Professional Documents
Culture Documents
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 1
ይዘት
1. መ ግ ቢ ያ...............................................................................................................................................4
2. ታሪካዊ ዳራ............................................................................................................................................6
4. የሁኔታ ግምገማ..............................................................................................................................……..9
6. በ2013 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንድሁም ምቹ ሁኔታዎች፣ስጋቶች እና የተወሰዱ
እርምጃዎች……………………………………………………………37
12.1. ዕቅድ..............................................................................................................................................52
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 2
12.2. ክትትል...........................................................................................................................................52
12.3. የሪፖርት ዝግጅት...............................................................................................................................53
12.4. የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ ወቅት.....................................................................................54
13. የ2014 ዓመታዊ ተቋማዊ የትኩረት መስኮች ፣የዕቅድ ግቦች፣ የተግባራት የአፈጻጸም መለኪያዎች እና ዒላማዎች............55
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 3
ክፍል አንድ
1. መግቢያ
መንግስት ሰፊ መሰረት ያለው፣ ፈጣን፣ ቀጣይና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ዕድገት በማስመዝገብ ልማትን
በማረጋገጥና ድህነትን በማስወገድ ሰላምና ዲሞክራሲን ለማስፈን እንዲቻል የ 5 ዓመት የእድገትና
የትራንስፎርሜሸን እቅድ በማቀድ ዘርፈ ብዙ ተግባራት በሁሉም ሴክተሮች ሲፈጽም ቆይቷል፡፡ የኢትዮጵያ
ፍኖቴ ብልጽግና ጉዞ ግብ ሰላም፣ ሰፊ ማህበራዊ መሰረት ያለው ፈጣን ልማት፣ የዴሞክራሲ ስርዓትና
የመልካም አስተዳደር ግንባታ ነው፡፡ የግቡ ስኬት የሚረጋገጠው በ 2017 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ያላት ኢትዮጵያን
እውን ማድረግ ሲቻል ብቻ ነው፡፡ በአገሪቱ በሁሉም ዘርፎች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች መነሻቸውና ፋይዳቸው
መታየት ያለበት ይህንን ሃገራዊ ራዕይን ከማሳካት አንጻር መሆን ይኖርበታል፡፡
በመሆኑም ትምህርት ይህንን ሀገራዊ ራዕያችንን ለማሳካት የሚያስችለን ዋና የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ወሳኙ መሳሪያ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ትምህርት ስርዓት በእውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የተገነቡ ለሰላም መጠበቅ፣ ለሁለንተናዊ
ፈጣን ልማት መረጋገጥ፣ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ለመልካም አስተዳደር መስፈን ድርሻቸውን የሚወጡ
ብቁ ዜጎችን የማፍራት ተልእኮ አለው፡፡
ከዚህ አኳያ ከፍተኛ ትምህርት የማስፈጸም አቅምን በማጎልበትና በመገንባት የተጠቀሰውን ሀገራዊ ተልእኮ
የሚያሳካ ቁልፍ መሳሪያ ነው፡፡
በከፍተኛ ትምህርት የሰለጠነ የሰው ኃይል በሌለበት ሁኔታ ፈጣንና ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ ልማት ማረጋገጥ
እንደማይቻል ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ አሰራርና
በመልካም አስተዳደር ላይ የተገነቡ የማስፈጸም አቅም ግንባታ አቅሞች ሆነው ለመውጣት የሚያስችላቸውን
ተቋማዊ ለውጥ ለማረጋገጥ መልካም እርምጃ ተጉዘዋል፡፡
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 4
በመቀመር፣ያለፉትን ዓመታት አፈፃፀም ጠንካራና ደካማ ጎኖች በመለየት፣ ውሰጣዊና ውጫዊ ኩነቶችን
በመተንተን፣ የዩኒቨርሲቲው የቀጣይ 10 አመት መሪ ዕቅድ እና የአምስት አመታት (ከ 2013-2017) ስትራቴጂ
ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ በተቀረፀዉ የ 10 አመት መሪ ዕቅድ እና የአምስት ዓመቱ የስትራቴጅክ ዕቅድ
እና የ 2013 ዕቅድ አፈጻጸም ላይ በመመስረት በአራት የትኩረት መስኮች ማለትም የአካዳሚክ ልቀት
(Academic Exellenece )፣ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ልቀት፣ የአሰራር ልቀት እንዲሁም የቴክኖሎጂ እና
ስራ ፈጠራ ልህቀት እና ዩኒቨርሲቲው በከፍተኛ ትምህርት ማቋቋሚያ ደምብ ቁጥር 650/2001 መሰረትና በቡሌ ሆራ
ዩኒቨርሲቲ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 231 /2003 ላይ የተቀመጠውን ተግባርና ሃላፊነት መሰረት በማድረግ፤ የእቅድ መነሻና
ታሳቢዎችን ዝርዝር ሁኔታዎች በማስቀደም እና በዝግጅትና በትግበራ ምዕራፍ የሚሰሩትን በመለየት በበጀት አመቱ
ስትራቴጂያዊ ግቦችን ለማሳካት ከልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ተጨምቀዉ በአራቱም የትኩረት መስኮች የሚከናወኑና የሚፈፀሙ
አበይት ተግባራትን አካቶ የተዘጋጀዉ ተቋማዊ ዕቅድ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 5
2. ታሪካዊ ዳራ
በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቁጥር በእጅጉ ውስን የነበረ እና እስከ 2003 ዓ.ም የነበሩት
ዩኒቨርሲቲዎች 10 ብቻ ሲሆኑ በ 1997 ዓ.ም ስራ የጀመሩትን 13 አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች እና ሶስተኛ ትውልድ
የተባሉትን 10 ጨምሮ 45 ዩኒቨርሲቲዎች እስከ 2 ኛው የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መጠናቀቂያ
ዓመት ድረስ የከፍተኛ ትምህርት እና ስልጠና አገልግሎት ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች ከተቋቋሙበት
ዓላማ አንዱ ፍትሃዊ የሆነ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርጭት በሀገሪቱ ማዳረስ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
ከተቋቋሙትና በ 3 ኛ ትውልድ ውስጥ ከሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ የሆነው የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
የመሰረት ድንጋይ የተጣለው ህዳር 28 ቀን 2001 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ከተማ አስተዳደር በተሰጠው ቦታ ላይ
በወቅቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አማካኝነት ነበር፡፡
ዩኒቨርሲቲው እንደ አንድ የመንግስት ከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋም በሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 213/2003 የተመሰረተ ነው፡፡ ዩኒቨርሲቲው በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ጉጂ ዞን ከአዲስ አበባ በ 467
ኪ.ሜ ርቀት ላይ በቡሌ ሆራ ከተማ ይገኛል፡፡ ተቋሙ የሚገኝበት አከባቢ በሁለት ነገሮች ለግብርና ምቹ በሆኑ
ማለትም በደቡብ ከፊል ቆላማ እና ዝቅተኛ የመሬት አቀማመጥ ያለው ሲሆን በሰሜኑ ከፍተኛ የመሬት
አቀማመጥ እና እርጥበታማ የአየር ንብረት ያለው ነው (Tache and Irwine,2003) ፡፡ የዞኑ አማካይ የዝናብ
መጠን ከ 500 ሚ.ሜ አስከ 700 ሚ.ሜ ሲሆን የዓመት አማካይ መጠኑ 648 ሚ.ሜ ነው፡፡ የአከባቢው አማካይ
የሙቀት መጠን በሞቃት ጊዜ ከ 25 አስከ 29 ዲግሪ ሴልሺየስ ሲሆን በቀዝቃዛማ ወቅት ከ 14 አስከ 18 ዲግሪ
ሴልሺየስ ነው (Luseno,et.al,1998) ፡፡ በአከባቢው በብዛት የጉጂ ኦሮሞዎች የሚኖሩ ቢሆንም ሌሎች በርካታ
ብሄር ብሄረሰቦች እሴቶቻቸውን እና ሀገር በቀል ዕውቀቶችን በመጠበቅ እንዲሁም በመጋራት በሰላም እና
በመከባበር አብረው ይኖራሉ፡፡ አከባቢው የኦሮሞ ገዳ ስርዓት (Sirna Gadaa ) ለረጅም ጊዜ ተጠብቆ እና
በመተግብር ላይ ያለ የባህል እሴት በስፋት የሚገኝበት ነው፡፡ ከዚህም ሌላ አከባቢው የተለያዩ ማዕድናት
ማለትም፡-(ወርቅ፣ መዳብ፣ ታንታለየም፣ ሴራሚክ እና ሌሎች)፤ የተፈጥሮ ደኖች፣ የሺያጭ ምርቶች (cash
crops)፣ የእንስሳት ሃብት እና የመሳሰሉት የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ዕምቅ ሃብት ባለቤት ነው፡፡ተቋሙ ብቃት
ያላቸዉን ተመራቂዎች ከማፍራት ጎንለጎን በማዕድንና ማዕድን ነክ እንዲሁም በሀገር በቀል ዕዉቀት ዘርፎች
ዙርያ ችግር ፊቺ ምርምር ለማድረግ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በ 2004 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በትምህርት ሚኒስቴር የተመደበለትን በመደበኛ 243 እና
በተከታታይ 116 ተማሪዎችን በመቀበል በ 4 ፋኩሊቲ፤ በ 6 ትምህርት ክፍሎች ፤ በ 72 መምህራን እና በ 164
የአስተዳደር ሰራተኞች ከመስከረም ወር ጀምሮ የመማር ማስተማሩን ስራ ጀምሯል፡፡ ከዚህ ታሪካዊ ዓመት
ጀምሮ ዩኒቨርሲቲው ከዓመት ዓመት የተማሪዎችን ቅበላ ፣ የኮሌጆች እና ት/ቤቶች ቁጥር ፣ የትምህርት
ፕሮግራሞችን በብዛትና በዓይነት እያሳደገ ሲሆን ፤ በበአሁኑ ሰዓት 1 ኢንስቲትዩት፤ 1 ትምህርት ቤት እና 8
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 6
ኮሌጆች ሲኖሩት በ 101 የቅድመ-ምረቃ፤ በ 84 የድህረ-ምረቃ እና 19 ሦስተኛ ድግሪ ፕሮግራሞች የቅበላ
አቅሙን አሳድጓል፡፡ በመሆኑም ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ጥራት፣ በጥናትና ምርምር እንዲሁም
የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በተጠናከረ ሁኔታ ለማስኬድ በሀገር ውስጥና በውጭ ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች፣
መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር በመስራት የተለያዩ አገልግሎቶችን እየሰጠ
ይገኛል፡፡ ተቋሙ መልኩ የአከባቢውን ማህበረሰብ እና ሌሎች አካላትን በማስተባበር ውጤታማ ለማድረግ
መልካም አስተዳደር እና የለውጥ ፕሮግራሞችን ፤ የፈጣን አገልግሎት ማሻሻያ ለውጥ ማለትም ካይዘንን ፤
ውጤት ተኮር ስርዓትን፤ መዋቅራዊ ማሻሻዎችንና የተለያዩ ተግባራትን በማድረግ የተሻለ የስራ ቅልጥፍና እና
የአገልግሎት አሰጣጥ ለውጥ ለማምጣት በእጅጉ እየተጋ ያለና ተቋማት ነው፡፡
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 7
3. ተቋማዊ ተልዕኮ ፣ ርዕይ፣ ዕሴቶችና መሪ ቃል
ርዕይ
በ 2022 ለማህበረሰብ ለውጥ የሚተጋ ምሩቅ በማፍራት፤ በግብርና፣ በማዕድን እና በሀገር በቀል ዕውቀት
ምርምር ልቆ መገኘት፡፡
ተልዕኮ
ሳይንሳዊ ባህልና አሰራር እንዲጎለብት በማድረግ በዕውቀት፣ በክህሎት እና በመልካም ስነ ምግባር የታነጸ ስራ
ፈጣሪና የአገር ፍቅር ያለው፣ የሰለጠነ ፣ ብቁ ፣ ትጉህ እና ተወዳዳሪ ዜጋ ማፍራት፣ ዘርፈ ብዙ ጥናትና ምርምር
በማካሄድ ቴክኖሎጂዎችን ማሸጋገርና የማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት፡፡
እሴቶች
አሳታፊነት፡- በውሰኔ አሰጣጥ እና በተቋሙ አሰራሮች ሁሉም ባለድርሻ አካላት ንቁ ተሳታፊ እንዲሆን
ስርዓት መዘርጋት
ፍትሃዊነት፡- ሁሉንም በየደረጃው ያለውን የማህበረሰብ አከላትን (ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች፣ ታዳጊ
ክልሎች እና ልዩ ፍላጎትን) ያማከለ የከፍተኛ ትምህርት አገልግሎት መስጠት
ውጤታማነት፡- በተቋሙ የሚሰጡ የመማር ማስተማር፣ የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት
ከግብዓት፣ ከጊዜ እና ከጥራት አንጻር ተግባራዊ ማድረግ
ጥራት፡- ደረጀውን የጠበቀ እና ቀጣይነት ያለው የአካዳሚክ፣ የምርምር እና የማህበረሰብ ተሳትፎ
መፍጠር፣
ልህቀት፡- የተቋሙን ማህበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በነባር ሳይንሳዊ ዕውቀት እንዲያሻሽሉ
እና አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲያመነጩ መስራት፣
መሪ ቃል፡-
ለላቀ ለውጥ እንተጋለን!
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 8
4. የሁኔታ ግምገማ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 9
ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ተሳትፎ፤ ተደራሽነት እና ጥራት ለማሳደግ የደሰሳ ጥናት በማድረግና ስርዓተ
ትምህርት በመቅረጽ በመደበኛና በሳምንት መጨረሻ የትምህርት መረሃ ግብር ለማህበረሰብ በጥራት
እያዳረሰ መገኘቱ፣
የተለያዩ ችግር ፈቺ ምርምሮች እና ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አገልግሎቶች በስፋት
በማከናወን አመርቂ ውጤት ማስገኘት ተችሏል፣
ለተቋሙ ማህበረሰብ ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች እየተከናወኑ
መሆናቸው፣
በኮቨድ 19 ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት አስፈላጊውን ግብአት በማሟላት ተማሪዎችን
ተቀብሎና አስተምሮ ማስመረቅ መቻሉ፣
ኮቨድ 19 ወረርሽኝን መከላከል የሚያስችል የመመርመሪያ ማሽን በመግዛት ተግባራዊ እንዲሆን
መደረጉ፣
ኮቨድ 19 ወረርሽኝ ለመከላከል የሚያስችሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን የማሟላት ስራዎች መሰራታቸው
አዲሱ የአስተዳደር ሕንጻ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ፣
4.1.1.በውስንነት የተለዩ ጉዳዮች
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 10
በርካታ ሥራዎች በየሥራ ሂደቶቹ የተከናወኑ ቢሆንም መረጃዎችን አደራጅቶ አለመያዝ ያለውን
እንቅስቃሴ በተሟላ ሁኔታ ገላጭ በሆነ እና ውጤቱን በመመዘን ሪፖርት በማቅረብ በኩል ክፍተት
መኖሩ፤
በቂ የስፖርት ማዘውተሪያ እና የመዝናኛ ክበብ አቅርቦት ያለመኖር፣
4.2. የ 2013 በጀት ዓመት የተቋሙ የስትራቴጂያዊ ግቦች ዕቅድ አፈጻጸም ሁኔታ
¯ የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሀዊነትን ከማሳደግ አንጻር
በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 11
መምህራኖችን ጥናት እና ምርምር የሚያካህዱበት የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ላይ ውስንነት መታየቱ፣
ሴት መምህራኖችን ምርምር የሚሰሩበት የአሰራር ስርዓት አለመዘርጋቱ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 12
አረንገደ አሻራን ተግባራዊ ከማድረግ አንጻር በዋና ግቢ እና በገላና ወረዳ በአጠቃላይ ከ 29,300 በላይ
ችግኞችን ከመትከል ባለፈ 24 ሄክታር የተራቆተ መሬት እንዲለማ መደረጉ እና ለቀጣዩ በተቋሙ ችግኝ
ጣቢያ ከ 10,000 በላይ ችግኞች እየተፈሉ መሆናቸው፣
ሞደል የማህበረሰብ መዲኃኒት ቤት ለመክፈት የመስርያ ፍቃድ ማግኜትን ጨምሮ የቅድሜ ዝግጅት ስራ
መከናወኑ
ለተቋሙ ማሕበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ የውተት አቅርቦት ስራ መከናወኑ
ዘመናዊ የንብ ቀፎን በመጠቀም በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ የንብ ማርባት ስራ መሰራቱ፣
ምርጥ የቦቆሎ ዘር(BH 661 በቆሎ) በማምረት ዘሩን ለማህበረሰቡ እንዲደርስ መደረገ፣
የአፍ እና አፍኝጫ መሸፈኛ ፣ ከንኪኪ ነጻ የእጅ መታጠቢያ እና የሙሉ ሰውነት ሳኒታይዘር መርጫ
ቁሳቁሶች ለትምህርት ቤቶች ፣ ለሆስፒታሎች እና ለሌሎች ተቋማት ድጋፍ መደረጉ፣
የእጅ መታጠቢያ ሳሙና እና ከኒኪኪ ነጻ የእጅ መታጠቢያ ማሽን አምርተን ለአካባቢው ማህበረሰብ እና
ለአጎራባች አገራት ( ለቡሌ ሆራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት፣ ለቡሌ ሆራ ሆስፒታል፣ ለም/ጉጂ ዞን፣ ለጉጂ
ዞን ፣ ለኮንሶ ዞን ፣ ያቨሎ፣ሞያሌ ፣ ለአማሮ እና ለቡርጂ ልዩ ወረዳ ) ተደራሽ መበደረጉ
ለአካባቢው ማህበረሰቡ እርጥብ ቡና ማጠቢያ ማሽን ፣ ዘመናዊ የንብ ቀፎ ቴክኖሎጂ ፣ምርጥ የስንዴ ዘር
፣የባዮ ጋዝ ማብላያ፣ የበቆሎ መፍልፈያ ማሽን ፣ የድንች ምርጥ ዘር፣ ምርጥ የቦቆሎ ዘር እና
የመሳሰሉትን ተደራሽ የማድረግ እና ቴክኖሎጂውን እንዲጠቀሙ በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
የአካባቢ ማህበረሰብ ትምህርት ቤት የማሳደስ ስራ ተሰርቷል
ባለሙያን በመጋበዝ ለቡሌ ሆራ ጠቅላላ ሆሲፒታል የጽኑ ህሙማን ክፍል አደረጃጀ ላይ ስልጠና
ተሰጥቷል
በስራ ፈጠራ፣ በቴክኖሎጂ ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ፣ በሰው ሰራሽ ክህሎት እና በመሳሰሉት ዙርያ በርካታ
ወርክሾፖች ተከናውነዋል
የተለያዩ ዲዛይኖችን በማዘጋጀት ለማህበረሰቡ ተደራሽ መደረጉ
በኮቨድ 19 መከላከል ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የፅዳት መጠበቂያ ቁሳቁሶችን በማምረት
ለማህበረሰቡ ተደራሽ መደረጉ፤
በጎርፍ ለተጎዱ በገላና ወረዳ ለሚገኙ ማህበረሰብ አካላት የጤፍ ዱቀት፣ ዘይት እና የተለያዩ
ቅመማቅመሞች በብር ሲገመት 4.1 ሚሊዩን ብር የሚደርስ ድጋፍ መደረጉ
በአካባቢው ለሚገኙ አቅሜ ደካማ ማህበረሰብ አካላት የማዕድ ማጋራ ስራ መሰራቱ
ለሚርጎ ቆሮቦ ለሚገኝ ትምህርት ቤት ዕድሳት 240 ቆርቆሮ እና 36 ፓኬት ሚስማር መለገሱ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 13
በቶማ አርዳያአ እና ለቡሌ ቅልጣ ቀበሌ፤ ለእያንዳንዱ ደረጃውን የጠበቀ አንዳንድ ሕንፃ አንደኛ ደረጃ
ት/ቤት መሰራቱ
ለአካባው ትምህርት ቤት የመጻሕፍት፣ የወንበር እና የተለያዩ ለመማር ማስተማር የሚውሉ የቁሳቁስ
ድጋፍ መደረጉ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 15
የማዘመን ስራዎች የሚስፈልጋቸዉን ሲስተሞች በመለየትና እንዳንድ ተጨማሪ ፊዉቸሮችን
በመጨመር የማዘመን ስራዎች ተሰርተዋል
የኮምፒውትር ላብራቶሪ ኔትወርክ ዝርጋታ በሶስት ህንጻዎች በመከናወን ላይ ይገኛል
ደረጃውን የጠበቀ የቪዲዮ ኮንፍረስ ተደራጅቶ ሥራ ጀምሯል
የተማሪዎች ማደሪያ ፣ የመመገቢያ አደራሽ ጥገና፣ እንዲሁም የመማሪያ ክፍሎች እና የላብራቶሪ
ሕንጻዎች ጥገና ስራና የዉስጥ ግርግዳ ቀለም ቅብ ሥራ ተሰርቶ ወደ መጠናቀቅ ደረጃ ደርሷል፡፡
አምስት የተማሪዎች ማደሪያን ሕንፃ ግንባታዎች ተጠናቋል፡፡
በዋና ግቢ አራት የጥበቃ ማማ ወይም የግቢ ፖሊስ ማደሪያ ግንባታ ተጠናቋል፡፡
የውስጥ ለውስጥ አስፓልት መንገድ ንጣፍ ሥራ ፣ ሴፕትክ ታንክ ፣ መዳረሻ መንገድ ግንባታ እና
የአስተዳዳር ሕንፃ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል፡፡
የጸጥታ ኃይል ማደሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ሥራ ተጠናቋል፡፡
በዋና ግቢ ትሪትመንት ፕላንት ግንባታ የመብራት እና የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ ማጠቃለያ ሥራዎች
ተጀምሯል፡
በዋና ግቢ 387 የመንገድ መብራት ፖል ተተክሎ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
በዋና ግቢ በግቢ ውስጥ ላሉ የተለያዩ ሕንፃዎች ዙሪያ የስምንት ሕንፃዎች የሪቴይንግ ግንባታ ስራ
የተጠናቀቀ ሲሆን የስድስት ሕንፃዎች ግንባታ በከፊል ተከናውኗል
በዋና ግቢ የሆራ መመገቢያ አደራሽ የእንጀራ መጋገሪያ ቤት እና ሌሎች ተጓዳኝ ፋሲሊቲዎች ስራ
ተጠናቋል፡፡
በዋና ግቢ ከመንገድ ወደ መንገድ ጎርፍ የሚያሻግሩ ግንባታዎች ተጠናቋል፡፡
በዋና ግቢ የወንድ ተማሪዎች መኖሪያ ዙሪያ አጥር ግንባታ ስራ ተጠናቋል
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 16
በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
ተግባራቶች በማኔጅሜንት በየሳምንቱ፣ በካውንስል በየአስራ አምስት ቀኑ እና አጠቃላይ የዘርፎች
በየሩብ አመቱ መገምገሙ
በውስንነት የተስተዋሉ ጉዳዮች
የአገልግሎት አሰጣጥ እርካታን ከመለካት አንጻር ውስንነት መታየቱ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 17
ሰላማዊ የመማር ማስተማርን ለማስፈን የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ ለአብነት የህዝብ ክንፍ እና አማካሪ
ምክር ቤት የሚል አደረጃጀት መፍጠር መቻላቸው
ጠንካራ የክትትልና የድጋፍ ስራዎችን መሰራታቸው
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 18
በጎርፍ ምክንያት የተጎዱትን የአከባቢ ማህበረሰብ አጠገብ በመቆም እና እንደ ተቋማ እንዲረዱ
ማድረጋቸው፡፡
ከጤና ሚንስቴር ፍቃድ በተገኘው መሰረት የሜዲሲን ት/ት ክፍል በይፋ መጀመሩ
የጤና ዘርፉን በማጠናከር የአከባቢዉን ማህበረሰብ ለመጥቀም ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ በተገኘው ፍቃድ
መሰረት 4 የፖስት ቤዚክ ት/ት ክፍል በይፋ መጀመሩ፤
የምርምር ማዕከል በኮሌጅ ደረጃ መቀረጻቸው
ሁለት ትላልቅ የምርምር ፕሮጀክቶች ተቀርጸዉ ወደ ስራ መገባቱ፤
የት/ት ጥራትን ለማሻሻልና ለማዝለቅ የሚረዱ ጉዳዮች ዙሪያ ለኮሌጅ ዲኖች፤የት/ት ክፍል ሀላፊዎች
እና ለኮሌጅ የት/ት ጥራት አስተባበሪዎች ስልጠናዎች መሰጠታቸው፤እና ላቦራቶሪዎችና ዎርክሾፖች
ቁሳቁሶች እንዲሞሉ መደረጉ
በሁሉም ኮሌጆች ስር የሚገኙ የት/ት ጥራት አስተባባሪዎች አብሮ መስራት እንዲችሉ፤ ጥሩ
ተሞክሮዎችን እንዲለዋወጡ እና የአንደኛ ዓመት ት/ት አሠጣጥ ዙርያ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት
የበኩላቸዉን ይወጡ ዘንድ በተፈጥሮና በማሕበራዊ ሳይን ዘርፍ በማደራጀትና ግንዛቤዉን በመፍጠር ወደ
ስራ ማስገባት መቻሉ፤
በያዝነዉ ባጀት ዓመት በዩኒቨርሲቲዉ ደረጃ ከፀደቁት መምሪያዎች ዉስጥ በት/ት ጥራትና የተማሪዎች
ሚዘና መምሪያዎች በሁሉም የት/ት ክፍሎች ደረጃ ለሚገኙ መምህራኖች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች
መሰራታቸዉ፤
በ 2013 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ድግሪ፣ በማስተርስና በፒ. ኤች. ዲ. ተጨማሪ ፕሮግራሞች
መከፈታቸው፣
የዩኒቨርሲተውን ድህረ ገጽ እና የፌስ ቡክ ገፆች እንዲሁም የመንግሥት ሚዲያዎችን
(OBN,EBC፣ኢ.ዜ.አ፣ኦ.ቢ.ኤን&FBC) በመጠቀም በዩኒቨርሲተው የተሰሩትንና የዩኒቨርሲቲውን ገጽታ
የሚያጎሉ ሥራዎች መስራታቸው፣
የባህል ጥናት እንስቲትዩት ማቋቋሚያ ስምፖዝየም በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዲቋቋም በተደረገው ጥረት
ትልቅ አስተዋኦ ማበርከታቸው፣
በኮሌጆች ስር 6 የሚደርሱ የሪስርች ሴንትር ለማደራጀትን ኮሚቴ ተዋቅሮ ወደ ስራ መገባቱ፡፡ Human
Right Research Center,Kercha coffe and spices research center,Finchwa Livestock research
center,Traditional Herbal Medicine,Project on Improving Maternal and Newborn Health
care
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 19
የገዳ ሥርዓትን በ “common course” ውስጥ እንዲካተት መደረጉ እና ለሚያስተምሩ መምህራን
ስልጠና መሰጠቱ፡፡
አስራ ሦስት አርሶ አደሮችን በማደራጀት በአስር ሄክታር ማሳ ላይ ለአካባቢ አየር ጠባይ ተስማሚ የሆነ
የ BH 661 ቦቆሎ ዘር በቡሌ ሆራ ወረዳ 318 ኩንታል ማምረት የተቻለ መመሆኑ፡፡
ለ 2013 ዓ.ም በ 20 ሄክታር ላይ አስር ገበሬዎችን በማደራጀት ምርጥ የስንዴ ዘር እየተመረተ መሆኑ፤
ለተማሪዎች ለምግብ አገልግሎት የሚዉል የጥሬና የብስል ምግቦች፤ለመማር ማስተማር የሚውሉ
የተለያዩ የቋሚና አላቂ ዕቃዎች፣ለምግብ ቤት እና ለላውንጅ አገልግሎት የሚውሉ ፈርንቸሮች፣ ግዥ
የተፈፀመ የግልፅ ጨረታ ግዥ መካሄዱ፣
የጉጂ ኦሮሞ ባህላዊ ቅርሶችን በማሰባሰብ በማእከል ማደራጀት ሜቻሉ
በሀገር አቀፍ ደረጃ የገዳ እና የባህል ጥናት እንስቲትዩት ማቋቋሚያ ስምፖዝየም እንዲቋቋም
በተደረገው ጥረት ጉልህ ሚና መጫወታቸው፣
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 20
ጥቂት መምህራን ላቦራቶሪዎችን በማደራጀት ተማሪዎችን ተግባር ተኮር ትምህርቶችን በግቢያችን
ለማሰራት ያላቸው ቁርጠኝነት
ለቀጣዩ የት/ት ጊዜ ዝግጅት ላቦራቶሪዎችን በማደራጀት የኮሌጁን ብቃት ለማጎልበት መምህራን
ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረጉ መሆናቸው፡፡
አዲስ የሚቀጠሩ መምህራን ሥራ ከመጀመራቸው በፊት የማስተማር ክህሎትና በዩኒቨርሲቲ አሰራር
ላይ ስልጠናዎችን መውሰዳቸው፤
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 21
4.8. የተማሪዎች ሁኔታ
በጥንካሬ የተለዩ ጉዳዮች
ኮቨድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል ከሚያስችሉ ጥንቃቄዎች ዙርያ አበራታች ነገሮች መታየታቸው
ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ድርሻ መወጣታቸው
ችግሮች ሲከሰቱ ችግሩን ለማብረድ ከፍተኛ ተጋድሎ በማድረግ አሁን ላለዉ ሰላማዊ መማር ማስተማር
ሂደት መረጋገጥ ጉልህ ሚና መጫወታቸዉ፣
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 22
5. የ 2014 እቅድ ዘመንን ለማሳካት በዋና ዋና ጉዳዮች የዩኒቨርስቲዉ አፈፃፀምና ኢላማ
5.1. የልማት ንኡስ ዘርፍ ቁልፍ የውጤት ዓመላካቾች ዓመታዊ ዕቅድ
የትኩረት የ 2014
ቁልፍ የውጤት አመላካቾች ተግባራት መለኪያ 2013 መነሻ
አቅጣጫ ዕቅድ
በቁጥር --- --
ማሳደግ
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ
በቁጥር 101 4
ትምህርት ፕሮግራሞች ዕድገት
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ 2 ኛ ድግሪ ትምህርት
በቁጥር 84 84
ፕሮግራሞች ዕድገት
ዕዉቅና ፈቃድ ያላቸዉ 3 ኛ ደግሪ ትምህርት
በቁጥር 19 19
ፕሮግራሞች ዕድገት
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) በቁጥር 1፡8 1፤7
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 24
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት
በቁጥር 204 30
ፕሮግራሞችን ማሳደግ
የኢንዱስትሪ ትስስርና ትብብር ያላቸዉ
በቁጥር 1 3
ሥርዓተ-ትምህርትን ማሳደግ፤
የሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው
በቁጥር 3 3
ስርዓተ-ትምህርቶችን ማሳደግ
የውስጥ ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ያላቸዉ
በቁጥር 3 1
ተቋማት
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት
በቁጥር 4 10
ፕሮግራሞች
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ
በቁጥር - 4
ፕሮግራሞችን ማሳደግ
የሥርዓተ-ትምህርትና ፕሮግራሞች ማሻሻያ
በቁጥር -- 1
ጥናት ማሳደግ
መዉጫ ፈተና ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ
በቁጥር 3
ፕሮግራሞች ዕድገት
መዉጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር 141 170
መዉጫ ፈተና ወስደዉ ያለፉ ተማሪዎች በቁጥር 105 160
የሙያ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ምሩቃን ዕድገት በቁጥር 63 74
በመውጫ ፈተና የተማሪዎች የማለፍ ምጣኔ
በመቶኛ 78 100
ምረቃና ምዘና ሥርዓት አፈጻጸም
(የፕሮግራሞች አማካይ)
የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 97 100
ምጣኔ
የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 96 100
ምጣኔ
የሶስተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ -- --
የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም በቁጥር 6879 3500
አፈጻጸም
ተማሪ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 25
የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 5404 5000
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 3007 3060
ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 8 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር
በቁጥር
ክልል ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች
በቁጥር 641
ጥቅል ተሳትፎ
የ2ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 876
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 120
ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 1 4
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር --
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር 67 190
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ3ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም
በቁጥር -- --
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች
በቁጥር 4 57
ጥቅል ተሳትፎ
የ3ኛ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ
በቁጥር 1 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል
በቁጥር -- 2
ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ- በቁጥር 25 27
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 26
ምረቃ ፕሮግራም ማሳደግ
የተማሪዎች ዓለምአቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም
በቁጥር 1 3
ተሳትፎ ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ኛ
በቁጥር -- 2
ድግሪ ፕሮግራም ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ኛ
በቁጥር -- 2
ድግሪ ፕሮግራም መሳደግ
የተመራቂዎች የሥራ ፈጠራ ሥልጠና
በቁጥር 3500
ተሳትፎ ማሳደግ
የቅድመ-ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች
በቁጥር 69.9 80
የመቀጠር ምጣኔ መሳደግ
አገርዓቀፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳትፎ
በቁጥር 6000 4000
ማሳደግ( በተጠቃሚዎች ብዛት)
የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ስብዕና ግንባታ
በመቶኛ 100 100
ሥልጠና ተሳታፎ ማሳደግ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 27
የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 7 3
የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ በቁጥር
7 3
ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ
የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ በቁጥር
-- 1
ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 2 1
የተግባር ትምህርት ማስተማሪያ ወርክሾፕ በቁጥር
78 2
አቅርቦት መሳደግ
የትምህርት ቴክኖሎጂ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 3
የመማሪያ ክፍል አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 160 30
ዲጂታል/ስማርት/ መማሪያ ክፍል አቅርቦት በቁጥር
10 3
መሳደግ
ተቋማዊ አቅምና ብቃት የማሳደግ አፈጻጸም
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 28
ማሳደግ
የምርምር ፕሮግራም አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በብር 20,877,020.0
30 ሚ
ማሳደግ 1
የቴክኖሎጂ ሽግግር አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በብር
13,575,040 20 ሚ
ማሳደግ
የጥናትና ምርምር ፕሮጀክቶችን ማሳደግ በቁጥር 10 6
የሂሳብ ኦዲት ግኝት ደረጃ ማሻሻያ ማድረግ በቀጥር 15 10
በመደበኛ ፕሮግራም የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
101 4
የትምህርት ፕሮግራም ማሳደግ
አቅርቦት ማሳደግ
በማታ ፕሮግራም የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
-- 4
አቅርቦት ማሳደግ
የሳምንት መጨረሻ ቀናት የትምህርት በቁጥር
48 --
ፕሮግራም አቅርቦት ማሳደግ
በዲጂታል የትምህርት ፕሮግራም አቅርቦት በቁጥር
- 3
ማሳደግ
የገለልተኛ አካል የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር
- 1
አግባብነትና ጥራት ግምገማ መሳደግ
ተቋማዊና አሳታፊ የትምህርት ፕሮግራም በቁጥር
- 1
ክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ማዛመን
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 29
5.2. የሳይንስና ንኡስ ዘርፍ ቁልፍ የውጤት ዓመላካቾች አመታዊ ዕቅድ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 30
የዩኒቨርሲቲዉ የምርምር ፕሮጀክቶች የአፈጻጸም ግምገማ ጉባዔዎች በቁጥር
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 31
አለም-
አቀፍ
ትብብር
ምርምር እና ቴክኖሎጂ ሽግግር ስራን ለማጠናከር ትብብር
ና ቁጥር
የተፈጠረባቸው የውጭ አገር ተቋማት
አጋርነት
ን
ማሻሻል
የሀብት ከመንግስት ፕሮግራም በጀት ውጭ ከአጋሮችና ከምርምር ፈንድ በብር
ምንጭ የተገኘ (የሳይንስ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የትስስር እና
ማሳደግ በዉጭ
የማህበረሰብ አገልግሎት) ሃብት
ምንዛሪ
በዩኒቨርሲቲ የማማከር አገልገሎት ሥራ የተገኘ ሀብት በብር
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 32
6. በ 2013 ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ የታዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እንድሁም ምቹ ሁኔታዎች፣ስጋቶች እና የተወሰዱ
እርምጃዎች
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 33
መቋቋሙ plant) በጊዜ ያለመጠናቀቅ
¯ የሰላም ገዳ ጥናት መርሃ ግብር በሁለተኛ እና 3 ተኛ ድግሪ የሚሰጥበት ብቸኛ ተቋም ¯ የሴቶች ተሳትፎ ጥቅት መሆኑ
መሆኑ፤
¯ በተቋሙ ውስጥ ስስተዋሉ የነበሩ በርካታ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመቅረፍ
መቻሉ፤
¯ ማህበረሰቡ ለተቋሙ ያለውን አመለካከት የባለበትነት ስሜት እንዲኖር መደረጉ
¯ ተቋሙ እንደ አገር ስታይ የነበረው ገጽታ ተቀይሮ ሰላማዊና ተወዳጅ ተቋም እንዲሆን
በርካታ ስራዎች መሰራታቸው፤
¯ የሰው ኃይሉን ለማሟላት ጥረት እና ችግሮችን አሳታፊ በሆነ መልኩ በውይይት
ለመፍታት ጥረት መደረጉ፣
¯ የመምህራን መኖርያ ቤት በተቋም ውስጥ ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲ ውል መደረጉ፤
¯ ለተቋሙ እና ለአከባቢው ማህበረሰብ ነጻ የትምህርት ዕድል መሰጠቱ፤
¯ የፕሮጀክት ስራዎችን ጨረታ በውድድር ለአከባቢው ስራ አጥ ጥቃቅን አነስተኛ
ማህበራት እንዲሰጥ መደረጉ፤
¯ በወሰን ማስከበር ዙርያ በለሎች ጉዳዮች በተቋሙ ዙርያ ካሉ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር
የነበረውን ክስ በአብዛኛው በአገር ሽማግሌዎች በእርቅ እንዲጠናቀቅ መደረጉ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 34
¯ ግሎባላይዜሽን (ዓለም በአንድ መንደር) ¯ የወረርሽን በሽታዎች መከሰት እና መዛመት (ኮሮና፤ ወባ፤
¯ ተቋሙ የሚገኝበት አከባቢ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት እና አገር በቀል ዕውቀት ያለው ከባቢ መሆኑ፤ አንበጣ፤ወዘተ…)
¯ ከአከባቢ፤ክልል እና ከፈዴራል መንግስት ተቋማት ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት መኖሩ ¯ የበጀት እጥረት
¯ ሰፊ የጥናትና ምርምር የማህበረሰብ አገልግሎት ፍላጎት መኖሩ፤ ¯ ተለዋዋጭ ከሆነ ቴክኖሎጅ ጋር ቶሎ ያለ መላመድ
¯ የአከባቢው ማህበረሰብ በተቋሙ ላይ ታአማንነት ያላቸው መሆኑ፤ ¯ የተፈጥር ሀብት መመናመን እና መራቆት
¯ ምቹ የአየር ንብረት መኖሩ፤
¯ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አዋጅ 650/2009 መኖሩ
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
2014 በጀት ዓመት ዕቅድ Page 35
6.5. የተወሰዱ እርምጃዎች
መምህራን ወደ ምርምር የሚገቡበት የአሰራ ስርዓት መውሰድ ተችሏል
ምርምሮችን ጆርናል እንዲታተም የሚያደርግ ማበራታቸ ማዘጋጀት መቻሉ
የተጠናቀቁ የምርምር ስራዎች ውጤት ለማህበረሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ፤እና በጆርናል ላይ እንዲታተሙ
የክትትል እና የድጋፍ ስራዎች ተሰርቷል፤
የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ፕሮፖዛሎች እና ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ወደ ስራ መገባቱ
የመረጃ አያያዝ ስርዓት ለማዘመን በርከት ያሉ ስራዎች መጀመራቸው
ለተማሪዎች የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በግዥም ሆነ እርዳታ ሰጪ ድርጅት በማፈላለግ ማሟላት መቻሉ
በግብዓት አቅርቦት እና አጠቃቀም ላይ በዕቅድ የተመራ የግዥ ስርዓት በመዘርጋት እና የንብረት አጠቃቀም
ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማመቻቸት ጥረት ተደርጓል፤
በመመሪያዎች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር እና ለስራ ክፍሎች ተደራሽ የማድረግ ስራዎች ተከናውኗል፤
የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጤት ሰራተኞች ለተቋሙ ያላቸውን አስተሳሰብ እንዲቀየር ወይም በጎ
አመለካከት እንዲኖራቸው መደረጉ
የዩኒቨርሲቲው ቢዚነስ ኢንተርፕራዝ ፕሮጀክት ስራዎችን የማስፋፋት ዝግጅት ተከናውኗል፤
መጠናቀቅ ስገባቸው ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ በመስጠት እንዲጠናቀቁ መደረጉ
የግንባታ ስራዎች በወቅቱ እና በጥራት እንዲከናወኑ ልዩ ትኩረት እና ክትትል የማድረግ ስራ ተሰርቷል፤
የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ በቅጥር በተለያዩ ስራዎች ላይ ልዩ እገዛ ማድረግ ተችሏል፤
36
7. የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ
ዩኒቭርሲቲው በእውቀት፤ በክህሎትና በአመለካከት ብቃት የተላበሰ የሰው ሀብት በመፍጠር፤ ምርምር
በማካሄድና ማህበረሰብ አገልግሎት በመስጠት የተጣለበትን ተልዕኮና አላማ አጠናክሮ ለመቀጠል፤
ተለዋዋጭ አለም አቀፍ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ፤
የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊና ፖለቲካዊ አቅጣጫዎችን በተለይም ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር
ኢኮኖሚ የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ታሳቢ በማድረግ፤
የፍኖቴ ብልጽግናን ጉዞ ለማሳካት እና በአምስተኛዉ የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም ዉስጥ የትኩረት
አቅጣጫ ተደርጎ ሲሰራባቸዉ ከነበሩ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ዉስጥ
የትምህርትና ስልጠና ተደራሽነት፣
የትምህርት ስልጠና ፍትሃዊነት፣
የትምህርትና ስልጠና ጥራትና አግባብነት፣
ሀገር በቀል ዕውቀት እና ባህልን ማጎልበት፣
ስራ ፈጠራ እና ቴክኖሎጂ
የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት የደረሱበትን አግባብ፤
በተቋሙ ያጋጠሙ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ በትኩረት የሚሰጥባቸውን ጉዳዮች ከግምት
እንዲገቡ የማድረግ ዋና ዋናዎቹ ናቸው፤
37
ክፍል ሁለት
2.1. ለተቋሙ ወሳኝ የሆኑ ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች
ተቋሙ ጥራትና ተገቢነት ያለው ትምህርትና ስልጠና በፍትሀዊነት ተደራሽ በማድረግ ዕውቀትና ችሎታን በማሳደግ
ምርታማነታቸውንና ተወዳዳሪነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ በመሆኑም ፈጠራን በመጨመር አዲስ ዕውቀትን ፣ ምርቶችን እና
ቴክኖሎጂዎችን በመፍጠር የተቋሙን ማህበረሰብ አቅም በማጎልበት የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥበት ሂደት ነው፡፡
ዩኒቨርሲቲው የሰው ሀብት ለማልማት በቀጣዮቹ ዓመታት ለሀገር ልማት የሚውልበትን ዋና ዋና ስትራቴጂዎችን
እንደሚከተለው ቀርቧል።
38
ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ በማተኮርና በ 2013 ዕቅድ አፈጻጸም ጠንካራ ጐኖችና ተግዳሮቶች ላይ ተሞክሮ በመውሰድ
የተዘጋጀ ነው፡፡ በዚህም መነሻ በተደራሽ ግቦችና ፕሮግራሞች አፈጻጸም በመጠቀም አገራዊ የትምህርት
ፍትሃዊነትና ተሳትፎን በማሳደግ ጥራት ያለዉ የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራት ተገቢ ይሆናል፡፡ የ 2014 ዓ.ም የዕቅድ
ዘመን በተለይ በለውጥ መሣሪያዎች በመታገዝ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች አጠናክሮ በመቀጠል፣ የተፈጠሩትን መልካም
አጋጣሚዎች በመጠቀም፣ እንዲሁም የተጠቀሱ ድክመቶችን በመቅረፍ ዩኒቨርሲቲው የጀመረውን የለውጥ ጎዳና
በማስቀጠል ለዘመኑ እቅድ ስኬት የሚገባውን ድርሻ ያበረክታል የሚል ጠንካራ እምነት አለ፤ እቅዱም እነዚህን
የሁኔታ ዳሰሳዎች መሠረትና ታሳቢ በማድረግ ተዘጋጅቷል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመምህራንን አቅም የሚገነቡ በተለይም በማስተማር ስልት፤ በተማሪዎች ምዘናና በተግባር
ምርምር በመሳሰሉት ዙሪያ ስልጠናዎችን መስጠት፤
39
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትንና የመምህራንን የመመራመርና ቴክኖሎጂዎችን የማላመድ ብቃትን የሚጨምሩ
አሠራሮችን መዘርጋትና መተግበር፤
ዩኒቨርስቲዎች ፖሊሲዎችን መሰረት ያደረገ ውስጣዊ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓት እንዲፈጥሩ ማገዝና ማበረታታት፤
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎቻቸው የሚገኙበትን ሁኔታና የቀጣሪዎችን እርካታ የሚከታተሉበትን አቅም
በመፍጠር የትምህርት ስርዓታቸውን እንዲያሻሽሉ መርዳት፤
ለሴቶች፣ የተለየ የአቅም ገደብ ላለባቸውና ከታዳጊ ክልሎች ለሚመጡ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ድጋፍ ማድረግ፡
40
11. የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች ዕቅድ
ግብረ መልስ መቀበያ መንገድ መቀየስና በሁሉም የስራ ክፍሎች ተግባራዊ ማድረግ
ግልፅ፣ አሳታፊ፣ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር፣ የህዝብ ጥቅም ያስቀደመ፣ ውጤታማና ህግን የተከተለ
መሆኑን ማረጋገጥ
የውስጥና የውጭ ደንበኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያላቸውን ቅሬታ የሚያስተናግድ ሥርዓት ማጠናከር
አሰራርን ማዘመን
በየደረጃው የለውጥ ፕሮግራሙን ሊያሳካ የሚችል አመራር መፍጠር
በላቀ ደረጃ ፈጻሚነቱ የተረጋገጠ የመንግስት ክንፍ መፍጠር
የህዝብ ክንፍን የሰራዊቱ አካል አድርጐ በማደራጀት ሚናውን እንዲወጣ ማድረግ
ካይዘንንን በሁሉም የስራ ክፍሎች መተግበር
41
11.2. በአስተዳደር እና ተማሪዎች አገልግሎት የሚከናወኑ የዝግጅት ስራዎች፡-
ለመጀመሪያ አመት ተማሪዎች መታወቂያ በተፋጠነ ሁኔታ አትሞ ማደል የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት
የኮቪድ መከላከያ ስራዎችን መተግበር
ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት የሚረጋገጥበት የአሰራር ስርዓት መዘርጋት
ግብአት ማሟላት
የ 2014 የተማሪዎች የምግብ ጨረታና አቅራቢ መረጣ ማከናወንና አቅራቢው ተለይቶ ውል መፈረምና
መፈፀም
የተማሪዎች መመገቢያ ካርድና የዶርም ድልድላን በወቅቱ በማጠናቀቅ ተማሪዎች ከመምጣታቸው
በፊት ዶርማቸውን በመረጃ መረብ የሚያገኙበትን ስርዓት መዘርጋት
በተማሪዎች መኖሪያ ህንፃዎች የተባይ ማጥፊያ መድሀኒት ርጭት ማካሄድ
በተማሪዎች መኖሪያ፣በመማሪያ ክፍሎች፣ምግብ ቤቶች፣መዝናኛና መጠለያዎች እንዲሁም የመፀዳጃ
አገልግሎቶችና አካባቢ የጥገናና እድሳት ስራዎችን መስራት
አዲስ የሚመደቡ ተማሪዎች ከመምጣታቸው በፊት ዶርማቸውን በመረጃ መረብ የሚያገኙበት ስራ
መስራትአዲስ የሚመደቡ ተማሪዎችን ለመቀበል ከከተማውና አከባቢው ፀጥታ አካላት፣ከትራንስፖርት
ቢሮና ከተማሪዎች ህብረት ጋር የተቀናጀ ዝግጅት ማድረግ
በቂ ውሃ መኖሩንና እጥረት ቢያጋጥም ውሃ ለተማሪዎች ምግብ ማብሰያና ለሌሎች መሰረታዊ
ፍጆታቸው የሚቀርብበት ሁኔታዎችን ከወዲሁ ማመቻቸት
የመብራት መቆራረጥ ቢያገጥም ችግሩን መፍታ የሚስያችል ያሉትን ጄነሬተሮችን ዝግጁ ማድረግ
ለህንፃዎችንና ቤተ ሙከራዎችን አስፈላጊውን ቁሳቁስ በማሟላት ስራ ማስጀመር
ለማህበረሰቡ ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያበረከቱ የማህበረሰብ አካላትን መሸለምና ዕውቅና መስጠት
42
የተማሪዎች ውጤት በተሟላ መልኩ ገብቶ የተማሪዎች በአካዳሚክ የመቀጠል ሁኔታ ተወስኖ ለምዝግባ
አሰፈላጊው ዝግጅት ማድረግና ማረጋገጥ
የሰው ሃይልን በቅጥር፣በዝውውርና በምደባ የማሟላት ስራዎችን ማከናወን ከ 2 ኛ ድግሪ በላይ
መምህራንን እና የአስተዳደር ሰራተኞችን መቅጠር፣
የመማሪያ ህንጻዎችን ግምባታ ማፋጠን፣ዝግጁ እንዲሆን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር መስራት፣
በአንደኛው መንፈቅ የሚሰጡትን ኮርሶች መለየት፣ የመደልደል፣ ለሁሉም ፕሮግራሞች የመምህርና
የኮርስ ድልድል መስራት፣
ለሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች አስፈላጊውን የግበዓትና የሰው ሃይል ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቅ፣
የሚሰጡትን ኮርሶች በመለየት ለኮርሶቹ ዋቢና ማጣቀሻ መፃህፍት በቤተ መፃህፍት መኖራቸውን
የማረጋገጥ፣በቂ መፃህፍት የሌላቸው ኮርሶችና ፕሮግራሞች በኮፒና በግዥ መሟላታቸውን ማረጋገጥ
ሁሉም ኮሌጆችና የየትምህርት ክፍሎቻቸውን የ 2014 ዓ.ም የቅበላ አቅም ያገናዘበ በቂ መማሪያ
ክፍሎች፣ ወንበሮችና ሌሎች ግብዓቶች መሟላታቸውን ማረጋገጥና መደገፍ፤
ሁሉም ኮሌጆች በቂ የዎርክሾፕና የላቦራቶሪ ግብዓቶች መኖራቸውን ማረጋገጥ
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ገለፃ (orientation) ማድረግ፣
አዲስ ለተቀጠሩና ከትምህርት ለተመለሱ መምህራን induction ስልጠና መስጠት
የክረምት ትምህርት ፕሮግራሞችን መተግበር፣ የካሪኩለም ግምገማ ወርክሾፖችን ማካሄድና መገምገም፣
43
11.4. በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የሚከናወኑ የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎች፡-
የማህበረሰቡን ችግርና ፍላጎት መለየት
ግብረ መልስ መቀበያ መንገድ መቀየስና በሁሉም የስራ ክፍሎች ተግባራዊ ማድረግ
ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ስራዎችን አጠናክሮ መቀጠል፤
ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓትን ማጠናከር፤
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንጭ በመለየትና በሌሎች ክፍሎችና ኮሌጆች እንዲለዩ በማድረግ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ እቅድ ማዘጋጀት
በሁሉም ክፍሎች የዜጎች ቻርተርን ለተገልጋዮች ግልፅ ማድረግ
የተገኙ ጠንካራ አፈፃፀሞችንና ምርጥ ተሞክሮዎችን መለየት፣ መቀመርና ማስተላለፍ
በዘርፉና ባለ ድርሻ አካላት መካከል ባለው የአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋይን እርካታ መለካት
ለማህበረሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች ግልፅ፣ አሳታፊ፣ ተጠያቂነት ያለበት አሰራር፣ የህዝብ ጥቅም
ያስቀደመ፣ ውጤታማና ህግን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ
የጥናትና ምርምር ሰርቶ ማሳያ እና ማከናዎኛ ቦታዎችን ማደራጀት
የጥናትና ምርምር ልቀት ሽልማትና ማበረታቻ መተግበር
በመስራት ላይ ያሉ የጥናትና ምርምር ስራዎችን መከታተልና መገምገም
የተቋሙ የምርምር ልህቀት ማዕከላትን እና የባህልና ገዳ ስርዓት ጥናት በሰው ሃይልና በቁሳቁስ
ማደራጀት፣
ቀደም ሲል የተጀመሩ የምርምር ስራዎችን መከታተል፣
ሴቶች የምርምር ውጤታቸውን በታወቁ ጆርናሎች ላይ እንዲያሳትሙ ማበረታታት
የዕውቀትና ቴክኖሎጅ ውርስና ሽግግር ስራ መስራት
የተከታታይና ርቀት ትምህርት ሽፋንን ማስፋት
የማህበረሰብ ልማት ስራዎችን ማስፋት
ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለሚመጡ ተማሪዎች በሳይንስና ሂሳብ ዘርፍ ስልጠና (STEM) መስጠት
ለማህበረሰብ አገልግሎትና ማህበረሰብ ተኮር ስራዎች ክዋኔ የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
በአከባቢዉ ከሚገኙ ማህበረሰብ ጋር እስከ አሁን የተደረገዉ ተሳትፎ ስላስገኘዉ ለዉጥና ስለ ወደፊት
አካሄድ መመካከር
ከኮሌጆችና ከጥናትና ምርምር ክፍሎች ጋር በመወያየትና የሚሰጡ የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በጋራ
ማቀድ
በአካባቢ ካሉ የምርምር ማዕከላት፣የመንግስት የልማት ድርጅቶች፣ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ እና ጥቃቅንና
አነስተኛ ተቋማት ጋር በቅንጅት የሚሰራበትን የግንኙነት መድረክ መፍጠር
ከተለያዩ ወረዳዎች የተራቆተ መሬት በመረከብ የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ማስጀመር
44
የአፈር ለምነትን ለማሻሻልና የአፈር መሸርሸር ለመከላከል የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ችግኞችን በማፍላት
ለአካባቢው ህብረተሰብ ማሰራጨት እነዲሁም መትከል
ነባር የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
የተሻሻሉ የሰብል እና የእንሰሳት ዝርያ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን ከተለያዩ አከባቢ በማምጣት በተቋሙ
ግብርና ማዕከል የማባዛት ስራ በማከናወን ዝርያው ከአካባቢው የአየር ንብረት ጋር ተስማሚ መሆኑን
በማረጋገጥ ለአካባቢው አርሶ አደሮች ቴክኖሎጂዎችን ማስፋፋት
የአሰራር ሂደት የሚያቀሉና ችግር የሚፈቱ በስልጠና መልክ ወይም በሰርቶ ማሳያ ወይም ለተወሰኑ ሰዎች
ተክኖሎጂውን ገዝቶ በማስጠት የተክኖሎጂ ሽግግር ስራን መስራት
በግብርና ማዕከሉ በኩል በአካባቢው ለሚገኙ አርሶ አደሮች በከብቶች እርባታ ዘመናዊ የእርሻ ስራ፣ ምርጥ
ዘር አጠቃቀም ዙሪያ የማማከር ስራ መስራት
45
12. የዕቅድ፣ ክትትል፣ የሪፖርት ዝግጅት፣ ፣የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ
ወቅት
12.1. ዕቅድ
የአፈፃፀም ክትትል በማካሄድ መረጃዎችን ተንትኖ መገምገምና የመጨረሻ ውጤትን መመዘን የባላንስድ ስኮርካርድ አንዱ
ሂደት ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ የክትትልና ግምገማ ክዋኔዎች መረጃን ከማሰባሰብ አንስቶ ትንተና በማካሄድና የሚፈለጉ
መረጃዎችን በማጠናቀር ሪፖርት የማድረግ ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ፡
ክትትልና ግምገማ በማያቋርጥ መልኩ ከዕቅድ ዝግጅት አንስቶ እስከ ትግበራ እና ሪፖርት ድረስ መከናወን አለበት፡፡
ክትትልና ግምገማ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው፡፡ ዕቅድ እስካለ ድረስ ክትትል፣ ግምገማና ሪፖርት የወጣውን
ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግና ለቀጣዩ ዕቅድ ግብዓት ለመስጠት ተከታትለው የሚመጡ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፡፡
12.2. ክትትል
ክትትል በአንድ ተቋም የስራ ክፍል በታቀደለት ፍጥነትና ጥራት እየተካሄደ መሆኑን ለማረጋገጥ በተቀመጡ አመለካከቶች
ላይ መረጃን በስርዓት ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል መሳሪያ ሲሆን ትኩረቱም በዕለት ተዕለት በሚከናወነው ስራ
በአሰራር ብቃትና በቅልጥፍና እንዲሁም በአገልግሎት አሰጣጥ የዕርካታ ደረጃ ላይ ነው፡፡
ክትትል ለአመራሮችና ለለተገልጋይ እና ባለድርሻ አካላት በመከናወን ላይ ያለውን ስራ በተቀመጡት አመልካከቾች ግቦችና
በተመደበው በጀት መሰረት እየተሰራ መሆኑን ለማረጋገጥ ያገለግላል፡፡ ክትትል የዕለት ከዕለት ስራዎች እንዴትና በምን
ፍጥነት እየተከናወኑ እንደሆነ ለማወቅ የሚያግዝ፣ የአፈፃፀም ችግር ካለ ለሚመለከተው አካል አስቀድሞ ለማሳወቅ፣
ለማንቃትና የስራ አፈፃፀም ጠንካራና ደካማ ጎኖችን ለመለየትና ለችግሮቹም መፍትሄ ለመሻት የሚጠቅም ዘዴ ነው፡፡
ከክትትል ስራ የሚመነጩ የስራ አፈፃፀም መረጃዎች ከልምድ ለመማርና የውሳኔ አሰጣጥን ለማሻሻል ይጠቅማሉ፡፡
ክትትል እንዲደረግ የሚያስፈልገው ባላንስድ ስኮርካርድ የፕሮጀክት ባህሪይ ስላለው ወደሚፈለገው አቅጣጫ እየተጓዘ
መሆኑን ለመዳሰስና አስፈላጊውን መረጃ በሚፈለገው ጊዜ ለመስጠት ነው፡፡ ክትትል እንደ አስፈላጊነቱ በወር፣ በሩብ
አመት፣ በስድስት ወር፣ በዓመት ወይም የፕሮጀክቱ ጊዜ ሲጠናቀቅ ወይም በውጤት መለኪያ ወቅት ይካሄዳል፡፡
46
በየሩብ ዓመቱ ከዕቅድ እና መረጃ ዳይሬክቶሬት በሚላከው የአፈፃፀም ሪፖርት ቅፃቅፆች መሰረት ክትትል የሚደረገው በዕለት፣
በሳምንት፣ በየሁለት ሳምንቱ፣ በወር፣ በሩብ አመት፣ በአመት በመረጃ ቅብብሎሽ ይሆናል፡፡
ሰራተኛው የስራ እንቅስቃሴውን በየዕለቱ በመመዝገብ በሳምንት ለቅርብ ሃላፊው ወይም አስተባባሪው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
የተሰበሰበውን ዳታ በማጠናቀር እና በመገምገም ይህ የቅርብ ሃላፊ /አስተባባሪ ክፍሉ ለሚጠራለት ዳይሬክቶሬት፣ ኮሌጅ፣
ኢንስቲትዩት በየሁለት ሳምንቱ ያቀርባል፡፡ በዚህ ደረጃ የተጠናቀረውን ሪፖርት ከነአፈፃፀም ግምገማው ጭምር የዳይሬክቶሬት፣
የኮሌጅ፣ የዘርፍ ሃላፊዎች የራሳቸውን አፈፃፀም በመጨመር በየወሩ ለፕሬዘዳንት ጽ/ቤት፣ ለዘርፎች ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡
በመቀጠልም ፕሬዘዳንት ጽ/ቤት፣ ዘርፎች ሪፖርቱን በየዝርፋቸው በጋራ መገምገም በየሩብ አመቱ ለፕሬዘዳንት ተጠሪ ለሆነው
ለዕቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት ሲያቀርቡ ፤ ዕቅድ እና በጀት ዳይሬክቶሬት የሁሉንም ሪፖርት በአንድ በማጠናቀር የተቋሙን
ሪፖርት ከተቋሙ ግብ አንፃር በየሩብ አመቱ ያዘጋጃል፡፡ተቋማዊ ሪፖርቱ እንደተጠናቀቀ፣ በማኔጅመንት ኮሚቴ፣ በዩኒቨርሲቲው
ካውንስል እና ቦርድ እንዲገመገም ካደረገ በኋላ ለትምህርት ሚኒስቴር፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለሰው ሀብት ቋሚ ኮሚቴ
እና እንዳስፈላጊነቱ ለሌሎችም ያስተላልፋል፡፡
47
12.4. የአፈፃፀም ግምገማ እና ሪፖርት ማስተላለፊያ ወቅት
ከላይ በተገለፀው የአፈፃፀም ሪፖርት ቅብብሎሽ መሠረት የሰራኞች(ፈጻሚዎች) በየሳምንቱ ፣በአስተባባሪና በቡድን መድረክ ፣
የአስተባባሪዎች እና የቡድን መሪዎች አፈጻጻም በየ ሁለት ሳምንቱ፣ በዳይሬክቶሬት እና በኮሌጆች ደረጃ በየወሩ፣ የኮሌጆች እና
የዳይሬክቶሬቶች አፈጻጸም በየወሩ፣ በዘርፍ እንዲሁም የሁሉም የስራ ክፍሎች እና የዘርፎች አፈጻጸም በየወሩ በአስዳደር
ካውንስል የሚገመገም ሲሆን አጠቃላይ የተቋሙ ዕቅድ አፈጻጸም በፕረዘዳንሻል ካውንስል፣ በማኔጅሜንት ፣ በአስተዳደር
ካውንስል፣ በልህቀት ካውንስል፣ በህዝብ ክንፍ እና በቦርድ ተገምግሞ ከፀደቀ በኋላ የተጠቃለለ ሪፖርት በዕቅድና በጀት
ዳይሬክቶሬት እያንዳንዱ ሩብ አመት ከመጠናቀቁ ከ 10 ቀን በፊት ከ 1 ኛ እስከ 3 ኛ ሩብ አመት ያሉትን ሪፖርቶች (መስከረም፣
ታህሳስ እና መጋቢት) 30 ቀን ድረስ ፣ የ 4 ኛ ሩብ ዓመት እና የአመቱን የተጠቃለለ ሪፖርት እስከ ሃምሌ 5 ድረስ በማጠቃለል
ለሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ለተቋሙ ቦርድ አስተዳደር ሰብሳቢ ፣ ለህዝብ ተወካዮች ም /ቤት የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት ቋሚ ኮሚቴ እና ሌለሎች ለሚመለከታቸው አካላት ይላካል ፡፡
የተቋሙን የ 2013 ዓ.ም የሥራ አፈፃፀምና የ 2014 እቅድን ማዘጋጀትና ማስገምገም
በተቋሙ የ 2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ 2014 እቅድ ዙሪያ ለአመራሩ፤ ለአስተዳደር ሰራተኛው፤
ለመምህራንና ለተማሪዎች ማቅረብ
የተዘጋጀውን ዕቅድ ከዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ጋር በመወያየት ለቦርድ አቅርቦ ማስፀደቅና ለሚመለከተው መላክ
ፈፃሚውን በእውቀትና ክህሎት፤ በአመለካከትና በግብዓት ማዘጋጀት
የተዘጋጀውን እቅድ ወደ ፈፃሚ አካላት ማዉረድና በማንዋሉ እንዲተገበር ማድረግ
የኮሌጆች፣ ዳይሬክተሮች፣ ቡድኖችና ክፍሎች በ 2014 በጀት አመት የስራ አፈፃፀምን መገምገምና በላቀ ለፈፀሙት
እውቅና እንዲያገኙ ማድረግ
የ 2014 ዓ.ም በጀትን ለዳይሬክቶሬትና ለኮሌጆች ፍታሃዊ በሆነ መልኩ ማከፋፈል
48
13. የ 2014 ዓመታዊ ተቋማዊ የትኩረት መስኮች ፣የዕቅድ ግቦች፣ የተግባራት የአፈጻጸም
መለኪያዎች እና ዒላማዎች
3 የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ የቴክኖሎጂ ዕድገት እና ሽግግር፣ ምርምር ፣ የማህበረሰብ ተሳትፎ እና ሀገር በቀል
ዕውቀት
4
እነዚህን የተቋሙ ስትራቴጂክ ግቦች ስር ተመንዝረዉ የወረዱ የየትኩረት መስኮቹን ግቦች በማስቀመጥ ለ 2014 ዓ.ም የተያዘውን
ዒላማ ለማሳካት የሚያስችል ዝርዝር ዕቅድ በየሩብ ዓመቱ ተከፋፍሎና ተለክቶ የታቀደና በአባሪ መልክ በተቀመጡት ሰንጠረዦች
የተመለከቱ ሲሆን በበጀት አመቱ ከሚተገበሩት ተግባራት መካከል እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
49
13.3. ስትራቴጂያዊ ግቦች እና የሚጠበቁ ውጤቶች
13.3.1. ስትራቴጂያዊ ግቦች
ግብ 1 የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትና ፍትሓዊነትን ማረጋገጥ
ግብ 2 ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት፤
ግብ 3 የማህበረሰብ ተሳትፎ እና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር፤
ግብ 4 የጥናትና ምርምር እና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማሳደግ፤
ግብ 5 መሰረተ ልማትና ፋሲሊቲ ማሳደግ
ግብ 6 የአፈጻጸም ክትትልና ግማገማ ስርዓት ማጠናከር
13.3.2. የሚጠበቁ ውጤቶች
ሙያዊ ክህሎቱ የዳበረ ብቃት ያለው ዜጋ
ጥራት ያላቸው ምሩቃን (አእምሯዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ ማህበራዊ፣ መንፈሳዊ፣ አካላዊና ሙያዊ ዕድገታው የጎለመሰና ብስለት
ያላቸው ምሩቃን መፈጠር)
50
14. ግቦች፤ የግቦቹ መግለጫዎች፤ ስትራቴጂክ ዓላማዎች እና የማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
ግብ 1፡- የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት፤ ተደራሽነትን ማረጋገጥ
የግቡ መገለጫ፡- በተቋሙ የሚሰጠው ትምህርት የጥራት ደረጃውን የጠበቀ፤ አግባብነት ያለው፤ ተደራሽ ፍትሃዊና
የተማሪዎችን ፍላጎቶች መሠረት ያደረገ እንዲሆን እና በስነልቦናው የዳበረ፤ ማህበራዊ ዕሴቶችን የተረዳና የሚጠብቅ፤
መንፈሳዊ ብስለቱ የጎለመሰ፤ አካላዊ እድገትና የተስተካከለና አእምሯዊ ችሎታው ያደገ ምሩቅ ማፍራት ለአገሩ፤ ለወገኑና
ለራሱ እድገት ከፍተኛ ሚና እንዲጫወት ማስቻል፤ ተቋሙ ከተለያዩ ሴክተር መሥሪያ ቤቶችና ከኢንዱስትሪዎችና ከሌሎች
አጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር የተጠናከረና የጎለበተ አጋርነትና ትስስር እንዲፈጥር ማድረግ፡፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.1. ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን እውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት ተላብሰው እንዲወጡ በተግባርና
በንድፈ ሃሳብ መካከል ሚዛኑን የጠበቀ ትምህርት እንዲወስዱ ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ከተቋሙ የሚመረቁ ተማሪዎች በሚመረቁበት ሙያ ብቃት፤ ስነ ምግባርና እሴቶች እንዲኖራቸው
ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
መምህር ተማሪ ጥምርት የመጀመሪያ ዲግሪ ምጥጥን 1:18 1:19
መምህር ተማሪ ጥምርት ድህረ- ምረቃ ምጥጥን 1:7 1:6
በቲዎሪና ተግባር ተመጣጥነው የተዘጋጁ ፕሮግራሞች በቁጥር 105 150
የተለያዩ የተማሪዎች የሥራና ባህልና ስነምግባር ማሳደጊያ
በቁጥር 70 85
ስልጠናዎች
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
በሳይንስና ከፍተኛ የት/ት ሚኒስቴር የተመደቡ ተማሪዎችን በመቀበል፤ በዚያ መነሻነት የመምህራንን ቅጥር
መፈጸም
የንድፈ-ሀሳብና የተግባር ት/ትን በማቀናጀት ለተግባራዊነቱ ተከታታይ ቁጥጥርማድረግ
ስትራቴጅክ ዓላማ፡- 1.2 የተማሪዎችን ብቃት ለማረጋገጥ ትክክለኛ፤ አስተማማኝና አካታች የሆነ የምዘና ስርዓት
ማጠናከር፤
የዓላማ መገለጫ፡- ተማሪዎች በትምህርት ያገኙትን ብቃትና ክህሎት በሚጠበቀው ደረጃ የደረሰ መሆኑን ለማረጋገጥ
የተግባርና የተለያ የጽሁፍ የምዘና ስርዓቶችን መጠቀም፤ ምዘናዎቹ የተማሯቸውን ይዘቶች በሚገባ ያካተቱ፤ አስተማማኝና
ትክክለኛ መረጃ የሚሰጡ እንዲሆኑ ማስቻል፤
መነሻ ኢላማ
አመላካች መለኪያ
2013 2014
51
የተማሪ፤መምህን ጥምረት በዲፓርትመንት በምጥጥን 1:18 1:19
መዉጫ ፈተና ያላቸዉ ቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች ዕድገት በቁጥር 3 2
መዉጫ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር 141 170
መዉጫ ፈተና ወስደዉ ያለፉ ተማሪዎች በቁጥር 105 160
የሙያ ፈቃድ የተሰጣቸዉ ምሩቃን ዕድገት በቁጥር 63 74
በመውጫ ፈተና የተማሪዎች የማለፍ ምጣኔ (የፕሮግራሞች አማካይ) በመቶኛ 78 100
በኢንደስትሪ ፍላጎት መሰረት የተከለሱ የሙያ ፕሮግራሞች በቁጥር 101 105
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
በቂ መምህራንን በዲፓርትሜንት ደረጃ መመደብ
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ተጨማሪ የትምህርት ክፍሎች መውጫ ፈተና የሚወስዱበትን አግባብ መዘርጋት
የመዉጫ ፈተና በማዘጋጀት በቂ እዉቀት መኖራቸዉን ማረጋገጥ
የፍላጎትን እና ገቢያን መሰረት ያደረገ ተጨማሪ ፕሮግራሞችን መከለስ
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.3. የመማር ማስተማሩ ሂደት በበቂ የግብዓት አቅርቦት እንዲሟላ ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- የትምህርት ጥራትን ለመጠበቅና ለማጠናከር የሰው ኃይል፤ የማቴሪያልና የፋሲሊቲ ግብዓቶችን
ማሟላት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በግብአቶች የተሟሉ ቤተ- ሙከራዎች ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በቁጥር 78 2
አስፈላጊ ግብአቶች የተሟሉላቸው ዎርክሾፖች ያሏቸው ት/ት
በቁጥር 7 3
ክፍሎች
በግብአቶች ተሟሉ ቤተመጻህፍት ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በመቶኛ 90 100
የረዳት ምሩቅ 1፤ረዳት ምሩቅ II፣እና የረዳት ሌክቸረር ብዛት በመቶኛ 27.7 20
የሌክቸረር ብዛት በመቶኛ 58 65
የረዳ ፕሮፌሰር፣ የተባባሪ ፕሮፌሰርና የሙሉ ፕሮፌሰር ምጣኔ በመቶኛ 14.3 15
የሴት መምህራን ቁጥር ማሳደግ በመቶኛ 9.3 10
በግብአቶች የተሟሉ ዘመናዊ መማሪያዎች ክፍሎች በቁጥር 10 3
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
በቴ ሙከራዎች ለሚያስፈልጋቸው ድፓርትሜንቶች ሁሉ በቴ-ሙከራ ማደራጀት
በየሙያ መስኩ ምሩቃኑ አዎንታዊ የሙያ ዝንባሌ እንዲኖራቸው የሥራ ስነባህሪ (Industrial psychology)
ስልጠና እንዲውስዱ ማድረግ፤
ማንኛውም ተመራቂ በሰለጠነበት ሙያ የሙያ ስነምግባር ተዘጋጅቶ በሚገባ ስልጠና እንዲወስድ ማድረግ፤
ተመራቂዎቹ በሙያቸው ብቁ ለመሆናቸው ማረጋገጥ በሚስችል መልኩ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በየመሃሉ
ምዘና ለማካሄድ የሚያስችል ስርዓት ማበጀትና መተግበር፤
ተመራቂዎቹ በሙያቸው ብቁ ለመሆናቸው ማረጋገጥ የሚያስችል የመውጫ ምዘና መስጠት፤
ለእያንዳንዱ ሙያ የሙያ ማረጋገጫ ምዘና የሚሰጥበት ሁኔታ ማመቻቸት፣
52
ተማሪዎች በራሳቸው የጥራት ውጤት ለስኬት የሚበቁ እንዲሆኑና መኮራረጅም ሆነ የሌላ ሰውን ስራ የራስ
አስመስሎ ማቅረብ ባህሪ እንዲጸየፉ ማድረግ፤ ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት
አግባብ ያለው የንድፍ-ሃሳብና የተግባር ሚዛን ጠብቆ ስርዓተ ትምህርቱ እንዲዘጋጅ ማድረግ፤
የተማሪዎችን የሙያ ብቃት የሚያሳድጉ የተግባር ትምህርቶችን በቤተ ሙከራም ሆነ በመስክ እንዲወስዱ ማድረግ፤
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.4. ተመራቂዎች ወደ ስራ ዓለም የሚሸጋገሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የስራ እድል አስመልክቶ በመረጃ ቋመት ተደራጅቶ ተደራሽ የተደረጉ
መረጃዎች በቁጥር 2 2
የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ በመቶኛ 69.3 80
ተመራቂዎች ለሥራ ብቁ እንዲሆኑ፣ የስራ እድል እንዲፈጥሩ ስልጠናዎች
በመቶኛ 100 100
መስጠት
ዓላማው መገለጫ፤ ተመርቀው ወደ ስራ ለሚገቡ ምሩቃን በሙያቸው ያላቸውን እውቅና ክህሎት በብቃት ለመወጣት
እንዲችሉ የሙያ ማስተዋወቂያና የስራ መሸጋገሪያ ሁኔታ ማመቻቸት፣
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
የተደራጀ ስልጠና መስጠት
የስራ ዕድል ማስታወቂያዎችን በዊብ ሳይት፣ በጋዜጣ እና በብሮድ ካስት ሚዲያ ማስተላለፍ
ተመራቂዎች ከምረቃ በኃላ የመቀጠር ምጣኔያቸዉን በየዓመቱ የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
የተመራቂዎችን መረጃ በዘመናዊ መረጃ ቋት ማደራጀት
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.5. የመማር ማስተማሩና የተግባር ላይ ልምምዱ የአሰጣጥ ሂደት ብቃት እንዲጠናከር ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ለመማር ማስተማር ጥራት መሳካት በተግባር ትምህርት ተማሪዎች በሙያቸው የበቁ ሆነው
እንዲወጡ ለማድረግ የሚያስችላቸውን የትምህርት አሰጣጥ ብቃት እንዲጠናከር ማድረግ፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በመማር ማስተማሩ የተሳተፉ የኢንዱስትሪና የሌሎች
በቁጥር 3 10
ተቋማት ባለሙያዎች
በተለያዩ የሙያ መስኮች ልምምድ ያደረጉ ተመራቂዎች በመቶኛ 80 85
የተለያዩ የአገልግሎት ሰጭ ማዕከላት በቁጥር 3 4
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
ለማህበረሰቡ የበሽታ ምርመራ ማዕከል ማስገንባትና ማደራጅት
ነጻ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል፤ የማህበረሰብ ፋርማሲ ማዕከል አጠናክሮ ማስቀጠል
የተማሪዎች የምክር አገልግሎት መስጫ ማዕከል በማደራጀት
ከሌሎች ዩኒቭርሲቲዎች ፤ከሆስፒታልና ከግል ድርጅቶች ባለሙያዎችን በማምጠት ት/ት እንዲሰጡ ማድረግ
53
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.6. የተጠናከረ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓት መተግበር
የዓላማው መገለጫ፡- ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂደት ጥራት ያለውና የተሳካ ትምህርት እያገኙ መሆኑን
ለማረጋገጥ የተለያዩ ውጫዊና ውስጣዊ የጥራት ማረጋገጫ ስርዓቶችን በመተግበር የትምህርቱን ውጤታማነት
ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 97 100
የሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 96 100
የሦስተኛ ድግሪ ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ -- --
በዩኒርሲቲ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የማጠናቀቅ
በመቶኛ 89.3 100
ምጣኔ
የሴት ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 96 100
ልዩ ድጋፍ የሚሹ ክልሎች ተማሪዎች ምረቃ ምጣኔ በመቶኛ 94.8 100
ጥራትን ለማረጋገጥ የተቋቋሙ አደረጃጀቶች (የሙያ
በቁጥር 2 3
ማህበራትን ጨምሮ)
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር 4 10
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ ፕሮግራሞችን
በቁጥር - 4
ማሳደግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
ጥራት ማስጠበቂያ ስታንዳርዶች ሳይጣሱ ተገቢዉን ት/ት መስጠት
የፕሮግራም ብዛትን ያማከለ የመምህራን ቅጠር መፈጸም
በልዩ ሁኔታ ልዩ ፍላጎት ያላቸዉን ተማሪዎች ያማከለ የትምህርት አሰጣጥ ስነ-ዘዴን መከተል
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.7 የትምህርት ፕሮግራም የኢኮኖሚውን የሙያ ደረጃ፤ ዐይነትና የስራ ፍላጎት ያማከለና ያስተሳሰረ
እንዲሆን ማድረግ፤
የዓላማው መገለጫ፡- ተቋሙ የሚያመርታቸው ምሩቃን በቀጣሪዎች የሚፈለጉ፤ ሙያቸው ከኢኮኖሚው እድገትና ፍላጎት
ጋር የተጣጠመ እንዲሁም አግባብነት ያለው እንዲሆን ትኩረት ተሰጥቶ መስራት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጀ የብቃት ማረጋገጫ የአሰራር መመሪያ በቁጥር 3 3
ከሥራ ገበያው ጋር የተሳሰረ የትምህርት ስርዓት በመቶኛ 100 100
54
የምሩቃን ብቃት በተቀመጠው ስታንዳርዶች በመቶኛ 100 100
ተመራቂዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት የተመሰረተ የቁጥጥር በቁጥር
1 2
ማዕከል
የውስጥ ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ማሳደግ በቁጥር 3 1
የተጠና የገበያ ፍላጎት (በአመት) በቁጥር 1 2
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
የብቃት ማረጋገጫ አሰራርን አጠናክሮ ማስቀጠል
በቀጣሪዎች ደረጃ የሚፈለጉ ብቃት ያላቸዉን ምሩቃን ማፍራት
በየዓመቱ የገበያ ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ማድረግ
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.8 በስነ ልቦና፣ በሙያ፣ በአእምሮ፣ በመንፈስ፣ በአካል እና በማህበራዊ እድገታቸው የዳበረ ምሩቃን
ማውጣት፤
የዓላማው መገለጫ፡- የተቋሙ ተማሪዎች ሁለንተናዊ እድገታቸው የተረጋገጠ፣ ሰብዕናቸው የጠነከረና ሙያዊ ብቃታቸው
ያደገ እንዲሆን ለማስቻል መስራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ከመደበኛ ስ/ትምህርት ጎን ለጎን የተጓዳኝ ትምህርቶች ትግበራ በቁጥር 3 3
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
STEM, ቱቶሪያል ክላስ እና ካውንስልንግ ትግበራ ማከናወን
በተጨማሮም በስነ-ተዋልዶ እና በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶችን መስጠት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.9 ሀገርንና ወገንን የሚወዱና የሚያከብሩ ዜጎች እንዲፈጠሩ ማስቻል፤
የዓላማው መገለጫ፡- በተቋሙ የሚማሩ ተማሪዎች ሀገር ወዳዶች፤ ስራ አፍቃሪዎችና ወገናቸውን አክባሪዎች ለማድረግ
የተጠናከረ ስራ መስራት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተማሪዎች በሀገርና በተለያዩ ጉዳዮ ላይ
እንዲወያዩ፣እንዲከራከሩ፣የተለያዩ ፕሮግራሞችን እንዲከታተሉ በቁጥር 10 15
ማድረግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
በሀገር ጉዳዮች ላይ ዉይይቶችን ማድረግ፤
ተማሪዎችና የግቢው ማህበረሰብ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዉይይት እንዲያደርጉ ማድረገግ፤
ተማሪዎች መብቶቻቸውን ብቻ ሳይሆን ሀገራዊ ግዴታም እንዳለባቸዉ በቂ ስልጠና መስጠት
በስነ-ምግባር እና በለሎች ርዕሴ ጉዳዮች ዙርያ ተማሪን ማወያየት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.10. ለተማሪዎች በተለያዩ ፕሮግራሞች የመማር እድል ማስፋት፡
55
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መግባት የሚችሉበትን እድል ለማስፋት የትምህርት አሰጣጥ ስልቶችና
አደረጃጀትን መፍጠር
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013 ኢላማ 2014
አመታዊ ተማሪዎች ቅበላ እድገት በቁጥር 13,920 8200
በቅ/ም የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 101 4
ድ/ምረቃ የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 84 20
በዶክትሬት የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 19 6
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ማሳደግ በቁጥር 204 30
በድህረ-ዶክቶሬት የሚከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 0 1
በትምህርትና ስልጠና የዋሉ የተለያዩ አመራጭ ዘዴዎች
ቁጥር 4 6
(modalities)
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች
የትምህርት አሰጣጥ ስልቶችና አደረጃጀትን መፍጠር፤
የተለያዩ ፋሲሊቲዎችን በማሟላት በሁሉም ሞዳሊቲ አዳዲስ ተማሪዎችን መቀበል፤
በማታ እና በርቀት ሞዳሊቲዎች ምህርት ተደራሽ ማድረግ፤
በኢንፎርማቲክስ፤በእንጂኔሪንግ፤ በማህበራዊ ሳይንስ እና በጤና ኮሌጅ ፕሮግራሞችን በክፈት፤
የፍላጎት ደሰሳ ጥናቶችን በማድረግ የተለያዩ አዳዲስ መርሀ-ግብሮችን መክፈት፤
የሀገር ዉስጥ ብቻ ሳይሆን የዉጭ አገር ተማሪዎችን መቀበል የሚያስችል በዓለም ደረጃ ፍላጎት ያላቸዉን
ፕሮግራሞችን መክፈት፤
በአመቺ ቦታዎች የተለያዩ ካምፓሶች እንዲስፋፉ ማድረግ፤
የ“Online Learning” ስርዓት ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ፤
ቴክሎጂ የታገዘ የተከታታይ ትምህርት እንዲሰጥ ማመቻቸትና ተግባራዊ ማድረግ
የግል፣ የኮሚዩኒቲ እና ሌሎች የትምህርት ተቋማትን ማበረታታትና ማገዝ
የስራ ላይ ትምህርት አጠናክሮ ማስቀጠል
ስትራቴጅ ክዓላማ 1.11 ተማሪዎች በሚመርጧቸው የትምህርት መስኮች ሊገቡ የሚችሉበትን እድሎቹ ማስፋት፡
የዓላማው መገልጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ሲገቡ ፍላጎቶቻቸውንና መክሊታቸውን መሰረት አድርገው እንደችሎታቸውና
እንደምርጫቸው የሚገቡበት ሁኔታ እንዲፈጠር ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 6879 3500
ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል በቁጥር 5404 5000
56
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 641
ተሳትፎ በቁጥር
የ 2 ኛ ድግሪ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 876
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 67 190
ተሳትፎ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
በነባሩ የተከታታይ ትምህርት ስርዓት ላይ ተጨማሪ ሞዳሊቲ መክፈት ፤
ፍላጎትን መሰረት ያደረገ ካምፓሶችን (የርቀት ትምህርት ማዕከላትን) መክፈት
ስትራቴጂክ ዓለማ 1፡12 ተማሪዎች በችሎታ፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በብሔር፣ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ አመለካከት በአካል ጉዳት
በአከባቢ ወዘተ..ልዩነት ሳይደረግባቸው በተቋሙ እንዲማሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ያለምንም ልዩነትና አድልኦ እንደ ልዩ ፍላጎታቸው እንዲገቡና የትምህርት
እድል ማግኘት እንዲችሉ ማድረግ፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 21 26
ተሳትፎ
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 3007 3060
የ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 120 26
የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 4 4
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 1 4
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች
በቁጥር
ጥቅል ተሳትፎ
በዩኒርሲቲው የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር 3 57
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል
በቁጥር - 2
ተሳትፎ
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል በቁጥር 1 2
57
ተሳትፎ
ልዩ ተሰጥኦ ያላች ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 0.8 0.9
በዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፕሮግራሞች የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 35.6 36.6
በተቋም አመራርነት የሴቶ ተሳትፎ ምጣኔ በመቶኛ 23.3 25
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች
ከ 150 የካውንስል አባላት 35 ሴቶች ቢሆኑም የሴቶች አመራርነት ተሳትፎን ከማሳደግ አንጻር የማብቃት ስራ
ማከናወን
በጾታ ፤ በአካላዊ ሁኔታ፤ በዘር፤ በኃይማኖት ፤በመጡበት ክልልና በመሳሰሉት ልዩነት ሳይደረግ ተማሪዎችን በመቀበል
ተገቢዉን ት/ት መስጠት፡፡
የሴት መምህራን ተሳትፎን መጨመር
ልዩ ተሰጥኦ የሚያሳዩበት መድረኮችን ማዘጋጀት፡፡
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.13 በተቋሙና በኢንዱስትሪ መካከል የሥራ ትስስር መፍጠርና ማጠናከር
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የሚሰጣቸው ትምህርቶች በተግባር የተገደፉና የሥራ ገበያው በሚፈለገው መልክ ሰልጥነው
እንዲወጡ ለማስቻል ከኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስርና አጋርነት መፍጠር፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጁ የትስስርና አጋርነት ፖሊሲና ስትራቴጂ በቁጥር 2 6
ከኢንዱስትሪዎቹ ጋር ትስስርና አጋርነት በቁጥር 10 35
የዓላማው ማስፈፀሚያ ስትራቴጂዎች፡-
በተቋሙ የሚሰጣቸው ትምህርቶች በተግባር የተገደፉና የሥራ ገበያው በሚፈለገው መልክ ሰልጥነው እንዲወጡ
ለማስቻል ከኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስርና አጋርነት መፍጠር፣
ከእንዱስትሪዎች ጋር ትስስር መፍጠር
ከጂማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በአይሲቲ ዘርፍ አጋርነት በመፍጠር ስራ መስራት፤ ከቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ጋር አጋርነት
መፍጠር፤ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር ፤ከኦሮሚያ ጤና ቢሮ ጋር ትስስር በመፍጠር ፤ከዱባፈ ድርጅት ጋር ትስስር
መፍጠር እና ከሌሎች የግል ድርጅቶች ጋር፡፡
ከ AAU ጋር ትስስር መፍጠር ፤
ከአቻ ተቋማት ጋር በቀጥታ በመገናኘት ትስስር መፍጠር
ከሌሎች ተቋማት ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም አጋሪነትን ማጠንከር፡፡
ከሌሎች አካላት ጋር አጋርነትን መፍጠር
ስትራቴጂክ ዓላማ 1.14. ተቋሙ ከሌሎች አቻ ተቋማትም ሆነ ከግል ትምርህት ተቋማት ጋር የጠነከረ ጉድኝትና ትስስር
በመፍጠር መስራት፣
58
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ከሌሎች ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር በሰው ኃይልም ሆነ በሌሎች ሀብቶች በጉድኝት
እና ትስስር ተደጋግፎ የሚሰራበትን ሁኔታ ማመቻቸት፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተካሄደ የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በቁጥር 13 15
ከኢዱስትሪዎችንና ከሌሎች ተቋማት ጋር በጋራ የተከፈቱ ፕሮግራሞች በቁጥር 1 4
ከመንግሥት፣ ከግልና ከማህበረሰብ ተቋማት ጋር የተከናወኑ ፕሮጀክቶች በቁጥር 3 25
ከሌሎች ተቋማት በፈጠራና በስራ ፈጠራ ትስስር ስትራቴጂና ስምምት
በቁጥር 10 15
ማድረግ
በኢንዱስትሪና በዩኒቨርሲቲው በጋራ የተመዘገበ ፈጠራ ስራና በስራ ፈጠራ በቁጥር 0 25
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
ማህበራትን በማደራጀት ወደ ስራ ማስገባት
ኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር በመቀናጀት የበጋ መሪ ግብር አጠናክሮ ማስቀጠል
የኤርፖርት ግንባታ ከአኔ ድርጅት አጠናክሮ ማስቀጠል
ከምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የጉጂ ታወዎር ግንባታ ማስቀጠል
ከኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባባር የሚኤ ቦኮ አርዳጅላ ግንባታ የዲዛይኑን ስራ እና የቤተመጻሕፍት
ግንባታ ማከናወን
(ከሐሴን ሱካሬ ጋራጂ) ከተባለው የግል ተቋም ጋር የተደረገ ትስስር አጠናክሮ በማስቀጠል እና እና ለሎችን
የማፈላለግ ስራ መስራ
Assiciation for development and Biodiversity conserveation(ADBC)with Private
Low land livelihood resilience project (LLRP) 40,000 Dolar provided us
Holestic pastoralist transformation Research with oromia pastorialis area development
coordination commission
With oromia agricultural an natural Resource office teaching winter students(165) 825,000
birr is paid for our University
With world Acadamy Scine
ትራቴጅክ ዓላማ 1.15. በስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ ግምገማና ክለሳ የባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማጠናከር
የዓላማው መግለጫ፡- በተቋሙ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ይዘት የሴክተር መስሪ ቤቶችን፣ የኢንዱስትሪዎችን፣
የአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ፍላጎትን ያሟላ እንዲሆን በቀረጻ በግምገማና በክለሳ ወቅት እንዲሳተፉ ማድረግ፡፡
አመልካች መለኪያ 2 መነሻ 2013 ኢላማ 2014
59
በስርዓተ-ትምህርት ዝግጅትና ማሻሻል
በመቶኛ 100 100
የኢንዱስቲሪዎችንና የሴክተር መስሪያ ቤቶች ተሳትፎ
በተቋሙ የትምህርት ቀረጻ ግምገማና ክለሳ አደረጃጀት በቁጥር 6 6
የሥርዓተ-ትምህርትና ፕሮግራሞች ማሻሻያ ጥናት ማሳደግ በቁጥር -- 1
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች፡-
በሁሉም የካርኩለም ማሻሻያ እና ቀረጻ ውስጥ የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላትን ማሳተፍ
የክለሳ ኮሚቴ ማሳተፍ
የትምርህርት ጥራት ኮሚቴን ማሳተፍ
የአካባቢ ተወካዮች ወይም ታዊቂ ሰዎችን ማሳተፍ
አባጋዳዎችን ማሳተፍ
የሴነት አባል ማጠናክ
የትምህርት ሚኒስተር ተወካይ ማሳተፍ
ስትራቴጂክ ዓላማ፡- 1.16. የተቋሙ ተማሪዎች ወደ ሌሎች ዓለም አቀፍ የትምህርት የምርምር ተቋማት ሄደው ትምህርት
እንዲከታሉ ማድረግ
የዓላማው መግጫ፡- የተቋሙ ተማሪዎች ወደ ሌሎች አገሮች በመሄድ ከአጭር ጊዜ እስከ ረጅም ትምህርት፣ ምርምርና
ስልጠና የሚወስዱበትንና ተጨማሪ እውቀት የሚያገኙበትን ተቋማዊ ስርዓት መዘርጋትና መተገበር፡፡
ኢላማ
አመልካች መለኪያ መነሻ 2013
2014
የተማሪዎች ዓለም አቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም
በቁጥር 1 3
ተሳትፎ ማሳደግ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች
ተማሪዎች የውጭ የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ማመቻቸት
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.17. የውጭ አገር ተማሪዎች ወደ ተቋሙ መጥተው ትምህርትና ስልጠና እንዲወስዱ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የዓለም አቀፍ ተሞክሮንና ልምድን በመቀመር የታዋቂነት ደረጃውን ከፍ በማድረግ የውጭ
አገራት ተማሪዎችን በመቀበል የአጭርና የረጅም ጊዜ ትምህርትና ስልጠና መስጠት
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ከየአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ማሳደግ በቁጥር 25 27
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ኛ ድግሪ ፕሮግራም ማሳደግ በቁጥር -- 2
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም መሳደግ በቁጥር -- 2
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጂዎች፡-
60
በዓለም አቀፍ ደረጃ ተፈላጊ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን በብዛት መክፈት
በዓለም አቀፍ ደረጃ ትስስሮችን ከፍ በማድረግ
ስትራቴጅክ ዓላማ 1.18. የውጭ አገር መምህራንና ተመራማሪዎች ወደ ተቋሙ መጥተው እንዲያስተምሩ፣
እንዲያሰለጥኑ፣እንዲመሩና እንዲመራመሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የዳበረ የእውቀትና የምርምር ማእከል እንዲሆን ለማድረግ ብቃትና ክህሎት ያላቸውን የውጪ
አገር መምህራንና ተመራማሪዎች እንዲመጡና ለአጭርም ሆነ ለረጅም ጊዜ ትምህርት እንዲሰጡ እና እንዲመራመሩ
ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
አገር ውስጥና አለም አቀፍ አካዳሚዊና የምርምር ምሁራን ልውውጥ
በቁጥር 150 70
መጠን
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር የተካሄዱ የምርምሮችና
በቁጥር 2 15
ፕሮጀክቶች ብዛት
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
በምርምር ዙርያ አቅም ያላቸውን ትውልደ ኢትዮጽያዊያን እና የውጭ አገር ተመራማሪዎችን አፈላለጎ አብሮ
መስራት
ኮሌጆች የውጭ ድርጅት በጀት በማፈላለግ ምርምሮችን እንዲያካህድ ማድረግ
ኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር በመቀናጀት የበጋ መሪ ግብር አጠናክሮ ማስቀጠል
የኤርፖርት ግንባታ ከአኔ ድርጅት አጠናክሮ ማስቀጠል
ከምዕራብ ጉጂ ዞን አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የጉጂ ታወዎር ግንባታ ማስቀጠል
ከኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባባር የሚኤ ቦኮ አርዳጅላ ግንባታ የዲዛይኑን ስራ እና የቤተመጻሕፍት
ግንባታ ማከናወን
(ከሐሴን ሱካሬ ጋራጂ) ከተባለው የግል ተቋም ጋር የተደረገ ትስስር አጠናክሮ በማስቀጠል እና እና ለሎችን
የማፈላለግ ስራ መስራ
Assiciation for development and Biodiversity conserveation(ADBC)with Private
Low land livelihood resilience project (LLRP) 40,000 Dolar provided us
Holestic pastoralist transformation Research with oromia pastorialis area development
coordination commission
61
With oromia agricultural an natural Resource office teaching winter students(165) 825,000
birr is paid for our University
With world Acadamy Scine
62
CPD(ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ) ያልወሰዱ መምህራን ስልጠናውን እንዲያገኙ ማድረግ
አብዛኞው መምህራኖች ወደ ምርምር የሚገቡበት ሁኔታ ማመቻቸት
የሚካሄዱ ምርምሮች ወደ ማህበረሰቡ የሚደርሱበት ስርዓት መዘርጋት
ኢንዱሰትሪ በመግባት የተግባር ልምምድ የሚያደርጉ መምህራኖች ልምምዱን እንዲያድር ሁኔታዎችን ማመቻቸት
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.2 መምህራንና ተማሪዎች ተግባራዊ ክህሎታቸውንና ችሎታቸውን ለመተግበርና ለማዳበር
የሚያስችሉ ፋሲሊቲዎችን ማሟላት
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ተልዕኮዉን በተገቢው መንገድ እንዲወጣና ራዕዩን እንዲተገብር ለማስቻል መምህራንና
ተመራማሪዎች ስራቸውን ተረጋግተው ለማከናወን የሚያስችሏቸው የተለያዩ ፋሲሊቲዎችን ማሟላት፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ(በቁጥር) በቁጥር 7 3
የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ በቁጥር 7 3
የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን ማሳደግ በቁጥር - 1
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 2 1
የተግባር ትምህርት ማስተማሪያ ወርክሾፕ አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 78 2
የትምህርት ቴክኖሎጂ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር - 3
የመማሪያ ክፍል አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 160 30
ዲጂታል/ስማርት/ መማሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 10 3
የተማሪዎች መኖሪያ ክፍል አቅርቦት መሳደግ በቁጥር 2320 135
የተግባር ትምህርት ሰርቶ ማሳያ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 78 2
የተማሪዎች መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 6 4
የመምህራን መዝነኛ አቅርቦት ማሳደግ በቁጥር 1 2
የመኖሪያ ቤት ያገኙ መምህራን ዕድገት በቁጥር 120 180
የኢንተርነት አገልግሎት ሽፋን ማሳደግ በመቶኛ 50 50
ለመምህራን የተመቻቹ ፋሲሊቲዎች በመቶኛ 85 100
ጥራታቸውን የጠበቁ የትምህት ግብአቶች በመቶኛ 100 100
የተቋማቱን መገንቢያ ቦታና ለተጠቃሚዎች ስነልቦና ምቹ የሆኑ የሕንጻ
በመቶኛ 75 80
ንድፎችና ግንባታዎች
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) በጥምርታ 1፡8 1፡7
የዲጂታል የመጽሐፍት ክምችት ዕድገት በቁጥር 35000 10000
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
63
ለመምህራኖች አስፈላጊ ሆኑ መኖርያ ቤት፣ትራንስፖርቴስሽን፣ የማስተማርያ ግብአቶች፤ኢንተርነት እና
ቢሮ ማመቸት
የጠበቁ የትምህት ግብአቶች በ እና በመጠን ማሟላት
የሚገነቡ ግንባታዎች ለተጠቃሚዎች እና ለስነ ልቦና ምቹ ማድረግ
64
ከመንግስት የሚወርዱ ፖሊሲዎችን ተግባራረዊ ማድረግ
የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚረዱበት የአሰራር ስራዓት መዘርጋት
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.4. ተቋሙን በጥንካሬውና በአከባቢው ባለ እምቅ ሀብት መሰረት በተሰጠው ተልዕኮና ትኩረት
መስክ አግባብ ማደራጀትና አቅሙን ማጎልበት
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ የሚሰጠውን የትምህርት ስልት መሰረት በማድረግ የሰው ሀይልንም ሆነ የግብዓቶች
አቅርቦት እንዲሟላ ማድረግ፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በትኩረት መስክ ራሳቸውን እንዲለዩ የተደረጉ ዘርፎች በቁጥር 5 5
በተቋሙ የተለዩ የልቀት ማዕከላት በቁጥር 5 6
ከትኩረት መስካቸው አንጻር አቅማቸው የጎለበተ ዘርፎች በቁጥር 5 5
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
የፍንጫዋ የእንስሳት እርባታ ማዕከል ማጠናከር
የጋርባ ግብርና ማዕከል ማጠናከር
የቃርጫ ቡና እና ቅመማቅመም ማምረቻ ማዕከል ማጠናከር
የኡራጋ የደጋ ሰብል ምርት ማዕከል ማጠናከር
በሱሮ ባርጉዳ ጉጂ ጥናት ማዕከል ግንባታ ማስጀመር እና
የዋና ግቢ ሁለገብ የምርምር ማዕከል ማጠናከር
ስትራቴጅክ ዓላማ 2.5 ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተጠያቂ አመራር፣ አስተዳደርና አደረጃጃት መፍጠር
የዓላማው መግለጫ፡- የተቋሙን አመራር አደረጃጀትና አሰራር ብቁ ቀልጣፋና የሀብት አጠቃቀሙ ውጤታማ የሆነና
ተጠያቂነት ያለው በማድረግ እንዲሁም ለተቋሙ ተልዕኮ መሳካት የሚመጥን አደረጃጀት እንዲኖረው ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ
በቁጥር 120 30
መሳደግ
ተግባራዊ የተደረገ አመራር የስራ ስምሪት ምልመላ መረጣ ምደባና
በቁጥር 1 4
እድገት) ስትራቴጂና መመሪያ
ብቃትና ስነ-ምግባር መሰረት ያደረገ አሰራር ተከትሎ የአመራር
በመቶኛ 100 100
የተሟላላቸው ስራ ክፍሎች
በስራ ላይ ስልጠና አመራርነት ክህሎትና ስብዕና ብስለት ስልጠና የወሰዱ
በመቶኛ 100 100
ድርሻ
የተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮች በመቶኛ - 100
የተዘጋጀ የአመራር ጥቅማ ጥቅም ተቋማዊ መመሪያ በቁጥር 2 2
65
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
የሲቪል ሰርቨስ ሰራተኞች መተዳደርያ ደንብ ተግባራዊ ማድረግ
ስራ ክፍሎች ሁሉ ብቃት ባለው አመራር ማሟላት
ተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮችን በጥናት መለየት
ለከፍተኛ ትምህርት ፕረዚዳነረቶች ሁሉ የማይመል ኤሌክትሮኒክስ ድቫይስ መስጫ መመሪያ ተግባራዊ
ማድረገር እና
በአካዳሚክ ዘርፍ ላይ ላሉት አመራሮች የሚደረግ ክፍያ መመሪያ ተግባራዊ ማድረገር
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.6. ተቋሙ የአስተዳደር ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ አሰራር እንዲኖረው ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- ግልጽነት ያለው፣ ተጠያቂነት የሰፈነበት፣ ኃላፊነት መወጣት የሚያስችል፣ ፍትሐዊነት የማስፈን
ብቃት ያለው የተግባር አፈጻጸምና ምዘና በአስተማማኝነት ማስኬድ የሚያስችልና የተለያዩ የሀብትና የፋይናንስ አጠቃቀም
ስርዓትን የተከተለ አስተዳደር እንዲኖር ማስቻል፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተዘጋጅተውና ጸድቀው ለስራ ክፍሎች ተደራሽ የተደረጉ የአገልግሎት
በቁጥር 1 1
አሰጣጥ ስታንዳርድ
አገልግሎት አሰጣጥና ሪፎርም ማሻሻያ ስርዓት በመተግበር ሁሉ አቀፍ
በመቶኛ 20 30
እውቅና ያገኙ ስራ ክፍሎች
የተዘረጋ የክዋኔ ማኔጅመንትና ግምገማ ስርዓት በቁጥር 4 4
የተቋሙ የፋናንሺያል አዲት ግኝት በቁጥር 4 4
በጀት አጠቃቀም በቁጥር 100 100
መምህራን - 78
አስተዳር ሰራተኛ 78.2 79
የአገልግሎት አሰጣጥ እርካታ ማሳደግ ተማሪዎች በመቶኛ - 74
የአካባቢው ማህበረሰብ - 87
አማካይ - 79.5
66
ሁሉም የተቋሙ ስራ ክፍሎች የመልካም አስተዳደር እና የለውጥ መሳርያዎችን ተግባራዊ
የሚያደርጉበትን አሰራር አጠናክሮ ማስቀጠል
የፋይናንሻል ኦዲት ግኝት፣ከንብረትና ከንብረት ጋር የተያያዙ ኦዲት ግኝቶች፣የሰው ሀብት ኦዲት
ግኝት ማከናወን፡፡
የበጀት አጠቃቀምን በአግባቡ ስራ ላይ ማዋል
የተቋሙንና የባለድርሻ አካላት እርካታን መለካት
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.7. የተቋሙ አደረጃጀት ለውጤት የሚያበቃና ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ እንዲሆን ማድረግ፤
የዓላማው መግለጫ ፡- ተቋሙ ተልዕኮውን ለማሳካት፤ ግቦቹ ላይ ለመድረስና ርዕዩን ለማሟላት እንዲችል
የሚያሠራና የሚመጥነው አደረጃጀት እንዲኖረው ማድረግ፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተደራሽ የተደረጉ የትምህርት ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ በቁጥር 1 1
የሰው ሀብት አጠቃቀም ዴስክ ኦዲትና ኢንስፔክሽን ግኝት በቁጥር 4 4
አካዳሚያዊ ያልሆኑ(ምግብ ዶርምተሪ ትም/ብድር …..) አገልግሎት አስተዳደር
ቁጥር 1 1
አሰጣጥ ተቋናዊ መመሪያ
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
ሁሉም ስራ ክፍሎች የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳር በማዘጋጀት ተግባራዊ እንዲያደርጉ ማድረግ
በየሩብ አመቱ የተቋሙን የሰው ሀብት አጠቃቀም ኦዲት ማድረግ
ሁሉም ተማሪዎች የወጪ መጋራት ፎርም እንዶሞሉ ማድረግ
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.8. ተቋሙ በማማከር፤ በስልጠናና በምርምር ገቢ የሚያገኝበትን ሁኔታዎች ማመቻቸት፤
ስርዓቶች መዘርጋትና ገቢውን ማሳደግ፣
የዓላማው መግለጫ፡- ተቋሙ ያለበትን ወጭዎች ለመሸፈን እንዲችልና በመንግሥት ላይ ያለውን የበጀት ጥግኝነት
ለመቀነስ እንዲችል የራሱን ገቢ የሚያመነጭበት አቅም ማሳደግና ማዕቀፍ ማዘጋጀት፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ስልጠና በመስጠት፤ ምርምር በማካሄድና የማማከር ሥራዎችን በመሥራት 14
በብር 16 ሚሊዮን
የገቢ ቅም ማጎልበት ሚሊዮን
የገቢ ማመንጫ ፕሮጀክቶችና ማዕቀፎችን ማዘጋጀት፤ በቁጥር 0 9
ከማህበረሰቡና ከግል ተቋማት ጋር መቀናጀትና መስራት ቁጥር 2 10
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትረቴጅዎች፡-
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.9. የገቢ ማስገኛ ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም
67
የዓላማው መግለጫ፡- ብቁ አገልግሎት ለመስጠት፤ የገቢ አቅምን ለማጠናከርና የማህበረሰብ አሳታፊነት ለመወጣት
የሚያስችል የገቢ አቅም እንዲኖር ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም፡፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ፕሮጀክቶች እና ኢንተርፕራይዝ አደራጅቶ ወደ ሥራ ማስገባት በቁጥር 0 8
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
ሥልጠና በመስጠት፣ ምርምር በማካሄድ፣ የማማከር አገልግሎት በመስራት እና የተለያዩ የገቢ ማግኛ
አማራጮችን ተግባራዊ በማደረግ የገቢን አቅም በማጎልበት
ስትራቴጂክ ዓላማ 2.10. ተማሪዎች የትምህርት ወጪያቸውን እንዲሽፍኑ በመመሪያ መሰረት መስራት
የዓላማው መግለጫ፡- ተማሪዎች በከፊል ወይም በሙሉ የትምህርት ውጪያቸውን በመመሪያ መሰረት
መፈጸም
የዓላማው ማስፈጸሚያ ስትራቴጅዎች፡-
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ወጪ መጋራት ውል የሞሉ ተማሪዎች መቶኛ 100 100
68
ግብ 3፡- በተቋሙ የማህበረሰብ ተሳትፎና የሳይንስ ባህል ግንባታ ማጠናከር
ተቋሙ የማህበረሰብ ተሳትፎና የሳይንስ ባህል ግንባታን በማጠናከር የአገር በቀል እውቀቶችን፣ ጥበቦችንና ባህሎችን
በመሰብሰብ በማደራጀትና በመተንተን እንዲሁም ከሳይንሰ ጋር በማቆራኘት፡ በማጣጣም ለጥቅም የሚውለበትን ሁኔታ
ማመቻቸት እና ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ ፡፡
ስትራቴጂክ ዓላማ 3.1 በተቋሙ ችግር ፈቺና የማህበረሰብ ተሳትፎ የሚያረጋግጡ ምርምሮችና የሳይንስ ባህል
እንዲፈጠር ማድረግ ፣
የዓላማው መግለጫ ፡- ቴክኖሎጂን ማለመድ ማመንጨት ማሻሻል ማስፋፋትና ማጠናከርና የማህበረሰቡን
ተሳትፎ በማጎልበት ችግር መፍታትና ዘላቂ እድገትን ማረጋገጥ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የማህበረሰብ ችግር ፈቺ ምርምሮችና ቴክኖሎጂዎች በቁጥር 385 450
ስትራቴጅክ ዓላማ 3.3. አገር በቀል እውቀት መለየት መሰብሰብ፣ ማድራጀትና ለጥቅም የሚውሉበትን ሁኔታ
ማመቻቸት
69
የዓላማው መግለጫ ፡- አገር በቀል ጥበቦች እውቀቶችና ቁሳዊ ሃብቶች ባሉበት ወይም በማስባሰብ ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተዘጋጀ የሀገር በቀል እውቀት የሚለማበትና የሚመራበት ተቋማዊ
በቁጥር 1 2
መመሪያ
ስትራቴጅክ ዓላማ 3.4 በስርዓተ ትምህርት ዝግጅት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ጠቃሚ የሆኑ አገር በቀል እውቀትን
በማካተት ተማሪዎች ትምህርቱ ከአገር በቀል እውቀት ጋር ተሰናስሎ እንዲሰጣቸው ማድረግ ፣
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው ስረዓት ትምህርትን ማሳደግ በቁጥር 2 3
ስትራቴጅክ ዓላማ 3.5. ተመራማሪዎች በምርምርና ጥናቶቻቸው ለአገር በቀል እውቀቶች ትኩረት ሰጥተው
እንዲሰሩ ማድረግ
የዓላማው መግለጫ፡- የአገር በቀል እውቀቶችን በመለየት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ ጥናትና ምርምር
ማካሄድ
አመልካች መለኪያ መነሻ ኢላማ
70
2013 2014
ሀገር በቀል እውቀት ላይ የተካሄዱ ምርምሮች በቁጥር 15 38
የዓላማው ማሰፈጸሚያ ስትራቴጅዎች ፡-
ተመራማሪዎች በምርምር አገር በቀል እውቀት ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ማበረታታት
በሚገኙት የምርምር ውጠቶቹ ላይ ምሁራዊ ጥልቅ ውይይት የሚካሄድባቸውን መድረኮች ማዘጋጀት ፣
71
የምርምር ውጤቶችን ተደራሽ ለማድረግ ከሌሎች ተቋማት ከማህበረሰቡና ከግል ተቋማት ጋር መስራት
የማህበረሰብ ችግሮችን መለየት መፍትሔ መሻትና ከማህበረሰቡ ጋር በመጣመርና አጋርነት በመፍጠር
መፍትሔዎች ሊተገበሩ የሚችሉባቸውን ተቋማዊ ማዕቀፎች ማዘጋጀትና መተግበር፣
ለማህበረሰቡ የሚሸጋገሩ የምርምር ውጤቶችን በተግባር እንዲያውላቸው በየጊዜው ያለውን ተጽዕኖ
መመዘን፣
ልዩ ተሰጠዖ ያላቸውን ተማሪዎች መምህራንና ተመራማሪዎችና ሌሎች ግለሰቦች በልዩ ሁኔታ የፈጠራ
ክህሎታቸውን የሚያዳብሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት በወጥነት ማበረታታት
72
የተለያዩ የሙያ ማህበራት የምርምርና የሳይንስ ባህል እንዲዳብር ማበረታታትና ማገዝ
የምርምር በጀት የሚያፈላልግ፣ ፕሮፖዛሎችን ገምግሞ የምርምር በጀት የሚደለድል የጥናቶቹን ውጤት
ጥራት የሚያረጋግጥ አደረጃጀት መፍጠር
የምርምር ውጤቶች ለህብረተሰቡ እንዲደርሱ ለማድረግ ግኝቶቹ ታትመው በሚረዱት ቋንቋ
እንድሰራጩ በማድረግ የምርምርን ባህል ማስፋፋት
የምርምርና የሳይንስ ውጤቶችን ለገበያ በማቅረብ የምርምር ባህሉን እንድጎላብት ማድረግ ፣
የምርምር የሳይንስ ማበልጸጊያ ማዕከል (incubation center) በማደራጀት የመሞከር ባህልን ማዳበር
የህብረተሰቡን የሳይንስ ግንዛቤና ተሳትፎ በሳይንስ ሳምንት በኤግዚቪዥን በብዙሀን መገናኛ ዘዴዎች
በሕትመትና በሌሎች መንገዶች እንድያደርግ ማድረግ
የአገር በቀል እውቀቶችና ቴክኖሎጂዎች በሳይንስ ተደግፈው ጥቅም ላይ የሚውልበትን ስርዓት በመፍጠር
የምርምር ሥራን በማህበረሰቡ ውስጥ እንድሰርጽ ማድረግ፣
ለሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር የልቀት ማዕከል ማቋቋም፣ መከታተልና መደገፍ፡፡
73
የቴክሎጂ ውጤቶች ሲሸጋገሩ የሚያመጡትን ተጽዕኖ የሚከታተልና የሚገመግም አካል እንዲኖር
ማድረግ፤
74
ለማወቅ የተሰሩ የአይሲቲ ሬዲነስ ኢንዴክስ(ICT)
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.2 የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ በየጊዜው የሆኑ ማሻሻያዎችን ማድረግ፡
የዓላማው መግለጫ፡- በሚሰጡ የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ላይ ከዘመኑ ጋር ሊሄድ በሚችል መልኩ አስፈላጊ
የሆኑ ማሻሻያዎን እንዲደረጉ የተጠናከረ ስራ መስራት፤
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
መካከለኛ ደረጃ (intermediate level) የዲጂታል ክህሎት እንዲሰጡ የተደረጉ
በመቶኛ 6 10
የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት
75
ሊሄድ በሚችል መልኩ ማሻሻያ ማድረግ እና የተሻሻለውን ስራ ላይ ማዋል
የሚገለጽ)
76
በዲጅታል ክህሎት ዙሪያ የተለያዩ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት
ማእቀፍ ለመቅረፅ የሚስችሉ ግብዓቶችን ከባለሙያና ተገልጋዩ ማህበረሰብ ግብዓት ሊሆኑ የሚችሉ መረጃዎችን
ማሰባሰብና ማደራጀት
ሁሉንም የዩኒቨርሲቲዉን ማበረሰብ ያካተተ አባላትን ማዋቀርና ማእቀፎችን መቅረፅ
የለማዉን የኔትወርክ ግልጋሎት አስፈላጊዉን ድጋፍና ክትትል ማድረግ
ጥገና የሚያስፈልጋቸዉን አካባቢዎች በወቅቱ መጠገን
የኔትወርክ መገልገያ ግብዓቶችን ባሉበት አስፈላጊዉ ጥንቃቄ ማድረግ/መስመር በተዘረጋባቸዉ አካባቢ ማመላከቻዎችን
በግልጽ ማስቀመጥ፣ ቁሳቁሶች ያሉበትን መቆለፍ ወይንም አስፈላጊዉን ከለላ ማድረግ እና ዩፒኤሶችን/የመብራት
መቆራረጥን መቆጣጠሪያ/
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.3፡- የትምህርት፡ የምርምርና የአስተዳደር ስራዎች በአይ.ሲ.ቲ የተደገፈ እንዲሆኑ ማድረግ፤
የዓላው መገለጫ፡- የሚደረጉ የመማር ማስተማር፤ የምርምርና አስተዳደር ስራዎች በአይሲቲ እንዲታገዙ
በማድረግ የትምህርትና የምርምር ጥራትን መደገፍ የአሰራር ስርአትን ማዘመን፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በቴክኖሎጂ የተደገፉ የተከታታይ፤ የርቀትና የመደበኛ ትምህርቶችና በኦን
በቁጥር 4 5
ላይን ትምህርት የሚሰጡ ኮሌጆች
77
ማመቻቸት
የሪጂስትራር አሰራርን
በቁጥር 0 2
የሰው ሃብቱን የፋይናንስ የንብሬትና ሌሎች አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ
78
ቤተ-ሙከራ ማደራጀት
ልዩ ተሰጦ ያላቸዉን አካላት መለየት
አስፈላጊዉ ቁሳቁስ እንዲሟሉ ማድረግ
ልዩ ፍላጎት ያላቸዉን ተማሪዎች መለየት ፣
ያላቸዉን ተሰጦ በመለየት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ማሟላት፣
የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን መስራት
ወቅታዊ የሆነ ግምገማዎችን ማድረግ
የሚሰሩ የፈጠራ ስራዎችን ችግር ፈቺ በመሆነ መልኩ አቅጣጫ ማስያዝ
ጥናቶችን ማካሄድ
ሲስተሞችን ዴቭሎፕ ማድረግ
ለሚመለከተዉ አካል ስልጠና መስጠት
ስለክላዉድ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን ማመቻቸት
ግብዓቶችን ማሟላት
ክላዉድ ሰርቪስን በተመለከተ ለሁሉም አካላት በቂ በሆነ መልኩ ዝግጁ ማድረግ
የተቀናጀ የመረጃ አመራር የፍሰት ስርዓት የሚሹ የስራ አካባቢዎችን መለየት
የተቀናጀ የመረጃ አመራር የፍሰት አሰራር ስርዓትን መዘርጋት
የስራዉን ባህሪ ማጤን
ችግሩን የሚፈቱ ፍሬም ዎርኮችን መለየት
ለማበልፀግ የሚስፈልጉ ግብዓቶችን ማሟላትና ማበልፀግ
የሚተገበሩባቸዉን ክፍሎች መለየት
የክትትል ስራዎችን የሚከዉንና ሂደቶችን ማመቻቸት
ስልጠናዎችን መስጠት
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.4፡- የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ ፍጥነት ባለው ብሮድባንድ እንዲያገኙና ከኢተርኔት ጋር
በኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ ማድረግ፡
የዓላማው መግለጫ፡- የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ ፍጥነት ያለው ብሮድባንድ ኔትዎርክ እንዲኖራቸውና
በኢንተርኔት ኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ በማድረግ የተማከለ የክላውድ ኢተርኔት በማልማት ለትምህርት፡ ምርምርና
አስተዳደር አገልግሎት እንዲሁም ፈጣን የሆነ ባንዲዊድዝ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ተቋሙ ተደራሽ እና ጥራት ያለው የብርድባንድ አገልግሎት እንዲኖረው
በመቶኛ 10 20
ማድረግ
79
በተቋማችን የኢተርኔት(EthERNet) ኔትዎርክና ብርድባንድ አገልግሎቶን
በመቶኛ 10 40
እንዲሰጥ ማድረግ፡
80
ማዘመን የሚፈልጉ የሲስተም ቁሳቁሶችን ማዘመን
ዩኒቨርሲቲያችን እራሱን የቻለ ኢ-ሜል እንዲኖረዉ ማድረግ
አስፈላጊ የሆኑ የክላውድ አገልግሎት መስጠት፣ማደራጀት እና ግንዛቤ ማስጨበጥ
የአቅም ግንባታ የሚያስፈልጋቸዉን ክፍሎችና ሙያተኞች መለየት
ስልጠና የሚያስፈልግበትን አካባቢ መለየትና ማቴሪያሎችን ማዘጋጀት
ስልጠናዎችን በተግባር አስደግፎ መስጠት
የተዘረጉ መሠረተ ልማቶችን ተደራሽ ማድረግ
የተተገበሩ ሲስተሞችን እርስ በርስ ማስተሳሰር
ተግባራዊ የሆኑ ሲስተሞችን ከቅርንጫፍ ካምፓሶች ጋር በ VPN ማስተሳሰር
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.5፡- የዲጂታል ክህሎትና የቴክሎጂ ተጠቃሚነትን ሊያዳብር የሚችል የአቅም ግንባታና
የለውጥ ስራዎች እንዲተገበሩ ማድረግ፡
የዓላማው መገለጫ፡- ለአመራሮችና ለሰራተኞች የዲጂታል ክህሎቸውን ሊያዳብር የሚችል ቀጣይነት ያለው
አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን መስጠትና የሚሰሩ ስራዎችና የሚሰጡ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ የተደገፉ እንዲሆኑ
በየጊዜው ይህንን ሊያፋጥኑ የሚሉ የለውጥ ስራዎች እንዲተገበሩ ማድረግ፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
ዋናውን ካምፓስ ከሌሎች ካምፓሶችን በፋይበር መስመርና በቪፒኤን
በቁጥር 1 2
(Virtual Private Network) ማገናኘት
81
Telecome Service, Alart or siren) Intergrated IT Infrastructure)
የአስተዳደር ሕንፃ የውስጥ እና የውጭ የደህንነት ካሜራ(Admin Building
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.6፡- የግንባታ ፕሮጄክቶችን በጊዜና በጥራት በማከናወን በተቋሙ የሚሰጡትን የትምህርት እና
ስልጠና ተግባራት ተልዕኮ ስኬት ማገዝ
የ 2013
አመልካች መለኪያ የ 2014 ዒላማ
መነሻ
በተለያዩ ማሰራጫ ማዕከል ያሉትን የኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች
በመቶኛ 40 50
ደረጃቸውን ማሳደግ
በሁሉም ካምፓሶች ውስጥ ያሉትን የፋይበር መስመሮች መቶኛ 40 50
82
በየህንጻው ማድረስና ደረጃውን ማሳደግ
በዋናው ካምፓስ እና በሌሎች ስድስት ካምፓሶች የኢኮቴ መሰረተ
በቁጥር 1 3
ልማት ግንባታዎችን ማስፋፋትና ደረጃቸውን ማሳደግ
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየት
እንዲሟሉ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በጋራ መስራት
የሰዉ ሃይልን በሁሉም ካምፓሶች እንዲቀጠሩ ማድረግ
ለማስተዳደር ጠሚያስችሉ ስልጠናዎችን ማዘጋጀት
በተለያዩ ህንጻዎች ያሉትን የፋይበር ኮምፒውተር መረብ መለየት
የፋይበር ኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት
በተለያዩ ማሰራጫ ማዕከል ያሉትን የኮምፒውተር መረብ መለየት
የኮምፒውተር መረብ ዕቃዎችን በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት
83
Anti-plagiarism እና የተለያዩ ሶፍትዌሮችን በማቅረብ እና በማልማት
በቁጥር 0 4
ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግና ማላመድ
የዩንቨርሲቲውን እና ሀገር አቀፉን የድጅታል ላይብረሪ ሶፍትዌሮችን
በቁጥር 1 2
እርስ በእርስ በማናበብ አገልግሎቱን ለተጠቃሚው ተደራሽ ማድረግ
ጥራት ያለውና በቴክኖሎጂ የበለጸገ የሶፍትዌር መለማመጃ እና
በቁጥር 0 2
የመሞከሪያ ማዕከል ማቋቋም
የተክኖሎጂ ልምድ መለዋወጫ፣ የመወያያና የተግባር ምልከታ ማዕከል በቀጥር 0 2
84
ከተለያዩ ቦታዎች ልምዶችን መቅሰም
ለዚህ ስራ አመቺ የሆነ ቦታን መለየትና ከሚመለከተዉ አካል ጋር በጋራ ዝግጁ ማድረግ
ማዕከሉን አስፈላጊ በሆኑ ግብዓቶች እንዲሟሉ ማድረግ
መሠረተ ልማቶችን ማድረስ
ቦታዎችን/ክፍሎችን/ ለዚህ አመቺ የሆኑትን መለየት
መሠረተ ልማቶችን ማድረስ
አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን መለየትና እንዲሟሉ ማድረግ
የተለያዩ አካላትን ማሳተፍ
ልምድ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎችምሆን ኢንዳስትሪዎች መቅሰም
የፋይበር ኮምፒውተር መረብ ዕቃዎች በስታንዳርድ መሰረት ማደራጀት
የሰዉ ሃይል እጥረት ያለባቸዉን አካባቢዎች መለየት
ለሚመለከተዉ አካል ማሳወቅና ቅጥር እንዲፈፀም ክትትል ማድረግ
የተለያዩ አስተያየት መቀበያ ዘዴዎችን በመፍጠር አደረጃጀቶችን መፈተሻ እና ማሻሻያ ሚያስፈልጋቸዉን ማሻሻል
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.8 የተቋሙን ደህንነት ማስጠበቂያ ተግባራትን ማከናወን
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በዋናው ካምፓስ አጥር ዙሪያና በተመረጡ ተቋም ውስጥ አስፈላጊ ቦታዎች
ላይ (ቤተ-ሙከራዎች አከባቢ ፣ የተማሪዎች መኖሪያ አከባቢ እና ወዘተ… ) በቁጥር 34 220
የደህንነት ካሜራዎችን መስቀል
የዕቃዎች መፈተሻ ባጌጂንግ ስካነር ፣የመኪና መፈተሸ ስካነር እና የብረት
በቁጥር 0 6
መጠቆሚያ መሳሪያዎችን በመግቢያ በሮች ላይ እንዲኖር ማድረግ
የሁሉንም የደህንነት መሳሪያዎችን በአንድነት የሚቆጣጠር አክሰስ ኮንትሮል
በቁጥር 0 1
ማዕከል ማደራጀት
የደህንነት መቆጣጠሪያ ድሮወን ከነ መቆጣጠሪያው ማቋቋም በቁጥር 0 2
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
የተመረጡ ቦታዎች ላይ ፋይበር መስመሮችን ተደራሽ ማድረግ
ለመስቀል የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከሚመለከተዉ አካል ጋር በጋራ ማማላት
ሁሉንም የተሰቀሉ ካሜራዎችን ሴንተራሊ እንዲናበቡ ማድረግ
እቃዎቹ ሚገጠሙበትን አካባቢ መለየት
መሠረተ ልማቶችን ማሟላት
በር ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞች ስልጠና መስጠት
85
ድሮኖች እንዲገዙ ማድረግ
መቆጣጠሪያ ማዕከል ማደራጀት
መሠረተ ልማቶችን ማሟላት
በባለቤትነት የሚቆጣተር ባለሙያ አብቅቶ መመደብ
በባሌብትነት የሚቆጣተር ሰዉ መመደብ
መሠረተ ልማቶችን ማደራጀት
የክትትልና ድጋፍ ስራዎችን መስራት
አስፈላጊ ግብዓቶችን ማሟላት
የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በየወቅቱ በማዘጋጀት ባለሙያዎችን ማብቃት
የልምድ ልዉዉጦችን ማከናዎን
መነሻ ኢላማ
አመዘልካች መለኪያ
2013 2014
የኢኮቴ መሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲ አጠቃቀምመ መሪያዎችን
በቁጥር 0 1
ማዘጋጀት
ሃብት በጋራ አንዲጠቀሙ የኢኮቴ መሰረተ ልማት ዝርጋታ ስራዎችን
በቁጥር 0 1
ማከናወን
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
ስትራቴጂክ ዓላማ 5.10. የመማር ማስተማር ሕንፃዎችና ፋሲሊቲዎች (የአካባቢው ማህበረሰብ ባህላዊና ታሪካዊ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 30 35
ቤተ መፃሐፍት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 0 2
86
ጋዳ እና ቱሪዝም ማመሪያ ሕንፃ ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 0 1
የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 3 4
87
የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ደረጃቸውን ማሻሻል በመቶኛ 14 25
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
እንግዳ ማረፊያ ግንባታ (Guest Houses) ማከናውን በመቶኛ 0 50
የመምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ ማከናውን (Teachers Resident
በመቶኛ 15 50
Houses)
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የላብራቶሪዎች ግንባታ ማከናወን በመቶኛ 40 60
88
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች የመማሪያ ክፍል ሕንፃዎች ግንባታዎች
በመቶኛ 30 35
ማከናውን
በዋናና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ተጨማሪ ቤተ መፃሐፍት ግንባታዎች
በመቶኛ 20.6 50
ማከናውን
ሪፌራል እና መማሪያ ሆስፒታል ግንባታ ማከናውን በመቶኛ - 10
89
2013 2014
ለአካደሚክ ስታፍ የሚሆኑ የቢሮ ሕንፃዎች ግንባታ ማጠናቀቅ (Faculty
Buildings members (permanents, part time, offices for advising በመቶኛ 28 43
students & Research Scholars)
የአስተዳደር ሠራተኞች ቢሮ ሕንፃ ግንባታ (Administration staff
በመቶኛ 28 43
Offices)
የቢሮች ኤርግኖሜተሪክስ በቁጥር 5 200
ዓላማው ማስፈጸሚያስትራቴጅዎች፡-
Excavation and earth work፣ Concrete work፣ Masonry work ፣Form work፣Wall Work ፣Water
Proofing ፣Carpentry And Joinery፣ Plastering And Pointing፤Floor And Wall Finishing
፣Finishing work፣ Carpentry And Joinery ፣Aluminium Work፣ Floor And Wall Finishing and
Sanitary Installation Electrical Installation
5.15 የመሠረተ ልማት እና ፋሲሊቲዎች ግንባታ
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የግቢ ውበት እና አረንጓዴ ሥራዎች (Landscape and Greenery works) በሄክታ 42 170
ሱቆች (Shops) በቁጥር 3 7
ክሊኒክ ( Clinics) በቁጥር 1 2
90
የብስክሌት መንገድ በዋና እና ቅርንጫፍ ካምፓሶች ውስጥ መሥራት በመቶኛ 0 10
በነባር ሆስፒታል ውስጥ ሁለት ብሎክ ግንባታቸው እየተከናወነ ያለ ሲሆን በ 2014 በመጠናቀቅ
በየቅርንጫፍች ካምፓስ አረንጓዴ አካባቢ እና ከብክለት የጸዳ ንጹ መናፈሻ እንዲሆን መስራት (Campus
with aired,clean,green environment)
በየቅርንጫፍች ካምፓስ የጥንቃቄ እና ደህንነት ስራዎች (አጥር ፣ መግቢያና መውጫ በሮች) ግንባታ
ማከናዉን፤
ሚኒስታዲዬም ግንባታ በዋና ካምፓስ ከሚከናወኑት ግንባታዎች አንዱ ሲሆን የግንባታ አፈጻጸም በጣም
የሆስፒታል አጥር ግንባታ በሁለት መልክ ተክፍሎ የሚከናወን ሲሆን በመደበኛ አጥር በ 216 ሜትር
እንዲሁም የፊት ለፊት አጥር በ 500 ሜትር ተከፋፍሎ ማህበራት ውል በገቡት መሰረት በ 2014 ዓ.ም
91
የእግረኛ መንገድ እና የጎርፍ መሄጅ ቦይ ግንባታዎች በሁሉም አስፓልት ዙሪያ ማለትም መዳረሻ መንገድ
የትሪትመንት ፕላንት ግንባታ እንዲሁ በዋና ካምፓስ ከሚከናወኑት አንዱ ሲሆን ግንባታው ለረጅም ጊዜ
ገርባ ካምፓስ አጥር ግንባታ ሲሆን በ 2014 ዓ.ም በመጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናል፡፡
roads) መስራት
ስታንዳርድ ማዘጋጀት ፤
92
ስትራቴጂክ ዓላማ 6.1፡- የድጋፍ፡ክትትልና ግምገማ ስርዓት ማጠናከር፡
መነሻ ኢላማ
አመልካች መለኪያ
2013 2014
የተካሄደ ዓመታዊ ድጋፍና ክትትል በቁጥር በቁጥር 4 4
93
15. የ 2014 በጀት ዓመት የመደበኛ እና ካፒታል በጀት ዕቅድ
መማር ማስተማር መደበኛ 305,890,200 3,613,000 309,503,200 77,375,800 77,375,800 77,375,800 77,375,800
ማህበረሰብ መደበኛ
15,393,600 -- 15,393,600 3,848,400 3,848,400 3,848,400 3,848,400
94
16. የድርጊት መርሃ ግብር
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
1.1. ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን መምህር ተማሪ ጥምርት የመጀመሪያ ዲግሪ መንግስት 1፡15
ምጥጥን 1፡18 1፡19 1፡19 1፡19 1፡19 1፡19
እውቀት፤ ክህሎትና አመለካከት
መምህር ተማሪ ጥምርታ ድህረ- ምረቃ ምጥጥን 1፡5 1፡7 1፡6 1፡6 1፡6 1፡6 1፡6
ግብ 1፡- የትምህርት ጥራት፤ አግባብነት እና ተደራሽነትን ማረጋገጥ
1.3. የመማር ማስተማሩ ሂደት በበቂ በግብአቶች የተሟሉ ቤተ- ሙከራ ያሏቸው ት/ት ክፍሎች 100
በመቶኛ 38 75 8 16 20 3
የግብዓት አቅርቦት እንዲሟላ
አስፈላጊ ግብአቶች የተሟሉላቸው ዎርክሾፕ ያሏቸው 100
ማድረግ፤ በመቶኛ 7 10 1 1 1
ት/ት ክፍሎች
በግብአቶች የተሟሉ ቤተመጻህፍት ያሏቸው ት/ት ክፍሎች በመቶኛ 1፡15 75 100 100 100 100 100
የረዳት ምሩቅ 1፤ረዳት ምሩቅ II፣ እና የረዳት ሌክቸረር 1፡5
በምጥጥን 27.7 20 20 -- -- --
ብዛት
95
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
የሌክቸረር ብዛት በቁጥር 100 58 65 65 -- -- --
የረዳ ፕሮፌሰር፣ የተባባሪ ፕሮፌሰርና የሙሉ ፕሮፌሰር 100
በምጥጥን 14.3 15 15 -- -- --
ምጣኔ
የሴት መምህራን ቁጥር ማሳደግ በቁጥር 1፡19 9.3 10 10 -- -- --
በግብአቶች የተሟሉ ዘመናዊ የመማሪያዎች ክፍሎች 100
በቁጥር 10 13 -- 1 2 --
ዕድገት
1.4.ተመራቂዎች ወደ ስራ ዓለም የስራ እድል አስመልክቶ በመረጃ ቋት ተደራጅቶ ተደራሽ የተደረጉ 100
የሚሸጋገሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት፤ የህትመት እና የድህረገጽ መረጃዎች 2 2 -- 2 -- --
በቁጥር
በዩኒርሲቲ ልዩ ፍላጎት ያላቸው ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 55 89.3 100 -- -- -- 100
የሴት ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 35 96 100 -- -- -- 100
ልዩ ድጋፍ ከሚሹ ክልሎች የመጡ ተማሪዎች ምረቃ ምጣኔ 100
በመቶኛ 94.8 100 -- -- -- 100
96
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
ጥራት ለማረጋገጥ የተቋቋሙ አደረጃጀቶች (የሙያ ማህበራትን 18
በቁጥር 1 3 -- 2 -- --
ጨምሮ)
የዉስጥ ጥራት የተረጋገጠላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር 10 4 10
የምሩቃን የሥራ ገበያ ጥናት የተካሄደላቸዉ ፕሮግራሞችን ማሳደግ
በቁጥር 1 -- 4
1.10 ለተማሪዎች በተለያዩ አመታዊ የተማሪዎች ቅበላ እድገት በመቶኛ 95 6749 8200 -- -- --
ፕሮግራሞች የመማር እድል ማስፋት፡ ተከፈቱ አዳዲስ መርሃ ግብሮች በቁጥር 90 101 105 4 -- -- --
ድህረ .ምረቃ በቁጥር 97 84 104 20 -- -- --
ዶክትሬት በቁጥር 7 19 25 6 -- -- --
ፖስት፣ዶክ በቁጥር 3 0 1 1 -- -- --
ስታንዳርድ የተዘጋጀላቸዉ የትምህርት ፕሮግራሞችን ማሳደግ በቁጥር 58 -- 0
97
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
በትምህርትና ስልጠና ዋሉ የተለያዩ አመራጭ ዘዴዎች 6
ቁጥር 4 6 2 -- -- --
(modalities)
1.11፡-ተማሪዎች በሚመርጧቸው የቅድመ-ምረቃ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 30000 12000 13000
የትምህርት መስኮች ሊገቡ የቅድመ-ምረቃ ኢ-መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር 10000 5000 5404
የሚችሉበትን እድሎቹ ማስፋት፡
የ 2 ኛ ድግሪ መደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በቁጥር በቁጥር 2000
1፡12 ተማሪዎች በችሎታ፣ በፆታ፣ በዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዲግሪ የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል 240
በቁጥር 21 26 26 -- -- --
በሃይማኖት፣ በብሔር፣ በኢኮኖሚ፣ ተሳትፎ
በፖለቲካ አመለካከት በአካል ጉዳት በዩኒቨርሰቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሴት ተማሪዎች ጥቅል ተሳትፎ በመቶኛ 16425 35 36 36 -- -- --
በአከባቢ ወዘተ..ልዩነት ሳይደረግባቸው በዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዲግሪ የሴቶ ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 103 7.9 22 22 -- -- --
በተቋሙ እንዲማሩ ማድረግ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 200
በቁጥር 4 5
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጥቅል 86
በቁጥር -- 13 10 -- -- --
ተሳትፎ
የ 2 ኛ ድግሪ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 600
በቁጥር --
ተሳትፎ
በዩኒርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በቁጥር 8 -- 4 4 -- -- --
የ 3 ኛ ድግሪ ፕሮግራም አርብቶ አደር ክልል ተማሪዎች ጥቅል 5
በቁጥር -
ተሳትፎ
ልዩ ተሰጥኦ ያላች ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 20 መረጃ የለም
በዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ፕሮግራሞች የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ 50 34.7 35.6 36.6
98
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
በተቋም አመራርነት የሴቶ ተሳትፎ ምጣኔ በመቶኛ 50 10% 15 18
1.16. የተቋሙ ተማሪዎች ወደ የተማሪዎች ዓለም አቀፍ ልዉዉጥ ፕሮግራም ተሳትፎ ማሳደግ በቁጥር 2 -- -- --
ሌሎች ዓለም አቀፍ የትምህርት
የምርምር ተቋማት ሄደው ትምህርት
እንዲከታሉ ማድረግ
99
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በቅድመ-ምረቃ 75
በቁጥር
ፕሮግራም ማሳደግ
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 2 ተኛ ድግሪ ፕሮግራም .35
1.17. የውጭ አገር ተማሪዎች ወደ በቁጥር
ማሳደግ
ተቋሙ መጥተው ትምህርትና ስልጠና
የአለም-አቀፍ ተማሪዎች ተሳትፎ በ 3 ተኛ ድግሪ ፕሮግራም 12
እንዲወስዱ ማድረግ
በቁጥር
ማሳደግ
አገር ውስጥና አለም አቀፍ አካዳሚዊና የምርምር ምሁራን 75
በቁጥር 150 100 100 100 100 100
ልውውጥ መጠን
ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በትብብር የተካሄዱ 65
በቁጥር 2 15 3 3 4 3
የምርምሮችና ፕሮጀክቶች ብዛት
የማስተማር ስነ ዘዴ የወሰዱ መምህራን በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100
በስነምግባር ደንብ የሰለጠኑና ስነምግባር የተላበሱ መመህራን በመቶኛ 100 50 55
በትምህርት ብቃታቸውና እውቀታቸው የበቁ መሆናቸውን በመቶኛ 100 50 60
የሚያመላክቱ የሙያ ማረጋገጫ የወሰዱ መመህራን
2.1 የመምህራን ልማት ማጠናከርና የመመህራን ምጥጥን በትምርት ደረጃ (መጀመሪያ ሁለተኛና በመቶኛ 10 36፣56፣፣8 32፣59፣ -- -- -- 25፡60፡15
ሶስተኛ ዲግሪ) 9
ማስፋፋት በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠና የተሳፉ መመህራን በመቶኛ 50 60 75
በኢንዱስትሪ ገብተው የተግባር ልምምድ ያደረጉ መምህራን በመቶኛ 10000 25 30 100 100 100 100
ተገቢ ስልጠና ያገኙ ቴክኒካል ረዳቶች በመቶኛ 50 33 60 -- 100 100 100
2.2 መምህራንና ተማሪዎች ተግባራዊ የቤተ-ሙከራ አቅርቦት ማሳደግ(በቁጥር)
በቁጥር 100 7 10
ክህሎታቸውንና ችሎታቸውን የአገርዓቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን 100 10
ለመተግበርና ለማዳበር የሚያስችሉ በቁጥር 7
ማሳደግ
ፋሲሊቲዎችን ማሟላት የዓለምአቀፍ ጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ያላቸዉ ቤተ-ሙከራዎችን በቁጥር 100 - 1
ማሳደግ
100
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
የቤተ-መጽሀፍት አቅርቦት ማሳደግ
በቁጥር 0፣70፣30 2 3
101
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
መጽሐፍት ተማሪ ጥምርታ (ዋና ማጣቀሻ) 1፡6
በጥምርታ 1፡7
10
2.3. ተቋማዊ የአመራር ብቃትና የአካዳሚክ አመራሮች አቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ 260
በቁጥር
ችሎታ ማጎልበት መሳደግ
የሥራ አመራር ልህቀት ሥልጠና ብቃት ማረጋገጫ ያገኙ 100
በቁጥር
አመራሮችን ማሳደግ
አመራሮቻቸው በብቃታቸውና በሙያ የተሟሉላቸው የስራ 100
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
ክፍሎች
የአመራርነት ስልጠና የወሰዱ የተማሪ አመራሮች በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 100
በአመራርነት የሴቾች ተሳትፎ በመቶኛ 100 23.3 25 25 25 25
102
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
የአስተዳደር ሰራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተሳትፎ 100
በቁጥር
መሳደግ
ተግባራዊ የተደረገ አመራር የስራ ስምሪት ምልመላ መረጣ -
በቁጥር 1 4 1 1 1 --
ምደባና እድገት) ስትራቴጂና መመሪያ
2.5 ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ተጠያቂ
አመራር፣ አስተዳደርና አደረጃጃት ብቃትና ስነ-ምግባር መሰረት ያደረገ አሰራር ተከትሎ -100
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
መፍጠር የአመራር የተሟላላቸው ስራ ክፍሎች
በስራ ላይ ስልጠና አመራርነት ክህሎትና ስብዕና ብስለት 40
በመቶኛ 100 100 100 100 100 100
ስልጠና የወሰዱ
የተልዕኮ አፈጻጸም ምዘና ብቁ የሆኑ አመራሮች በመቶኛ 1 0 100 -- -- 100 --
የተዘጋጀ የአመራር ጥቅማ ጥቅም ተቋማዊ መመሪያ 70
በቁጥር 1 1 1 1 1 1
103
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
2.7. የተቋሙ አደረጃጀት ለውጤት አካዳሚያዊ ያልሆኑ(ምግብ ዶርምተሪ ትም/ብድር …..) 1
የሚያበቃና ለአገልግሎት አሰጣጥ አገልግ አሰጣጥ ተቋማዊ መመሪያ ማዘጋጀት በቁጥር 1 1 1 1 1 1
ምቹ እንዲሆን ማድረግ፤
መስጠት
የተዘጋጀ የሀገር በቀል እውቀት የሚለማበትና የሚመራበት ተቋማዊ 100
በቁጥር 1 1 -- 1 --
መመሪያ ማዘጋጀት
ሀገር በቀል እውቀቶች ሳይንሳዊ እንዲሆኑ ማልማት በመቶኛ 86 60 65 2 1 1 1
3.3. አገር በቀል እውቀት መለየት፣
መሰብሰብ፣ ማድራጀትና ለጥቅም ስራ ላይ የዋለ የሀገር በቀል እውቀቶች መመዝገቢያና ማደራጃ 88
የሚውሉበትን ሁኔታ ማመቻቸት ዘመናዊ መረጃ ቋት በቁጥር 0 2 1 1
3.4 በስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ሀገር በቀል እውቀቶች የተካተቱባቸው ስረዓት ትምህርቶች በመቶኛ 100 2 10 2 2 2 2
በተለያዩ የትምህርት መስኮች ጠቃሚ በተቋሙ የተደራጁ የሃገር በቀል እውቀቶች ማዕከላት ቁጥር 10 3 6 1 1 1 --
104
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
100
በቁጥር 0 2 1 1
105
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
ኤግዚቪዥኖችና በማስ ሚዲያ የቀረቡ ፕሮግራሞች 350
በቁጥር 21 40 3 4 5 7
106
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
ኢንዴክስ(ICT readiness index) እንዲፈተሸ ማድረግ
መካከለኛ ደረጃ (intermediate level) የዲጂታል ክህሎት 10,000
በቁጥር 6 10 1 1 1 1
5.2 የዲጂታል ክህሎት ፕሮግራሞች ስልጠና መስጠት
107
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
አገልግለት እንድሰጥ ማድረግ
ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ካሉ ተቋማት ጋር ትስስር 5
ማዋል
በቁጥር
ለምርምርና ቴክኖሎጂ ማመንጫና ማሳደጊያ የሚሆኑ በማእከል 100% 0 1 1 -- --
የተሟሉና አገልግሎት የሚሰጡ የ ሃይ ፐርፎረማንስ ኮምፒንግና
108
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
(HPC) የክላውድ አገልግሎቶች በቁጥር
የተተገበሩና ስራ ላይ የዋሉ የኦፕን ዳታንና ኦፕን ሳይንስን ስራዎች በቁጥር 6 0 3 1 1 1
በክላውድ ቴክኖሎጂ የተተገበሩና አገልግሎት የሚሰጡ የተማሪን፣ 18
አስተዳደሩን የሬጂስትራር አሰራርን፣ የሰው ሃብት አስተደደርን፣
የፋይናንስ አስተደደርን፣ የንብሬት አስተደደርን እና ሌሎች 0 2 -- 1 1 --
አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ የቴክኖሎጂ መተግበሪያዎች በቁጥር
0 1 -- 1 -- --
በቁጥር
109
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
5.4 የተቋሙ የስራ ክፍሎች ከፍተኛ እንዲኖረው ማድረግ
ፍጥነት ያለው ብሮድባንድ በተቋማችን የኢተርኔት(EthERNet) ኔትዎርክና ብርድባንድ 100%
በመቶኛ 10 40 -- -- 15 30
እንዲያገኙና ከኢተርኔት ጋር አገልግሎቶን እንዲሰጥ ማድረግ፡
በኔትዎርክ እንዲተሳሰሩ ማድረግ፡ በተቋሙ ኢተርኔትን (EthERNet) በማጠናከር የተሟላ 100
የትምህርትና የምርምር ኔትዎርክ በማደራጀት ከሌሎች ተቋማት እና
በመቶኛ 20 60 -- -- 40 60
ከአለም አቀፍ የትምህርትና ምርምር ተቋማት ጋር በኔትዎርክ
እንዲተሳሰር ማመቻቸት
ተቋማችን የኢተርኔት (EthERNet) አጠቃቀምና አቅሙን 100
በመቶኛ 30 80 -- 50 70 80
በየጊዜው በመፈተሽ አስፈላጊውን ግብአት እንዲሟላ ማድረግ፡
በተቋሙ የኢኮቴ ግብአት በማደረጃትና በማሟላት 8
ኢተርኔት(EthERNet) የሚሰጠውን አገልግሎት በመጠቀም
በቁጥር 3 7 -- -- 5 7
አስፈላጊ የሆኑ ክላውድ አገልግሎቶችን (ኢሜል፡ዌብ ሆስቲንግ፡
የኮላብሬሽን ፕላትፎርምና ሌሎችም ) እድንጠቀም ማድረግ
ደረጃውን የጠበቀ የውስጥ የአይሲቲ መሰረተ ልማት (Campus 20
በመቶኛ 20 25 -- -- -- 25
network infrastructure) ማሟላት
በየደረጃው ለሚገኙ የቴክኒካል ባለሙያዎች ከቴክኖሎጂ ጋር በቁጥር 10
የተገናኜ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች መስጠት
110
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
5.5 የዲጂታል ክህሎትና የቴክሎጂ በዋናው ካምፓስ እና ሌሎች ስድስት ካምፓሶችን በፋይበር 10
ተጠቃሚነትን ሊያዳብር የሚችል መስመርና በቪፒኤን (Virtual Private Network) ማገናኘት በቁጥር 1 2 -- -- 1 --
የአቅም ግንባታና የለውጥ ስራዎች
እንዲተገበሩ ማድረግ፡
በሁሉም ካምፓስ ውስጥ የመረጃ ማሰራጫ ማዕከል
በቁጥር 1 3 -- -- 1 --
ማደራጀት
10
በዋናው ካምፓስ ደረጃውን የጠበቀ በዘመናዊ የኮምፒውተር 5
1 2 3 4 5 6
ካሜራ(Admin Building Security Camera Indoor and
1
የኮምፒዩተር ቤተ-ሙከራዎችን (Computer LAB) 100
በቁጥር 2 8 1 1 2 2
5.7 የመማር ማስተማር ሂደትን ማቋቋም እና ማደራጀት (Smart Computer Lab)
112
የ 2014 ኢላማ በየሩብ ዓመቱ
ስትራቴጂካዊ ስትራቴጂካዊ ዓላማ መነሻ
አመልካች መለኪያ
ግብ 2013 2014
1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ዒላማ
1 2 3 4 5 6
ወቅቱን የጠበቀ እና ተመራጭ ቴክኖሎጂን ያካተተ 5
በቁጥር 10 20 2 2 3 3
የመማሪያ ክፍሎችን (Standard Smart Class) ማደራጀት
113
በዋናው ካምፓስ አጥር ዙሪያና በተመረጡ ተቋም ውስጥ አስፈላጊ 100
ማድረግ
ኮንትሮል በቁጥር 0 1 -- -- 1 --
ማዕከል ማደራጀት
ባህላዊና ታሪካዊ
6
መገለጫዎችን መሰረት ባደረገ
ዲዛይኖችን ማዘጋጀት)
114
የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ዲዛይኖችን ማዘጋጀት በቁጥር 12 3 4 -- 1 -- --
5.12. የመኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ እንግዳ ማረፊያ ግንባታ (Guest Houses) ማከናውን በመቶኛ 0 50 -- -- 50 --
115
ስድስት የመምህራን መኖሪያ ሕንፃዎች ግንባታ 100
በመቶኛ 82 100 100 -- -- --
ማጠናቀቅ(Faculty or Teachers Resident Houses)
ማከናውን
116
ለአካደሚክ ስታፍ የሚሆኑ የቢሮ ሕንፃዎች ግንባታ 85
10
የተካሄዴ የዳሰሳ ጥናት በቁጥር በቁጥር 2 2 1 1
117