ 73 ሄክታር መሬት የሰብል ግምገማ ተከናውኗል፡

60
 የምርጥ ዘር ምርት ክምችት (መጠን በኩንታል እና ዋጋ በብር)
Pre Raw Seed Cleaned seed
Breeder
Crop basic Basic Certified Breder Pre basic Basic Certified
Seed Total Unit Price Amount Total Unit Price Amount
Seed seed seed seed seed seed seed
Wheat 105.33 1,999.02 24,358.14 26,462.49 4,042.49 106,974,351.2 16.15 236.53 3,843.73 33,701.04 37,797.45 5,099.34 192,742,048.68
Barley 225.840 2,387.40 5,460.93 8,074.17 3,660.79 29,557,840.8 5.26 38.14 1,293.88 2,622.89 3,960.18 4,389.76 17,384,217.81
Teff 2.46 127.070 465.75 9,043.00 9,638.28 7,587.52 73,130,642.3 0.67 114.36 551.00 6,127.10 6,793.13 8,456.00 57,442,707.28
Hybrid - 5,508.39 - 1,064.93 1,064.93 6,352.40 6,764,861.33
Composite 2 2.68 4.68 5,508.39 25,779.3 4.25 44.93 114.045 4.62 167.85 6,352.40 1,066,218.58
Parental seed 2.75 84.86 43.80 131.41 5,508.39 723,857.5 7.880 73.980 92.865 174.73 6,352.40 1,109,923.09
Sorghum 332.00 29.60 361.60 6,527.82 2,360,459.7 38.50 38.50 9,194.55 353,990.18
Haricoat bean 33.82 43.60 77.42 4,873.52 377,307.9 9.31 172.65 16.85 168.40 367.21 5,400.00 1,982,934.00
Fieldpea 14.94 6.31 21.25 5,274.70 112,087.4 4.25 0.54 16.37 21.16 5,362.96 113,480.23
Soyabean 4.19 657.92 662.11 4,396.91 2,911,238.1 2,477.70 2,477.70 5,442.66 13,485,278.68
Faba-bean 111.36 111.36 2,390.10 266,161.5 5.18 42.50 468.04 152.50 668.22 3,469.53 2,318,409.34
Rice 2.13 2.13 6,918.93 14,737.3 0.50 1.20 1.70 7,917.96 13,460.53
Lentil 5.17 13.00 1.65 19.82 8,504.42 168,557.6 0.24 285.80 286.04 8,539.20 2,442,552.77
F/millet 3.60 3.60 2,039.78 7,343.2 22.57 22.57 3,842.71 86,729.96
Masho(Megbin) 4.30 4.30 4,243.37 18,246.5 0.80 10.00 10.80 11,437.59 123,525.97
Seasame - - 8.00 0.40 8.40 9,089.15 76,348.86
Chick pea - 5,274.70 - 97.93 97.93 6,084.19 595,824.73
Linseed 22.29 22.29 3,216.71 71,700.5 1.60 1.17 14.70 17.47 5,969.06 104,279.48
Mustared 957.60 957.60 1,582.93 1,515,813.8 29.30 63.10 92.40 2,379.83 219,896.29
Pepper 1.30 1.30 780.41 1,014.5 0.03 0.03 -
Total 7.21 623.62 6,328.84 39,596.14 46,555.81 218,237,139.07 55.38 754.34 6,619.52 46,639.15 54,068.39 298,426,687.79
ማስታወሻ፡- የጥሬ ዘር ምርት (Raw Seed) በድምሩ በኩንታል 46,55.81 በብር 218,237,139.07፣ ንጹህ ዘር (Cleaned seed) ደግሞ በድምሩ በኩንታል 54,068.39 በብር 298,426,687.79
ሲሆን ባጠቃላይ የሁለቱም ምርት በዋጋ ሲደመር ብር 516,663,826.86 ነው፡፡

 የተፈጥሮ ሙጫ ምርት ክምችት (መጠን በኩንታል እና ዋጋ በብር)


product Quantity Total Cost
Raw Materials 2,725.79 19,546,244.53
Foreign Trade Stock 6,742.87 84,231,087.49
Local Trade Stock 1,482.66 6,035,187.64
Total 10,951.32 109,812,519.65

61
በምርት ሂደት ላይ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች

 የዝናብ ስርጭቱ ወጥ ያለመሆን ምክንያት የማሳ ዝግጅትና የዘር ሥራ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳደር እና
የተባይ ክስተትና ዓረም ችግር መኖር፣

 በጊቤ 2 ንዑስ እርሻ በዞኑና በወረዳው በተፈጠሩ ባለሀብቶች የመሬት ወረራ በማካሄድ ለዘር የተዘጋጀውን
ማሳ ጭምር በመቀማት የምርት ዘመኑን ስራ በወቅቱ ማከናወን እንዳይቻል መሰናክል መሆን፡፡

 የመርጫ መሣሪያዎች በማርጀታቸውና መለዋወጫ ባለመገኘቱ ተጠግነው ሊሰሩ ባለመቻላቸው


እንዲሁም በአውሮፕላን ለመርጨት አገልግሎቱን የሚሰጠው ድርጅት ዝግጅቱን ባለመጨረሱ የዓረም
ርጭት ሥራ መጓተት፣

 በባህርዳር ቅርንጫፍ በክላስተር በተደራጁ አርሶ አደሮች ማሳ በኮንትራት ለማባዛት የተዘራ 100 ሄ/ር የድቃይ
በቆሎ የወንዴው ዘር ሲበቅል የሴቴው ዘር በዝናብ እጥረት የብቅለት ችግር በማጋጠሙ ምክንያት አርሶ አደሮች
የጠፋውን ለመገልበጥ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው የተዘራው ሙሉ በሙሉ የመውደቅ አደጋ ውስጥ መሆኑ፣

 በባህርዳር ቅርንጫፍ ቤት የኤክስፖርትና የዘር ምርት የተመረተው የአኩሪ አተር ሰብል የኦሮሚያ ክልል በውል
ግዥ ፈፅሞ ምርቱን በማንሳት ላይ እንዳለ ሳያጠናቅቅ በክልሉ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሙሉ
በሙሉ ሳያነሳ በመቅረቱ ሳያነሳ የቀረውን ገንዘብ ተመላሽ እንዲሆን መደገረጉ፣

 በነቀምት፣ ሀዋሳና አሰላ አካባቢ የፀጥታ ችግር በመኖሩ እንደልብ ተንቀሳቅሶ ለመስራት ያለመቻልና አርሶ
አደሮችም ማሳቸውን ለማዘጋጀት ባለመቻላቸው ነባር ደንበኞችን የማጣት ችግር፣

 በሀዋሳ ቅርንጫፍ በዘር አባዥዎች የተባዛው 75 ሄ/ር የበቆሎ ሰብል በአበባ ላይ እያለ በዝናብ እጥረት ምክንያት
ከዘር ምርትነት መወገድ

 በሀዋሳ ቅርንጫፍ የዘር ብዜት ባከናወነባቸው በአላጌ ግብርና ኮሌጅ፣ በአከባቢው እና በኤልፎራ የተከሰተው
የግሪሳ ወፍ አምራቾቹ በባህላዊ ዘዴ እያከናወኑ ቢሆንም መከላከል ባለመቻሉ በሰብሉ ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩ

 ቻግኒ ቅርንጫፍ በምርት ዘመኑ ያባዛውን የበቆሎ ሰብል በአካባቢው በጣለው በረዶ ሰብሉን 75 በመቶ መጉዳቱ
ናቸው፡፡

62
6.1.2. የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅርቦት ሥራ አፈፃፀም
I. ግብዓት አቅርቦት

 የአፈር ማዳበሪያ ግዥ

 የ 2016/17 ሰብል ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግዥ

ለ 2016/17 ሰብል ዘመን የሚውል የአፈር ማዳበሪያ Urea 820,599.64 ሜ/ቶን፣ NPS 263,397.16
እና ሜ/ቶን፣ NPSB 856,177.10 ሜ/ቶን በጠቅላላው 1,940,163.90 ሜ/ቶን የአፈር ማዳበሪያ ግዢ
ለማከናወን በዕቅድ ተይዞ እስከ 15/01/2016 ድረስ ለ NPS አፈር ማዳበሪያ 1 LC፣ NPSB ለአፈር
ማዳበሪያ 2 LC እንዲሁም ለባዶ ከረጢት 5 LC በድምሩ 8 LC ተከፍቷል፡፡

ለ 2016/17 ሰብል ዘመን የሚውል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ዕቅድ


የማዳበሪያ አይነት አጠቃላይ የማዳበሪያ ግዥ ከአጠቃላይ ግዥ ውስጥ የኮርፖሬሽኑ
በሜ/ቶን ድርሻ በሜ/ቶን

1. ዩሪያ 820,599.64 15,000


2. NPS 263,397.16 15,000
3. NPSB 856,177.10 15,000
ጠቅላላ ድምር 1,940,163.90 45,000

የአፈር ማዳበሪያ የግዢ ሂደት ያለበት ደረጃ


በግዢ ሂደት ላይ ያለ
የማዳበሪያ ግዥ በጨረታ L/C የተጠየቀ L/C የተከፈተ
ዓይነት በሜ/ቶን የግዥሂደት ድምር
ሂደት አፈር
ላይ አፈርማዳበሪያ ከረጢት ከረጢት
ላይ ማዳበሪያ
ዩሪያ 38 ሎት 32 3 3
NPS 10 ሎት 4 4 1 1 2
NPSB 34 ሎት 15 13 2 4 6
ጠቅላላ ድምር 48 ሎት 32 19 17 3 5 8

63
 የ 2015/16 በጀት ዓመት ለክልሎች የተመደበ እና የተሰራጨ የአፈር ማዳበሪያ

የተመደበ እና የተሰራጨ የአፈር ማዳበሪያ በሜ.ቶን


ክልል ዩሪያ NPS NPSB ድምር
መጠን ብር መጠን ብር መጠን ብር መጠን ብር
የተመደበ 213,224 10,253,686,291 167,288 7,707,409,838 214,151 10,512,672,590 594,663 28,473,768,719
ኦሮሚያ የተሰራጨ 212,326 10,210,512,167 167,260 7,706,135,927 198,702 9,754,256,635 578,288 27,670,904,729
% 100% 100% 100% 100% 93% 93% 97% 97%
የተመደበ 232,328 11,191,867,046 4,507 208,541,594 292,832 14,465,900,800 529,667 25,866,309,440
አማራ የተሰራጨ 231,381.70 11,146,281,220 4,507 208,541,594 276,470 13,657,610,590 512,359 25,012,433,404
% 100% 100% 100% 100% 94% 94% 97% 97%
የተመደበ 24,095 1,170,768,822 13,391 626,211,368 40,609 2,008,395,252 78,095 3,805,375,441
ደቡብ የተሰራጨ 23,719.70 1,152,533,107 13,354 624,457,733 40,311 1,993,662,042 77,384 3,770,652,881
% 98% 98% 100% 100% 99% 99% 99% 99%
የተመደበ 3,578 175,057,228 7,573 354,370,205 - - 11,151 529,427,433
ቤንሻንጉል የተሰራጨ 2,510.00 122,804,260 7,573 354,370,205 - - 10,083 477,174,465
% 70% 70% 100% 100% - - 90% 90%
የተመደበ 6,000 289,708,800 7,000 326,610,900 1000 49,802,000 14,000 666,121,700
ሲዳማ የተሰራጨ 5,925.50 286,111,582 7,000 326,610,900 1,000.00 49,802,000 13,926 662,524,482
% 99% 99% 100% 100% 100% 100% 99% 99%
የተመደበ 5,775 278,699,768 4,135 194,111,786 5,066 252,929,675 14,976 725,741,229
ደቡብ/ምዕ የተሰራጨ 5,660.50 273,174,032 4,135 194,111,786 5,017 250,483,257 14,813 717,769,075
% 98% 98% 100% 100% 99% 99% 99% 99%
የተመደበ 25,000 1,196,250,000 45000 2,087,725,500 15,000 740,958,000 85,000 4,024,933,500
ግምማአዘ የተሰራጨ 24,982 1,195,364,775 44,522.00 2,065,549,216 14,719.90 727,121,844 84,223 3,988,035,835
% 100% 100% 99% 99% 98% 98% 99% 99%
የተመደበ 40,000 1,951,200,000 30,000 1,408,617,000 - - 70,000 3,359,817,000
ትግራይ የተሰራጨ 40,013 1,951,809,750 30,000 1,408,617,000 - - 70,013 3,360,426,750
% 100% 100% 100% 100% - - 100% 100%
የተመደበ 550,000 26,507,237,954 278,894 12,913,598,190 568,658 28,030,658,318 1,397,552 67,451,494,461
ድምር የተሰራጨ 546,518 26,338,590,892 278,351 12,888,394,361 536,219 26,432,936,368 1,361,088 65,659,921,621
% 99% 99% 100% 100% 94% 94% 97% 97%

64
II. የግብዓት ሽያጭ

 የአፈር ማዳበሪያ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 442,329 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በብር 1,989.8 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 564,251
ኩንታል በብር 2,489.3 ሚሊዮን ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ አፈጻጸሙ ከዕቅዱ ጋር ሲነጻጸር በመጠን 128% በዋጋ

125% ነው፡፡ የተገኘው ገቢ ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃፀር 48% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት
ጋር ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 75% እና 0.1% እድገት አሳይቷል፡፡

 ፈሳሽ ማዳበሪያ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 113,810 ሊትር የፈሳሽ ማዳበሪያ በብር 88.45 ሚሊዮን ለመሸጥ ታቅዶ 114,860 ሊትር

በብር 87.2 ሚሊዮን ተሽጧል፡፡ አፈጻጸሙ ከዕቅድ ጋር ሲነጻጸር በመጠን 101% በዋጋ 99% ነው፡፡ የተገኘው ገቢ
ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃፀር 44% ነው፡፡
የሩብ ዓመቱ የገቢ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት
ጋር ሲነፃጸር ከፍተኛ እድገት አሳይቷል፡፡

 አግሮ ኬሚካሎች

በሩብ ዓመቱ ውስጥ 46,120 ሊትር ፈሳሽ እና 187,087 ኪሎ ግራም ዱቄት አግሮ ኬሚካል በብር 866.3 ሚሊዮን
ለመሸጥ ታቅዶ 231,806 ሊትር ፈሳሽ እና 26,946 ኪሎ ግራም ዱቄት ኬሚካል በብር 839.8 ሚሊዮን ሽያጭ

ተከናውኗል፡፡ የተገኘው ገቢ ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃፀር 97% ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ደግሞ 38% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት
ጋር ሲነጻጸር በቅደም ተከተል 191% እና ከፍተኛ የእድገት አሳይቷል፡፡

 መርጫ መሳሪያ

በሩብ ዓመቱ ውስጥ በቁጥር 5,780 የመርጫ መሳሪያዎችን በብር 12.57 ሚሊዮን ሽያጭ ለማከናወን ታቅዶ

4,790 የመርጫ መሳሪያዎችን በብር 18.24 ሚሊዮን ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ የተገኘው ገቢ ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር
ሲነፃፀር 145% ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ደግሞ 76% ነው፡፡

 ከአገልግሎት እና ከልዩ ልዩ ገቢ

65
በሩብ ዓመቱ ውስጥ ከአፈር ማዳበሪያ ስርጭት ሥራ ብር 16,014 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 19,537 ሺህ
ገቢ ተገኝቷል፡፡ እንዲሁም ካገለገሉ ንብረቶች ሽያጭና እና ከልዩ ልዩ ገቢዎች ብር 166 ሺህ ለማግኘት ታቅዶ ብር
547 ሺህ ገቢ ተግኝቷል፡፡

በአጠቃላይ በሩብ ዓመቱ ውስጥ ከግብዓት ሽያጭ እና ከልዩ ልዩ ገቢዎች በድምሩ ብር 2,973.3 ሚሊዮን ገቢ
ለማግኘት ታቅዶ ብር 3,454.6 ሚሊዮን ገቢ ተገኝቷል፡፡ አፈጻጸሙ ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር እና ከዓመቱ ዕቅድ ጋር
ሲነፃፀር በቅደም ተከተል 116% እና 44% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 158% እና 29% እድገት አሳይቷል፡፡

66
የግብዓት ሽያጭ ዕቅድ አፈፃፀም
የሩብ አመቱ
የሩብ
የመስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን ዕድገት
የ 2014 አመቱ
ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ዝርዝር በጀት ከአመቱ
ተ.ቁ. መለኪያ
ሥራዎች ዓመት ዕቅድ ጋር ካለፉት 3 ከ 2015
የ 3 ዓመት
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ሲነጻጸር 2013 2014 2015 አመታት በጀት
አማካይ
% አማካይ አመት

1 ማዳበሪያ
1.1. የአፈር ኩንታል 1,183,022 96,329 179,908 187 442,329 564,251 128 48 250,367 154,037 563,852 322,752 75 0.1
ማዳበሪያ በሺህ ብር 5,332,918 433,573 798,518 184 1,989,797 2,489,287 125 47 377,122 260,601 2,437,391 1,025,038 143 2
1.2. ፈሳሽ በሊትር 257,143 43,010 43,945 102 113,810 114,860 101 45 4,550 40,690 37,269 27,503 + +
ማዳበሪያ በሺህ ብር 199,841 33,426 33,237 99 88,449 87,196 99 44 1,860 16,683 23,326 13,956 + +
ድምር በሺህ ብር 5,532,759 466,999 831,755 178 2,078,246 2,576,483 124 47 378,982 277,284 2,460,717 1,038,994 148 5
2 አግሮ ኬሚካል
ሊትር 1,463,944 4,373 45,632 + 46,120 231,806 + 16 94,870 211,142 143,184 149,732 55 62
2.1. ፈሳሽ
በሺህ ብር 1,633,317 62,168 162,703 + 325,881 665,407 + 41 208,932 435,258 211,519 285,236 133 +
ኪ.ግ. 186,611 64,057 187,087 26,946 14 14 8 6,438 11,841 6,096 + 128
2.2. ዱቄት
በሺህ ብር 571,830 56,830 540,445 174,423 32 31 16 1,448 7,967 3,144 + +
ድምር በሺህ ብር 2,205,147 118,998 162,703 137 866,326 839,830 97 38 208,948 436,706 219,486 288,380 191 +
የእንሰሳት
3 በሺህ ብር 10,000
መድሐኒት
በቁጥር 11,100 1,002 2,838 + 5,780 4,790 83 43 4,630 3,558 2,729 76
4 መርጫ መሳሪያ
በሺህ ብር 24,149 2,181 10,805 + 12,574 18,239 145 76 9,160 7,038 5,399 +
ከአገልግሎት
5 በሺህ ብር 67,500 14 2,578 + 16,014 19,537 122 29 3,502 4,324 5,078 4,301 + +
ክፍያ
6 ልዩ ልዩ ገቢዎች በሺህ ብር 2,222 65 175 + 166 547 + 25 1,065 475 525 688 (21) 4

ድምር በሺህ ብር 7,841,777 588,257 1,008,016 171 2,973,327 3,454,636 116 44 601,657 725,827 2,685,806 1,337,763 158 29

67
III. ክምችት

በሩብ ዓመቱ መጨረሻ ብር 1,954 ሚሊዮን የሚገመት የግብርና ግብዓቶች በክምች ይገኛል፡፡
ማዕከላት ድምር ድምር
የግብዓት ዓይነት መለኪያ
ማዕከላዊ አዳማ ሞጆ አሰላ ኮምቦልቻ ባ/ዳር ነቀምት ሐዋሳ ትግራይ በመጠን በገንዘብ
የአፈር ማዳበሪያ
ዩሪያ ኩ/ል 865.87 9,192.98 9,116.55 1,221.68 1,597.5 1,583.95 0.5 947.5 24,526.5 79,284,909
11,993.8 78,594.2 108,018.
ኤን ፒ ኤስ " 2,965.82 5,293.10 5,033.9 4,029.50 65.0 43.0 347,329,878
0 6 4
20,542.8 81,696.6
ኤን ፒ ኤስ ቦሮን " 29,874.5 2,559.7 8,907.8 10,816. 8,892.9 16.50 86.50 264,887,629
2 8
ኤን ፒ ኤስ ዚንክ " 4.14 0.55 4.7 7,560
ኤን ፒ ኤስ ዚንክቦሮን " 42.16 2.87 5.70 50.7 175,144
ÉU` 42,780 108,333 14,642 15,423 17,447 14,506 88 1,077 - 214,297 691,685,120
ፈሳሽ 357,057.
ሊትር 82,838 178,865 24,964 54 19,431.5 9,209 22,460 694,879 355,736,355
ማዳበሪያ/Wuxal/በሊትር 5
17,140.5 18,145.5
ባዮሬድ ፈሳሽ ማዳበሪያ " 135 140 70 660 60,619,235
6 6
የአበባ ማዳበሪያ -
ካልሲየም ናይትሬት Ÿ</M 0.50 0.50 753
ማግኔዚየም ሰልፌት " 0.99 0.99 1,155
ክሪስታማፕ " 0.88 0.88 3,177
ድምር 2.37 - - - - - - - 2.37 416,360,675.1
ዱቄት ኬሚካል -
ሪዶሚል ኪ.ግ 385 548 1 934 1,059,793
ኮፒርዳ ኤክስትራ " 13,488.0 13,488 47,643,123
ፓላስ ሱፐር " 1,664.33 2,792.50 1,606.50 3,807.00 24.1 17.8 595.89 10.8 10,519 217,565,996
ራይድ ኦቨር " 7,800 26,060 4,500 2,000 40,360 26,771,999
293,040,910.6
ÉU` - - - - - - - - 65,300
5
ፈሳሽ ኬሚካል - -
ኮናዞል ሊትር 19644 4730 1810 710 622 390 27,906 26,499,538
ቶፕ ሐርቨስት " 300 300 266,652
2.4.ዲ.(ፓወር 860) " 4 4 1,180
ጋላንትሱፐር " 273.25 3,652 2,548 1,266 166 738 8,643.3 13,980,370

68
ማዕከላት ድምር ድምር
የግብዓት ዓይነት መለኪያ
ማዕከላዊ አዳማ ሞጆ አሰላ ኮምቦልቻ ባ/ዳር ነቀምት ሐዋሳ ትግራይ በመጠን በገንዘብ
ፓላስ 45 ኦዲ " 623.7 1,092.8 3,911.0 5,398.2 48 11,073.7 46,517,513
ሪቮሉሽን " 1,720 1,720.0 2,342,984
ብሉም " 28,237 4,050 4,440 640 37,367 45,415,478
አግዛል ዋን " 6,132.0 3,590 29,030 2,760 41,512 96,579,744
ናቲቮ " 3,781 540 3,095 11 7,427 15,990,405
ዛንታራ " 7,500.0 9,587 25,020 7,335 4,000 53,442 87,923,313
ቁብሳኔት " 14,579.0 5,550 6,940 6,720 33,789 41,941,610
188,978.
ራይድአዉት " 9,870 24,730 4,980 31,140 259,698 90,754,063
0
ላይፍ ሾዉ " 5,424.0 6,450 5,560 17,434 22,662,457
ክሎዋት " 10,475.0 4,200 400 4,180 19,255 15,168,896
ላዉንቸር " 1,898.0 1,700 6,590 183 10,371 6,332,325
ፋን ፎስ 50% " 6,990.0 7,500 14,490 13,526,850
ሎክስሌይ " 1,820 1,820 874,892
ሩባህ " 3,225.0 300 910 1,300 1,930 7,665 6,481,524
ድምር 553,917 533,259,794
የመርጫ መሣሪያ ቁጥር 5,992 35 500 362 781 7,670 20,139,196
ጠቅላላ የግብአት ክምችት
- 1,954,485,695
በገንዘብ

69
6.1.3. የእርሻ መሳሪያዎች አቅርቦት እና የሜካናይዜሽን አገልግሎት

I. የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት

በሩብ ዓመቱ የተለያዩ ትራክተሮችን፣ ተቀጥላ መሣሪያዎችን፣ መለዋወጫዎችን፣ ጎማዎች፣ የውስጥ ላስቲኮችን፣
መዳብ፣ ፊልተር፣ ባትሪ እና የተለያዩ ሽያጮችን ጨምሮ ብር 41.47 ሚሊዮን ገቢ ለማስገባት ታቅዶ ብር 21.69
ሚሊዮን ገቢ ተገኝቷል፡፡ አፈጻጸሙ ከሩብ ዓመቱ እና ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃጸር በተከታታይ 52% እና 4% ነው፡፡
የሩብ ዓመቱ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካኝ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 45% እና 126% እድገት አሳይቷል፡፡

II. የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት

 የመሬት ማልማት ሥራዎች

በሩብ ዓመቱ ውስጥ የመሬት ልማት ሥራዎች ለመሥራት በዕቅድ የተያዘ ባይኖርም 7 ሄ/ር ምንጣሮ ሥራ፣ 2 ሄ/ር

ግርድፍ ድልዳሎ ሥራ እና የእርሻ ውስጥ ለውስጥ መንገድ ሥራ በመሥራት ብር 703 ሺህ ገቢ ተገኝቷል፡፡

 የማሳ ዝግጅት

በሩብ ዓመቱ ውስጥ የማሣ ዝግጅት ሥራዎች ለመሥራት በዕቅድ የተያዘ ባይኖርም 89 ሄ/ር ክስካሶ/ቾፒንግ ሥራ

በመሥራት ብር 169 ሺህ ገቢ ተገኝቷል፡፡

 የመሣሪያዎች ኪራይ አገልግሎት

በሩብ ዓመት ውስጥ ከኮንስትራክሽን መሳሪያዎች እና ከሎቤድ ኪራይ ብር 216 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር

1,433 ሺህ ገቢ ለማግኘት ተችሏል፡፡ የተገኘው የገቢ ክንውን ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ሲሆን
ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ደግሞ 16% ነው፡፡

 የመሣሪያዎች ጥገና

በሩብ ዓመት ውስጥ የእርሻ እና የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች በውስጥ ለውስጥ ግብይት እና ለውጭ ደንበኞች

የጥገና አገልግሎት በመስጠት ብር 50 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 10 ሺህ ገቢ ተገኘቷል፡፡ የተገኘው የገቢ


አፈጻጸም ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ እና ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር በቅደም ተከተል 19% እና 2% ነው፡፡

 የኢንጅነሪንግ ምርት

70
በሩብ ዓመት ውስጥ የማሽን ሾፕና ብረታ ብረት ሥራዎች በመሥራት ብር 199 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ

ብር 43 ሺህ ገቢ ማግኘት ተችሏል፡፡ የተገኘው የገቢ አፈጻጸም ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ እና ከዓመቱ ዕቅድ ጋር
ሲነጻጸር በቅደም ተከተል 22% እና 5% ነው፡፡

 ሥልጠና

የቴክኒክ አገልግሎት ስራ መስክ ለሚፈለግ የቴክኒክ ስልጠና የተለያየ ጥረት ቢደረግም በመስኩ በቂ ፍላጎት

ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በአሁኑ ወቅት በማዕከሉ ያለን የፋሲሊቲ አደረጃጀትና የአሠራር ብቃት ከግምት

በማስገባት ዓመታዊ የተሸከርካሪዎች የቴክኒክ ብቃት ማረጋገጫ ምርመራ (የቦሎ) አገልግሎት በመስጠት

የማዕከሉን የአጠቃቀም ደረጃ በማሻሻል በገቢ ምንጭነት ለመጠቀም ኮርፖሬሽኑ ባስቀመጠው አማራጭ

የመፍትሄ አቅጣጫ መሠረት የመሣሪያ ግዢ ተከናውኖ የሲቭል ሥራው እና የማሽን ተከላው ሥራ የተጠናቀቀ

ሲሆን ቀሪውን የማሽኑ የኤሌትሪክ ኃይል የሚሰጥበት ኬብል የመዘርጋት ሥራ በማገባደድ ወደ ሥራ የሚገባ

ይሆናል፡፡

በግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት በሩብ ዓመቱ በጠቅላላው ብር 506 ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 2,482 ሺህ

ገቢ ተገኝቷል፡፡ የተገኘው የገቢ ክንውን ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ አፈጻጸም ሲሆን ከዓመቱ ዕቅድ
ጋር ሲነጻጸር ደግሞ 2% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 63% እና 73% የእድገት ቅናሽ አሳይቷል፡፡

በአጠቃላይ በሩብ ዓመቱ ውስጥ በእርሻ መሳሪያዎች ሽያጭ እና በግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ብር 41,979

ሺህ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ ብር 24,172 ሺህ ገቢ ተገኝቷል፡፡ የተገኘው የገቢ አፈጻጸም ከሩብ ዓመቱ ዕቅድ ጋር
ሲነጻጸር 58% ሲሆን ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር ደግሞ 3% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር
ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 12% እና 28% እድገት አሳይቷል፡፡

71
የእርሻ መሣሪያዎች እና መለዋወጫዎች አቅርቦትና ሽያጭ እቅድ አፈጻጸም (ዋጋ በሺህ ብር)
የሩብ አመቱ
የሩብ
የ 2016 የመስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን ዕድገት
አመቱ
በጀት ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ. የአገልግሎት አይነት ከአመቱ
ዓመት የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ጋር
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2013 2014 2015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር %
አማካይ አማካይ አመት
1 የእርሻ መሣሪያዎች
1.1 ትራክተር 183,615 4,561 1,520
1.2 ተቀጥላ መሣሪያ 151,329 5,116 4,830 94 10,964 5,200 47 3 4,944 2,647 2,680 3,424 52 94
1.3 መርጫ መሣሪያ 20,634 2,006 350 17 4,299 1,225 28 6 236 1,207 665 703 74 84
ንዑስ ድምር 355,578 7,122 5,180 73 15,262 6,425 42 2 5,180 3,854 7,906 5,647 14 (19)
2 የመለዋወጫ ዕቃ
2.1 የትራክተር 1,720 167 95 57 358 467 130 27 412 644 287 448 4 63
2.2 የኮምባይነር 42 4 0.3 8 8 0.3 4 0.7 0.4 0.1 138 (21)
2.3 የተቀጥላ መሣሪያዎች 8,142 792 272 34 1,696 315 19 4 289 207 228 241 30 38
ንዑስ ድምር 9,904 963 367 38 2,062 782 38 8 701 851 516 689 13 52
3 ጎማና የውስጥ ላስቲክ
3.1 የእርሻ መሣሪያዎች 101,806 11135 1,194 11 11,135 6,133 55 6 741 1,502 1 748 720 +
3.2 የኮንስትራክሽን መሣሪያ 16,806 1,838 - - 1,838 - - - 1,227 - 374 534
3.3 ቀላልና ከባድ ተሸከርካሪ 75,575 8266 - - 8,266 - - - 11,042 38 20 3,700
ንዑስ ድምር 194,187 21,239 1,194 6 21,239 6,133 29 3 13,010 1,540 395 4,982 23 +
4 መዳብ 16,613 1,817 4,062 1,817 4,130 25 3,341 1,114 + +
5 ፊልተር 1,276 140 340 244 140 349 + 27 32 112 135 93 + 160
6 ባትሪ 8,708 952 1,840 193 952 3,872 + 44 2,246 3,400 652 2,099 84 +
7 ልዩ ልዩ ሽያጭ ገቢ 2,551 1,000 333
ጠቅላላ ድምር 588,817 32,233 12,984 40 41,473 21,691 52 4 22,169 13,098 9,603 14,957 45 126

72
ሜካናይዜሽንና ኢንጂነሪንግ ተግባራት ዕቅድ አፈፃጸም
የሩብ የሩብ አመቱ
የስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት አመቱ ክንውን ዕድገት
የ 2016
ከአመቱ ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ዋና ዋና የአገልግሎት በጀት
ተ.ቁ መለኪያ ዕቅድ
አይነት ዓመት የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ጋር
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2013 2014 2015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር
አማካይ አማካይ አመት
%
የመሬት ልማት
1
ሥራዎች
ምንጣሮ 1,000 ሄ/ር ሄ/ር 2,000 7 7 0.3 92 15 36 (81)
1.1
ለውስጥ በሺህ ብር 21,886 78 78 0.4 335 122 152 (49)
ሄ/ር 2,000 2 2 0.1 333 3 112 (98)
1.2 ግ/ድልዳሎ/ስብሳቦ
በሺህ ብር 28,114 24 24 0.1 1,368 20 463 (95)
ሄ/ር 29 10
ንጥር ድልዳሎ
በሺህ ብር 1,204 401
የእ/ውስጥ ለውስጥ ሄ/ር 1 14 5 (83) (94)
1.3
መንገድ ሥራ በሺህ ብር 600 8,352 2,784 (78) (93)
የገቢ ድምር በሺህ ብር 50,000 103 703 1.41 2,907.00 142 8,352 3,800 (82) (92)
የማሣ ዝግጅት
2
ሥራዎች
2.1 መደበኛ
ሄ/ር 5,000 438 75 5 173
2.1.1 እርሻ
በሺህ ብር 21,000 2,522 318 18 953
ሄ/ር 4,000 89 2 294 139 5 146 (39) +
2.1.2 ክስካሶ/ቾፒንግ
በሺህ ብር 8,000 169 2 1,329 592 12 644 (74) +
ሄ/ር 1,500 513 101 205
2.2.3 ዘር/ማዳበሪያ መበተን
በሺህ ብር 2400 1,237 71 436
ሄ/ር 1,500 84 6 275 198 106 193 (56) (21)
2.1.4 ዘር ማልበስ
በሺህ ብር 2688 84 3 191 137 212 180 (53) (60)
ሄ/ር 232 16 5
2.1.5 ፈሮዊንግ
በሺህ ብር 912 11 4
የገቢ ድምር 35,000 252.53 0.7 5,279.00 1,129 242 2,217 (89) 4

73
የሩብ የሩብ አመቱ
የ 2016 የስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት አመቱ ክንውን ዕድገት
ዋና ዋና የአገልግሎት በጀት ከአመቱ ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ መለኪያ
አይነት ዓመት ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ጋር 2013 2014 2015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር አማካይ አማካይ አመት
የምርት ስብሰባ %
3
ሥራዎች
በኩ/ል 167,630
3.1 አጭዶ ውቅያ
በሺህ ብር 26,821
በኩ/ል 1,000
3.2 ቆሞ ውቂያ
በሺህ ብር 150
በኩ/ል 1,240
3.3 በቆሎ መፈልፈል
በሺህ ብር 210
በኩ/ል 134,104
3.4 ምርትማጓጓዝ
በሺህ ብር 2,682
የገቢ ድምር በሺህ ብር 29,863

4 የመሳሪያዎች ኪራይ

የእርሻ መሳሪያዎች በቀን


4.1
ኪራይ
በሺህ ብር
የመሳ.
4 4 2 50 3 3 100 75 1 6 2 29 (50)
የኮንስትራክሽን ቁጥር
4.2 በሰዓት 3,000 - 225 90 479 532 16 27 332 120 300 44
መሳሪያዎች ኪራይ
በሺህ ብር 7,400 - 636 216 1,433 663 19 28 47 632 236 508 127
የተሽ.
2 2 2 100 2 2 100 100 2 2 1 50 -
ቁጥር
ሎቤድ ኪራይ-
4.3 3,000 - - - - 2,065 688
ለውስጥ/ለውጭ ኪ.ሜ
በሺህ ብር 1,350 - - - - 355 118
የመሳ.
- 2 - 2
ቁጥር
4.4 ሎቤድ ኪራይ-ለውጭ በሰዓት - - - -

በሺህ ብር - - - -
የገቢ ድምር በሺህ ብር 8,750 636 216 1,433 + 16 27 402 631 354 305 127

74
የሩብ የሩብ አመቱ
የ 2016 የስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት አመቱ ክንውን ዕድገት
ዋና ዋና የአገልግሎት በጀት ከአመቱ ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ መለኪያ
አይነት ዓመት ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ጋር 2013 2014 2015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር አማካይ አማካይ አመት
%
5 የመሳሪያዎች ጥገና

የእርሻመሳሪያዎች የሰው ኃይል


2 2 2 2 2 100 100 2 2 1 50 -
ጥገና
5.1 1,333 139 6 4 139 27 19 2 92 138 14 81 (67) 93
(ለውጭ/ለውስጥ በሰዓት
ደንበኛ) በሺህ ብር 480 50 2 4 50 10 19 2 37 25 5 22 (56) 104
የሰው ኃይል 6 6 6 100 6 6 100 100 2 6 3 125 -
የእርሻመሳሪያዎች
5.2 ጥገና ለዘርፉ በሰዓት 8,601 1,032 982 95 1,961 2,186 111 25 705 1,255 653 235 74
አገልግሎት
በሺህ ብር - - - -
የሰው
13 13 13 100 13 13 100 100 11 13 8 63 -
የኮንስትራክሽን ኃይል
5.3 መሳሪያዎች ጥገና - 10,010 1,125 1,076 96 1,125 2,167 193 22 1,452 2,003 1,152 88 8
በሰዓት
ለዘርፉ አገልግሎት
በሺህ ብር - - - - -
የገቢ ድምር በሺህ ብር 480 50 2 4 50 10 19 2. 37 25 5 22 (56) 104
የኢንጅነሪንግ
6
ምርትና ሥልጠና
የማሽንሾፕ ፣ 4 4 4 100 4 4 100 100 3 4 2 71 -
የሰው ኃይል
የብረታብረት
6.1 ሰዓት 3,478 290 60 21 869 188 22 5 1,026 694 298 673 (72) (37)
ሥራዎች
ለውስጥ/ለውጭ በሺህ ብር 800 67 14 21 199 43 22 5 172 103 66 114 (62) (34)

4 4 4 100 4 4 100 100 3 3 2 100 33


የሰው ኃይል
6.2 ለዘርፉ አገልግሎት ሰዓት 660 73 514 704 146 814 558 123 182 623 268 203 31

- - - - -
በሺህ ብር
ድምር 800 67 14 21 199 43 22 5 172 103 66 114 (62) (34)
በሺህ ብር
7 ሥልጠና

75
የሩብ የሩብ አመቱ
የ 2016 የስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት አመቱ ክንውን ዕድገት
ዋና ዋና የአገልግሎት በጀት ከአመቱ ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን በመቶኛ (%)
ተ.ቁ መለኪያ
አይነት ዓመት ዕቅድ የ3 ካለፉት 3 ከ 2015
ዕቅድ ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ጋር 2013 2014 2015 ዓመት አመታት በጀት
ሲነጻጸር አማካይ አማካይ አመት
የቴክኒክ ስልጠና እና የሰልጣኝ %
1500 45 15
ዓመታዊ የቴክኒክ ብዛት
7.1
ምርመራ (የቦሎ)
1300 54 18
አገልግሎት በሺህ ብር
የሰልጣኝ
በቆሎ /መፈልፈያና 2.00 4 1
7.2 ብዛት
ጋሪ/ አምርቶ መሸጥ
በሺህ ብር 1,245 5 2
የገቢ ድምር በሺህ ብር 2,545 59 20
8 ልዩ ልዩ ገቢ 160 14 15 110 41 41 101 26 26 336 38 133 (69) 8
በሺህ ብር
ጠቅላላ ገቢ በሺህ ብር 127,598 131 770 + 506 2,482 + 2 8,449 2,196 9,335 6,660 (63) (73)

76
 ክምችት

ዋጋ በሺህ ብር

በሩብ ዓመቱ
በሩብ ዓመቱ መጀመሪያ በሩብ ዓመቱ የተገዛ በሩብ ዓመቱ ለሽያጭ በሩብ ዓመቱ የተሸጠ በሩብ ዓመቱ መጨረሻ
ከክምችት የወጣ
የነበረ በመግዣ ዋጋ በመግዣ ዋጋ ዝግጁ የሆነ በመግዣ ዋጋ በመግዣ ዋጋ በክምችት ያለ በመግዣ ዋጋ
ዋና ዋና ዕቃዎች ዓይነት በመግዣ ዋጋ

ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ ብዛት ዋጋ


1. መሣሪያዎች
1.1. ትራክተር 13 53,345 12 51,103 25 104,447 - - - - 25 104,447

1.2. ትርክተር(ወኪንግ) 3 149 - - 3 149 - - - - 3 149

1.3. ተቀጥላ መሣሪያዎች 304 172,209 23 39,476 327 211,685 3 2,952 - - 324 208,733

1.4. መርጫ 1,867 26,123 - - 1,867 26,123 10 176 - - 1,857 25,947

ንዑስ ድምር 2,187 251,826 35 90,579 2,222 342,405 13 3,128 - - 2,209 339,276

2. መለዋወጫ
2.1. የትራክተር - 26,307 - - - 26,307 - 27 - - - 26,280

2.2. የኮምባይን - 2,062 - - - 2,062 - 0.2 - - - 2,062

2.3. የተቀጥላ መሣሪዎች - 6,338 - - - 6,338 - 120 - 0.1 - 6,217

2.4. ከሌም - 2,223 - - - 2,223 - - - - - 2,223

ንዑስ ድምር - 36,931 - - - 36,931 - 148 - 0.1 - 36,783

3. ጎማና የውስጥ ላስቲክ 3,858 199,050 - - 3,858 199,050 - 460 - - 3,858 198,590

4. የመዳብ ሽቦ - 28,703 - - - 28,703 - 4,062 - - - 24,641

5. ፊልተር - 3,611 - - - 3,611 - 207 - - - 3,404

6. ባትሪ - 38,188 - - - 38,188 - 940 - - - 37,248


ንዑስ ድምር 3,858 269,553 - - 3,858 269,553 - 5,669 - - 3,858 263,884
ድምር 6,045 558,309 35 90,579 6,080 648,888 13 8,945 - 0.1 6,067 639,943

77
 ግዥ
መጠን ዋጋ
ተ.ቁ የክንውን ደረጃ ዝርዝር
መለኪያ ብዛት ብር EURO USD Remark
1 የውጭ ምንዛሪ
በቁጥር 40 1,818,400.00
ዜቶር ትራክተር
የሚጠብቅ
ፊትነስ
ኢኪውፕመንት 261,320.00 Capilal-ግዢ
ንዑስ ድምር 1,818,400.00 261,320.00
2 ጭነት የሚጠብቅ ዚቶር ትራክተር በቁጥር 20 793,606.53
ንዑስ ድምር 793,606.53
የጭነት ሰነድ ሲድ ፕሮሰሲንግ
3
የሚጠብቅ ማሽን 323,280.00
ዚቶር ትራክተር በቁጥር 29 1,150,729.47
ንዑስ ድምር 1,150,729.47 323,280.00
ላ/
ፊልተር ዓይተም 162 339,368.99
የዳቦ መጋገሪያ
በክሊራን ሥራ
ማሽን በቁጥር 1.00 26,250.00 Capilal-ግዢ
4 ላይ ያለ/ቦንድድ
ኮምባይን
ዌር ሃውስ/
ሃርቨስተር በቁጥር 10 648,600.00 Capilal-ግዢ
ዚቶር ትራክተር
መለዋወጫ 917,026.00
ንዑስ ድምር 943,276.00 987,968.99
Estimated-
5 እመመአሽዘ ዚቶር ትራክተር በቁጥር 12.00 51,102,577.80 540,966.00 COST
ግምጃ ቤት የገባ ሾጂማ
ኢምፕልመንት በቁጥር 23 39,476,354.80 494,418.00 « «
90,578,932.6 1,035,38
ንዑስ ድምር
0 4.00 -
ጠቅላላ ድምር 90,578,932.60 5,741,396.00 1,572,568.99

78
6.1.4. የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ሥራ አፈፃፀም
 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ሥምሪት
በሩብ ዓመቱ ውስጥ ለውስጥና ለውጭ ደንበኞች 30 የደረቅ የጭነት ተሽከርካሪዎችን በማሰማራት 146,783

ኩ.ል በማጓጓዝና 254,497 ኪ.ሜ እርቀት በመሸፈን ብር 40.55 ሚሊዮን ገቢ ለማስገባት ታቅዶ 24

ተሸከርሪዎችን በማሰማራት 125,036 ኩ.ል (የእቅዱን 85%) በማጓጓዝና 292,112 ኪ.ሜ (የእቅዱን 115%)

እርቀት በመሸፈን ብር 57.44 ሚሊዮን ወይም የእቅዱን 142% ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈፃጸም

ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃጸር 43% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካኝ ጋር ሲነፃጸር 43% እድገት ሲኖረው

ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን ጋር ሲነፃጸር ግን 42% የእድገት ቅናሽ አሳይቷል፡፡

ለአፈጻጸሙ መብለጥ ዋና ዋና ምክንያቶች፡-

 በሩብ ዓመቱ በእቅድ ከተያዘው በተጨማሪ ለቤንሻንጉል ክልል የማደበሪያ የማጓጓዝ ስራ በመገኘቱ እና

ስራውንም በራስ አቅም መሽፍን የማይቻል በመሆኑ ሌሎች የውጪ የትራንስፖርት አገልግሎት

የሚሰጡ ድርጅቶችን በማወዳደር ስራውን እንዲሰሩ በመደረጉ የተገኝው ገቢ ከዕቅዱ በላይ ሊሆን

ችሏል፡፡

 የመሳሪያዎች እና ተሸከርካሪዎች ጥገና


በሩብ ዓመቱ ውስጥ 9,156 የጥገና አገልግት ሰዓት በመስጠት ብር 3.4 ሚሊዮን ገቢ ለማስገባት ታቅዶ 8,381

የአምራች ባለሙያ ሰዓት ወይም የእቅዱን 92% አገልግሎት በመስጠት ብር 3.84 ሚሊዮን ወይም የእቅዱን

113% ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈፃጸም ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነፃጸር 20% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈጻጸም ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካኝ ጋር እና ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ
ወቅት ጋር ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 27% እና 31% የእድገት ቅናሽ አሳይቷል፡፡ ከታሰበው በላይ የተገኘውን የደንበኛ
የጥገና አገልግሎት ጥያቄን በተገቢው ሁኔታ ማስተናገድ በመቻሉ አፈጻጸሙ ከዕቀድ በላይ ሊሆን ችሏል፡፡

በአጠቃላይ በሩብ ዓመት ውስጥ ከትራንስፖርት እና ጥገና አገልግሎት በድምሩ ብር 43.95 ሚሊዮን ገቢ ለማስገባት

ታቅዶ ብር 61.27 ሚሊዮን ወይም የእቅዱን 139% ገቢ ተገኝቷል፡፡ የሩብ ዓመቱ የገቢ አፈፃጸም ከዓመቱ ዕቅድ ጋር

ሲነፃጸር 38% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካኝ ጋር ሲነፃጸር 35% እድገት ሲኖረው ካለፈው

ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃጸር ግን 41% የእድገት ቅናሽ አሳይቷል፡፡

79
የተሽከርካሪዎች አስተዳድር እና ጥገና ዕቅድ አፈጻጸም
የሩብ የ 2016 በጀት ዓመት
የመስከረም ወር የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አመቱ ያለፉት 3 ዓመት አፈጻጸም ክንውን ዕድገት
ከአመቱ በመቶኛ
የአመቱ ዕቅድ ጋር ካለፉት 3
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባር መለኪያ ከ 2015
ዕቅድ የ3 አመታት
ሲነጻጸር በጀት
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2013 2014 2015 ዓመት አማካይ
በ% አመት ጋር
አማካይ ጋር
ሲነጻጸር
ሲነጻጸር
የከባድ ተሸከርካሪ
1
አገልግሎት
1.1 ለውስጥ ደንበኛ
* ብዛት በቁጥር 15 10 7 70 10 7 70 47 6 6 7 6 11
* የጭነት መጠን ኩ.ል 257,260 12,863 18,400 143 28,299 60,400 + 23 22,765 14,658 22,050 19,824 (7) (17)
* የጉዞ ርቀት ኪ.ሜ 446,047 22,302 16,750 75 49,065 49,950 102 11 55,088 16,885 21,416 31,130 (46) (22)
* ገቢ በብር 45,638 2,282 1,855 81 5,020 6,005 120 13 1,584 1,484 2,606 1,891 (2) (29)
1.2 ለውጭ ደንበኛ
* ብዛት ቁጥር 25 20 17 85 20 17 85 68 10 21 20 17 - (15)
* የጭነት መጠን ኩ.ል 355,264 39,470 31,251 79 118,484 64,636 55 18 24,144 56,280 123,023 67,816 (54) (75)
* የጉዞ ርቀት ኪ.ሜ 615,969 68,434 106,742 156 205,432 242,162 118 39 44,121 90,427 333,045 155,864 (32) (68)
* ገቢ በብር 88,834 10,660 25,460 + 35,534 51,430 145 58 2,201 5,145 44,132 17,159 48 (42)
ድምር
* ብዛት በቁጥር 40 30 24 80 30 24 80 60 16 27 27 23 3 (11)
* የጭነት መጠን ኩ.ል 612,524 52,333 49,651 95 146,783 125,036 85 20 46,909 70,938 145,073 87,640 (43) (66)
* የጉዞ ርቀት ኪ.ሜ 1,062,016 90,737 123,492 136 254,497 292,112 115 28 99,209 107,312 354,461 186,994 (34) (65)
* ገቢ በብር 134,472 12,942 27,315 + 40,554 57,435 142 43 3,785 6,629 46,738 19,051 43 (42)
የመሳ/ማስ/መተካት
2 በብር 8,500 - - - - - - - - -
ገቢ
የቀላልና ከባድ
3 በብር
ተሸ/ጥገና አገልግሎት
የከባድ ተሸከርካሪዎች
3.1
ጥገና
አምራች የሰው ኃይል በቁጥር 12 12 13 108 12 13 108 108 13 13 13 13 - -
ሰዓት ሠዓት 15,984 1,152 1,450 126 2,520 2,729 108 17 3,582 2,604 3,578 3,255 (55) (59)
በብር በሺህ ብር 6,170 445 717 161 1,018 1,426 140 23 988 824 1,132 981 (27) (37)
የቀላል ተሸከርካሪዎች
3.2
ጥገና

80
የሩብ የ 2016 በጀት ዓመት
የመስከረም ወር የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አመቱ ያለፉት 3 ዓመት አፈጻጸም ክንውን ዕድገት
ከአመቱ በመቶኛ
የአመቱ ዕቅድ ጋር ካለፉት 3
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባር መለኪያ ከ 2015
ዕቅድ የ3 አመታት
ሲነጻጸር በጀት
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % 2013 2014 2015 ዓመት አማካይ
በ% አመት ጋር
አማካይ ጋር
ሲነጻጸር
ሲነጻጸር
አምራች የሰው ኃይል በቁጥር 9 9 10 111 9 10 111 111 11 11 11 11 (9) (9)
ሰዓት ሠዓት 11,988 864 1,176 136 1,872 2,146 115 18 2,935 2,314 2,104 2,451 (52) (44)
በብር በሺህ ብር 3,982 287 447 156 640 827 129 21 591 550 507 549 (19) (12)
3.3 የኤሌትሪክ ስራ
አምራች የሰው ኃይል በቁጥር 14 14 13 93 14 13 93 93 12 11 11 11 15 18
ሰዓት ሠዓት 18,648 1,344 1,110 83 3,228 2,424 75 13 2,611 2,677 2,438 2,575 (57) (54)
በብር በሺህ ብር 6,639 478 524 109 1,179 1,126 95 17 638 707 659 668 (22) (21)
ሞተር አና ኮምፓነንት
3.4
ጥገና
አምራች የሰው ኃይል በቁጥር 6 6 6 100 6 6 100 100 8 8 8 8 (25) (25)
ሰዓት ሠዓት 7,992 576 539 94 1,536 1,082 70 14 1,634 1,603 1,766 1,668 (68) (69)
በብር በሺህ ብር 2,845 205 228 111 560 457 82 16 375 418 469 421 (46) (51)
የጥገና መምሪያ ገቢ
ድምር
አምራች የሰው ኃይል በቁጥር 41 41 42 102 41 42 102 102 44 43 43 43 (3) (2)

ሰዓት ሠዓት 54,612 3,936 4,275 109 9,156 8,381 92 15 10,762 9,198 9,886 9,949 (57) (57)

በብር በሺህ ብር 19,636 1,415 1,915 135 3,398 3,836 113 20 2,592 2,499 2,767 2,619 (27) (31)

ጠቅላላ ዘርፍ የገቢ በብር 162,608 14,357 29,230 + 43,951 61,271 139 38 6,377 9,127 49,505 21,670 35 (41)

81
7. ኮርፖሬት የኦፕሬሽን ሥራዎች ማጠቃለያ
7.1. ዝርዝር የገቢ፣ የወጪ እና ትርፍ አፈፃፀም
7.1.1. የገቢ አፈፃጸም
መስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት የሩብ ዓመቱ
ክንውን
ተ.ቁ. ዝርዝር መለኪያ የበጀት ዓመቱ ከአመቱ
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ጋር
ሲነጻጸር %
1 ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
1.1. የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅርቦት በሺህ ብር 7,841,777 588,257 1,008,016 171 2,973,327 3,454,636 116 44
የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች
1.2. አቅርቦት
1.2.1 የምርጥ ዘር አቅርቦት በሺህ ብር 1,480,247 69,213 79,115 114 328,021 348,378 106 24
1.2.2 የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች አቅርቦት " 62,438 3,543 6,686 189 10,774 8,331 77 13
ንኡስ ድምር በሺህ ብር 1,542,685 72,756 85,801 118 338,795 356,709 105 23
የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት እና
1.3 የሜካናይዜሽን አገልግሎት
የእርሻ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎች
588,817 32,234 12,984 40 41,473 21,691 52 4
1.3.1 አቅርቦት በሺህ ብር
1.3.2 የግብርና ሜካናይዜሽንና ኢንጅነሪንግ " 127,598 131 770 + 506 2,482 + 2
ንኡስ ድምር " 716,415 32,365 13,754 42 41,979 24,173 58 3
1.4 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና በሺህ ብር 162,608 14,357 29,230 + 43,951 61,271 139 38
የዋናው ፅ/ቤት ልዩ ልዩ ገቢዎች (ከጨረታ
ሰነድ ሽያጭ፣ ከአዳራሽ ኪራይ፣ ከመጋዘን 20 1,984
2 ኪራይ፣…..) "
የኮርፖሬሽኑ አጠቃላይ ድምር በሺህ ብር 10,263,485 707,735 1,136,821 161 3,398,052 3,898,773 115 38

82
7.1.2. የወጪ አፈፃጸም
የሩብ ዓመቱ
መስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት
ክንውን
ተ.ቁ. ዝርዝር መለኪያ የበጀት ዓመቱ
ከአመቱ ዕቅድ
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ጋር ሲነጻጸር %
1 ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
1.1. የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅርቦት
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 6,654,068 480,930 774,402 161 2,310,748 2,746,530 119 41
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 195,651 16,347 17,301 106 48,529 43,905 90 22
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 117,058 9,755 6,293 65 29,265 15,544 53 13
ድምር ›› 6,966,777 507,032 797,996 157 2,388,542 2,805,979 117 40

1.2. የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አቅርቦት


1.2.1 የምርጥ ዘር አቅርቦት
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 1,222,463 56,555 66,503 118 269,584 293,853 109 24
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 30,245 2,520 2,366 94 7,561 7,652 101 25
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 19,572 2,233 1,444 65 6,699 3,566 53 18
ድምር ›› 1,272,281 61,308 70,313 115 283,844 305,070 107 24
1.2.2 የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች አቅርቦት
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 41,003 2,317 4,992 215 7,046 6,181 88 15
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 12,012 1,001 687 69 3,003 2,068 69 17
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 8,388 97 61 62 291 149 51 1.8
ድምር ›› 61,404 3,415 5,740 168 10,340 8,398 81 14
የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አቅርቦት
ድምር
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 1,263,467 58,872 71,495 121 276,630 300,034 108 24
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 42,258 3,521 3,053 87 10,564 9,720 92 23
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 27,960 2,330 1,504 65 6,990 3,715 53 13
ድምር ›› 1,333,685 64,723 76,052 118 294,184 313,468 107 24

1.3 የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት እና የሜካናይዜሽን

83
የሩብ ዓመቱ
መስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት
ክንውን
ተ.ቁ. ዝርዝር መለኪያ የበጀት ዓመቱ
ከአመቱ ዕቅድ
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ጋር ሲነጻጸር %
አገልግሎት
1.3.1 የእርሻ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎች አቅርቦት
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 433,523 20,925 9,345 45 31,318 13,436 43 3
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 26,252 2,597 1,442 56 5,373 3,585 67 14
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 8,428 702 454 65 2,106 1,121 53 13
ድምር ›› 468,203 24,224 11,241 46 38,797 18,142 47 4
1.3.2 የግብርና ሜካናይዜሽንና ኢንጅነሪንግ
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 101,050 7,131 5,381 75 13,643 13,376 98 13
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 12,734 1,915 448 23 3,298 1,355 41 11
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 8,428 702 454 65 2,106 1,121 53 13
ድምር ›› 122,212 9,748 6,283 64 19,047 15,852 83 13
የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት እና የሜካናይዜሽን
አገልግሎት ድምር
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 534,573 28,056 14,726 52 44,961 26,812 60 5
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 38,986 4,512 1,890 42 8,671 4,940 57 13
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 16,856 1,404 908 65 4,212 2,243 53 13
ድምር ›› 590,415 33,972 17,524 52 57,844 33,995 59 6
1.4 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና +
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 76,466 7,337 16,096 219 27,796 43,713 157 57
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 12,446 935 782 84 3,420 2,286 67 18
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 8,696 725 468 65 2,174 1,156 53 13
ድምር ›› 97,608 8,997 17,346 193 33,390 47,156 141 48
1.5 የዋናው ፅ/ቤት
መጠባበቂያ በሺህ ብር 100,000
የኮርፖሬሽኑ አጠቃላይ
የማምረቻ ወጪ በሺህ ብር 8,628,574 575,195 876,719 152 2,660,135 3,117,089 117 36
አስተዳደራዊ ወጪዎች ›› 289,341 25,315 23,026 91 71,184 60,851 85 21
የዋናው ፅ/ቤት ወጪ ድርሻ ›› 170,570 14,214 9,173 65 42,641 22,658 53 13
ድምር ›› 9,088,485 614,724 908,918 148 2,773,960 3,200,598 115 35

84
7.1.3. የትርፍ አፈፃጸም
የሩብ ዓመቱ
መስከረም ወር የአንደኛው ሩብ ዓመት ክንውን
ተ.ቁ. ዝርዝር መለኪያ የበጀት ዓመቱ ከአመቱ
ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ክንውን % ዕቅድ ጋር
ሲነጻጸር %
1 ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
1.1. የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅርቦት በሺህ ብር 875,000 81,225 210,020 (+) 584,785 648,657 111 74

1.2. የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች አቅርቦት "


1.2.1 የምርጥ ዘር አቅርቦት " 207,966 7,905 8,802 111 44,177 43,308 98 21

1.2.2 የተፈጥሮ ሙጫና የደን ውጤቶች አቅርቦት " 1,034 128 946 (+) 434 (67) (-) (-)

ንኡስ ድምር " 209,000 8,033 9,749 121 44,611 43,241 97 21


የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት እና የሜካናይዜሽን
1.3 አገልግሎት ዘርፍ በሺህ ብር
1.3.1 የእርሻ መሣሪያዎችና መለዋወጫዎች አቅርቦት " 120,614 8,010 1,743 22 2,676 3,549 133 3
1.3.2 የግብርና ሜካናይዜሽንና ኢንጅነሪንግ " 5,386 (9,617) (5,513) + (18,541) (13,370) + (-)
ንኡስ ድምር " 126,000 (1,607) (3,770) (-) (15,865) (9,822) + 3
1.4 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና በሺህ ብር 65,000 5,360 11,884 (+) 10,561 14,115 134 22
2 የዋናው ፅ/ቤት " (100,000) 20 1,984
የኮርፖሬሽኑ አጠቃላይ በሺህ ብር 1,175,000 93,011 227,903 (+) 624,092 698,175 112 59

85
7.2. ለትርፍ ዕቅድ አፈጻጸም መብለጥ ዋና ዋና ተጠቃሽ ምክንያት

 በሩብ ዓመቱ በእቅድ ከተያዘው በተጨማሪ ለቤንሻንጉል ክልል የማደበሪያ የማጓጓዝ ስራ በመገኘቱ

እና ስራውንም በራስ አቅም መሽፍን የማይቻል በመሆኑ ሌሎች የውጪ የትራንስፖርት አገልግሎት

የሚሰጡ ድርጅቶችን በማወዳደር ስራውን እንዲሰሩ በመደረጉ የተገኝው ገቢ ከዕቅዱ በላይ ሊሆን

ችሏል፡፡

86
7.3. የሩብ ዓመቱ የገቢ፣ የወጪ እና የትርፍ ክንውን ካለፈው 3 ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አማካይ እና ካለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ያለው
የዕድገት ንጽጽር
የሩብ ዓመቱ ክንውን
የአንደኛው ሩብ ዓመት
ያለፉት 3 ዓመታት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን ዕድገት በመቶኛ
ተ.ቁ. ዝርዝር መለኪያ ካለፉት 3 ከ 2015
የ 3 ዓመት
ዕቅድ ክንውን % 2013 2014 2015 አመታት በጀት
አማካይ
አማካይ አመት
1 ኮርፖሬት ኦፕሬሽን
የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች
1.1.
አቅርቦት በሺህ ብር
ገቢ " 2,973,327 3,454,636 116 601,657 725,827 2,685,806 1,337,763 158 29
ወጪ " 2,388,542 2,805,979 117 581,409 701,620 2,431,482 1,238,170 127 15
ትርፍ " 584,785 648,657 111 20,248 24,207 254,324 99,593 551 155
የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን
1.2.
ውጤቶች አቅርቦት "
ገቢ " 338,795 356,709 105 79,115 129,722 228,005 145,614 145 56
ወጪ " 294,184 313,468 107 73,421 116,561 194,366 128,116 145 61
ትርፍ " 44,611 43,241 97 5,694 13,161 33,639 17,498 147 29
የእርሻ መሣሪያዎች አቅርቦት እና
1.3
የሜካናይዜሽን አገልግሎት "
ገቢ " 41,979 24,173 58 30,618 15,294 18,938 21,617 12 28
ወጪ " 57,844 33,995 59 37,437 21,035 24,178 27,550 23 41
ትርፍ " (15,865) (9,822) 62 (6,819) (5,741) (5,240) (5,933) 66 87.4
1.4 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና "
ገቢ " 43,951 61,271 139 6,377 9,127 49,505 21,670 183 24
ወጪ " 33,390 47,156 141 8,759 11,044 24,049 14,617 223 96
ትርፍ " 10,561 14,115 134 (2,382) (1,917) 25,456 7,052 100 (45)
2 የዋናው ፅ/ቤት "
ገቢ " 1,984 34 300 5 113 1,656 39,580
የኮርፖሬሽኑ አጠቃላይ "
ገቢ " 3,398,052 3,898,773 115 717,801 880,270 2,982,259 1,526,777 155 31
ወጪ " 2,773,960 3,200,598 115 701,026 850,260 2,674,075 1,408,454 127 20

87
ትርፍ " 624,092 698,175 112 16,775 30,010 308,184 118,323 490 127

88
8. የ 2 ኛው ስትራቴጂክ ዕቅድ (2013 ዓ.ም-2017 ዓ.ም) የእስካአሁን አፈጻጸም
ግምገማ

89
ማብራሪያ

90
9. በቀጣይ ክትትል የሚሹ ጉዳዮች
ቦርዱ የኮርፖሬሽኑን ስትራቴጂክ ጉዳዮች አፈጻጸም በመገምገም ከፍተኛ ድጋፍ እና አመራር በመስጠት

ላይ የሚገኝ ሲሆን በቀጣይም ክትትልና ድጋፍ በሚሹ አንኳርና የኮርፖሬሽኑን ህልውና በሚፈታተኑ

ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡

P ምጥን ማዳበሪያን በማስወገድ ሂደት በኮርፖሬሽኑ ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ


በሚቻልበት አግባብ የተጀመረው ሥራ ውጤት እንዲያስገኝ ክትትል ማድረግ፤

P ኮርፖሬሽኑ ያጋጠመውን የተፈጥሮ ሙጫ ማምረቻ ቦታ ችግር ለማቃለል ከሚመለከታቸው

የመስተዳደር አካላት ጋር በመነጋገር የተቀመጠው የመፍትሄ አቅጣጫ ተግባራዊ እንዲሆን


ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤

P ለክልሎች ከሚገዛው የአፈር ማዳበሪያ ጋር በተያያዘ የኮርፖሬሽኑ ኃላፊነት ባልሆነ የጊዜ


መራዘም ሳቢያ በሚከሰት የምንዛሪ ለውጥ ምከንያት ኮርፖሬሽኑ እንዲከፍል እየተደረገ ያለው
ተገቢ ያልሆነ የትርፍ ግብር መፍትሔ ለመስጠት ከገቢዎች ሚ/ር እና ከግብርና ሚኒስቴር ጋር

የተጀመረው ሥራ ውጤት እንዲያስገኝ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

P ምርጥ ዘር እየተመረተበት፣ የተለያዩ ቋሚ ተክሎች እየለማበት ያለው እና በቀጣይም የመስኖ


መሠረት ልማት ለመዘርጋት ጥናቱ በሂደት ላይ የሚገኘውን እና የኮርፖሬሽኑ ህጋዊ ይዞታ
የሆነውን የጊቤ እርሻ ከህግ ውጭ በሆነ መንገድ ለሌላ ተሰጥቷል በሚል በኮርፖሬሽኑ የታረሰውን
እየዘሩት ከመሆኑም በላይ ለችግሩ መፍትሄ ለማስገኘት በየደረጃው ካሉ የሚመለከታቸው አካላት
ጋር በአካል ተገናኝቶ ከመወያየት በተጨማሪ በህጋዊ መንገድ ለመፍታት ለፍትህ አካላት አቤቱታ
ያቀርብን ቢሆንም ህጉን የተከተለ መፍትሄ ይገኛል ለማለት አጠራጣሪ ስለሆነ ጉዳዩ በፍትሃዊነት
እንዲታይና የምርጥ ዘር ብዜት ሥራው ከዚህ የበለጠ እንዳይስተጓጎል ማስደረግ፤

P ኮርፖሬሽኑ የተለያየ ዓይነትና ደረጃ ያላቸው የተፈጥሮ ሙጫ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ የውጭ


ምንዛሪ የሚያገኝ ቢሆንም በበጀት ዓመቱ በተቀመጠው የወጪ ምርቶች አነስተኛ የመሸጫ ዋጋ (floor
price) መሠረት ለምርቱ የተቀመጠው አንድ ዋጋ ብቻ በመሆኑ የተለያዩ ደረጃዎችን የማያስተናግድ
በአሠራር ላይ ያጋጠመው ችግር ማስተካከያ እንዲደረግበት ማስደረግ፤

91
10. ማጠቃለያ
ኮርፖሬሽኑ ከመንግስት የልማት አቅጣጫና ፍላጎት ጋር በተገናዘበ መልኩ ሀገራዊ የልማት ፕሮግራም በመደገፍ
እንዲሁም እንደ ንግድ ተቋም በገበያው ውስጥ ተወዳዳሪና ትርፋማ በመሆን የተሠማራበትን የኦፕሬሽን
ሥራ መስክ ቀጣይነት በማስጠበቅ እና የሚጠበቅበትን የሁለትዮሽ የኃላፊነት ድርሻና ተልዕኮን በብቃት
እየተወጣ ይገኛል፡፡

በዚሁ መሰረት በሩብ ዓመቱ የተለያዩ የግብርና ምርት ማሳደግያዎች፣ የግብርና ማዘመኛ ቴክኖሎጂዎችን
እና የተለያዩ የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ መደገፍ የሚያስችሉ አገልግቶችን በመስጠት የብር 3,398
ሚሊዮን ገቢ ለማስገባት የብር 2,773.96 ሚሊዮን ወጪ እንደሚኖር እና የብር 624.1 ሚሊዮን ትርፍ
እንደሚኖር ታቅዶ ብር 3,898.7 ሚሊዮን ወይም የዕቅዱን 115% ገቢ በማስገባትና ብር 3,200.59
ሚሊዮን ወይም የዕቅዱን 115% ወጪ በማውጣት ብር 698.2 ሚሊዮን ወይም የዕቅዱን 112% ትርፍ
ተገኝቷል፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢ፣ የወጪ እና የትርፍ አፈጻጸም ከዓመቱ ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር በቅደም ተከተል 38%፣
35% እና 59% ነው፡፡

የሩብ ዓመቱ የገቢና የወጪ ክንውን ካለፉት ሶስት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ክንውን አማካኝ ጋር ሲነፃጸር
በቅደም ተከተል 115%፣ 127% ሲሆን የትርፍ አፈጻጸም ደግሞ ከፍተኛ ነው፡፡ እንዲሁም የሩብ ዓመቱ
የገቢ፣ የወጪ እና የትርፍ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ክንውን ጋር ሲነፃጸር በቅደም ተከተል 31%፣ 20%
እና 127 ይሆናል፡፡

ይህን መነሻ በመያዝ የጊዜና የወጪ ቆጣቢ መርህን በመከተል በቀጣይ በጅምር ያሉ ተግባራት ላይ
ትኩረት ከተሰጠ የበጀት ዘመኑ አፈጻጸም ከጅምሩ ብዙ ተስፋ የሚታይበት ነው፡፡

92
 አባሪዎች
የሂሳብ መግለጫዎች
STATEMENT OF PROFIT OR LOSS AND OTHER COMPREHENSIVE INCOME

For The 1st Quarter of 2015 B.Y

Currency: Ethiopian Birr

93
STATEMENT OF FINANCIAL POSITION
1st quarter as of 30/1/2015
Currency: Ethiopian Birr

94
FINANCIAL PERFORMANCE ANALYSIS

For The 1st Quarter of 2015 B.Y

95
ኮንትራት አስተዳደር እና ተሰብሳቢዎች

 የተለያዩ ምርትና አገልግሎት ለመሸጥ ከደንበኞች ጋር የተደረጉ ውሎች ያሉበትን ደረጃ

96
 የተለያዩ ምርትና አገልግሎት ለመግዛት ከአቅራቢዎች ጋር የተደረጉ ውሎች ያለበት ደረጃ

97
1. ተሰብሳቢ
ቀሪ ተሰብሳቢ ሂሳብ
ተ.ቁ. ተሰብሳቢ ሂሳብ ያለበት ክልል ድርጅት/ተቋም ዱቤ የተሰጠበት ምክንያት
(በብር)
1 አማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ የዱቤ ሽያጭ 66,514,190
የ 2013 ዓ.ም የሀገር ዉስጥ ትርንስፖርት
2 ገንዘብ ሚኒሰቴር 371,361,625
ድጎማ ቀሪ ክፍያ
3 ኦሮምያ 1,883,331,966

4 አማራ 1,582,848,106
የ 2015 ዓ.ም የአፈር መዳበሪያ ሀገር
5 ደቡብ ውስጥ ወጪ 305,504,124
6 ሲዳማ 21,994,825
7 የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 60,760,976
8 ቤንሻንጉል 38,192,644
ከገንዘብ ሚንስተር የሚጠበቅ የ 2015 በ.ዓ የመዳበሪያ የኮርፖሬሽኑ ድርሻ ድጎማ ለ 450,000
9 704,592,000
ኩንታል
ድምር 5,035,100,457

2. ተከፋይ

ተከፋይ ሂሳብ ያለበት ክልል


ተ.ቁ የተከፋይ ምክንያት ተከፋይ ሂሳብ በብር
ድርጅት/ተቋም
1 ለደቡብ ክልል ለደቡብ ክልል 2013/14 ተመላሽ 152,858,022
የባህር ትራ/ሎጀስ አገልግሎት 2013/14 ድጎማ ከገንዘብ ሚኒስቴር
2 371,361,625
ድርጅት የሚጠበቅ ከኮርፖሬሽኑ የሚከፈል
የባህር ትራ/ሎጀስ አገልግሎት የ 2015 ዓ.ም የትራንስፖርት አገልግሎት
3 6,612,188,686
ድርጅት ከኮርፖሬሽኑ የሚከፈል
የ 2015/16 በጀት ዓመት ከማዳበሪያ ሽያጭ
4 የአፈር ማዳበሪያ ገዝቶ ያልተረከቡ 122,707,231
ተመላሽ
የ 2015/16 በጀት ዓመት ማዳበሪያ ተገዝቶ
5 ለማዳበሪያ አቅራቢ ያልተከፈለ 749,747,705
ለአቅራቢ ያልተከፈለ
ድምር 8,008,863,268

98
የሥራ ዕድል ፈጠራ

ኮርፖሬሽኑ በአዲስ አባባ እና በተለያዩ ክልሎች ባሉት የቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች በሚደረገው የሥራ እንቅስቃሴ በቋሚና በጊዜያዊነት
ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በዚሁም መሰረት፡-

 ኮረፖሬሽኑ የዘር ምርት በሚያመርትባቸው የእርሻ ቦታዎች የጊዜያዊ ሰራተኞች ቀጥሮ በማሰራቱ ለዜጎች የስራ እድል
እየፈጠረ መሆኑ፣

 በቦንጋ ከተማ በልዩ ስሙ ታማሻሎ በተባለው አካባቢ አዲስ በተከፈተው የዘር ምርት እርሻ ለቋሚና ለጊዜያዊ
ሰራተኞች የስራ ዕድል የፈጠረ መሆኑ፣

 አዲስ አበባ እና በተለያዩ ክልሎች ባሉት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ቋሚ ክፍት የስራ መደቦች ላይ ቋሚ ክፍት የሥራ
መደቦች ላይ ቅጥር የፈጸመ መሆኑ፣

 እንዲሁም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተደራጅተው ማዳበሪያ የሚያወርዱና የሚጭኑ ሰራተኞች በሥራ ዕድል ፈጠራ
ሪፖርት ላይ የተካተቱ ናቸው፡፡

በዚሁ መሰረት በሩብ ዓመቱ ለ 36 ወንድ እና ለ 12 ሴቶች በድምሩ 48 የቋሚነት ቅጥር እንዲሁም ለ 1,230 ወንድ እና
ለ 1,034 ሴት በድምሩ ለ 2,264 ዜጎች በጊዜያዊነት የሥራ እድል መፍጠር ተችሏል፡፡ ዝርዝሩ እንደሚከተለው በሰንጠረዥ
ቀርቧል፡፡

የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ዜጎች


ክልል/ከተማ አስተዳደር
ቋሚ ጊዜያዊ ድምር
ዕቅድ ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር
አዲስ አበባ 20 11 31 20 11 31
ኦሮሚያ 16 1 17 861 304 1,165 877 305 1,182
አማራ 276 650 926 276 650 926
ትግራይ
ደቡብ 51 13 64 51 13 64
ድሬደዋ
ሃረሪ
ቤ/ጉሙዝ 6 55 61 6 55 61
ጋምቤላ
አፋር
ሶማሌ
ድምር 300 36 12 48 1,194 1,022 2,216 1,230 1,034 2,264

99
የሪፖርት ማቅረቢያ ጊዜ መከታተያ

የአንደኛው ሩብ ዓመት ሪፖርት ከሥራ ዘርፎች ማቅረብ የሚጠበቅባቸው እስከ ቀን 21/01/16 ድረስ ሲሆን
ሪፖርታቸውን ያቀረቡበት ቀን እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ተ.ቁ የሥራ ክፍል ሪፖርት የቀረበበት ቀን ምርመራ


የኢትዮጵያ ምርጥ ዘርና የደን ውጤቶች
1 24/01/16
አቅርቦት ዘርፍ

2 የግብርና ምርት ማሣደጊያዎች አቅርቦት ዘርፍ 24/01/16

የእርሻ መሣሪያዎችና ሜካናይዜሽን


3 29/01/16
አገልግሎት ዘርፍ
4 የተሸከርካሪዎች አስተዳደርና ጥገና ዘርፍ 23/01/16

5 ኮርፖሬት የሰው ሀብት ሥራ አመራር 24/01/16


 የዋናው ጽ/ቤት ወጪ
21/01/16
6 ኮርፖሬት የፋይናንስ ሥራ አመራር  የ 2015 በጀት ዓመት ሂሳብ
መግለጫ ያለበት ደረጃ
21/01/16
 የካፒታል እና የፍጆታ
ኮርፖሬት የግዥና ንብረት አስተዳደር ሥራ
7 እቃዎች ግዢ
አመራር
 የፕሮጀክት አፈጻጸም
ኮርፖሬት ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን
8 29/01/16
ቴክኖሎጂ ሥራ አመራር

የዋና ሥራ አስፈጻሚ ጽ/ቤትና ሥነ-ምግባር


9 18/01/16
አገልገሎት
 ኦዲት 24/01/16
ኮርፖሬት የኦዲትና የስጋት ሥራ አመራር
10  የስጋት ሥራ አመራር
አገልግሎት
28/01/16

11 ኮርፖሬት የህግ ጉዳዮች አገልግሎት

ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽንና ማህበራዊ ጉዳዮች


12 21/01/16
አገልግሎት

13 የኮርፖሬት ጥናትና ምርምር አገልግሎት 22/01/16

100

You might also like