You are on page 1of 117

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ

ሰኔ፣ 2013 ዓ/ም


ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 1
ይዘት
1. መ ግ ቢ ያ...............................................................................................................................................4
2. ታሪካዊ ዳራ............................................................................................................................................6

3. ተቋማዊ ተልዕኮ ፣ ርዕይ፣ ዕሴቶችና መሪ ቃል...................................................................................................8

4. የሁኔታ ግምገማ..............................................................................................................................……..9

4.1. የበጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሁኔታ...........................................................................................................9


4.2. የ 2013 በጀት ዓመት የተቋሙ የስትራቴጂያዊ ግቦች ዕቅድ አፈጻጸም ሁኔታ........................................................11
4.3. የቦርድ አመራር ሁኔታ.........................................................................................................................18
4.4. የከፍተኛ አመራር ሁኔታ....................................................................................................................18
4.5. የመካከለኛ አመራር ሁኔታ....................................................................................................................19
4.6. የመምህራን ሁኔታ..............................................................................................................................22
4.7. የአስተዳደር ሰራተኞች ሁኔታ.................................................................................................................23
4.8. የተማሪዎች ሁኔታ..............................................................................................................................23
4.9. የአጋር አካላት ሁኔታ...........................................................................................................................24
5. የ2014 እቅድ ዘመንን ለማሳካት በዋና ዋና ጉዳዮች የዩኒቨርስቲዉ አፈፃፀምና ኢላማ……25

6. በ2013 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንድሁም ምቹ ሁኔታዎች፣ስጋቶች እና የተወሰዱ
እርምጃዎች……………………………………………………………37

7. የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ.......................................................................................................41

8. የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ መነሻ................................................................................................................43

9. የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂያዊ ዓላማዎችና ተደራሽ ግቦች፡-...........................................................................43

10. ለከፍተኛ ትምህርት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ ስልቶች........................................................................................44

11. የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች ዕቅድ.................................................................................................................45

11.1. የመልካም አስተዳደር እና ስራ አመራር የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች...................................................................45


11.2. በአስተዳር እና ተማሪዎች አገልግሎት የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች፡-....................................................47
11.3. በአካዳሚክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች፡-...............................................................47
11.4. በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች................................................49
11.5. በቢዚነስና ተቋማዊ ልማት ዘርፍ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ
ተግባራ………………..................................................................................................…..52
12. የዕቅድ፣ ክትትል፣ የሪፖርት ዝግጅት፣ ፣የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ ወቅት…………..............................52

12.1. ዕቅድ..............................................................................................................................................52

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 2
12.2. ክትትል...........................................................................................................................................52
12.3. የሪፖርት ዝግጅት...............................................................................................................................53
12.4. የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ ወቅት.....................................................................................54
13. የ2014 ዓመታዊ ተቋማዊ የትኩረት መስኮች ፣የዕቅድ ግቦች፣ የተግባራት የአፈጻጸም መለኪያዎች እና ዒላማዎች............55

13.1. የትኩረት አቅጣዎች (መስኮች)................................................................................................................55


13.2. የዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂያዊ ተደራሽ ግቦች ፤ መለኪያዎች እና የሚጠበቁ ውጤቶች.............................................55
13.3. ስትራቴጂያዊ ግቦች እና የሚጠበቁ ውጤቶች............................................................................................56
13.3.1. ስትራቴጂያዊ ግቦች....................................................................................................................56

14. ግቦች፤ የግቦቹ መግለጫዎች፤ ስትራቴጂክ ዓላማዎች እና የማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች...............................................57

15. የ 2014 በጀት ዕቅድ……………………………………………………………..………106


16. የድርጊት መርሃ ግብር.............................................................................................................................107

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 3
ክፍል አንድ

1. መግቢያ
መንግስት ሰፊ መሰረት ያለው፣ ፈጣን፣ ቀጣይና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ዕድገት በማስመዝገብ ልማትን
በማረጋገጥና ድህነትን በማስወገድ ሰላምና ዲሞክራሲን ለማስፈን እንዲቻል የ 5 ዓመት የእድገትና
የትራንስፎርሜሸን እቅድ በማቀድ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በሁሉም ሴክተሮች ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ የኢትዮጵያ
ፍኖቴ ብልጽግና ጉዞ ግብ ሰላም፣ ሰፊ ማህበራዊ መሰረት ያለው ፈጣን ልማት፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና
የመልካም አስተዳደር ግንባታ ነው፡፡ የግቡ ስኬት የሚረጋገጠው በ 2017 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ያላት ኢትዮጵያን
እውን ማድረግ ሲቻል ብቻ ነው፡፡ በአገሪቱ በሁሉም ዘርፎች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች መነሻቸውና ፋይዳቸው
መታየት ያለበት ይህንን ሃገራዊ ራዕይን ከማሳካት አንጻር መሆን ይኖርበታል፡፡
በመሆኑም ትምህርት ይህንን ሀገራዊ ራዕያችንን ለማሳካት የሚያስችለን ዋና የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ወሳኙ መሳሪያ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት በእውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የተገነቡ ለሰላም መጠበቅ፣ ለሁለንተናዊ
ፈጣን ልማት መረጋገጥ፣ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ለመልካም አስተዳደር መስፈን ድርሻቸውን የሚወጡ
ብቁ ዜጎችን የማፍራት ተልእኮ አለው፡፡
ከዚህ አኳያ ከፍተኛ ትምህርት የማስፈጸም አቅምን በማጎልበትና በመገንባት የተጠቀሰውን ሀገራዊ ተልእኮ
የሚያሳካ ቁልፍ መሳሪያ ነው፡፡
በከፍተኛ ትምህርት የሰለጠነ የሰው ኃይል በሌለበት ሁኔታ ፈጣንና ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ ልማት ማረጋገጥ
እንደማይቻል ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ አሰራርና
በመልካም አስተዳደር ላይ የተገነቡ የማስፈጸም አቅም ግንባታ አቅሞች ሆነው ለመውጣት የሚያስችላቸውን
ተቋማዊ ለውጥ ለማረጋገጥ መልካም እርምጃ ተጉዘዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲያችንም ከተቋቋመበት ከ 2004 ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ ዓመታት ተልእኮውን ለማሳካት


የትምህርት ተደራሽነትን፣ ፍትሃዊነትን፣ አግባብነትንና ጥራትን በማጎልበት፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማዕከል
ያደረገ ምርምር በማከናወን እና የህብረተሰቡን ችግር ሊያቃልል የሚችል የማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት
ብቁና ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ እንዲሆን ሲተጋ ቆይቷል፡፡
በሌላ በኩል የመጀመሪያው እና ሁለተኛው የእድገት ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተጠናቆ የቀጣዩን 5 ዓመት
ስትራቴጅክ ዕቅድ ማዘጋጀት ተገቢ ሆኖ በመገኘቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት ዋና ዋና ዓላማዎችን እና ተደራሽ ግቦችን የተገኙትን መልካም ተሞክሮዎች

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 4
በመቀመር፣ያለፉትን ዓመታት አፈፃፀም ጠንካራና ደካማ ጎኖች በመለየት፣ ውሰጣዊና ውጫዊ ኩነቶችን
በመተንተን፣ የዩኒቨርሲቲው የቀጣይ 10 አመት መሪ ዕቅድ እና የአምስት አመታት (ከ 2013-2017) ስትራቴጂ
ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በተቀረፀዉ የ 10 አመት መሪ ዕቅድ እና የአምስት ዓመቱ የስትራቴጅክ ዕቅድ
እና የ 2013 ዕቅድ አፈጻጸም ላይ በመመስረት በአራት የትኩረት መስኮች ማለትም የአካዳሚክ ልቀት
(Academic Exellenece )፣ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ልቀት፣ የአሰራር ልቀት እንዲሁም የቴክኖሎጂ እና
ስራ ፈጠራ ልህቀት እና ዩኒቨርሲቲው በከፍተኛ ትምህርት ማቋቋሚያ ደምብ ቁጥር 650/2001 መሰረትና በቡሌ ሆራ
ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 231 /2003 ላይ የተቀመጠውን ተግባርና ሃላፊነት መሰረት በማድረግ፤ የእቅድ መነሻና
ታሳቢዎችን ዝርዝር ሁኔታዎች በማስቀደም እና በዝግጅትና በትግበራ ምዕራፍ የሚሰሩትን በመለየት በበጀት አመቱ
ስትራቴጂያዊ ግቦችን ለማሳካት ከልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ተጨምቀዉ በአራቱም የትኩረት መስኮች የሚከናወኑና የሚፈፀሙ
አበይት ተግባራትን አካቶ የተዘጋጀዉ ተቋማዊ ዕቅድ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 5
2. ታሪካዊ ዳራ
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁጥር በእጅጉ ውስን የነበረ እና እስከ 2003 ዓ.ም የነበሩት
ዩኒቨርሲቲዎች 10 ብቻ ሲሆኑ በ 1997 ዓ.ም ስራ የጀመሩትን 13 አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች እና ሶስተኛ ትውልድ
የተባሉትን 10 ጨምሮ 45 ዩኒቨርሲቲዎች እስከ 2 ኛው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መጠናቀቂያ
ዓመት ድረስ የከፍተኛ ትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች ከተቋቋሙበት
ዓላማ አንዱ ፍትሃዊ የሆነ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርጭት በሀገሪቱ ማዳረስ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
ከተቋቋሙትና በ 3 ኛ ትውልድ ውስጥ ከሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የሆነው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
የመሰረት ድንጋይ የተጣለው ህዳር 28 ቀን 2001 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ከተማ አስተዳደር በተሰጠው ቦታ ላይ
በወቅቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አማካኝነት ነበር፡፡
ዩኒቨርሲቲው እንደ አንድ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋም በሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 213/2003 የተመሰረተ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ጉጂ ዞን ከአዲስ አበባ በ 467
ኪ.ሜ ርቀት ላይ በቡሌ ሆራ ከተማ ይገኛል፡፡ ተቋሙ የሚገኝበት አከባቢ በሁለት ነገሮች ለግብርና ምቹ በሆኑ
ማለትም በደቡብ ከፊል ቆላማ እና ዝቅተኛ የመሬት አቀማመጥ ያለው ሲሆን በሰሜኑ ከፍተኛ የመሬት
አቀማመጥ እና እርጥበታማ የአየር ንብረት ያለው ነው (Tache and Irwine,2003) ፡፡ የዞኑ አማካይ የዝናብ
መጠን ከ 500 ሚ.ሜ አስከ 700 ሚ.ሜ ሲሆን የዓመት አማካይ መጠኑ 648 ሚ.ሜ ነው፡፡ የአከባቢው አማካይ
የሙቀት መጠን በሞቃት ጊዜ ከ 25 አስከ 29 ዲግሪ ሴልሺየስ ሲሆን በቀዝቃዛማ ወቅት ከ 14 አስከ 18 ዲግሪ
ሴልሺየስ ነው (Luseno,et.al,1998) ፡፡ በአከባቢው በብዛት የጉጂ ኦሮሞዎች የሚኖሩ ቢሆንም ሌሎች በርካታ
ብሄር ብሄረሰቦች እሴቶቻቸውን እና ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በመጠበቅ እንዲሁም በመጋራት በሰላም እና
በመከባበር አብረው ይኖራሉ፡፡ አከባቢው የኦሮሞ ገዳ ስርዓት (Sirna Gadaa ) ለረጅም ጊዜ ተጠብቆ እና
በመተግብር ላይ ያለ የባህል እሴት በስፋት የሚገኝበት ነው፡፡ ከዚህም ሌላ አከባቢው የተለያዩ ማዕድናት
ማለትም፡-(ወርቅ፣ መዳብ፣ ታንታለየም፣ ሴራሚክ እና ሌሎች)፤ የተፈጥሮ ደኖች፣ የሺያጭ ምርቶች (cash
crops)፣ የእንስሳት ሃብት እና የመሳሰሉት የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ዕምቅ ሃብት ባለቤት ነው፡፡ተቋሙ ብቃት
ያላቸዉን ተመራቂዎች ከማፍራት ጎንለጎን በማዕድንና ማዕድን ነክ እንዲሁም በሀገር በቀል ዕዉቀት ዘርፎች
ዙርያ ችግር ፊቺ ምርምር ለማድረግ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ 2004 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር የተመደበለትን በመደበኛ 243 እና
በተከታታይ 116 ተማሪዎችን በመቀበል በ 4 ፋኩሊቲ፤ በ 6 ትምህርት ክፍሎች ፤ በ 72 መምህራን እና በ 164
የአስተዳደር ሰራተኞች ከመስከረም ወር ጀምሮ የመማር ማስተማሩን ስራ ጀምሯል፡፡ ከዚህ ታሪካዊ ዓመት
ጀምሮ ዩኒቨርሲቲው ከዓመት ዓመት የተማሪዎችን ቅበላ ፣ የኮሌጆች እና ት/ቤቶች ቁጥር ፣ የትምህርት
ፕሮግራሞችን በብዛትና በዓይነት እያሳደገ ሲሆን ፤ በበአሁኑ ሰዓት 1 ኢንስቲትዩት፤ 1 ትምህርት ቤት እና 8

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 6
ኮሌጆች ሲኖሩት በ 101 የቅድመ-ምረቃ፤ በ 84 የድህረ-ምረቃ እና 19 ሦስተኛ ድግሪ ፕሮግራሞች የቅበላ
አቅሙን አሳድጓል፡፡ በመሆኑም ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራት፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም
የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በተጠናከረ ሁኔታ ለማስኬድ በሀገር ውስጥና በውጭ ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች፣
መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር በመስራት የተለያዩ አገልግሎቶችን እየሰጠ
ይገኛል፡፡ ተቋሙ መልኩ የአከባቢውን ማህበረሰብ እና ሌሎች አካላትን በማስተባበር ውጤታማ ለማድረግ
መልካም አስተዳደር እና የለውጥ ፕሮግራሞችን ፤ የፈጣን አገልግሎት ማሻሻያ ለውጥ ማለትም ካይዘንን ፤
ውጤት ተኮር ስርዓትን፤ መዋቅራዊ ማሻሻዎችንና የተለያዩ ተግባራትን በማድረግ የተሻለ የስራ ቅልጥፍና እና
የአገልግሎት አሰጣጥ ለውጥ ለማምጣት በእጅጉ እየተጋ ያለና ተቋማት ነው፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 7
3. ተቋማዊ ተልዕኮ ፣ ርዕይ፣ ዕሴቶችና መሪ ቃል

ርዕይ

በ 2022 ለማህበረሰብ ለውጥ የሚተጋ ምሩቅ በማፍራት፤ በግብርና፣ በማዕድን እና በሀገር በቀል ዕውቀት
ምርምር ልቆ መገኘት፡፡

ተልዕኮ
ሳይንሳዊ ባህልና አሰራር እንዲጎለብት በማድረግ በዕውቀት፣ በክህሎት እና በመልካም ስነ ምግባር የታነጸ ስራ
ፈጣሪና የአገር ፍቅር ያለው፣ የሰለጠነ ፣ ብቁ ፣ ትጉህ እና ተወዳዳሪ ዜጋ ማፍራት፣ ዘርፈ ብዙ ጥናትና ምርምር
በማካሄድ ቴክኖሎጂዎችን ማሸጋገርና የማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት፡፡

እሴቶች
 አሳታፊነት፡- በውሰኔ አሰጣጥ እና በተቋሙ አሰራሮች ሁሉም ባለድርሻ አካላት ንቁ ተሳታፊ እንዲሆን
ስርዓት መዘርጋት
 ፍትሃዊነት፡- ሁሉንም በየደረጃው ያለውን የማህበረሰብ አከላትን (ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ ታዳጊ
ክልሎች እና ልዩ ፍላጎትን) ያማከለ የከፍተኛ ትምህርት አገልግሎት መስጠት
 ውጤታማነት፡- በተቋሙ የሚሰጡ የመማር ማስተማር፣ የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት
ከግብዓት፣ ከጊዜ እና ከጥራት አንጻር ተግባራዊ ማድረግ
 ጥራት፡- ደረጀውን የጠበቀ እና ቀጣይነት ያለው የአካዳሚክ፣ የምርምር እና የማህበረሰብ ተሳትፎ
መፍጠር፣
 ልህቀት፡- የተቋሙን ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በነባር ሳይንሳዊ ዕውቀት እንዲያሻሽሉ
እና አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲያመነጩ መስራት፣

መሪ ቃል፡-
ለላቀ ለውጥ እንተጋለን!

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 8
4. የሁኔታ ግምገማ

4.1. የበጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 በበጀት አመቱ ሰላመዊ የመማር ማስተማር ሂደት መረጋገጡ፣
 ዩኒቨርሲቲው ከቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ከ 14000 በላይ ተማሪዎችን በማስመረቅ የሀገራችን ኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ
ጉልህ ሚና መጫወቱ
 ከከተማ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ተሰርቆ የነበሩ ቁሳቁሶች መመለሳቸው
 ስርቆትን ለመከላከል በአካባቢው ከሚገኙ ቀበሌዎች ጋር የጋራ ውይይት መደረጉ፤
 ከቀድሞው በተሻለ መልኩ የግቢ ጥበቃ እና የደህንነት ስራዎች መከናወናቸው
 ጥራት ላይ የተመሰረተ የትምህርት መርሃ ግብሮች መስፋፋታቸው፣
 የገዳ እና ሜድካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ ፕርግራም መከፈቱ
 የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ መዕከል በአግባ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ
 ከአገር ውስጥ እና ከውጭ ተቋማት ጋር በመነጋገር የተለያዩ የማጣቀሻ መጽሐፍት፣ ቦርሳዎች እና እና ለመማር
ማስተማር የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን ማገኜት መቻሉ፤
 በተቋሙ ቀጣይነት ሠላማዊ መማር ማስተማር ሂደትን ለማረጋገት ከአካባቢው ማህበረሰብና የመስተዳደር አካላት
እንዲሁም ከፌደራል ፖሊስ ፣ከኦሮሚያ የፀጥታ አካላት፣ ከግቢ ፖሊስና ከተማሪ ፖሊሶች ጋር ቋሚ የግንኙነት
መድረክ በመፍጠር ቅንጅታዊ ስራ በመስራት የተሻለ አፈጻጸም ማስመዝገብ መቻሉ፣
 የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካትን ለማጥፋት የአመራሩ ቁርጠኝነት ተጠናክሮ መቀጠሉ
 ኮንትራት ሰራተኞችን ጨምሮ ሁሉሙ የተቋሙ ሰራተኛ ሃብት የማስመዝገብ ስርዓት ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ፣
 አለም አቀፍ እና ብሔራዊ በዓላት ቀን መከበራቸው
 በተማሪዎች ምግብ ቤት የግብዓት አቅርቦት፣ በተማሪዎች መዝናኛ አገልግሎት አሰጣጥ፣ በተማሪዎች መኝታ ቤት
አገልግሎት አሰጣጥ እና በዲሲፕሊን ውሳኔ አሰጣጥ ዙሪያ በተወካዮቻቸው አማካኝነት እንዲሳተፉ መደረጉ፡
 በመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ በዩኒቨርሲቲው በየዓመቱ የተለያዩ ስልጠናዎች እና የውይይት
መድረኮች ሲካሄዱ የቆዩ ሲሆን የሚጠብቅባቸውን አስተዋጽኦ ማበርከት እንዲችሉ ለመምህራን፣
ለሠራተኞች እና ለተማሪዎች በየደረጃው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንዲያገኙ መደረጉ፣
 በዩኒቨርሲቲው የለውጥ ፕሮግራሙን መምራት የሚያስችል ዓመታዊ የለውጥ እቅድ በማዘጋጀትና
በእቅዱ ላይ በየደረጃው የሚገኙ አመራርና ፈፃሚዎች የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ በማድረግ የለውጥ
ሥራዎች የተሰሩ መሆኑ፣

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 9
 ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ተሳትፎ፤ ተደራሽነት እና ጥራት ለማሳደግ የደሰሳ ጥናት በማድረግና ስርዓተ
ትምህርት በመቅረጽ በመደበኛና በሳምንት መጨረሻ የትምህርት መረሃ ግብር ለማህበረሰብ በጥራት
እያዳረሰ መገኘቱ፣
 የተለያዩ ችግር ፈቺ ምርምሮች እና ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አገልግሎቶች በስፋት
በማከናወን አመርቂ ውጤት ማስገኘት ተችሏል፣
 ለተቋሙ ማህበረሰብ ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች እየተከናወኑ
መሆናቸው፣
 በኮቨድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት አስፈላጊውን ግብአት በማሟላት ተማሪዎችን
ተቀብሎና አስተምሮ ማስመረቅ መቻሉ፣
 ኮቨድ 19 ወረርሽኝን መከላከል የሚያስችል የመመርመሪያ ማሽን በመግዛት ተግባራዊ እንዲሆን
መደረጉ፣
 ኮቨድ 19 ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን የማሟላት ስራዎች መሰራታቸው
 አዲሱ የአስተዳደር ሕንጻ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
4.1.1.በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች

 የሴት መምህራን እና አመራሮች ተሳትፎ አነስተኛ መሆን


 አንዳንድ የግንባታ ፕሮጄክቶች መዘግየት (የመ/ራን መኖሪያ ቤት፣ቆሻሻ ፍሳሽ ህክምና ፕላንት ግንባታ)
 የምርምር ውጤቶችን ወደ ፕሮጀክትነት በመቀየር የማህበረስቡን ችግር ለመፈታት የተደረገው ጥረት
ውስን መሆኑ፤
 የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች በጆርናል ላይ ከማሳተም አንጻር በዕቅድ ዘመኑ ጥቂት መሆናቸው፤
 በቅርብ ዓመታት መሻሻሎች የታዩበት ቢሆንም የግበዓት አቅርቦት እና አጠቃቀም አያያዝ ላይ
ክፍተቶች መኖራቸው፣
 የተለያዩ የአሰራር መመሪያዎች የተዘገጁ ቢሆንም ትግበራቸው በአመራሩ እና በፈጻሚው አካላት አከባቢ
የማስፈጸም ውስንንት፣
 ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ እና የአጋርነት ስምምነቶችን በመጠቀም ሀብት፤ እውቀት እና ሌሎች
ግብአቶችን ለማግኘት የተደረገው እንቅስቃሴ ውስን መሆኑ፡፡

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 10
 በርካታ ሥራዎች በየሥራ ሂደቶቹ የተከናወኑ ቢሆንም መረጃዎችን አደራጅቶ አለመያዝ ያለውን
እንቅስቃሴ በተሟላ ሁኔታ ገላጭ በሆነ እና ውጤቱን በመመዘን ሪፖርት በማቅረብ በኩል ክፍተት
መኖሩ፤
 በቂ የስፖርት ማዘውተሪያ እና የመዝናኛ ክበብ አቅርቦት ያለመኖር፣

4.2. የ 2013 በጀት ዓመት የተቋሙ የስትራቴጂያዊ ግቦች ዕቅድ አፈጻጸም ሁኔታ
¯ የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ከማሳደግ አንጻር
 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች

 ብቁ እና ተወዳዳር የመምህራኖች ቅጥር መካሄዱ


 በትምህርት ሚኒስተር የመውጫ ፈተና እንዲውሰዱ የተለዩ ትምህርት ክፍሎች በአግባቡ ፈተናውን
እንዲወስዱ መደረጉ
 ተማሪዎች የሙያ ብቃትን የሚያሳድጉ የተግባር ተኮር ልምምድ በአግባቡ እንዲወስዱ ተደርጓል
 በተ-ሙከራዎችን የማደራጀት ስራ ተሰርቷል
 የመጀመርያ ድግሪ መምህራኖች የትምህርት ደረጃቸውን የሚያሳድጉበት አሰራር መዘርጋቱ
 ለመምህራን አጫጭር የሙያ ማሻሻያ ስልጠናዎች መሰጠቱ
 ፍላጎትን መሰረት ያደረገ መረሃ ግብሮች እንዲከፈቱ መደረጉ
 ለአካባቢውና ለአጎራባች ዞኖች እና ወረዳዎች የትምህርት ተደራሽነት ስራ በአግባቡ መሰራቱ፤
 ዘጎች ልዩነት ሳይደረግባቸው የትምህርት እድሎችን እንዲያገኙ መደረጉ፤
 በቅጥር ላይም ሆነ በምርምር ስራዎች ሴቶች የሚበረታቱበት አሰራር መዘርጋቱ
 በሁሉም ቅርንጫፎች የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን መቀበል መቻሉ
 የማመር ማስተመር ተግባርን የሚያሳልጡ በርከት ያሉ ትምህርታዊ ጉባኤ (Seminars) ተካህዷል
 አዳዲስ መርሃ ግብሮችን ለመክፍት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ
 በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ MSc.in Medical Radiology Technology መጀመሩ ለአገር በቀል እውቀት
ምርምሮች
 በየትምህርት ክፍሎቹ የዎርክሾፕና የላቦራቶሪ ግብዓቶች የማሟላት ስራ ተጠናክሮ የማስቀጠል ሥራ
ተከናውኗል፡

 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 11
 መምህራኖችን ጥናት እና ምርምር የሚያካህዱበት የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ላይ ውስንነት መታየቱ፣
 ሴት መምህራኖችን ምርምር የሚሰሩበት የአሰራር ስርዓት አለመዘርጋቱ

¯ የተቋሙን አቅምና ብቃት ከማሳደግ አንጻር


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 አዲስ ለተቀጠሩት መምህራን የማስተማር ስነ-ዘዴ ሳይንስ ስልጠና ተሰጥቷል
 ለመምህራን እና ለአስተዳር ሰራተኞች የአጭር እና የረጅም ጊዜ ስልጠናዎችን በማመቻቸት
አቅማቸው እንዲጎሎብት መደረጉ
 መመሪያን በተከተለ መልኩ የተቋሙ መምህራን የትምህርት ማዕረጋቸውን(Academic rank)
እንዲያሻሽሉ መደረጉ
 ተቋሙ የራሱ የሆነ ጆርናል የማሳተም እና ጆርናሎች በቴክኖሎጂ ተደራሽ የሚደረጉበት አሰራር ስርዓት
መዘርጋቱ
 ተቋሙ የውስጥ ገቢ የሚያሳድግበት የተለያዩ የገቢ ማስገኛ አማራጮችን በመፍጠር የውስጥ ገቢ
የማሳደግ ስራ መሰራ
 የተቋሙን የመቀበል አቅም የሚያድግበት እና የትምህርት ጥራት የሚረጋገጥበት ደረጃቸውን የጠበቁ
የ ICT መሰረተ ልማት ዝርጋታ፤ላብራቶሪዎች ፣ወርክ ሾፖች፣ የቢሮች፣ የመማርያ ክፍሎች፣
የመምህራን መኖርያ፣ የተማሪዎች ማደርያ ፣ ቤተመጻሕፍት ግንባታ እና የውስጥ ለውስጥ መንገዶች
መሰራታቸው
 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች
 የውስጥ ገቢ ለማሳደግ በሚደረገው እንቅስቃሴ ዙርያ ውስንነት መታየቱ
 በበጀት ውስን ምክንያት የየሚሰሩ የመሰረተ-ልማት ስራዎች ከታቀደው አንጻር ውስንነት መታየቱ፣

¯ የማህበረሰብ ተሳትፎ እና የሳይንስ ባህልን ከማጎልበት አንጻር


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 የውጪ አገርን ጨምሮ በቁጥር አስር እና በላይ ከሚሆኑ አጋር አካላት ጋር በግብርና ፣ በቴክኖሎጂ
ሽግግር እና በተለያዩ ስልጠናዎች ዙርያ በጋራ መስራት መጀመሩ
 ለአካባቢው ማህበረሰብ እና ተቋማት በነፃ ህግ አገልግሎት፤የምክር፣ የስልጠና፤ የቁሳቁስ ድጋፍ እና
የቁሳቁስ ጥገና ስራዎችን መስራት መቻሉ፣
 በተለያዩ ርዕሶች ዙርያ ለማህበረሰቡ ስልጠና መሰጠቱ፣

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 12
 አረንገደ አሻራን ተግባራዊ ከማድረግ አንጻር በዋና ግቢ እና በገላና ወረዳ በአጠቃላይ ከ 29,300 በላይ
ችግኞችን ከመትከል ባለፈ 24 ሄክታር የተራቆተ መሬት እንዲለማ መደረጉ እና ለቀጣዩ በተቋሙ ችግኝ
ጣቢያ ከ 10,000 በላይ ችግኞች እየተፈሉ መሆናቸው፣
 ሞደል የማህበረሰብ መዲኃኒት ቤት ለመክፈት የመስርያ ፍቃድ ማግኜትን ጨምሮ የቅድሜ ዝግጅት ስራ
መከናወኑ
 ለተቋሙ ማሕበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ የውተት አቅርቦት ስራ መከናወኑ
 ዘመናዊ የንብ ቀፎን በመጠቀም በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ የንብ ማርባት ስራ መሰራቱ፣
 ምርጥ የቦቆሎ ዘር(BH 661 በቆሎ) በማምረት ዘሩን ለማህበረሰቡ እንዲደርስ መደረገ፣
 የአፍ እና አፍኝጫ መሸፈኛ ፣ ከንኪኪ ነጻ የእጅ መታጠቢያ እና የሙሉ ሰውነት ሳኒታይዘር መርጫ
ቁሳቁሶች ለትምህርት ቤቶች ፣ ለሆስፒታሎች እና ለሌሎች ተቋማት ድጋፍ መደረጉ፣
 የእጅ መታጠቢያ ሳሙና እና ከኒኪኪ ነጻ የእጅ መታጠቢያ ማሽን አምርተን ለአካባቢው ማህበረሰብ እና
ለአጎራባች አገራት ( ለቡሌ ሆራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ ለቡሌ ሆራ ሆስፒታል፣ ለም/ጉጂ ዞን፣ ለጉጂ
ዞን ፣ ለኮንሶ ዞን ፣ ያቨሎ፣ሞያሌ ፣ ለአማሮ እና ለቡርጂ ልዩ ወረዳ ) ተደራሽ መበደረጉ
 ለአካባቢው ማህበረሰቡ እርጥብ ቡና ማጠቢያ ማሽን ፣ ዘመናዊ የንብ ቀፎ ቴክኖሎጂ ፣ምርጥ የስንዴ ዘር
፣የባዮ ጋዝ ማብላያ፣ የበቆሎ መፍልፈያ ማሽን ፣ የድንች ምርጥ ዘር፣ ምርጥ የቦቆሎ ዘር እና
የመሳሰሉትን ተደራሽ የማድረግ እና ቴክኖሎጂውን እንዲጠቀሙ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
 የአካባቢ ማህበረሰብ ትምህርት ቤት የማሳደስ ስራ ተሰርቷል
 ባለሙያን በመጋበዝ ለቡሌ ሆራ ጠቅላላ ሆሲፒታል የጽኑ ህሙማን ክፍል አደረጃጀ ላይ ስልጠና
ተሰጥቷል
 በስራ ፈጠራ፣ በቴክኖሎጂ ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ፣ በሰው ሰራሽ ክህሎት እና በመሳሰሉት ዙርያ በርካታ
ወርክሾፖች ተከናውነዋል
 የተለያዩ ዲዛይኖችን በማዘጋጀት ለማህበረሰቡ ተደራሽ መደረጉ
 በኮቨድ 19 መከላከል ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የፅዳት መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በማምረት
ለማህበረሰቡ ተደራሽ መደረጉ፤
 በጎርፍ ለተጎዱ በገላና ወረዳ ለሚገኙ ማህበረሰብ አካላት የጤፍ ዱቀት፣ ዘይት እና የተለያዩ
ቅመማቅመሞች በብር ሲገመት 4.1 ሚሊዩን ብር የሚደርስ ድጋፍ መደረጉ
 በአካባቢው ለሚገኙ አቅሜ ደካማ ማህበረሰብ አካላት የማዕድ ማጋራ ስራ መሰራቱ
 ለሚርጎ ቆሮቦ ለሚገኝ ትምህርት ቤት ዕድሳት 240 ቆርቆሮ እና 36 ፓኬት ሚስማር መለገሱ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 13
 በቶማ አርዳያአ እና ለቡሌ ቅልጣ ቀበሌ፤ ለእያንዳንዱ ደረጃውን የጠበቀ አንዳንድ ሕንፃ አንደኛ ደረጃ
ት/ቤት መሰራቱ
 ለአካባው ትምህርት ቤት የመጻሕፍት፣ የወንበር እና የተለያዩ ለመማር ማስተማር የሚውሉ የቁሳቁስ
ድጋፍ መደረጉ

 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች


 ሞደል ትምህርት ቤቶችን ከመደገፍ አንጻር ውስንነት መታየቱ
 የማህበረሰቡን ፍላጎትን ከማቅ አንጻር የሚሰሩ ስራዎች ውስን መሆኑ
 የማህበረሰቡን ሕይወት የሚቀይሩ እና የሚታዩ ስራዎችን ከመስራት አንጻር ውስንነት መታየቱ

¯ ጥናትና ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ከማሳደግ አንጻር


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ምርምሮች የአካባቢውን ህብረተሰብ ችግር ሊቀርፉ በሚችሉበት አግባብ እንዲካሄዱ ጥረት መደረጉ፡፡
 ምርምሮች የተቋሙን ርዕይ መሰረት ያደረጉ እንዲሆኑ ጥረት ተደርጓል፡፡
 “Seenaa Bariisoo Dukkallee fi Daandii Qabsoo Isaa” የተሰኘ መጽሐፍ ታትሞ ለንባብ መብቃቱ
 በተጨማሪም “Aannan Qoraasumaa” የተሰኘ ልብ-ወለድ ታትሞ ለንባብ መብቃቱ፡፡
 በድምሩ 385 ችግር ፈቺ ምርምሮች መጠናቀቃቸው፣
 ከ 40 በላይ የተጠናቀቁ የጥናትና ምርምር ስራዎች የውስጥ ክለሳ መደረጉ፣
 በበጀት አመቱ 7 አገር አቀፍ እና 3 አለም አቀፍ የምርምር ኮንፍራንስ መደረጉ
 8 ሴሚናሮች ፣1 የፓናል ውይይ እና 1 የማህረሰብ ውይይ መደረጉ
 የጥናት ምርምሮቻቸውን Scopus indexed ጆርናሎች ላይ ለሚያሳትሙ መምህራን ማበረታቻ 5000
ሺህ ብር እንዲያገኙ ተድርጓል፡፡
 በ Scopus Indexed ጆርናል ላይ የታተሙ የምርምር ውጤቶች 91 ደርሰዋል፡፡
 40 የምርምር ውጤት መታተማቸው
 ከተለያዩ (መያድ) ጋር ስለ ግጭት አፈታትና ሰላም ግንባታ የውይይት መድረኮች መፈጠሩ፡፡
 2 ተከታታይ የዩኒቨሲቲ ጆርናሎች (Issiue one፣ Issue two) 20 ምርምሮች መታተማቸው፤
 ኮሌጆች የየራሳቸውን ጆርናል እንዲያሳትሙ ሁኔታዎች መመቻቸቱ፤

 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች


የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 14
 በምርምር ላይ የተሳተፉ መምህራኖች ውስን መሆኑ፣
 ምርምሮችን ወደ ማህበረሰቡ ከማድረስ አንጻር ውስንነት መታየቱ፣
 መምህራኖችን ወደ ምርምር ተግባር የሚሰማሩበት ማበረታቻ ውስን መሆኑ፣
 የጆርናሎች ሕትመት ውስን መሆኑ፣
 በአገር በቀል ዕውቀት ላይ የሚደረጉ ምርምሮች ጥቅት መሆናቸው፣
 የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ላይ ውስኝነት መታየቱ፣
¯ የተቋሙን መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ከማስፋፋት አንጻር
 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 የዋናው ግቢ አስታዳር ሕንጻ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
 የቴክሎጂ አጠቃቀምን በመማሪያ ክፍሎች ማስፋፋትና የማሻሻል ስራዎች ተሰርቷዋል፡
 የተመረጡ ትምህርት ይዘቶችን ወደ ዲጂታል በመቀየርና በመረጃ ቋት ውስጥ በማድረግ ለተማሪዎች
አገልግሎት የመስጠት ስራ ተሰርቷል(E-Learning) ተከናውኗል፡
 የምርምር መረጃ አያያዝን የማዘመን ስራዎች ተሰርቷል፡፡
 የደንነት ካሜራ ኢንስታሌሽን ሥራ ተሰርቷል
 የተለያዩ የቢሮ አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ የቴክሎጂ መተግበሪያዎችን (Enterprise Resource
planning) የተተገበሩ እንዲሁም የተወሰኑት ሂደት ላይ ናቸዉ፡፡
 ቤተ-መጻሕፍቶችን ዲጂታል ማድረግና በቴክኖሎጂ ማጠናከር ስራዎች በስፋት በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
(Book scan)
 የተለያዩ ቴክኖሎጂ መገልገያ ግብዓቶችን የማሟላት ስራ ተሰርቷዋል
 የዩኒቨርሲቲችንን ድህረ-ገፅ የማዘመን ስራዎች ተሰርተዋል
 ወቅታዊ መረጃዎችን በየጊዜዉ ድህረ-ገፅ ላይ የመለጠፍ ስራ በሰፊዉ የተሰራና በመሠራት ላይ መሆኑ
 ህጋዊ የሆኑ የኮንቴት አፕልኬሽን ሶፍትዌሮች እንዲገዙ መደረጉ
 የኢንተርኔት አደረጃጀትን በየጊዜው በመፈተሸ የኢንተርነት እጥረቶችን የመፍታት ስራ ተሰርቷል፡፡
 ደረጃውን የጠበቀ የአይሲቲ መሰረት ልማት (campus network infrastructure) የመፍጠር ስራዎች
ተሰርተዋል ፡፡
 የብሮድባንድ ኢንትርኔት መጠንን የማሳደግ ስራ ተሰርቷል
 ዩኒቨርሲቲያችን ራሱን የቻለ ኢ-ሜል እንዲኖረዉ ተደርጓል
 ድህረ-ገፅን አስመልክቶ አስፈላጊ የሆኑ የማዘመን ስራዎች ተሰርተዋል በመሰራት ላይም ይገኛል

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 15
 የማዘመን ስራዎች የሚስፈልጋቸዉን ሲስተሞች በመለየትና እንዳንድ ተጨማሪ ፊዉቸሮችን
በመጨመር የማዘመን ስራዎች ተሰርተዋል
 የኮምፒውትር ላብራቶሪ ኔትወርክ ዝርጋታ በሶስት ህንጻዎች በመከናወን ላይ ይገኛል
 ደረጃውን የጠበቀ የቪዲዮ ኮንፍረስ ተደራጅቶ ሥራ ጀምሯል
 የተማሪዎች ማደሪያ ፣ የመመገቢያ አደራሽ ጥገና፣ እንዲሁም የመማሪያ ክፍሎች እና የላብራቶሪ
ሕንጻዎች ጥገና ስራና የዉስጥ ግርግዳ ቀለም ቅብ ሥራ ተሰርቶ ወደ መጠናቀቅ ደረጃ ደርሷል፡፡
 አምስት የተማሪዎች ማደሪያን ሕንፃ ግንባታዎች ተጠናቋል፡፡
 በዋና ግቢ አራት የጥበቃ ማማ ወይም የግቢ ፖሊስ ማደሪያ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
 የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ንጣፍ ሥራ ፣ ሴፕትክ ታንክ ፣ መዳረሻ መንገድ ግንባታ እና
የአስተዳዳር ሕንፃ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል፡፡
 የጸጥታ ኃይል ማደሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ሥራ ተጠናቋል፡፡
 በዋና ግቢ ትሪትመንት ፕላንት ግንባታ የመብራት እና የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ ማጠቃለያ ሥራዎች
ተጀምሯል፡
 በዋና ግቢ 387 የመንገድ መብራት ፖል ተተክሎ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
 በዋና ግቢ በግቢ ውስጥ ላሉ የተለያዩ ሕንፃዎች ዙሪያ የስምንት ሕንፃዎች የሪቴይንግ ግንባታ ስራ
የተጠናቀቀ ሲሆን የስድስት ሕንፃዎች ግንባታ በከፊል ተከናውኗል
 በዋና ግቢ የሆራ መመገቢያ አደራሽ የእንጀራ መጋገሪያ ቤት እና ሌሎች ተጓዳኝ ፋሲሊቲዎች ስራ
ተጠናቋል፡፡
 በዋና ግቢ ከመንገድ ወደ መንገድ ጎርፍ የሚያሻግሩ ግንባታዎች ተጠናቋል፡፡
 በዋና ግቢ የወንድ ተማሪዎች መኖሪያ ዙሪያ አጥር ግንባታ ስራ ተጠናቋል

 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች


 በበጀት ውስንነት ምክንያት በርካታ ፕሮጀክቶች በታቀደላቸው ጊዜ አለመከናወናቸው
 የገቢ ማግኛ ተግባራትን ከማከናወን አንጻር ውስንነት መታየቱ
 የኢንተርነት ፍጥናት በሚፈለገው የፍጥነት ደረጃ ላይ አለመድረሱ
 አሰራሮችን አውቶሜት ከማድረግ አንጻር ውስንነታ መታየቱ ፤

¯ የክትትልና ግማገማ ስርዓትን ከማጠናከር አንጻር

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 16
 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ተግባራቶች በማኔጅሜንት በየሳምንቱ፣ በካውንስል በየአስራ አምስት ቀኑ እና አጠቃላይ የዘርፎች
በየሩብ አመቱ መገምገሙ
 በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች
 የአገልግሎት አሰጣጥ እርካታን ከመለካት አንጻር ውስንነት መታየቱ

4.3. የቦርድ አመራር ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ተከታታይ ግምገማዎችን በማድረግ በተስተዋሉ ውስንነቶች ላይ በሳል አሰተያየት እና የአሰራር አቅጣጫ
ማሳየታቸው፣
 የግንባታ ፕሮጄክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁና ክትትልና ድጋፍ ማድረጋቸዉ፣
 ከተቋሙ ከፍተኛ አመራር ጋር ቅንጅት በመፍጠር ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲረጋገጥ
ማድረጋቸው

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


4.4. የከፍተኛ አመራር ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 በአብሮነትና በተግባቦት ስራን መስራትና መምራት መቻላቸው
 ኮቨድን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራን በቁርጠኝነት መምራታቸው
 ዘርፎች ስራዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ኃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ ማከናወን መጀመራቸው
 ሰላማዊ የመማር ሂደትን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣታቸው
 በተቋሙ ላይ የተከፈተውን የፍትሃብሄር ክሶችን ለመርታት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማድረጋቸው፡፡
ለአብነት ትክክለኛ መረጃ በማቅረብና ክትትል በማድርግ በጥቅል የ 207 ሚሊዮን የፍትሃብሔር ክስ
ጉዳዩች እንዲቋረጥ ማድረጋቸው፤
 መርሃ ግብሮችን ለማስፋፋት ያላሰለሰ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው
 በበጀት አመቱ ዩኒቭርሲቲው ላስመዘገበው ከፍተኛ ደረጃ የከፍተኛ አመራች ድርሻ የላቀ መሆኑ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 17
 ሰላማዊ የመማር ማስተማርን ለማስፈን የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ ለአብነት የህዝብ ክንፍ እና አማካሪ
ምክር ቤት የሚል አደረጃጀት መፍጠር መቻላቸው
 ጠንካራ የክትትልና የድጋፍ ስራዎችን መሰራታቸው

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


 በአለም አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ግንኙነት ስራ ላይ ውስንነት መታየቱ ፣
 በዘርፍ ደረጃ ዕቅድ እና በሪፖርት ዝግጅት ስራ ላይ ቸልተኝነት መታየቱ
 በአገልግሎት አሰጣጥ አስታንዳርድ መሰረት ፈጣን አገልግሎት የመስጠት ዉስንነት መታየቱ
 የጥናትና ምርምር ዉጤቶችን ወደ ማህበረሰቡ በማውረድ እና ችግሮችን ከመፍታት አንጻር ውስንነት
መታየቱ፣
 የህዝብ ክንፍ እና አማካሪ ምክር ቤት የሚመራበት መመሪያ ያለመኖሩ፣
 አልፎ አልፎ ጠባቅነት መስተዋሉ

4.5. የመካከለኛ አመራር ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ኮቪድን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራ ማስቀጠላቸው
 መምህራንን በመከታተል የዝግጅት ስራ በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን መደረጉ
 ትስስር ለመፍጠር (linkage) በትኩረት መሰራቱ፤
 የተለያዩ አስተዳደራዊ እና ሞያዊ የሆኑት የመመሪያ ደንብ (Guideline) መዘጋጀታቸው፤
 ከጤና ሚንስተር ፍቃድ በተገኘው መሰረት የሜዲሲን ት/ት ክፍል መጀመሩ
 በ 2013 የትምህርት ዘመን ተጨማሪ ፕሮግራሞች በመጀመሪያ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒ. ኤች. ዲ.
መከፈታቸው፣
 ትስስር ለመፍጠር (linkage) ህንድ ሀገር ከሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች (india) Lovely Professional
Universty፣Integral Universty፣JIIT Universty፣Andrha፤Health Regional Laboratory፣EMA,
ENA (Health)፤Thomson Jeferson Universty (USA) እና ASCOM Mining Ethiopia በሂደት ላይ
መሆናቸው፤
 የተለያዩ አስተዳደራዊ እና ሞያዊ የሆኑት የመመሪያ ደንብ (Guideline) መዘጋጀታቸው፤
 በማህበረሰብ አገልግሎት ት/ቤት የህጻናት መጫወቻ እየተሰራ መሆኑ፤

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 18
 በጎርፍ ምክንያት የተጎዱትን የአከባቢ ማህበረሰብ አጠገብ በመቆም እና እንደ ተቋማ እንዲረዱ
ማድረጋቸው፡፡
 ከጤና ሚንስቴር ፍቃድ በተገኘው መሰረት የሜዲሲን ት/ት ክፍል በይፋ መጀመሩ
 የጤና ዘርፉን በማጠናከር የአከባቢዉን ማህበረሰብ ለመጥቀም ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ በተገኘው ፍቃድ
መሰረት 4 የፖስት ቤዚክ ት/ት ክፍል በይፋ መጀመሩ፤
 የምርምር ማዕከል በኮሌጅ ደረጃ መቀረጻቸው
 ሁለት ትላልቅ የምርምር ፕሮጀክቶች ተቀርጸዉ ወደ ስራ መገባቱ፤
 የት/ት ጥራትን ለማሻሻልና ለማዝለቅ የሚረዱ ጉዳዮች ዙሪያ ለኮሌጅ ዲኖች፤የት/ት ክፍል ሀላፊዎች
እና ለኮሌጅ የት/ት ጥራት አስተባበሪዎች ስልጠናዎች መሰጠታቸው፤እና ላቦራቶሪዎችና ዎርክሾፖች
ቁሳቁሶች እንዲሞሉ መደረጉ
 በሁሉም ኮሌጆች ስር የሚገኙ የት/ት ጥራት አስተባባሪዎች አብሮ መስራት እንዲችሉ፤ ጥሩ
ተሞክሮዎችን እንዲለዋወጡ እና የአንደኛ ዓመት ት/ት አሠጣጥ ዙርያ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት
የበኩላቸዉን ይወጡ ዘንድ በተፈጥሮና በማሕበራዊ ሳይን ዘርፍ በማደራጀትና ግንዛቤዉን በመፍጠር ወደ
ስራ ማስገባት መቻሉ፤
 በያዝነዉ ባጀት ዓመት በዩኒቨርሲቲዉ ደረጃ ከፀደቁት መምሪያዎች ዉስጥ በት/ት ጥራትና የተማሪዎች
ሚዘና መምሪያዎች በሁሉም የት/ት ክፍሎች ደረጃ ለሚገኙ መምህራኖች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች
መሰራታቸዉ፤
 በ 2013 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒ. ኤች. ዲ. ተጨማሪ ፕሮግራሞች
መከፈታቸው፣
 የዩኒቨርሲተውን ድህረ ገጽ እና የፌስ ቡክ ገፆች እንዲሁም የመንግሥት ሚዲያዎችን
(OBN,EBC፣ኢ.ዜ.አ፣ኦ.ቢ.ኤን&FBC) በመጠቀም በዩኒቨርሲተው የተሰሩትንና የዩኒቨርሲቲውን ገጽታ
የሚያጎሉ ሥራዎች መስራታቸው፣
 የባህል ጥናት እንስቲትዩት ማቋቋሚያ ስምፖዝየም በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲቋቋም በተደረገው ጥረት
ትልቅ አስተዋኦ ማበርከታቸው፣
 በኮሌጆች ስር 6 የሚደርሱ የሪስርች ሴንትር ለማደራጀትን ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መገባቱ፡፡ Human
Right Research Center,Kercha coffe and spices research center,Finchwa Livestock research
center,Traditional Herbal Medicine,Project on Improving Maternal and Newborn Health
care

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 19
 የገዳ ሥርዓትን በ “common course” ውስጥ እንዲካተት መደረጉ እና ለሚያስተምሩ መምህራን
ስልጠና መሰጠቱ፡፡
 አስራ ሦስት አርሶ አደሮችን በማደራጀት በአስር ሄክታር ማሳ ላይ ለአካባቢ አየር ጠባይ ተስማሚ የሆነ
የ BH 661 ቦቆሎ ዘር በቡሌ ሆራ ወረዳ 318 ኩንታል ማምረት የተቻለ መመሆኑ፡፡
 ለ 2013 ዓ.ም በ 20 ሄክታር ላይ አስር ገበሬዎችን በማደራጀት ምርጥ የስንዴ ዘር እየተመረተ መሆኑ፤
 ለተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚዉል የጥሬና የብስል ምግቦች፤ለመማር ማስተማር የሚውሉ
የተለያዩ የቋሚና አላቂ ዕቃዎች፣ለምግብ ቤት እና ለላውንጅ አገልግሎት የሚውሉ ፈርንቸሮች፣ ግዥ
የተፈፀመ የግልፅ ጨረታ ግዥ መካሄዱ፣
 የጉጂ ኦሮሞ ባህላዊ ቅርሶችን በማሰባሰብ በማእከል ማደራጀት ሜቻሉ
 በሀገር አቀፍ ደረጃ የገዳ እና የባህል ጥናት እንስቲትዩት ማቋቋሚያ ስምፖዝየም እንዲቋቋም
በተደረገው ጥረት ጉልህ ሚና መጫወታቸው፣

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


 አንዳንድ ዝቅተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በተሰጣቸዉ ሃላፊነትና ተጠያቅነት በደረጃቸዉ መወሰን እና
መፈጸም የሚገባቸዉን ተግባራት ወደ ከፍተኛ አመራሮች መዉሰድ ወይም ዉሳኔ ከመስጠት መሸሽ፣
 የለዉጥ ጉዳዮችን በቁርጠኝነት ይዞ አለመንቀሳቀሱ እና በማህበረሰቡ ውስጥ ሰርጸው አለመግባታቸው
 ዕቅድና ሪፖርት በጥራትና በጊዜው አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ያለማቅረብ፣
 የኪራይ ሰብሳቢነትንና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከመታገል አንጻር ዉስንነት መታየቱ፣

4.6. የመምህራን ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ኮቪድ-19 ለመከላከል የሚረዳ የንፅህና መጠበቂያ ሳሙና እና ሳኒታይዘር በማዘጋጀት ለአከባቢው
ማህበረሰብ ተደራሽ እንዲሆን መደረጉ፤
 የካያዘን አተገባበር በተለይ የቤተ-ሙከራ ክፍሎች አደረጃጀት በጣም ጥሩ የሚባል እንቅስቃሴ
ማድረጋቸው፡፡
 የመምህራን የምርምር ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣት በርካታ የምርምር ሥራዎች
ማከናወናቸው፡፡
 መምህራን በኮቪድ-19 ምክንያት አቋርጦ የነበሩ መማር ማስተማር ሁኔታ በተለያዩ ቴክኖሎጂ
በመጠቀም ተማሪዎቻቸው እንዲደርሱ ጅምሮች መኖራቸው

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 20
 ጥቂት መምህራን ላቦራቶሪዎችን በማደራጀት ተማሪዎችን ተግባር ተኮር ትምህርቶችን በግቢያችን
ለማሰራት ያላቸው ቁርጠኝነት
 ለቀጣዩ የት/ት ጊዜ ዝግጅት ላቦራቶሪዎችን በማደራጀት የኮሌጁን ብቃት ለማጎልበት መምህራን
ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆናቸው፡፡
 አዲስ የሚቀጠሩ መምህራን ሥራ ከመጀመራቸው በፊት የማስተማር ክህሎትና በዩኒቨርሲቲ አሰራር
ላይ ስልጠናዎችን መውሰዳቸው፤

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


 አንድ አንድ መምህራኖች በስራ ገበታቸዉ ላይ በማይገኙበት ጊዜ፤ ፍቃድ አለመጠየቅና ሊገኙ
ያልቻሉበትን ምክንያት ለት/ት ክፍሎች ያለማሳወቅ፣
 አንዳንድ መምህራን የጀመሩትን የምርምር ስራቸዉን በተያዘላቸዉ ጊዜ ገደብ ያለ ማጠናቀቅ፣
 መምህራን በትምህርት ሰሌዳው መሰረት ባለመገኘታቸው ምክንያት የሚባክኑ ክፍለ ጊዜያት መኖሩ
 የተወሰኑ መምህራን ለት/ት ሲላኩ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ አለመመለስ፤

4.7. የአስተዳደር ሰራተኞች ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ቀደም ሲል ከነበሩት ወቅቶች አንጻር አብዛኛዉ የአስተዳደር ሠራተኞች ለስራ ተነሳሽነት እና በስነ-
ምግባር ከፍተኛ መሻሻል መታየቱ
 በተቋሙ ዉስጥ ሲከናወን የነበረዉን የንብረት ስርቆት እና ዝርፊያ በመከላከል ብሎም በማጋለጥ ችግሩ
በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከት መቻላቸዉ፣
 ሰራተኞች በትምህርት እራሳቸውን እያሳደጉ መሆኑ
 መልካም ሥነ-ምግባር ያላቸውና ተገቢውን አገልግሎት የሚሰጡ ሠራተኞች መኖራቸው
 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች
 የመማር ማስተማር ስኬት በመምህራን ብቻ የሚሳከ አድርገው የሚያስቡ ሰራተኞች መኖራቸው፤
 የስራ ስዓትን መሸራረፍ፤
 የሚገጥማቸዉን ችግሮችና ተግዳሮቶችን ከመጋፈጥ ይልቅ ምክንያት ማብዛትና የጠባቅነት ስሜት
መታየቱ ፣

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 21
4.8. የተማሪዎች ሁኔታ
 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 ኮቨድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚያስችሉ ጥንቃቄዎች ዙርያ አበራታች ነገሮች መታየታቸው
 ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ መወጣታቸው
 ችግሮች ሲከሰቱ ችግሩን ለማብረድ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አሁን ላለዉ ሰላማዊ መማር ማስተማር
ሂደት መረጋገጥ ጉልህ ሚና መጫወታቸዉ፣

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


 የተከታታይ ምዘናን ያለመረዳትና ውጤት መሰብሰቢያ ብቻ አድርጎ ማየት፣
 ትምህርትን በአግባቡ ተከታትሎ ውጤት ከማስመዝገብ ይልቅ ኩረጃን ተማምኖ ትምህርት
አለመከታተል፤
 አንድ አንድ ተማሪዎች የተቀመጠላቸውን የታችኛውን መዋቅር ሳይጠቀሙ አልፈው መሄዳቸው እና
ከላይኛው አካል መፍትሔ መፈለጋቸው፣
 አልፎ አልፎ የዲሲፕሊን ችግር የሚታይባቸው መሆኑ፤
 ውስን ተማሪዎች ኮቨድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ህጎችን አለማክበር፤

4.9. የአጋር አካላት ሁኔታ


 በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
 የአከባቢውን ማህበረሰብ እና ተቋሙን በማገናኘት የሀገር ስጋት የሆነውን የኮረና ወረርሽኝን
እንዳይስፋፋ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ማከናወናቸው፣
 ኪራይ ሰብሳቢነትን ከመዋጋት አንጻር ትልቅ አስተዋፅ ማድረጋቸው
 የአከባቢው ማህበረሰብ፣ መስተዳድርና ፀጥታ መዋቅሩ በጥብቅ ተሳስሮ መስራታቸው
 የአማካሪ ካውንስሉን እና የዩኒቨርስቲውን ኮማንድ ፖስትን አቀናጅቶ ከማሰራ አንጻር ጉልህ ተሳትፎ
ማድረጋቸው፣
 ችግሮች በተከሰቱበት ወቅት ከተቋሙ አመራሮች እና ከማህበረሰብ ጋር በመሆን ተማሪዎችን
በማረጋጋትና ሰላማዊ መማር ማስተማሩ ወደነበረበት እንዲመለስ ከፍተኛ አስተዋጾ ማድረጋቸዉ፣

 በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች


 የዉይይት ጊዜ ውስንነት፣

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 22
5. የ 2014 እቅድ ዘመንን ለማሳካት በዋና ዋና ጉዳዮች የዩኒቨርስቲዉ አፈፃፀምና ኢላማ
5.1. የልማት ንኡስ ዘርፍ ቁልፍ የውጤት ዓመላካቾች ዓመታዊ ዕቅድ
የትኩረት የ 2014
ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ተግባራት መለኪያ 2013 መነሻ
አቅጣጫ ዕቅድ

የመምህራን አቅርቦት ምጣኔ በትምህርት


በቁጥር 90.1:9.5፡0.4 86:12: 2
ደረጃ (ድግሪ፡-1 ኛ፡2 ኛ፡3 ኛ) ማሳደግ
የመምህራን አቅርቦት ምጣኔ በአካዳሚክ
በቁጥር 11 3
ደረጃ ማሳደግ
የመምህርነት ብቃት ምዘና ያለፉ መምህራን
በቁጥር 0 400
ማሳደግ
የመምህርነት ሙያ ፍቃድ ያላቸዉ መምህራን
በቁጥር 0 400
ማሳደግ
የሴት መምህራን በአካዳሚክ ደረጃ ማሳደግ በቁጥር 1 2
የሴት መምህራን በትምህርት ደረጃ ማሳደግ በቁጥር 29፡28፡1 29፡37፡2
የአካል ጉዳተ t ኛ መምራን ተሳትፎ ማሳደግ በቁጥር 5 10
መምህራን ልማት አፈጻጸም

የ 2 ኛ ድግሪ ትምህርት ተሳትፎ ዕድገት (አገር


በቁጥር 11 20
ዉጭ)
የ 3 ኛ ድግሪ ትምህርት ተሳትፎ ዕድገት (አገር
በቁጥር 67 40
ዉጭ)
የ 2 ኛ ድግሪ ትምህርት ተሳትፎ ዕድገት (አገር
በቁጥር 324 200
ዉስጥ)
የ 3 ኛ ድግሪ ትምህርት ተሳትፎ ዕድገት (አገር
በቁጥር 72 13
ዉስጥ)
የዉጭ አገር መምህራን በአካዳሚክ ደረጃ
በቁጥር 77 70
ዕድገት
የዉጭ አገር መምህራን በትምህርት ደረጃ
በቁጥር 0፡28፡77 0፡0፡70
ዕድገት
በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የመምህር ተማሪ
በቁጥር 1፡20 1፡19
ጥምርታ ዕድገት
በ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የመምህር ተማሪ በምጥጥ 1፡8 1፤7
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 23
ጥምርታ ዕድገት ን
በ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የመምህር ተማሪ
በቁጥር 1:4 1:11
ጥምርታ ዕድገት
የክህሎት ሥልጠና ያገኙ መምህራን ዕድገት በቁጥር 793
የማስተማሪያ ቋንቋ ብቃት ማረጋገጫ
በቁጥር NA --
ያላቸዉ መምህራን
የአለም-አቀፍ መምህራን ልዉዉጥ ተሳትፎ በቁጥር 3 7
በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሳተፉ
በቁጥር 406 244
መምህራን ዕድገት
የመኖሪያ ቤት ያገኙ መምህራን ዕድገት በቁጥር 120 180
የቅድመ-ምረቃ ድግሪ ፕሮግራሞችን ማሳደግ በቁጥር 101 2
የሁለተኛ ድግሪ ፕሮግራሞች ማሳደግ በቁጥር 84 20
የሦሰተኛ ድግሪ ፕሮግራሞች መሳደግ በቁጥር 19 1
ክለሳ የተደረጋለቸዉ የቅድመ-ምረቃ ድግሪ
በቁጥር 4 10
ሥርዓተ-ትምህርቶችን ማሳደግ
ክለሳ የተደረጋለቸዉ የሁለተኛ ድግሪ ሥርዓተ-
በቁጥር -- --
ትምህርቶችን ማሳደግ
ክለሳ የተደረጋለቸዉ የሦሰተኛ ድግሪ ሥርዓተ-
በቁጥር -- --
ትምህርቶችን ማሳደግ
አገርዓቀፍ ዕዉቅና ያላቸዉ ፕሮግራሞችን
በቁጥር 101 4
ማሳደግ
ዓለምአቀፍ ዕዉቀና ያላቸዉ ፕሮግራሞችን
ፕሮግራምና ሥርዓተ-ትምህርት ልማት አፈጻጸም

በቁጥር --- --
ማሳደግ
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ
በቁጥር 101 4
ትምህርት ፕሮግራሞች ዕድገት
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ 2 ኛ ድግሪ ትምህርት
በቁጥር 84 84
ፕሮግራሞች ዕድገት
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ 3 ኛ ደግሪ ትምህርት
በቁጥር 19 19
ፕሮግራሞች ዕድገት
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) በቁጥር 1፡8 1፤7

ዲጂታል የመጽሐፍት ክምችት ዕድገት በቁጥር 65000 5000

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 24
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት
በቁጥር 204 30
ፕሮግራሞችን ማሳደግ
የኢንዱስትሪ ትስስርና ትብብር ያላቸዉ
በቁጥር 1 3
ሥርዓተ-ትምህርትን ማሳደግ፤
የሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው
በቁጥር 3 3
ስርዓተ-ትምህርቶችን ማሳደግ
የውስጥ ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ያላቸዉ
በቁጥር 3 1
ተቋማት
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት
በቁጥር 4 10
ፕሮግራሞች
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ
በቁጥር - 4
ፕሮግራሞችን ማሳደግ
የሥርዓተ-ትምህርትና ፕሮግራሞች ማሻሻያ
በቁጥር -- 1
ጥናት ማሳደግ
መዉጫ ፈተና ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ
በቁጥር 3
ፕሮግራሞች ዕድገት
መዉጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር 141 170
መዉጫ ፈተና ወስደዉ ያለፉ ተማሪዎች በቁጥር 105 160
የሙያ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ምሩቃን ዕድገት በቁጥር 63 74
በመውጫ ፈተና የተማሪዎች የማለፍ ምጣኔ
በመቶኛ 78 100
ምረቃና ምዘና ሥርዓት አፈጻጸም

(የፕሮግራሞች አማካይ)
የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 97 100
ምጣኔ
የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 96 100
ምጣኔ
የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ -- --
የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም በቁጥር 6879 3500
አፈጻጸም
ተማሪ

ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ


ቅበላ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 25
የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 5404 5000
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 3007 3060
ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 8 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር
በቁጥር
ክልል ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች
በቁጥር 641
ጥቅል ተሳትፎ
የ2ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 876
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 120
ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 1 4
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር --
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 67 190
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ3ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር -- --
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 4 57
ጥቅል ተሳትፎ
የ3ኛ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 1 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር -- 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ- በቁጥር 25 27

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 26
ምረቃ ፕሮግራም ማሳደግ
የተማሪዎች ዓለምአቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም
በቁጥር 1 3
ተሳትፎ ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ኛ
በቁጥር -- 2
ድግሪ ፕሮግራም ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ኛ
በቁጥር -- 2
ድግሪ ፕሮግራም መሳደግ
የተመራቂዎች የሥራ ፈጠራ ሥልጠና
በቁጥር 3500
ተሳትፎ ማሳደግ
የቅድመ-ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች
በቁጥር 69.9 80
የመቀጠር ምጣኔ መሳደግ
አገርዓቀፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳትፎ
በቁጥር 6000 4000
ማሳደግ( በተጠቃሚዎች ብዛት)
የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ስብዕና ግንባታ
በመቶኛ 100 100
ሥልጠና ተሳታፎ ማሳደግ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 27
የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 7 3
የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ በቁጥር
7 3
ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ
የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ በቁጥር
-- 1
ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 2 1
የተግባር ትምህርት ማስተማሪያ ወርክሾፕ በቁጥር
78 2
አቅርቦት መሳደግ
የትምህርት ቴክኖሎጂ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 3
የመማሪያ ክፍል አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 160 30
ዲጂታል/ስማርት/ መማሪያ ክፍል አቅርቦት በቁጥር
10 3
መሳደግ
ተቋማዊ አቅምና ብቃት የማሳደግ አፈጻጸም

የተማሪዎች መኖሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 2320 135


የተግባር ትምህርት ሰርቶ ማሳያ አቅርቦት በቁጥር
78 2
ማሳደግ
የተማሪዎች መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 6 4
የመምህራን መዝነኛ አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 1 2
የኢንተርነት አገልግሎት ሽፋን ማሳደግ በመቶኛ 50 50
የአካዳሚክ አመራሮች አቅም ግንባታ ሥልጠና በቁጥር
128 158
ተሳትፎ መሳደግ
የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የአቅም በቁጥር
120 30
ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ መሳደግ
የሥራ አመራር ልህቀት ሥልጠና ብቃት በቁጥር
150 30
ማረጋገጫ ያገኙ አመራሮችን ማሳደግ
ተቋማዊ ብቃት ማረጋገጫ ያገኙ ተቋማትን በቁጥር
NA --
ማሳደግ
የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ማሳደግ በቁጥር NA --
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎችን ማሳደግ በቁጥር NA --
የካምፓስ ቁጥር ማሳደግ በቁጥር 1 1
የምርምር ልህቀት ማዕከል አቅርቦት ማሰደግ በቁጥር 4 2

የትምህርት ፕሮግራም አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በብር 287,689,418 400 ሚ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 28
ማሳደግ
የምርምር ፕሮግራም አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በብር 20,877,020.0
30 ሚ
ማሳደግ 1
የቴክኖሎጂ ሽግግር አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በብር
13,575,040 20 ሚ
ማሳደግ
የጥናትና ምርምር ፕሮጀክቶችን ማሳደግ በቁጥር 10 6
የሂሳብ ኦዲት ግኝት ደረጃ ማሻሻያ ማድረግ በቀጥር 15 10
በመደበኛ ፕሮግራም የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
101 4
የትምህርት ፕሮግራም ማሳደግ

አቅርቦት ማሳደግ
በማታ ፕሮግራም የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
-- 4
አቅርቦት ማሳደግ
የሳምንት መጨረሻ ቀናት የትምህርት በቁጥር
48 --
ፕሮግራም አቅርቦት ማሳደግ
በዲጂታል የትምህርት ፕሮግራም አቅርቦት በቁጥር
- 3
ማሳደግ
የገለልተኛ አካል የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር
- 1
አግባብነትና ጥራት ግምገማ መሳደግ
ተቋማዊና አሳታፊ የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
- 1
ክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ማዛመን

አፈጻጸም ግምገማ መድረኮችን ማካሄድ


የትምህርት ፕሮግራም አመራሮችን አፈጻጸም በቁጥር
- 1
ግምገማ ማካሄድ
የትምህርት ፕሮግራሞችን ለደንበኛ/ለዜጎች በቁጥር
4 1
በአማራጭ ሚዲያዎች ማስተዋወቅ
ስለትምህርት ፕሮግራሞች የደንበኛ እርካታ በቁጥር - 1
ምዘና ማካሄድ
የትምህርት ፕሮግራሞች የግብዓት፤ የሂደትና በቁጥር 1 1
የዉጤት ቁጥጥርና ግምገማ ማካሄድ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 29
5.2. የሳይንስና ንኡስ ዘርፍ ቁልፍ የውጤት ዓመላካቾች አመታዊ ዕቅድ

መለኪ የ 2013 የ 2014


ግብ ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ተግባራት
ያ መነሻ ዒላማ

የተካሄዱ መሰረታዊ (Basic) የምርምር ሥራዎች በቁጥር 385 200


የተካሄዱ ተግባራዊ (Applied) የምርምር ሥራዎች በቁጥር
በምርምር ስነ-ምግባር ኮሚቴ የተረጋገጡ የጥናትና ምርምር
በቁጥር
ፕሮጀክቶች
በዩኒቨርስቲው ድጋፍ የታተሙ የምርምር ዉጤቶች በቁጥር
አገርዓቀፍ ዕዉቅና ያገኙ የምርምር ጆርናሎች በቁጥር
ታዋቂ በሆኑ ዓለምአቀፍ የምርምር ህትመት መረጃ-ቋት የተመዘገቡ
በቁጥር
አገርዓቀፍ የምርምር ጆርናሎች
በዩኒቨርስቲው የተዘረጋ የሳይንስ፣ የምርምር፣ የፈጠራ እና የቴክኖሎጂ
በቁጥር
ሽግግር ማበረታቻ ስርዓት
የዓመቱ የላቀ የምርምር፤ የፈጠራና የቴክኖሎጂ አፈጻጸም ማበረታቻ
በቁጥር
ያገኙ ፕሮጀክቶች
በምርምር ሥራ የሴት መምህራን ተሳትፎ በቁጥር
የተዘጋጁ (የተቀዱ፣ የተላመዱ ወይም የተፈጠሩ) ቴክኖሎጂዎች በቁጥር
ለተጠቃሚዉ የተሸጋገሩ ቴክኖሎጅዎች በቁጥር
ሳይንስ፣ ምርምር፣ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ

በዓመቱ የተቋቋሙ የኢንኩቤሽን ማዕከላት በቁጥር


በዓመቱ ለተጠቃሚዉ ተሸጋግረዉ ዉጤታመነታቸዉ የተረጋገጠላቸዉ
በቁጥር
የምርምር፤ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ዉጤቶች
በቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራ የሴቶች ተሳትፎ በቁጥር
በአዕምሮአዊ ንብረትነት የተመዘገቡ ቴክኖሎጂዎች እና ፈጠራዎች በቁጥር
አግባብነት ያለዉ ያልተማከለ የምርምር ስነ-ምግባር ኮሚቴ (IRB)
በቁጥር
የተቋቋመ
እውቅና ባላቸው ጆርናሎች ላይ የታተሙ የምርምር ዉጤቶች በቁጥር

በዩኒቨርስቲው የተዘጋጁ የምርምር ስርጸት ማጎልበቻ ጉባኤዎች በቁጥር

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 30
የዩኒቨርሲቲዉ የምርምር ፕሮጀክቶች የአፈጻጸም ግምገማ ጉባዔዎች በቁጥር

ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትስስር የፈጠሩ ኢንዱስትሪዎች በቁጥር


ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትስስር የፈጠሩ የምርምር ተቋማት በቁጥር
በዩኒቨርሲቲዎች የተቋቋሙ የምርምር ልህቀት ማዕከሎች በቁጥር
ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ትስስር የፈጠሩ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
በቁጥር
የተቋማ ስልጠና ተቋማት
ት በትስስር የተሰሩ የጋራ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች በቁጥር
ትስስርና በትስስር የተሰሩ የጋራ የምርምር ሥራዎች በቁጥር
የማኅበረ ለኢንዱስትሪ የተሰጠ የማማከር አገልግሎት በቁጥር
ሰብ በዩኒቨርሲቲዎች የተከናወኑ እውቀት መር የማህበረሰብ አገልግሎት
በቁጥር
አገልግሎ ሥራዎች
ትን በዩኒቨርሲቲዎች የእውቀት መር ማህበረሰብ አገልግሎት ተጠቃሚዎች
በቁጥር
ማሳደግ፤
የሳይንስ በዓመቱ በዩኒቨርስቲዎች የተቋቋሙ የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና
በቁጥር
ባህል ሂሳብ ማዕከላት
ግንባታ በዩኒቨርስቲዎች የሚሰጡ የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና ሂሳብ
በቁጥር
እና ፕሮግራሞች
የሀገር በዩኒቨርስቲዎች የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና ሂሳብ ፕሮግራሞች
በቁጥር
በቀል የተሳተፉ መምህራን
እውቀት በዩኒቨርስቲዎች የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና ሂሳብ ፕሮግራሞች
በቁጥር
ን የተሳተፉ ሴት መምህራን
ማጎልበ በዩኒቨርስቲዎች የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና ሂሳብ ፕሮግራሞች
በቁጥር
ት የተሳተፉ ሰልጣኞች
በዩኒቨርስቲዎች የሳይንስ ቴክኖሎጂ ምህንድስናና ሂሳብ ፕሮግራሞች
በቁጥር
የተሳተፉ ሴት ሰልጣኞች
በዩኒቨርስቲዎች የተቋቋሙ የሀገር በቀል እውቀት ማዕከላት በቁጥር
በዩኒቨርስቲዎች የተሰበሰቡ ሀገር-በቀል እውቀቶች በቁጥር
በዩኒቨርስቲዎች የተሰበሰቡ ሀገር-በቀል ቴክኖሎጂዎች በቁጥር
በሀገር በቀል እውቀቶች ዙሪያ የተካሄዱ ምርምሮች በቁጥር

በሀገር በቀል ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ የተካሄዱ ምርምሮች በቁጥር

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 31
አለም-
አቀፍ
ትብብር
ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ስራን ለማጠናከር ትብብር
ና ቁጥር
የተፈጠረባቸው የውጭ አገር ተቋማት
አጋርነት

ማሻሻል
የሀብት ከመንግስት ፕሮግራም በጀት ውጭ ከአጋሮችና ከምርምር ፈንድ በብር
ምንጭ የተገኘ (የሳይንስ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የትስስር እና
ማሳደግ በዉጭ
የማህበረሰብ አገልግሎት) ሃብት
ምንዛሪ
በዩኒቨርሲቲ የማማከር አገልገሎት ሥራ የተገኘ ሀብት በብር

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 32
6. በ 2013 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንድሁም ምቹ ሁኔታዎች፣ስጋቶች እና የተወሰዱ
እርምጃዎች

6.1. ጥንካሬ 6.2. ድክመት


¯ መደበኛውን ዕቅድ የመደግፉ አሰሪ የ 500፣100 እና 150 ቀናት ዕቅድ ተዘጋጅተው በየደረጃው ¯ የምርምር ውጠቶችን ወደ ፕሮጀክትነት በመቀየር
ባለው አመራር እና ፈጻሚ ተግባራዊ መደረጋቸው የማህበረስቡን ችግር ለመፈታት የተደረገው ጥረት ውስን
¯ ሰላማዊመማር ማስተማርን ጨምሮ በርካታ ተልዕኮ ተኮር ውጤቶች መመዝገባቸው፣ መሆኑ፤
¯ ተቋሙ የትምህርት መርሃ ግብሮች ከመጀመሪያ ድግሪ እስከ ሶስተኛ ድግሪ ¯ የተጠናቀቁ የምርምር ውጤቶች በጆርናል ላይ ከማሳተም
ማስፋፋታቸው፤ አንጻር በዕቅድ ዘመኑ ጥቂት መሆናቸው፤
¯ ከ 2011 ጀምሮ በርካታ እና አስደናቂ ግንባታዎች እና የመሰረተ ልማት ስራዎች መከናወናቸው፡፡ ¯ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ የውስጥ ገቢ ከማሳደግ አንጻር
(ከ 7 ኪሜ በላይ የግቢ አጥር፣መዳረሻ አስፋልት መንገዶች የመምህራን መኖርያ ቤቶች፤ የውስጥ የተፈለገ ውጠት ያልተገኘ መሆኑ፤
ለውስጥ መንገዶች፤የመማርያና ቢሮዎች ሕንጻዎች ወዘተ…) ¯ በርካታ ሥራዎች በየሥራ ሂደቶቹ የተከናወኑ ቢሆንም
¯ ሠላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት በተቋሙ ማስፈን መቻሉ፤ መረጃዎችን አደራጅቶ አለመያዝ ያለውን እንቅስቃሴ በተሟላ
¯ ለተግባር ትምህርት አጋዥ የሆኑ በተሙከራዎችና ግብዓቶች ደረጃቸውን ጠብቀው ሁኔታ ገላጭ በሆነ እና ውጤቱን በመመዘን ሪፖርት በማቅረብ
እንዲሟሉ መደረጉ ፡፡ በኩል ክፍተት መኖሩ፤
¯ በአካባቢው ፍላጎት መሰረት ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የማህብረሰብ አገልግሎቶች ¯ በቂ የስፖርት ማዘውተሪያ እና የመዝናኛ ክበብ አቅርቦትና
መሰጠታቸው፡፡ ጥራት በቂ ያለመሆን፣
¯ አገር አቀፉን የተወሃደ ስርዓተ ትምህርትና ሌጅስሌሽን በመከተል፤ ተማሪዎች ¯ የተማሪ፡ክፍል፣ የተማሪ፡ መጻህፍት፣የተማሪ፡ኮምፒዩተር
መጨበጥ የሚገባቸውን ዕውቀት እና ክህሎት ይዘው እንዲወጡ ከፍተኛ ጥረት ጥምርታ ተመጣጣኝ አለመሆን
መደረጉ፡፡ ¯ የጠባቂነትና የተግባቦት ችግር
¯ የምርምር ማዕከላት በመደራጀት ላይ መሆናቸው እና የባህልና ገዳ ጥናት ኢንስትሁት ¯ የፍሳሽ ቆሻሻ ህኪም ፕሮጀክት (waste water treatement

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 33
መቋቋሙ plant) በጊዜ ያለመጠናቀቅ
¯ የሰላም ገዳ ጥናት መርሃ ግብር በሁለተኛ እና 3 ተኛ ድግሪ የሚሰጥበት ብቸኛ ተቋም ¯ የሴቶች ተሳትፎ ጥቅት መሆኑ
መሆኑ፤
¯ በተቋሙ ውስጥ ስስተዋሉ የነበሩ በርካታ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍ
መቻሉ፤
¯ ማህበረሰቡ ለተቋሙ ያለውን አመለካከት የባለበትነት ስሜት እንዲኖር መደረጉ
¯ ተቋሙ እንደ አገር ስታይ የነበረው ገጽታ ተቀይሮ ሰላማዊና ተወዳጅ ተቋም እንዲሆን
በርካታ ስራዎች መሰራታቸው፤
¯ የሰው ኃይሉን ለማሟላት ጥረት እና ችግሮችን አሳታፊ በሆነ መልኩ በውይይት
ለመፍታት ጥረት መደረጉ፣
¯ የመምህራን መኖርያ ቤት በተቋም ውስጥ ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲ ውል መደረጉ፤
¯ ለተቋሙ እና ለአከባቢው ማህበረሰብ ነጻ የትምህርት ዕድል መሰጠቱ፤
¯ የፕሮጀክት ስራዎችን ጨረታ በውድድር ለአከባቢው ስራ አጥ ጥቃቅን አነስተኛ
ማህበራት እንዲሰጥ መደረጉ፤
¯ በወሰን ማስከበር ዙርያ በለሎች ጉዳዮች በተቋሙ ዙርያ ካሉ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር
የነበረውን ክስ በአብዛኛው በአገር ሽማግሌዎች በእርቅ እንዲጠናቀቅ መደረጉ

6.3. ምቹ ሁኔታዎች 6.4. ሥጋቶች


¯ ምቹ የሆኑ የመንግስት ፖሊስና ስትራቴጅዎች መኖራቸው፤ ¯ የአገሪቱ ፖለቲካ ያለመረጋጋት
¯ በተወሰነ መልኩ ተቋሙ ከአገር ውስጥና ውጭ አገር ድርጅቶች ጋር ትስስር መፈጠሩ፤ ¯ ከፍተኛ የሆነ የመምህራን ፍልሰት መኖሩ
¯ ፈጣን የሆነ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጅ መኖሩ ¯ ቅድሚያ በሚሰጡ ጉዳዮች ላይ ያልተጠበቁ በመንግሰት ዉሳኔዎች
¯ የውስጥ ገቢ ማመንጫ ሰፍ ዕድሎች መኖራቸው ¯ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ንሬት እና የኑሮ ውድነት

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 34
¯ ግሎባላይዜሽን (ዓለም በአንድ መንደር) ¯ የወረርሽን በሽታዎች መከሰት እና መዛመት (ኮሮና፤ ወባ፤
¯ ተቋሙ የሚገኝበት አከባቢ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እና አገር በቀል ዕውቀት ያለው ከባቢ መሆኑ፤ አንበጣ፤ወዘተ…)
¯ ከአከባቢ፤ክልል እና ከፈዴራል መንግስት ተቋማት ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መኖሩ ¯ የበጀት እጥረት
¯ ሰፊ የጥናትና ምርምር የማህበረሰብ አገልግሎት ፍላጎት መኖሩ፤ ¯ ተለዋዋጭ ከሆነ ቴክኖሎጅ ጋር ቶሎ ያለ መላመድ
¯ የአከባቢው ማህበረሰብ በተቋሙ ላይ ታአማንነት ያላቸው መሆኑ፤ ¯ የተፈጥር ሀብት መመናመን እና መራቆት
¯ ምቹ የአየር ንብረት መኖሩ፤
¯ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አዋጅ 650/2009 መኖሩ

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 35
6.5. የተወሰዱ እርምጃዎች
 መምህራን ወደ ምርምር የሚገቡበት የአሰራ ስርዓት መውሰድ ተችሏል
 ምርምሮችን ጆርናል እንዲታተም የሚያደርግ ማበራታቸ ማዘጋጀት መቻሉ
 የተጠናቀቁ የምርምር ስራዎች ውጤት ለማህበረሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ፤እና በጆርናል ላይ እንዲታተሙ
የክትትል እና የድጋፍ ስራዎች ተሰርቷል፤
 የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ፕሮፖዛሎች እና ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ወደ ስራ መገባቱ
 የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን በርከት ያሉ ስራዎች መጀመራቸው
 ለተማሪዎች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በግዥም ሆነ እርዳታ ሰጪ ድርጅት በማፈላለግ ማሟላት መቻሉ
 በግብዓት አቅርቦት እና አጠቃቀም ላይ በዕቅድ የተመራ የግዥ ስርዓት በመዘርጋት እና የንብረት አጠቃቀም
ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት ጥረት ተደርጓል፤
 በመመሪያዎች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር እና ለስራ ክፍሎች ተደራሽ የማድረግ ስራዎች ተከናውኗል፤
 የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጤት ሰራተኞች ለተቋሙ ያላቸውን አስተሳሰብ እንዲቀየር ወይም በጎ
አመለካከት እንዲኖራቸው መደረጉ
 የዩኒቨርሲቲው ቢዚነስ ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት ስራዎችን የማስፋፋት ዝግጅት ተከናውኗል፤
 መጠናቀቅ ስገባቸው ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ በመስጠት እንዲጠናቀቁ መደረጉ
 የግንባታ ስራዎች በወቅቱ እና በጥራት እንዲከናወኑ ልዩ ትኩረት እና ክትትል የማድረግ ስራ ተሰርቷል፤
 የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ በቅጥር በተለያዩ ስራዎች ላይ ልዩ እገዛ ማድረግ ተችሏል፤

36
7. የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ
 ዩኒቭርሲቲው በእውቀት፤ በክህሎትና በአመለካከት ብቃት የተላበሰ የሰው ሀብት በመፍጠር፤ ምርምር
በማካሄድና ማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት የተጣለበትን ተልዕኮና አላማ አጠናክሮ ለመቀጠል፤
 ተለዋዋጭ አለም አቀፍ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ፤
 የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊና ፖለቲካዊ አቅጣጫዎችን በተለይም ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር
ኢኮኖሚ የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ታሳቢ በማድረግ፤
 የፍኖቴ ብልጽግናን ጉዞ ለማሳካት እና በአምስተኛዉ የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም ዉስጥ የትኩረት
አቅጣጫ ተደርጎ ሲሰራባቸዉ ከነበሩ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ዉስጥ
 የትምህርትና ስልጠና ተደራሽነት፣
 የትምህርት ስልጠና ፍትሃዊነት፣
 የትምህርትና ስልጠና ጥራትና አግባብነት፣
 ሀገር በቀል ዕውቀት እና ባህልን ማጎልበት፣
 ስራ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂ
 የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት የደረሱበትን አግባብ፤
 በተቋሙ ያጋጠሙ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ በትኩረት የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች ከግምት
እንዲገቡ የማድረግ ዋና ዋናዎቹ ናቸው፤

37
ክፍል ሁለት
2.1. ለተቋሙ ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች

ተቋሙ ጥራትና ተገቢነት ያለው ትምህርትና ስልጠና በፍትሀዊነት ተደራሽ በማድረግ ዕውቀትና ችሎታን በማሳደግ
ምርታማነታቸውንና ተወዳዳሪነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ በመሆኑም ፈጠራን በመጨመር አዲስ ዕውቀትን ፣ ምርቶችን እና
ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የተቋሙን ማህበረሰብ አቅም በማጎልበት የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥበት ሂደት ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው የሰው ሀብት ለማልማት በቀጣዮቹ ዓመታት ለሀገር ልማት የሚውልበትን ዋና ዋና ስትራቴጂዎችን
እንደሚከተለው ቀርቧል።

ለተቋሙ ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊ ሃብቶች


 የትምህርት ዕድል እና ሥልጠናዎችን ማዘጋጀት
 የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙ ይሠራል
 የሰው ሀይል ስምሪት እና የወደፊት አቅጣጫ በተመለከተ አስተማማኝ መረጃዎችን በመደበኛነት
አደራጅቶ መያዝ፤ ወቅታዊ ሪፖርቶችን መለዋወጥ፣ በጋራ መገምገም፤ የማሻሻያ አቅጣጫዎች
ማስቀመጥ፡፡
ለተቋሙ ወሳኝ የሆኑ ቁሳዊ ሃብቶች
 የመማር ማስተማር ፣የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን ውጤታማ እና ቀልጣፋ ለማድረግ
የላቦራቶሪ ግብዓቶች፣ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች ፣የመሰረተ ልማት እና ፋሲሊቲ ግንባታዎች የማሟላት ስራ
ማከናወን
 በምርምርና ስራ ፈጠራ፣ በመቅዳትና በማሻሻል የመነጩ እና የባለቤትን ፓተንት ያገኙ
ቴክኖሎጂዎች ወደ ማህበረሰብ የማሸጋገርና የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንትርፕራይዞች በማሸጋገር
ዜጎች ለራሳቸውም ለሌሎችም የስራ እቅድ እንዲፈጥሩ ስርዓት በማሻሻል ተግባራዊ ይደረጋል፡፡

8. የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ መነሻ


የዩኒቨርሲቲውን ርዕይ እውን ለማድረግ የሚያስችል ይህ አመታዊ እቅድ ሲዘጋጅ የተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ
ሁኔታዎች እንደ መነሻ ተወስደዋል፡፡ ከነዚህ መካከል የአገሪቱን የትኩረት አቅጣጫዎች፤ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች፤ተደራሽ ግቦችና ማስፈፀሚያ ስልቶችን በመጠቀም የተቋሙ የአስር እና የአመስት ዓመት

38
ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ በማተኮርና በ 2013 ዕቅድ አፈጻጸም ጠንካራ ጐኖችና ተግዳሮቶች ላይ ተሞክሮ በመውሰድ
የተዘጋጀ ነው፡፡ በዚህም መነሻ በተደራሽ ግቦችና ፕሮግራሞች አፈጻጸም በመጠቀም አገራዊ የትምህርት
ፍትሃዊነትና ተሳትፎን በማሳደግ ጥራት ያለዉ የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራት ተገቢ ይሆናል፡፡ የ 2014 ዓ.ም የዕቅድ
ዘመን በተለይ በለውጥ መሣሪያዎች በመታገዝ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች አጠናክሮ በመቀጠል፣ የተፈጠሩትን መልካም
አጋጣሚዎች በመጠቀም፣ እንዲሁም የተጠቀሱ ድክመቶችን በመቅረፍ ዩኒቨርሲቲው የጀመረውን የለውጥ ጎዳና
በማስቀጠል ለዘመኑ እቅድ ስኬት የሚገባውን ድርሻ ያበረክታል የሚል ጠንካራ እምነት አለ፤ እቅዱም እነዚህን
የሁኔታ ዳሰሳዎች መሠረትና ታሳቢ በማድረግ ተዘጋጅቷል፡፡

9. የከፍተኛ ትምህርት ስትራቴጂያዊ ዓላማዎችና ተደራሽ ግቦች፡-


በህዝብ ተሣትፎና መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትና መልካም አስተዳደር የሰፈነባት ማህበራዊ
ፍትህ የነገሰባት ከድህነት ተላቃ መካከለኛ ገቢ ያላት ኢትዮጵያን በ 2017 ዓ.ም እውን ለማድረግ ድርሻቸውን
የሚወጡ ብቁ ዜጐችን በጥራትና በብዛት የሚያፈራና በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎቱ ብቃት የሚያግዝ
አስተማማኝ የከፍተኛ ትምህርት ስርዓትን ማረጋገጥ ነው፡፡
በፍኖቴ ብልጽግና እቅድ ዘመን የሚተገበረውና በዝርዝር የተዘጋጀው አምስተኛው የትምህርት ልማት ዘርፍ
የከፍተኛ ትምህርትን ተቋማትን አስመልክቶ የተዘጋጀውን ስትራቴጂያዊ ዓላማዎች እና ተደራሽ ግቦችን መሰረት
በማድረግ የተቋማችን ተሳትፎ የሚፈልግ ጉዳይ ነው፡፡ በመሆኑም እንደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋም የቡሌ ሆራ
ዩኒቨርሲቲ 6 ቱ ዋና ዋና ስትራቴጂያዊና ተደራሽ ግቦች እንደሚከተለው ይሆናል ፡-
ግብ 1 የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ማሳደግ
ግብ 2 የተቋሙን አቅምና ብቃት ማሳደግ
ግብ 3 የማህበረሰብ ተሳትፎ እና የሳይንስ ባህልን ማጎልበት
ግብ 4 ጥናትና ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ
ግብ 5 የተቋሙን መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማስፋፋት
ግብ 6 የክትትልና ግማገማ ስርዓትን ማጠናከር

10. ለከፍተኛ ትምህርት ዓላማዎች የማስፈፀሚያ ስልቶች


 የዩኒቨርስቲዎችን የአመራር ብቃት ማጐልበትና ለአዳዲስ ከፍተኛና መካከለኛ ደረጃ ኃላፊዎች የአመራር ብቃት ማጐልበቻ
ስልጠናዎችን መስጠት፤
 የዩኒቨርስቲዎችን የመቀበል አቅም በተለይም በሣይንስና ቴክኖሎጂና በመምህራን ልማት ኘሮግራሞች ማሣደግ፤

 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመምህራንን አቅም የሚገነቡ በተለይም በማስተማር ስልት፤ በተማሪዎች ምዘናና በተግባር
ምርምር በመሳሰሉት ዙሪያ ስልጠናዎችን መስጠት፤

39
 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትንና የመምህራንን የመመራመርና ቴክኖሎጂዎችን የማላመድ ብቃትን የሚጨምሩ
አሠራሮችን መዘርጋትና መተግበር፤

 ብሄራዊ የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ መቅረጽና መተግበር፤

 ዩኒቨርስቲዎች ፖሊሲዎችን መሰረት ያደረገ ውስጣዊ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓት እንዲፈጥሩ ማገዝና ማበረታታት፤

 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎቻቸው የሚገኙበትን ሁኔታና የቀጣሪዎችን እርካታ የሚከታተሉበትን አቅም
በመፍጠር የትምህርት ስርዓታቸውን እንዲያሻሽሉ መርዳት፤
 ለሴቶች፣ የተለየ የአቅም ገደብ ላለባቸውና ከታዳጊ ክልሎች ለሚመጡ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ድጋፍ ማድረግ፡

 የመረጃ አያያዝ ፣ አስተዳደር እና አደረጃጀትን ማዘመን

40
11. የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች ዕቅድ

11.1. የመልካም አስተዳደር እና ስራ አመራር የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች

 ግብረ መልስ መቀበያ መንገድ መቀየስና በሁሉም የስራ ክፍሎች ተግባራዊ ማድረግ

 የመምህራንን፣ የሰራተኞችና ተማሪዎች ማህበራትን ማሳተፍ፣ መደገፍ እና ማበረታታት

 ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል፤


 ለሰራተኛው የተደራጀ የትራንስፖርት አገልግሎት አጠናክሮ በስፋት መቀጠል፤
 ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓትን ማጠናከር፤
 የተማሪዎች መተዳደሪያ ደንብ ማሻሻል
 ለተማሪዎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጥራት ማሻሻል
 የህግ የበላይነት በተጠናከረ ሁኔታ በተቋሙ ማስፈንና ሰላማዊ የመማር ማስተማሩን ሂደት በዘላቂነት
ማረጋገጥ፣
 ማህበረሰቡን በተቋሙ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ በማሳተፍ ደረጃ የባለቤትነት ስሜት
ማሳደግ፣ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ፣
 የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንጭ በመለየትና በሌሎች ክፍሎችና ኮሌጆች እንዲለዩ በማድረግ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ እቅድ ማዘጋጀት

 ግልፅ፣ አሳታፊ፣ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር፣ የህዝብ ጥቅም ያስቀደመ፣ ውጤታማና ህግን የተከተለ
መሆኑን ማረጋገጥ

 የውስጥና የውጭ ደንበኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸውን ቅሬታ የሚያስተናግድ ሥርዓት ማጠናከር

 የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባራት በመድፈቅ ልማታዊ አመለካከትን ማጐልበት

 የተገኙ ጠንካራ አፈፃፀሞችንና ምርጥ ተሞክሮዎችን መለየት፣ መቀመርና ማስተላለፍ

 በዘርፍና በተቋም ደረጃ የአገልግሎት አሰጣጥ እና የተገልጋይን እርካታ መለካት

 በሁሉም ክፍሎች የዜጎች ቻርተርን ለተገልጋዮች ግልፅ ማድረግ

 አገራዊ ጉዳዮች ላይ መምህራንንና ሠራተኞችን ማሰልጠን

 አሰራርን ማዘመን
 በየደረጃው የለውጥ ፕሮግራሙን ሊያሳካ የሚችል አመራር መፍጠር
 በላቀ ደረጃ ፈጻሚነቱ የተረጋገጠ የመንግስት ክንፍ መፍጠር
 የህዝብ ክንፍን የሰራዊቱ አካል አድርጐ በማደራጀት ሚናውን እንዲወጣ ማድረግ
 ካይዘንንን በሁሉም የስራ ክፍሎች መተግበር

41
11.2. በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት የሚከናወኑ የዝግጅት ስራዎች፡-
 ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች መታወቂያ በተፋጠነ ሁኔታ አትሞ ማደል የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት
 የኮቪድ መከላከያ ስራዎችን መተግበር
 ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት የሚረጋገጥበት የአሰራር ስርዓት መዘርጋት
 ግብአት ማሟላት
 የ 2014 የተማሪዎች የምግብ ጨረታና አቅራቢ መረጣ ማከናወንና አቅራቢው ተለይቶ ውል መፈረምና
መፈፀም
 የተማሪዎች መመገቢያ ካርድና የዶርም ድልድላን በወቅቱ በማጠናቀቅ ተማሪዎች ከመምጣታቸው
በፊት ዶርማቸውን በመረጃ መረብ የሚያገኙበትን ስርዓት መዘርጋት
 በተማሪዎች መኖሪያ ህንፃዎች የተባይ ማጥፊያ መድሀኒት ርጭት ማካሄድ
 በተማሪዎች መኖሪያ፣በመማሪያ ክፍሎች፣ምግብ ቤቶች፣መዝናኛና መጠለያዎች እንዲሁም የመፀዳጃ
አገልግሎቶችና አካባቢ የጥገናና እድሳት ስራዎችን መስራት
 አዲስ የሚመደቡ ተማሪዎች ከመምጣታቸው በፊት ዶርማቸውን በመረጃ መረብ የሚያገኙበት ስራ
መስራትአዲስ የሚመደቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ከከተማውና አከባቢው ፀጥታ አካላት፣ከትራንስፖርት
ቢሮና ከተማሪዎች ህብረት ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረግ
 በቂ ውሃ መኖሩንና እጥረት ቢያጋጥም ውሃ ለተማሪዎች ምግብ ማብሰያና ለሌሎች መሰረታዊ
ፍጆታቸው የሚቀርብበት ሁኔታዎችን ከወዲሁ ማመቻቸት
 የመብራት መቆራረጥ ቢያገጥም ችግሩን መፍታ የሚስያችል ያሉትን ጄነሬተሮችን ዝግጁ ማድረግ
 ለህንፃዎችንና ቤተ ሙከራዎችን አስፈላጊውን ቁሳቁስ በማሟላት ስራ ማስጀመር
 ለማህበረሰቡ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያበረከቱ የማህበረሰብ አካላትን መሸለምና ዕውቅና መስጠት

11.3. በአካዳሚክ ጉዳዮች ዙሪያ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች፡-


 ኮቪድ-19 ወረሽኝን በመቋቋም የመማር ማስተማር ሂደትን መስቀጠል የሚያስችል በቂ ዝግጅት
ማድረግና በትኩረት መስራት
 የትምህርት ጥራትና አግባብነት ዳይሬክቶሬትን ማጠናከር
 የትምህርት ጥራት ፖሊሲን ሰነድ መተግበር
 ፕሮግራሞችና ኮርሶችን ለማሻሻል የሚረዱ መመሪያዎችን ማዘጋጀት
 የአካዳሚክ ስታንዳርድና ስርዓተ ትምህርት ኮሚቴዎችን ንቁ ተሳታፊ ማድረግ
 በሁሉም የትምህርት ክፍሎች በተግባር የታገዘ የመማር ማስተማር ዘዴን ማበረታታት
 የምዘና ዘዴ እና አተገባበርን መፈተሽና ማሻሻል

42
 የተማሪዎች ውጤት በተሟላ መልኩ ገብቶ የተማሪዎች በአካዳሚክ የመቀጠል ሁኔታ ተወስኖ ለምዝግባ
አሰፈላጊው ዝግጅት ማድረግና ማረጋገጥ
 የሰው ሃይልን በቅጥር፣በዝውውርና በምደባ የማሟላት ስራዎችን ማከናወን ከ 2 ኛ ድግሪ በላይ
መምህራንን እና የአስተዳደር ሰራተኞችን መቅጠር፣
 የመማሪያ ህንጻዎችን ግምባታ ማፋጠን፣ዝግጁ እንዲሆን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መስራት፣
 በአንደኛው መንፈቅ የሚሰጡትን ኮርሶች መለየት፣ የመደልደል፣ ለሁሉም ፕሮግራሞች የመምህርና
የኮርስ ድልድል መስራት፣
 ለሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች አስፈላጊውን የግበዓትና የሰው ሃይል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቅ፣
 የሚሰጡትን ኮርሶች በመለየት ለኮርሶቹ ዋቢና ማጣቀሻ መፃህፍት በቤተ መፃህፍት መኖራቸውን
የማረጋገጥ፣በቂ መፃህፍት የሌላቸው ኮርሶችና ፕሮግራሞች በኮፒና በግዥ መሟላታቸውን ማረጋገጥ
 ሁሉም ኮሌጆችና የየትምህርት ክፍሎቻቸውን የ 2014 ዓ.ም የቅበላ አቅም ያገናዘበ በቂ መማሪያ
ክፍሎች፣ ወንበሮችና ሌሎች ግብዓቶች መሟላታቸውን ማረጋገጥና መደገፍ፤
 ሁሉም ኮሌጆች በቂ የዎርክሾፕና የላቦራቶሪ ግብዓቶች መኖራቸውን ማረጋገጥ
 ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ገለፃ (orientation) ማድረግ፣
 አዲስ ለተቀጠሩና ከትምህርት ለተመለሱ መምህራን induction ስልጠና መስጠት
 የክረምት ትምህርት ፕሮግራሞችን መተግበር፣ የካሪኩለም ግምገማ ወርክሾፖችን ማካሄድና መገምገም፣

43
11.4. በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች፡-
 የማህበረሰቡን ችግርና ፍላጎት መለየት
 ግብረ መልስ መቀበያ መንገድ መቀየስና በሁሉም የስራ ክፍሎች ተግባራዊ ማድረግ
 ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል፤
 ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓትን ማጠናከር፤
 የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንጭ በመለየትና በሌሎች ክፍሎችና ኮሌጆች እንዲለዩ በማድረግ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ እቅድ ማዘጋጀት
 በሁሉም ክፍሎች የዜጎች ቻርተርን ለተገልጋዮች ግልፅ ማድረግ
 የተገኙ ጠንካራ አፈፃፀሞችንና ምርጥ ተሞክሮዎችን መለየት፣ መቀመርና ማስተላለፍ
 በዘርፉና ባለ ድርሻ አካላት መካከል ባለው የአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋይን እርካታ መለካት
 ለማህበረሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች ግልፅ፣ አሳታፊ፣ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር፣ የህዝብ ጥቅም
ያስቀደመ፣ ውጤታማና ህግን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ
 የጥናትና ምርምር ሰርቶ ማሳያ እና ማከናዎኛ ቦታዎችን ማደራጀት
 የጥናትና ምርምር ልቀት ሽልማትና ማበረታቻ መተግበር
 በመስራት ላይ ያሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን መከታተልና መገምገም
 የተቋሙ የምርምር ልህቀት ማዕከላትን እና የባህልና ገዳ ስርዓት ጥናት በሰው ሃይልና በቁሳቁስ
ማደራጀት፣
 ቀደም ሲል የተጀመሩ የምርምር ስራዎችን መከታተል፣
 ሴቶች የምርምር ውጤታቸውን በታወቁ ጆርናሎች ላይ እንዲያሳትሙ ማበረታታት
 የዕውቀትና ቴክኖሎጅ ውርስና ሽግግር ስራ መስራት
 የተከታታይና ርቀት ትምህርት ሽፋንን ማስፋት
 የማህበረሰብ ልማት ስራዎችን ማስፋት
 ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለሚመጡ ተማሪዎች በሳይንስና ሂሳብ ዘርፍ ስልጠና (STEM) መስጠት
 ለማህበረሰብ አገልግሎትና ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች ክዋኔ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
 በአከባቢዉ ከሚገኙ ማህበረሰብ ጋር እስከ አሁን የተደረገዉ ተሳትፎ ስላስገኘዉ ለዉጥና ስለ ወደፊት
አካሄድ መመካከር
 ከኮሌጆችና ከጥናትና ምርምር ክፍሎች ጋር በመወያየትና የሚሰጡ የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በጋራ
ማቀድ
 በአካባቢ ካሉ የምርምር ማዕከላት፣የመንግስት የልማት ድርጅቶች፣ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ እና ጥቃቅንና
አነስተኛ ተቋማት ጋር በቅንጅት የሚሰራበትን የግንኙነት መድረክ መፍጠር
 ከተለያዩ ወረዳዎች የተራቆተ መሬት በመረከብ የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ማስጀመር

44
 የአፈር ለምነትን ለማሻሻልና የአፈር መሸርሸር ለመከላከል የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ችግኞችን በማፍላት
ለአካባቢው ህብረተሰብ ማሰራጨት እነዲሁም መትከል
 ነባር የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
 የተሻሻሉ የሰብል እና የእንሰሳት ዝርያ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ከተለያዩ አከባቢ በማምጣት በተቋሙ
ግብርና ማዕከል የማባዛት ስራ በማከናወን ዝርያው ከአካባቢው የአየር ንብረት ጋር ተስማሚ መሆኑን
በማረጋገጥ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ቴክኖሎጂዎችን ማስፋፋት
 የአሰራር ሂደት የሚያቀሉና ችግር የሚፈቱ በስልጠና መልክ ወይም በሰርቶ ማሳያ ወይም ለተወሰኑ ሰዎች
ተክኖሎጂውን ገዝቶ በማስጠት የተክኖሎጂ ሽግግር ስራን መስራት
 በግብርና ማዕከሉ በኩል በአካባቢው ለሚገኙ አርሶ አደሮች በከብቶች እርባታ ዘመናዊ የእርሻ ስራ፣ ምርጥ
ዘር አጠቃቀም ዙሪያ የማማከር ስራ መስራት

11.5. በቢዚነስና ተቋማዊ ልማት ዘርፍ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራት


 ከላንድስኬፕ ሥራ ጋር በተገናኘ ሰፋፊ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን ሳር ተከላ እና ዛፍ ተከላ ስራ ማከናወን፡፡
 የመንገድ መብራት ሥራ ማጠናቀቅ
 የጉጂ ግርጃ ካምፓስ አጥር ፣ላውንጅ ፣የተማሪዎች መኖሪያ ፤ መማሪያ ክፍል ሕንፃ ፤ መመገቢያ አደራሽ
፤ ኩሺና ፤ ላይብራሪ ፤ሽንት ቤት እና ሻወር ቤት ግንባታ ስራ በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡
 በግቢ ውስጥ ላሉ የተለያዩ ሕንፃዎች ዙሪያ የሪቴይኒንግ ዎል ግንባታ በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ
ማድረግ፡፡
 የውስጥ ለውስጥና መዳረሻ መንገድ ፤ የጎርፍ መሄጃ ቦይ እና የእግረኛ መንገድ ግንባታ ስራ በመጠናቀቅ
ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ ፤
 ጎርፍ የሚያሻግሩ ክሮሲንግ ስትራክቸር ግንባታዎች በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ ፤
 የሚኒ ስታዲዬም እና የትሪትመንት ፕላንት ግንባታ ማጠናቀቅ እና ለአገልግሎት ዝግጁ፣
 የገርባ ካምፓስ አጥር ማጠናቀቅ፡፡
 በሁለት ምርምር ማዕከል ዙሪያ የአጥር ግንባታ ስራ ማጠናቀቅ፤
 የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ዋና መግቢያ በር በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፤
 በዋና ካምፓስ አምስት ወርክሾፖች እና ሶስት የላብራቶሪ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ማጠናቀቅ፡፡
 ምቹ የስራ አካባቢን ከመፍጠር አኳያ ያለቦታ የተከማቹ ቆሻሻችዎችን የማስወገድ ስራ መስራት ፡፡

45
12. የዕቅድ፣ ክትትል፣ የሪፖርት ዝግጅት፣ ፣የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ
ወቅት

12.1. ዕቅድ
የአፈፃፀም ክትትል በማካሄድ መረጃዎችን ተንትኖ መገምገምና የመጨረሻ ውጤትን መመዘን የባላንስድ ስኮርካርድ አንዱ
ሂደት ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ የክትትልና ግምገማ ክዋኔዎች መረጃን ከማሰባሰብ አንስቶ ትንተና በማካሄድና የሚፈለጉ
መረጃዎችን በማጠናቀር ሪፖርት የማድረግ ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ፡
ክትትልና ግምገማ በማያቋርጥ መልኩ ከዕቅድ ዝግጅት አንስቶ እስከ ትግበራ እና ሪፖርት ድረስ መከናወን አለበት፡፡
ክትትልና ግምገማ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው፡፡ ዕቅድ እስካለ ድረስ ክትትል፣ ግምገማና ሪፖርት የወጣውን
ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግና ለቀጣዩ ዕቅድ ግብዓት ለመስጠት ተከታትለው የሚመጡ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፡፡

12.2. ክትትል
ክትትል በአንድ ተቋም የስራ ክፍል በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተካሄደ መሆኑን ለማረጋገጥ በተቀመጡ አመለካከቶች
ላይ መረጃን በስርዓት ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል መሳሪያ ሲሆን ትኩረቱም በዕለት ተዕለት በሚከናወነው ስራ
በአሰራር ብቃትና በቅልጥፍና እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥ የዕርካታ ደረጃ ላይ ነው፡፡
ክትትል ለአመራሮችና ለለተገልጋይ እና ባለድርሻ አካላት በመከናወን ላይ ያለውን ስራ በተቀመጡት አመልካከቾች ግቦችና
በተመደበው በጀት መሰረት እየተሰራ መሆኑን ለማረጋገጥ ያገለግላል፡፡ ክትትል የዕለት ከዕለት ስራዎች እንዴትና በምን
ፍጥነት እየተከናወኑ እንደሆነ ለማወቅ የሚያግዝ፣ የአፈፃፀም ችግር ካለ ለሚመለከተው አካል አስቀድሞ ለማሳወቅ፣
ለማንቃትና የስራ አፈፃፀም ጠንካራና ደካማ ጎኖችን ለመለየትና ለችግሮቹም መፍትሄ ለመሻት የሚጠቅም ዘዴ ነው፡፡
ከክትትል ስራ የሚመነጩ የስራ አፈፃፀም መረጃዎች ከልምድ ለመማርና የውሳኔ አሰጣጥን ለማሻሻል ይጠቅማሉ፡፡
ክትትል እንዲደረግ የሚያስፈልገው ባላንስድ ስኮርካርድ የፕሮጀክት ባህሪይ ስላለው ወደሚፈለገው አቅጣጫ እየተጓዘ
መሆኑን ለመዳሰስና አስፈላጊውን መረጃ በሚፈለገው ጊዜ ለመስጠት ነው፡፡ ክትትል እንደ አስፈላጊነቱ በወር፣ በሩብ
አመት፣ በስድስት ወር፣ በዓመት ወይም የፕሮጀክቱ ጊዜ ሲጠናቀቅ ወይም በውጤት መለኪያ ወቅት ይካሄዳል፡፡

12.3. የሪፖርት ዝግጅት


የአፈፃፀም ክትትል ሪፖርት የምክንያትና ውጤት ትስስርን የሚያሳይ ሲሆን በተቋም ደረጃ አምስት የክትትል ሪፖርት ደረጃዎች
ይኖራሉ
1. የተቋም (አካላዊ) አፈፃፀም ሪፖርት
2. የስራ ክፍሎች የአፈፃፀም ሪፖርት
3. የዳይሬክቶሬት፣ የኮሌጅ፣ የአፈፃፀም ሪፖርት
4. የስራ ክፍሎች፣ ዘርፎች ፣ የሌሎች አቻ አደረጃጀቶች የአፈፃፀም ሪፖርት
5. የመምህራን፣ የቴክኒክ ሠራተኞች እና የአስተዳደር ሰራተኛ (ግላዊ) የአፈፃፀም ሪፖርት

46
በየሩብ ዓመቱ ከዕቅድ እና መረጃ ዳይሬክቶሬት በሚላከው የአፈፃፀም ሪፖርት ቅፃቅፆች መሰረት ክትትል የሚደረገው በዕለት፣
በሳምንት፣ በየሁለት ሳምንቱ፣ በወር፣ በሩብ አመት፣ በአመት በመረጃ ቅብብሎሽ ይሆናል፡፡
ሰራተኛው የስራ እንቅስቃሴውን በየዕለቱ በመመዝገብ በሳምንት ለቅርብ ሃላፊው ወይም አስተባባሪው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
የተሰበሰበውን ዳታ በማጠናቀር እና በመገምገም ይህ የቅርብ ሃላፊ /አስተባባሪ ክፍሉ ለሚጠራለት ዳይሬክቶሬት፣ ኮሌጅ፣
ኢንስቲትዩት በየሁለት ሳምንቱ ያቀርባል፡፡ በዚህ ደረጃ የተጠናቀረውን ሪፖርት ከነአፈፃፀም ግምገማው ጭምር የዳይሬክቶሬት፣
የኮሌጅ፣ የዘርፍ ሃላፊዎች የራሳቸውን አፈፃፀም በመጨመር በየወሩ ለፕሬዘዳንት ጽ/ቤት፣ ለዘርፎች ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡
በመቀጠልም ፕሬዘዳንት ጽ/ቤት፣ ዘርፎች ሪፖርቱን በየዝርፋቸው በጋራ መገምገም በየሩብ አመቱ ለፕሬዘዳንት ተጠሪ ለሆነው
ለዕቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት ሲያቀርቡ ፤ ዕቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት የሁሉንም ሪፖርት በአንድ በማጠናቀር የተቋሙን
ሪፖርት ከተቋሙ ግብ አንፃር በየሩብ አመቱ ያዘጋጃል፡፡ተቋማዊ ሪፖርቱ እንደተጠናቀቀ፣ በማኔጅመንት ኮሚቴ፣ በዩኒቨርሲቲው
ካውንስል እና ቦርድ እንዲገመገም ካደረገ በኋላ ለትምህርት ሚኒስቴር፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሰው ሀብት ቋሚ ኮሚቴ
እና እንዳስፈላጊነቱ ለሌሎችም ያስተላልፋል፡፡

47
12.4. የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ ወቅት
ከላይ በተገለፀው የአፈፃፀም ሪፖርት ቅብብሎሽ መሠረት የሰራኞች(ፈጻሚዎች) በየሳምንቱ ፣በአስተባባሪና በቡድን መድረክ ፣
የአስተባባሪዎች እና የቡድን መሪዎች አፈጻጻም በየ ሁለት ሳምንቱ፣ በዳይሬክቶሬት እና በኮሌጆች ደረጃ በየወሩ፣ የኮሌጆች እና
የዳይሬክቶሬቶች አፈጻጸም በየወሩ፣ በዘርፍ እንዲሁም የሁሉም የስራ ክፍሎች እና የዘርፎች አፈጻጸም በየወሩ በአስዳደር
ካውንስል የሚገመገም ሲሆን አጠቃላይ የተቋሙ ዕቅድ አፈጻጸም በፕረዘዳንሻል ካውንስል፣ በማኔጅሜንት ፣ በአስተዳደር
ካውንስል፣ በልህቀት ካውንስል፣ በህዝብ ክንፍ እና በቦርድ ተገምግሞ ከፀደቀ በኋላ የተጠቃለለ ሪፖርት በዕቅድና በጀት
ዳይሬክቶሬት እያንዳንዱ ሩብ አመት ከመጠናቀቁ ከ 10 ቀን በፊት ከ 1 ኛ እስከ 3 ኛ ሩብ አመት ያሉትን ሪፖርቶች (መስከረም፣
ታህሳስ እና መጋቢት) 30 ቀን ድረስ ፣ የ 4 ኛ ሩብ ዓመት እና የአመቱን የተጠቃለለ ሪፖርት እስከ ሃምሌ 5 ድረስ በማጠቃለል
ለሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ለተቋሙ ቦርድ አስተዳደር ሰብሳቢ ፣ ለህዝብ ተወካዮች ም /ቤት የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት ቋሚ ኮሚቴ እና ሌለሎች ለሚመለከታቸው አካላት ይላካል ፡፡
 የተቋሙን የ 2013 ዓ.ም የሥራ አፈፃፀምና የ 2014 እቅድን ማዘጋጀትና ማስገምገም
 በተቋሙ የ 2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ 2014 እቅድ ዙሪያ ለአመራሩ፤ ለአስተዳደር ሰራተኛው፤
ለመምህራንና ለተማሪዎች ማቅረብ
 የተዘጋጀውን ዕቅድ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ጋር በመወያየት ለቦርድ አቅርቦ ማስፀደቅና ለሚመለከተው መላክ
 ፈፃሚውን በእውቀትና ክህሎት፤ በአመለካከትና በግብዓት ማዘጋጀት
 የተዘጋጀውን እቅድ ወደ ፈፃሚ አካላት ማዉረድና በማንዋሉ እንዲተገበር ማድረግ
 የኮሌጆች፣ ዳይሬክተሮች፣ ቡድኖችና ክፍሎች በ 2014 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምን መገምገምና በላቀ ለፈፀሙት
እውቅና እንዲያገኙ ማድረግ
 የ 2014 ዓ.ም በጀትን ለዳይሬክቶሬትና ለኮሌጆች ፍታሃዊ በሆነ መልኩ ማከፋፈል

48
13. የ 2014 ዓመታዊ ተቋማዊ የትኩረት መስኮች ፣የዕቅድ ግቦች፣ የተግባራት የአፈጻጸም
መለኪያዎች እና ዒላማዎች

13.1. የትኩረት አቅጣዎች (መስኮች)


ዩኒቨርሲቲው በዕቅድ ኣመቱ ትኩረት ሰጥቶ ሊሠራቸው የሚገቡ በርካታ ተግባራት ያሉ ሲሆን እነዚህ ተግባራትም የአገሪቱን
የልማት እድገት ለማፋጠን በማማር ማስተማር፣ በምርምር፣ በማህበረሰብ አገልግሎት እና በመልካም አስተዳደር ዘርፍ
የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት የሚያስችል የትኩረት መስኮች ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ናቸው፡፡
የትኩረት (አቅጣዎች) መስኮች
1 የትምህርትና ስልጠና ጥራት ፣ ተገቢነት፣ ተደራሽነት እና ፍትሐዊነት

2 የትምህርት አመራርና አስተዳደር፣ ዘላቂ እና አስተማማኝ ፋይናነስ

3 የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ የቴክኖሎጂ ዕድገት እና ሽግግር፣ ምርምር ፣ የማህበረሰብ ተሳትፎ እና ሀገር በቀል
ዕውቀት

4
እነዚህን የተቋሙ ስትራቴጂክ ግቦች ስር ተመንዝረዉ የወረዱ የየትኩረት መስኮቹን ግቦች በማስቀመጥ ለ 2014 ዓ.ም የተያዘውን
ዒላማ ለማሳካት የሚያስችል ዝርዝር ዕቅድ በየሩብ ዓመቱ ተከፋፍሎና ተለክቶ የታቀደና በአባሪ መልክ በተቀመጡት ሰንጠረዦች
የተመለከቱ ሲሆን በበጀት አመቱ ከሚተገበሩት ተግባራት መካከል እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡

13.2. የዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂያዊ ተደራሽ ግቦች ፤ መለኪያዎች እና የሚጠበቁ ውጤቶች


ከላይ በሶስቱም የትኩረት መስኮች ለማሳካት የተቀመጡትን ስትራቴጅያዊ ግቦች ከተቋሙ ተልዕኮ ጋር በተገናዘበ መልኩ የተቋሙ
ስትራቴጅያዊ ግቦች እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
ግብ ስትራቴጂካዊ ግቦች
ግብ 1 የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሓዊነትን ማረጋገጥ
ግብ 2 ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት፤
ግብ 3 የማህበረሰብ ተሳትፎ እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
ግብ 4 የጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤
ግብ 5 መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ
ግብ 6 የአፈጻጸም ክትትልና ግማገማ ስርዓት ማጠናከር

49
13.3. ስትራቴጂያዊ ግቦች እና የሚጠበቁ ውጤቶች
13.3.1. ስትራቴጂያዊ ግቦች
ግብ 1 የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሓዊነትን ማረጋገጥ
ግብ 2 ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት፤
ግብ 3 የማህበረሰብ ተሳትፎ እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
ግብ 4 የጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤
ግብ 5 መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ
ግብ 6 የአፈጻጸም ክትትልና ግማገማ ስርዓት ማጠናከር
13.3.2. የሚጠበቁ ውጤቶች
 ሙያዊ ክህሎቱ የዳበረ ብቃት ያለው ዜጋ

 ጥራት ያላቸው ምሩቃን (አእምሯዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ ማህበራዊ፣ መንፈሳዊ፣ አካላዊና ሙያዊ ዕድገታው የጎለመሰና ብስለት
ያላቸው ምሩቃን መፈጠር)

 ተመርቀው ስራ የሚኖራውቸ ምሩቃን


ውጤቶች/
 የተሻለ የተገልጋይና ባለድርሻ አካላት እርካታ፣አጋርነትና አመኔታ መፈጠር
ተጽዕኖዎች
 ለኢኮኖሚ ልማትና ብልጽግና የተደረገ አስተዋጽኦ (ለህብረተሰብ ገቢ ማደግ ስራ አጥነት መቀነስ፣ ድህነት መቀነስ፣
ምርታማነት ማሳደግ፣ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል መፈጠር)

 የጠነከረ፣ የዳበረ፣ የተሻገረ፣ የተለወጠ፣ ሰላማዊ ማህበረስብ እና ማህበራዊ ትስስር መፈጠር


 አገሩንና ወገኑን የሚያውቅ፣ የሚወድና የሚያከብር ምሩቅ

50
14. ግቦች፤ የግቦቹ መግለጫዎች፤ ስትራቴጂክ ዓላማዎች እና የማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
ግብ 1፡- የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትን ማረጋገጥ
የግቡ መገለጫ፡- በተቋሙ የሚሰጠው ትምህርት የጥራት ደረጃውን የጠበቀ፤ አግባብነት ያለው፤ ተደራሽ ፍትሃዊና
የተማሪዎችን ፍላጎቶች መሠረት ያደረገ እንዲሆን እና በስነልቦናው የዳበረ፤ ማህበራዊ ዕሴቶችን የተረዳና የሚጠብቅ፤
መንፈሳዊ ብስለቱ የጎለመሰ፤ አካላዊ እድገትና የተስተካከለና አእምሯዊ ችሎታው ያደገ ምሩቅ ማፍራት ለአገሩ፤ ለወገኑና
ለራሱ እድገት ከፍተኛ ሚና እንዲጫወት ማስቻል፤ ተቋሙ ከተለያዩ ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ከኢንዱስትሪዎችና ከሌሎች
አጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር የተጠናከረና የጎለበተ አጋርነትና ትስስር እንዲፈጥር ማድረግ፡፡

ስትራቴጂክ ዓላማ 1.1. ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን እውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ተላብሰው እንዲወጡ በተግባርና
በንድፈ ሃሳብ መካከል ሚዛኑን የጠበቀ ትምህርት እንዲወስዱ ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ከተቋሙ የሚመረቁ ተማሪዎች በሚመረቁበት ሙያ ብቃት፤ ስነ ምግባርና እሴቶች እንዲኖራቸው
ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
መምህር ተማሪ ጥምርት የመጀመሪያ ዲግሪ ምጥጥን 1:18 1:19
መምህር ተማሪ ጥምርት ድህረ- ምረቃ ምጥጥን 1:7 1:6
በቲዎሪና ተግባር ተመጣጥነው የተዘጋጁ ፕሮግራሞች በቁጥር 105 150
የተለያዩ የተማሪዎች የሥራና ባህልና ስነምግባር ማሳደጊያ
በቁጥር 70 85
ስልጠናዎች
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 በሳይንስና ከፍተኛ የት/ት ሚኒስቴር የተመደቡ ተማሪዎችን በመቀበል፤ በዚያ መነሻነት የመምህራንን ቅጥር
መፈጸም
 የንድፈ-ሀሳብና የተግባር ት/ትን በማቀናጀት ለተግባራዊነቱ ተከታታይ ቁጥጥርማድረግ

ስትራቴጅክ ዓላማ፡- 1.2 የተማሪዎችን ብቃት ለማረጋገጥ ትክክለኛ፤ አስተማማኝና አካታች የሆነ የምዘና ስርዓት
ማጠናከር፤
የዓላማ መገለጫ፡- ተማሪዎች በትምህርት ያገኙትን ብቃትና ክህሎት በሚጠበቀው ደረጃ የደረሰ መሆኑን ለማረጋገጥ
የተግባርና የተለያ የጽሁፍ የምዘና ስርዓቶችን መጠቀም፤ ምዘናዎቹ የተማሯቸውን ይዘቶች በሚገባ ያካተቱ፤ አስተማማኝና
ትክክለኛ መረጃ የሚሰጡ እንዲሆኑ ማስቻል፤
መነሻ ኢላማ
አመላካች መለኪያ
2013 2014

51
የተማሪ፤መምህን ጥምረት በዲፓርትመንት በምጥጥን 1:18 1:19
መዉጫ ፈተና ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች ዕድገት በቁጥር 3 2
መዉጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር 141 170
መዉጫ ፈተና ወስደዉ ያለፉ ተማሪዎች በቁጥር 105 160
የሙያ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ምሩቃን ዕድገት በቁጥር 63 74
በመውጫ ፈተና የተማሪዎች የማለፍ ምጣኔ (የፕሮግራሞች አማካይ) በመቶኛ 78 100
በኢንደስትሪ ፍላጎት መሰረት የተከለሱ የሙያ ፕሮግራሞች በቁጥር 101 105
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 በቂ መምህራንን በዲፓርትሜንት ደረጃ መመደብ
 የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ተጨማሪ የትምህርት ክፍሎች መውጫ ፈተና የሚወስዱበትን አግባብ መዘርጋት
 የመዉጫ ፈተና በማዘጋጀት በቂ እዉቀት መኖራቸዉን ማረጋገጥ
 የፍላጎትን እና ገቢያን መሰረት ያደረገ ተጨማሪ ፕሮግራሞችን መከለስ
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.3. የመማር ማስተማሩ ሂደት በበቂ የግብዓት አቅርቦት እንዲሟላ ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- የትምህርት ጥራትን ለመጠበቅና ለማጠናከር የሰው ኃይል፤ የማቴሪያልና የፋሲሊቲ ግብዓቶችን
ማሟላት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በግብአቶች የተሟሉ ቤተ- ሙከራዎች ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በቁጥር 78 2
አስፈላጊ ግብአቶች የተሟሉላቸው ዎርክሾፖች ያሏቸው ት/ት
በቁጥር 7 3
ክፍሎች
በግብአቶች ተሟሉ ቤተመጻህፍት ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በመቶኛ 90 100
የረዳት ምሩቅ 1፤ረዳት ምሩቅ II፣እና የረዳት ሌክቸረር ብዛት በመቶኛ 27.7 20
የሌክቸረር ብዛት በመቶኛ 58 65
የረዳ ፕሮፌሰር፣ የተባባሪ ፕሮፌሰርና የሙሉ ፕሮፌሰር ምጣኔ በመቶኛ 14.3 15
የሴት መምህራን ቁጥር ማሳደግ በመቶኛ 9.3 10
በግብአቶች የተሟሉ ዘመናዊ መማሪያዎች ክፍሎች በቁጥር 10 3
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 በቴ ሙከራዎች ለሚያስፈልጋቸው ድፓርትሜንቶች ሁሉ በቴ-ሙከራ ማደራጀት
 በየሙያ መስኩ ምሩቃኑ አዎንታዊ የሙያ ዝንባሌ እንዲኖራቸው የሥራ ስነባህሪ (Industrial psychology)
ስልጠና እንዲውስዱ ማድረግ፤
 ማንኛውም ተመራቂ በሰለጠነበት ሙያ የሙያ ስነምግባር ተዘጋጅቶ በሚገባ ስልጠና እንዲወስድ ማድረግ፤
 ተመራቂዎቹ በሙያቸው ብቁ ለመሆናቸው ማረጋገጥ በሚስችል መልኩ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በየመሃሉ
ምዘና ለማካሄድ የሚያስችል ስርዓት ማበጀትና መተግበር፤
 ተመራቂዎቹ በሙያቸው ብቁ ለመሆናቸው ማረጋገጥ የሚያስችል የመውጫ ምዘና መስጠት፤
 ለእያንዳንዱ ሙያ የሙያ ማረጋገጫ ምዘና የሚሰጥበት ሁኔታ ማመቻቸት፣

52
 ተማሪዎች በራሳቸው የጥራት ውጤት ለስኬት የሚበቁ እንዲሆኑና መኮራረጅም ሆነ የሌላ ሰውን ስራ የራስ
አስመስሎ ማቅረብ ባህሪ እንዲጸየፉ ማድረግ፤ ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት
 አግባብ ያለው የንድፍ-ሃሳብና የተግባር ሚዛን ጠብቆ ስርዓተ ትምህርቱ እንዲዘጋጅ ማድረግ፤
 የተማሪዎችን የሙያ ብቃት የሚያሳድጉ የተግባር ትምህርቶችን በቤተ ሙከራም ሆነ በመስክ እንዲወስዱ ማድረግ፤
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.4. ተመራቂዎች ወደ ስራ ዓለም የሚሸጋገሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የስራ እድል አስመልክቶ በመረጃ ቋመት ተደራጅቶ ተደራሽ የተደረጉ
መረጃዎች በቁጥር 2 2
የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ በመቶኛ 69.3 80
ተመራቂዎች ለሥራ ብቁ እንዲሆኑ፣ የስራ እድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎች
በመቶኛ 100 100
መስጠት
ዓላማው መገለጫ፤ ተመርቀው ወደ ስራ ለሚገቡ ምሩቃን በሙያቸው ያላቸውን እውቅና ክህሎት በብቃት ለመወጣት
እንዲችሉ የሙያ ማስተዋወቂያና የስራ መሸጋገሪያ ሁኔታ ማመቻቸት፣
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 የተደራጀ ስልጠና መስጠት
 የስራ ዕድል ማስታወቂያዎችን በዊብ ሳይት፣ በጋዜጣ እና በብሮድ ካስት ሚዲያ ማስተላለፍ
 ተመራቂዎች ከምረቃ በኃላ የመቀጠር ምጣኔያቸዉን በየዓመቱ የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
 የተመራቂዎችን መረጃ በዘመናዊ መረጃ ቋት ማደራጀት
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.5. የመማር ማስተማሩና የተግባር ላይ ልምምዱ የአሰጣጥ ሂደት ብቃት እንዲጠናከር ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ለመማር ማስተማር ጥራት መሳካት በተግባር ትምህርት ተማሪዎች በሙያቸው የበቁ ሆነው
እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችላቸውን የትምህርት አሰጣጥ ብቃት እንዲጠናከር ማድረግ፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በመማር ማስተማሩ የተሳተፉ የኢንዱስትሪና የሌሎች
በቁጥር 3 10
ተቋማት ባለሙያዎች
በተለያዩ የሙያ መስኮች ልምምድ ያደረጉ ተመራቂዎች በመቶኛ 80 85
የተለያዩ የአገልግሎት ሰጭ ማዕከላት በቁጥር 3 4
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 ለማህበረሰቡ የበሽታ ምርመራ ማዕከል ማስገንባትና ማደራጅት
 ነጻ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል፤ የማህበረሰብ ፋርማሲ ማዕከል አጠናክሮ ማስቀጠል
 የተማሪዎች የምክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል በማደራጀት
 ከሌሎች ዩኒቭርሲቲዎች ፤ከሆስፒታልና ከግል ድርጅቶች ባለሙያዎችን በማምጠት ት/ት እንዲሰጡ ማድረግ

53
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.6. የተጠናከረ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓት መተግበር
የዓላማው መገለጫ፡- ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂደት ጥራት ያለውና የተሳካ ትምህርት እያገኙ መሆኑን
ለማረጋገጥ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓቶችን በመተግበር የትምህርቱን ውጤታማነት
ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 97 100
የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 96 100
የሦስተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ -- --
በዩኒርሲቲ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 89.3 100
ምጣኔ
የሴት ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 96 100
ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች ተማሪዎች ምረቃ ምጣኔ በመቶኛ 94.8 100
ጥራትን ለማረጋገጥ የተቋቋሙ አደረጃጀቶች (የሙያ
በቁጥር 2 3
ማህበራትን ጨምሮ)
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር 4 10
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ ፕሮግራሞችን
በቁጥር - 4
ማሳደግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 ጥራት ማስጠበቂያ ስታንዳርዶች ሳይጣሱ ተገቢዉን ት/ት መስጠት
 የፕሮግራም ብዛትን ያማከለ የመምህራን ቅጠር መፈጸም
 በልዩ ሁኔታ ልዩ ፍላጎት ያላቸዉን ተማሪዎች ያማከለ የትምህርት አሰጣጥ ስነ-ዘዴን መከተል
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.7 የትምህርት ፕሮግራም የኢኮኖሚውን የሙያ ደረጃ፤ ዐይነትና የስራ ፍላጎት ያማከለና ያስተሳሰረ
እንዲሆን ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ተቋሙ የሚያመርታቸው ምሩቃን በቀጣሪዎች የሚፈለጉ፤ ሙያቸው ከኢኮኖሚው እድገትና ፍላጎት
ጋር የተጣጠመ እንዲሁም አግባብነት ያለው እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መስራት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጀ የብቃት ማረጋገጫ የአሰራር መመሪያ በቁጥር 3 3
ከሥራ ገበያው ጋር የተሳሰረ የትምህርት ስርዓት በመቶኛ 100 100

54
የምሩቃን ብቃት በተቀመጠው ስታንዳርዶች በመቶኛ 100 100
ተመራቂዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት የተመሰረተ የቁጥጥር በቁጥር
1 2
ማዕከል
የውስጥ ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ማሳደግ በቁጥር 3 1
የተጠና የገበያ ፍላጎት (በአመት) በቁጥር 1 2
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 የብቃት ማረጋገጫ አሰራርን አጠናክሮ ማስቀጠል
 በቀጣሪዎች ደረጃ የሚፈለጉ ብቃት ያላቸዉን ምሩቃን ማፍራት
 በየዓመቱ የገበያ ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ማድረግ
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.8 በስነ ልቦና፣ በሙያ፣ በአእምሮ፣ በመንፈስ፣ በአካል እና በማህበራዊ እድገታቸው የዳበረ ምሩቃን
ማውጣት፤
የዓላማው መገለጫ፡- የተቋሙ ተማሪዎች ሁለንተናዊ እድገታቸው የተረጋገጠ፣ ሰብዕናቸው የጠነከረና ሙያዊ ብቃታቸው
ያደገ እንዲሆን ለማስቻል መስራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ከመደበኛ ስ/ትምህርት ጎን ለጎን የተጓዳኝ ትምህርቶች ትግበራ በቁጥር 3 3
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 STEM, ቱቶሪያል ክላስ እና ካውንስልንግ ትግበራ ማከናወን
 በተጨማሮም በስነ-ተዋልዶ እና በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶችን መስጠት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.9 ሀገርንና ወገንን የሚወዱና የሚያከብሩ ዜጎች እንዲፈጠሩ ማስቻል፤
የዓላማው መገለጫ፡- በተቋሙ የሚማሩ ተማሪዎች ሀገር ወዳዶች፤ ስራ አፍቃሪዎችና ወገናቸውን አክባሪዎች ለማድረግ
የተጠናከረ ስራ መስራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተማሪዎች በሀገርና በተለያዩ ጉዳዮ ላይ
እንዲወያዩ፣እንዲከራከሩ፣የተለያዩ ፕሮግራሞችን እንዲከታተሉ በቁጥር 10 15
ማድረግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 በሀገር ጉዳዮች ላይ ዉይይቶችን ማድረግ፤
 ተማሪዎችና የግቢው ማህበረሰብ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዉይይት እንዲያደርጉ ማድረገግ፤
 ተማሪዎች መብቶቻቸውን ብቻ ሳይሆን ሀገራዊ ግዴታም እንዳለባቸዉ በቂ ስልጠና መስጠት
 በስነ-ምግባር እና በለሎች ርዕሴ ጉዳዮች ዙርያ ተማሪን ማወያየት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.10. ለተማሪዎች በተለያዩ ፕሮግራሞች የመማር እድል ማስፋት፡

55
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መግባት የሚችሉበትን እድል ለማስፋት የትምህርት አሰጣጥ ስልቶችና
አደረጃጀትን መፍጠር
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013 ኢላማ 2014
አመታዊ ተማሪዎች ቅበላ እድገት በቁጥር 13,920 8200
በቅ/ም የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 101 4
ድ/ምረቃ የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 84 20
በዶክትሬት የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 19 6
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ማሳደግ በቁጥር 204 30
በድህረ-ዶክቶሬት የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 0 1
በትምህርትና ስልጠና የዋሉ የተለያዩ አመራጭ ዘዴዎች
ቁጥር 4 6
(modalities)
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች
 የትምህርት አሰጣጥ ስልቶችና አደረጃጀትን መፍጠር፤
 የተለያዩ ፋሲሊቲዎችን በማሟላት በሁሉም ሞዳሊቲ አዳዲስ ተማሪዎችን መቀበል፤
 በማታ እና በርቀት ሞዳሊቲዎች ምህርት ተደራሽ ማድረግ፤
 በኢንፎርማቲክስ፤በእንጂኔሪንግ፤ በማህበራዊ ሳይንስ እና በጤና ኮሌጅ ፕሮግራሞችን በክፈት፤
 የፍላጎት ደሰሳ ጥናቶችን በማድረግ የተለያዩ አዳዲስ መርሀ-ግብሮችን መክፈት፤
 የሀገር ዉስጥ ብቻ ሳይሆን የዉጭ አገር ተማሪዎችን መቀበል የሚያስችል በዓለም ደረጃ ፍላጎት ያላቸዉን
ፕሮግራሞችን መክፈት፤
 በአመቺ ቦታዎች የተለያዩ ካምፓሶች እንዲስፋፉ ማድረግ፤
 የ“Online Learning” ስርዓት ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ፤
 ቴክሎጂ የታገዘ የተከታታይ ትምህርት እንዲሰጥ ማመቻቸትና ተግባራዊ ማድረግ
 የግል፣ የኮሚዩኒቲ እና ሌሎች የትምህርት ተቋማትን ማበረታታትና ማገዝ
 የስራ ላይ ትምህርት አጠናክሮ ማስቀጠል
ስትራቴጅ ክዓላማ 1.11 ተማሪዎች በሚመርጧቸው የትምህርት መስኮች ሊገቡ የሚችሉበትን እድሎቹ ማስፋት፡
የዓላማው መገልጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ሲገቡ ፍላጎቶቻቸውንና መክሊታቸውን መሰረት አድርገው እንደችሎታቸውና
እንደምርጫቸው የሚገቡበት ሁኔታ እንዲፈጠር ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 6879 3500
ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል በቁጥር 5404 5000

56
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 641
ተሳትፎ በቁጥር
የ 2 ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 876
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 67 190
ተሳትፎ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 በነባሩ የተከታታይ ትምህርት ስርዓት ላይ ተጨማሪ ሞዳሊቲ መክፈት ፤
 ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ካምፓሶችን (የርቀት ትምህርት ማዕከላትን) መክፈት
ስትራቴጂክ ዓለማ 1፡12 ተማሪዎች በችሎታ፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በብሔር፣ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ አመለካከት በአካል ጉዳት
በአከባቢ ወዘተ..ልዩነት ሳይደረግባቸው በተቋሙ እንዲማሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ያለምንም ልዩነትና አድልኦ እንደ ልዩ ፍላጎታቸው እንዲገቡና የትምህርት
እድል ማግኘት እንዲችሉ ማድረግ፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 21 26
ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 3007 3060
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 120 26
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 4 4
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 1 4
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች
በቁጥር
ጥቅል ተሳትፎ
በዩኒርሲቲው የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 3 57
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር - 2
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል በቁጥር 1 2

57
ተሳትፎ
ልዩ ተሰጥኦ ያላች ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 0.8 0.9
በዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፕሮግራሞች የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 35.6 36.6
በተቋም አመራርነት የሴቶ ተሳትፎ ምጣኔ በመቶኛ 23.3 25
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች
 ከ 150 የካውንስል አባላት 35 ሴቶች ቢሆኑም የሴቶች አመራርነት ተሳትፎን ከማሳደግ አንጻር የማብቃት ስራ
ማከናወን
 በጾታ ፤ በአካላዊ ሁኔታ፤ በዘር፤ በኃይማኖት ፤በመጡበት ክልልና በመሳሰሉት ልዩነት ሳይደረግ ተማሪዎችን በመቀበል
ተገቢዉን ት/ት መስጠት፡፡
 የሴት መምህራን ተሳትፎን መጨመር
 ልዩ ተሰጥኦ የሚያሳዩበት መድረኮችን ማዘጋጀት፡፡
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.13 በተቋሙና በኢንዱስትሪ መካከል የሥራ ትስስር መፍጠርና ማጠናከር
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የሚሰጣቸው ትምህርቶች በተግባር የተገደፉና የሥራ ገበያው በሚፈለገው መልክ ሰልጥነው
እንዲወጡ ለማስቻል ከኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስርና አጋርነት መፍጠር፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጁ የትስስርና አጋርነት ፖሊሲና ስትራቴጂ በቁጥር 2 6
ከኢንዱስትሪዎቹ ጋር ትስስርና አጋርነት በቁጥር 10 35
የዓላማው ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች፡-
 በተቋሙ የሚሰጣቸው ትምህርቶች በተግባር የተገደፉና የሥራ ገበያው በሚፈለገው መልክ ሰልጥነው እንዲወጡ
ለማስቻል ከኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስርና አጋርነት መፍጠር፣
 ከእንዱስትሪዎች ጋር ትስስር መፍጠር
 ከጂማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በአይሲቲ ዘርፍ አጋርነት በመፍጠር ስራ መስራት፤ ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ጋር አጋርነት
መፍጠር፤ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር ፤ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ ጋር ትስስር በመፍጠር ፤ከዱባፈ ድርጅት ጋር ትስስር
መፍጠር እና ከሌሎች የግል ድርጅቶች ጋር፡፡
 ከ AAU ጋር ትስስር መፍጠር ፤
 ከአቻ ተቋማት ጋር በቀጥታ በመገናኘት ትስስር መፍጠር
 ከሌሎች ተቋማት ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም አጋሪነትን ማጠንከር፡፡
 ከሌሎች አካላት ጋር አጋርነትን መፍጠር
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.14. ተቋሙ ከሌሎች አቻ ተቋማትም ሆነ ከግል ትምርህት ተቋማት ጋር የጠነከረ ጉድኝትና ትስስር
በመፍጠር መስራት፣

58
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ከሌሎች ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር በሰው ኃይልም ሆነ በሌሎች ሀብቶች በጉድኝት
እና ትስስር ተደጋግፎ የሚሰራበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተካሄደ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በቁጥር 13 15
ከኢዱስትሪዎችንና ከሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ የተከፈቱ ፕሮግራሞች በቁጥር 1 4
ከመንግሥት፣ ከግልና ከማህበረሰብ ተቋማት ጋር የተከናወኑ ፕሮጀክቶች በቁጥር 3 25
ከሌሎች ተቋማት በፈጠራና በስራ ፈጠራ ትስስር ስትራቴጂና ስምምት
በቁጥር 10 15
ማድረግ
በኢንዱስትሪና በዩኒቨርሲቲው በጋራ የተመዘገበ ፈጠራ ስራና በስራ ፈጠራ በቁጥር 0 25
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ማህበራትን በማደራጀት ወደ ስራ ማስገባት
 ኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር በመቀናጀት የበጋ መሪ ግብር አጠናክሮ ማስቀጠል
 የኤርፖርት ግንባታ ከአኔ ድርጅት አጠናክሮ ማስቀጠል
 ከምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የጉጂ ታወዎር ግንባታ ማስቀጠል
 ከኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባባር የሚኤ ቦኮ አርዳጅላ ግንባታ የዲዛይኑን ስራ እና የቤተመጻሕፍት
ግንባታ ማከናወን
 (ከሐሴን ሱካሬ ጋራጂ) ከተባለው የግል ተቋም ጋር የተደረገ ትስስር አጠናክሮ በማስቀጠል እና እና ለሎችን
የማፈላለግ ስራ መስራ
 Assiciation for development and Biodiversity conserveation(ADBC)with Private
 Low land livelihood resilience project (LLRP) 40,000 Dolar provided us
 Holestic pastoralist transformation Research with oromia pastorialis area development
coordination commission
 With oromia agricultural an natural Resource office teaching winter students(165) 825,000
birr is paid for our University
 With world Acadamy Scine
ትራቴጅክ ዓላማ 1.15. በስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ ግምገማና ክለሳ የባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማጠናከር

የዓላማው መግለጫ፡- በተቋሙ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ይዘት የሴክተር መስሪ ቤቶችን፣ የኢንዱስትሪዎችን፣
የአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ፍላጎትን ያሟላ እንዲሆን በቀረጻ በግምገማና በክለሳ ወቅት እንዲሳተፉ ማድረግ፡፡
አመልካች መለኪያ 2 መነሻ 2013 ኢላማ 2014

59
በስርዓተ-ትምህርት ዝግጅትና ማሻሻል
በመቶኛ 100 100
የኢንዱስቲሪዎችንና የሴክተር መስሪያ ቤቶች ተሳትፎ
በተቋሙ የትምህርት ቀረጻ ግምገማና ክለሳ አደረጃጀት በቁጥር 6 6
የሥርዓተ-ትምህርትና ፕሮግራሞች ማሻሻያ ጥናት ማሳደግ በቁጥር -- 1
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች፡-
 በሁሉም የካርኩለም ማሻሻያ እና ቀረጻ ውስጥ የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላትን ማሳተፍ
 የክለሳ ኮሚቴ ማሳተፍ
 የትምርህርት ጥራት ኮሚቴን ማሳተፍ
 የአካባቢ ተወካዮች ወይም ታዊቂ ሰዎችን ማሳተፍ
 አባጋዳዎችን ማሳተፍ
 የሴነት አባል ማጠናክ
 የትምህርት ሚኒስተር ተወካይ ማሳተፍ

ስትራቴጂክ ዓላማ፡- 1.16. የተቋሙ ተማሪዎች ወደ ሌሎች ዓለም አቀፍ የትምህርት የምርምር ተቋማት ሄደው ትምህርት
እንዲከታሉ ማድረግ
የዓላማው መግጫ፡- የተቋሙ ተማሪዎች ወደ ሌሎች አገሮች በመሄድ ከአጭር ጊዜ እስከ ረጅም ትምህርት፣ ምርምርና
ስልጠና የሚወስዱበትንና ተጨማሪ እውቀት የሚያገኙበትን ተቋማዊ ስርዓት መዘርጋትና መተገበር፡፡
ኢላማ
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013
2014
የተማሪዎች ዓለም አቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም
በቁጥር 1 3
ተሳትፎ ማሳደግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
 ተማሪዎች የውጭ የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.17. የውጭ አገር ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መጥተው ትምህርትና ስልጠና እንዲወስዱ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የዓለም አቀፍ ተሞክሮንና ልምድን በመቀመር የታዋቂነት ደረጃውን ከፍ በማድረግ የውጭ
አገራት ተማሪዎችን በመቀበል የአጭርና የረጅም ጊዜ ትምህርትና ስልጠና መስጠት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ከየአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ማሳደግ በቁጥር 25 27
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም ማሳደግ በቁጥር -- 2
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም መሳደግ በቁጥር -- 2
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች፡-

60
 በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፈላጊ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን በብዛት መክፈት
 በዓለም አቀፍ ደረጃ ትስስሮችን ከፍ በማድረግ

ስትራቴጅክ ዓላማ 1.18. የውጭ አገር መምህራንና ተመራማሪዎች ወደ ተቋሙ መጥተው እንዲያስተምሩ፣
እንዲያሰለጥኑ፣እንዲመሩና እንዲመራመሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የዳበረ የእውቀትና የምርምር ማእከል እንዲሆን ለማድረግ ብቃትና ክህሎት ያላቸውን የውጪ
አገር መምህራንና ተመራማሪዎች እንዲመጡና ለአጭርም ሆነ ለረጅም ጊዜ ትምህርት እንዲሰጡ እና እንዲመራመሩ
ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
አገር ውስጥና አለም አቀፍ አካዳሚዊና የምርምር ምሁራን ልውውጥ
በቁጥር 150 70
መጠን
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር የተካሄዱ የምርምሮችና
በቁጥር 2 15
ፕሮጀክቶች ብዛት
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 በምርምር ዙርያ አቅም ያላቸውን ትውልደ ኢትዮጽያዊያን እና የውጭ አገር ተመራማሪዎችን አፈላለጎ አብሮ
መስራት
 ኮሌጆች የውጭ ድርጅት በጀት በማፈላለግ ምርምሮችን እንዲያካህድ ማድረግ
 ኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር በመቀናጀት የበጋ መሪ ግብር አጠናክሮ ማስቀጠል
 የኤርፖርት ግንባታ ከአኔ ድርጅት አጠናክሮ ማስቀጠል
 ከምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የጉጂ ታወዎር ግንባታ ማስቀጠል
 ከኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባባር የሚኤ ቦኮ አርዳጅላ ግንባታ የዲዛይኑን ስራ እና የቤተመጻሕፍት
ግንባታ ማከናወን
 (ከሐሴን ሱካሬ ጋራጂ) ከተባለው የግል ተቋም ጋር የተደረገ ትስስር አጠናክሮ በማስቀጠል እና እና ለሎችን
የማፈላለግ ስራ መስራ
 Assiciation for development and Biodiversity conserveation(ADBC)with Private
 Low land livelihood resilience project (LLRP) 40,000 Dolar provided us
 Holestic pastoralist transformation Research with oromia pastorialis area development
coordination commission

61
 With oromia agricultural an natural Resource office teaching winter students(165) 825,000
birr is paid for our University
 With world Acadamy Scine

ግብ 2፡- ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት


ተቋሙ በመማር ማስተማር ሂደት በምርምር አቅሙ ፣ በአስተዳደራዊ ብቃት በአደረጃጀት ግልጽነት፣ ቀልጣፋነት
በተጠያቂነት ስሜትና ኃላፊነት እንዲጠናከር ማድረግ፡፡ ገቢን በማመንጨት የተቋሙን ወጭዎች ለመሸፈን በአከባቢው ሊገኙ
የሚችሉ ሀብቶችን ወደ ጥሪት መቀየር እንዲቻል በማድረግ በመንግስት ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ ወጪ የሚሸፈንበትን
አግባብ በመለየት መተግበር፡፡

ስትራቴጅክ ዓላማ 2.1 የመምህራን ልማት ማጠናከር ማስፋፋት


የዓላማው መግለጫ፡- በመማር ማስተማሩ በምርመር የሚሳተፉ መምህራን አቅምና ችሎታ በማስተማር ሙያ የተቃኙ፣
በመምህርነት ሙያ ያደጉ፣ በሚያስተምሩት ትምህርት የበቁና በምርምር ክህሎታቸው የጎለበቱ እንዲሆኑ ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የማስተማር ስነ ዘዴ የወሰዱ መምህራን በመቶኛ 100 100
በስነምግባር ደንብ የሰለጠኑና ስነምግባር የተላበሱ መመህራን በመቶኛ 100 100
በትምህርት ብቃታቸውና እውቀታቸው የበቁ መሆናቸውን
በመቶኛ -- 100
የሚያመላክቱ የሙያ ማረጋገጫ የወሰዱ መመህራን
የመመህራን ምጥጥን በትምርት ደረጃ (መጀመሪያ ሁለተኛና
በመቶኛ 27.7፡58፡14.3 25፡60፡15
ሶስተኛ ዲግሪ)
በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የተሳፉ መመህራን በመቶኛ 77 100
በምርም የተሳተፉ መምህራን በመቶኛ 50 80
የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱና የተሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች በመቶኛ 2 15
በኢንዱስትሪ ገብተው የተግባር ልምምድ ያደረጉ መምህራን በመቶኛ 6 10
ተገቢ ስልጠና ያገኙ ቴክኒካል ረዳቶች በመቶኛ 100 100

የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-


 ሁሉም መምህራን የማተማሪ ስነ-ዘዴ እንዲውስዱ ማድረግ
 ሁሉም መምህራን የሙያ ማረጋገጫ ሴርቲፍኬት እንዲያገኙ ከሚመለከተው አካል ጋር በቅንጅት መስራት
 መምህራኖች የትምህርት ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ በማመቻቸት የትምህርት ደረጃቸውን ከፍ ማድረግ

62
 CPD(ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ) ያልወሰዱ መምህራን ስልጠናውን እንዲያገኙ ማድረግ
 አብዛኞው መምህራኖች ወደ ምርምር የሚገቡበት ሁኔታ ማመቻቸት
 የሚካሄዱ ምርምሮች ወደ ማህበረሰቡ የሚደርሱበት ስርዓት መዘርጋት
 ኢንዱሰትሪ በመግባት የተግባር ልምምድ የሚያደርጉ መምህራኖች ልምምዱን እንዲያድር ሁኔታዎችን ማመቻቸት
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.2 መምህራንና ተማሪዎች ተግባራዊ ክህሎታቸውንና ችሎታቸውን ለመተግበርና ለማዳበር
የሚያስችሉ ፋሲሊቲዎችን ማሟላት
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ተልዕኮዉን በተገቢው መንገድ እንዲወጣና ራዕዩን እንዲተገብር ለማስቻል መምህራንና
ተመራማሪዎች ስራቸውን ተረጋግተው ለማከናወን የሚያስችሏቸው የተለያዩ ፋሲሊቲዎችን ማሟላት፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ(በቁጥር) በቁጥር 7 3
የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ በቁጥር 7 3
የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ በቁጥር - 1
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 2 1
የተግባር ትምህርት ማስተማሪያ ወርክሾፕ አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 78 2
የትምህርት ቴክኖሎጂ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር - 3
የመማሪያ ክፍል አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 160 30
ዲጂታል/ስማርት/ መማሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 10 3
የተማሪዎች መኖሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 2320 135
የተግባር ትምህርት ሰርቶ ማሳያ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 78 2
የተማሪዎች መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 6 4
የመምህራን መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 1 2
የመኖሪያ ቤት ያገኙ መምህራን ዕድገት በቁጥር 120 180
የኢንተርነት አገልግሎት ሽፋን ማሳደግ በመቶኛ 50 50
ለመምህራን የተመቻቹ ፋሲሊቲዎች በመቶኛ 85 100
ጥራታቸውን የጠበቁ የትምህት ግብአቶች በመቶኛ 100 100
የተቋማቱን መገንቢያ ቦታና ለተጠቃሚዎች ስነልቦና ምቹ የሆኑ የሕንጻ
በመቶኛ 75 80
ንድፎችና ግንባታዎች
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) በጥምርታ 1፡8 1፡7
የዲጂታል የመጽሐፍት ክምችት ዕድገት በቁጥር 35000 10000
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-

63
 ለመምህራኖች አስፈላጊ ሆኑ መኖርያ ቤት፣ትራንስፖርቴስሽን፣ የማስተማርያ ግብአቶች፤ኢንተርነት እና
ቢሮ ማመቸት
 የጠበቁ የትምህት ግብአቶች በ እና በመጠን ማሟላት
 የሚገነቡ ግንባታዎች ለተጠቃሚዎች እና ለስነ ልቦና ምቹ ማድረግ

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.3. ተቋማዊ የአመራር ብቃትና ችሎታ ማጎልበት


የዓላማ መግለጫ፡- ተቋሙን በብቃት ለመምራትና ለማስተዳደር የሚችሉ አመራሮችን መለየት፣ ማሰልጠን፣ ማብቃትና
መተካካት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የአካዳሚክ አመራሮች አቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ መሳደግ
በቁጥር 128 158
(በቁጥር)
የሥራ አመራር ልህቀት ሥልጠና ብቃት ማረጋገጫ ያገኙ
በቁጥር 150 30
አመራሮችን ማሳደግ
አመራሮቻቸው በብቃታቸውና በሙያ የተሟሉላቸው የስራ
በመቶኛ 75 80
ክፍሎች
የተገነቡ የአመራር ስልጠና ማዕከላት በቁጥር 100 100
የአመራርነት ስልጠና የወሰዱ የተማሪ አመራሮች በመቶኛ 60 100
በአመራርነት የሴቾች ተሳትፎ በመቶኛ 23.3 25
የተዘረጋ ወደፊት ወደ አመራርነት የሚመጡ ሰዎችን ለመለየት
በቁጥር 5 5
የሚያስች ስርዓት
ለአካ ጉዳተኛ ተማሪዎች አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ በቁጥር 21 35
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ሁሉም የተማሪ ተወካይ የአመራሪነት ስልጠና እንዲወስዱ ማድረግ
 ሴቶች ወደ አመራርነት የሚመጡበትን አሰራር መዘርጋት
 የአመራርነት ክህሎት ስልጠናዎችን መስጠት
 ብቁ አመራሮችን በውድድር የሚለይበት አግባብ መፍጠር
 ለአመራርነት ብቁ የሚያደርግ ትምህርት እንዲያገኙ ማድረግ
 የተለያዩ ማበረታቻዎችን ማመቻቸት

64
 ከመንግስት የሚወርዱ ፖሊሲዎችን ተግባራረዊ ማድረግ
 የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚረዱበት የአሰራር ስራዓት መዘርጋት

ስትራቴጅክ ዓላማ 2.4. ተቋሙን በጥንካሬውና በአከባቢው ባለ እምቅ ሀብት መሰረት በተሰጠው ተልዕኮና ትኩረት
መስክ አግባብ ማደራጀትና አቅሙን ማጎልበት
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የሚሰጠውን የትምህርት ስልት መሰረት በማድረግ የሰው ሀይልንም ሆነ የግብዓቶች
አቅርቦት እንዲሟላ ማድረግ፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በትኩረት መስክ ራሳቸውን እንዲለዩ የተደረጉ ዘርፎች በቁጥር 5 5
በተቋሙ የተለዩ የልቀት ማዕከላት በቁጥር 5 6
ከትኩረት መስካቸው አንጻር አቅማቸው የጎለበተ ዘርፎች በቁጥር 5 5
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 የፍንጫዋ የእንስሳት እርባታ ማዕከል ማጠናከር
 የጋርባ ግብርና ማዕከል ማጠናከር
 የቃርጫ ቡና እና ቅመማቅመም ማምረቻ ማዕከል ማጠናከር
 የኡራጋ የደጋ ሰብል ምርት ማዕከል ማጠናከር
 በሱሮ ባርጉዳ ጉጂ ጥናት ማዕከል ግንባታ ማስጀመር እና
 የዋና ግቢ ሁለገብ የምርምር ማዕከል ማጠናከር

ስትራቴጅክ ዓላማ 2.5 ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተጠያቂ አመራር፣ አስተዳደርና አደረጃጃት መፍጠር
የዓላማው መግለጫ፡- የተቋሙን አመራር አደረጃጀትና አሰራር ብቁ ቀልጣፋና የሀብት አጠቃቀሙ ውጤታማ የሆነና
ተጠያቂነት ያለው በማድረግ እንዲሁም ለተቋሙ ተልዕኮ መሳካት የሚመጥን አደረጃጀት እንዲኖረው ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ
በቁጥር 120 30
መሳደግ
ተግባራዊ የተደረገ አመራር የስራ ስምሪት ምልመላ መረጣ ምደባና
በቁጥር 1 4
እድገት) ስትራቴጂና መመሪያ
ብቃትና ስነ-ምግባር መሰረት ያደረገ አሰራር ተከትሎ የአመራር
በመቶኛ 100 100
የተሟላላቸው ስራ ክፍሎች
በስራ ላይ ስልጠና አመራርነት ክህሎትና ስብዕና ብስለት ስልጠና የወሰዱ
በመቶኛ 100 100
ድርሻ
የተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮች በመቶኛ - 100
የተዘጋጀ የአመራር ጥቅማ ጥቅም ተቋማዊ መመሪያ በቁጥር 2 2
65
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 የሲቪል ሰርቨስ ሰራተኞች መተዳደርያ ደንብ ተግባራዊ ማድረግ
 ስራ ክፍሎች ሁሉ ብቃት ባለው አመራር ማሟላት
 ተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮችን በጥናት መለየት
 ለከፍተኛ ትምህርት ፕረዚዳነረቶች ሁሉ የማይመል ኤሌክትሮኒክስ ድቫይስ መስጫ መመሪያ ተግባራዊ
ማድረገር እና
 በአካዳሚክ ዘርፍ ላይ ላሉት አመራሮች የሚደረግ ክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ማድረገር

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.6. ተቋሙ የአስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ አሰራር እንዲኖረው ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ግልጽነት ያለው፣ ተጠያቂነት የሰፈነበት፣ ኃላፊነት መወጣት የሚያስችል፣ ፍትሐዊነት የማስፈን
ብቃት ያለው የተግባር አፈጻጸምና ምዘና በአስተማማኝነት ማስኬድ የሚያስችልና የተለያዩ የሀብትና የፋይናንስ አጠቃቀም
ስርዓትን የተከተለ አስተዳደር እንዲኖር ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተዘጋጅተውና ጸድቀው ለስራ ክፍሎች ተደራሽ የተደረጉ የአገልግሎት
በቁጥር 1 1
አሰጣጥ ስታንዳርድ
አገልግሎት አሰጣጥና ሪፎርም ማሻሻያ ስርዓት በመተግበር ሁሉ አቀፍ
በመቶኛ 20 30
እውቅና ያገኙ ስራ ክፍሎች
የተዘረጋ የክዋኔ ማኔጅመንትና ግምገማ ስርዓት በቁጥር 4 4
የተቋሙ የፋናንሺያል አዲት ግኝት በቁጥር 4 4
በጀት አጠቃቀም በቁጥር 100 100
መምህራን - 78
አስተዳር ሰራተኛ 78.2 79
የአገልግሎት አሰጣጥ እርካታ ማሳደግ ተማሪዎች በመቶኛ - 74
የአካባቢው ማህበረሰብ - 87
አማካይ - 79.5

የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-


 ሁሉም የስራ ክፍሎች የአገልግሎት መስጫ ስታንዳር በማዘጋጀት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ይደረጋል፡፡

66
 ሁሉም የተቋሙ ስራ ክፍሎች የመልካም አስተዳደር እና የለውጥ መሳርያዎችን ተግባራዊ
የሚያደርጉበትን አሰራር አጠናክሮ ማስቀጠል
 የፋይናንሻል ኦዲት ግኝት፣ከንብረትና ከንብረት ጋር የተያያዙ ኦዲት ግኝቶች፣የሰው ሀብት ኦዲት
ግኝት ማከናወን፡፡
 የበጀት አጠቃቀምን በአግባቡ ስራ ላይ ማዋል
 የተቋሙንና የባለድርሻ አካላት እርካታን መለካት
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.7. የተቋሙ አደረጃጀት ለውጤት የሚያበቃና ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ እንዲሆን ማድረግ፤
የዓላማው መግለጫ ፡- ተቋሙ ተልዕኮውን ለማሳካት፤ ግቦቹ ላይ ለመድረስና ርዕዩን ለማሟላት እንዲችል
የሚያሠራና የሚመጥነው አደረጃጀት እንዲኖረው ማድረግ፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተደራሽ የተደረጉ የትምህርት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ በቁጥር 1 1
የሰው ሀብት አጠቃቀም ዴስክ ኦዲትና ኢንስፔክሽን ግኝት በቁጥር 4 4
አካዳሚያዊ ያልሆኑ(ምግብ ዶርምተሪ ትም/ብድር …..) አገልግሎት አስተዳደር
ቁጥር 1 1
አሰጣጥ ተቋናዊ መመሪያ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ሁሉም ስራ ክፍሎች የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳር በማዘጋጀት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ማድረግ
 በየሩብ አመቱ የተቋሙን የሰው ሀብት አጠቃቀም ኦዲት ማድረግ
 ሁሉም ተማሪዎች የወጪ መጋራት ፎርም እንዶሞሉ ማድረግ
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.8. ተቋሙ በማማከር፤ በስልጠናና በምርምር ገቢ የሚያገኝበትን ሁኔታዎች ማመቻቸት፤
ስርዓቶች መዘርጋትና ገቢውን ማሳደግ፣
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ያለበትን ወጭዎች ለመሸፈን እንዲችልና በመንግሥት ላይ ያለውን የበጀት ጥግኝነት
ለመቀነስ እንዲችል የራሱን ገቢ የሚያመነጭበት አቅም ማሳደግና ማዕቀፍ ማዘጋጀት፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ስልጠና በመስጠት፤ ምርምር በማካሄድና የማማከር ሥራዎችን በመሥራት 14
በብር 16 ሚሊዮን
የገቢ ቅም ማጎልበት ሚሊዮን
የገቢ ማመንጫ ፕሮጀክቶችና ማዕቀፎችን ማዘጋጀት፤ በቁጥር 0 9
ከማህበረሰቡና ከግል ተቋማት ጋር መቀናጀትና መስራት ቁጥር 2 10
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትረቴጅዎች፡-

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.9. የገቢ ማስገኛ ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም

67
የዓላማው መግለጫ፡- ብቁ አገልግሎት ለመስጠት፤ የገቢ አቅምን ለማጠናከርና የማህበረሰብ አሳታፊነት ለመወጣት
የሚያስችል የገቢ አቅም እንዲኖር ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ፕሮጀክቶች እና ኢንተርፕራይዝ አደራጅቶ ወደ ሥራ ማስገባት በቁጥር 0 8
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ሥልጠና በመስጠት፣ ምርምር በማካሄድ፣ የማማከር አገልግሎት በመስራት እና የተለያዩ የገቢ ማግኛ
አማራጮችን ተግባራዊ በማደረግ የገቢን አቅም በማጎልበት

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.10. ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸውን እንዲሽፍኑ በመመሪያ መሰረት መስራት
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች በከፊል ወይም በሙሉ የትምህርት ውጪያቸውን በመመሪያ መሰረት
መፈጸም
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ወጪ መጋራት ውል የሞሉ ተማሪዎች መቶኛ 100 100

 ሁሉም የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች የወጪ መጋራት ውል እንዲሞሉ ማድረግ

ስትራቴጂክ ዓላማ 2.11. ለተቋሙ በጀት እንዲመደብ ማድረግ፡፡


የዓላማው መግለጫ፡- ለተቋሙ የተመደበው በጀት በአግባቡ ስራ ላይ እንዲውል ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ከዕቅድ አንጻር የተመደበ በጀት በመቶኛ 65 100

የበጀት አጠቃቀም በመቶኛ 100 100

የሙሉ ጊዜ ስራ የያዙ መምህራን ከአጠቃላይ መምህራን


በመቶኛ 100 100
ቁጥር

የትርፍ ሰዓት የሚያሰሩ ስራ ክፍሎች ከጠቅላላ የተቋሙ ስራ


በመቶኛ 2 0
ክፍሎች ብዛት
የዓላማው ማስፈፀሚያ ስትራቴጅዎች ፡-
 በወቅቱ የበጀት ጥያቀ ዕቅድ ማዘጋጀት
 ሁሉም መምህራን የስራ ሰዓታቸውን አሟጠው የሚጠቀሙበት አግባብ መፍጠር
 የተመደበውን በጀት በአግባቡ ስራ ላይ ማዋል

68
ግብ 3፡- በተቋሙ የማህበረሰብ ተሳትፎና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር
ተቋሙ የማህበረሰብ ተሳትፎና የሳይንስ ባህል ግንባታን በማጠናከር የአገር በቀል እውቀቶችን፣ ጥበቦችንና ባህሎችን
በመሰብሰብ በማደራጀትና በመተንተን እንዲሁም ከሳይንሰ ጋር በማቆራኘት፡ በማጣጣም ለጥቅም የሚውለበትን ሁኔታ
ማመቻቸት እና ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ ፡፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 3.1 በተቋሙ ችግር ፈቺና የማህበረሰብ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ ምርምሮችና የሳይንስ ባህል
እንዲፈጠር ማድረግ ፣
የዓላማው መግለጫ ፡- ቴክኖሎጂን ማለመድ ማመንጨት ማሻሻል ማስፋፋትና ማጠናከርና የማህበረሰቡን
ተሳትፎ በማጎልበት ችግር መፍታትና ዘላቂ እድገትን ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የማህበረሰብ ችግር ፈቺ ምርምሮችና ቴክኖሎጂዎች በቁጥር 385 450

የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-


 በየወቅቱ በተቋማቱ የሚከናወኑ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን አሰፈላጊነት አቅዶ መሥራት፣ የማህበረሰቡን
ፍላጎት በሚከናወኑ መለየት፣
 ቴክኖሎጂዎችን ከማህበረሰቡ ግላጎት እንጻር ማለማድ ማመንጨትና ለጥቅም እንዲውሉ ማዘጋጀት
 የቴክኖሎጂ የምርምርና የእውቀት ሽግግር ፓርኮችን ማደራጀት

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.2 .የማሕበረሰብ ተሳትፎና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት መስጠት

የዓላማው ማግለጫ፡- የማህበረሰብና የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት መስጠት


መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተሰጡ የኤክስቴንሽን አገልግሎቶች በተጠቃሚዎች በቁጥር 6000 10000
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 የማህበረሰቡንና የኢንዱስትሪዎችን ፍላጎት መለየትና የኤክስቴንሽን አገልግሎት መስጠት
 ከግልና ከማህበረሰብ ተቋማት ጋር በመጣመር የተጠናከረ የቴክኖሎጂ እገዛና ድጋፍ መስጠት
 የኤክስቴንሽን አገልግሎት አሰጣጥ መከታተልና መደገፍ

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.3. አገር በቀል እውቀት መለየት መሰብሰብ፣ ማድራጀትና ለጥቅም የሚውሉበትን ሁኔታ
ማመቻቸት

69
የዓላማው መግለጫ ፡- አገር በቀል ጥበቦች እውቀቶችና ቁሳዊ ሃብቶች ባሉበት ወይም በማስባሰብ ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጀ የሀገር በቀል እውቀት የሚለማበትና የሚመራበት ተቋማዊ
በቁጥር 1 2
መመሪያ

ሀገር በቀል እውቀቶች ሳይንሳዊ እንዲሆኑ ማልማት በመቶኛ 60 65

ስራ ላይ የዋለ የሀገር በቀል እውቀቶች መመዝገቢያና ማደራጃ ዘመናዊ


በቁጥር 0 2
መረጃ ቋት
የዓላማው ማፈፀሚያ ስትራቴጅዎች ፡-
 በአካባቢው ያሉ አገር በቀል አውቀቶችን መለየት ፣ ማሰባሰብና ማደራጀት
 አገር በቀል እውቀት የሚያጠና የሚያበለጽግና የሚያደራጅ ክፍል ማጠናከር

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.4 በስርዓተ ትምህርት ዝግጅት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ጠቃሚ የሆኑ አገር በቀል እውቀትን
በማካተት ተማሪዎች ትምህርቱ ከአገር በቀል እውቀት ጋር ተሰናስሎ እንዲሰጣቸው ማድረግ ፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው ስረዓት ትምህርትን ማሳደግ በቁጥር 2 3

በተቋሙ የተደራጁ የሃገር በቀል እውቀት ማዕከላት ቁጥር 3 6

የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች ፡-


 ከየትምህርት መስኩ ጋር የሚገናኙ አገር በቀል እውቀቶችን መለየት ማዘጋጀትና በስርዐተ ትምህርቱ
እንዲካተቱ ማድረግ
 አገር በቀል እውቀቶችን በሚገባ ከሳይንሳዊ ዘዴ ጋር ማጣጣምና በተገቢ መንገድ ማዋሀድ

ስትራቴጅክ ዓላማ 3.5. ተመራማሪዎች በምርምርና ጥናቶቻቸው ለአገር በቀል እውቀቶች ትኩረት ሰጥተው
እንዲሰሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- የአገር በቀል እውቀቶችን በመለየት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ ጥናትና ምርምር
ማካሄድ
አመልካች መለኪያ መነሻ ኢላማ

70
2013 2014
ሀገር በቀል እውቀት ላይ የተካሄዱ ምርምሮች በቁጥር 15 38
የዓላማው ማሰፈጸሚያ ስትራቴጅዎች ፡-
 ተመራማሪዎች በምርምር አገር በቀል እውቀት ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማበረታታት
 በሚገኙት የምርምር ውጠቶቹ ላይ ምሁራዊ ጥልቅ ውይይት የሚካሄድባቸውን መድረኮች ማዘጋጀት ፣

ግብ 4፡- ጥናትና ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፣


የምርምርና ማሕበረሰብና ባህል እንዲሁም የሰነምግባርና የአተገባበር መመሪያዎችን በመከተል የቴክኖሎጂ ፈጠራ
ሥራዎችን ማሻሻያዎችን ማበረታተት፣ ማሳደግና ማሳራጨት ማሸጋገር ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ላማህበረሰቡ
ተደራሽ እንድሆን ማድረግ፡፡
ስትራቴጅክ ዓላማ 4.1 ሳይንስና ቴክኖሎጂን ማሳደግ ማሰፋፋትና ማጠናከር፣
የዓላማው መግለጫ ፡- የምርምር አገልግሎትን በማስፋፋት ችግር ፈቺና እውቀት ተኮር ምርምሮች እንዲካሄዱ
ቴክኖሎጂዎች እንዲሸጋሩና ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ማድረግ፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተሟላና አመቺ የሆነ የተቋቋሙ የምርምር ማዕከላት በቁጥር 4 5

የተቋቋሙ ቤተ ሙከራዎች እና የቴክኖሎጂ ማዕከላት ቁጥር 11 12

በምርምር የሴት ተመራማሪዎች ድርሻ በቁጥር 36 45

የተቋቋሙ የሳይንስ፤ ቴክኖሎጂና ምርምር የእውቀት ሽግግር ፓርኮች ቁጥር 0 2

የሳይንስና ቴክኖሎጂን ተጽዕኖ ለመገምገም የተደረጉ ጥናቶች ቁጥር 3 4

ለልዩ ተስጥፆ ያላቸውን ተማሪዎች፤መምህራንና ተመራማሪዎች


ቁጥር 3 10
የተደረገላቸውን የማበረታቻ ስርዓት

ተዘጋጅተውና ጸድቀው ለተቋማት ተደራሽ የተደረጉ የሳይንስ፤ ምርምርና


ቁጥር 12 13
የፈጠራ ሥራዎች

ለመማር ማስተማር፣ ለምርምርና ለማህበረሰብ አገልግሎት የሚውሉ


ቁጥር 10 10
ፕሮጄክቶችን ማስፋፋት

የተጀመሩ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጄክቶችን ጥናት ማጠናቀቅ ቁጥር 9 11

ከማህበረሰቡ ጋር የስምምነት ሰነድ የተፈረመባቸውን ፕሮጄክቶችን መተግበር ቁጥር 4 10


የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-

71
 የምርምር ውጤቶችን ተደራሽ ለማድረግ ከሌሎች ተቋማት ከማህበረሰቡና ከግል ተቋማት ጋር መስራት
 የማህበረሰብ ችግሮችን መለየት መፍትሔ መሻትና ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመርና አጋርነት በመፍጠር
መፍትሔዎች ሊተገበሩ የሚችሉባቸውን ተቋማዊ ማዕቀፎች ማዘጋጀትና መተግበር፣
 ለማህበረሰቡ የሚሸጋገሩ የምርምር ውጤቶችን በተግባር እንዲያውላቸው በየጊዜው ያለውን ተጽዕኖ
መመዘን፣
 ልዩ ተሰጠዖ ያላቸውን ተማሪዎች መምህራንና ተመራማሪዎችና ሌሎች ግለሰቦች በልዩ ሁኔታ የፈጠራ
ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት በወጥነት ማበረታታት

ስትራቴጂክ ዓላማ 4.2. የምርምር ማህበረሰብና ባህል መፍጠርና ማጠናከር


የዓላማው መግለጫ፡- የእውቀትና የምርምር ከፍታና ደረጃን ለመጨመር የሳይንስ የአካዳሚክና የምርምር ባህል
ማዕከል ማደራጀት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘረጋ የሜንተርሺፕና የኮቺንግ ስርዓት ቁጥር 2 4

ለገበያ የቀረቡ የምርምርና የምርምር ውጤቶች ቁጥር 3 6

ኤግዚቪዥኖችና በማስ ሚዲያ የቀረቡ ፕሮግራሞች በቁጥር 21 40

በተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉመው ለማህበረሰብ የተሰራጩ የማርምርና


በቁጥር 0 20
የሳይንስ ውጤቶች

የተቋቋሙ የኢንኩቤሽን ማዕከላት በቁጥር 1 1

የምርምር ፕሮፖዛል የሚገመገምና በጀት የሚመደብ የተቋቋመ ኮሚቴ በቁጥር 1 1


የዓላማው ማፈጸሚያ ስትራቴጅዎች ፡-
 በየወቅቱ በሚቀርቡ የሳይንስና የምርምር ውጤቶች ላይ የውይይት መድረክ እንዲፈጠሩና ዘላቂ እንዲሆኑ
ማድረግ፣
 በመምህራን መካከል የድጋፍና የመኮትኮት (mentorship and coaching ) ባህል እንዲዳብር በማድረግ
የአካዳሚክና የምርምር ማህበረሰብ መፍጠር ፣
 መምህራንና (የድህረ ምረቃ) ተማሪዎች በየጊዜው በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሴሚናሮችን እያካሄዱ
የውይይት ባህልን እንዲያዳብሩ ማድረግ ፣
 መምህራንና የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ወደ ምርመር እንዲገቡ የሚያበረታቱ ስልቶችን መጠቀም
 መምህራንና ተማሪዎች ከእንዱስትሪ ባለሙያዎች ጋር በጥምረት ምርምር ቴክኖሎጂ የማፍለቅ
የማሳደግና የማሸጋገር ባህል እንዲያሳድጉ ማድረግ

72
 የተለያዩ የሙያ ማህበራት የምርምርና የሳይንስ ባህል እንዲዳብር ማበረታታትና ማገዝ
 የምርምር በጀት የሚያፈላልግ፣ ፕሮፖዛሎችን ገምግሞ የምርምር በጀት የሚደለድል የጥናቶቹን ውጤት
ጥራት የሚያረጋግጥ አደረጃጀት መፍጠር
 የምርምር ውጤቶች ለህብረተሰቡ እንዲደርሱ ለማድረግ ግኝቶቹ ታትመው በሚረዱት ቋንቋ
እንድሰራጩ በማድረግ የምርምርን ባህል ማስፋፋት
 የምርምርና የሳይንስ ውጤቶችን ለገበያ በማቅረብ የምርምር ባህሉን እንድጎላብት ማድረግ ፣
 የምርምር የሳይንስ ማበልጸጊያ ማዕከል (incubation center) በማደራጀት የመሞከር ባህልን ማዳበር
 የህብረተሰቡን የሳይንስ ግንዛቤና ተሳትፎ በሳይንስ ሳምንት በኤግዚቪዥን በብዙሀን መገናኛ ዘዴዎች
በሕትመትና በሌሎች መንገዶች እንድያደርግ ማድረግ
 የአገር በቀል እውቀቶችና ቴክኖሎጂዎች በሳይንስ ተደግፈው ጥቅም ላይ የሚውልበትን ስርዓት በመፍጠር
የምርምር ሥራን በማህበረሰቡ ውስጥ እንድሰርጽ ማድረግ፣
 ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር የልቀት ማዕከል ማቋቋም፣ መከታተልና መደገፍ፡፡

ስትራቴጂክ ዓላማ 4.3፡- የሚመነጩና የሚላመዱ የምርምርና ቴክኖሎጂዎች ውጤቶችን ማስፋፋት፡፡


የዓላማው መግለጫ፡- ቴክኖሎጂን ወደ ማህበረሰቡ ማስፋፋትና ጥቅም ላይ ማዋል
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013 ኢላማ 2014
የሚመነጩና የሚላመዱ የምርምርና ቴክኖሎጂዎች በቁጥር 65 70
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች
 ለማህበረሰቡ አገልግት የሚሆኑ የምርምር ቴክኖሎጂዎችን ማከናወንና ማስተላለፍ
 ለማህበረሰቡ ጠቃሚ የሆኑ የምርምር ውጤቶችን በማፈላለግ ማላመድ እና ለማህበረሰቡ ማስተላለፍ

ስትራቴጅክ ዓላማ 4.4. የምርምር ማዕከላትን ማቋቋምና በግብአት ማሟላት


የዓላማው መግለጫ፡- ለምርምር የሚያገልግሉ በግብዓት የተሟሉ ቤተ ሙከራዎችን ማደራጀት
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013 ኢላማ 2014
ለተቋቋሙ የምርምር ማዕከላት የተሟሉ ግበዓቶች በመቶኛ 35 49

በተቋም የተቋቋሙ ምርምር ማዕከላት በቁጥር 4 5


የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 የቴክኖሎጂ ሽግግር የሚካሄድበት አስራር ማጠናከርና መተግበር
 የቴክኖሎጂ ሽግግር በተጠናከረ መልኩ የሚፈጸምበትን አደረጃጀት ማጠናከር

73
 የቴክሎጂ ውጤቶች ሲሸጋገሩ የሚያመጡትን ተጽዕኖ የሚከታተልና የሚገመግም አካል እንዲኖር
ማድረግ፤

ስትራቴጅክ ዓላማ 4.5፡- የምርምር ስነ-ምግባር ስርዓት መዘርጋትና መተግበር


የዓላማው መግለጫ፡- የሚከናወኑ ምርምሮች በምርምር ተሳታፊ የሆኑ ወይም ወደፊት ሊሳተፉ የሚችሉ
ግለሰቦችን ክብር መብትና ድህንነት የጠበቁ እንዲሆኑ እንዲሁም በእዕዋት፡ በእንስሳት፡ በአካባቢ፡ በምህንድስና
ወይም በሌሎች ዘርፎች ላይ የሚካሔዱ ምርምሮች የሚያደርሱትን አሉታዊ ተጽእኖ መከላከል፡፡
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013 ኢላማ 2014
የተዘረጋና የተተገበረ የምርምር ስነምግባር ስርዓት በቁጥር 1 1

የዓላማው ማስፈጸሚ ስትራቴጅዎች፡-


 የምርምር ስነ- ምግባርን አሰራር ስርዓት (መመሪያ ) ማጠናከር
 ምርምር ፕሮቶኮሎችን ቅበላና ግምገማ ማከናወን የሚያስችል የኦን ላየን አሰራር ስርዓት መዘርጋት፤
 ተቋማዊ ምርምር ስነ- ምግባር ገምጋሚ ኮሚቴ ማዋቀር በተቋማት የምርምር ግምገማ ቦርድ መካከል
የተጠናከረ ቅንጅታዊ አሰራር መፍጠር፤
 ለምርምር ማህበረሰብ የምርምር ስነ- ምግባር ግንዛቤን ማበልፀግ፡፡

ግብ 5፡-መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ፤


የግብ መግለጫ፡- በዲጂታል ክህሎቱ ተወዳደሪና ብቃት ያለው ምሩቅና ዜጋ ማፍራት የዲጂታል መሰረተ ልማቶችን
ለማስፋፋት የትምህርት ምርምርና አስተዳደር ስራዎችን በቴክኖሎጂ እንዲታገዙ ማድረግ፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.1. የዲጂታል ክህሎት መፍጠር በሚያስችሉ ፖሊሲዎች፡ ስታንዳርዶችና ማዕቀፎችን በአግባብ
መተግበር
የዓላማው መግለጫ፡- ዲጂታል ክህሎት ለመፍጠር የሚያስችሉ ፖሊሲዎች፡ ስታንዳርዶችና ማዕቀፎች በመተግበር ምቹ
ሁኔታዎች እንዲኖሩ ለማድረግ መስራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት ተግባራዊ የሆኑ ፖሊሲዎችንና
በቁጥር 0 3
ስታንዳርዶች

የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት ተግባራዊ የሆኑ ማእቀፎችን በቁጥር 0 3

የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት የሚያስችሉ ሁኔታዎች ያሉበትን ሁኔታ በቁጥር 2 3

74
ለማወቅ የተሰሩ የአይሲቲ ሬዲነስ ኢንዴክስ(ICT)

በኢኮቴ የሚሰጡ አገልግሎቶች ጥራት፤ ምዘናና ተደራሽነቱን የጠበቀ

ለመሆኑና የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት የሚያስችሉ ሁኔታዎች


በቁጥር 0 1
ያኑበትን ሁኔታ ለማወቅ በየግዜው ተቋሙን በአይ.ሲ.ቲ ሬዲንስ

ኢንዴክስ(ICT readiness index እንዲፈተሸ ማድረግ


የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 የዲጂታል ክሀሎትን ለማስፋፋት አስፈላጊ የሆኑ ፖሊሲዎችንና ስታንዳርዶችን የማዘጋጀት ፣
 የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት አስፈላጊ የሆኑ ስልጠናዎች መስጠት፣
 የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት የሚያስችሉ ሁኔታዎች ያሉበትን ሁኔታ ለማወቅ በየጊዜው የክትትልና
ድጋፍ ስራዎች በመሰራት
 የሚመለከታቸዉ አካላትን ማሳተፍና ማወያየት
 ማዕቀፍ መቅረፅና ተገባራዊ የሚደረግበትን ሁኔታዎችን ማመቻቸት
 በየደረጃዉ ላሉ አካላት የግንዛቤና ስልጠና መድረኮችን ማዘጋጀት
 ግብረ መልሶችን መሰብሰብ/መቀበል/
 ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር የተለያዩ የጋራ የምክክር መድረኮችን መፍጠር
 መካከለኛ ደረጃ (Intermediate level) የዲጂታል ክህሎት ለተማሪዎች መስጠት፣
 የሚሰጡ ከፍተኛ (advanced) የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ ከዘመኑ ጋር ሊሄድ በሚችል መልኩ
ማሻሻያ ማድረግ ፣
 ፈጣን የሆነ የዲጂታል ፕሮግራሞችን በመቅረጽ (Rapid skilling programs) ላልሰለጠኑ ሰልጣኞች
ስልጠና ማዘጋጀት፣

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.2 የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ በየጊዜው የሆኑ ማሻሻያዎችን ማድረግ፡
የዓላማው መግለጫ፡- በሚሰጡ የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ ከዘመኑ ጋር ሊሄድ በሚችል መልኩ አስፈላጊ
የሆኑ ማሻሻያዎን እንዲደረጉ የተጠናከረ ስራ መስራት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
መካከለኛ ደረጃ (intermediate level) የዲጂታል ክህሎት እንዲሰጡ የተደረጉ
በመቶኛ 6 10
የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት

የሚሰጡ ከፍተኛ (advanced) የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ ከዘመኑ ጋር በቁጥር 3 6

75
ሊሄድ በሚችል መልኩ ማሻሻያ ማድረግ እና የተሻሻለውን ስራ ላይ ማዋል

ፈጣን የሆኑ የዲጂታል ፕሮግራሞች በመቅረጽ(rapid skilling programs) ስልጠና


በቁጥር 6 10
ከዚህ በፊት ላልሰለጠኑ ሰልጣኞችች መስጠት

የዲጂታል ክህሎትን ሊያሳድጉ የሚያስችሉ ስልጠናዎችን ለአመራርና ባለሙያዎች


በቁጥር 1 2
መስጠት፡

ተቋሙን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ አሰራሮችን በቴክኖሎጂ የታገዙ እንዲሆኑ

ማድረግ እና የተቀናጀ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ማድረግ(ማብራሪያ ላይ በደንብ በቁጥር 6 12

የሚገለጽ)

በተቋሙ የለማውን ኔትዎርክ በአግባቡ ለመጠቀምና የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን


በቁጥር 6 12
በየደረጃው ለሚገኙ

ለባለሙያዎች፤ ለተማሪዎች፣ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች የዲጂታል


በቁጥር 0 1
ክህሎት ሊያዳብር የሚችል የተዘረጋና የተተገበረ ማእቀፍ (ማኑዋል እንዲዘጋጅ)
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ከወቅቱ ጋር ሊሄዱ የሚችሉ የድጅታል ክህሎትን ማዳበር
 የድጅታል ክህሎትን ስርፀት ማስፋት/ማዳረስ/
 ወቅቱን የጠበቀ ልምድ የማካፈልና ስልጠና መድረኮችን ማመቻቸት
 የዘርፉን ሰራተኞች በድጅታል ክህሎት የማብቃት ስራዎችን መስራት
 ከወቅቱ ጋር ሊሄዱ የሚችሉ/Updated/ የድጅታል ክህሎትን ማዳበር
 በየደረጃዉ ላሉ የዩኒቨርሲቲዉ ማህበረሰብ የተለያዩ ስልጠናዎችን ማዘጋጀትና ተግባር ላይ ማዋል በተጨማሪም
የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን ማጠናከር
 ችግር/ጫና/ ያለባቸዉን የስራ አከባቢ መለየት
 ችግሮቹን ለመፍታት የሚያስችል የዲጅታል ፕሮገራሞችን መቅረጽ
 በተቀረጸዉ የዲጅታል ፕሮግራም ዙሪያ ለተጠቃሙዉ አካላት ስልጠናዎችን ማዘጋጀትና አፈጻጸም ህደቶችን
መከታተል
 የክህሎት ክፍተት ያለባቸዉን አመራር እና ባለሙያዎችን የመለየት ስራ መስራት/Need Assesment/.
 ለአመራርና ባለሙያዎች ወቅቱን የጠበቀ ልምድ የማካፈልና ስልጠና መድረኮችን ማመቻቸት
 በተቋሙ አሰራር ሂደት ላይ ክፍተት የሚታይባቸዉን የስራ አካባቢዎች መለየት
 ችግሩን መቅረፍ የሚችሉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን መለየትና ከሚመለከተዉ አካል ጋር በመሆን እንዲሟላ ማድረግ
 የተለያዩ ተቋማትን በመጎብኘት ልምዶችን መቅሰም

76
 በዲጅታል ክህሎት ዙሪያ የተለያዩ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት
 ማእቀፍ ለመቅረፅ የሚስችሉ ግብዓቶችን ከባለሙያና ተገልጋዩ ማህበረሰብ ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉ መረጃዎችን
ማሰባሰብና ማደራጀት
 ሁሉንም የዩኒቨርሲቲዉን ማበረሰብ ያካተተ አባላትን ማዋቀርና ማእቀፎችን መቅረፅ
 የለማዉን የኔትወርክ ግልጋሎት አስፈላጊዉን ድጋፍና ክትትል ማድረግ
 ጥገና የሚያስፈልጋቸዉን አካባቢዎች በወቅቱ መጠገን
 የኔትወርክ መገልገያ ግብዓቶችን ባሉበት አስፈላጊዉ ጥንቃቄ ማድረግ/መስመር በተዘረጋባቸዉ አካባቢ ማመላከቻዎችን
በግልጽ ማስቀመጥ፣ ቁሳቁሶች ያሉበትን መቆለፍ ወይንም አስፈላጊዉን ከለላ ማድረግ እና ዩፒኤሶችን/የመብራት
መቆራረጥን መቆጣጠሪያ/
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.3፡- የትምህርት፡ የምርምርና የአስተዳደር ስራዎች በአይ.ሲ.ቲ የተደገፈ እንዲሆኑ ማድረግ፤
የዓላው መገለጫ፡- የሚደረጉ የመማር ማስተማር፤ የምርምርና አስተዳደር ስራዎች በአይሲቲ እንዲታገዙ
በማድረግ የትምህርትና የምርምር ጥራትን መደገፍ የአሰራር ስርአትን ማዘመን፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በቴክኖሎጂ የተደገፉ የተከታታይ፤ የርቀትና የመደበኛ ትምህርቶችና በኦን
በቁጥር 4 5
ላይን ትምህርት የሚሰጡ ኮሌጆች

ዲጂታል ኮንቴንትን ማለትም ጽሑፍ፤ቪዲዮ፤ድምፅና የፎቶ መረጃዎችን

ለማስቀመጥ /ለማልማት/ አገልግሎት የሚውል ስታንዳርዱን የጠበቀ በቁጥር 0 1

ዲጂታል ስቴዲዮ በተቋሙ ውስጥ ማደራጀትና አገልግለት እንድሰጥ ማድረግ

ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ካሉ ተቋማት ጋር ትስስር የፈጠሩ የትምህርት

ክፍሎች ለተማሪዎቻቸው በኦንላይን ትምህርትና ምስለ ተግባር በቁጥር 0 3

(simulation) እንዲሰጡ ሁኔታዎችን ማመቻቸት

በተቋሙ ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚሆኑ የ simulation፣ ቨርቸዋል

ላብራቶሪዎች፣ የቨርቸዋልና የአግዩመንትድ ሪያሊቲ (በቪዲዮ ስርጭትና በቁጥር 0 8

በተግበር የሚሠጡ የትምህርት ዘዴዎችን) ማደራጀትና ሥራ ላይ ማዋል

በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ልዩ ፍላጎትና ተስጦ ላላቸው ተማሪዎች

የሚያግዝ አስፈላጊውን የቴክሎጂ ግብአት በማቅረብ ልምምድ እንዲያደርጉ 0 5


በቁጥር
እና የፈጠራ አቅማቸውን እንድያጎለብቱ ወርክሾፖችን ማደራጀት፡፡

ልዩ ፍላጎት ያላቸውን ተማሪዎች የሚያግዝ አስፈላግውን ቴክኖሎጅ ግብአት በቁጥር 0 5

77
ማመቻቸት

የምርምር መረጃ አያያዝን ለማስተዳደር፣ ላማጋራትና በማእከል


በቁጥር 4 5
ለማስቀመጥ የሚያስችሉ ሲስተም

ለምርምርና ቴክኖሎጂ ማመንጫና ማሳደጊያ የሚሆኑ በማእከል የተሟሉና

አገልግሎት የሚሰጡ የ ሃይ ፐርፎረማንስ ኮምፒንግና (HPC) የክላውድ 0 1


በቁጥር
አገልግሎቶች

የተተገበሩና ስራ ላይ የዋሉ የኦፕን ዳታንና ኦፕን ሳይንስን ስራዎች በቁጥር 0 3

በክላውድ ቴክኖሎጂ የተተገበሩና አገልግሎት የሚሰጡ በየተማሪ አስተዳደሩን

የሪጂስትራር አሰራርን
በቁጥር 0 2
የሰው ሃብቱን የፋይናንስ የንብሬትና ሌሎች አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ

የቴክኖሎ መተግበሪያዎችን (Enterprise Resource Planning)

የዘመነና የተቀናጀ የመረጃ አመራር መስጠት የሚችል የተዘረጋ ሲስተምና


በቁጥር 0 1
ስርዓትን
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ለመማር ማስተማሩ አመቺ የሆኑ መተግበሪያዎችን መለየት(ከሴኩሪቲ እንፃር፣ከጥራት እንፃር፣የሚያሳትፉት የተማሪ
ብዛት አንፃር)
 ለሚመለከታቸዉ አካላት /ለመምህራንና ተማሪዎች/ በመተግበሪያዉ ዙሪያ ስልጠናዎችን ማዘጋጀት
 የተመረጡ ትምህርት ይዘቶችን ወደ ዲጂታል በመቀየርና በመረጃ ቋት ውስጥ በማድረግ ለተማሪዎች አገልግሎት
መስጠት (E-Learning)
 የዩኒቨርሲቲችንን ድህረ-ገፅ ማዘመን ፣
 ወቅታዊ መረጃዎችን በየጊዜዉ ድህረ-ገፅ ላይ መለጠፍ ፣
 ላይሰንስድ እና ህጋዊ የሆኑ የኮንቴንት አፕልኬሽን ሶፍትዌሮችን ማልማት፣
 የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን መክፈትና ማዕከላዊ የመረጃ ቋት እንዲኖር ማድረግ
 ከትምህርቱ ባህሪ ጋር ሊሄድ የሚችል ቤተ-ሙከራ ማደራጀት
 አስፈላጊ ግብዓቶችን ማሟላትና አተገባበሩን ስልጠናዎችን መስጠት
 የልምድ ልዉዉጦችን ማጠናከርና ማዳበር
 የሚደራጅባቸዉን የትምህርት ክፍሎችና የሚሰሩ ስራዎችን መለየት
 የኢንተርኔት አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየትና እንዲሟሉ ማድረግ

78
 ቤተ-ሙከራ ማደራጀት
 ልዩ ተሰጦ ያላቸዉን አካላት መለየት
 አስፈላጊዉ ቁሳቁስ እንዲሟሉ ማድረግ
 ልዩ ፍላጎት ያላቸዉን ተማሪዎች መለየት ፣
 ያላቸዉን ተሰጦ በመለየት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ማሟላት፣
 የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን መስራት
 ወቅታዊ የሆነ ግምገማዎችን ማድረግ
 የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎችን ችግር ፈቺ በመሆነ መልኩ አቅጣጫ ማስያዝ
 ጥናቶችን ማካሄድ
 ሲስተሞችን ዴቭሎፕ ማድረግ
 ለሚመለከተዉ አካል ስልጠና መስጠት
 ስለክላዉድ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን ማመቻቸት
 ግብዓቶችን ማሟላት
 ክላዉድ ሰርቪስን በተመለከተ ለሁሉም አካላት በቂ በሆነ መልኩ ዝግጁ ማድረግ
 የተቀናጀ የመረጃ አመራር የፍሰት ስርዓት የሚሹ የስራ አካባቢዎችን መለየት
 የተቀናጀ የመረጃ አመራር የፍሰት አሰራር ስርዓትን መዘርጋት
 የስራዉን ባህሪ ማጤን
 ችግሩን የሚፈቱ ፍሬም ዎርኮችን መለየት
 ለማበልፀግ የሚስፈልጉ ግብዓቶችን ማሟላትና ማበልፀግ
 የሚተገበሩባቸዉን ክፍሎች መለየት
 የክትትል ስራዎችን የሚከዉንና ሂደቶችን ማመቻቸት
 ስልጠናዎችን መስጠት
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.4፡- የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ ፍጥነት ባለው ብሮድባንድ እንዲያገኙና ከኢተርኔት ጋር
በኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ ማድረግ፡
የዓላማው መግለጫ፡- የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ብሮድባንድ ኔትዎርክ እንዲኖራቸውና
በኢንተርኔት ኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ በማድረግ የተማከለ የክላውድ ኢተርኔት በማልማት ለትምህርት፡ ምርምርና
አስተዳደር አገልግሎት እንዲሁም ፈጣን የሆነ ባንዲዊድዝ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተቋሙ ተደራሽ እና ጥራት ያለው የብርድባንድ አገልግሎት እንዲኖረው
በመቶኛ 10 20
ማድረግ

79
በተቋማችን የኢተርኔት(EthERNet) ኔትዎርክና ብርድባንድ አገልግሎቶን
በመቶኛ 10 40
እንዲሰጥ ማድረግ፡

በተቋሙ ኢተርኔትን(EthERNet) በማጠናከር የተሟላ የትምህርትና

የምርምር ኔትዎርክ በማደራጀት ከሌሎች ተቋማት እና ከአለም አቀፍ በመቶኛ 20 60

የትምህርትና ምርምር ተቋማት ጋር በኔትዎርክ እንዲተሳሰር ማመቻቸት

ተቋማችን የኢተርኔት (EthERNet) አጠቃቀምና አቅሙን በየጊዜው


በመቶኛ 30 80
በመፈተሽ አስፈላጊውን ግብአት እንዲሟላ ማድረግ፡

በተቋሙ የኢኮቴ ግብአት በማደረጃትና በማሟላት ኢተርኔት(EthERNet)

የሚሰጠውን አገልግሎት በመጠቀም አስፈላጊ የሆኑ ክላውድ አገልግሎቶችን በቁጥር 3 7

(ኢሜል፡ዌብ ሆስቲንግ፡ የኮላብሬሽን ፕላትፎርምና ሌሎችም ) እድንጠቀም

ደረጃውን የጠበቀ የውስጥ የአይሲቲ መሰረተ ልማት (Campus network


በመቶኛ 20 25
infrastructure) ማሟላት

በየደረጃው ለሚገኙ የቴክኒካል ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች


በቁጥር
መስጠት
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ያልተዳረሰባቸዉን ህንፃዎችን እና አካባቢዎችን መለየት
 የኢንተርኔት አደረጃጀትን በየጊዜው በመፈተሸ በግብአት እጥረቶችን መፍታት፣
 ደረጃውን የጠበቀ የአይሲቲ መሰረት ልማት (campus network infrastructure) የመፍጠር ስራዎችን መሰራት ፣
 ኔትዎርኩን በትክክል ማስተዳደርና የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በየደረጃው ለሚገኙ ባለሙያዎች መስጠት ፣
 የብሮድባንድ ኢንትርኔት መጠንን ማሳደግ ፣
 ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር ስራዉን ስለማስጀመር መወያየት
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን እንዲሟላ ማድረግ
 የኛን ባለሙያዎች በዘርፉ ብቁ ማድረግ
 ሲስተሙን በባለቤትነት ከሚያስተዳድሩ አካል ጋር ሬጉላር የሆነ ክትትል እና መረጃ ልዉዉጥ ማድረግ
 ተሞክሮዎችን ከተለያዩ ተቋማት መቅሰም
 በዩኒቨርሲቲያችን አጠቃቀሙን በተመለከተ የስልጠናና የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን ማመቻቸት
 የግንዛቤ ማስጨበጫ እና ስልጠማ መድረኮችን በየወቅቱ ማዘጋጀት
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየትና ማሟላት
 ለተፈለገዉ አላማ ግብዓቶችን ማዋልና ክትትል ማድረግ

80
 ማዘመን የሚፈልጉ የሲስተም ቁሳቁሶችን ማዘመን
 ዩኒቨርሲቲያችን እራሱን የቻለ ኢ-ሜል እንዲኖረዉ ማድረግ
 አስፈላጊ የሆኑ የክላውድ አገልግሎት መስጠት፣ማደራጀት እና ግንዛቤ ማስጨበጥ
 የአቅም ግንባታ የሚያስፈልጋቸዉን ክፍሎችና ሙያተኞች መለየት
 ስልጠና የሚያስፈልግበትን አካባቢ መለየትና ማቴሪያሎችን ማዘጋጀት
 ስልጠናዎችን በተግባር አስደግፎ መስጠት
 የተዘረጉ መሠረተ ልማቶችን ተደራሽ ማድረግ
 የተተገበሩ ሲስተሞችን እርስ በርስ ማስተሳሰር
 ተግባራዊ የሆኑ ሲስተሞችን ከቅርንጫፍ ካምፓሶች ጋር በ VPN ማስተሳሰር

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.5፡- የዲጂታል ክህሎትና የቴክሎጂ ተጠቃሚነትን ሊያዳብር የሚችል የአቅም ግንባታና
የለውጥ ስራዎች እንዲተገበሩ ማድረግ፡

የዓላማው መገለጫ፡- ለአመራሮችና ለሰራተኞች የዲጂታል ክህሎቸውን ሊያዳብር የሚችል ቀጣይነት ያለው
አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን መስጠትና የሚሰሩ ስራዎችና የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የተደገፉ እንዲሆኑ
በየጊዜው ይህንን ሊያፋጥኑ የሚሉ የለውጥ ስራዎች እንዲተገበሩ ማድረግ፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ዋናውን ካምፓስ ከሌሎች ካምፓሶችን በፋይበር መስመርና በቪፒኤን
በቁጥር 1 2
(Virtual Private Network) ማገናኘት

በሁሉም ካምፓስ ውስጥ የመረጃ ማሰራጫ ማዕከል ማደራጀት በቁጥር 1 3

በዋናው ካምፓስ ደረጃውን የጠበቀ በዘመናዊ የኮምፒውተር መሳሪያዎች

የተደራጀ የዳታ ማዕከል ማልማት እና የዳታ ማዕከሉ አስተማማኝ የሆነ


1 2
የደህንነት ካሜራ፣ የእሳት አደጋ መቆጣጠሪያ ፣የሙቀት መቆጣጠሪያና በቁጥር

አስፈላጊ በሆኑ የኢ.ኮ.ቴ መሳሪያዎች የተደራጀ እንዲሆን ማድረግ

ዘመናዊ የስልክ አገልግሎት (IPPBX Communication Platform) 0 7

በተቀናጀ ሁኔታ ለተቋሙ የተሟላ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ (IP-PBX በብሎክ


Communication Plat form (E-mail service ,Attendance service,
Vedio conference service, SMS Messaging, Inter campus

81
Telecome Service, Alart or siren) Intergrated IT Infrastructure)
የአስተዳደር ሕንፃ የውስጥ እና የውጭ የደህንነት ካሜራ(Admin Building

Security Camera Indoor and PTZ outdoor camera) እና Fire alarm


በብሎክ 0 7
system ,smoke detector ,heat detector and fire extinguisher
እንዲገጠምለት ማድረግ
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየትና ለግዥ እንዲቀርቡ ማድረግ
 የኢንትርኔት መጠኑን መሌትና ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር በጋራ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
 ቅርንጫፍ ካምፓሶች ላይ ዲስትርብሽን ሴንትር ማቋቋም
 አስፋላዉን የሰዉ ሃይል በሁሉም ቅርንጫፍ ካምፓሶች ላይ እንዲመደቡ/እንዲቀጠሩ/ ማድረግ
 የተተገበሩ ሲስተሞችን በካምፓስ ኔትወርክ አክሰሰብል የማድረግ መስራት
 ሲስተሞቸን ከቅርንጫፍ ካምፓሶች ጋር በቪፒኤን የማስተሳሰር ስራዎችን ማከናወን
 ለዳታ ማዕከሉ የሚያስፈልጉ መስፈርቱን ያሟላ ዶክምንት የማዘጋጀት
 ጨረታ ወጥቶ በወጣዉ መስፈርት መሠረት አወዳድሮ ለአሸናፉው ድርጅት የመስጠትና
 ከሚመለከተዉ አካል ለግንባታ የሚዉል በጀት የማስያዝ
 ስራዉ በታቀደዉ እቅድ መሠረት እንዲፈፀም አስፈላጊዉን ድጋፍና ክትትል ማድረግ
 የቦታ መረጣ ስራዎችን መስራት
 በተመረጡ ቦታዎች ላይ እንዲሰቀሉ ማድረግ
 የኮንፍግሬሽን ስዎችን መስራት
 ሴንትራሊ ሁሉንም ካሜራዎች ማገናኘትና የቁጥጥር ስራዎች እንዲከናወኑ ማድረግ
 ለሚመለከታቸዉ አካላት ስልጠና መስጠት
 ፕሮክሲን መተግበር
 ስልኮቹ የኮንፍግሬሽን ስራዎችን መስራት

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.6፡- የግንባታ ፕሮጄክቶችን በጊዜና በጥራት በማከናወን በተቋሙ የሚሰጡትን የትምህርት እና
ስልጠና ተግባራት ተልዕኮ ስኬት ማገዝ
የ 2013
አመልካች መለኪያ የ 2014 ዒላማ
መነሻ
በተለያዩ ማሰራጫ ማዕከል ያሉትን የኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች
በመቶኛ 40 50
ደረጃቸውን ማሳደግ
በሁሉም ካምፓሶች ውስጥ ያሉትን የፋይበር መስመሮች መቶኛ 40 50

82
በየህንጻው ማድረስና ደረጃውን ማሳደግ
በዋናው ካምፓስ እና በሌሎች ስድስት ካምፓሶች የኢኮቴ መሰረተ
በቁጥር 1 3
ልማት ግንባታዎችን ማስፋፋትና ደረጃቸውን ማሳደግ
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየት
 እንዲሟሉ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በጋራ መስራት
 የሰዉ ሃይልን በሁሉም ካምፓሶች እንዲቀጠሩ ማድረግ
 ለማስተዳደር ጠሚያስችሉ ስልጠናዎችን ማዘጋጀት
 በተለያዩ ህንጻዎች ያሉትን የፋይበር ኮምፒውተር መረብ መለየት
 የፋይበር ኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት
 በተለያዩ ማሰራጫ ማዕከል ያሉትን የኮምፒውተር መረብ መለየት
 የኮምፒውተር መረብ ዕቃዎችን በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት

ዓላማ 5.7 የመማር ማስተማር ሂደትን በቴክኖሎጂ የታገዘ ማድረግ


መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የኮምፒዩተር ቤተ-ሙከራዎችን (Computer LAB) ማቋቋም እና
በቁጥር 2 8
ማደራጀት (Smart Computer Lab)
በገመድ አልባ አገልግሎት እና በቂ የሆነ የግል ቻርጅ ማድረጊያ
በኤክትሪክ መስመር የተደራጀ የመማሪያ ክፍሎችን ማደራጀት በቁጥር 0 4
(wireless ready classrooms with charging stations)
ቨርችዋል ቤተ-ሙከራዎችን (virtual laboratories ) በዋና ግቢ
በቁጥር 0 2
ማደራጀት
ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ የመማሪያ ክፍሎች
በቁጥር 1 5
(Advanced Smart Class) ማደራጀት
ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ የመማሪያ ክፍሎችን
በቁጥር 10 20
(Standard Smart Class) ማደራጀት
ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ የመማሪያ ክፍሎችን
በቁጥር 10 25
(Normal Smart Class) ማደራጀት

83
Anti-plagiarism እና የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በማቅረብ እና በማልማት
በቁጥር 0 4
ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግና ማላመድ
የዩንቨርሲቲውን እና ሀገር አቀፉን የድጅታል ላይብረሪ ሶፍትዌሮችን
በቁጥር 1 2
እርስ በእርስ በማናበብ አገልግሎቱን ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግ
ጥራት ያለውና በቴክኖሎጂ የበለጸገ የሶፍትዌር መለማመጃ እና
በቁጥር 0 2
የመሞከሪያ ማዕከል ማቋቋም
የተክኖሎጂ ልምድ መለዋወጫ፣ የመወያያና የተግባር ምልከታ ማዕከል በቀጥር 0 2

የሶፍትዌር እና አርቴፍሻል ኢንተለጀንሲ ቤተ-ሙከራዎችን ማቋቋም በቀጥር 0 1


አደረጃጀትን በየጊዜው በመፈተሸ በግብዓትና በሰው ሃይል ማሟላት በመቶኛ 60 80
ዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 ለተፈለገዉ ግልጋሎት አመቺ የሆነ ቤተ-ሙከራን መለየት
 አስፈላጊን ግብዓት ዝርዝር አዘጋጅቶ ለሚመለከተዉ አካል ማቅረብ
 ተጠቃሚ አካላትን መለየት
 መመሪያዎችን ማዘጋጀት
 መማሪያ ክፍሎቹ መሠረተ ልማት መድረሱን ማረጋገጥ(መብራት፣ኢንትርኔት)
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየትና እንዲሟሉ ማድረግ
 ቭርችዋል ቤተ ሙከራ የሚያስፈልጋቸዉን የትምህርት ዘርፍ መለየት
 መሠረተ ልማቶችን ተደራሽ ማድረግ
 እንደየ ትምህርቱ ባህሪ ከሚመለከተዉ አካል ጋር በጋራ በመሆን ግብዓቶችን ማሟለትና ለግልጋሎት ዝግጁ ማድረግ
 የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየትና አንዲሟሉ ማድረግ
 መሠረተ ልማቶችን ማድረስ
 መለያ አዘጋጅቶ እንዲገዙ ማድረግ
 ለሚመለከታቸዉ አካላት ማድረስ
 የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎችን መስጠት
 ያሉትን ሲስተሞች ደረጃ ማሳደግ
 ግብዓቶችን እንዲሟሉ ማድረግ
 ለሚመለከታቸዉ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ እና ስልየና ማዘጋጀት
 ሲስተሞቹ አርስ በርስ የማናበብ ስራ ማስራት
 ግብዓቶች እንዲሟሉ ማድረግ
 ልዩ ተሰጦ እና ልምድ ያላቸዉን ተማሪዎችም ሆኑ ፍላጎቱ ያላቸዉን አካላት መለየት
 መመሪያዎችን ማዘጋጀት

84
 ከተለያዩ ቦታዎች ልምዶችን መቅሰም
 ለዚህ ስራ አመቺ የሆነ ቦታን መለየትና ከሚመለከተዉ አካል ጋር በጋራ ዝግጁ ማድረግ
 ማዕከሉን አስፈላጊ በሆኑ ግብዓቶች እንዲሟሉ ማድረግ
 መሠረተ ልማቶችን ማድረስ
 ቦታዎችን/ክፍሎችን/ ለዚህ አመቺ የሆኑትን መለየት
 መሠረተ ልማቶችን ማድረስ
 አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን መለየትና እንዲሟሉ ማድረግ
 የተለያዩ አካላትን ማሳተፍ
 ልምድ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችምሆን ኢንዳስትሪዎች መቅሰም
 የፋይበር ኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት
 የሰዉ ሃይል እጥረት ያለባቸዉን አካባቢዎች መለየት
 ለሚመለከተዉ አካል ማሳወቅና ቅጥር እንዲፈፀም ክትትል ማድረግ
 የተለያዩ አስተያየት መቀበያ ዘዴዎችን በመፍጠር አደረጃጀቶችን መፈተሻ እና ማሻሻያ ሚያስፈልጋቸዉን ማሻሻል
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.8 የተቋሙን ደህንነት ማስጠበቂያ ተግባራትን ማከናወን
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በዋናው ካምፓስ አጥር ዙሪያና በተመረጡ ተቋም ውስጥ አስፈላጊ ቦታዎች
ላይ (ቤተ-ሙከራዎች አከባቢ ፣ የተማሪዎች መኖሪያ አከባቢ እና ወዘተ… ) በቁጥር 34 220
የደህንነት ካሜራዎችን መስቀል
የዕቃዎች መፈተሻ ባጌጂንግ ስካነር ፣የመኪና መፈተሸ ስካነር እና የብረት
በቁጥር 0 6
መጠቆሚያ መሳሪያዎችን በመግቢያ በሮች ላይ እንዲኖር ማድረግ
የሁሉንም የደህንነት መሳሪያዎችን በአንድነት የሚቆጣጠር አክሰስ ኮንትሮል
በቁጥር 0 1
ማዕከል ማደራጀት
የደህንነት መቆጣጠሪያ ድሮወን ከነ መቆጣጠሪያው ማቋቋም በቁጥር 0 2
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የተመረጡ ቦታዎች ላይ ፋይበር መስመሮችን ተደራሽ ማድረግ
 ለመስቀል የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከሚመለከተዉ አካል ጋር በጋራ ማማላት
 ሁሉንም የተሰቀሉ ካሜራዎችን ሴንተራሊ እንዲናበቡ ማድረግ
 እቃዎቹ ሚገጠሙበትን አካባቢ መለየት
 መሠረተ ልማቶችን ማሟላት
 በር ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞች ስልጠና መስጠት

85
 ድሮኖች እንዲገዙ ማድረግ
 መቆጣጠሪያ ማዕከል ማደራጀት
 መሠረተ ልማቶችን ማሟላት
 በባለቤትነት የሚቆጣተር ባለሙያ አብቅቶ መመደብ
 በባሌብትነት የሚቆጣተር ሰዉ መመደብ
 መሠረተ ልማቶችን ማደራጀት
 የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን መስራት
 አስፈላጊ ግብዓቶችን ማሟላት
 የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በየወቅቱ በማዘጋጀት ባለሙያዎችን ማብቃት
 የልምድ ልዉዉጦችን ማከናዎን

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.9 ሃብትን በጋራ መጠቀም

መነሻ ኢላማ
አመዘልካች መለኪያ
2013 2014
የኢኮቴ መሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲ አጠቃቀምመ መሪያዎችን
በቁጥር 0 1
ማዘጋጀት
ሃብት በጋራ አንዲጠቀሙ የኢኮቴ መሰረተ ልማት ዝርጋታ ስራዎችን
በቁጥር 0 1
ማከናወን

ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-

 በጋራ ሃብትን መጠቀም የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶችን ማመቻቸት


 የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን መስራት
 በኢኮቴ የሚሰጡ ፋሲሊቲዎችን መለየት
 ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር የዉይይት መድረኮችን መፍጠር ና ግብዓቶችን መዉሰድ
 በእያንዳዱ ግልጋሎቶች ዙሪያ መመሪያዎችን መቅረፅና ወደ ትግበራ ማስገባት
 አተገባበሩ ላይ የክትትል ስራዎችን መስራት

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.10. የመማር ማስተማር ሕንፃዎችና ፋሲሊቲዎች (የአካባቢው ማህበረሰብ ባህላዊና ታሪካዊ

መገለጫዎችን) መሰረት ያደረገ ዲዛይን ማዘጋጀት

መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 30 35
ቤተ መፃሐፍት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 0 2

86
ጋዳ እና ቱሪዝም ማመሪያ ሕንፃ ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 0 1
የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 3 4

የመምህራን መዝናኛ እና ሱፐርማርኬት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር - 1


የምርምር ማዕከላት ግንባታዎች/ ዲዛይ ማዘጋጀት በቁጥር 4 6

የሕትመት ሕንፃ ዲዛይን ማዘጋጀት በቁጥር - 1

የመሰብሰቢያ አዳራሽ ዲዛይን በቁጥር 1 2

ተጨማሪ የአስተዳደር ሕንጻ ብሎክ ዲዛይና በቁጥር 1 2

የአስተዳር ሕናጻ ዙርያ ላንድ ስከፕ ዲዛይን(phase two) በቁጥር 1 2

የጉጂ ግርጃ ካምፓስ ማስተር ፕላን እና የተለያዩ የሕንጻ ዲዛይኖች በቁጥር - 1

የገርባ ካምፓስ ዲዛይን በቁጥር - 1

የማሕበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይን በቁጥር 2 3


ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ዲዛይን ማከናወን፡፡
 ላይብራሪ ለአድዲስ ቅርንጫፍዎች ካምፓስዎች ዲዛይና ማድርግ፡፡
 ጋዳ እና ቱሪዝም ሕንፃ ግንባታ (Geda & Toursim Building)ዲዛይና ስራ ማከናዉን፡፡
 የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይን ማከናዉን
 ባለ አምስት ኮከብ ሆቴል እና ቱሪዝም የመማሪያ ሕንፃ ግንባታ ዲዛይና ማከናዉን፡፡
 የምርምር ማዕከላት ግንባታዎች ዲዛይን ማከናወን ፡፡
 የአስተዳደር ሕንፃ ዙሪያ ላንድስኬፕ ዲዛይና ማከናወን ፡፡
 የመሰብሰቢያ አደራሽ ዲዛይን ማከናወን
 አስተዳደር ሕንፃ ተጨማሪ ብሎክ ዲዛይን
 የጉጂ ግርጃ ካምፓስ ዋና ዋና ዲዛይኖች
 የገርባ ካምፓስ ዲዛይን
 የምርምር ማዕከላት ዲዛይን
 የመምህራን መኖሪያ ሕንጻ መሠረተ ልማት ዲዛይን
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.11. ነባር ግንባታዎች ጥጋና እና ደረጃቸውን ከፍ የማድረግ ሥራዎች መሥራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014

የመምህራን እና የተማሪያዎች መኖሪያ ሕንፃዎች ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 25 42

87
የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 14 25

ቢሮዎችና አስተዳደር ሕንፃ ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 10 30


የኢኮቴ መሰረተ ልማት ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 10 30
የውስጥ ለውስጥ መንገድ ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 10 30
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 በዋና ግቢ እና ቅርንጫፍች ካምፓሶች ነባር ግንባታዎችን ጥገና ማከናወን
 በዋና ግቢ እና ቅርንጫፍች ካምፓሶች ነባር ግንባታዎችን ደረጃቸውን ማሻሻል
 በዋና ግቢ እና ቅርንጫፍች ካምፓሶች ኢኮቴ መስረተ ልማት ጥገና ማከናወን
ስትራቴጂክ ዓላማ፡- 5.12 የመኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ

መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
እንግዳ ማረፊያ ግንባታ (Guest Houses) ማከናውን በመቶኛ 0 50
የመምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ማከናውን (Teachers Resident
በመቶኛ 15 50
Houses)

የተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ማከናውን(Dormitaries) በመቶኛ 63 70


ሆስቴል ግንባታ መከናወን በመቶኛ 0 80
ስድስት የመምህራን ሕንጻዎች ግንባታ ማጠናቀቅ በመቶኛ 82 100
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የግንባታ ቦታ ርክክብ እና ጽዳት
 የመሠረት ቁፋሮ እና ግንባታ
 የግደግባ ማቆም እና ኮለን ሙሌት
 Excavation and earth work፣ Concrete work፣ Masonry work ፣Form work፣Wall Work ፣Water
Proofing ፣Carpentry And Joinery፣ Plastering And Pointing፤Floor And Wall Finishing
፣Finishing work፣ Carpentry And Joinery ፣Aluminium Work፣ Floor And Wall Finishing and
Sanitary Installation Electrical Installation
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.13፡- የመማሪያ ሕንፃዎች ፣ ሴሚናር እና አደራሽ ግንባታ

መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የላብራቶሪዎች ግንባታ ማከናወን በመቶኛ 40 60

በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የዎርክሾፕ ግንባታዎች ማከናወን በመቶኛ 40 60

88
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ግንባታዎች
በመቶኛ 30 35
ማከናውን
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ተጨማሪ ቤተ መፃሐፍት ግንባታዎች
በመቶኛ 20.6 50
ማከናውን
ሪፌራል እና መማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ማከናውን በመቶኛ - 10

ባለ አምስት ኮከብ ሆቴልና ቱሪዝም መማሪያ ሕንፃ ግንባታ ማከናውን በመቶኛ - 10

የገዳ እና ቱርዝም መማሪያ ሕንፃ ግንባታ ማከናውን በመቶኛ - 10

ተጨማሪ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ሕንፃ ግንባታ ማከናውን በመቶኛ 50 80

የቦዳ ወንዝ ድልድይ ግንባታ በመቶኛ 50

ተጨማሪ የዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ት/ቤት፣ ላንድስኬፕ፣ አጥር እና


በመቶኛ 40 70
መሰረተ ልማት ግንባታ ማከናወን
ሰባት የምርምር ማዕከላት ግንባታዎች ስራ ማስጀመር በመቶኛ 10 40

የሕትመት ሕንፃ ግንባታ በመቶኛ - 10

የአካባቢው ማህበረሰብ ባህላዊና ታሪካዊ መገለጫዎች በመቶኛ - 30


ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 Excavation and earth work፣ Concrete work፣ Masonry work ፣Form work፣Wall Work ፣Water
Proofing ፣Carpentry And Joinery፣ Plastering And Pointing፤Floor And Wall Finishing
፣Finishing work፣ Carpentry And Joinery ፣Aluminium Work፣ Floor And Wall Finishing and
Sanitary Installation Electrical Installation
 የገርባ ካምፓስ በ 2013 የበጀት ዓመት የድንበር ዙሪያ አጥር ግንባታ ለአራት ማህበራት በ 380 ሜትር
ተከፋፍሎ የተጀመረ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡
 የኡራጋ ካምፓስ በ 2013 የበጀት ዓመት ሁለት መማሪያ ብሎክ ግንባታ የተጀመረ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም
በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡
 በ 2013 የበጀት ዓመት ሁለት የምርምር ማዕከላት የድንበር አጥር ግንባታ የተጀመረ ሲሆን አንዱ የፍንጫዋ
የምርምር ማዕከል ለስድስት (6) ማህበራት በ 400 ሜትር ተከፋፍሎ እየተከናወነ ሲሆን እንዲሁም የቃርጫ
ምርምር ማዕከል ሁለተኛ የምርምር ማዕከል ሲሆን የድንበር ዙሪያ አጥር ለአራት ማህበራት ተከፋፍሎ
ሥራው እየተከናወነ ያለ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.14. የአስተዳደር ሕንፃ እና ቢሮዎች ግንባታ

አመልካች መለኪያ መነሻ ኢላማ

89
2013 2014
ለአካደሚክ ስታፍ የሚሆኑ የቢሮ ሕንፃዎች ግንባታ ማጠናቀቅ (Faculty
Buildings members (permanents, part time, offices for advising በመቶኛ 28 43
students & Research Scholars)
የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ሕንፃ ግንባታ (Administration staff
በመቶኛ 28 43
Offices)
የቢሮች ኤርግኖሜተሪክስ በቁጥር 5 200
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 Excavation and earth work፣ Concrete work፣ Masonry work ፣Form work፣Wall Work ፣Water
Proofing ፣Carpentry And Joinery፣ Plastering And Pointing፤Floor And Wall Finishing
፣Finishing work፣ Carpentry And Joinery ፣Aluminium Work፣ Floor And Wall Finishing and
Sanitary Installation Electrical Installation
5.15 የመሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲዎች ግንባታ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የግቢ ውበት እና አረንጓዴ ሥራዎች (Landscape and Greenery works) በሄክታ 42 170
ሱቆች (Shops) በቁጥር 3 7
ክሊኒክ ( Clinics) በቁጥር 1 2

የመምህራን ፣ አስተዳር ሰራተኞች መዝናኛ፣ የሕጻናት ማቆያ እና


በመቶኛ 0 1
ሱፐርማርኬት ግንባታ
ተጨማሪ መመገቢያ አደራሽ ፤ ኩሽና እና ስቶር ግንባታ (Dining , Kitchen
በመቶኛ 0 10
& Store)
ተጨማሪ ላውንጅ እና መዝናኛ ግንባታ በመቶኛ 0 50
የውስጥ እና የውጪ የተለያዩ የ ፋሲሊቲ እና ስፖርት አካዳሚ ግንባታ
በመቶኛ 25 35
ማከናወን
ተጨማሪ የመጠጥ ውሃ ፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች እና የፍሳሽ መሥመር
በመቶኛ -- 49
ሥራዎች
የትሪትመንት ፕላንት ማጠናቀቅ እና የማስተዳደር ሥራዎች በመቶኛ 40 100
ተጨማሪ ስፕትክ ታንክ ግንባታዎች በመቶኛ 0 50
የእግረኛ መንገድ በዋና እና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ውስጥ መሥራት በመቶኛ 50 75

90
የብስክሌት መንገድ በዋና እና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ውስጥ መሥራት በመቶኛ 0 10

በዋና እና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የጥንቃቄ እና ደህንነት ስራዎች (አጥር ፣


በመቶኛ 70 80
መግቢያና መውጫ በሮች) ግንባታ ማከናወን
የመስኖ ልማት ስራዎች (Irrigation development) በመቶኛ 10 40
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የጉጂ ግርጃ ካምፓስ ግንባታዎች Staff Lounge, Staff Ladies & Gents Toilet,, Cafteria/Dinning

Hall, Fence 3 በ 2014 በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናል፡፡

 በነባር ሆስፒታል ውስጥ ሁለት ብሎክ ግንባታቸው እየተከናወነ ያለ ሲሆን በ 2014 በመጠናቀቅ

ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

 መመገቢያ አደራሽ ፤ ኩሽና እና ስቶር ግንባታ (Dining , Kitchen & Store)

 ላውንጅ እና መዝናኛ ግንባታ (Lounges and Cafeeteria)

 መምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች (Faculty or Teachers Resident Houses)

 ሱቆች (Shops)፣ ክሊኒክ ( Clinics)፣ ሆስቴል (Hostel)

 የግቢ ውበት እና አረንጓደነት ሥራዎች (Landscape and Greenery works)

 የመጠጥ ውሃ ፣ የኤሌክትሪክ ሥራዎች እና የፍሳሽ መሥመር ሥራዎች ለማከናዉን፤

 የትሪትመንት ፕላንት እና ሰፕትክ ታንክ ግንባታዎችና እና የማስተዳደር ሥራዎች ማከናወን፤

 በየቅርንጫፍች ካምፓስ አረንጓዴ አካባቢ እና ከብክለት የጸዳ ንጹ መናፈሻ እንዲሆን መስራት (Campus
with aired,clean,green environment)
 በየቅርንጫፍች ካምፓስ የጥንቃቄ እና ደህንነት ስራዎች (አጥር ፣ መግቢያና መውጫ በሮች) ግንባታ

ማከናዉን፤

 የመስኖ ልማት ስራዎች (Irrigation development)

 የመጠጥ ውሃ ጉድጓድ እና የሲቪል ሥራዎች ማከናዉን፤

 ሚኒስታዲዬም ግንባታ በዋና ካምፓስ ከሚከናወኑት ግንባታዎች አንዱ ሲሆን የግንባታ አፈጻጸም በጣም

ዝቅተኛ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

 የሆስፒታል አጥር ግንባታ በሁለት መልክ ተክፍሎ የሚከናወን ሲሆን በመደበኛ አጥር በ 216 ሜትር

እንዲሁም የፊት ለፊት አጥር በ 500 ሜትር ተከፋፍሎ ማህበራት ውል በገቡት መሰረት በ 2014 ዓ.ም

በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

91
 የእግረኛ መንገድ እና የጎርፍ መሄጅ ቦይ ግንባታዎች በሁሉም አስፓልት ዙሪያ ማለትም መዳረሻ መንገድ

የግቢ ውስጥ በ 2014 ዓ.ም ስራዉ ተጠናክሮ ይቀጥላል፡፡

 የትሪትመንት ፕላንት ግንባታ እንዲሁ በዋና ካምፓስ ከሚከናወኑት አንዱ ሲሆን ግንባታው ለረጅም ጊዜ

የዘገዬ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

 ገርባ ካምፓስ አጥር ግንባታ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናል፡፡

 የትሪትመንት ፕላንት ግንባታ በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፡፡

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.16. የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ


መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የውስጥ ለውስጥና መዳረሻ አስፓልት መንገድ በመቶኛ 45 49
የውጪ መንገድ ግንባታ ሥራዎች በመቶኛ 35 49
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
 የእግረኛ እና የብስክሌት መንገድ በአምስቱም ካምፓስ ውስጥ መሥራት (Walkway & bicyle paths for
computing)
 የውስጥ ለውስጥና መዳረሻ አስፓልት መንገድ (Internal Asphalt, Chekered Tiles, Cobblestone

roads) መስራት

 የውጪ መንገድ ግንባታ ሥራዎች (External Asphalt Road or Access Roads)መስራት

ስትራቴጂክ ዓላማ 5.17. የዩኒቨርሲቲው የመሠረተ ልማት አቅም ኦዲት ማድረግ


መለኪያ መነሻ ኢላማ
አመልካች
2013 2014
ለመሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲዎች ስታንዳርድ ማዘጋጀት በቁጥር 0 2
ነባር መሠረተ ልማት ሥራዎችና እና ፋሲሊቲዎችን ኦዲት ማድረግ በቁጥር 8 10
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-

 ስታንዳርድ ማዘጋጀት ፤

 የመሠረተ ልማት ሥራዎችን እና ፋሲሊቲዎችን ኦዲት ማድረግ፤

92
ስትራቴጂክ ዓላማ 6.1፡- የድጋፍ፡ክትትልና ግምገማ ስርዓት ማጠናከር፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተካሄደ ዓመታዊ ድጋፍና ክትትል በቁጥር በቁጥር 4 4

የተካሄዴ የዳሰሳ ጥናት በቁጥር በቁጥር 2 2


ዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
 በየሩብ አመቱ ዘርፎችን መደገፍ እና በሴምስተር ግብረ-መልስ ማድረግ
 እርካታን ለመለካት የዳሰሳ ጥናት ማድግ

93
15. የ 2014 በጀት ዓመት የመደበኛ እና ካፒታል በጀት ዕቅድ

የጸደቀ በጀት የ 2014 ዕቅድ


ፕሮግራም ¼ የወጪ አይነት
ከግምጃ ቤት ከዉስጥ ገቢ ድምር 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
የስራ አመራር እና መደበኛ 159, 067,200 -- 159,067,200 39,766,800 39,766,800 39,766,800 39,766,800

145,000,000, 145,000,000, 145,000,000,


አስተዳደር ካፒታል 580,000,000 580,000,000 145,000,000,

መማር ማስተማር መደበኛ 305,890,200 3,613,000 309,503,200 77,375,800 77,375,800 77,375,800 77,375,800

ምርምርና ስርጸት መደበኛ


29,156,000 -- 29,156,000 7,289,000 7,289,000 7,289,000 7,289,000

ማህበረሰብ መደበኛ
15,393,600 -- 15,393,600 3,848,400 3,848,400 3,848,400 3,848,400

አገልግሎት መደበኛ 513,120,000 -- 513,120,000 128,280,000 128,280,000 128,280,000 128,280,000

ጠ/በጀት ድምር ካፒታል 580,000,000 -- 580,000,000

ድምር 1,093,120,000 -- 1,093,120,000 273,280,000 273,280,000 273,280,000 273,280,000

94
16. የድርጊት መርሃ ግብር
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
1.1. ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን መምህር ተማሪ ጥምርት የመጀመሪያ ዲግሪ መንግስት 1፡15
ምጥጥን 1፡18 1፡19 1፡19 1፡19 1፡19 1፡19
እውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት
መምህር ተማሪ ጥምርታ ድህረ- ምረቃ ምጥጥን 1፡5 1፡7 1፡6 1፡6 1፡6 1፡6 1፡6
ግብ 1፡- የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት እና ተደራሽነትን ማረጋገጥ

ተላብሰው እንዲወጡ በተግባርና


በንድፈ ሃሳብ መካከል ሚዛኑን የጠበቀ በቲዎሪና ተግባር ተመጣጥነው የተዘጋጁ ፕሮግራሞች በቁጥር 100 101 105 105 105 105 105
ትምህርት እንዲወስዱ ማድረግ፤ የተለያዩ የተማሪዎች የሥራና ባህልና ስነምግባር ማሳደጊያ 100
በቁጥር 70 85 5 -- 5 5
ስልጠናዎች

የተማሪ፤መምህራን ጥምረት በዲፓርትመንት በቁጥር 1፡19 13 23

መውጫ ምዘና ተግባራዊ ያደረጉ ፕሮግራሞች በመቶኛ 100 78 100


በመውጫ ፈተና የተማሪዎች የማለፍ ምጣኔ (የፕሮግራሞች
በመቶኛ 100 3 2
1.2 የተማሪዎችን ብቃት ለማረጋገጥ አማካይ)
ትክክለኛ አስተማማኝና አካታች የሆነ መዉጫ ፈተና ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች ዕድገት በቁጥር 2 141 170
የምዘና ስርዓት ማጠናከር፤ 402
መዉጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር 105 160

መዉጫ ፈተና ወስደዉ ያለፉ ተማሪዎች በቁጥር 600 63 74

የሙያ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ምሩቃን ዕድገት በቁጥር 162

1.3. የመማር ማስተማሩ ሂደት በበቂ በግብአቶች የተሟሉ ቤተ- ሙከራ ያሏቸው ት/ት ክፍሎች 100
በመቶኛ 38 75 8 16 20 3
የግብዓት አቅርቦት እንዲሟላ
አስፈላጊ ግብአቶች የተሟሉላቸው ዎርክሾፕ ያሏቸው 100
ማድረግ፤ በመቶኛ 7 10 1 1 1
ት/ት ክፍሎች
በግብአቶች የተሟሉ ቤተመጻህፍት ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በመቶኛ 1፡15 75 100 100 100 100 100
የረዳት ምሩቅ 1፤ረዳት ምሩቅ II፣ እና የረዳት ሌክቸረር 1፡5
በምጥጥን 27.7 20 20 -- -- --
ብዛት

95
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
የሌክቸረር ብዛት በቁጥር 100 58 65 65 -- -- --
የረዳ ፕሮፌሰር፣ የተባባሪ ፕሮፌሰርና የሙሉ ፕሮፌሰር 100
በምጥጥን 14.3 15 15 -- -- --
ምጣኔ
የሴት መምህራን ቁጥር ማሳደግ በቁጥር 1፡19 9.3 10 10 -- -- --
በግብአቶች የተሟሉ ዘመናዊ የመማሪያዎች ክፍሎች 100
በቁጥር 10 13 -- 1 2 --
ዕድገት
1.4.ተመራቂዎች ወደ ስራ ዓለም የስራ እድል አስመልክቶ በመረጃ ቋት ተደራጅቶ ተደራሽ የተደረጉ 100
የሚሸጋገሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤ የህትመት እና የድህረገጽ መረጃዎች 2 2 -- 2 -- --
በቁጥር

የቅ/ምረቃ የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ ማሳደግ በመቶኛ 2 69 80 -- 80 -- --


ተመራቂዎች ለሥራ ብቁ እንዲሆኑ፣ የእድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎች 402
በመቶኛ 100 100 -- -- -- 100
መስጠት
1.5. የመማር ማስተማሩና የተግባር በመማር ማስተማሩ የተሳተፉ የኢንዱስትሪና የሌሎች 600
በመቶኛ 3 10 -- 4 3 --
ላይ ልምምዱ የአሰጣጥ ሂደት ብቃት ተቋማት ባለሙያዎች ማሳደግ
እንዲጠናከር ማድረግ፤ በተለያዩ የሙያ መስኮች ልምምድ ያደረጉ ተመራቂዎች 162
በመቶኛ 80 85 -- -- -- 85
ማሳደግ
የተለያዩ የአገልግሎት ሰጭ ማዕከላት ማሳደግ በቁጥር 100 3 4 -- 1 -- --
1.6. የተጠናከረ የጥራት ማረጋገጫ የቅድመ- ምረቃ ተማሪዎች መመረቅ ምጣኔ ማሳግ በመቶኛ 100 85 86 -- -- -- 100
ስርዓት መተግበር የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ 100 96.5 100
በመቶኛ
የሦስተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ
በመቶኛ 10

በዩኒርሲቲ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 55 89.3 100 -- -- -- 100
የሴት ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 35 96 100 -- -- -- 100
ልዩ ድጋፍ ከሚሹ ክልሎች የመጡ ተማሪዎች ምረቃ ምጣኔ 100
በመቶኛ 94.8 100 -- -- -- 100

96
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
ጥራት ለማረጋገጥ የተቋቋሙ አደረጃጀቶች (የሙያ ማህበራትን 18
በቁጥር 1 3 -- 2 -- --
ጨምሮ)
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር 10 4 10
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ ፕሮግራሞችን ማሳደግ
በቁጥር 1 -- 4

የተዘጋጀ የብቃት ማረጋገጫ የአሰራር መመሪያ በቁጥር 90 3 3 3 3 3 3


ከሥራ ገበያው ጋር የተሳሰረ የትምህርት ስርዓት መተግበር በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100
1.7 የትምህርት ፕሮግራሙ፤
የምሩቃን ብቃት በተቀመጠው ስታንዳርዶች መለካት በመቶኛ 32 100 100 -- -- -- 100
የኢኮኖሚውን የሙያ ደረጃ፣ ዐይነትና
የስራ ፍላጎት ያማከለና ያስተሳሰረ ተመራቂዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት የቋቋመ የቁጥጥር ማዕከል በቁጥር 100 1 2 -- 1 -- --

እንዲሆን ማድረግ፤ የውስጥ ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ማሳደግ በቁጥር 12 4 5

የተጠና የገበያ ፍላጎት (በአመት) በቁጥር 93 1 2 1

1.8 በስነ ልቦና፣ በሙያ፣ በአእምሮ፣ 100


በመንፈስ፣ በአካል እና በማህበራዊ ከመደበኛ ስ/ትምህርት ጎን ለጎን ተጓዳኝ ትምህርቶችን ትግበራ በቁጥር 3 3 3 3 3 3
እድገታቸው የዳበረ ምሩቃን
ማውጣት፤
1.9 ሀገርንና ወገንን የሚወዱና ተማሪዎች በሀገርና በተለያዩ ጉዳዮ ላይ
የሚያከብሩ ዜጎች እንዲፈጠሩ እንዲወያዩ፣እንዲከራከሩ፣የተለያዩ ፕሮግራሞችን እንዲከታተሉ በቁጥር 10 15 -- 3 2 -
ማስቻል፤ ማድረግ

1.10 ለተማሪዎች በተለያዩ አመታዊ የተማሪዎች ቅበላ እድገት በመቶኛ 95 6749 8200 -- -- --
ፕሮግራሞች የመማር እድል ማስፋት፡ ተከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 90 101 105 4 -- -- --
ድህረ .ምረቃ በቁጥር 97 84 104 20 -- -- --
ዶክትሬት በቁጥር 7 19 25 6 -- -- --
ፖስት፣ዶክ በቁጥር 3 0 1 1 -- -- --
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ማሳደግ በቁጥር 58 -- 0

97
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
በትምህርትና ስልጠና ዋሉ የተለያዩ አመራጭ ዘዴዎች 6
ቁጥር 4 6 2 -- -- --
(modalities)
1.11፡-ተማሪዎች በሚመርጧቸው የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 30000 12000 13000
የትምህርት መስኮች ሊገቡ የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 10000 5000 5404
የሚችሉበትን እድሎቹ ማስፋት፡
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር በቁጥር 2000

የ 2 ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 2000

የ 3 ኛ ድግሪ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ 1000


በቁጥር -- -- --

1፡12 ተማሪዎች በችሎታ፣ በፆታ፣ በዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል 240
በቁጥር 21 26 26 -- -- --
በሃይማኖት፣ በብሔር፣ በኢኮኖሚ፣ ተሳትፎ
በፖለቲካ አመለካከት በአካል ጉዳት በዩኒቨርሰቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በመቶኛ 16425 35 36 36 -- -- --
በአከባቢ ወዘተ..ልዩነት ሳይደረግባቸው በዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዲግሪ የሴቶ ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 103 7.9 22 22 -- -- --
በተቋሙ እንዲማሩ ማድረግ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 200
በቁጥር 4 5
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል 86
በቁጥር -- 13 10 -- -- --
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 600
በቁጥር --
ተሳትፎ
በዩኒርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በቁጥር 8 -- 4 4 -- -- --
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 5
በቁጥር -
ተሳትፎ
ልዩ ተሰጥኦ ያላች ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 20 መረጃ የለም

በዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፕሮግራሞች የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 50 34.7 35.6 36.6

98
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
በተቋም አመራርነት የሴቶ ተሳትፎ ምጣኔ በመቶኛ 50 10% 15 18

1.13 በተቋሙና በኢንዱስትሪ የተዘጋጁ ትስስርና አጋርነት ፖሊሲና ስትራቴጂ በቁጥር 48 2 6 1 1 1 1


መካከል የሥራ ትስስር መፍጠርና ከኢንዱስትሪዎቹ ጋር የተፈጠረ ትስስርና አጋርነት 35
በቁጥር 10 35 6 6 6 7
ማጠናከር

1.14. ተቋሙ ከሌሎች አቻ የተካሄደ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በቁጥር 9 13 15 1 1


ተቋማትም ሆነ ተቋማት ጋር የኢዱስትሪዎችንናከሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ የሚከፈቱ 8
በቁጥር 1 4 1 2
የጠነከረ ጉድኝትና ትስስር በመፍጠር ፕሮግራሞች
መስራት፣ ከመንግሥት፣ ከግልና ከማህበረሰብ ተቋማት ጋር የተከናወኑ 7
በቁጥር 6 25 5 5 4 5
ፕሮጀክቶች
ከሌሎች ተቋማት በፈጠራና በስራ ፈጠራ ትስስር 23
በቁጥር 10 15 -- -- -- --
ስትራቴጂና ስምምት ማድረግ
በኢንዱስትሪና በዩኒቨርሲቲው በጋራ የተመዘገበ ፈጠራ ስራና 7
በቁጥር 0 5 -- 2 3 --
በስራ ፈጠራ
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር የተካሄዱ 10
በቁጥር
የምርምሮችና ፕሮጀክቶች ብዛት
1.15. በስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ በስርዓተ-ትምህርት ዝግጅትና ማሻሻል የኢንዱስቲሪዎችንና 2.5
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
ግምገማና ክለሳ የባለድርሻ አካላትን የሴክተር መስሪያ ቤቶች ተሳትፎ
ተሳትፎ ማጠናከር በተቋቋሙ የትምህርት ቀረጻ፣ ግምገማና ክለሳ አደረጃጀት በቁጥር 42 6 6 6 6 6 6
የሥርዓተ-ትምህርትና ፕሮግራሞች ማሻሻያ ጥናት ማሳደግ በቁጥር 50

1.16. የተቋሙ ተማሪዎች ወደ የተማሪዎች ዓለም አቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም ተሳትፎ ማሳደግ በቁጥር 2 -- -- --
ሌሎች ዓለም አቀፍ የትምህርት
የምርምር ተቋማት ሄደው ትምህርት
እንዲከታሉ ማድረግ

99
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ-ምረቃ 75
በቁጥር
ፕሮግራም ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ተኛ ድግሪ ፕሮግራም .35
1.17. የውጭ አገር ተማሪዎች ወደ በቁጥር
ማሳደግ
ተቋሙ መጥተው ትምህርትና ስልጠና
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ተኛ ድግሪ ፕሮግራም 12
እንዲወስዱ ማድረግ
በቁጥር
ማሳደግ
አገር ውስጥና አለም አቀፍ አካዳሚዊና የምርምር ምሁራን 75
በቁጥር 150 100 100 100 100 100
ልውውጥ መጠን
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር የተካሄዱ 65
በቁጥር 2 15 3 3 4 3
የምርምሮችና ፕሮጀክቶች ብዛት
የማስተማር ስነ ዘዴ የወሰዱ መምህራን በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100
በስነምግባር ደንብ የሰለጠኑና ስነምግባር የተላበሱ መመህራን በመቶኛ 100 50 55
በትምህርት ብቃታቸውና እውቀታቸው የበቁ መሆናቸውን በመቶኛ 100 50 60
የሚያመላክቱ የሙያ ማረጋገጫ የወሰዱ መመህራን
2.1 የመምህራን ልማት ማጠናከርና የመመህራን ምጥጥን በትምርት ደረጃ (መጀመሪያ ሁለተኛና በመቶኛ 10 36፣56፣፣8 32፣59፣ -- -- -- 25፡60፡15
ሶስተኛ ዲግሪ) 9
ማስፋፋት በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የተሳፉ መመህራን በመቶኛ 50 60 75

በምርም የተሳፉ መምህራን በመቶኛ 7 74 80


2፡- ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት

የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ የተሸጋገሩ ቴክኖሎጂዎች በቁጥር 7 11 15

በኢንዱስትሪ ገብተው የተግባር ልምምድ ያደረጉ መምህራን በመቶኛ 10000 25 30 100 100 100 100
ተገቢ ስልጠና ያገኙ ቴክኒካል ረዳቶች በመቶኛ 50 33 60 -- 100 100 100
2.2 መምህራንና ተማሪዎች ተግባራዊ የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ(በቁጥር)
በቁጥር 100 7 10
ክህሎታቸውንና ችሎታቸውን የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን 100 10
ለመተግበርና ለማዳበር የሚያስችሉ በቁጥር 7
ማሳደግ
ፋሲሊቲዎችን ማሟላት የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን በቁጥር 100 - 1
ማሳደግ
100
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ
በቁጥር 0፣70፣30 2 3

የተግባር ትምህርት ማስተማሪያ ወርክሾፕ አቅርቦት መሳደግ


በቁጥር 98 78 80

የትምህርት ቴክኖሎጂ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 95 - 3


የመማሪያ ክፍል አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 50 160 190
ዲጂታል/ስማርት/ መማሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 95 10 13
የተማሪዎች መኖሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ 100
በቁጥር 135

የተግባር ትምህርት ሰርቶ ማሳያ አቅርቦት ማሳደግ 33


በቁጥር 78 2

የተማሪዎች መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ 25


በቁጥር 6 4

የመምህራን መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ 3


በቁጥር 1 2

የመኖሪያ ቤት ያገኙ መምህራን ዕድገት 6


በቁጥር 120 180

የኢንተርነት አገልግሎት ሽፋን ማሳደግ 96


በመቶኛ 50 50

ለመምህራን የተመቻቹ ፋሲሊቲዎች በመቶኛ 5 70 80

ጥራታቸውን የጠበቁ የትምህት ግብአቶች በመቶኛ 420 75 80

የተቋማቱን መገንቢያ ቦታና ለተጠቃሚዎች ስነልቦና ምቹ የሆኑ በመቶኛ 17 75 80


የሕንጻ ንድፎችና ግንባታዎች

101
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) 1፡6
በጥምርታ 1፡7

የዲጂታል የመጽሐፍት ክምችት ዕድገት 96


በቁጥር 10000

10

2.3. ተቋማዊ የአመራር ብቃትና የአካዳሚክ አመራሮች አቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ 260
በቁጥር
ችሎታ ማጎልበት መሳደግ
የሥራ አመራር ልህቀት ሥልጠና ብቃት ማረጋገጫ ያገኙ 100
በቁጥር
አመራሮችን ማሳደግ
አመራሮቻቸው በብቃታቸውና በሙያ የተሟሉላቸው የስራ 100
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
ክፍሎች
የአመራርነት ስልጠና የወሰዱ የተማሪ አመራሮች በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100
በአመራርነት የሴቾች ተሳትፎ በመቶኛ 100 23.3 25 25 25 25

የተዘረጋ ወደፊት ወደ አመራርነት የሚመጡ ሰዎችን 1፡4


በቁጥር 5 5 5 5 5 5
ለመለየት የሚያስች ስርዓት
ለአካል ጉዳተኛ ተማርዎች አሰፈላግዉን ድጋፍ ማድረግ በቁጥር 30 35 35 35 35 35
2.4. ተቋሙን በጥንካሬውና በትኩረት መስክ ራሳቸውን እንዲለዩ የተደረጉ ዘርፎች በቁጥር 5 5 5 5 5 5
በአከባቢው ባለ እምቅ ሀብት መሰረት በተቋሙ የተለዩ የልቀት ማዕከላት በቁጥር 400 5 6 -- 1 -- --
ከትኩረት መስካቸው አንጻር አቅማቸው የጎለበተ ዘርፎች 70
በቁጥር 5 5 5 5 5 5

102
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
የአስተዳደር ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ 100
በቁጥር
መሳደግ
ተግባራዊ የተደረገ አመራር የስራ ስምሪት ምልመላ መረጣ -
በቁጥር 1 4 1 1 1 --
ምደባና እድገት) ስትራቴጂና መመሪያ
2.5 ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተጠያቂ
አመራር፣ አስተዳደርና አደረጃጃት ብቃትና ስነ-ምግባር መሰረት ያደረገ አሰራር ተከትሎ -100
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
መፍጠር የአመራር የተሟላላቸው ስራ ክፍሎች
በስራ ላይ ስልጠና አመራርነት ክህሎትና ስብዕና ብስለት 40
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
ስልጠና የወሰዱ
የተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮች በመቶኛ 1 0 100 -- -- 100 --
የተዘጋጀ የአመራር ጥቅማ ጥቅም ተቋማዊ መመሪያ 70
በቁጥር 1 1 1 1 1 1

ተዘጋጅተውና ጸድቀው ለስራ ክፍሎች ተደራሽ የተደረጉ 5


በቁጥር 1 1 1 1 1 1
የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ
2.6. ተቋሙ የአስተዳደር ግልጽነትና አገልግሎት አሰጣጥና ሪፎርም ማሻሻያ ስርዓት በመተግበር 4
በቁጥር 29 30 30 30 30 30
ተጠያቂነትን ያሰፈነ አሰራር ሁሉ አቀፍ እውቅና ያገኙ ስራ ክፍሎች
እንዲኖረው ማድረግ የተዘረጋ የክዋኔ ማኔጅመንትና ግምገማ ስርዓት በቁጥር 4 4 4 1 1 1 1
የተቋሙ የሂሳብ አዲት ግኝት ማሻሻያ ማድረግ በቁጥር 60 4 4 1 1 1 1
በጀት አጠቃቀም በመቶኛ 1 100 100 25 50 75 100
የአገልግሎት አሰጣጥ እርካታ በመቶኛ 100 78.25 79.5 79.5 79.5
ተደራሽ የተደረጉ ትምህርት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ 100
በቁጥር 1 1 1 1 1 1
ስታንዳርድ
የሰው ሀብት አጠቃቀም ዴስክ ኦዲትና ኢንስፔክሽን ግኝት በቁጥር 95 4 4 1 1 1 1

103
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
2.7. የተቋሙ አደረጃጀት ለውጤት አካዳሚያዊ ያልሆኑ(ምግብ ዶርምተሪ ትም/ብድር …..) 1
የሚያበቃና ለአገልግሎት አሰጣጥ አገልግ አሰጣጥ ተቋማዊ መመሪያ ማዘጋጀት በቁጥር 1 1 1 1 1 1
ምቹ እንዲሆን ማድረግ፤

ስልጠና በመስጠትና የምርም ሥራዎችን በመሥራት የገቢ 100 ሚሊ


በብር 24 ሚ 40 ሚ -- -- -- 40 ሚ
ቅም ማጎልበት

የገቢ ማመንጫ ፕሮጀክቶችና ማዕቀፎችን ማዘጋጀት፤ 85


በቁጥር 12 20 -- 4 2 2

ከማህበረሰቡና ከግል ተቋማት ጋር በመቀናጀትና ሃብት 4


5 10 7 8 9 10
ማፈላለግ በብር
3.1 በተቋሙ ችግር ፈቺና 5
3፡- በተቋሙ የማህበረሰብ ተሳትፎና የሳይንስ ባህል

የማህበረሰብ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ የማህበረሰብ ችግር ፈቺ ምርምሮችና ቴክኖሎጂዎች


በቁጥር 1
ምርምሮችና የሳይንስ ባህል
እንዲፈጠር ማድረግ ፣
3.2. በማሕበረሰብ ተሳትፎና የሚሰጡ የኤክስቴንሽን አገልግሎቶች በተጠቃሚዎች 100
የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት በቁጥር 100 150 15 10 15 10
ግንባታ ማጠናከር

መስጠት
የተዘጋጀ የሀገር በቀል እውቀት የሚለማበትና የሚመራበት ተቋማዊ 100
በቁጥር 1 1 -- 1 --
መመሪያ ማዘጋጀት
ሀገር በቀል እውቀቶች ሳይንሳዊ እንዲሆኑ ማልማት በመቶኛ 86 60 65 2 1 1 1
3.3. አገር በቀል እውቀት መለየት፣
መሰብሰብ፣ ማድራጀትና ለጥቅም ስራ ላይ የዋለ የሀገር በቀል እውቀቶች መመዝገቢያና ማደራጃ 88
የሚውሉበትን ሁኔታ ማመቻቸት ዘመናዊ መረጃ ቋት በቁጥር 0 2 1 1

3.4 በስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው ስረዓት ትምህርቶች በመቶኛ 100 2 10 2 2 2 2
በተለያዩ የትምህርት መስኮች ጠቃሚ በተቋሙ የተደራጁ የሃገር በቀል እውቀቶች ማዕከላት ቁጥር 10 3 6 1 1 1 --

104
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6

3.5. ተመራማሪዎች በምርምርና ሀገር በቀል እውቀት ላይ የተካሄዱ ምርምሮች 10


ጥናቶቻቸው ለአገር በቀል እውቀቶች ቁጥር 1 2
ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ማድረግ
የተሟላና አመቺ የሆነ የተቋቋሙ የምርምር ማዕከላት 1
በቁጥር 4 5 -- 1 -- --

የተቋቋሙ ቤተ ሙከራዎች እና የቴክኖሎጂ ማዕከላት 2


በቁጥር 11 12 -- 1 -- --

የሴት ተመራማሪዎች ድርሻ በመቶኛ ሚሊ 30 36 37

የተቋቋሙ የሳይንስ፤ ቴክኖሎጂና ምርምር የእውቀት ሽግግር ፓርኮች


ጥናትና ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፣

100
በቁጥር 0 2 1 1

የሳይንስና ቴክኖሎጂን ተጽዕኖ ለመገምገም የተደረጉ ጥናቶች 28


በቁጥር 3 7 1 1 2 -

ለልዩ ተስጥፆ ያላቸውን ተማሪዎች፤መምህራንና ተመራማሪዎች 2000


በቁጥር 1 10 3 3 3 --
የተደረገላቸውን የማበረታቻ ስርዓት
ግብ. 4

4.1 ሳይንስና ቴክኖሎጂን ማሳደግ


ማሰፋፋትና ማጠናከር፣ ተዘጋጅተውና ጸድቀው ለተቋማት ተደራሽ የተደረጉ የሳይንስ፤ 550
በቁጥር 12 13 -- -- -- --
ምርምር፣ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ሥራዎች
ለመማር ማሰተማር ለምርምርና ማህበረሰብ አግልግሎት የሚዉሉ 1
በቁጥር 10 10
ፒሮጀክቶች ማሰፋፋት
የተጀመሩ የማህበሬሰብ አግልግሎት ፕሮጀክቶችን ጥናት ማጤናቀቅ በቁጥር 100 9 11
ከማህበረሰብ ጋር የስምምነት ሰነድ የተፈረመባቸውን ፕሮጀክቶችን 3
በቁጥር 4 10
መተግበር
የተዘረጋ የሜንተርሺፕና የኮቺንግ ስርዓት ቁጥር 90 2 4 1 1
ለገበያ የቀረቡ የምርምርና የምርምር ውጤቶች ቁጥር 55 3 6 1 1 1

105
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
ኤግዚቪዥኖችና በማስ ሚዲያ የቀረቡ ፕሮግራሞች 350
በቁጥር 21 40 3 4 5 7

በተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉመው ለማህበረሰብ የተሰራጩ የማርምርና 9


በቁጥር 0 20 5 5 5 5
የሳይንስ ውጤቶች
የተቋቋሙ የኢንኩቤሽን ማዕከላት በቁጥር 19 1 2 -- 1 -- --
4.2. የምርምር ማህበረሰብና ባህል
የምርምር ፕሮፖዛል የሚገመገምና በጀት የሚመደብ የተቋቋመ 45
መፍጠርና ማጠናከር ኮሚቴ በቁጥር 1 2 -- 1 -- --

4.3. የሚመነጩና የሚላመዱ የሚመነጩና የሚላመዱ የምርምርና ቴክኖሎጂዎች 4


የምርምርና ቴክኖሎጂዎች ቁጥር 65 70 1 1 2 1
ውጤቶችን
4.4. የምርምር ማዕከላትን ማቋቋምና ለተቋቋሙ የምርምር ማዕከላት የተሟሉ ግበዓቶች መቶኛ 7 35 40 1 1 1 2
በግብአት ማሟላት
በተቋም የተቋቋሙ የምርምር ልህቀት ማዕከላት በቁጥር 35 0 5 1 2 1 1

4.5 የምርምር ስነ-ምግባር የተዘረጋና የተተገበረ የምርምር ስነ-ምግባር ስርዓት 35


በቁጥር 1 2 -- -- 1 --
ስርዓትመዘርጋትና መተግበር
የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት ተግባራዊ የሆኑ ፖሊሲዎችንና 30
በቁጥር 0 3 1 1 1
ስታንዳርዶች
ግብ. 5. መሰረተ ልማትና

5.1. የዲጂታል ክህሎት መፍጠር


የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋት ተግባራዊ የሆኑ ማእቀፎችን 27
ፋሲሊቲ ማሳደግ

በሚያስችሉ ፖሊሲዎች፡ በቁጥር 0 3 -- 1 1 1


መጠቀምና ስራ ላይ ማዋል
ስታንዳርዶችና ማዕቀፎ አግባብ
የዲጂታል ክህሎትን ለማስፋፋትና ያለበትን ደረጃ ለማወቅ 22
መተግብር በቁጥር 2 3 -- -- 1 --
የሚያስችሉ የተሰሩ የአይሲቲ ሬዲነስ ኢንዴክስ (ICT)

በኢኮቴ የሚሰጡ አገልግሎቶች ጥራት ምዘናና ተደራሽነት የጠበቀ በቁጥር 10 0 1 -- -- 1 --


ለመሆኑና የዲጂል ክህሎትን ለማስፋፋት የሚያስችሉ ሁኔታዎች
ያሉበትን ሁኔታ ለማወቅ በየግዜው ተቋሙን በአ.ይ.ሲ.ቲ ሬዲንስ

106
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
ኢንዴክስ(ICT readiness index) እንዲፈተሸ ማድረግ
መካከለኛ ደረጃ (intermediate level) የዲጂታል ክህሎት 10,000
በቁጥር 6 10 1 1 1 1
5.2 የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ስልጠና መስጠት

ላይ በየጊዜው የሆኑ ማሻሻያዎችን የሚሰጡ ከፍተኛ (advanced) የዲጂታል ክህሎት 18

ማድረግ፡ ፕሮግራሞች ላይ ከዘመኑ ጋር ሊሄድ በሚችል መልኩ በቁጥር 3 6 1 1 1

ማሻሻያ ማድረግ እና የተሻሻለውን ስራ ላይ ማዋል


ፈጣን የሆኑ የዲጂታል ፕሮግራሞች በመቅረጽና (rapid skilling 1900
programs) ከዚህ በፊት ስልጠና ላልሰለጠኑ ሰልጣኞችች ስልጠና በቁጥር 6 10 1 1 1 1
መስጠጥ
የዲጂታል ክህሎትን ሊያሳድጉ የሚያስችሉ ስልጠናዎችን ለአመራርና 1
በቁጥር 1 2 -- 1 -- --
ባለሙያዎች መስጠት
ተቋሙን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ አሰራሮችን በቴክኖሎጂ 1
የታገዙ እንዲሆኑ ማድረግ እና የተቀናጀ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር በቁጥር 6 12 7 8 10 12
ማድረግ
በተቋሙ የለማውን ኔትዎርክ በአግባቡ ለመጠቀም የአቅም ግንባታ 100
ስልጠናዎችን
በየደረጃው ለሚገኙ ባለሙያዎችተማሪዎች፣ መምህራንና በቁጥር 6 12 1 1 2 2

አስተዳደር ሰራተኞች መሰጠት መስጠት

የዲጂታል ክህሎት ሊያዳብር የሚችል የተዘረጋና የተተገበረ ማእቀፍ 95


በቁጥር 0 1 1 -- --
(ማኑዋል እንዲዘጋጅ)
የተከታታይ፤ የርቀትና የመደበኛ ትምህርቶችና በኦን ላይን 5
በቁጥር 4 5 1 -- -- --
የሚሰጥበት ሁኔታ ማመቻቸት
ዲጂታል ኮንቴንትን ማለትም ጽሑፍ፤ቪዲዮ፤ድምፅና የፎቶ በቁጥር 1 0 1 -- -- 1 --
መረጃዎችን ለማስቀመጥ /ለማልማት/ አገልግሎት የሚውል
ስታንዳርዱን የጠበቀ ዲጂታል ስቴዲዮ በተቋሙ ውስጥ ማደራጀትና

107
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
አገልግለት እንድሰጥ ማድረግ
ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ካሉ ተቋማት ጋር ትስስር 5

5.3 የትምህርት፡ ምርምርና የፈጠሩ የትምህርት ክፍሎች ለተማሪዎቻቸው በኦንላይን


በቁጥር 0 3 1 1 1
አስተዳደር ስራዎች በአይ.ሲ.ቲ ትምህርትና ምስለ ተግባር (simulation) እንዲሰጡ
የተደገፉ እንዲሆኑ ማድረግ፤ ሁኔታዎችን ማመቻቸት

በተቋሙ ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚሆኑ 3

የ simulation፣ ቨርቸዋል ላብራቶሪዎች፣ የቨርቸዋልና

የአግዩመንትድ ሪያሊቲ (በቪዲዮ ስርጭትና በተግበር በቁጥር 0 8 2 2 2 2

የሚሠጡ የትምህርት ዘዴዎችን) ማደራጀትና ሥራ ላይ

ማዋል

በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ልዩ ፍላጎትና ተስጦ ላላቸው 1

ተማሪዎች የሚያግዝ አስፈላጊውን የቴክሎጂ ግብአት


በቁጥር 0 5 1 2 1 1
በማቅረብ ልምምድ እንዲያደርጉ እና የፈጠራ አቅማቸውን

የሚያጎሎብቱበት ወርክሾፖችን ማደራጀት፡፡

ለአካል ጉዳተኞች መማርያ ሕንጻ ማዘጋጀት በቁጥር 1

ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የሚያግዝ አስፈላግውን ቴክኖሎጅ 100%


በቁጥር 0 5 1 2 1 1
ግብአት ማመቻቸት
የምርምር መረጃ አያያዝን ለማስተዳደር ለማጋራትና በማእከል 3
ለማስቀመጥ የሚያስችሉ ሲስተም 4 5 -- 1 -- --

በቁጥር
ለምርምርና ቴክኖሎጂ ማመንጫና ማሳደጊያ የሚሆኑ በማእከል 100% 0 1 1 -- --
የተሟሉና አገልግሎት የሚሰጡ የ ሃይ ፐርፎረማንስ ኮምፒንግና

108
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
(HPC) የክላውድ አገልግሎቶች በቁጥር
የተተገበሩና ስራ ላይ የዋሉ የኦፕን ዳታንና ኦፕን ሳይንስን ስራዎች በቁጥር 6 0 3 1 1 1
በክላውድ ቴክኖሎጂ የተተገበሩና አገልግሎት የሚሰጡ የተማሪን፣ 18
አስተዳደሩን የሬጂስትራር አሰራርን፣ የሰው ሃብት አስተደደርን፣
የፋይናንስ አስተደደርን፣ የንብሬት አስተደደርን እና ሌሎች 0 2 -- 1 1 --
አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ የቴክኖሎጂ መተግበሪያዎች በቁጥር

(Enterprise Resource Planning) ስራ ላይ ማዋል


የዘመነና የተቀናጀ የመረጃ አመራር መስጠት የሚያስችል የተዘረጋ 12
ሲስተምና ስርዓትን

0 1 -- 1 -- --
በቁጥር

ተቋሙ ተደራሽ እና ጥራት ያለው የብርድባንድ አገልግሎት በመቶኛ 1 10 20 -- -- 15 20

109
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
5.4 የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ እንዲኖረው ማድረግ
ፍጥነት ያለው ብሮድባንድ በተቋማችን የኢተርኔት(EthERNet) ኔትዎርክና ብርድባንድ 100%
በመቶኛ 10 40 -- -- 15 30
እንዲያገኙና ከኢተርኔት ጋር አገልግሎቶን እንዲሰጥ ማድረግ፡
በኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ ማድረግ፡ በተቋሙ ኢተርኔትን (EthERNet) በማጠናከር የተሟላ 100
የትምህርትና የምርምር ኔትዎርክ በማደራጀት ከሌሎች ተቋማት እና
በመቶኛ 20 60 -- -- 40 60
ከአለም አቀፍ የትምህርትና ምርምር ተቋማት ጋር በኔትዎርክ
እንዲተሳሰር ማመቻቸት
ተቋማችን የኢተርኔት (EthERNet) አጠቃቀምና አቅሙን 100
በመቶኛ 30 80 -- 50 70 80
በየጊዜው በመፈተሽ አስፈላጊውን ግብአት እንዲሟላ ማድረግ፡
በተቋሙ የኢኮቴ ግብአት በማደረጃትና በማሟላት 8
ኢተርኔት(EthERNet) የሚሰጠውን አገልግሎት በመጠቀም
በቁጥር 3 7 -- -- 5 7
አስፈላጊ የሆኑ ክላውድ አገልግሎቶችን (ኢሜል፡ዌብ ሆስቲንግ፡
የኮላብሬሽን ፕላትፎርምና ሌሎችም ) እድንጠቀም ማድረግ
ደረጃውን የጠበቀ የውስጥ የአይሲቲ መሰረተ ልማት (Campus 20
በመቶኛ 20 25 -- -- -- 25
network infrastructure) ማሟላት
በየደረጃው ለሚገኙ የቴክኒካል ባለሙያዎች ከቴክኖሎጂ ጋር በቁጥር 10
የተገናኜ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች መስጠት

110
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6

5.5 የዲጂታል ክህሎትና የቴክሎጂ በዋናው ካምፓስ እና ሌሎች ስድስት ካምፓሶችን በፋይበር 10
ተጠቃሚነትን ሊያዳብር የሚችል መስመርና በቪፒኤን (Virtual Private Network) ማገናኘት በቁጥር 1 2 -- -- 1 --
የአቅም ግንባታና የለውጥ ስራዎች
እንዲተገበሩ ማድረግ፡
በሁሉም ካምፓስ ውስጥ የመረጃ ማሰራጫ ማዕከል
በቁጥር 1 3 -- -- 1 --
ማደራጀት
10
በዋናው ካምፓስ ደረጃውን የጠበቀ በዘመናዊ የኮምፒውተር 5

መሳሪያዎች የተደራጀ የዳታ ማዕከል ማልማት እና የዳታ

ማዕከሉ አስተማማኝ የሆነ የደህንነት ካሜራ፣ የእሳት አደጋ 1 2 -- -- 1 --


በቁጥር
መቆጣጠሪያ ፣የሙቀት መቆጣጠሪያና አስፈላጊ በሆኑ

የኢ.ኮ.ቴ መሳሪያዎች የተደራጀ እንዲሆን ማድረግ

ዘመናዊ የስልክ አገልግሎት (IPPBX Communication 12

Platform) በተቀናጀ ሁኔታ ለተቋሙ የተሟላ አገልግሎት

እንዲሰጥ ማድረግ (IP-PBX Communication Plat form


(E-mail service ,Attendance service, Vedio በብሎክ 0 7 1 2 2 2

conference service, SMS Messaging, Inter campus


Telecome Service, Alart or siren) Intergrated IT
Infrastructure)

የአስተዳደር ሕንፃ የውስጥ እና የውጭ የደህንነት በብሎክ 2 0 7 1 2 2 2


111
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
ካሜራ(Admin Building Security Camera Indoor and

PTZ outdoor camera) እና Fire alarm system ,smoke


detector ,heat detector and fire extinguisher
እንዲገጠምለት ማድረግ
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.6 የግንባታ በተለያዩ ማሰራጫ ማዕከል ያሉትን የኮምፒውተር መረብ 80
መቶኛ 40 50 42.5 45 47.5 50
ፕሮጄክቶችን በጊዜና ዕቃዎች ደረጃቸውን ማሳደግ
በጥራትበማከናወን
በሁሉም ካምፓሶች ውስጥ ያሉትን የፋይበር መስመሮች 80
በተቋሙ የሚሰጡትን መቶኛ 40 50 42.5 45 47.5 50
በየህንጻው በማድረስ ደረጃውን ማሳደግ
የትምህርት እና ስልጠና
ተግባራት ተልዕኮ ስኬት በዋናው ካምፓስ እና በሌሎች ስድስት ካምፓሶች የኢኮቴ 100

ማገዝ መሰረተ ልማት ግንባታዎችን ማስፋፋት ደረጃቸውንማሳደግ በቁጥር 1 3 -- -- 1

1
የኮምፒዩተር ቤተ-ሙከራዎችን (Computer LAB) 100
በቁጥር 2 8 1 1 2 2
5.7 የመማር ማስተማር ሂደትን ማቋቋም እና ማደራጀት (Smart Computer Lab)

በቴክኖሎጂ የታገዘ ማድረግ በገመድ አልባ አገልግሎት እና በቂ የሆነ የግል ቻርጅ

ማድረጊያ በኤክትሪክ መስመር


በቁጥር 0 4 1 1 1 1
የተደራጀ የመማሪያ ክፍሎችን ማደራጀት (wireless ready
classrooms with charging stations)

ቨርችዋል ቤተ-ሙከራዎችን (virtual laboratories ) በዋና 65


በቁጥር 0 2 -- -- 1 1
ግቢ ማደራጀት

ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ በቁጥር 1 5 1 1 1 1

የመማሪያ ክፍሎች (Advanced Smart Class) ማደራጀት

112
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ

1 2 3 4 5 6
ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ 5
በቁጥር 10 20 2 2 3 3
የመማሪያ ክፍሎችን (Standard Smart Class) ማደራጀት

ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ --


በቁጥር 10 25 3 3 4 5
የመማሪያ ክፍሎችን (Normal Smart Class) ማደራጀት

Anti-plagiarism እና የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በማቅረብ እና 3


በቁጥር 0 4 -- 2 2 --
በማልማ ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግና ማላመድ

የዩንቨርሲቲውን እና ሀገር አቀፉን የድጅታል ላይብረሪ 10

ሶፍትዌሮችን እርስ በእርስ በማናበብ አገልግሎቱን በቁጥር 1 2 -- -- 1 --

ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግ

ጥራት ያለውና በቴክኖሎጂ የበለጸገ የሶፍትዌር መለማመጃ 10


በቁጥር 0 2 -- -- 1 1
እና የመሞከሪያ ማዕከል ማቋቋም

የተክኖሎጂ ልምድ መለዋወጫ፣የመወያያና የተግባር ምልከታ 100


በቀጥር 0 2 -- -- 1 1
ማዕከል

የሶፍትዌር እና አርቴፍሻል ኢንተለጀንሲ ቤተ-ሙከራዎችን 100


በቀጥር 0 1 -- -- 1 --
ማቋቋም

አደረጃጀትን በየጊዜው በመፈተሸ በግብዓትና በሰው ሃይል 10


በመቶኛ 60 80 65 70 75 80
ማሟላት

113
በዋናው ካምፓስ አጥር ዙሪያና በተመረጡ ተቋም ውስጥ አስፈላጊ 100

ቦታዎች ላይ (ቤተ-ሙከራዎች አከባቢ ፣ የተማሪዎች መኖሪያ


በቁጥር 34 220 43 43 50 50
አከባቢ እና ወዘተ… ) የደህንነት
5.8 የተቋሙን ደህንነት ካሜራዎችን መስቀል
ማስጠበቂያ ተግባራትን የዕቃዎች መፈተሻ ባጌጂንግ ስካነር ፣የመኪና መፈተሸ ስካነር እና 300
ማከናወን
የብረት መጠቆሚያ መሳሪያዎችን በመግቢያ በሮች ላይ እንዲኖር በቁጥር 0 6 -- 2 2 2

ማድረግ

የሁሉንም የደህንነት መሳሪያዎችን በአንድነት የሚቆጣጠር አክሰስ 1

ኮንትሮል በቁጥር 0 1 -- -- 1 --

ማዕከል ማደራጀት

የደህንነት መቆጣጠሪያ ድሮወን ከነ መቆጣጠሪያው ማቋቋም 1


በቁጥር 0 2 -- -- 1 1

የኢኮቴ መሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲ አጠቃቀም መመሪያዎችን 2


5.9 ሃብትን በጋራ መጠቀም በቁጥር 0 1 -- -- 1 --
ማዘጋጀት

ሃብት በጋራ አንዲጠቀሙ የኢኮቴ መሰረተ ልማት ዝርጋታ 1


በቁጥር 0 1 -- -- 1 --
ስራዎችን ማከናወን

የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ዲዛይኖችን ማዘጋጀት 1

5.10 የአካባቢውን ማህበረሰብ በቁጥር 30 5 1 2 1 1

ባህላዊና ታሪካዊ
6
መገለጫዎችን መሰረት ባደረገ

መልኩ የመማር ማስተማር

ሕንፃዎችና ፋሲሊቲዎችን ቤተ መፃሐፍት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 10 2 -- 1 1 --

ዲዛይኖችን ማዘጋጀት)

ጋዳ እና ቱሪዝም ማመሪያ ሕንፃ ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 1 0 1 -- 1 -- --

114
የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 12 3 4 -- 1 -- --

የመምህራን መዝናኛ እና ሱፐርማርኬት ዲዛይኖችን 8


በቁጥር 0 1 -- 1 -- --
ማዘጋጀት

የምርምር ማዕከላት ግንባታዎች ዲዛይን በቁጥር 10 4 6 - 1 1 -

የሕትመት ሕንፃ ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 1 0 1 -- 1 -- --

የመሰብሰቢያ አዳራሽ ዲዛይን በቁጥር 2 1 2 1 -- -- --

ተጨማሪ የአስተዳደር ሕንጻ ብሎክ ዲዛየን በቁጥር 2 1 2 1

የአስተዳደር ሕንጻ ዙርያ ላንድ ስከፔ ዲዛይን(phase 2) በቁጥር 2 1 2 1

የጉጂ ግርጃ ካምፓስ ማስተር ፕላን እና የተለያዩ 1


በቁጥር - 1 1
ፋሲሊቲ ሕንጻ ዲዛይኖች

የጋርባ ካምፓስ ዲዛይን በቁጥር 1 - 1 1 -- -- --

የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይን በቁጥር 3 2 3 1 -- -- --

5.11 .ነባር ግንባታዎች ጥጋና እና የመምህራን እና የተማሪያዎች መኖሪያ ሕንፃዎች 85


በመቶኛ 25 42 27 32 37 42
ደረጃቸውን ከፍየማድረግ ሥራዎች ደረጃቸውን ማሻሻል

መሥራት የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 100 14 25 -- 19 -- 25

ቢሮዎችና አስተዳደር ሕንፃ ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 100 10 30 15 20 25 30

የኢኮቴ መሰረተ ልማት ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 100 10 30 15 20 25 30

የውስጥ ለውስጥ መንገድ ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 80 10 30 -- 15 25 30

5.12. የመኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ እንግዳ ማረፊያ ግንባታ (Guest Houses) ማከናውን በመቶኛ 0 50 -- -- 50 --

የመምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ማከናውን 100


በመቶኛ 15 50 -- 30 40 50
(Teachers Resident Houses)

የተማሪዎች ማደሪያ ሕንፃዎች ግንባታ 100


በመቶኛ 63 70 65 67 68 70
ማከናውን(Dormitaries)

ሆስቴል ግንባታ ማከናውን(Hostel) በመቶኛ -- 80 20 40 60 80

115
ስድስት የመምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ 100
በመቶኛ 82 100 100 -- -- --
ማጠናቀቅ(Faculty or Teachers Resident Houses)

በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የላብራቶሪዎች ሕንጻ 100


በመቶኛ 40 60 45 50 55 60
5.13 የመማሪያ ሕንፃዎች ፣ ሴሚናር እና ግንባታ ማከናወን
አደራሽ ግንባታ በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የዎርክሾፕ ሕንጻ 100
በመቶኛ 40 60 45 50 55 60
ግንባታዎች ማከናወን

በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የመማሪያ ክፍል 75


በመቶኛ 30 35 31 33 34 35
ሕንፃዎች ግንባታዎች ማከናውን

በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ተጨማሪ የቤተ 100


በመቶኛ 20.6 50 25 35 45 50
መፃሐፍት ሕንጻ ግንባታ ማከናውን

ሪፌራል እና መማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ማከናውን በመቶኛ 100 0 10 4 6 8 10

ባለ አምስት ኮከብ ሆቴልና ቱሪዝም መማሪያ ሕንፃ 100


በመቶኛ 0 10 10
ግንባታ ማከናውን

ጋዳ እና ቱሪዝም ማመሪያ ሕንፃ ግንባታ ማከናውን በመቶኛ 90 0 10 10

ተጨማሪ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ሕንጻ ግንባታ


መቶኛ 50 80 -- -- -- 80
ማከናውን

የቦዳ ወንዝ ድልድይ ግንባታ ማስጀመር በመቶኛ 100 -- 50 -- -- -- 50

ተጨማሪ የዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ትምህርት ቤት 100

ላንድስኬፕ፣ አጥር እና መሰረተ-ልማት ግንባታ በመቶኛ 40 70 -- -- -- 70

ማከናውን

ሰባት የምርምር ማዕከላት ግንባታዎች ስራ ማስጀመር በመቶኛ 100 10 40 15 25 30 40

የሕትመት ሕንፃ ግንባታ በመቶኛ 0 100 25 75 85 100

የአካባቢው ማህበረሰብ ባህላዊና ታሪካዊ መገለጫዎች


በመቶኛ 0 30 30
ግንባታ ማከናወን

116
ለአካደሚክ ስታፍ የሚሆኑ የቢሮ ሕንፃዎች ግንባታ 85

5.14 የአስተዳደር ሕንፃ እና ቢሮዎች ማጠናቀቅ (Faculty Buildings members


በመቶኛ 28 43 30 35 40 43
ግንባታ (permanents, part time, offices for advising
students & Research Scholars)

የየአስተዳደር ቢሮ ሕንፃ ግንባታ ማጠናቀቅ 100


(Administration staff Offices) በመቶኛ 28 43 30 37 40 43

6.1 የድጋፍ፡ክትትልናግምገማ ስርዓት 13


የተካሄደ ዓመታዊ ድጋፍና ክትትል በቁጥር በቁጥር 4 1 1 1 1 1
ማጠናከር፡

10
የተካሄዴ የዳሰሳ ጥናት በቁጥር በቁጥር 2 2 1 1

117

You might also like