Professional Documents
Culture Documents
Þÿ-'@ È G - " Èí %'C PC' - 'Ïae Þÿ XG - È (Ò: Dspace Institution Dspace Repository
Þÿ-'@ È G - " Èí %'C PC' - 'Ïae Þÿ XG - È (Ò: Dspace Institution Dspace Repository
2021-07-09
þÿíÓ, è:È-E
http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/12190
Downloaded from DSpace Repository, DSpace Institution's institutional repository
ባህርዲር ዩኒቨርሲቲ
ሂዩማኒቲስ ፊኩሌቲ
የሺወርቅ ይህዓሇም
ሰኔ /2013 ዓ.ም.
ባህር ዲር
i
ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ አተገባበር
በዯቡብ አቸፇር ወረዲ
ባህርዲር ዩኒቨርሲቲ
ሂዩማኒቲስ ፊኩሌቲ
የሺወርቅ ይህዓሇም
አማካሪ
ሰኔ /2013 ዓ.ም.
ባህር ዲር
ii
ባህርዲር ዩኒቨርሲቲ
ሂዩማኒቲስ ፊኩሌቲ
ፎክልር (የባህሌ ጥናት) ትምህርት ክፍሌ
በ
የሺወርቅ ይህዓሇም
ሰኔ 2013 ዓ.ም
ባህር ዲር
iii
ማረጋገጫ
ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ አተገባበር በዯቡብ አቸፇር ወረዲ በሚሌ ርዕስ በባህርዲር
ዩኒቨርሲቲ በፎክልር (ባህሌ ጥናት) የዴኅረ ምረቃ መርሃ ግብር፤ ሇሁሇተኛ ዱግሪ ማሟያነት
ያቀረብኩት ይህ ጥናት ከዙህ በፉት በማንኛውም አካሌ ያሌተሰራ የራሴ ወጥ ስራ መሆኑን
በፉርማዬ አረጋግጣሇሁ፡፡
iv
ማውጫ
ርዕስ ገፅ
ማውጫ -------------------------------------------------------------------------------------------------- i
የካርታ እና ፎቶግራፍ ማውጫ ---------------------------------------------------------------------- v
ምስጋና -------------------------------------------------------------------------------------------------- vi
አጠቃል ------------------------------------------------------------------------------------------------- vii
መዲዬ ቃሊት -------------------------------------------------------------------------------------------- viii
ምዕራፍ አንዴ
መግቢያ --------------------------------------------------------------------------------------------------- 1
1.1. የጥናቱ ዲራ ------------------------------------------------------------------------------ 1
1.2. የጥናቱ አነሳሽ ምክንያት --------------------------------------------------------------- 4
1.3. የጥናቱ ዓሊማ ---------------------------------------------------------------------------- 6
1.3.1. የጥናቱ ዏብይ አሊማ ---------------------------------------------------------- 6
1.3.2. የጥናቱ ዜርዜር አሊማዎች ----------------------------------------------- 6
1.4. ጥናቱ የሚመሌሳቸው ጥያቄዎች ----------------------------------------------------- 6
1.5. የጥናቱ ጠቀሜታ ----------------------------------------------------------------------- 7
1.6. የጥናቱ ወሰን ---------------------------------------------------------------------------- 7
1.7. የጥናቱ አዯረጃጀት -------------------------------------------------------------------- 8
1.8. የምዕራፈ ማጠቃሇያ ------------------------------------------------------------------ 9
ምዕራፍ ሁሇት
ክሇሳ ዴርሳናት -------------------------------------------------------------------------------------------10
2.1. ጽንሰ ሃሳባዊ ዲሰሳ ------------------------------------------------------------------- 10
2.1.1. ሀገር በቀሌ እውቀት -------------------------------------------------------- 11
2.1.2. የሀገር በቀሌ እውቀት መሇዋወጥ ----------------------------------------- 13
2.1.3. ሀገር በቀሌ እውቀት ከሳይንሳዊ እውቀት የሚሇይባቸው ነጥቦች ----- 15
2.1.4. የሀገር በቀሌ እውቀት መገሇጫዎች --------------------------------------- 16
2.1.5. የሀገር በቀሌ እውቀት ባህሪያት እና አይነት ----------------------------- 17
i
2.1.6. ሀገር በቀሌ እውቀት የሚያካትታቸው ነገሮች ------------------------- 17
2.1.7. ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት ------------------------ 18
2.1.8. የአፇር መሸርሸር ----------------------------------------------------------- 19
2.2. የተዚማጅ ጥናቶች ቅኝት------------------------------------------------------------ 20
2.2.1. በአማርኛ ቋንቋ በሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት
ዘሪያ የተሰሩ ጥናቶች --------------------------------------------------- 21
2.2.2. በእንግሉኛ ቋንቋ በሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት
ዘሪያ የተሰሩ ጥናቶች --------------------------------------------------- 24
2.3. የንዴፇ ሃሳብ ዲሰሳ (ትውራዊ ማዕቀፍ) ----------------------------------------- 33
2.3.1. ማህበራዊ ስነ ዕውቀት ንዴፇ ሀሳብ ------------------------------------- 34
2.3.2. የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ ---------------------------------------- 36
2.4. የምዕራፈ ማጠቃሇያ ---------------------------------------------------------------- 37
ምዕራፍ ሶስት
የጥናቱ ዳ -------------------------------------------------------------------------------------------- 39
3.1. የምርምር አይነት -------------------------------------------------------------------- 39
3.2. የመረጃ መሰብሰቢያ ዳ ------------------------------------------------------------ 39
3.2.1. ምሌከታ ----------------------------------------------------------------- 40
3.2.2. ቃሇ መጠይቅ ----------------------------------------------------------- 41
3.2.3. ቡዴን ተኮር ውይይት ------------------------------------------------- 43
3.3. የናሙና አመራረጥ ዳ ------------------------------------------------------------- 44
3.4. የመረጃ መተንተኛ ስሌት ------------------------------------------------------------ 45
3.5. የጥናቱ ስነምግባር -------------------------------------------------------------------- 46
3.6. የመስክ ተመክሮ ገባ ---------------------------------------------------------------- 47
3.7. በጥናቱ ያጋጠሙ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቸው ------------------------------- 48
3.7.1. ያጋጠሙ ችግሮች ------------------------------------------------------ 48
3.7.2. የተወሰደ መፍትሄዎች ----------------------------------------------- 48
3.8. የምዕራፈ ማጠቃሇያ ------------------------------------------------------------------ 49
ii
ምዕራፍ አራት
የዯቡብ አቸፇር ወረዲ ማህበረሰብ ማህበረ ባህሊዊ ዲራ ------------------------------------------- 50
4.1. የወረዲው ስያሜ አሰጣጥ ------------------------------------------------------------ 50
4.2. የወረዲው አጠቃሊይ ገፅታ ----------------------------------------------------------- 50
4.3. የወረዲው መሌክዓ ምዴራዊ አቀማመጥእና የአየር ንብረት ሁኔታ ------------ 51
4.4. የወረዲው ህዜብ መተዲዯሪያ --------------------------------------------------------- 51
4.5. የወረዲው የህዜብ ብዚት፣ ሃይማኖት እና ቋንቋ ---------------------------------- 52
ምዕራፍ አምስት
ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ አተገባበር በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ------------------------ 53
5.1. በሀገር በቀሌ አፇርን እና ውሃን የመጠበቅ ሌማዴ ---------------------------- 53
5.2. ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ --------------------------------------------------------- 54
5.2.1. የአፇርን ሇምነት ሇመጠበቅ የሚጠቅሙ ሀገር በቀሌ እውቀቶች----- 55
5.2.1.1. አፇራርቆ መዜራት ----------------------------------------------- 55
5.2.1.2. አሻ ማዴረግ (መሬትን አርሶ ሳይሩ ማቆየት) --------------- 56
5.2.1.3. የቅባት እህልችን መዜራት -------------------------------------- 58
5.2.1.4. የተፇጥሮ ማዲበሪያን መጠቀም --------------------------------- 58
5.2.1.5. ቅሊዥን በማሳ ሊይ መጠቀም ----------------------------------- 60
5.2.1.6. ሇማገድነት የሚጠቅም የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ -------- 62
5.2.1.7. ማሇስሇስ ----------------------------------------------------------- 63
5.2.1.8. ሰብልችን ቀሊቅል መዜራት ------------------------------------ 64
5.2.2. አፇር እንዲይሸረሸር ሇማዴረግ የሚጠቀሙባቸው ሀገር
በቀሌ እውቀቶች --------------------------------------------------------- 64
5.2.2.1. ክትር መስራት --------------------------------------------------- 65
5.2.2.2. እርከን መስራት -------------------------------------------------- 66
5.2.2.3. አግዴም ማረስ ---------------------------------------------------- 69
5.2.2.4. ዚፍ መትከሌ------------------------------------------------------- 70
5.2.2.5. የእርሻ ቦታን ከእንስሳት ንክኪ መጠበቅ ---------------------- 71
iii
5.3. ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ ------------------------------------------------- 72
5.3.1. አጥር ማጠር ------------------------------------------------------------- 72
5.3.2. ዚፍ መትከሌ -------------------------------------------------------------- 74
5.3.3. ከጎርፍ መጠበቅ ----------------------------------------------------------- 75
5.3.4. ዘሪያውን ዴንጋይ መካብ ------------------------------------------------ 76
5.3.5. ወንዜ ውስጥ የሌብስ እጣቢን አሇመጨመር -------------------------- 76
5.3.6. ሇሰው እና ሇእንስሳት መጠጥ የሚውሇውን ውሃ
መቅጃ ቦታ መሇየት ------------------------------------------------ 77
5.4. ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀትን መጠቀም
የሚያስገኘው ጠቀሜታ ------------------------------------------------------- 78
5.4.1. ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ እውቀት ያሇው ጠቀሜታ ---------------- 78
5.4.2. ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ እውቀት ያሇው ጠቀሜታ ----------------- 80
ምዕራፍ ስዴስት
ማጠቃሇያ እና ይሁንታ ----------------------------------------------------------------------------- 81
6.1. ማጠቃሇያ ----------------------------------------------------------------------- 81
6.2. ይሁንታ ------------------------------------------------------------------------- 82
ዋቢ ፅሁፍ -------------------------------------------------------------------------------------------- 83
አባሪዎች ------------------------------------------------------------------------------------------------ i
iv
የካርታ እና የፎቶግራፍ ማውጫ
ካርታ እና ፎቶግራፍ ገጽ
v
ምስጋና
በመጀመሪያ ይህን የትምህርት እዴሌ እንዲገኝ ምቹ ሁኔታ ሇፇጠረሌኝ ሇጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
ምስጋና አቀርባሇሁ፡፡ በመቀጠሌም፣ ከፉዯሌ ግዴፇት ጀምሮ ጎሌተው የነበሩ ስህተቶቼን
በማስተካከሌ፣ የተጣመመውን በማቃናት፣ በትኩረት እንዴሰራ በማበረታታት ከፍ ያሇ እገዚ
ሊዯረጉሌኝ እና ጥናታዊ ጽሁፈ ሇዙህ ዯረጃ እንዱዯርስ እገዚቸው ሊሌተሇየኝ ውዴ አማካሪዬ
ድ/ር ሞገስ ሚካኤሌ ረጅም ዕዴሜ ከጤና ጋር ተመኝቼ የከበረ ምስጋናዬን አቀርባሇሁ፡፡ ትሌመ
ጥናት ባቀረብኩበት ወቅት ጥናቱን የሚያጠናክሩ ገንቢ አስተያየቶችን ሇሰጠኸኝ ሇድ/ር
ተመስገን በየነ ሌባዊ ምስጋናዬን አቀርባሇሁ፡፡
ይህ ጥናት ያሇነሱ ምንም ነውና መረጃዎችን ሳይሰስቱ ሇሰጡኝ የዯቡብ አቸፇር ወረዲ ዱሊሞ፣
ሊሉበሊ፣ አሁሪ፣ ሌሁዱ፣ አብችክሉ እና ኩርበሃ ቀበላ ኗሪዎች በተሇይም በመስክ ወቅት
አስፇሊጊውን ዴጋፍና እንክብካቤ በማዴረግ ሇተባበራችሁኝ መረጃ ሰጭዎች ከሌብ
አመሰግናሇሁ፡፡ ሇጥናቴ አስፇሊጊ መረጃዎችን በቀናነት በመስጠት ሇተባበሩኝ ሇዯቡብ አቸፇር
ወረዲ ግብርና እና ባህሌ ቱሪዜም ጽ/ቤት ባሇሙያዎች እንዱሁም ላልች ያሌጠቀስኋችሁ
ሰዎች ሌባዊ ምስጋናዬ ይዴረሳችሁ፡፡
እናቴ፣ ወ/ሮ ስሃምየሇሽ አዱሱ እና አባቴ፣ አቶ ይህዓሇም ታረቀኝ ሁላም ከጎኔ ሳትሇዩ
እያበረታችሁኝ ዚሬ ሇዯረስኩበት ዯረጃ እንዴዯርስ ያዯረጋችሁሌኝን ውሇታ ፇጣሪ ይክፇሊችሁ፡፡
አምሊክ ረጅም ዕዴሜና ጤና ይስጥሌኝ፡፡ ውዴ እህቴ የሺ(አሇሚቱ) ይህዓሇም ሇጥናቴ
መጠናቀቅ ትሌቁ ዴርሻ ያንች ነውና ፇጣሪ የሌብሽን መሻት ያሟሊሌሽ፡፡ ውዴ ወንዴሜ ብርሃኑ
ይህዓሇም ታናሸ ሳሇህ እንዯ ታሊቅ በማሰብ ስሊበረታኸኝ እዴሜን ከጤና ጋር አብዜቶ
ይስጥሌኝ፡፡ ስማችሁን ያሌጠቀስኋችሁ እህት እና ወንዴሞቼ ሇጥናቴ መጠናቀቅ ትሌቅ ዴርሻ
ነበራችሁና ከሌብ አመሰግናሇሁ፡፡
vi
አጠቃል
ይህ ጥናት “ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበር በዯቡብ አቸፇር ወረዲ” በሚሌ ርዕስ የተሰራ
ነው፡፡ የጥናቱ ዋና ዓሊማ በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበርን
መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ አይነታዊ የምርምር ዳን የተከተሇ ሲሆን፣ በጥናቱ ሇመረጃ አቀባይነት የተሳተፈ
ሰዎችም በአሊማ ተኮር እና በጠቋሚ የናሙና አመራረጥ ዳዎች ተመርጠዋሌ፡፡ የመስክ መረጃዎች ቀዲማይ እና
ካሌዓይ የመረጃ ምንጮች በመጠቀም ከቤተ መጽሀፍት በንባብ፣ በምሌከታ፣ በቃሇ መጠይቅና በቡዴን ተኮር
ውይይት በመታገዜ የተሰበሰቡ ሲሆን፣ በአግባቡ ተዯራጅተው በማህበራዊ ሥነ ዕውቀት ንዴፇ ሀሳብ (Social
Epistemology Theory) እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ (Social Constructivism Theory) መተንተኛ
አማካኝነት እንዱሁም በይት ስሌት ተተንትነዋሌ፡፡ ከትንታኔው በተገኘው ሃሳብ መሰረት የወረዲው ማህበረሰብ
የእርሻ መሬቱን ሇመጠበቅና የአፇር ሇምነት ሇማሻሻሌ፣ አፇርን በጎርፍ ከመሸርሸር ሇመጠበቅ እንዱሁም ውሃን
ከብክሇት ሇመከሊከሌ ሀገር በቀሌ እውቀታቸውን እንዯሚጠቀሙ ማወቅ ተችሎሌ፡፡ የማህበረሰቡ አባሊት ሇአፇር
ሇምነት ማሻሻያ ከሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች መካካሌ አፇርርቆ መዜራት፣ አሻ ማዴረግ፣ የቅባት
እህልችን መዜራት፣ የተፇጥሮ ማዲበሪያን መጠቀም፣ ሇማገድነት የሚጠቅም የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ እና
ማሇስሇስ ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ አፇር እንዲይሸረሸር ሇማዴረግ ከሚጠቀማቸው የአፇር መጠበቂያ ዳዎች መካከሌ
ክትርና እርከን መስራት፣ አግዴም ማረስ እና ዚፍ መትከሌ ይጠቀሳለ፡፡ በጥናቱ አካባቢ ያለ የማህበረሰቡ አባሊት
ውሃን ከብክሇት ሇመከሊከሌ ሀገር በቀሌ እውቀቶችን የሚጠቀሙ ሲሆን እነዙህ እውቀቶችም አጥር ማጠር፣ ዚፍ
መትከሌ፣ ከጎርፍ መጠበቅ፣ ዘሪያውን በዴንጋይ መካብ፣ ወንዜ ውስጥ የሌብስ እጣቢን አሇመጨመር እና ሇሰው
እና ሇእንስሳት መጠጥ የሚውሇውን ውሃ መቅጃ ቦታ መሇየት የሚለት ናቸው፡፡ ሀገር በቀሌ የሆኑ እውቀቶችን
በመጠቀማቸው አፇር በጎርፍ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ ያዯርጋለ፤ የአፇር ሇምነትን ይጠብቃለ፤ በትንሽ መሬት
ብዘ ምርት ማምረት ያስችሊቸዋሌ፤ ሇኬሚካሌ ማዲበሪያ የሚያወጡትን ወጭም ሇመቆጠብ ያስችሊቸዋሌ፡፡
እንዱሁም ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ እውቀትን በመጠቀም ውሃ እንዲይበከሌ እንዯሚያዯርጉ ጥናቱ አመሊክቷሌ፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀትን በመጠቀም ማህበረሰቡ ውጤታማ ስራ ማከናዎን እንዯሚቻሌ መረጃዎች ያሳያለ፡፡
በመሆኑም ሇመናዊ ግብርና መሰረት የሆነው ሀገር በቀሌ እውቀት ስሇሆነ ይህ እውቀት ትኩረት ተሰጥቶት
ከመናዊው ጋራ ተቀናጅቶ የሚሰራበት መንገዴ ቢመቻች የተሻሇ መሆኑን በመፍትሔ ሏሳብነት በመጠቆም ጥናቱ
ተጠናቋሌ፡፡
vii
ሙዲዬ ቃሊት
ቄንጣ - ትንሽ
ጥቢ - ፀዯይ
መከሇስ - መታዯስ
ማሞቅሞቅ - መበስበስ
እዴፍ - ቆሻሻ
ዯጓሳ - ወፍራም
ሌፊት - ዴካም
የምንቀምሰው - የምንጠጣው
viii
ምዕራፍ አንዴ
መግቢያ
ይህ ጥናት “የሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበር” በሚሌ ርዕስ በአማራ
ክሌሌ በምዕራብ ጎጃም ዝን በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ሊይ የተጠና ሲሆን፣ በስዴስት ምዕራፎች
ተከፊፍል የቀረበ ነው፡፡ የመጀመሪያው ምዕራፍ የጥናቱ መግቢያ፣ የጥናቱ ዲራ፣ የጥናቱ
አነሳሽ ምክንያት፣ የጥናቱ አሊማ፣ ጥናቱ የሚመሌሳቸው ጥያቄዎች፣ የጥናቱ ወሰን፣ የጥናቱ
አዯረጃጀት እና የምዕራፈ ማጠቃሇያ የቀረበበት ነው፡፡ ሁሇተኛው ምዕራፍ የጥናቱ ጽንሰ ሀሳባዊ
ዲሰሳን፣ የተዚማጅ ጥናቶች ቅኝትን እና ንዴፇ ሀሳባዊ ዲሰሳን (ትውራዊ ማዕቀፍን) የሚመሇከቱ
ጉዲዮች የቀረበበት ነው፡፡ ሶስተኛው ምዕራፍ የጥናቱን አጠቃሊይ የአጠናን ዳ የሚያስቃኝ
ሲሆን የምርምር አይነት፣ ሇጥናቱ ያገሇገለ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳ፣ የጥናቱ የናሙና
አመራራጥ ዳ፣ የመረጃ አተናተን ስሌት፣ የጥናቱ ስነምግባር፣ የመስክ ተመክሮ፣ ያጋጠሙ
ችግሮችና መፍትሄዎቻቸውን የሚያሳዩ ጉዲዮች ቀርበውበታሌ፡፡ አራተኛው ምዕራፍ ጥናቱ
ያተኮረበት ማህበረሰብ ማህበረ-ባህሊዊ ዲራ የሚገሌጹ ሌዩ ሌዩ መረጃዎች ተቀናጅተው
የቀረቡበት ነው፡፡ አምስተኛው ምዕራፍ ከመስክ የተሰበሰቡ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ
እውቀት አተገባበርን የሚያመሇክቱ መረጃዎች ተተንትነው የቀረቡበት ነው፡፡ ስዴስተኛው
ምዕራፍ ማጠቃሇያ እና የይሁንታ ሀሳቦች ተጠቃሇው የቀረቡበት ነው፡፡
1.1. የጥናቱ ዲራ
እውቀት አንዴን ችግር ሇመፍታት ከተግባራዊ ተመክሮ እና ችልታ ጋር የተቆራኘ ነው፡፡
የማንኛውም ሀገር የእውቀት ስርዓት መሠረታዊ አካሌ የራሱ ሀገር በቀሌ ዕውቀት1 አሇው።
ይህ እውቀት የተሇያየ ፍቺ የተሰጠው ቢሆንም ምሁራን የሚስማሙበት “በአንዴ ህብረተሰብ
1
ይህ እውቀት በተሇያዩ የጥናት መስኮች በተሇያዩ ስያሜዎች ይታወቃሌ፡፡ ከእነዙህ ስያሜዎች መካከሌ አካባቢያዊ
ዕውቀት(Local Knowledge)፣ ሀገር በቀሌ ዕውቀት(Indigenous Knowledge)፣ ነባር ሌማዲዊ ዕውቀት
(Traditional Knowledge)፣ ፎክ ሳይንስ (Folk Science)፣ ኢትኖ ሳይንስ (Ethnoscience)፣ ሀገር በቀሌ
ቴክኒካሌ ዕውቀት (Indigenous Technical Knowledge)፣ የገጠር ህዜቦች ዕውቀት (Rural People's
Knowledge)፣ የገበሬዎች ዕውቀት (Farmer's Knowledge)፣ የሀገር በቀሌ ዕውቀት ሳይንስ
(Indigenous/People's Science) ወተ. በሚለ ስያሜዎች ይጠራሌ (አለሊ ፓንክረስትና ገብሬ ይንቲሶ
2004፣78-79፤ ሰሇሞን 2011፣30)፡፡ በዙህ ጥናት ውስጥ ሀገር በቀሌ ዕውቀት የሚሇውን ስያሜ የምጠቀም
ሲሆን ይህን የመረጥኩትም ሀገር በቀሌ ዕውቀት የሚሇው የጥናቴ መጠሪያ ርዕስ በመሆኑ ነው፡፡
1
ውስጥ የሚፇጠር፣ ከትውሌዴ ትውሌዴ የሚወራረስ፣ በጊዛ የተፇተነ እና የህብረተሰቡ አባሊት
ሇተሇያየ ጉዲይ የሚጠቀሙበት ሀብት ነው” (አለሊና ገብሬ 2004፣78)፡፡
ይህም እውቀት በዓሇም ዘሪያ ብዘዎችን ትኩረት እየሳበ እንዯሆነ Barasa (2007;1)2
እንዯሚከተሇው ይገሌፃሌ፡፡ “Indigenous Knowledge System (IKS) is currently drawing
special attention of many researchers, institutions of higher learning,
pharmaceutical organisations, governments, Non Governmental organisations
(NGOs) etc.” በማሇት ይገሌፃለ፡፡ በአሁኑ ሰዓት ብዘ አጥኝዎች፣ የከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት፣ የመዴኃኒት አምራች ዴርጅቶች፣ መንግስታት፣ መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች
ወተ. ሇሀገር በቀሌ የእውቀት ስርዓት የተሇየ ትኩረት መስጠታቸውን ገሌፀዋሌ፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት ከእውቀት አይነቶች ውስጥ አንደ ሲሆን ምንጩም የማህበረሰቡ ባህሊዊ
እውቀት ነው፡፡ ይህ እውቀት የአንዴ ማህበረሰብ ከፍተኛ ሀብቶች መካከሌ አንደ ነው፡፡ የሀገር
በቀሌ እውቀት ምንነትን በሚመሇከት Grace (2013;1) “IK3 means local knowledge that
is unique to society and is embedded in their cultural traditions. IK is an
important part of the culture and history of any local community.” ሀገር በቀሌ
እውቀት ማሇት የሀገር ውስጥ እውቀት ማሇት ሲሆን በተሇያየ መንገዴ ወዯ ማህበረሰቡ የገባ
የማህበረሰቡን ባህሌ መነሻ አዴርጎ የሚገነባ ነው፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት ሇማንኛውም ሀገር
ማህበረሰብ ባህሌ እና ታሪክ ጠቃሚ ነው በማሇት ይገሌፃለ፡፡
ሀገር በቀሌ ዕውቀት በመናት ሂዯት አንዴ ማኅበረሰብ ያካበተው ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ የሚተሊሇፍ
የተግባራዊና መሊምታዊ ጥበብ፣ ያስተሳሰብ ቅርስ ነው። አንዴ ዕውቀት ባንዴ ማህበረሰብ መስተጋብር
ውስጥ የሚወሇዴ ወይም ከላሊ ተወርሶ በተሇያየ አጋጣሚ የባህሌ ክሇሳና ዏውዲዊ ሇውጥ ተዯርጎበት
ሇመናት ሲቆይ እንዯ ሀገር በቀሌ ዕውቀት ይቆጠራሌ፡፡
2
ከእንግሉኛ ስም በኋሊ የሚገኘው ዓመተ-ምህረት እንዯ አውሮፓዊያን አቆጣጠር የተቀመጠ ሲሆን ከአማርኛ
ስም በኋሊ ያሇው ዓመተ-ምህረት በኢትዮጵያ አቆጣጠር የተቀመጠ ነው፡፡
3
IK means Indigenous Knowledge
2
በዙህ ሀሳብ መሰረት ሀገር በቀሌ እውቀት የማህበረሰቡ የእውቀት ክምችት መሆኑን እና
ተስተሊሌፎውም ኢ-መዯበኛ በሆነ መንገዴ እንዲሇ ወይም የተወሰነ ማሻሻያ ተዯርጎበት
ከትውሌዴ ትውሌዴ የሚተሊሇፍ የማህበረሰቡ መገሇጫ እንዯሆነ መረዲት ይቻሊሌ፡፡
እንዯ ኢትዮጵያ ባለ በተፇጥሮ ሀብት በበሇፀጉ ሀገራት በተሇይ በግብርና፣ በጤና እና በአካባቢ
ጥበቃ ርፎች የሀገር በቀሌ እውቀቶች እና ቴክኖልጂዎች ያሊቸው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው፡፡
ይህን በሚመሇከት World Bank (1998; i) “IK is unique to a particular culture and
society. It is the basis for local decision-making in agriculture, health, natural
resource management and other activities. IK is embedded in community
practices, institutions, relationships and rituals. It is essentially tacit knowledge
that is not easily codifiable.” ሀገር በቀሌ እውቀት በተሇያየ ባህሌ እና ማህበረሰብ ንዴ
የሚታወቅ ሲሆን በግብርናው ርፍ፣ አካባቢያዊ ምክክር ሇማዴረግ፣ ሇጤና፣ ሇተፇጥሯዊ
የሀይሌ ምንጭ አጠቃቀም እና ሇላልች ተግባራት ዋና መሠረት ነው፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት
የሚገነባው ማህበረሰቡ በሚያዯርገው መከራ፣ ተቋማቶች በሚዯርጉት ግንኙነቶች እና በባህሌ
ሥርዓቶች ነው፡፡ ይህም እውቀት በቀሊለ በፅሁፍ ግን አሌሰፇረም በማሇት ይገሌፃለ፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት የአርሶ አዯሩን የተፇጥሮ ሀብት አያያዜ፣ ባህሊዊ ጥበብ እና ምርታማነትን
በማሳዯግ የሚያበረከተው አስተዋፅኦ ከፍተኛ ነው። የተፇጥሮ ሀብት አያያዜ ሀገር በቀሌ
እውቀት ሥርዓቶች በብዘ የአገሪቱ ክፍልች ውስጥ የተሇያዩ ናቸው። በኢትዮጵያ ከሚገኙ
ህዜቦች መካከሌ በሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት ካሊቸው ውስጥ በአማራ ክሌሌ
በምዕራብ ጎጃም ዝን የሚገኘው ዯቡብ አቸፇር ወረዲ አንደ ነው፡፤
3
አፇር እና ውሃ ህይወት ሊሊቸው ማሇትም ሇሰው ሌጅ፣ እንስሳት እና ዕፀዋት ወሳኝ ነገሮች
ናቸው፡፡ የአፇር ጥበቃ አፇር በመሸርሸር እና ሇምነትን በማጣት የመጣውን ችግር መከሊከሌ
ነው፡፡ የአፇር እና ውሃ ጥበቃን በተመሇከተ Bationo, (2007፡ 300) በበኩለ “Soil and
water conservation on the other hand refer to the execution of measures aimed
at the prevention, reduction and regeneration of harmful losses of soil, water,
and nutrients on sloping land.” በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡ በላሊ በኩሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ
የሚያመሇክተው በተዲፊት መሬት ሊይ የአፇር፣ የውሃ እና የንጥረ ነገሮች ኪሳራ ሇመከሊከሌ፣
ሇመቀነስ እና ሇማዯስ የታቀደ እርምጃዎችን መፇጸምን እንዯሚመሇከት ገሌፀዋሌ፡፡
ዯቡብ አቸፇር ወረዲ ብዘ ተፇጥሯዊ እና ባህሊዊ ሀብቶች አለት፡፡ ሆኖም በአካባቢው እንዯ
አፇር መሸርሸር፣ የአፇር ሇምነት መቀነስ፣ ውሃ ብክሇትና እጥረት፣ የመሳሰለት ችግሮች አለ፡፡
እነዙህን ችግሮች ሇማስወገዴ በጥናቱ አካባቢ ያለ ሰዎች የራሳቸውን የእውቀት ስርዓቶች
በማበጀት አካባቢያቸውን ሇመናት ሇመጠበቅ ሲሞክሩ ሇሊቂ አጠቃቀም እና አስተዲዯር ሀገር
በቀሌ እውቀት አዲብረዋሌ፡፡ ስሇሆነም የወረዲው ህዜብ አፇርን ከመሸርሸር ሇማዲን፣ ሇምነቱን
እንዯጠበቀ እንዱቆይ (ወዯ ሇምነቱ እንዱመሇስ) ሇማዴረግ፣ ምርታማነቱ እንዱጨምር
ሇማዴረግ እና ሇመጠጥና ሇመስኖ አገሌግልት የሚውለ ወንዝችንና የምንጭ ውሃን
ሇመንከባከብ የሚጠቀሙበት ጥሌቅ የሆነ ሀገር በቀሌ እውቀት እና ሌምዴ አሇው፡፡
4
የሚጠቀምባቸውን ሀገር በቀሌ እውቀቶች በጥናታቸው ውስጥ አሊካተቱም፡፡ ላሊው ሰዋገኝ
በተሇያዩ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች የተሰበሰቡ መረጃዎችን በአውዱዊና በተምሳላታዊ
የመተንተኛ ዳዎች አማካኝነት ሲተነትኑ እኔ ግን በይት ስሌት ተንትኜ አቅርቤያሇሁ፡፡
መስፍን ፇቃዳ (2012) “የሀገር በቀሌ ዕውቀት የአካባቢ ጥበቃ ትንተና፡- በጃቢ ጠህናን
ወረዲ ማኀበረሰብ” በሚሌ ጥናታቸው የማህበረሰቡ አባሊት አካባቢ ጥበቃን በተመሇከተ
ያካበቱት ሀገር በቀሌ እውቀት ከመሬት (አፇር)፣ ከዚፎችና ከዯኖች ጥበቃ አንጻር ያሇውን
ሚና ገሌፀዋሌ፡፡ በጥናቱ ውስጥ ሀገር በቀሌ በሆነ መንገዴ አፇር የሚጠበቅባቸውን
መንገድች መመርመሩ የሚያመሳስሇን ቢሆንም ማህበረሰቡ የሚጠቀምባቸው የተወሰኑ ሀገር
በቀሌ እውቀቶች የተሇያየ መሆን እና የሚመሳሰለትም ቢሆኑ አተገባበራቸው የተሇያየ
ነው፡፡ ላሊው በመስፍን ጥናት ውስጥ ያሌተካተተ ውሃ ብክሇት እና ከዴርቅ የሚጠበቅበትን
ሀገር በቀሌ እውቀት ይህ ጥናት የሚመረምር በመሆኑ ይሇያሌ፡፡ በተጨማሪም በመስፍን
ጥናት በተሇያየ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች የተሰበሰቡ መረጃዎች የሥነ ዕውቀት፣
የማኀበረሰብ ግንባታ፣ የዏውዲዊ እና የባህሊዊ ትዕምርት ትርጓሜ ንዴፇ ሏሳቦችን
በመጠቀም ተተንትነው ቀርበዋሌ፡፡ በኔ ጥናት የሥነ ዕውቀት እና የማህበረሰብ ግንባታ
ንዴፇ ሀሳቦችን መጠቀሜ ቢያመሳስሇንም የዏውዲዊና የባህሊዊ ትዕምርት ትርጓሜ ንዴፇ
ሏሳቦችን አሇመጠቀሜ እንዴንሇያይ አዴርጎናሌ፡፡ ሁሇቱም አጥኚዎች ባህሊዊ እውቀቱ
ትኩረት ያሌተሰጠው መሆኑን ጨምረው ገሌጸዋሌ፡፡ የነዙህ ጥናቶች ዜርዜርም በምዕራፍ
ሁሇት በተዚማጅ ጽሏፍች ቅኝት ውስጥ ቀርቧሌ፡፡ የኔ ጥናት በሚያተኩርበት አካባቢ
ባዯረግሁት የቀዯምት ጥናቶች ዲሰሳ በአካባቢው በርዕሰ ጉዲዩ ዘሪያ የተሰራ ጥናት
አሊጋጠመኝም፡፡ በመሆኑም ርዕሰ ጉዲዩን ባጠናው በሀገር በቀሌ እውቀት ሊይ ያሇን ክፍተት
በመጠኑም ቢሆን ይሞሊሌ የሚሌ እምነት ስሊሇኝ ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ
እውቀት አተገባበር በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ብዬ ሇማጥናት ተነሳስቻሇሁ፡፡
ሁሇተኛው ምክንያት ርዕሰ ጉዲዩን ሇማጥናት ያሇኝ የግሌ ፍሊጎት ነው፡፡ ተወሌጄ ያዯግሁት
በአማራ ክሌሌ በምዕራብ ጎጃም ዝን ዯቡብ አቸፇር ወረዲ በመሆኑ ከሌጅነቴ ጀምሮ ሀገር
በቀሌ እውቀቶችን የእርሻ ቦታዎችን ሇመጠበቅ፣ አፇርን ከመሸርሸር ሇመጠበቅና ሇምነቱን
እንዱጠብቅ ሇማዴረግ፣ ውሃን ከዴርቅና ከብክሇት ሇመከሊከሌ ወተ. ሲጠቀሙ እመሇከት
ነበር፡፡ እነዙህ እውቀቶች ዯግሞ ቢጠኑ የማህበረሰቡን እውቀት ሇማስተዋወቅ ከፍተኛ
አስተዋፅኦ አሇው በሚሌ ጥናቱን ሇማጥናት ተነሳስቻሇሁ፡፡
5
ሶስተኛው ምክንያት ጥናቱ በሚካሄዴበት አካባቢ በመንግስት በኩሌ የሚመጡ የማዲበርያ
ምርቶችና ምርጥ ርን በተመሇከተ የአካባቢው ማህበረስብ ጥያቄ ሲጠይቅ ተመሌክቻሇሁ፤
በሀገረሰባዊው እውቀት ቢፇተሽ መፍትሄ ይኖረው ይሆን የሚሌ መሊምት ስሊሇኝ ጥናቱን
ሇማጥናት ተነሳስቻሇሁ፡፡
1.3. የጥናቱ ዓሊማ
የጥናቱ ዏቢይ እና ዜርዜር ዓሊማዎች በሚከተሇው መሌኩ ጠቅሇሌ ተዯርገው ቀርበዋሌ፡፡
1.3.1. የጥናቱ ዏብይ አሊማ
የዙህ ጥናት ዋና ዓሊማ በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት
አተገባበርን መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ ዋናውን ዓሊማ መሰረት ያዯረጉ የሚከተለት ዜርዜር
ዓሊማዎች አለት፡፡
1.3.2. የጥናቱ ዜርዜር አሊማዎች
6
1.5. የጥናቱ ጠቀሜታ
ከቦታ አንጻር ዯቡብ አቸፇር ወረዲ 21 ቀበላዎች ያለት ሲሆን ከእነዙህ ውስጥ ጥናቱ ዱሊሞ፣
ሊሉበሊ፣ አሁሪ፣ ሌሁዱ፣ አብችክሉ እና ኩርበሃ የተባለ ስዴስት ቀበላዎች ሊይ የተወሰነ ሲሆን
የናሙና አወሳሰዴ ዳው ዯግሞ ከአፇር መሸርሸር፣ ከአፇር ሇምነት መቀነስ እና ከውሃ ብክሇት
አንጻር የተመረጡ ናቸው፡፡
7
ህዲር 22 ቀን 2013 ዓ.ም ከወረዲው ግብርና ጽ/ቤት ባገኘሁት መረጃ መሰረት እነዙህ ከሊይ
የተጠቀሱት ቀበላዎች ከላልች ቀበላዎች በተሇየ ሁኔታ ሇአፇር መሸርሸር፣ ሇአፇር ሇምነት
መቀነስ እና ሇውሃ ብክሇት የተጋሇጡ ቦታዎች ማሇትም ተዲፊት መሆን፣ ተራራማ፣ ገዯሊማ
መሆን በአጠቃሊይ ወጣ ገባ የበዚበት የአፇሩም ሇምነት መቀነስ እና ሇውሃ ብክሇት የተጋሇጡ
እንዯሆኑ ነው፡፡ እነዙህን ችግሮች ሇመፍታትም ሀገር በቀሌ የአፇርና እና ውሃ ጥበቃ እውቀትን
አውትረው የሚጠቀሙ መሆናቸው ነው፡፡ በጥናቱ በወረዲው ውስጥ ያሇትን ላልች
ቀበላዎችን ቢካተቱ ጥናቱ የበሇጠ ውጤታማ እንዯሚሆን ቢታወቅም አጥኚዋ ባሇባት የጊዛ፣
የገንብና የጉሌበት ውስንነት አንጻር በተጠቀሱት ቀበላዎች ይወሰናሌ፡፡
ይህ ጥናት “የሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበር” በሚሌ ርዕስ በአማራ
ክሌሌ በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ሊይ የተጠና ሲሆን፣የጥናቱን አዯረጃጀት ስንመሇከት በስዴስት
ምዕራፎች ተከፊፍል የቀረበ ነው፡፡ የመጀመርያው ምዕራፍ የጥናቱ መግቢያ፣ የጥናቱ ዲራ፣
የጥናቱ አነሳሽ ምክንያት፣ የጥናቱ አሊማ፣ ጥናቱ የሚመሌሳቸው ጥያቄዎች፣ የጥናቱ ወሰን
እና የጥናቱ አዯረጃጀት የቀረበበት ነው፡፡ ሁሇተኛው ምዕራፍ የጥናቱ ጽንሰ ሀሳባዊ ማዕቀፍ፣
የተዚማጅ ጥናቶች ቅኝት እና ንዴፇ ሀሳባዊ ማዕቀፍ በሚመሇከት የቀረበበት ነው፡፡ ሶስተኛው
ምዕራፍ የጥናቱን አጠቃሊይ የአጠናን ዳ የሚያስቃኝ ሲሆን የምርምር አይነት፣ ሇጥናቱ
ያገሇገለ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳ፣ የጥናቱ የናሙና አመራራጥ ዳ፣ የመረጃ አተናተን
ስሌት፣ የጥናቱ ስነምግባር፣ የመስክ ተመክሮ፣ ያጋጠሙ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቸውን
የሚያሳዩ ጉዲዮች ቀርበውበታሌ፡፡ አራተኛው ምዕራፍ ጥናቱ ያተኮረበት ማህበረሰብ ማህበረ-
ባህሊዊ ዲራ የሚገሌጹ ሌዩ ሌዩ መረጃዎች ተቀናጅተው የቀረቡበት ነው፡፡ አምስተኛው ምዕራፍ
ከመስክ የተሰበሰቡ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበርን የሚያመሇክቱ
መረጃዎች ተተንትነው ቀርበውበታሌ፡፡ ስዴስተኛው ምዕራፍ ማጠቃሇያ እና የይሁንታ ሀሳቦች
ተጠቃሇው የቀረቡበት ነው፡፡
8
1.8. የምዕራፈ ማጠቃሇያ
በዙህ ምዕራፍ ስር 10 (አስር) ንዐስ ክፍልች ተካተዋሌ፡፡ በጥናቱ ዲራ ከጥናቱ ርዕሰ ጉዲይ
ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ሀገር በቀሌ እውቀትን መነሻ ያዯረጉ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ
እውቀቶች ተዲሰዋሌ፡፡ የጥናቱ አነሳሽ ምክንያቶች ሶስት ሲሆኑ የጥናቱ ዏቢይ ዓሊማ በዯቡብ
አቸፇር ወረዲ ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበርን መመርመር ሲሆን
ዋና አሊማውን መሰረት ያዯረጉ 3 (ሶስት) ዜርዜር ዓሊማዎች ቀርበዋሌ፤ ከዙሁ ጋር ተያይዝ
ጥናቱ ተጠንቶ ሲጠናቀቅ የሚመሌሳቸው ጥያቄዎችም ተርዜረዋሌ፡፡ ጥናቱ የሚሰጠው
ጠቀሜታዎችም ተካተዋሌ፡፡ የጥናቱ ወሰንም ጥናቱ ከሚያተኩርበት ርዕሰ ጉዲይና
ከሚያካሌሊቸው የወረዲ ቀበላዎች አኳያ ተገዴቦ ቀርቧሌ፡፡ በወረዲው ካለ 21 (ሀያ አንዴ)
ቀበላዎች መካከሌ በዓሊማ ተኮር የናሙና አመራረጥ ዳ 6 (ስዴስት) ቀበላዎች የጥናቱ አካሌ
ሆነዋሌ፡፡ የጥናቱ አዯረጃጀት ሊይ ጥናቱ እንዳት እንዯተዋቀረ በመግሇፅ ተካቶ ቀርቧሌ፡፡
9
ምዕራፍ ሁሇት
ክሇሳ ዴርሳናት
ይህ ምዕራፍ የክሇሳ ዴርሳን የሚዯረግበት ነው፡፡ ይህም ጽንሰ ሃሳባዊ ማዕቀፍ፣ የተዚማጅ
ጥናቶች ቅኝት እና ንዴፇ ሀሳባዊ ማዕቀፍ (የጥናቱ ትውራዊ ማዕቀፍ) የሚለ ጉዲዮች
የተቃኙበት ነው፡፡ እነዙህም በአንዴም በላሊም መንገዴ ከዙህ ጥናታዊ ጽሁፍ ጋር ዜምዴና
ያሊቸው ጉዲዮች የሚቀርብበት ነው፡፡
ጽንሰ ሃሳባዊ ዲሰሳን በሚመሇከት የሀገር በቀሌ ዕውቀት ምንነት፣ የሀገር በቀሌ እውቀት
መሇዋወጥ፣ ሀገር በቀሌ እውቀት ከሳይንሳዊ እውቀት የሚሇይባቸው ነጥቦች፣ የሀገር በቀሌ
ዕውቀት መገሇጫዎች፣ የሀገር በቀሌ ዕውቀት ባህሪያትና አይነት፣ ሀገር በቀሌ ዕውቀት
የሚያካትታቸው ነገሮች እና ሀገር ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት የሚለ
ጉዲዮች የቀረቡበት ነው፡፡
የተዚማጅ ጥናቶች ቅኝትን በተመሇከተ ሀገር በቀሌ እውቀትን መነሻ ያዯረጉ የአፇር እና ውሃ
ጥበቃ ሊይ ትኩረት አዴርገው የተጠኑ ጥናቶች ቅኝት የተዯረገበት ነው፡፡ ከጥናቱ ርዕሰ ጉዲይ
ጋር በቀጥታም ሆነ በተዋዋሪ ግንኙነት ያሊቸው ጠኝ ጥናታዊ ጽሁፎች እና አራት
መጣጥፎች ሊይ ቅኝት ተዯርጎባቸዋሌ፡፡
የንዴፇ ሃሳብ ዲሰሳ (ትውራዊ ማዕቀፍን) በሚመሇከት ዯግሞ ከጥናቱ መረጃ አንጻር ዜምዴና
ያሇው ተግባራዊ ንዴፇ ሃሳብ (functional Theory)፣ ማህበራዊ ሥነ ዕውቀት ንዴፇ ሀሳብ
(Social Epistemology Theory) እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ (Social
Constructivism Theory) የሚመሇከቱ ውስን ጽንሰ ሃሳባዊ ጉዲዮች ተቃኝተዋሌ፡፡
በዙህ ንዐስ ርዕስ ስር የሀገር በቀሌ እውቀት ምንነት፣ የሀገር በቀሌ እውቀት መሇዋወጥ፣ ሀገር
በቀሌ እውቀት ከሳይንሳዊ እውቀት የሚሇይባቸው ነጥቦች፣ የሀገር በቀሌ እውቀት
መገሇጫዎች፣ የሀገር በቀሌ እውቀት ባህሪያትና አይነት፣ ሀገር በቀሌ እውቀት የሚያካትታቸው
ነገሮችና ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት የሚለ ጉዲዮች የቀረቡበት ነው፡፡
10
2.1.1. ሀገር በቀሌ እውቀት
ሀገር በቀሌ እውቀት የአካባቢው ማህበረሰብ ኑሮን ሇማሻሻሌ የሚጠቀሙበት እውቀት ሲሆን
ይህም የአገር ውስጥ ቴክኒካዊ ዕውቀትን፣ የገጠር ዕውቀትን፣ የአካባቢ ዕውቀትን እና የአርሶ
አዯር (የአርብቶ አዯር) እውቀትን ያጠቃሌሊሌ፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት ከተፇጥሮ ጋር ቅርበት
ባሊቸው ሰዎች አማካይነት የተገነባ የእውቀት አካሌ ስሇሆነም ከአካባቢው ሰዎች እና ሁኔታዎች
ጋር የሚስማማ ነው፡፡ እንዱሁም አዲዱስ ሁኔታዎችን ሇማሟሊት የውጭ ተፅእኖዎችን እና
ውስጣዊ ፇጠራዎችን ያሇማቋረጥ በማካተት የፇጠራ እና የሙከራ ውጤት ነው። ሀገር በቀሌ
እውቀትን ያረጀ፣ የማይንቀሳቀስ ወይም የማይሇወጥ ነው ብል ማሰብ ስህተት ነው (Steve
Langill; 1999፡ 3)፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት ከአሇም አቀፊዊ እውቀት ይሇያሌ፡፡ የአንዴ አካባቢ ህዜብ እውቀት በላሊው
አካባቢ ህዜብ ንዴ ሊይታወቅ፤ ተቀባይነት ሊያገኝ ይችሊሌ፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት በገጠሩ
አካባቢ በሚገኝ ህብረተሰብ ንዴ የአተራረስ፣ የጤና አጠባበቅ፣ የምግብ አገጃጀት፣
የትምህርት፣ የተፇጥሮ ሀብት አስተዲዯርና ጥበቃ ስራ ሊይ ከአባቢያዊ ውሳኔ ሇማስተሊሇፍ
የሚያገሇግሌ፣ ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ በቃሌ የሚተሊሇፍ እውቀት ነው፡፡ በማህበረሰቡ አባሊት
የሚጠበቅ የጋራ ሀብት ሆኖ በአፇታሪክ፣ በመዜሙሮች፣ በትውፉት፣ በባህሊዊ እሴቶች፣
እምነቶች፣ ከበራዎች፣ የማህበረሰብ ህጎች (ቃሊዊ)፣ በተሇምዶዊ የእርሻ ስራ አማካኝነት
የሚገሇፅ ነው (ossai; 2010፡ 2-3)፡፡
የተፇጥሮ አካባቢ አያያዜን ጨምሮ ሁለንም የሕይወት ገጽታዎች የሚሸፍን ሀገር በቀሌ
የእውቀት ስርዓቶች መርጋት ሇማህበረሰቡ የህሌውና ጉዲይ ሆኗሌ፡፡ እንዯነዙህ ያለት
የእውቀት ሥርዓቶች የትውሌዴ ሌምድችን ጥንቃቄ የተሞሊባቸውን ምሌከታዎች እና
ሙከራዎችን የሚወክለ ናቸው (Grenier; 1998:1)፡፡
11
ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ፣ የዕሇት ተዕሇት ሌምድች፣ የውጭ ተጽዕኖዎች፣ በቤት እና
በማህበረሰብ ውስጥ ያለ ሚናዎች እና ኃሊፉነቶች፣ ሙያ፣ የሚገኝበት ጊዛ እና የእውቀት
ችልታ፣ የማወቅ ጉጉት እና የመመሌከት ችልታ፣ የጉዝ ችልታ እና የራስ ገዜ አስተዲዯር
ዯረጃ እና በተፇጥሮ ሀብቶች ሊይ ቁጥጥር ተጽዕኖ ከሚያሳዴሩ ምክንያቶች የተነሳ ያሊቸው
እውቀት የተሇያየ ይሆናሌ፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት በማህበረሰቡ አዕምሮ እና እንቅስቃሴ ውስጥ
ተከማችቶ በታሪኮች፣ በፇኖች፣ በተረትና ምሳላዎች፣ በጭፇራዎች፣ በአፇ ታሪኮች፣ በባህሊዊ
እሴቶች፣ በእምነቶች፣ በሥነ ሥርዓቶች፣ በማህበረሰብ ህጎች፣ በአካባቢ ቋንቋ፣ በግብርና
ሌምድች፣ በመሣሪያዎች፣ በቁሶች፣ በእፅዋት ዜርያዎች እና የእንስሳት ሮች ወተ. የሚገሇፅና
ሀገር በቀሌ እውቀቱ በቃሌ፣ በሌዩ ምሳላ እና በባህሌ አማካይነት የሚተሊሇፍ ነው፡፡ ሀገር
በቀሌ እውቀት ሇአካባቢው ማህበረሰብ ግንኙነትን እና አዯረጃጀትን በማዲበር በአከባቢ ዯረጃ
የውሳኔ አሰጣጥ ሂዯቶች ሇመጠበቅ፣ ሇማዲበር እና ሇማስፊፊት አስፇሊጊ ነው (1998:1-2)፡፡
በተፇጥሮ ሀብት ጥበቃ ውስጥ ሀገር በቀሌ እውቀትን ስንመሇከት ሇእርሻ፣ ሇእንስሳት እርባታ፣
ሇመዴኃኒት፣ ሇአፇርና ሇውሃ አያያዜ እንዱሁም ላልች በርካታ ምዴቦች ትኩረት በመስጠት
እየጨመረ የመጣ የጥናት መስክ ነው፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት በተሇይም በዓሇም ሊይ በጣም
የሚያስጨንቁ እንዯ በሽታ፣ ረሃብ፣ የጎሳ ግጭት፣ ዴህነት፣ በአንዴ አካባቢ የሚዯርሱ የተሇያዩ
ተፅዕኖዎች እና ላልች በርካታ ችግሮች ሇመፍታት አስፇሊጊ ነው። ይህን አስመሌክቶ ኢያሱ
(2010፣75) “ሀገረሰባዊ ዕውቀት ሰዎች በተሇያዩ የታሪክ ምሕዋሮቻው ያካበቷቸውን
የምርምርና የጥሌቅ ተመስጦ ውጤት ነው። በዙህ እውቀት ችግሮችን ይፇታለ፣ ማህበራዊ
መስተጋብሮችን ይቃኛለ፣ ዓሇምን ይረዲለ፣ ነገን ይተነብያለ፣ ምሥጢርንና ሏተታ ተፇጥሮን
ይመረምራለ።” በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡ ከዙህ ሀሳብ የምንረዲው ሀገር በቀሌ እውቀት በተሇያየ
አካባቢዎች ውስጥ ያለ ውስብስብ ችግሮችን ሇመፍታት ጠቃሚ መሆኑን ነው፡፡
በተጨማሪም አለሊና ገብሬ (2004፣77) ሀገር በቀሌ እውቀት ርፇ ብዘ መሆኑን የጠቆሙ
ሲሆን “የተፇጥሮ ሀብት አያያዜና አጠቃቀም፣ የግብርና እውቀት፣ ባህሊዊ የሰውና የከብት ጤና
አጠባበቅ እውቀት፣ የሌጆች አስተዲዯግ፣ መዯበኛ ያሌሆነ ትምህርት፣ ባህሊዊ የግጭት
ማስወገዴ እውቀት፣ እዯ ጥበባት እና የመሳሰለት ይገኙበታሌ፡፡” ይህም ሀገር በቀሌ እውቀት
በውስጡ በርካታ ነገሮችን እንዯሚያካትት ያሳያሌ፡፡
12
ሀገር በቀሌ እውቀት የአካባቢው ተወሊጆች የሚያውቁትን እና የሚያዯርጉትን እንዱሁም
በሙከራ የተገኙ እውቀቶችን የሚያመሇክት ነው፡፡ እውቀታቸውን ያሇማቋረጥ በማዲበር እና
ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ በማስተሊሇፍ ከባህሊዊ እሴቶቻቸው ጋር በቅርበት በመገናኘት
አካባቢያቸው በጥሌቅ ሇመገንብ አስፇሊጊ ነው፡፡ ይህ እውቀት የአንዴ ሰው፣ የአንዴ መን፣
የአንዴ ትውሌዴ ውጤት ሳይሆን በተዯጋጋሚ ሙከራና እርማት የዲበረና የነጠረ የመናትና
የትውሌድች እውቀት ዴምር ውጤት ነው (Mawere; 2010፡ 3)። ሀገር በቀሌ እውቀት
ሇአካባቢው ማህበረሰብ ማህበራዊ ሀብትና የሕይወት ክፍሌ ነው። ማህበረሰቡ በሕይወት
ሇመኖር በሚዯረገው ትግሌ ምግብ ማምረት፣ መጠሇያና ላልችንም ሇማግኘት ዋና ሀብታቸው
ነው፡፡
ከሊይ በተነሱት ሀሳቦች መሰረት ሀገር በቀሌ እውቀት ሲባሌ በማህበረሰቡ አእምሮና
በእንቅስቃሴው ውስጥ ያሇ፣ እውቀቱ በረጅም አመት ሌምዴ የዲበረ፣ በቃሌና በተግባር
ከትውሌዴ ትውሌዴ በቅብብልሽ ሲተሊሇፍ የኖረ፣ ከአካባቢያዊ ሁኔታና ፍሊጎት ጋር የተሊመዯ
በሁኔታዎች አስገዲጅነት የሚሇወጥ፣ ገበሬው አሁንም ዴረስ እየተጠቀመበት ያሇና የጋራ
ሀብት የሆነ እውቀት ነው፡፡ በዙህ መሠረት ሀገር በቀሌ እውቀት በአፇር እና ውሃ ጥበቃ፣
በእንስሳት እርባታና ሕክምና፣ በተፇጥሮ ሀብቶች አጠቃቀምና አያያዜ፣ ጤና አጠባበቅ ወተ.
ርፎች ውስጥ ሌዩ ጠቀሜታ አሇው፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት ከራስ ሇራስ በራስ የሚሰጥ ሆኖ ወዯ ማህበረሰቡ የሚገባበት መንገዴ
የተሇያየ ነው፡፡ ይህንም እውቀት በሌማት ውስጥ አንዴ ማህበረሰብ ከላሊው ማህበረሰብ በመረጃ
ሌውውጥ ሂዯት ውስጥ ይጋራዋሌ፡፡ ሀገር በቀሌ እውቀት ከላልች የዕውቀት ርፎች ጋር
በማቀናጀት እንዱሰራ ቢዯረግ ችግሮችን ሇመፍታት ትሌቅ ሚና ይጫወታሌ፡፡ ይህ ቅንጅትም
የሚፊጠነው አንደ ማህበረሰብ ከላሊው ጋር የመረጃ ሌውውጥ ማዴረግ ሲችሌ ነው፡፡ በማዯግ
ሊይ ያለ ሀገሮች እና በእዴገት ጎዲና ሊይ በሚገኙ እንዱሁም በኢንደስትሪ በበሇፀጉ ሀገሮች
መካከሌ የሚዯረገውን የሀገር በቀሌ እውቀት ሌውውጥን ሇማፊጠን የሚከተለት ስዴስት
ዯረጃዎች ወሳኝ እንዯሆኑ Ossai (2010፡ 5) እና World Bank (1998፡ 8-10) ይገሇጻለ፡፡
13
1. እውቅና እና መሇያ መስጠት (recognition and identification):- አንዲንዴ ሀገር በቀሌ
እውቀቶች በቴክኖልጂና በባህሊዊ እሴቶች የተካተቱ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ ይህም ሇውጫዊ
ታዚቢ በመጀመሪያ እይታ የማይታወቁ ያዯርጋቸዋሌ፡፡ ስሇሆነም ሀገር በቀሌ እውቀትን
ሇመሇየት ቴክኒካሌና ማህበራዊ ትንታኔን ያካትታሌ፡፡
2. ማረጋገጫ መስጠት (validation)፡- ይህ የሀገር በቀሌ እውቀትን ምና የሚያካትት
ሲሆን እውቀቱ ችግሮችን ሇመፍታት ያሇውን አስፇሊጊነት፣ አስተማማኝነት፣
ተግባራዊነት እና ውጤታማነት ግምት ውስጥ ማስገባት ያስፇሌጋሌ፡፡
3. መቅረፅ እና መሰነዴ (recording and documentation)፡- ሀገር በቀሌ እውቀት
በባህሪው ይሇዋወጣሌ፡፡ በመሆኑም ከሀገር በቀሌ እውቀት ባህርያት አንጻር መቅረፅ እና
መሰነዴ ዋና ተግዲሮት ነው፡፡ ምክንያቱም የእውቀት ሌውውጡ በተሇምድ በግሌ
ከወሊጆች ወዯ ሕጻናትና በመሰሌ መንገድች የሚፇጸም ነው፡፡ በዙህ ሂዯትም በአንዲንዴ
ሁኔታዎች መናዊ መሣሪያዎች ጥቅም ሊይ ሉውለ ይችሊለ፡፡ አሌፎ አሌፎ ዯግሞ
በተሇመደ ባህሊዊ ዳዎች ሊይ መተማመን ተገቢ ሉሆን ይችሊሌ፡፡
4. ተያያዥነት ያሊቸውን ፊይልች ማከማቸት (Storage in retrievable repositories)፡-
መረጃ ማከማቸት በፅሁፍ ሰነዴ ወይም በኤላክትሮኒክስ ቅርፀት ብቻ የተወሰነ
አይዯሇም፡፡ ፉሌሞችን፣ የተቀረጹ ካሴቶችን፣ ታሪኮችን ወተ. ሉጨምር ይችሊሌ፡፡
5. ዜውውር (transfer)፡- ይህ ዯረጃ እውቀቱን ሇተቀባዩ ከማስተሊሇፍ አሌፎ በአዲዱስ
አካባቢዎች ውስጥ የእውቀት ሙከራ ማዴረግን ያጠቃሌሊሌ፡፡
6. ሇሰፉው ማህበረሰብ ማሰራጨት (dissemination to a wider community)፡-
የእውቀት ሌውውጥ ዕዴገቱ ሰፉና ጥሌቀት ያሇው በመሆኑ በሽግግር ሂዯቱ ሊይ ተጽዕኖ
ሉፇጥር ይችሊሌ፡፡ በመሆኑም ሌዩ ጥንቃቄና ትኩረት የሚያሻው ዯረጃ ነው፡፡
ከእነዙህ ከሊይ ከተነሱት ሀሳቦች በመነሳት ሀገር በቀሌ እውቀትን እውቅና እና ማረጋገጫ
በመስጠት፤ በመተግበር፤ በመቅረፅ እና በመሰነዴ፣ ተያያዥ የሆኑ እውቀቶችን እንዲይጠፈ
በማከማቸት፤ ሇቀጣዩ ትውሌዴ እና ሇማህበረሰቡ ሉተሊሇፈ ይገባሌ፡፡ ሀገር በቀሌ የሆኑ የአፇር
እና ውሃ ጥበቃ ዳዎችም እንዲይጠፈ ጥበቃ እየተዯረገሊቸው ከትውሌዴ ትውሌዴ እና
ከማህበረሰብ ማህበረሰብ ሉተሊሊፈ ይገባቸዋሌ፡፡
14
2.1.3. ሀገር በቀሌ እውቀት ከሳይንሳዊ እውቀት የሚሇይባቸው ነጥቦች
ከባቢያዊ መሆን፡- ሀገር በቀሌ እውቀት በተፇጠረበት ባህሌና አውዴ ውስጥ የታጠረ
ነው። ይህም ማሇት በአንዴ አካባቢ ያሇ ሀገር በቀሌ እውቀት በላሊ አካባቢ ሊይታወቅ
ይችሊሌ፡፡ አዴማሱ በባህሌና አውዴ ይወሰናሌ። ይህ ማሇት ግን ያ እውቀት
ከተፇጠረበት ማህበረሰብ ፇፅሞ መውጣት አይችሌም ማሇት አይዯሇም።
ማህበረሰባዊ መሆን፡- የሀገር በቀሌ እውቀት ምንጭ የግሇሰብ ግንዚቤ ሳይሆን የወሌ
ግንዚቤና ማህበረሰባዊ አሳማኝነት ነው። ሰውን እና ተፇጥሮን አጣምሮ የሚያይ ሲሆን
የግሌ ህይወት እንዱኖር ዋና ምክንያቱ ማህበረሰብ ነው። የእውቀቱ ፇጣሪ ህብረተሰብ
እንጂ ግሇሰብ እንዲሌሆነ ያሳያሌ።
ቃሊዊ መሆን፡- ሀገር በቀሌ እውቀት ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ፤ ከሰው ወዯ ሰው
የሚተሊሇፇው በቃሌ ነው። በፅሁፍ የሰፇረ አይዯሇም፡፡
ተሇዋዋጭ መሆን፡- ሀገር በቀሌ እውቀት ታዲሽ፣ አዲጊ እና ተሇዋዋጭ ነው።
የህብረተሰቡ ባህሌ፣ ፖሇቲካ ፣ ማህበራዊ መዋቅር፣ ወተ. ሲሇወጥ አብሮ ሇውጥ
ያሳያሌ።
ከሊይ በተነሱት ሀሳቦች መሰረት ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት እንዯየ
ማህበረሰቡ እውቀት እና አካባቢ፤ እንዯሚተገብረው ማህበረሰብ እንዯሚሇያይ እንዱሁም በቃሌ
ከትውሌዴ ትውሌዴ ሲተሊሇፍ በተሇያዩ ምክንያቶች ሉሇወጥ እንዯሚችሌ መረዲት ይገባሌ፡፡
በአጠቃሊይ ሀገር በቀሌ እውቀት የአካባቢውን ማኅበረሰብ የአኗኗር ይቤ፣ የእምነት ስርዓት እና
ፍሌስፍና ያካትታሌ፡፡ በዙህ ጥናት ውስጥም ትኩረት የሚሰጠው ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ
ጥበቃ ሊይ ነው፡፡ በጥናቱ ውስጥ የሀገር በቀሌ እውቀት ከአካባቢ ጥበቃ ጋር በተያያ
የሚጠናው ማህበረሰቡ ሇአፇር እና ሇውሃ ጥበቃ ያሇው አመሇካከት፣ እውቀት እና ሌምድችን
መሠረት ባዯረገ መሌኩ የቀረበ ነው፡፡
15
2.1.4. የሀገር በቀሌ እውቀት መገሇጫዎች
ሀገር በቀሌ እውቀት ከማህበረሰብ እውቀት የሚመነጨ ሲሆን በርካታ መገሇጫዎች አለት፡፡
ዋና ዋናዎቹ የሚከተለት ናቸው፡፡
ከሊይ በተነሱት ሀሳቦች መሰረት እውቀቱ ከራስ ሇራስ በራስ የሚሰጥ ሆኖ ወዯ ማህበረሰቡ
የሚገባበት (የሚመጣመት) መንገዴ የተሇያየ እንዯሆነ መረዲት ይገባሌ፡፡ ይህም በሙከራና
ሌምምዴ፣ በጉርብትና፣ በጉዝ፣… ወዯራስ ሉገባ እንዯሚችሌ መረዲት ያስፇሌጋሌ እንጂ ሀገር
በቀሌ እውቀቱ እንዯ ዯሴት በአንዴ አጥር ከሌል ከዙህ ውጭ አያይም ማሇት ተገቢ አይዯሇም፡፡
ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀትም ከማህበረሰቡ የሚገኝ፣ በቃሌ የሚተሊሇፍ፣
ሇምርትና ተፇጥሮ ሃብት ጥበቃ ጉሌህ አስተዋፅኦ ያሇው የአንዴ አካባቢ ማሀበረሰብ መገሇጫ
ነው፡፡
16
2.1.5. የሀገር በቀሌ ዕውቀት ባህሪያት እና አይነት
ሀገር በቀሌ እውቀት በተመሳሳይ ሁኔታ የሚፇጠር ሳይሆን እንዯ ግሇሰቦች አመሇካከት፣
አቀባበሌ፣ የእውቀት አፇጣጠር የሚሇያይና በተወሰነ አካባቢና ቦታ የሚገኙ የገጠር ማህበረሰቦች
የሚመሇከቱትን፣ የሚሰማቸውን ስሜት በራሳቸው ቋንቋ ተጠቅመው የሚገሌጹት ነው
(Grenier; 1998: 47)፡፡ አንትሮፖሌጅስቶችና ላልች የሚስማሙበት ዯግሞ አካባቢያዊ የሆኑ
አንዴ የተወሰነ አካባቢ እና ባህሌን መሰረት አዴርገው የሚፇጠሩ፣ ዋናው መተሊሇፉያ
መንገዲቸው ቃሊዊ የሆነ፣ መፇጠሪያቸው ተግባራዊ ሌምምዴ፣ ትኩረታቸው ታሪካዊ ወይም
ተግባራዊ የሆነ፣ ዴግግሞሻዊና ተሇዋዋጭ የሆኑ፣ በርካታ የማህበረሰቡ አባሊትን ይሁንታ
የሚፇሌጉ፣ ወጥነት በላሇው መንገዴ የሚሰራጩ፣ መገሇጫቸው ተግባራዊ ክዋኔ የሆነና
ሁሇንተናዊ የሆኑ ናቸው (Ellen, et al. 2000: 4-6)፡፡
ከሊይ በተነሱት ሀሳቦች መሰረት እውቀት በሁሇት የሚከፇሌ ሲሆን አንዯኛው ከትውሌዴ
ትውሌዴ በውርስ የሚመጣ አብዚኛው የማህበረሰብ አባሌ የሚጋራው እውቀት ነው፡፡
ሁሇተኛው እውቀት ዯግሞ ከማህበረሰቡ የተገኘን እውቀት መሰረት አዴርጎ የግሇሰቦችን ሌምዴና
ችልታ የሚጠይቅ በምሌከታና ትርጉም በራስ ሌምዴና ተመክሮ የሚገኝ ሀገር በቀሌ እውቀት
ነው፡፡
በዙህ ጥናት ውስጥም ትኩረት የሚሰጠው ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት
ከማህበረሰቡ የተገኘ እውቀት መነሻ በማዴረግ ግሇሰቦች የሚያዲብሩት ሲሆን በራስ ሌምዴ እና
ተመክሮ የሚዲብር ነው፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት ሇተፇጠረበት ማህበረሰብ (ባህሌ) የተሇየ ትርጉም ሲኖረው በውስጡ
የሚያካትታቸው ነገሮች የሚከተለት እንዯሆኑ Grenier (1998፡ 2-3 እና Langill (1999፡ 9)
ገሌፀዋሌ፡፡
የሰው ጤና፡- የሰው በሽታዎች አይነት፣ የባህሊዊ መዴሃኒት አጠቃቀምና የህክምና ዳ፣
የመዴሃኒት እጽዋት መገኛና የሚሰበሰብበት ጊዛ እንዱሁም የአገጃጀትና የአቀማመጥ
ዳን… በማሇት ገሌጸዋሌ፡፡
17
አከባቢያዊ ምዯባ፡- ሀገር በቀሌ የእፅዋት፣ የእንስሳት፣ የአፇር፣ የውሃ፣ የአየር ሁኔታ
ወተ. መሇያ ዳዎችን ያካትታሌ፡፡
እንስሳትና የእንስሳት በሽታ፡- የእንስሳት ዜርያና ምርት፣ ባህሊዊ የእንስሳት አመጋገብ፣
የእንስሳት ምግብ አይነቶችና የእንስሳት በሽታ ምዴብ፣ ባህሊዊ የእንስሳት ህክምና… በማሇት
ገሌጸዋሌ፡፡
የአከባቢ አዯረጃጀት፣ ቁጥጥር እና ማስፇጸሚያ፡- ሇሀብት አስተዲዯር ተቋማት፣ የጋራ
ንብረት አያያዜ ሌምድች፣ የውሳኔ አሰጣጥ ሂዯቶች፣ የግጭት አያያዜ ሌምድች፣ ባህሊዊ
ህጎች እና የአምሌኮ ሥርዓቶች ወተ. በማሇት ገሌጸዋሌ፡፡
ውሃና ባህሊዊ የውሃ አስተዯዯር፡- የውኃ አጠባበቅ ዳ፣ ባህሊዊ የመስኖ አጠቃቀም
ብሌሃት፣ የዓሳና በውኃ ውስጥ የሚገኙ እጽዋት አያያዜና አጠቃቀም…በማሇት ገሌጸዋሌ፤
አፇር፡- የአፇር አይነት፣ የአፇር አጠባበቅ ስሌት፣ የአፇር ሇምነትን የመጠበቂያ ዳ
ናቸው፡፡
ግብርና፡- ባህሊዊ የተክልችንና የእርሻ ቦታን የዜግጅት ጊዛ ጠቋሚዎች፣ የማሳ ዜግጅት
ሌምዴ፣ ሀገር በቀሌ ተክልችን የማስተሊሇፉያ (የማቆያ ዳ)፣ ሮችን የማስቀመጥ
(የማዴረቅ፣ የመሇየት፣ የማፅዲት)፣ የር ዜግጅትና ባህሊዊ አዜርእትን የሚያዩበት መንገዴ
(የሚቀመጡበትና የሚያዋህዯበት)፣ የር ዜግጅትና ጥንቃቄ፣ የእርሻ መሳሪያዎች
ዜግጅት፣ የበሽታ መከሉከያ ዳና ገበያ፣… ናቸው በማሇት ገሌጸዋሌ፡፡
ሀገር በቀሌ እውቀት ማህበረሰቡ መዯበኛ ትምህርት ሳይማር በሕይወት ተሞክሮው ያዲበረውና
በተሇያየ መሌክ እየገሇጸ ከትውሌዴ ትውሌዴ በቅብብልሽ እያስተሊሇፇ ያቆየው ነው፡፡ በጥናቱ
የመግቢያ ሊይ ሇመጠቆም እንዯተሞከረው ሀገር በቀሌ እውቀት ከሚያካትታቸው በርካታ
ርፎች መካከሌ የዙህ ጥናት ዋና ትኩረት “ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት” ሊይ
ነው፡፡
ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ እውቀት በብዘ የአሇም ሕዜቦች ውስጥ የተሇመደ ናቸው፡፡ ስሇሆነም
በተሇያዩ የአፍሪካ ተወሊጅ ማህበረሰቦች እና ህዜቦች ውስጥ የተሇያዩ የአፇር ጥበቃ ሌምድችን
ማየቱ የተሇመዯ ነው (Yeshambel፣ 2013፡1)፡፡ ከሰሃራ በታች ባለ የአፍሪካ አካባቢዎች ሀገር
በቀሌ የአፇር ጥበቃ እውቀት ረጅም ጊዛ ተግባራዊ ተዯርጓሌ፡፡ ከቅዴመ ቅኝ ግዚት መን
ጀምሮ የነበሩ ሀገር በቀሌ ቴክኒኮች በአፇር መሸርሸር ቁጥጥር ሊይ ያተኮሩ እርከኖች በመገንባት
18
እና የዚፎችን በመትከሌ እንዱሁም ከውሃ ጥበቃ ጋር የተገናኙ ስራዎችን ያከናውኑ ነበር
(Junge and others፣ 2008: 2)፡፡
የአፇርና የውሃ ሀብት ጥበቃ ሇግብርና እና ሇአካባቢ ሊቂነት አስፇሊጊ ነው፡፡ የአፇር እና የውሃ
ሀብቶች ከጊዛ ወዯ ጊዛ እየጨመረ በመጣው የምግብ እና የመጠሇያ ፍሊጎት ከፍተኛ ጫና
ውስጥ ናቸው፡፡ በተሇያዩ የስነ-ሰብአዊ እና ተፇጥሯዊ ምክንያቶች የአፇር እና የውሃ ሀብቶች
እየተበሊሹ ነው (S. Bashir, A. Javed, I. Bibi and N. Ahmad፣ 2017፡ 2)፡፡
ኢትዮጵያ እንዯ አፇርና ውሃ ጥበቃ፣ የር ምርጫ እና ጥበቃ፣ የር ሌማት፣ ባህሊዊ እርሻ
መሳሪያዎች ሌማት፣ ተገቢ የእርሻ ስርዓት መርጋት፣ የምግብ እጥረትን ሇመቋቋም
ውጤታማ ዳዎችን መጠቀም፣ በመሳሰለት ርፎች በጊዛ ሂዯት ውስጥ ሀገር በቀሌ
እውቀትን አዲበረች፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ሀገር በቀሌ የአፇር አና ውሃ ጥበቃ እውቀት
የሚተገበር ቢሆንም በሰነዴ ያሌተመገበ በመሆኑ በባሇሙያዎች እና ፖሉሲ አውጪዎች
ትኩረት አሌተሰጠውም፡፡ ይህ ጥናት በዯቡብ አቸፇር ወረዲ የተሇያዩ ሀገር በቀሌ የአፇር እና
ውሃ ጥበቃ እውቀት በምሳላነት የቀረበበት ሲሆን ጥናቱ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ
እውቀት ሇመናዊ የአፇር ውሃ ሀብቶች ሀብትነት መሰረት ያዯረገ እና የሚያጠናክር ነው፡፡
19
አጠቃቀም እና አያያዜ፣ የመሬት አቀማመጥ፣ የአየር ንብረት፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና
ፖሇቲካዊ ሁኔታዎች በአፇር መሸርሸር ሊይ ተጽዕኖ ያሳዴራለ፡፡
የአፇር መሸርሸርን መቆጣጠር አስፇሊጊ ነው፡፡ ምክንያቱም ሇም የሆነው አፇር ሲሸረሸር ቀሪው
አፇር ምርታማ አይሆንም፡፡ የአፇር መሸርሸር ሙለ በሙለ ሉገታ የማይችሌ ቢሆንም ፣
በምርታማነት ሊይ የሚያስከትሇውን መጥፎ ተጽዕኖ ሇመቀነስ ከመጠን በሊይ የአፇር መሸርሸር
መቀነስ አሇበት፡፡ የአፇር መሸርሸር ምርታማነት ሊይ የሚያሳዴረው ተጽዕኖ በመሬት
አቀማመጥ፣ በአፇር አያያዜ እና በአየር ንብረት ሊይ የተመሠረተ ነው፡፡
የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብም ሇህይወት ዋስትና የሆነውን አፇር በጎር እና በነፊስ አማካኝነት
እንዲይሸረሸር ሇመጠበቅ ሀገር በቀሌ የሆነውን እውቀት እንዯሚጠቀሙ የተገኙ መረጃዎች
ያመሇክታለ፡፡ ይህ እውቀትም ሇመናዊ የአፇር ጥበቃ የራሱ የሆነ አስተዋፅኦ አሇው፡፡
ይህ ክፍሌ ከዙህ ጥናት ጋር ግንኙነት ያሊቸው ጥናቶች የተቃኙበት ነው፡፡ ክሇሳ የተዯረገባቸው
ጥናቶች የተመረጡት በይት ከጥናቱ ርዕሰ ጉዲይ ጋር ዜምዴና ስሊሊቸው ነው፡፡ በሀገር በቀሌ
የአፇር እና ውሃ ጥበቃ ዕውቀት ዘሪያ የተሰሩ ቀዯምት ጥናቶች ጠቅሇሌ ባሇ መሌኩ
ተዲሰዋሌ፡፡
20
በዲሰሳውም ከዙህ ጥናት ጋር የሚያመሳስሊቸው እና የሚሇያያቸው ጉዲዮችን ከአሊማቸው፣
ከምርምር ጥያቄያቸው አንጻር እንዯሚከተሇው ተዲስሰዋሌ፡፡ የጥናታዊ ጽሁፎቹ ቅኝት በአማርኛ
ቋንቋ የተጻፈትን በማሳቀዯም እና በእንግሉኛ ቋንቋ የተጻፈትን በማስከተሌ በተጻፈበት እና
በታተሙበት ዓመተ ምህረት ቅዯም ተከተሌ መሰረት ከሩቁ ወዯ ቅርቡ ተዯራጅተው ቀርበዋሌ፡፡
ይህ አይነቱ አቀራረብ የተመረጠበት ዋና ምክንያት ጥናቶቹ በቀረቡበት ቅዯም ተከተሌ ሲቃኙ
ያሇውን ሇውጥ እና ተከታታይነት እና በጥናቶቹ መካከሌ የሚታየውን ተመሳስል በውሌ
ሇመሇየት ያስችሊሌ ተብል ስሇታሰበ ነው፡፡
ሰዋገኝ አስራት (2009) “የባህሊዊ ግብርና ዕውቀት ትንተና በጓጉሳ ሽኩዲዴ ወረዲ” በሚሌ ርዕስ
ሇፍሌስፍና ድክትሬት ዱግሪ ከፉሌ ማሟያ ሇአማርኛ ቋንቋ፣ ሥነ ጽሐፍና ፎክልር ትምህርት
ክፍሌ ጥናት አቅርበዋሌ፡፡ የጥናቱ ዏቢይ ዓሊማ የጓጉሳ ሽኩዲዴ ገበሬዎች የሚተገብሯቸውን
ባህሊዊ የግብርና ሥራዎች በመሰብሰብ፣ በማዯራጀት እና በመተንተን ሇተተኪው ትውሌዴ
እንዱተሊሇፍ ማዴረግ ነው፡፡ ከጥናቱ ዏቢይ ዓሊማ የወጡ ዜርዜር ዓሊማዎች የተካተቱ ሲሆን
ከንኡስ ዓሊማዎች መካከሌ ከማሳ ዜግጅት እስከ ሰብሌ ስብሰባ ዴረስ ያሇውን ባህሊዊ የግብርና
ዕውቀት መመርመር፣ ገበሬዎች ባህሊዊ የግብርና ዕውቀታቸውን የሚያስተሊሌፈባቸው ዏውድች
ምን ምን እንዯሆኑ መርር፣ በባህሊዊ የግብርና እውቀት ትግበራና ሽግግር ዘሪያ በጊዛ ሂዯት
እየታዩ ያለ ሇውጦች መነሻ ምክንያት መፇተሽ፣ የሇውጡን አይነት መመርመር እና ገበሬዎቹ
ከባህሊዊ ግብርና ሥራዎች ጋር በተያያ የሚፇጽሟቸውን ፎክልራዊ ጉዲዮች መሇየትና
ፊይዲቸውን ተንትኖ ማሳየት የሚለት ይገኙበታሌ፡፡ የጥናቱን ዏቢይ ዓሊማ ሇማሳካት
መረጃዎች ከካሌዓይና ከቀዲማይ ምንጮች ተሰብስበዋሌ፡፡ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎችም
ምሌከታ፣ ቃሇ መጠይቅ እና ቡዴን ተኮር ውይይት ናቸው፡፡ የተሰበሰቡት መረጃዎችም
ማህበራዊ ሥነ-እውቀት (Social Epistemology)፣ ማህበራዊ ግንባታ ንዴፇ ሃሳብን (Social
constructionist theory) እና ሥነ-ፊይዲዊ (Axiology) ንዴፇ ሃሳብን መሰረት በማዴረግ
በአውዲዊ (contextual analysis) እና በተምሳላታዊ የመተንተኛ ዳ (symbolic analysis)
ተተንትነው ቀርበዋሌ፡፡
21
በትንተናው ውጤት መሰረት ገበሬው በሕይወት ተሞክሮውና በሌምዴ ያካበታቸው የበርካታ
ዕውቀት ባሇቤት መሆኑና ችግሮቹን ሇመፍታትም ሚጠቀምበት መንገዴ የኖረበትን ባህሌና
ማህበራዊ አውዴ መሰረት አዴርጎ እንዯሆነ ጥናቱ አሳይቷሌ፡፡ ገበሬው የዓመቱን ወራቶች
አራት ቦታ እኩሌ በመክፇሌ የሚሰራ ሲሆን በነዙህ ወራቶችም የሚከውናቸው የተሇያዩ
ስራዎች አለት፡፡ እነዙህ ተግባራትም እርሻ፣ ር፣ አረም፣ ኩትኳቶ፣ ሰብሌ ጥበቃ፣ አጨዲ፣
ር፣ ውቂያና የመሳሰለት ናቸው፡፡ እንዱሁም ባህሊዊ ማዲበሪያን በማጋጀት እንዯ ሰብለ
አይነት በመሇየት የሚጠቀም ከመሆኑ በተጨማሪ በአንዳ ማሳ ሊይ ባህሊዊውን ማዲበሪያ
ሇመሬቱ ሇምነት ሳይሳዊውን ዯግሞ ሇፍሬው በማሇት እንዯሚጠቀም በጥናቱ ታይቷሌ፡፡
የሰዋገኝ ሥራ ከዙህ ጥናት ጋር የእርሻ ማሳን (መሬትን) በተፇጥሮ ሀብትነት ከመጠበቅ አንጻር
እንዱሁም ከመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች ጋር ተመሳሳይነት ቢኖረውም የዙህ ጥናት ትኩረት
ባህሊዊ የግብርና እውቀት ሊይ ሳይሆን በሀገር በቀሌ እውቀት አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ
የሚጠቀምባቸውን ዳዎች በስፊት የሚዲስስ በመሆኑ በዓሊማ፣ በጥናቱ የትኩረት አካባቢ
ብልም ሉያስገኘው ከሚችሇው ግኝት አንጻር በእጅጉ ይሇያሌ፡፡
መስፍን ፇቃዳ (2012) “የሀገር በቀሌ ዕውቀት የአካባቢ ጥበቃ ትንተና:- በጃቢጠህናን ወረዲ
ማኀበረሰብ” በሚሌ ርዕስ ሇፎክልር የፍሌስፍና ድክትሬት ዱግሪ ማሟያ ሇአማርኛ ቋንቋ፣ ሥነ
ጽሐፍና ፎክልር ትምህርት ክፍሌ ጥናት አቅርበዋሌ፡፡ የጥናቱ ዋና ዓሊማ የጃቢ ጠህናን ወረዲ
የማህበረሰብ አባሊት አካባቢ ጥበቃን በተመሇከተ ያካበቱትን ሀገር በቀሌ ዕውቀት ከመሬት
(አፇር)፣ ከዚፎችና ከዯኖች ጥበቃ አንጻር ያሊቸውን ሚና መሇየት፣ መግሇጽ እና መተርጎም
22
ሲሆን በውስጡ ዜርዜር አሊማዎችን አካቷሌ፡፡ ዜርዜር አሊማዎች ውስጥ የማህበረሰቡ ሀገር
በቀሌ ዕውቀቶች ሇመሬት (አፇር) ጥበቃ ያሊቸውን ዴርሻ እና የጥበቡን መተሊሇፉያ ዳዎች
ማብራራት፤ የማህበረሰቡ ሀገር በቀሌ ዕውቀቶች ሇዚፎችና ሇዯኖች መጠበቅ ያሊቸውን ሚና እና
ማኀበረሰቡ ዯኖችን ሇመመንጠር የሚያነሳቸውን ምክንያቶች መርር፤ ሀገረሰባዊ እምነቶች
ሇአካባቢው ሥነ ምህዲር መጠበቅ ያሊቸውን አበርክቶ መግሇጽ፤ የሀገር በቀሌ እውቀት የአካባቢ
ጥበቃ ዳዎች ከሳይንሳዊ የአጠባበቅ ስሌቶች ጋር ያሊቸውን ትስስር ማሳየት እና የሀገር በቀሌ
እውቀት የአካባቢ ጥበቃ ዳዎች ሇውጥ እና ቀጣይነት ማሳያዎችን መተንተን የሚለት
ይገኙበታሌ፡፡
ጥናቱ ሀገር በቀሌ የአካባቢ ጥበቃ ዳዎች በትውሌዴ ቅብብልሽ ዚሬ ሊይ የዯረሱ ቢሆኑም
ባህሊዊ እውቀቶቹ ትኩረት ተሰጥቷቸው እንዲሌተጠኑ በመግሇፅ አርሶ አዯሮች በተሇያዩ
የግብርና የሥራ ዏውድች ሊይ የሚናገሯቸውን ፎክልራዊ መገሇጫዎች በመሰብሰብ፣ በመሇየት፣
በማዯራጀት፣ በመሰነዴ እና በመተንተን ከህይወት ተሞክሯቸው ያገኙትን እውቀት ሇቀጣዩ
ትውሌዴ በተሰነዯ መሌኩ ማስተሊሇፍ የሚቻሌበት መንገዴ ቢመቻች የተሻሇ መሆኑን
በይሁንታ ሏሳብነት በመጠቆም ተጠናቋሌ፡፡
23
የመስፍን ሥራ ከዙህ ጥናት ጋር በሀገር በቀሌ እውቀት የአፇር ከመጠበቅ አንጻር እንዱሁም
ከመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች ጋር ተመሳሳይነት ቢኖረውም ይህ ጥናት ሀገር በቀሌ እውቀቱ
ከዚፎችና ከዯኖች ጥበቃ አንጻር ያሊቸውን ሚና መሇየት ሊይ ሳይሆን በሀገር በቀሌ እውቀት
አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ የሚጠቀምባቸውን ዳዎች በስፊት የሚዲስስ በመሆኑ በዓሊማ፣
በጥናቱ የትኩረት አካባቢ ብልም ሉያስገኘው ከሚችሇው ግኝት አንጻር ይሇያሌ፡፡
Michael Shiferaw (2002) “Liking Indigenous with the ‘Conventional’ Measures for
Sustainable Land Management in the Highlands of Ethiopia: A Case Study of
Digil Watershed, East Gojjam” በሚሌ ርዕስ በሚሌ ርዕስ ሇኤም.ኤ.ዱግሪ ሇጅኦግራፉ
ትምህርት ክፍሌ ጥናት አቅርበዋሌ፡፡ ጥናቱ የመሬት ሇምነት መጠበቂያ መንገድች መመርመር
ሊይ ትኩረት ያዯረገ ነው፡፡ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች ቃሇ መጠይቅ፣ የቡዴን ውይይት እና
ምሌከታ ናቸው፡፡
የጥናቱ ውጤት እንዯሚያመሇክተው ሀገር በቀሌ የመሬት አጠባበቅ በአርሶ አዯሩ የሚከወን
ሲሆን የመሬት አጠባበቅ የውኃ መቆጣጠሪያ ግንባታ፣ ፇሰስ፣ ባህሊዊ ቦይ፣ ተከብከብና
አግዴመት ማረስ እንዱሁም ሁሇት አይነት ሰብልችን በመቀሊቀሌ መዜራት (inter-cropping)፣
መሬትን ሀረግ በማሌበስ ከአፇር መሸርሸር ሇመከሊከሌ በተበሊ መሬት ሊይ በምርምር የተሻሻሇን
ዜርያ መዜራት (improve-crop)፣ መሬትን ማሳዯር፣ ግብጦን መዜራት፣ በእንስሳት እዲሪ
መጠቀም፣ ሰብሌን ማፇራረቅ፣ የመሳሰለት የመሬትን ሇምነት የሚጠብቁ ናቸው በማሇት
ገሌጸዋሌ፡፡
24
በ“Journal of International Agricultural Research for Development” ሊይ ጥናታቸውን
አሳትመዋሌ፡፡ የጥናቱ ዋና ዓሊማ አርሶ አዯሮች ተግባራዊ የሚዯረጉት ሀገር በቀሌ የአፇርና
የውሃ መጠበቂያ የዕውቀት አይነቶችን መሇየትና ተግባራዊ ሌምዲቸው ምን እንዯሚመስሌ
መመርመር ነው፡፡ የጥናቱ መረጃዎች ከካሌዓይ እና ከቀዲማይ ምንጮች ተሰብስበዋሌ፡፡ የመረጃ
መሰብሰቢያ ዳዎች ቃሇ መጠይቅ፣ የቡዴን ውይይት፣ የመስክ ምሌከታ እና ሰነዴ ምርመራ
ናቸው፡፡
ይህ ጥናት የተፇጥሮ ሀብት የሆኑትን መሬትና ውሃን በሀገር በቀሌ ዕውቀት እንዳት መጠበቅ
እንዯሚቻሌ ከማሳየት አንጻር እንዱሁም ከሥነ ዳ አጠቃቀም አኳያ ከዙህ ጥናት ጋር
በተወሰነ መሌኩ ተመሳሳይነት አሇው፡፡ ይሁን እንጅ ይህ ጥናት የአፇር እና የውሃ ጥበቃን
ከፎክልር አንጻር የሚመሇከት በመሆኑ እና በጥናቱ ተተኳሪ አካባቢ የተሇየ ስሇሆነ በዓሊማም
ሆነ በይቱ ይሇያሌ፡፡
Musir Ali and Kedru Surur (2012) “Soil and Water conservation management
through indigenous and traditional practices in Ethiopia” በሚሌ ርዕስ ጥናታዊ ፅሁፍ
አቅርበዋሌ፡፡ ጥናቱ የተካሄዯው በዯቡብ ኢትዮጵያ በሲሉቲ ወረዲ ሲሆን የጥናቱ አሊማም
ባህሊዊ እና ሀገር በቀሌ የአፇርና የውሃ ጥበቃ አሰራሮች መሇየት፣ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ
አሰራሮች በማህበረ ባህሊዊ፣ በኢኮኖሚ፣ በባዮፉዙካሌ ሥርዓት እና ጥገና አፇፃፀም መገምገም
እንዱሁም በአፇር እና በውሃ ጥበቃ ሌምድች ሊይ ያለ ችግሮች ሇመሇየት እና አፇፃፀሙን
መገምገም ነው፡፡
የጥናቱ ውጤት እንዯሚያሳየው ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ ውጤታማ ዳ ነው፡፡ እነዙህ
የአፇር ጥበቃ ዳዎች እንዯ አግዴም ማረስ፣ ባህሊዊ ማዲበሪ መጠቀም (ፍግ መጨመር)፣
ሰብሌ ማሽከርከር፣ የሰብሌ ቀሪዎች (በእረሻ መሬቱ ሊይ ሰብሌ ማስቀረት)፣ የውሃ ፍሳሾችን
ቆርጦ ማውጣት እና ቦይ መስራት የአፇር ሇምነትን ሇመጨመር እና የአፇሩ ምርታማነት
ማሳዯግ እና ከአፇር መሸርሸርን በመያዜ ረገዴ አስፇሊጊነት ያሊቸው ናቸው፡፡ ባህሊዊ አስተዲዯር
እና ማህበራዊ ተቋማት አካባቢን በመጠበቅ ጠንካራ ማህበራዊ ትስስርን እና የስራ የትብብር
በመፍጠር ረገዴ ወሳኝ ሚና ይጫወታለ፡፡ በባህሊዊው አስተዲዯር እና በማህበራዊ ተቋማት
የተጫወተው ሚና ቀንሷሌ፡፡ በዙህም ምክንያት በማህበረሰብ መካከሌ ማህበራዊ ትስስር እና
የትብብር ዯረጃ ስጋት ሊይ እንዯጣሇው ተገሌጿሌ፡፡
26
የ “Musir and Kedru” ጥናት በሲሉቲ ወረዲ ሀገር በቀሌ የአፇር መሸርሸር መጠበቂያ መንገዴ
ምንነትና ማህበረሰቡ ሇአፇር መሸርሸር ያሇውን ግንዚቤ መመርመር ሊይ ትኩረት ያዯረገ ነው፡፡
ይህን ጥናት ከ “Musir and Kedru” ጥናት ጋር የሚያመሳስሇው የአፇር እና ውሃን ሇመጠበቅ
የጥናቱ ተተኳሪዎች የሚከተሎቸውን ሀገር በቀሌ እውቀት የሚመሇከት መሆኑ ሲሆን በጥናቱ
የትኩረት አካባቢ ብልም ሉያስገኘው ከሚችሇው ግኝት አንጻር ይሇያሌ፡፡ ስሇ ባህሊዊ አስተዲዯር
እና ማህበራዊ ተቋማት የእኔ ጥናት ትኩረት አይዯሇም፡፡
የጥናቱ ግኝት እንዯሚያሳየው የማህበረሰቡ ሀገር በቀሌ የአፇር መሸርሸር መከሊከያ ዳ ረጅም
መናትን ያስቆጠረ ውጤታማ ዳ ሲሆን ሇሊቂ የአየር ንብረት ሇውጥ እና ሇአካባቢ ጥበቃ
የጎሊ ዴርሻ ያሇው መሆኑ ተገሌጿሌ፡፡ ይህ ዳም ከኮንሶ ማህበረሰብ ባህሌ ጋር የተሳሰረ ነው፡፡
በመሆኑም ማህበረሰቡ ይህን ሀገር በቀሌ እውቀት የህይወቱ አንዴ አካሌ አዴርጎ በመቁጠር
ከትውሌዴ ትውሌዴ እንዱተሊሇፍ የራሳቸውን ሚና ይጫዎታለ፡፡ በአካባቢው የተሇያዩ ሀገር
በቀሌ የአፇር ጥበቃ ዳ እውቀቶች ሲኖሩ ከእነዙህ ውስጥ አግዴም ማረስ፣ ሰብልችን
ማቀያየር (ማሽከርከር)፣ መሬትን አርሶ አሇመዜራት (ማሳዯር)፣ ሰብሌን ማዯባሇቅ፣ ማዲበሪያ
መጠቀም (ገሇባና የበሰበሱ ቅጠልችን በመነስነስ ሇማዲበሪያነት መጠቀም)፣እርከን መስራት እና
ዯኖችን ማሌማት ይጠቀሳለ። እነዙህ ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ ዳዎች በሙከራ የተገኙ
ሲሆኑ የአካባቢው ማህበረሰብ ራስን የመቻሌ፣ በራስ የመወሰን እና የውጤታማ አማራጮች
መሠረት መሆናቸው ተገሌጿሌ።
27
የ “Yeshambel” ጥናት የኮንሶን ሀገር በቀሌ የአፇር መሸርሸር መጠበቂያ መንገዴ ምንነትና
ማህበረሰቡ ሇአፇር መሸርሸር ያሇውን ግንዚቤ መመርመር ሊይ ትኩረት ያዯረገ ነው፡፡ ይህን
ጥናት ከ “Yeshambel” ጥናት ጋር የሚያመሳስሇው የአፇር መሸርሸርን ሇመከሊከሌ የጥናቱ
ተተኳሪዎች የሚከተሎቸውን ሀገር በቀሌ እውቀቶች የሚመሇከት መሆኑ ሲሆን፤ ነገር ግን ይህ
ጥናት ላልች የተፇጥሮ ሀብቶችን ማሇትም የውሃ አጠባበቅን ጨምሮ የሚመሇከት በመሆኑ
ይሇያሌ፡፡
የ “Getachew” ጥናት የአፇር መሸርሸር መከሊከያ መንገድችን የሚጠቁም መሆኑ ከዙህ ጥናት
ጋር ተመሳሳይነት አሇው፡፡ ነገር ግን የ “Getachew” ጥናት ከተፇጥሮ ሀብቶች መካከሌ አፇር
ጥበቃ ሊይ ብቻ የሚያተኩር ሲሆን ይህ ጥናት ግን የውሃ አጠባበቅን ጨምሮ የሚመሇከት
በመሆኑ በይቱም ሆነ በስፊቱ ይሇያሌ፡፡
Addis Taye (2014) “The Role of Indigenous Knowledge and Practice of Water
and Soil Conservation Management in Albuko Woreda, South Wollo, Ethiopia”
በሚሌ ርዕሰ ሇኤም.ኤ.ዱግሪ ሇጆግራፉ እና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍሌ ጥናት አቅርበዋሌ፡፡
የጥናቱ ዋና አሊማ በአሌቡኮ ወረዲ የሚገኙ አርሶ አዯሮች በሀገር በቀሌ እውቀት የተፇጥሮ
28
ሀብት የሆኑትን አፇርና ውሃ እንዳት እንዯሚጠብቁ መግሇጽ ነው፡፡ ከዙሁ ጋር በተያያ
የጥናቱ ተተኳሪ አርሶ አዯሮች ሇመሬት መሸርሸር ያሊቸው ግንዚቤ ምን እንዯሚመስሌ
መመርመር ነው፡፡ ቃሇ መጠይቅ እና የቡዴን ውይይት የጥናቱ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች
በመሆን አገሌግሇዋሌ፡፡ መረጃዎችም በገሊጭ፣ በመጠናዊ እና በአይነታዊ የትንተና ዳዎች
ተተንትነው ቀርበዋሌ፡፡
የ “Addis” ጥናት ሀገር በቀሌ እውቀት የአፇርና የውሃ ጥበቃ ሥራ ሇማከናወን ያሇውን ሚና
የሚያሳይ መሆኑ ከዙህ ስራ ጋር የሚያመሳስሇው ሲሆን ሌዩነቱ ዯግሞ የዙህ ጥናት
መረጃዎች የሚተነተኑት በአይነታዊ ዳ መሆኑ፣ በጥናቱ የትኩረት አካባቢ እና ይህ ጥናት
በተፇጥሮ ሀብት እንክብካቤ ሂዯት ሊይ ፎክልር ያሇውን ሚና የሚተነትን በመሆኑ በጥናቱ
ግኝቱ ይሇያሌ፡፡
29
በጥናቱ የትንተና ውጤት መሰረት በዐዚምበራ ተራራማ ቦታዎች ሊይ የሚገኙ መንዯሮች ሇከፊ
የአፇር መሸርሸር የተጋሇጡ በመሆናቸው የማህበረሰቡን ባህሊዊ የአፇር እና የውሃ መጠበቂያ
ዳዎች ሚራባ፣ የዴንጋይ ካብ እና ባህሊዊ የእርከን ሥራዎችን ከመናዊ ቴክኖልጅዎች ጋር
ማስተሳሰር ነው፡፡ የአፇሩን ሇምነት ወዯ ነበረበት ሇመመሇስ የእንስሳትን እዲሪ፣ የተክልችን
ቅጠሊቅጠሌ እና ብስባሾችን በአካባቢው ሊይ መዴፊት ወሳኝ ሚና እንዲሇው ጥናቱ አመሊክቷሌ፡፡
መናዊ የአፇር እና የውሃ መጠበቂያ ስሌቶች ከባህሊዊ ዳዎች ጋር በቅንጅት ተሳስረው
መስራት ካሌቻለ ውጤታማ መሆን እንዯማይቻሌም ተጠቁሟሌ፡፡
ጥናቱ ሀገር በቀሌ እውቀት የአፇርና የውሃ ጥበቃ ሥራ ሇማከናወን ያሇውን ሚና የሚያሳይ
መሆኑ ከዙህ ስራ ጋር የሚያመሳስሇው ሲሆን ሌዩነቱ ዯግሞ፣ በጥናቱ የትኩረት አካባቢ እና
ባህሊዊ የተፇጥሮ ሀብት ጥበቃ ዳዎችን ከፎክልር ዏውድች አንጻር የሚቃኝ በመሆኑ
በዓሊማው፣ በስፊቱ እና በይቱ ይሇያሌ፡፡
30
የ “Worku” ጥናት በዋናነት ትኩረት ያዯረገው መሬት አስተዲዯር ሥርዓት ሊይ ሲሆን ጥናቱም
በአይነታዊና በመጠናዊ ዳዎች ተተንትኖ ቀርቧሌ፡፡ ይህ ጥናት ዯግሞ በአይነታዊ መንገዴ
የሚጠና ሲሆን፤ የዙህ ጥናት ትኩረት አፇር አጠባበቅ ሊይ ብቻ ሳይሆን የውሃ ጥበቃን
ጨምሮ የሚመሇከት በመሆኑ ይሇያሌ፡፡
የ “Kibrom” ጥናት ሀገር በቀሌ እና መናዊ የአፇር እና የውሀ ጥበቃ ሌምድች በመመርመር
ሲሆን ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሀ ጥበቃ ሌምድች ሊይ ማተኮሩ ከዙህ ስራ ጋር
የሚያመሳስሇው ሲሆን ይህ ጥናት መናዊ የአፇር እና የውሀ ጥበቃ ሌምድች ስሇማይመሇከት
ይሇያሌ፡፡ በተጨማሪም የዙህ ጥናት መረጃዎች የሚተነተኑት በአይነታዊ ዳ መሆኑ እና
በጥናቱ የትኩረት አካባቢ የተሇየ በመሆኑ በጥናቱ ግኝቱ ይሇያሌ፡፡
31
Taybela Waje (2017) “Assessing the Role of Indigenous Knowledge in Natural
Resource Management: The Case of Mareka Woreda, Dawro Zone, South
Ethiopia.” በሚሌ ርዕስ ሇኤም.ኤ.ዱግሪ ሇ “Enviroment and Development” ትምህርት
ክፍሌ ጥናት አቅርበዋሌ፡፡ የጥናቱ ዋና አሊማ የዲውሮ ህዜብ በተፇጥሮ ሀብት አያያዜ ውስጥ
የሀገር በቀሌ እውቀትን ሚና መገምገም ነው፡፡ የጥናቱን ዓሊማ ሇማሳካት የጥናቱ መረጃዎች
ከካሌዓይ እና ከቀዲማይ ምንጮች ተሰብስበዋሌ፡፡ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳዎች የፅሁፍ
መጠይቅ፣ የግሌ ምሌከታ፣ ቁሌፍ መረጃ ሰጭ ቃሇ መጠይቅ እና ቡዴን ተኮር ውይይት
ናቸው፡፡
የጥናቱ ውጤት እንዯሚያመሇክተው የጥናቱ ተተኳሪ አካባቢ ሀገር በቀሌ አውቀት ሇመማር
እና ሇመሇማመዴ የሚቻሌ፣ ቀሌጣፊ እና ወጪ ቆጣቢ ስሇሆነ ሇአከባቢው ህዜብ አስፇሊጊ
እንዯሆነ ተገሌጿሌ፡፡ አርሶ አዯሮች ስሇመሬት መሸርሸር ምንነት፣ የአፇሩ ሁኔታ፣ የእፅዋት
ሽፊን እና የአካባቢያቸው ማህበራዊ እና ባህሊዊ ሀኔታዎች ሇማወቅ ሀገር በቀሌ እውቀትን
ይጠቀማለ። በተጨማሪም ከሰው እና ከእንስሳት ጤና ጋር በተያያ ሀገር በቀሌ እውቀትን
ይጠቀማለ፡፡ የበሽታ ምዯባ ሥርዓቶች፣ ባህሊዊ ህክምናና መዴሃኒት እና በሽታዎችን ሇማከም
ከዕፅዋት የተቀመሙ መዴኃኒቶች አጠቃቀም እንዱሁም የመዴኃኒት እፅዋቶች በአከባቢው
ሇመሰብሰብ የሚሆን ትክክሇኛ ጊዛ ይጠቀማለ። እንዯ ባህሊዊ ሕክምና እና የአትክሌት
ስፍራዎችን ከእጽዋት ዜርያዎች እንዱሁም ሌምድች ጋር የአፇር ሇምነት መሻሻሌ ውስጥ
የአካባቢ አርሶ አዯር አዴናቆት የተቸራቸው ናቸው፡፡ ብዘ አርሶ አዯሮች ሀገር በቀሌ እውቀትን
ከመናዊ ቴክኖልጂ ጋር በማጣመር በመጠቀም መቀጠሌ እንዯሚፇሌጉ በጥናቱ ተገጿሌ፡፡
ትክክሇኛ ሀገር በቀሌ እውቀትን በትክክሌ መማር እና ሰነዴ ማጋጀት እንዯሚያስፇሌግ በዙህም
የአካባቢ ማህበረሰብና ዩኒቨርስቲዎች ሀገር በቀሌ እውቀት በመጠበቅ ተሳታፉዎች ሉሆኑ
እንዯሚገባ ይሁንታ ሀሳባቸው ሊይ ጠቁመዋሌ፡፡
የ “Taybela” ጥናት ሀገር በቀሌ ተፇጥሮአዊ ሀብት ጥበቃና አያያዜ እውቀት በዲውሮ ዝን ምን
እንዯሚመስሌ መመርመር ሊይ ያተኮረ ሲሆን ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሀ ጥበቃ ሌምድች
ሊይ ማተኮሩ ከዙህ ስራ ጋር የሚያመሳስሇው ሲሆን ይህ ጥናት ሀገር በቀሌ የእንስሳት እና
የእፅዋት ጥበቃ ሌምድች እንዱሁም ሀገረሰባዊ ህክምናን ስሇማይመሇከት ይሇያሌ፡፡
በተጨማሪም የዙህ ጥናት መረጃዎች የሚተነተኑት በአይነታዊ ዳ መሆኑ እና በጥናቱ
የትኩረት አካባቢ የተሇየ በመሆኑ በጥናቱ ግኝቱ ይሇያሌ፡፡
32
ከሊይ ዲሰሳ በተዯረገባቸው 13 ጥናቶች ውስጥ የተጠቀሱ የተወሰኑ የአፇር እና ውሃ መጠበቂያ
ዳዎች በኔ የጥናት አካባቢ ማህበረሰብም ሚተገበሩ ሲሆን አተገባበራቸው ግን የተሇያየ
እንዯሆነ በጥናቴ ግኝት ማረጋገጥ ችያሇሁ፡፡ ሇምሳላ የክትር አተገባበርን ብንመሇከት በጎርፍ
የተጎዲን መሬት ሇመጠበቅ አንዲንዴ አጥኚዎች ዴንጋይ ብቻ በመካብ እንዯሚሰሩት ገሌፀዋሌ፡፡
አንዲንድቹ ዯግሞ እንጨት በመጠቀም እንዯሚሰሩት በጥናታቸው ውስጥ ገሌፀዋሌ፡፡ የኔ ጥናት
አካባቢ በሚያተኩርበት አካባቢ ዯግሞ የዚፎችን ቅርንጫፍ እና የተሇያዩ እንጨቶችን ከመጠቀም
ባሇፇ አፇሩን ዯግፎ መያዜ የሚችሌ ርር ያሇ ሽቦ እተጠቀሙ እንዯሚሰሩት በጥናቴ ግኝት
አረጋግጫሇሁ፡፡
ንዴፇ ሃሳባዊ ማዕቀፍን (ትውራዊ ማዕቀፍን) በሚመሇከት ዯግሞ ከጥናቱ መረጃ አንጻር
ዜምዴና ያሊቸው መረጃዎች በምሌከታ፣ በቃሇ መጠይቅ እና በቡዴን ተኮር ውይይት ከተሰበሰቡ
በኋሊ በመሌክ በመሌካቸው ተዯራጅተው ትርጉም እንዱሰጡ በጥናቱ ሇተሰበሰቡ መረጃዎች
የሚመጥን ንዴፇ ሃሳብ ያስፇሌጋሌ፡፡ በመሆኑም ጥናቱ ይዝት የተነሳውን ዓሊማ ሇማሳካት
ከንዴፇ ሏሳብ (Theory) አንጻር የተመረጡት ማህበራዊ ሥነ እውቀት ንዴፇ ሀሳብ (Social
Epistemology Theory) እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ (Social Constructivism
Theory) ናቸው፡፡ የጥናቱ ትኩረት የማህበረሰብን ሀገር በቀሌ ዕውቀት መተንተን ሊይ
የሚያተኩር በመሆኑ እነዙህን ንዴፇ ሏሳቦች መጠቀሙ አስፇሊጊ ሆኗሌ፡፡
33
ይህም ሲባሌ ማህበረሰቡ ሀገር በቀሌ በሆነ መንገዴ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ ምን አይነት
እውቀት እንዯሚጠቀም ሇመግሇፅ የሥነ እውቀት ንዴፇ ሏሳብ መጠቀም ተገቢ ነው፡፡
የማህበረሰቡን ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት በጥሌቀት ሇማየት በእያንዲንደ
የማህበረሰብ አባሊት ግሊዊ እውቀት ሊይ ተመስርቶ የጋራ የሆነውን እውቀቱን እንዳት እየገነባ
እና ዚሬ ሇዯረሰበት ዯረጃ እንዳት እንዯዯረሰ ሇማየት የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሏሳብ
መጠቀም አስፇሊጊ ነው፡፡
34
ጠና ዯዎ (2009፣ 9-10) ስነ እውቀትን በሚከተሇው መሌኩ ገሌፀውታሌ፡፡
በስነ እውቀት ውስጥ የሰው ሌጅ ስሊሇው እውቀት የሚያነሳቸው በርካታ መሰረታዊ ጥያቄዎች አለ፡፡
የእውቀት ምንጭ ምንዴን ነው? የሰው አዕምሮ ነው ወይስ ከሰው አዕምሮ ውጭ ያለ ነገሮች? ሰው
የሚያውቀውን ነገር የሚያውቀው ፍፁማዊ ወይስ አንፃራዊ በሆነ መሌኩ ነው? ሇመሆኑ የሰው እውቀት
ወይም እውነት የሚሇካው በምንዴነው? አንዴን ነገር ወይም ሏሳብ እውነት ወይም ውሸት ነው የምንሇው
ሇምንዴን ነው? ወይም አንዴን ነገር ነገር “እውነት ነው” ሇማሇት መሇኪያችን ምንዴነው? እነዙህን
ጥያቄዎች ሇመመሇስ በተዯረገው ጥረት የተሇያዩ ዜንባላዎች በስነ እውቀት ውስጥ ተፇጥረዋሌ፡፡
ስነ ዕውቀት የዕውቀት ጥናት ምርምር ንዴፇ ሏሳብ ማሇት ነው፡፡ ጥናቱ የሚያተኩረው በዕውቀት
ምንነትና መሰረቶቹ ሊይ ሲሆን በተሇይም የዕውቀቱ ወሰንና ትክክሇኛነቱን የሚመዜኑ ነጥቦችን
ይመረምራሌ፡፡ እውነታ ከነባራዊ ሁኔታ ጋር ምን ግንኙነት አሇው? የዕውቀት መነሻና መሰረቶች ምንዴን
ናቸው? የዕውቀትስ አመጣጡ እንዳት ነው? የዕውቀትስ ዲር ዴንበሩ እስከ የት ነው? እውነቱስ በምን
ይሇካሌ? የሚለትን ጥያቄዎች የሚያጠና የፍሌስፍና ርፍ ሥነ ዕውቀት ይባሊሌ፡፡ …ዕውቀት
ተፇጥሮንና አካባቢን ሇመቆጣጠር የሚረዲ ነው፡፡ ዕውቀት የሚገኘው በግሇሰብ ጥረት ብቻ ሳይሆን ዋናው
መሰረቱ የህብረተሰቡ ፍሊጎት በመሆኑ ቀጥታ ማኀበራዊ ይት ያሇው ነው፡፡ የዕውቀት ወሰን ይህ ነው
የማይባሌ ታዱጊና ታሪካዊ መሆኑን የሚያስረዲን የሰው ሌጅ ፍሊጎትና ቁሳዊ ሃይሌ እያዯገ ሲሄዴ
ዕውቀትም አብሮ ስፊትና ጥሌቀት ማግኘቱ ነው፡፡ ይህም የሚያመሇክተው የእውነት መሇኪያው ተግባር
መሆኑን ነው፡፡ አንዴ ሃሳብ ትክክሇኛነቱ የሚረጋገጠው ሇተግባር በሚሰጠው አገሌግልት ሲሆን ይህን
አገሌግልት ሉሰጥ የሚችሇው የነባራዊ እውነታ ትክክሇኛ ግንዚቤ ሲሆን ብቻ ነው፡፡
ስነ እውቀታዊ የምርምር ንዴፍ ሀሳብ ስሇአንዴ ርዕሰ ጉዲይ ምርምር ሇሚያዯርጉ ሰዎች
ከፍተኛ የሆነ ጠቀሜታ አሇው፡፡ ምርምር ስሇሚያዯርጉበት ርዕሰ ጉዲይ ነገሮችን እንዳት
ማቀናበር እንዲሇባቸው፤ እውቀታቸውንም ከምርምር አንፃር እንዳት ማቀናበር እና መጠቀም
እንዲሇባቸው፤ የጥናታቸውንም አሊማ ከሚያጠኑት ነገር ጋር እንዳት ማገናኘት እንዯሚችለ
እና ጥናታቸውን እንዳት መሌክ እንዯሚያስይዘት እንዱሁም እንዯሚቀርፁት በማሳየት ከፍተኛ
አስተዋፅኦ ያበረክታሌ፡፡ ይህ ጥናትም በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ማህበረሰብ ውስጥ የሚገኙ የሀገር
በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀትን አተገባበር የሚመረምር በመሆኑ ንዴፇ ሏሳቡ በጥናቱ
ተግባራዊ ተዯርጓሌ፡፡
35
2.3.2. የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ (Social Constructivism Theory)
የማህበራዊ ግንባታ ንዴፇ ሃሳብ ዋነኛ ትኩረት ማህበራዊ እውቀቶች እንዳት ተፇጠሩ?
ማህበረሰብ በአካባቢው ያለ ሁነቶች እንዳት ባሇ መንገዴ ትርጓሜ ይሰጣቸዋሌ? እንዳትስ
ይገሇፃቸዋሌ? ሰዎች በመካከሊቸው የሚፇጥሩት እርስ በርሳዊ ግንኙነት እውቀትን በመፍጠር
ረገዴ የሚጫወተው ሚና ምንዴነው? የሚለትን ጥያቄዎች መመርመር ሊይ ነው (Crotty,
1998:8)፡፡ በመሆኑም ይህ ንዴፇ ሀሳብ ጥናቱ በሚካሄዴበት ማህበረሰብ ውስጥ ያሇ ሀገር
በቀሌ እውቀት አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ ያሇው የእውቀት ትስስር ሇመተርጎምና
ሇመተንተን አስፇሊጊ በመሆኑ በዙህ ጥናት ተግባራዊ ይሆናሌ፡፡
36
2.4. የምዕራፈ ማጠቃሇያ
በዙህ ምዕራፍ ስር ሦስት ንዐስ ሏሳቦች ቀርበዋሌ፡፡ የመጀመሪያው የጥናቱን ጽንሰ ሏሳባዊ
ዲሰሳ ይመሇከታሌ፡፡ ጽንሰ ሃሳባዊ ዲሰሳን በሚመሇከት የሀገር በቀሌ እውቀት ምንነት፣ የሀገር
በቀሌ እውቀት መሇዋወጥ፣ ሀገር በቀሌ እውቀት ከሳይንሳዊ እውቀት የሚሇይባቸው ነጥቦች፣
የሀገር በቀሌ እውቀት መገሇጫዎች፣ የሀገር በቀሌ እውቀት ባህሪያትና አይነት፣ ሀገር በቀሌ
እውቀት የሚያካትታቸው ነገሮች እና ሀገር ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት
የሚለ ሀሳቦች ተዲሰዋሌ፡፡ ጽንሰ ሏሳባዊ ዲሰሳው ሇጥናቱ ትንታኔ ሉያግዜ በሚችሌ መሌኩ
የተዋቀረ ሲሆን፤ ከታወቁ ዓሇማቀፈዊ የምርምር ህትመቶች፣ መጣጥፎች እና መጻሕፍት ሊይ
ምንጮቻቸውን በመግሇጽ ቅኝት የተዯረገባቸው ናቸው፡፡
ሁሇተኛው የተዚማጅ ጥናቶች ቅኝትን የሚመሇከት ሲሆን ከሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ
እውቀት ጋር በተያያ የተሰሩ ጥናቶች ተዲሰዋሌ፡፡ ዲሰሳ ተዯረገባቸው 13 ጥናቶች መካከሌ
የአብዚኞቹ ትኩረት ባህሊዊ በሆነ መንገዴ አፇር የሚጠበቅበት መንገዴ ሊይ ብቻ ትኩረት
ያዯረጉ ናቸው፡፡ የኔ ጥናት ሀገር በቀሌ በሆነ መንገዴ አፇር የሚጠበቅበትን መንገዴ
መመርመሩ ቅኝት ከተዯረገባቸው ጥናቶች ጋር ቢያመሳስሇውም ማህበረሰቡ በሚጠቀሟቸው
ዳዎች ይሇያሌ፡፡ አሌፎ አሌፎ አፇርን ሇመጠበቅ የሚጠቀሟቸው ዳዎች ቢመሳሰለም
የእውቀቶች አተገባበር የተሇያየ ነው፡፡
37
ይህ ጥናት የጥናቱን ተተኳሪ የማህበረሰብ አባሊት ባህሊዊ ዏውዴ መሰረት ያዯረገ ሲሆን
ማህበረሰቡ አፇር እና ውሃን ሇመጠበቅ የሚጠቀምባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች ምን ምን
እንዯሆኑ እና መጠቀማቸው ሇአፇር እና ውሃ ጥበቃ የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ ምን እንዯሆነ
ሇመግሇፅ የሚሞክር በመሆኑ ጥናቱ ቅኝት ከተዯረገባቸው ሥራዎች በሚጠቀመው ሥነ ዳ፣
ንዴፇ ሏሳብ እና በዓሊማው እንዱሁም በጥናቱ ውጤቱ ይሇያሌ፡፡
ሶስተኛው የጥናቱ ንዴፇ ሏሳባዊ ማዕቀፍ የተዋቀረበት ክፍሌ ነው፡፡ የንዴፇ ሃሳብ ዲሰሳ
(ትውራዊ ማዕቀፍን) በሚመሇከት ዯግሞ ከጥናቱ መረጃ አንጻር ዜምዴና ያሇው ማህበራዊ ሥነ
እውቀት ንዴፇ ሀሳብ እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ ሀሳብ ሇመረጃ መተንተኛነት ተጠቅሟሌ፡፡
የሥነ እውቀት ንዴፇ ሏሳብን ማህበረሰቡ ሀገር በቀሌ በሆነ መንገዴ አፇርን እና ውሃን
ሇመጠበቅ ምን አይነት እውቀት እንዯሚጠቀም ሇመተንተን እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ
ሏሳብ የማህበረሰቡን ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት በጥሌቀት ሇማየት
በእያንዲንደ የማህበረሰብ አባሊት ግሊዊ እውቀት ሊይ ተመስርቶ የጋራ የሆነውን እውቀቱን
እንዳት እየገነባ እና ዚሬ ሇዯረሰበት ዯረጃ እንዳት እንዯዯረሰ ሇማየት ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡
38
ምዕራፍ ሶስት
የጥናቱ ዳ
3.1. የምርምር አይነት
የዙህ ጥናት ትኩረትም ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበር በመመርመር
የማህበረሰቡን እውቀት፣ አስተሳስብ፣ ፍሌስፍና፣ ርዕዮተ አሇም ወተ. ማሳየት በመሆኑ
የጥናቱን ዓሊማ ሇማሳካት አመቺ ዳ ስሇሆነ መርጨዋሇሁ፡፡ በመሆኑም ሀገር በቀሌ እውቀት
አተገባበርን በሚመሇከት የሚገኙ ጥቅሌ መረጃዎችን ሇመግሇጽ፣ ሇማስረዲትና ሇማብራራት
አገሌግልት ሊይ ውሎሌ፡፡
39
ከቀዲማይ የመረጃ ምንጮች የተሰበሰቡት መረጃዎች ጥሬ መረጃዎች ሲሆኑ ከጥናቱ ተተኳሪ
ቦታ ሊይ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበር ሇማወቅ መረጃዎችን
ሰብስቤያሇሁ፡፡ ጥናቱ የመስክ ስራን የሚጠይቅ በመሆኑ በተፇጥሯዊ መቼት ሊይ ተሳታፉ
በመሆን መረጃዎች ከመስክ በቀዲማይ የመረጃ ምንጮች በምሌከታ፣ በቃሇ መጠይቅ እና
በቡዴን ተኮር ውይይት ተሰብስበዋሌ፡፡
3.2.1. ምሌከታ
በፎክልር ጥናት ምሌከታ ቀዲሚ የመረጃ መሰብሰቢያ ዳ ሲሆን በወረዲው ሇጥናቱ በተመረጡ
ቀበላዎች ሊይ በመገኘት እና በመመሌከት ሀገር በቀሌ የአፇርና እና ውሃ ጥበቃ እውቀት ምን
እንዯሚመስሌ በምሌከታ መረጃ ተሰብስቧሌ፡፡ በጥናቱ ቦታ ሊይ የሚከወኑ ነገሮችን በሚገባ
ሇመመዜገብ አገሌግልት ሊይ ውሎሌ፡፡ በዙህ ምክንያትም በዙህ ጥናት ሊይ ምሌከታ ግንባር
ቀዯም የመረጃ መሰብሰቢያ ሆኖ አገሌግሎሌ፡፡
Observation methods: Those methods used by the field worker in obtaining data by
direct observation, looking from the outside in and describing the situation as he sees it.
The term observation as used in this context, is not limited only to visual aspects of the
situation, but also involves a full range of sensual experience including hearing, feeling,
smelling, and tasting, whenever these may be appropriate.
40
ክፍልች ስሇመሬት አጠቃቀም፣ ባህሊዊ ሌምድች፣ ንብረት አያያዜ ዳዎች እና ላልች
አጠቃሊይ ሁኔታዎችን ሇማጥናት በምሌከታ መረጃ ተሰብስቧሌ፡፡
ምሌከታ በሁሇት አይነት መንገዴ ሉካሄዴ እንዯሚችሌ Kothari (2004፡ 96) ይገሌፃለ፡፡
ይኸውም ተሳትፏዊ እና ኢ-ተሳትፏዊ ምሌከታ ናቸው፡፡ ተሳትፏዊ ምሌከታ መረጃ ሰብሳቢው
ጥናት በሚያዯርግበት ማህበረሰብ የዕሇት ተዕሇት የህይወት እንቅስቃሴ ውስጥ በመሳተፍ መረጃ
መሰብሰብ የሚያስችሌ ዳ ነው፡፡ ሀገር በቀሌ አፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት በሚተገበሩበት
ቦታ ተገኝቼ ፍግ በመበተን፣ በእርከን ስራ ሊይ አብሮ በመቆፇር፣ አፇር በማውጣት፣ ውሃ
በመገዯብ እና በማጣራት በተሳትፏዊ ምሌከታ መረጃዎች ተሰብስበዋሌ፡፡
3.2.2. ቃሇ መጠይቅ
41
ቃሇ መጠይቅን አስመሌክተው Goldstein (1964፣ 104) “Interview is the most common
field methods employed by folklore collectors. interview data way include
information on what the informant knows, believes, expects, feels, wants, does
or has do which explain or give reason for any of the preceding.” በማሇት
ያብራራለ፡፡ “ቃሇ መጠይቅ በፎክልር የመስክ ሰራተኞች ተግባራዊ የሚዯርግ የተሇመዯ የመረጃ
መሰብስቢያ ዳ ነው፡፡ የቃሇ መጠይቅ መረጃ አቀባዮች የሚያቁትን፣ የሚያምኑበትን፣
የሚሰማቸውን፣ የፇሇጉትን ተግባራዊ የሚያዯርጉበት እና ማንኛውንም መረጃ የሚገሌፁበት
መንገዴ ነው፡፡”
ስሇሆነም ስሇሀገር በቀሌ እውቀት የዲበረ ሌምዴ እና አመሇካከት ካሊቸው ሰዎች፣ ታሪክ
አዋቂዎች፣ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ ዳዎችን አውትረው ከሚጠቀሙ
የማህበረሰብ ክፍልች፣ የማህበረሰብ ተወካዮች፣ የዝን ባህሌ እና ቱሪዜም መምሪያ ያለ መረጃ
ሰጭዎች፣ የግብርና ርፍ ኃሊፉዎች፣ የወረዲ ግብርና ኃሊፉዎች እና የሌማት ወኪልች
እንዱሁም ባሇሙያዎች ጋር የፆታ እና የእዴሜ ስብጥር በማዴረግ በወረዲው ያሇው የአፇር እና
ውሃ ጥበቃ ምን እንዯሚመስሌ የሚጠቁሙ ጥያቄዎችን በማጋጀት በቃሇ መጠይቅ መረጃዎች
ተሰብስበዋሌ፡፡
42
ሌምዴና እውቀት ካሊቸው ሽማግላዎች ጋር ከቃሇ መጠይቅ አይነቶች ውስጥ ጥሌቅ ቃሇ
መጠይቅ በማዴረግ መረጃዎች ተሰብስበዋሌ፡፡
በዙህ ጥናት ቡዴን ተኮር ውይይት በሶስተኛ ዯረጃ ሇመረጃ መሰብሰቢያነት ጥቅም ሊይ የሚውሌ
ሲሆን በምሌከታ እና በቃሇ መጠይቅ ወቅት ያሌተገኙ መረጃዎችን ሇማግኘት እና ግሌጽነት
የጎዯሊቸውን፣ አሻሚና አከራካሪ የሆኑ ሀሰቦችን ሇማጥራት የተተገበረ ስሌት ነው፡፡ “ቡዴን
ተኮር ውይይት የሚካሄዯው በጉዲዩ ዘሪያ በቂ መረጃ ሉኖራቸው ይችሊሌ ተብል የሚታሰቡ
ሰዎችን በመውሰዴ በሚነሳው ጥያቄ ዘሪያ በቡዴን በመሆን እየተወያዩ መረጃ እንዱሰጡ
ሇማዴረግ ነው” (ያሇው 2009፡191)፡፡
ባህሊዊ አፇርን እና ውሃን የመንከባከብ እውቀት እንዳት ተማራችሁት? ባህሊዊ በሆነ መንገዴ
የአፇር ሇምነት እንዲይቀንስና በጎርፍ እንዲይሸረሸር እንዱሁም የውሃ ምንጮች እንዲይነጥፈ
ሇማዴረግ የምትጠቀሙባቸው ዳዎች ምን ምን ናቸው? እነዙህን ባህሊዊ የአፇር እና ውሃ
ጥበቃ እውቀቶች መጠቀማችሁ ምን ጥቅም ያስገኛሌ? እና የመሳሰለት የመወያያ ርዕሰ ጉዲዮች
በማዴረግ በቡዴን እንዱወያዩ አዴርጌያሇሁ፡፡ በቡዴን ተኮር ውይይቱ ሊይ የተሳተፈትም
ሇመረጃው ቅርበት ያሊቸው ሰዎች በተሇይም አርሶ አዯሮችን በመምረጥ በቡዴን እንዱወያዩ
በማዴረግ መረጃ ተሰብሰቧሌ፡፡
43
3.3. የናሙና አመራረጥ ዳ
በዙህ ጥናት አሊማ ተኮረ የተሰኘውን የናሙና አመራረጥ ዳ የተጠቀምበት ምክንያት በወሰኑ
ሊይ ሇመግሇጽ እንዯተሞከረው ከላልች ቀበላዎች በተሇየ ሇአፇር መሸርሸር፣ ሇአፇር ሇምነት
መቀነስ እና ሇውሃ ብክሇት የተጋሇጡ ቦታዎች ማሇትም ተዲፊት መሆን፣ ተራራማ፣ ገዯሊማ
መሆን በአጠቃሊይ ወጣ ገባ የበዚበት የአፇሩም ሇምነት መቀነስ እና ሇውሃ ብክሇት የተጋሇጡ
እንዯሆኑ ነው፡፡ እነዙህን ችግሮች ሇመፍታትም ሀገር በቀሌ የአፇርና ውሃ ጥበቃ እውቀትን
አውትረው የሚጠቀሙ ሇጥናቱ ትክክሇኛ መረጃ የሚገኝባቸው ቦታዎች ስሇሆኑ ነው፡፡
በዙህ ጥናት በመረጃ አቀባይነት የተሳተፈ ሰዎች የተመረጡት በዋናነት በአሊማ ተኮር የናሙና
አመራረጥ ዳ (Purposive Sampling) ነው፡፡ ዓሊማ ተኮር ናሙና አንዴ ተመራማሪ
የጥናቱን አሊማ ሇማሳካት እና የሚፇሇገው ዓይነት መረጃ ሇማግኘት የተወሰነ ቡዴን (ሰዎች)
ወይም የሚያጠናበትን ቦታ ሲመርጥ ይጠቀምበታሌ (Mcneill and Chapman, 2005፡ 50)፡፡
44
በመሆኑም የጥናቱን አሊማ ሇማሳካት ከአዋቂም አዋቂ በመኖሩ ምሌከታ በተካሄዴበት ወቅት
ንቁ ተሳትፎና ወሳኝ ዴርሻ የነበራቸውን እና የተሻሇ እውቀት አሊቸው ተብሇው በአካባቢው
ማህበረሰብ አባሊት የታመነባቸው ሰዎችን በመረጃ ሰጪነት ተሳትፇዋሌ፡፡
አይነታዊ የአጠናን ዳን በመከተሌ ጥናት ሲካሄዴ መተንተኛ ዳው የሚወሰነው በሚሰበሰበው
መረጃ ነው፡፡ በዙህ መሰረት ሇዙህ ጥናት በምሌከታ፣ በቃሇ መጠይቅ እና በቡዴን ተኮር
ውይይት የተሰበሰቡ መረጃዎች የይት ስሌትን በመጠቀም ተተንትነው ቀርበዋሌ፡፡
የይት ስሌት የተመረጠበት ዋናው ምክንያት ማህበረሰቡ ሀገር በቀሌ የሆኑ እውቀቶች
በመጠቀም አፇርን እና ውሃን የመጠበቅ ሌማደን ሇመመርመር፣ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ
የሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች ምን ምን እንዯሆኑ፣ ተተግባሪነቱ ምን
እንዯሚመስሌ፣ በሀገር በቀሌ እውቀት የተገኙ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ የሚያስገኛቸው
ጥቅሞችን ሇመተንተን በይት በማዯራጀት ማቅረብን የሚጠይቅ በመሆኑ ነው፡፡
45
3.5. የጥናቱ ስነምግባር
አንዴ አጥኚ ትክክሇኛውን ጥናት ሇማካሄዴ የሚያጠናውን ማህበረሰብ ባህሌ፣ ወግና ሌማዴ
ማወቅና ማክበር፣ የጥናቱን ዓሊማ በግሌጽ ማሳወቅና የጥናቱን ስነ ምግባር መጠበቅ እንዲሇበት
የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም ሇዙህ ጥናት የሚሆኑ መረጃዎች የተሰበሰቡት የሙያው ስነ
ምግባር በሚያውና በሚፇቅዯው መሌኩ ብቻ ነው፡፡ ሇዙህ ጥናት መረጃ ሇመሰብሰብ የመስክ
ስራ ከመጀመሬ በፉት በወረዲው ከሚገኙ የመንግስት ጽ/ቤቶች መረጃ የሰበሰብኩት ከትምህርት
ክፍሌ የተሰጠኝን የዴጋፍ ዯብዲቤ በማሳየትና ፍቃዲቸውን በመጠየቅ ነው፡፡ የመስክ ስራ
ስጀምር መረጃ ሰጭዎችን በጥናቴ ያሳተፍኩት ፍቃዲቸውን በመጠየቅ ሲሆን መረጃ እንዱሰጡኝ
ጫና የፇጠርኩበት የጥናቱ ተሳታፉ የሇም፡፡
የቅዴመ መስክ ዜግጅቴን በዙህ መሌኩ ካጠናቀቅሁ በኋሊ በቅዴመ መስክ ወቅት በጥናቱ
እንዱሳተፈ ወዯ ተመረጡ ቁሌፍ መረጃ አቀባዮች ፉቴን በማዝር የመስክ ስራን ሇማስቀጠሌ
ተንቀሳቀስኩ፡፡ ጥናቱን ሇማካሄዴ መረጃ መሰብሰብ የጀመርኩት ስሇአከባቢው እና ስሇማህበረሰቡ
46
አንዲንዴ መረጃዎችን ሇመሰብሰብ የተፃፇሌኝን የዴጋፍ ዯብዲቤ በመያዜ ስሇወረዲው አጠቃሊይ
መረጃ የማገኝባቸውን ተቋማት በመምረጥ ከህዲር 15 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ህዲር 25 ቀን
2013 ዓ.ም ዴረስ ስሇወረዲው የህዜብ ሁኔታ፣ መሌካምዴራዊ አቀማመጥ፣ ካርታ፣ የአየር
ንብረት ሁኔታ፣ ቋንቋ እና ሀይማኖት እንዱሁም መተዲዯሪያቸው በተመሇከተ የተሇያዩ
መረጃዎችን ሰበሰብኩ፡፡ በዙህ ዘር የጥናቴን ርዕሰ ጉዲይ በሚመሇከት ከተወሰኑ መረጃ ሰጭዎች
ጋር ቃሇ መጠይቅ በማዴረግ እና የአፇር እና ውሃ ጥበቃ ተግባራት ሲከናወኑ ምሌከታ
በማዴረግ መረጃ ሰብስቤያሇሁ፡፡
47
3.7. ያጥናቱ ያጋጠሙ ችግሮች እና መፍትሄዎቻቸው
3.7.1. ያጋጠሙ ችግሮች
በመረጃ ስብሰባሰባ ወቅት ምቹ ሁኔታዎች የነበሩ ቢሆንም ችግሮችም አጋጥመዋሌ፡፡ ከእነዙህ
ውስጥ ዋና ዋና ያሌኳቸውን በሚከተሇው መንገዴ አቅርቤያሇሁ፡፡ ይህን ጥናት ሳጠና
ያጋጠመኝ ችግር ከመረጃ ሰጪዎች ጋር የተያያ ነው፡፡ መረጃ ሰጪዎች መረጃ እንዱሰጡ
በሚጠየቁበት ወቅት ዜግጁ አሇመሆናቸውን በመግሇፅ ቀጠሮ መጠየቅ በተዯጋጋሚ ያጋጥመኝ
ችግር ነው፡፡ እነሱን ሊሇማስጨነቅና ጊዛ አግኝተው በዯንብ ተጋጅተው ቢመጡ ጥሩ ነገር
አገኛሇሁ በሚሌ ተስፊ ቀጠሮ ሲሰጣቸው ዯግሞ በቀጠሮ ሊይ አሇመገኘትና ተዯጋጋሚ ቀጠሮ
መጠየቅ በመረጃ ሰጪዎች በኩሌ ያጋጠመኝ ነው፡፡ ላሊው መረጃ ሰጪዎች ዴምፃቸው
እንዱቀረጽ ፍቃዲቸውን ከሰጡ በኋሊ ዴምጻቸው እንዯሚቀረጽ ሲያውቁ ሇሚናገሩት ነገር
የመጨነቅ ስሜት ዯግሞ በቃሇ መጠይቅ ወቅት ያጋጠመኝ ችግር ነው፡፡
48
3.8. የምዕራፈ ማጠቃሇያ
በዙህ ምዕራፍ የጥናቱ የሥነ ዳ የቀረበበት ነው፡፡ ጥናቱ ይዝት ከተነሳው ርዕሰ ጉዲይ፣ ዓሊማ
እና ከሚሰበሰበው የመስክ የመረጃ አይነቶች አንጻር አይነታዊ የትርጉም ዳን የተከተሇ ነው፡፡
ሇጥናቱ ግብዓት የሚሆኑ መረጃዎች ከካሌዓይና ከቀዲማይ የመረጃ ምንጮች ተሰብስበዋሌ፡፡
ጥናቱ መረጃዎችን ከመስክ ሇመሰብሰብ ምሌከታ፣ ቃሇ መጠይቅ እና ቡዴን ተኮር ውይይት
ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡ በዙህ ጥናት ውስጥ ምሌከታው ተፇጥሯዊ በሆነ አውዴ ሲሆን ሀገር
በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት ጋር በተያያ የሚከናወኑ ተግባራት ሊይ መረጃዎች
ተሰብስበዋሌ፡፡
የመረጃ ሰጭዎች አመራረጥ ሳይንሳዊ ሂዯትን ተከትል የተከናወነ ሲሆን መረጃ ሰጭዎች
ሇባህለ ያሊቸውን ቅርበት፣ ሌምዴ፣ እውቀት፣ ክህልት እና ፇቃዯኝነት መነሻ በማዴረግ በአሊማ
ተኮር እና ጠቋሚ ናሙና እንዱመረጡ ተዯርጓሌ፡፡ ከቦታ አንፃር ዯግሞ በወረዲው ካለ ከ21
ቀበላዎች መካከሌ በአሊማ ተኮር ናሙና 6 (ስዴስት) ቀበላዎች ተመርጠዋሌ፡፡
49
ምዕራፍ አራት
50
4.3. የወረዲው መሌክዓ ምዴራዊ አቀማመጥ እና የአየር ንብረት ሁኔታ
የዯቡብ አቸፇር ወረዲ የአየር ንብረት በ3 ዋና ዋና ክፍልች የተከፇሇ ነው፡፡ የአየር ንብረት
ሁኔታ በፐርሰንት ሲሰሊ 71.9% ወይናዯጋ፣ 0.09% ዯጋ፣ 27.9% ቆሊ ዴርሻ አሊቸው፡፡
የሙቀት መጠኑም ከ15-230c እንዯሚዯርስ ይገመታሌ፡፡ አመታዊ ዜናብ መጠኑም ከ1362 -
1632 ሚ.ሉ ይዯርሳሌ (በ2013ዓ.ም ከወረዲው ግብርና ጽ/ቤት ከተገኘ መረጃ የተጠናቀረ)፡፡
4.4. የወረዲው ህዜብ መተዲዯሪያ
51
4.5. የወረዲው ህዜብ ብዚት፣ ሃይማኖት እና ቋንቋ
የወረዲው የህዜብ ብዚት የህዜብ ትንበያ መረጃ (በ2007 ዓ.ም በተዯረገው የህዜበ እና ቤት
ቆጠራ አማካኝነት የተገኘው መረጃ) እንዯሚመሇከተው በከተማ ወንዴ 10,013 ሴት 12,762
በዴምሩ 22,775 ሰዎች ሲኖሩ በገጠር ዯግሞ ወንዴ 66,577 ሴት 68,857 በዴምሩ 135,434
ሰዎች ይኖራለ፡፡ በአጠቃሊይ በወረዲው ወንዴ 76,590 ሴት 81,619 በዴምሩ 158,209 ህዜብ
እንዯሚኖር ይገመታሌ፡፡ የወረዲው የህዜብ ጥግግትም 174.35 ኪ/ሜ ነው፡፡
አብዚኛው ህዜብ የኦርቶድክስ ተዋህድ ሀይማኖት ተከታይ ሲሆን ይህም በፐርሰንት ሲሰሊ 72%
ይዯርሳሌ፡፡ ላልች 26% የሚሆኑት የእስሌምና ሀይኖት ተከታዮች እና 2% የሚሆኑት
የፕሮቴስታንት ሀይማኖት ተከታዮች ይገኛለ፡፡ በቋንቋ ረገዴ በወረዲው የሚገኙ ማህበረሰቦች
አማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው (በ2013ዓ.ም ከወረዲው ባህሌና ቱሪዜም ጽ/ቤት ከተገኘ መረጃ
የተጠናቀረ)፡፡
52
ምዕራፍ አምስት
ይህ ምዕራፍ በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ማህበረሰብ ሀገር በቀሌ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት
አተገባበርን በተመሇከተ በናሙናነት በተመረጡ ቀበላዎች ማሳያነት የጥናቱን አሊማ ከግብ
በሚያዯርስ መሌኩ ከአካባቢው ማህበረሰብ የተገኙ መረጃዎች በመሌክ በመሌካቸው ተዯራጅተው
የተተነተኑበት ነው፡፡ በመሆኑም በሀገር በቀሌ በሆነ መንገዴ አፇርን እና ውሃ የመጠበቅ
ሌማዴ ምን እንዯሚመስሌ፣ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ የሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ
እውቀቶች ምን ምን እንዯሆኑ፣ በአፇር እና ውሃ ጥበቃ ውስጥ ሀገር በቀሌ እውቀት መጠቀም
የሚያስገኛቸው ጥቅሞች የሚለ አበይት ርዕሰ ጉዲዮች ተተንትነው ቀርበዋሌ፡፡
የዯቡብ አቸፇር ወረዲ ማህበረሰብ የእርሻ መሬታቸውን ሇመጠበቅና የአፇር ሇምነት ሇማሻሻሌ፣
አፇርን በጎርፍ ከመሸርሸር ሇመጠበቅ እንዱሁም ውሃን ከብክሇት እና ከዴርቅ ሇመጠበቅ ሀገር
በቀሌ እውቀታቸውን እንዯሚጠቀሙ በምሌከታ፣ በቃሇ መጠይቅ እና በቡዴን ተኮር ውይይት
የተገኙ መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡ እነዙህ እውቀቶችም ማህበረሰቡ ከትውሌዴ ትውሌዴ
እየተሊሇፈ በቅብብልሽ የቆዩ ሲሆኑ አሁን ሊይም አፇርና ውሃን ሇመጠበቅ አውትረው
እንዯሚጠቀሟቸው አቶ ካሳሁን አበበ (በቃሇ መጠይቅ፣ ሚያዙያ 3 ቀን 2013 ዓ.ም)
እንዯሚከተሇው ይገሌፃለ፡፡
ከጥንትም ጀምሮ ባህሊዊ እውቀትን በመጠቀም አፇርን በጎርፍ እንዲይወሰዴና ውሃን እንዲይዯፇርስ
የማዴረግ ሌምደ ነበረን፡፡ ይህን ባህሊዊ እውቀት በመጠቀም የእርሻ ማሳችን በቄንጣ መሬት ብዘ ምርት
እንዱሰጥን እናዯርጋሇን፡፡ ያው ውሃውንም ቢሆን ባህሊዊ መንገዴ ተጠቅመን ነው የምንጠብቀው፡፡ ውሃ
እኮ ሇኛ ሇገበሬዎች ብዘ ጥቅም ነው ያሇው፡፡ መንግስት እንዯሆነ ሇከተማው ሰው እንጅ ሇእኛ ሇገበሬዎች
የሚሰጠን ትኩረት የሇም፡፡ እኛ የገጠሩ ነዋሪዎች በራሳችን ሌፊት ነው ንፁህ ውሃ እንኳን የምንቀምሰው፡፡
ታዱያ ይኸውሌሽ ሌጄ የምንጭ እና የወንዜ ውሃ ሇእኛ እና ሇባሊገሩ ነዋሪዎች ሁለ ነገራችን ነው፡፡
ሇእንስሳቶቻችን መጠጥ ይሆናሌ፣ ሇሌማት እንጠቀመዋሇን፣ የሌብሳችን እዴፍ እናስሇቅቅበታሇን፡፡
ያሇአፇር እና ውሃ እኛ ገበሬዎች ምንም መስራት ስሇማንችሌ የሚዯግፇን ባይኖርም በራሳችን ሌፊት
እንዲይበሊሹብን እንጠብቃቸዋሇን፡፡
የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ ሀገር በቀሌ እውቀትን በመጠቀም አፇርን እና ውሃን መጠበቃቸው
በትንሽ መሬት ብዘ ምርት እንዱያገኙ ያስችሊቸዋሌ፡፡ አፇርና ውሃ ሇአርሶ አዯሮች ከፍተኛ
አገሌግልት አሊቸው፡፡ ውሃ ሇሰው እና ሇእንስሳት መጠጥ ይሆናሌ፡፡ ሇሌማት ይጠቀሙበታሌ፡፡
አፇርም ቢሆን ርቶ ሇማጨዴ፤ ሇማሌማት እንዱሁም ላልችም ርፇ ብዘ ጠቀሜታ አሇው፡፡
53
እነዙህ የተፇጥሮ ሀብቶች ጠብቆ በሊቂነት ሇማቆየት የአካባቢው ማህበረሰብ ሀገር በቀሌ የሆነ
እውቀትን ይጠቀማለ፡፡
አንዲንዴ መረጃ ሰጭዎች በአካባቢው የሚመረቱ የሰብሌ አይነቶች በተመሇከተ እንዯ በቆል፣
ዲጉሳ፣ ጤፍ፣ ገብስ፣ ስንዳ፣ አተር፣ ባቄሊ፣ ሽምብራ፣ ኑግ፣ ተሌባ እና ግብጦ ወተ.
እንዯሆኑና እነዙህም ከምግብ ፍጆታ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመሆን እንዯሚያገሇግሎቸው
ገሌጸዋሌ፡፡ የሰብሌ ምርት እየቀነሰ መምጣቱ ዯግሞ ገቢያቸውም በዙያው ሌክ እየቀነሰ
መምጣቱን ያመሇክታሌ፡፡ ይህ ዯግሞ በየጊዛው ጭማሪ እያስከተሇ የሚመጣውን የኬሚካሌ
ማዲበሪያ ገዜቶ ሇመጠቀም አቅም እያጠራቸው መምጣቱን መረጃ ሰጭዎች ያስረዲለ፡፡
በመሆኑም ሀገር በቀሌ የሆነውን የአፇር መጠበቂያ ዳ እንዯሚጠቀሙ በቡዴን ተኮር
ውይይት እና በምሌከታ የተገኘው ያመሇክታሌ፡፡
54
5.2.1. የአፇርን ሇምነት ሇመጠበቅ የሚጠቅሙ ሀገር በቀሌ እውቀቶች
ሇአፇር ሇምነት ማሻሻያ ከሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች መካካሌ አፇርርቆ መዜራት፣
አሻ ማዴረግ (የታረሰ መሬትን ሳይሩ ማቆየት)፣ የቅባት እህልችን መዜራት፣ የተፇጥሮ
ማዲበሪያን መጠቀም (ፍግ መበተን፣ የበሰበሱ ቅጠልችን እና ገሇባን በመነስነስ መጠቀም)፣
ቅሊዥን በማሳ ሊይ መጠቀም፣ ሇማገድነት የሚጠቅም የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ፣ ማሇስሇስ
እና ሰብልችን ቀሊቅል መዜራት ዋና ዋናዎቹ እንዯሆኑ ከመስክ የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
ከዙህ በመቀጠሌ እነዙህ ሀገር በቀሌ እውቀቶች እንዯሚከተሇው ቀርበዋሌ፡፡
አፇራርቆ መዜራት የአፇር ሇምነትን ሇማሻሻሌ ጥቅም ሊይ ከሚውለ ሀገር በቀሌ እውቀቶች
መካከሌ አንደ ነው፡፡ የሰብሌ ማቀያየር ሌምዴ በአስተማማኝነት ምርታማነት እንዱጨምር፣
አረም እና በሰብልች ሊይ የሚከሰት በሽታ እንዱቀንስ የሚያዯርግ ዳ ነው። ይህ ዳ የተሇያዩ
ሰብልችን በተሇዋዋጭነት የመጠቀም ጥበብ ሲሆን በአንዴ መሬት ሊይ የተሇያዩ ሰብልችን
የማሌማት ሂዯት ነው፡፡ በአንዴ ማሳ ሊይ አንዴ አይነት ሰብሌን ሇተከታታይ ዓመታት መዜራት
የአፇር ንጥረ ነገሮች ተሟጠው እንዱያሌቁ ያዯርጋሌ፡፡
በጥናቱ አካባቢ የሚገኙ አርሶ አዯሮች ሇበርካታ ዓመታት አፇራርቆ መዜራትን ሲጠቀሙ
ቆይተዋሌ፤ አሁንም በመጠቀም ሊይ ይገኛለ፡፡ አርሶ አዯሮቹ ሰብሌን አፇራርቆ መዜራት
የአፇርን ምርታማነት እንዯሚጨምርም ያውቃለ፡፡ በማፇራረቅ የሚሩ የሰብሌ አይነቶች
በአርሶ አዯሮቹ ፍሊጎት እና ምርጫ ሊይ የሚወሰን ሲሆን ከዙሁ ጋር ተያይዝም በአካባቢው
እንዯሚገኘው የአፇር አይነት እንዱሁም እንዯሚመረተው የሰብሌ አይነት የሚፇሌገው የአፇር
የሇምነት ዯረጃ ግምት ውስጥ ይገባሌ፡፡ በአጠቃሊይ አርሶ አዯሮቹ ሰብልቹን አፇራርቆ
የመዜራት ዳን ተግባራዊ የሚያዯርጉት የአፇር ሇምነትን ሇመጠበቅ ብቻ ሳይሆን የተሻሇ
ምርት ሇማግኘትም ጭምር ነው፡፡ ሰብሌን አፇራርቆ መዜራት የአፇርን የሇምነት ሇማሻሻሌ
አቅም ያሇው ከመሆኑም ባሻገር ሰብልች በሽታን የመቋቋም እና የሰብሌ ተባዮችን በሂዯት
የመቀነስ ዯረጃው ከፍ ያሇ መሆኑን በቡዴን ተኮር ውይይት ወቅት የተገኙ መረጃዎች
ያሳያለ፡፡
55
አፇራርቆ በመዜራት የበሇጠ ውጤታማ የሚሆነው በመዜራት ሂዯቱ ሊይ የአገዲ ሰብልችን
ማሇት በቆል፣ ዲጉሳ፣ ጤፍ እና የመሳሰለትን የሰብሌ አይነቶች በማፇራረቅ ነው፡፡ ይህ ዳ
ከትውሌዴ ወዯ ትውሌዴ እየተሊሇፇ ዚሬ ከዯረሰበት ዯረጃ ሊይ ዯርሷሌ፡፡
ከአፇር መጠበቂያ ዳዎች ውስጥ አንደ አፇራርቆ መዜራት እንዯሆነ አቶ አብነት ጥሩነህ
(በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም) እንዯሚከተሇው ገሌፀዋሌ፡፡
በጥቢ ይታረስና የቅባት እህሌ ኑግ እንራዋሇን፡፡ ወይም ተሌባ ይራሌ፡፡ ያነን እንራዋሇን ምን መሰሇሽ
በቆል ይራሌ፡፡ በቆል ሲራ በሰፉው ብዘ ምርት ይሰጣሌ፡፡ ሇምነቱን ጠብቆ ሰፊ ያሇ አጠቃቀም ይሰጣሌ
እና ይህን እያዯረግነን ሇምነቱን እርጥብነቱን ይዝ ይቆያሌ፡፡ እና በዙህ ነው የምንጠቀመው፡፡ እያፇራረቅነ
በመዜራት የቅባት እህልችን ያነን ማሽሊ ወይም ዲጉሳ በመዜራት ሰፉ ተረፇ ምርት (በዙህ አውዴ ብዘ
ምርት ማሇት ነው) እንዱሰጥ እናዯርጋሇን፡፡ የአዜመራ አዜመራ ዴግግሞሽ ከአመቱ አመት ምርቱ
እየቀነሰ ይመጣሌ፡፡ አረም በሌቶት ነው የሚቀረው፡፡ ተባይም ይበሊዋሌ፡፡ በየአመቱ የ5 ኩንታሌ የ6
ኩንታሌ ምርት እንዱቀንስ ያዯርጋሌ፡፡ ቀያይረን ከራነ ግን ሰፉ ተረፇ ምርት ይሰጣሌ፡፡
56
ሇምነት ሲቀንስ መሬቱን አርሶ ሳይራ አሻ አዴርጎ እንዯመሬቱ የጉዲት መጠን ሇአንዴ ወይም
ሇሁሇት አመት አርሶ ሳይራ በማቆየት ወዯ ሇምነቱ እንዱመሇስ ያዯርጋሌ፡፡
የእርሻ መሬታቸው የሚሰጠው ምርት እየቀነሰ ከመጣ መሬቱ እየተጎዲ መሆኑን ማወቂያ ዳ
ነው፡፡ መሬቱ ምንም ሳያርፍ በተከታታይ ሇ4 ወይም ሇ5 አመት ከተራ ምርቱ ይቀንሳሌ፡፡
ይህ የተጎዲ መሬቱ ከጉዲቱ እንዱያገግም ሇማዴረግ እንዯ መሬቱ ጉዲት ሇአንዴ ወይም ሇሁሇት
አመት መሬቱን አርሰው ሳንሩ እንዯሚያቆዩት፤ይህን ማዴረጋቸው ዯግሞ በቀጣይ ከሚራው
ሰብሌ ጥሩ ውጤት ሇማግኘት እንዯሚያስችሊቸው አቶ ታረቀኝ ፀጋ፣ አቶ አብነት ጥሩነህ፣ አቶ
ማንዯፍሮ በሊይ እና ቄስ ምናሇ አያና (በቡዴን ተኮር ውይይት፣ ሚያዙያ 2 ቀን 2013 ዓ.ም)
ገሌፀዋሌ፡፡
በአከባቢው ያለ አርሶ አዯሮች በተናገሩት መሰረት ከ4-5 ዓመት በኋሊ የመሬቱ ሇምነት ተሟጦ
ስሇሚያሌቅ ሇተጨማሪ ምርታማነት እረፍት ይፇሌጋሌ፡፡ በመሆኑም የመሬታቸውን ሇምነት
መመሇስ ሲፇሌጉ ያሇምንም ሰብሌ አርሰው ሳይሩ በመተው ወዯ ሇምነቱ እንዱመሇስ
እንዯሚያዯርጉ በቡዴን ውይይት ወቅት ተናግረዋሌ።
አሌፎ አሌፎም አርሶ አዯሮች መሬቱን መሌሶ ሇማገገም አንዴ ጊዛ ብቻ አርሰው ሇተወሰነ ጊዛ
ይተዋለ። ይህ በቀጣይ ሇሚራው ሰብሌ ምርታማነት በመጨመር ረገዴ የራሱን አሰተዋፅኦ
ያበረክታሌ፡፡ የሚያርሱትም በነሃሴ ወር እንዯሆነ እና የሚያርሱበትም ምክንያት ዜናብ ሲንብ
ውሃው ወዯ ውስጥ ሰርጎ በመግባት እርጥበቱን ጠብቆ እንዱቆይ ሇማዴረግ እንዯሆነ በቡዴን
ተኮር ውይይት ወቅት ያገኘሁት መረጃ ያመሇክታሌ፡፡ ይህ ወር የተመረጠበት ምክንያትም
የክረምቱ ጊዛ ከመጠናቀቁ በፉት የዜናቡ ውሃ መሬቱ ውስጥ እንዱገባ ሇማዴረግ ነው፡፡
57
5.2.1.3. የቅባት እህልችን መዜራት
በጥናቱ አካባቢ ያለ አርሶ አዯሮችም የእርሻ መሬታቸውን ሇምነት ሇመጠበቅ የቅባት እህልችን
ይራለ፡፡ የአፇር ሇምነቱ የቀነሰን የእርሻ መሬት የቅባት እህልችን መዜራት አፇሩ ወዯ
ሇምነቱ እንዱመሇስ ያዯርገዋሌ፡፡ አርሶ አዯሮቹ የቅባት እህልችን አጠቃቀም በተመሇከተ በአሁኑ
ዓመት የተራው በቀጣዩ ዓመት የአፇር ሇምነትን እንዱጨምር በማዴረግ ምርታማነትን ከፍ
እንዯሚያዯርግ በቡዴን ውይይት ወቅት ገሌጸዋሌ፡፡
ያንን በቅባት እህሌ ተሸፍኖ የቆየ መሬት በቆል፣ ዲጉሳ፣ ጤፍ ቢራ ከፍተኛ ምርት
እንዯሚሰጥ እና የመሬቱ ሇምነት ሇአንዴ አመት ብቻ ሳይሆን ሇተከታታይ ሁሇት (ሶስት)
አመት ሉቆይ እንዯሚችሌ መረጃ ሰጭዎች ገሌፀዋሌ፡፡
58
አቶ ገብሬ ሙጨ (በቃሇ መጠይቅ፣ ሚያዙያ 3 ቀን 2013 ዓ.ም) የአካባቢው ማህበረሰብ በእርሻ
ማሳው ሊይ ፍግ በመበተን እንዯሚጠቀሙ እንዯሚከተሇው ይገሌፃለ፡፡
መጦሪያ ሀብታችን መሬት ስሇሆነ መሬቱ መከሇስ አሇበት፡፡ አሇበሇዙያ ግን ምርት ይቀንሳሌ፡፡ ሚበሊ
ይጠፊሌ፡፡ ይህ እንዲይሆን ዯሞ በእርሻ ማሳ ሊይ ፍግ በመበተን ስንጠቀም መሬቱ እያገገመ ከሇውጥ ሊይ
ሇውጥ ይሰጣሌ፡፡ እበት፣ የፍየሌ ኮረኮር፣ የአህያ ፊንዴያ፣ አመዴ በማሳችን ሊይ እየዯፊን መሬቱ ሇም
እንዱሆን እና ብዘ ምርት እንዱሰጠን እናዯርጋሇን፡፡ እንግዱያ መንግስት የሚያመጣው ማዲበሪያማ ውዴ
ነው፡፡ በዙህ በዙህ ካሌሆነ አንችሇውም፡፡
ይህን የሚያሳየው የአካባቢው ማህበረሰብ የአፇር ሇምነት ሇማሻሻሌ እነዙህ ከሊይ የርሯቸው
አካባቢያዊ ግብዓቶች በመጠቀም ምርታማ እንዱሆኑ እንዯሚያስችሊቸው ነው፡፡
በተጨማሪም እነዙህ ባህሊዊ የአፇር መጠበቅያ እንዯ ፍግ፣ ፊንዴያ፣ በጠጥ፣ ወተ. በመጠቀም
ሇመናዊ ማዲበሪያ የሚያወጡትን ወጭ በመቀነስ ምርታማነትን መጨመር እንዲስቻሊቸው አቶ
አብነት ጥሩነህ፣ አቶ የኔአሇም ታያቸው እና አቶ ታፇረ ሞሊ (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 12 ቀን
2013 ዓ.ም) ተናግረዋሌ። በዙህ መረጃ መሠረት የኬሚካሌ ማዲበሪያዎች ውዴ ስሇሆኑም
በአካባቢው በአብዚኛዎቹ ገበሬዎች በእርሻ ማሳቸው ሊይ ፍግ በመበተን ይጠቀማለ፡፡
ቅሊዥ ማሇት የአካባቢው ማህበረሰብ የከብት እበት፣ አፇር፣ ቅጠሊ ቅጠሌ አረም እና ገሇባ አንዴ
ሊይ በማዴረግ ጉዴጓዴ ውስጥ በመጨመር ከነሀሴ እስከ ግንቦት ባሇው ጊዛ ውስጥ እንዱቆይ
ተዯርጎ የሚጋጅ የአፇር ሇምነት ሇመጠበቅ የሚያገሇግሌ ሰው ሰራሽ ተፇጥሯዊ የማዯበሪያ
አይነት ነው፡፡ በጥሊ አካባቢ ቦታ መምረጥ ሇቅሊዥ ማጋጃነት የሚውለ ግብዓቶችን በመጠቀም
ይጋጃሌ፡፡ ብዘ ፀሏይ የበዚበት ቦታ ቅሊዡን ስሇሚያዯርቀው እና የመበስበስ ሂዯቱን
ስሇሚያጓትተው ሇፀሀይ እንዲይጋሇጥ መጠንቀቅ ተገቢ ነው፡፡ ከነሀሴ እስከ ግንቦት ባሇው ጊዛ
አንዴ ሊይ የተጋጀው ቅሊዥ ወዯ አፇርነት በመቀየር ቡናማ ቀሇም ይይዚሌ፡፡ በዙህ መሌኩ
ከተጋጀ በኃሊ በግንቦት ወር ታፇሶ በማሳ ሊይ ይበተናሌ፡፡
የቅሊዥን አገጃጀትና አጠቃቀም በተመሇከተ (አቶ አቢታ ውነቱ፣ በቃሇ መጠይቅ፣ ሚያዙያ 2
ቀን 2013 ዓ.ም) እንዱህ በማሇት አብራርተዋሌ፡፡
ገና በነሀሴ የቅሊዥ ማጋጃ ቦታ አጋጅተን የከብት እበት፣ አፇር፣ ቅጠሊ ቅጠሌ አረም እና ገሇባ
እያዯባሇቅን ቦታው ሊይ እንጨምረዋሇን፡፡ አፇር እና ቅጠሊ ቅጠሌ ካሌተጨመረበት እንዲሇ ነው
የሚቀመጠው፡፡ ስሇዙህ ገሇባውን፣ እበቱን፣ አረሙን እና አፇሩን እያቀሊቀሌን ያጋጀነውን ቅሊዥ ከሁሇት
ሳምንት ጀምሮ እስከ አንዴ ወር ባሇው ጊዛ እንገሇብጠዋሇን፡፡ የተጨመሩት ነገሮች አንዴ ሊይ
በማሞቅሞቅ የቡና ደቄት መስል በመጥቆር ወዯ አፇርነት ይሇወጣሌ፡፡ ከዙያ ወዯ አፇርነት
የተሇወጠውን ቅሊዥ ከግንቦት እስከ ሰኔ ባሇው ጊዛ ማሳችን ሊይ በመነስነስ እንጠቀመዋሇን፡፡
ከዙህ ሀሳብ የምንረዲው ቅሊዥ ሇወራቶች ያህሌ ከተሇያዩ ቅጠሊቅጠልች እንዱሁም እበትና
ላልችም በአገጃጀት ሂዯቱ ሊይ የተጠቀሱ ነገሮች አንዴ ሊይ በማዴረግ ወዯ ማዲበሪያነት
እስኪቀየሩ ዴረስ በማቆየት የሚጠቀሙበት እንዯሆነ ነው፡፡ ዳው በወራቶቹ መካከሌ እየበሰበሰ
ወዯ አፇርነት እንዯሚቀየርና ከዚ በማሳቸው ሊይ በመበተን የአፇር ሇምነት በመጠበቅ
የሚራው ሰብሌ ውጤታማ እንዱሆን ሇማዴረግ የሚጠቀሙበት መሆኑን ነው፡፡
60
ቅሊዥ ሲጋጅ የከብት እበት፣ አፇር፣ ቅጠሊ ቅጠሌ አረም እና ገሇባ መጨመራቸው አንዴ ሊይ
ተብሊሌተው ወዯ አፇርነት የመቀየር ሂዯቱ የተፊጠነ እንዱሆን ያዯርጋሌ፡፡ የከብቶችን እበት
ሇብቻው ቢዯረግ ግን ወዯ አፇርነት የመቀየር ሂዯቱ እንዯሚገይ ቢቀየር እንኳ የመሬቱን
ሇምነት በመመሇስ የሚያበረክተው አስተዋፅዖ እንዯሚቀንስ በቡዴን ተኮር ውይይት ወቅት
ያገኘሁት መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
በአጠቃሊይ ቅሊዥ ማሇት ከተሇያዩ ቅጠሊ ቅጠልች፣ እበት፣ አረም፣ወተ የሚጋጅ የአፇርን
ሇምነት ሇመጠበቅ አገሌግልት ሊይ የሚውሌ የተፇጥሮ ማዲበሪያ አይነት እንዯሆነ በዱሊሞ
ቀበላ ሊይ በተዯረገው ቡዴን ተኮር ውይይት የተሳተፈ አባሊት ገሌፀዋሌ፡፡
61
5.2.1.6. ሇማገድነት የሚጠቅም የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ
ሇማገድነት የሚውሇው የበቆል አገዲን ከስሩ እንዯይነቀሌ በማዴረግ ከሊይ በመቁረጥ አፇሩ
ሇምነቱን ጠብቆ እንዱቆይ ሇማዴረግ ይጠቀሙበታሌ፡፡ የዙህን ዳ አጠቃቀም እና የሚሰጠውን
ጠቀሜታ በተመከሇተ አቶ ውዴነህ አያና በምሌከታ እና ቃሇመጠይቅ ወቅት የሚከተሇውን
ብሇዋሌ፡፡ “አገዲውን እንዱህ ከሊይ እንቆጠቁጥና ሇማገድነት እንጠቀመዋሇን፡፡ እንዯዙህ አዴርገን
ዯግሞ ከስር ብንቆርጠው አፇሩን ይዝት ይነሳና አፇሩ ሇምነቱን ያጣሌ፡፡ ከሊይ ስንቆርጠው ግን
አፇሩ አብሮ አይነሳም፡፡ እንጅ ሇላሊ ተግባር አይዯሇም ይህን ምናዯርገው፡፡”
ይህ የሚያሳየው ሇማገድነት የሚጠቅም የበቆል አገዲን ከሊይ መቁረጥ (ከነ አፇሩ ከስሩ
አሇመንቀሌ) የመሬት ሇምነትን ሇመጠበቅ እና አፇሩ በነፊስ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ ሇማዴረግ
እንዯሚጠቅም ነው፡፡
በተጨማሪም የበቆልው ገሇባ እየረገፇ ሲሄዴ ወዯ አፇርነት የመቀየር እዴሌ አሇው፡፡ ይህም
ወዯ ብስባሽነት ተቀይሮ የአፇር ሇምነትን ይጨምራሌ፡፡ በቃሇመጠይቅ ወቅት ያገኘሁት መረጃ
እንዯሚያመሇክተው የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ የከብቶች መኖ በመሆን ሲያገሇግሌ የቆየውን
የበቆል አገዲ በእሳት እንዯሚያቃጥለት ነው፡፡ ይህም የአፇር ሇምነትን በመጨመር የራሱ
ጥቅም አሇው፡፡
ከዙህ ሊይ የበቆል አገዲ ብቻ ሳይሆን ላልች ምርቶች ተወቅተው ሲያበቆ የሚቀረው አገዲ እና
ገሇባ እየበሰበሰ ሲሄዴ ወዯ አፇርነት ተቀይሮ የመሬት ሇምነትን በመጠበቅ የራሱ የሆነ
አስተዋፅኦ እንዯሚያበረክት ሌብ ሉባሌ ይገባዋሌ፡፡
62
ፎቶ 2፡- ከሊይ የተቆረጠ የበቆል አገዲ፡፡ በዱሊሞ ቀበላ፣ ፎቶ (በአጥኝዋ)፣ ጥር 8 ቀን 2013
ዓ.ም፡፡
5.2.1.7. ማሇስሇስስ
የእርሻ ቦታን ማሇስሇስ ላሊኛው የአፇር መጠበቂያ ስሌት ነው፡፡ አንዴ የእርሻ ቦታ ሲሇሰሌስ
በማሳው ሊይ የሚወጣው አረም ይበሰብሳሌ፡፡ የሚራው ሰብሌ ቡቃያ ያምራሌ፡፡ ይህን ዳ
መጠቀማቸው የሚራው ሰብሌ ውጤታማ እንዱሆን ያዯርጋሌ፡፡ የእርሻ ማሳ ማሇስሇስን
በተመሇከተ በቡዴን ተኮር ውይይት ወቅት የተገኘው መረጃ እንዯሚያመሇክተው የእርሻ
ቦታቸውን በመግመስ፣ በመዴገም፣ መስኖ በማንሳት በመጨረሻም ጉሌጓልውን በመጎሌጎሌ
ሩን መዜራታቸው የሚራው ሰብሌ ውጤታማ እንዱሆን እንዯሚያዯርግ ነው፡፡ እነዙህን
ሂዯቶች ሳያሌፍ ቢራ ሰብለ በአረም ተበሌቶ የሚጠበቀውን ያህሌ ምርት ሳይገኝ ይቀራሌ፡፡
63
በመሆኑም የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ የእርሻ ቦታዎችን በማሇስሇስ የአፇር ሇምነትን
ይጠብቃሌ፡፡ መሬቱ ሳይሇሰሌስ ቢራ ግን ገና በቡቃያው አረም ይይዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ
የአረሙን ፍሬ ሇመብሊት ወዯ ማሳው የሚመጡ ነፍሳትም ሰብለን በመብሊት ሇበሽታ
እንዱጋሇጥ ያዯርገዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ የሚገኘውን ምርት ዜቅ እንዱሌ ስሇሚያዯርግ የእርሻ
ማሳውን ሳያሇሰሌስ የሚጠቀም እንዯላሇ ሇመስክ የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
በጥናቱ አካባቢ ሰብሌን ቀሊቅል መዜራት ረጅም መን ያስቆጠረ ሀገር በቀሌ የአፇር ሇምነት
መጠበቂያ እና የምርት ማሳዯጊያ ዳ ነው፡፡ አርሶ አዯሮች ይህንን ዳ እንዯ በሽታ እና ዴርቅ
መቋቋሚያ አዴርገውም ይወስደታሌ፡፡ በአካባቢው የተሇመዯው አቀሊቅል የመዜራት ሌማዴም
ጎመንና ሱፍን ከበቆል ጋር በማዴረግ መሆኑን በምሌከታ ወቅት የተገኙ መረጃዎች ያሳያለ፡፡
64
5.2.2.1. ክትር መስራት
ክትር የሚሰራው በአዜመራ ማሳዎች ጥግ በሚገኙ ገዯሊማ ቦታዎች ሊይ ሲሆን እነዙህ ገዯሊማ
ቦታዎች ስፊት እና ጥሌቀታቸው ከጊዛ ወዯ ጊዛ እየጨመረ በሄዯ ቁጥር የማሳ መሬታቸው
አዯጋ ሊይ ሉጥሇው ስሇሚችሌ ነው፡፡ በአካባቢው ያለ አርሶ አዯሮች በማሳቸው አካባቢ የሚገኙ
ገዯሊማ ቦታዎች ሊይ ክትር ይሰራለ፡፡ “ገና ዜናቡ መዜነብ ሲጀምር የተጎዲው ቦታ ሊይ ክትር
እንሰራሇን፡፡ ዴንጋይ፣ የዚፎችን ቅርንጫፍ እና የተሇያዩ እንጨቶችን እየተጠቀምነ አፇሩን
እየሞሊን እንሰራሇን፡፡ ይህ ዯግሞ በጎርፍ የተጎዲው መሬት እንዱሞሊ ያዯርግሌናሌ” በማሇት
አቶ የኔአሇም ታያቸው (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም) ይገሌፃለ፡፡
አብዚኛውን ጊዛ እነዙህ ባህሊዊ ግዴቦች የሚሰሩት በዜናባማ ወቅት መጀመሪያ ሊይ ነው፡፡ ክትር
የሚሰራው በጎርፍ የተጎደ መሬቶች ሊይ ሲሆን አፇሩን በጎርፍ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ
ሇማዴረግ የሚጠቀሙበት ነው፡፡ በዙህ መሠረት እንዯ ዴንጋይ፣ የዚፍ ቅርንጫፎች እና እፅዋት
እንዱሁም ላልች ቁሳቁሶች በመጠቀም ክትር ይሰራለ፡፡ ከምዴር ዯረጃ በዯረጃ የተተከለት
ግንድች እንዱወጡ፣ ፍሰቱን እንዱያቆም፣ ፍጥነቱን እንዱቀንስ በመዜጋት ጥበቃን እንዱያገኝ
ያስችሇዋሌ፡፡ ይህም በጎርፍ ታጥቦ የመጣውን ሇም አፇር ዯግፎ በመያዜ ወዯ ውስጥ እንዱገባ
በማዴረግ ገዯሊማውን ቦታ በሂዯት በአፇር እንዱሞሊ ያዯርጋሌ፡፡
ላሊው የአካባቢው ማህበረሰብ ክትር ሲሰራ ቦታው በጣም የተጎዲ ከሆነ ዴንጋዩን፣ እንጨቶችን
እና አፇሩን ዯግፎ መያዜ የሚችሌ ርር ያሇ ሽቦ እንዯሚሰሩ በምሌከታ ወቅት የተገኘው
መረጃ ያመሇክታሌ፡፡ ይህ ሽቦ የተሰራ ክትር ጥንካሬ እንዱኖረው እና በቀሊለ በጎርፍ
እንዲይወሰዴ አጋዥ ሆኖ ያገሇግሇዋሌ፡፡ ይህም በጎርፍ ምክንያት ገዯሊማ የነበረውን ቦታ ዯሇሊማ
በማዴረግ የራሱ አስተዋፅኦ አሇው፡፡ የአካባቢው አርሶ አዯሮች በቡዴን ውይይት ወቅት
እንዯገሇፁት በጎርፍ የተበለ ገዯሊማ ቦታዎችን ክትር ሇመስራት ከፍተኛ ፍሊጎት እንዲሊቸው
ገሌፀዋሌ፡፡
65
ፎቶ 3፡- በጎርፍ የተጎዲን መሬት ሇመጠገን የተሰራ ክትር፡፡ በአሁሪ ቀበላ፣ ፎቶ (በአጥኚዋ)፣
ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም፡፡
66
ይህ ዳ አፇርን ከመሸርሸር በመጠበቅ በቂ ሰብሌ እንዱሰጥ የሚያዯርግ መሆኑን አቶ አብነት
ጥሩነህ (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም) እንዱህ በማሇት አብራርቷሌ፡፡
መሬቱ በጎርፍ እንዲይሸረሸር እና የተጎዲ መሬት እንዱያገግም ሇማዴረግ እንዯመሬቱ አቀማመጥ እያየን
ጎርፍ በአንዴ አካባቢ እንዱሄዴ ሇማዴረግ እርከን እንሰራሇን፡፡ በእርከኑ ሊይ እንዯ ሳስፓኒያ ያሇ
እንተክሊሇን፡፡ ያ ዯግሞ የእርከኑ አጋዥ ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡ ይህን ማዴረጋችን መሬቱን አርሰን፣ ርተን
እያሇ በጎርፍ እንዲይወሰዴ ያዯርግሌናሌ፡፡ ጎርፍን በአንዴ በኩሌ ከማሳ እንዱወጣ ስሇሚያዯርግሌን አፇሩ
ሳይሸረሸር ቆይቶ ሰብለ ጥሩ ውጤት እንዱሰጥ የሚያስችሌ ነው፡፡
ከዙህ ሀሳብ መረዲት የሚቻሇው የአካባበው ማህበረሰብ እርከን በመስራት መሬታቸው በጎርፍ
አማካኝነት እንዲይሸረሸር እና የተጎዲ መሬታቸው እንዱያገግም ሇማዴረግ የሚጠቀሙበት ዳ
መሆኑን ነው፡፡ በዙህ ሂዯትም መሬታቸውን ሇመጠበቅ እንዯ ሳስፓኒያ ያለ ፎችን በእርከኑ
ሊይ በመትከሌ እርከኑ ጥንካሬ እንዱኖረው በማዴረግ ከእርሻ ማሳቸው ሊይ ጥሩ ምርት
እንዱያገኙ የሚያስችሊቸው መሆኑን ነው፡፡
የወረዲው የግብርና ባሇሙያ የሆኑት አቶ ዲኝነት አዲነ (በቃሇ መጠይቅ፣ ሚያዙያ 2 ቀን 2013
ዓ.ም) የእርከን አጠቃቀም በተመሇከተ የሚከተሇውን ብሇዋሌ፡፡
67
በእርከን ስራ ሂዯት የቦይ መገናኛ ቦታዎች ሊይ እርከኑ የክረምቱን ጎርፍ መቋቋም እንዱችሌ
ሇማዴረግ ዚፍ ቆርጠው በቦዩ ሊይ እንዯ አጥር በማጠር በእርጥብ ቅጠሌ ሸምጠው በመስራት
ቦዩ በአፇር እንዱሞሊ እንዯሚያዯርጉት አቶ ካሳሁን አበረ፣ አቶ ጥሊሁን ገበየ፣ አቶ ተገኘ ሞሊ፣
አቶ ሽፍራው መሇሰ እና አቶ ታዯሰ ንብረት (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 12 ቀን 2013 ዓ.ም)
ገሌፀዋሌ፡፡
68
5.2.2.3. አግዴም ማረስ
በጥናቱ አካባቢ በመስክ ምሌከታ ወቅት ሰዎች የመሬት ገጽታ ሊይ በመመርኮዜ በአካባቢው
ተስማሚ የሆነ የአስታረስ ቴክኒኮችን ይጠቀማሌ፡፡ አፇርን ከመሸርሸር ሇመጠበቅ ማህበረሰቡ
የሚጠቀምበት ዳ ዲገታማ (ተዲፊት) መሬቶችን አግዴም ማረስ ነው፡፡ ይህ ዳ ከእርሻ ሥራ
ጋር የተያያ የአፇር መጠበቂያ ዳ ሲሆን ዳውም ዲገታማ መሬቶች በሚታረሱበት ወቅት
የውሃ ፍሰቱ አፇሩን እንዲያጥበው በማሰብ የሚከወን ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም ዲገታማ
መሬቶችን አግዴም በማረስ ከከፍታ ቦታ ሊይ የሚመጣው የጎርፍ ውሃ እየቀነሰ አፇር
እንዱጠበቅ እንዯሚያዯርጉ አቶ አብነት ጥሩነህ (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 3 ቀን 2013 ዓ.ም)
እንዱህ በማሇት አብራርቷሌ፡፡
ምናሌባት ሯጭ መሬት ከሆነ በባህሊዊ መንገዴ ቀውስ (ሸውክ) ማረስ ነው፡፡ ቀውስ የምናርሰው ስሌሽ
አግዴም ማረስ ነው፡፡ አግዴም ሲታስ አፇሩም አይሸሽም ውሃውን ያቆመዋሌ፡፡ እህለም ያፇራሌ፡፡
አግዴም የምናርሰው መሬቱ በጎርፍ እንዲይወሰዴ ሇማዴረግ ነው፡፡ ቀውስ ማረስ ባህሊዊ መንገዴ አፇራችን
የምንጠብቅበት ሲሆን ዜናብ ሲንብ አፇር ተወርውሮ ወዯ ታች እንዲይወርዴ የምናዯርግበት ነው፡፡
አግዴም ማረሳችን አፇሩ እንዱረጋ ያዯርጋሌ ስሌ እገሌፃሇሁ፡፡
69
5.2.2.4. ዚፍ መትከሌ
በጥናቱ አካባቢ ያለ አርሶ አዯሮች በእርሻ ቦታቸው አካባቢ የአፇር መሸርሸርን ሇመከሊከሌ
ዚፎችን ይተክሊለ፡፡ መረጃ ሰጭዎቹ በቡዴን ተኮር ውይይትና በቃሇ መጠይቅ ወቅት ሊይ
እንዯገሇጹት በእርሻ ማሳቸው እና በአካባቢያቸው ዚፎችን መትከሊቸው ብዘ ጥቅም እንዲሇው
ያስረዲለ፡፡ ይህም የአፇር መሸርሸርን ይከሊከሊሌ፤ መሬቱ ሇነፊስ እና ሇፀሀይ እንዲይጋሇጥ
ያግዚሌ፤ መሬቱም ሇምነቱን ጠብቆ እንዱቆይ ያዯርጋሌ፡፡ በተሇይም ከባዴ የመሬት መሸርሸር
ባሇበት ቦታ ዚፎችን መትከሊቸው የጉዲቱም መጠን ይቀንሰዋሌ፡፡
ማህበረሰቡ የሚተክሊቸው የዚፍ አይነቶችም የመሬቱን ሇምነት ሉጎደ የማይችለ እንዯ ግራቤሊ፣
ዋንዚ፣ ችብሀ፣ ምሳና ወተ ያለ ሀገር በቀሌ ዚፎች ነው፡፡ እንዯ ባህርዚፍ ያለ የዚፍ አይነቶችን
በእርሻ ማሳቸው አካባቢ ከተተሇ መሬቱ የመሬቱ ሇምነት እየቀነሰ ምርታማነት ዜቅ እንዱሌ
ያዯርጋሌ፡፡ ይህ የሚያሳየው ማንኛውም የዚፍ አይነት እንዯማይተክለ የአፇር ሇምነትን ሉጠብቁ
የሚችለትን እንዯሚመርጡ ነው፡፡
70
ፎቶ 5፡- አፇርን በጎርፍ ከመሸርሸር ሇመጠበቅ የተተከሇ ግራቤሊ፡፡ በአብችክሉ ቀበላ፣ ፎቶ
(በአጥኚዋ)፣ ሚያዙያ 6 ቀን 2013 ዓ.ም፡፡
በጥናቱ አካባቢ ያለ አርሶ አዯሮች ሇእርሻ አገሌግልት የሚውለ መሬቶች ከከብት ንክኪ ነፃ
በማዴረግ አፇርን ይጠብቃለ፡፡ ይህም የእርሻ ቦታው ሇምነቱን እንዯጠበቀ እንዱቀጥሌ እና
አፇሩ በነፊስ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ በማዴረግ የራሱ አስተዋፅኦ እንዲሇው በቃሇ መጠይቅ እና
በቡዴን ተኮር ውይይት የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
71
5.3. ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ
72
ይህ ዳ ጠቀሜታው የጎሊ ቢሆንም አንዲንዴ የማህበረሰብ አባሊት በቸሌተኝነት እና
ስግብግብነት ያጠሩትን አጥር መሌሰው ሇማገድነት እንዯሚጠቀሙት በቡዴን ተኮር ውይይት
ወቅት የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ውሃውን ሇብክሇት ሉያጋሌጠው ስሇሚችሌ
መቀረፍ ያሇበት ችግር ነው፡፡
በተሇይም በበጋ ወቅት በጥናቱ አካባቢ ከፍተኛ የሆነ የውሃ እጥረት እንዯሚከሰት መረጃ
ሰጭዎች ገሌፀዋሌ፡፡ ይህን ችግር ሇመቅረፍም ገና በመስከረም ወር የታጠረው ውሃ አጥር
እየፇረሰ ከሆነ እዴር ሊይ ተነግሮ ማህበረሰቡ በጋራ በመሆን እንዯገና እንሚያጥሩት
ተናግረዋሌ፡፡
73
5.3.2. ዚፍ መትከሌ
ያው ውሃን ሇመጠበቅ የምጠቀምበት መንገዴ በምንጩ ዘሪያ እና ወንዝችን መገኛ አካባቢ ፊስፊኒ፣
ቸበሃ፣ ምሳና፣ ቀፍ፣ ድቅማ ያለ ዚፎችን እንተክሊሇን፡፡ በውሃው አጠገብ ባህር ዚፍ አንተክሌም፡፡
ውሃውን ይስብብንና እንዱዯርቅ ያዯርጋሌ፡፡ ስሇዙህ ዚፍ መትከሌ ስሌሽ ማንኛውንም ዚፍ ሳይሆን
እርጥበትን መያዜ የሚችለ ዚፎችን ነው በመምረጥ የምንተክሇው፡፡ እነዙያ ዚፎች ዯግሞ የምንጩ ውሃ
እንዲይነጥፍ ያዯርግሌናሌ፡፡
ከሊይ መረጃ ሰጭው የገሇፃቸው ሀገር በቀሌ ዚፎችን በመትከሌ እርጥበቱን ጠብቆ ከዓመት
ዓመት እንዱቆይ እና እንዲይነጥፍ ሇማዴረግ እንዯሚጠቀሙበት እና በውሃው አካባቢ ባህርዚፍ
እንዯማይተክለ ቢተክለ ግን ውሃውን በመሳብ እንዱዯርቅ እንዯሚያዯርግ ማወቅ ተችሎሌ፡፡
ውሃው ውስጥ ቅጠሊቸው ቢረግፍና ቢገባ ውሃውን ሉበክለ የማይችለት ዚፎች ተመርጠው
በወንዝች አካባቢ ይተከሊለ፡፡ የአንዲንዴ ዚፎች ቅጠሌ መርዚማ፣ የአንዲንድቹ ዯግሞ ሲበሰብስ
ነፍሳት ሉፇጥር የሚችሌ እንዱሁም ውሃውን መጥፎ ጠረን እንዱኖረው ሉያዯርጉ ይችሊለ፡፡
በመሆኑም የአካባቢው ማህበረሰብ የእነዙህን ዚፎች አይነት በመሇየት በወንዝች ዘሪያ እና
በምንጮች አናት ሊይ ይተክሊለ፡፡ በተሇይም በበጋ ወቅት የምንጭ ውሃ እየነጠፇ የውሃ እጥረት
ስሇሚከሰት ውሃው እርጥበቱን ጠብቆ እንዱቆይ የሚያዯርጉ ዚፎችን በመትከሌ እንዯሚጠቀሙ
አቶ ማንዯፍሮ በሊይ፣ አቶ ገቢያነህ ሙለ እና አቶ አቢልሽ ይሁኔ (በቡዴን ተኮር ውይይት፣
ሚያዙያ 2 ቀን 2013 ዓ.ም) ገሌፀዋሌ፡፡
74
ፎቶ 7፡- በውሃው አካባቢ የተተከሇ ዚፍ፡፡ በሌሁዱ ቀበላ፣ ፎቶ (በአጥኚዋ)፣ ሚያዙያ 7 2013
ዓ.ም፡፡
እንዯ ፇሰስ እየቀዯዴን በአናቱ ጎርፍ እንዲይገባ እያዯረግን ነው የምንጠቀመው፡፡ ጎርፍ ምንጭ ውስጥ
እንዲይገባ ዘሪያቸውን መከሇሌ፤ በዘሪያቸው ማፊሰስ ጎርፈን ማሇት ነው በምንጩ አናት ሊይ እንዲይሄዴ
እያዯገርን ነው ምንጮችን ከጎርፍ ምንጠብቀው፡፡ ጎርፈ እንዲይገባ መጠበቅ አሇበት፡፡ ዴንገት ከገባበት ቶል
መጠረግ ይኖርበታሌ፡፡ ጎርፈ ምንጩ ውስጥ እንዯገባ ከቀረ ይዯርቃሌ፡፡ ውሃውም ይበከሊሌ፡፡ ጎርፈ
በዘሪያው የሚፀዲደትን ሽንት እና አይነ ምዴር አምጥቶ ከውሃው ይጨምረዋሌ፡፡ ይህን ሇመጠጥ
ከተጠቀምነው ጤናችን እናጣሇን፡፡ ስሇዙህ ጎርፍ እንዲይገባ ፇሰስ እየቀዯዴን እንጠቀማሇን፡፡
75
ከዙህ ሀሳብ የምንረዲው ውሃን በጎርፍ አማካኝነት እንዲይበከሌ ሇማዴረግ የአካባቢው ማህበረሰብ
ፇሰስ በመቅዯዴ፣ ዘሪያውን በመከሇሌ እንዯሚጠብቁ ነው፡፡ ሇዙህም ምክንያት የሚያዯርጉት
በጎርፍ አማካኝነት የተሇያዩ ቆሻሻዎች ወዯ ውሃው ከገቡ ይበከሊሌ፤ ይህ ዯግሞ ማህበረሰቡ
ሇበሽታ እንዱጋሇጥ እንዯሚያዯርግ ነው፡፡
የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ ውሃን በመጠቀም ሌማት ያሇማሌ፣ ሇእንስሳት እና ሇራሱ መጠጥ
ይጠቀመዋሌ፡፡ ንፅህና መጠበቂያውም ጭምር ነው፡፡ ታዱያ ይህን ሇህይወት ዋስትና የሆነውን
ውሃ በጎርፍ አማካኝነት ቆሻሻ ገብቶበት እንዲይበከሌ ሇመጠበቅ በምንጩ ዘሪያ እንዯ ፇሰስ
እየሰሩ እንዯሚጠብቁ አቶ ተስፊ አቤ፣ አቶ አልበሌ አብጤ እና አቶ ገብሬ ሙጨ (በቃሇ
መጠይቅ፣ መጋቢት 30 ቀን 2013 ዓ.ም) ገሌፀዋሌ፡፡
የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ አባሊት በጋራ በመሆን የምንጩን ዘሪያ እና አናት በዴንጋይ
በመካብ ውሃን ይጠብቃሌ፡፡ ይህን ዳ በማዴረግ ወዯ ውሃው ጎርፍ እና የተሇያዩ ነፍሳት
እንዲይገቡ ያዯርጋለ፡፡ ይህን ዳ ሇምን እንዯሚጠቀሙት ቄስ ምስጋናው ክንዳ (በቃሇ
መጠይቅ፣ ሚያዙያ 1 ቀን 2013 ዓ.ም) “የውሃውን ዘሪያውን ዴንጋይ በመካብ ውሃን
እንጠብቃሇን፡፡ ይህ ዯሞ የምንጩ ውሃ ንፁህ እንዱሆን ያዯርግሌናሌ፤ ጎርፍ ምንጩ ውስጥ
ገብቶ ውሃውን እንዲይዯፇርስ ይጠብቃሌ፤ ነፍሳት ውሃው ውስጥ እንዲይቡና እንዲይፇጠሩ
ስሇሚያዯርግሌን በአካባቢያችን ያለ ምንጮች በዴንጋይ እየካብን እንጠቀማሇን” በማሇት
ገሌፀዋሌ፡፡
ላሊው ማህበረሰቡ ውሃን የሚጠቀምበት ስሌት የሌብስ እጣቢ ቆሻሻን ወዯ ወንዜ አሇመጨመር
ነው፡፡ ሌብሳቸውን ከወንዜ ውጭ ውሃ እየቀደ ያጥቡና ቆሻሻውን ውጭ ይዯፊለ፡፡ ይህ ዯግሞ
ሌብሱ በሚታጠብበት ወቅት የሚወጣው ቆሻሻ ውሃው ውስጥ ቢገባ ከሚፇጠረው ብክሇት
ይጠብቀዋሌ፡፡ ላሊው ሇሌብስ ማጠቢያነት የሚጠቀሙበት ሳሙና ወዯ ወንዘ ከገባ ውሃ
76
እንዱበከሌ ያዯርጋሌ፡፡ የወንዝች ዥረት ተከትሇው የሰፇሩ ሰዎች ይህን ውሃ ሇመጠጥነት
ቢጠቀሙት ሇበሽታ እንዱጋሇጡ እንዯሚያዯርግ በቡዴን ተኮር ውይይት ወቅት የተገኘው መረጃ
ያመሇክታሌ፡፡
ሌብስን በገበታ ወይም በዯጓሳ ሳፊ እናጥባሇን፡፡ ስናጥብ የነበረውን ኦሞ ወይም ያንን ቆሻሻ ወዯ ውጭ
አውጥተን ጠምቀን ካሊሰጣነው ከውሃው ሊይ ካዯረግነው ያ ውሃ ይበከሌ፡፡ ሇላሊ አገሌግልት አይውሌም፡፡
ሳሙናን ማራቅ ያው እራሱን የቻሇ ማጠቢያ አበጅተን ውሃውን ቀዴተን ወስዯን ወዯዙያ ሸተት አዴርገን
ግለን አስይን አጥበን በመዴፊት እንጠቀማሇን፡፡ ቆሻሻው ውሃ ከወንዘ እንዲይገባ ሇማዴረግ
እንጠቀምበታሇን፡፡ የሌብሱ እጣቢ ወዯ ውስጥ ከገባበት ውሃው ይዯፇርሳሌ፤ ይበሊሻሌ፤ ይቆሽሻሌ፡፡ እሱ
ከታች ሇመጠጥ የሚጠቀመውን ሰው እንዱታመም ያዯርጋሌ፡፡ ስሇዙህ የሌብስ እጣቢን ከወንዜ ውጭ
በመዴፊት እንጠቀማሇን፡፡
ከዙህ መረዲት የሚቻሇው የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ ውሃን ሇብክሇት ሇመጠበቅ ሌብስን በገበታ
(በሳፊ) እንዯሚያጥቡ፣ ቆሻሻው ወዯ ወንዘ እንዲይገባ ጥንቃቄ እንዯሚያዯርጉ ነው፡፡ የሌብሱ
እጣቢ ወዯ ወንዜ ከገባ ግን ያን ውሃ ሇመጠጥነት የሚጠቀሙ ላልች ሰዎች ሇበሽታ
እንዱጋሇጡ እንዯሚያዯርግ ነው፡፡
77
የዙህን ዳ አጠቃቀም በተመሇከተ አቶ ገብሬ ሇቀ (በቃሇ መጠይቅ፣ ጥር 6 ቀን 2013 ዓ.ም)
እንዯሚከተሇው ገሌፀዋሌ፡፡
ሀገር በቀሌ የሆኑ እውቀቶችን በመጠቀም አፇርን እና ውሃን መጠበቅ ብዘ ጠቀሜታ እንዲሇው
ከመስክ በቃሇ መጠይቅ፣ በቡን ተኮር ውይይት እና ምሌከታ የተገኙ መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡
በጥናቱ አካባቢ ያለ የማህበረሰብ አባሊት ሀገር በቀሌ የሆኑ እውቀቶችን መጠቀማቸው አፇር
በጎርፍ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ እንዯሚያዯርግ፤ የአፇር ሇምነትን እንዯሚጠብቅ፤ በትንሽ
መሬት ብዘ ምርት ማግኘት እንዯሚያስችሌ እና ወጭን ሇመቆጠብ እንዯሚጠቅም በቃሇ
መጠይቅ እና በቡዴን ተኮር ውይይት ወቅት የተገኙ መረጃዎች ያመሇክታለ፡፡ እነዙህ የሀገር
በቀሌ የአፇር ጥበቃ እውቀት ጠቀሜታዎች እንዯሚከተሇው ተብራርተው ቀርበዋሌ፡፡
78
አፇር በጎርፍ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ፡- በጥናቱ አካባቢ የሚገኙ ሰዎች ሀገር በቀሌ
እውቀትን ተጠቅመው የተጎዲ መሬት እንዱያገግም ሇማዴረግ ክትር በመስራት፣ የእርሻ
ማሳቸው በጎርፍ እንዲይሸረሸር ሇማዴረግ እንዯመሬቱ ሁኔታ እርከን በመስራት፣
ተዲፊት (ዲገታማ) መሬቶችን አግዴም በማረስ እና በእርሻ ማሳቸው ውስጥ ዚፍ
በመትከሌ አፇር በጎርፍ አማካኝነት እንዲይወሰዴ ሇማዴረግ ይጠቀማለ፡፡ እነዙህን ሀገር
በቀሌ የአፇር መጠበቂያ ዳዎች መጠቀማቸው የእርሻ ማሳቸው በጎርፍ እንዲይወሰዴ
ሇማዴረገ እንዯሚያስችሊቸው ከመስክ የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
የአፇር ሇምነትን ሇመጠበቅ፡- ማህበረሰቡ ከሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች
መካካሌ አፇርርቆ መዜራት፣ አሻ ማዴረግ (የታረሰ መሬትን ሳይሩ ማቆየት)፣ የቅባት
እህልችን መዜራት፣ የተፇጥሮ ማዲበሪያን መጠቀም (ፍግ መበተን እና የበሰበሱ
ቅጠልችን እና ገሇባን በመነስነስ መጠቀም)፣ ቅሊዥን በማሳ ሊይ መጠቀም፣ ሇማገድነት
የሚጠቅም የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ፣ ማሇስሇስ እና ሰብልችን ቀሊቅል መዜራት
ሲሆኑ እነዙህን ዳዎች መጠቀማቸው ዯግሞ የእርሻ መሬታቸውን ሇምነት ሇመጠበቅ
እንዯሚጠቅማቸው ከመስክ የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡
ብዘ ምርት ሇማግኘት፡- የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ የእርሻ መሬታቸውን በጎርፍ
ከመሸርሸር ሇመጠበቅ እና የማሳቸውን ሇምነት ሇመጠበቅ ሀገር በቀሌ እውቀቶችን
ይጠቀማለ፡፡ እነዙህን ሀገር በቀሌ እውቀቶች መጠቀማቸው በእርሻ ማሳቸው ሊይ
የሚሩት ሰብልች ጥሩ ውጤት እንዱያገኙ እንዯሚያስችሊቸው ከመስክ የተገኘው መረጃ
ያመሇክታሌ፡፡
ወጭን ሇመቆጠብ፡- የአካባቢው ማህበረሰብ የተፇጥሮ ማዲበሪያን (ፍግ መበተን፣
የበሰበሱ ቅጠልችን እና ገሇባን በመነስነስ) በመጠቀም፣ ቅሊዥ በማሳ ሊይ መጠቀም
የአፇር ሇምነትን እንዯሚጠብቅ በምሌከታ፣ቃሇ መጠይቅ እና ቡዴን ተኮር ውይይት
የተገኘው መረጃ ያመሇክታሌ፡፡ እነዙህን ዳዎች መጠቀማቸው ሇኬሚካሌ ማዲበሪያ
የሚያወጡትን ወጭ በማስቀረት ይጠቀሟቸዋሌ፡፡ የኬሚካሌ ማዲበሪያ ውዴ ስሇሆነ
እሱን ከመግዚት ይሌቅ የተፇጥሮ ማዲበሪያን በመጠቀም ወጭን ይቀንሳለ፡፡
79
5.4.2. ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ እውቀት ያሇው ጠቀሜታ
80
ምዕራፍ ስዴስት
ማጠቃሇያ እና ይሁንታ
በዙህ ምዕራፍ የጥናቱ ዋና ዋና ግኝቶችና ጠቃሚ ሀሳቦች ከጥናቱ ዓሊማ አንጻር ተመርጠው
ቀርበውበታሌ፡፡ በአጠቃሊይ ጥናቱ ያሇፇባቸው ሂዯቶች፣ በጥናቱ የተገኙ ግኝቶችና የይሁንታ
ሀሳቦች እንዯሚከተሇው ቀርበዋሌ፡፡
6.1. ማጠቃሇያ
ይህ ጥናት በዯቡብ አቸፇር ወረዲ ሀገር በቀሌ የአፇር እና የውሃ ጥበቃ እውቀት አተገባበርን
መመርመርን ዋና አሊማው አዴርጎ የተነሳ ሲሆን ይህን አሊማ ከግብ ሇማዴረስ የአካባቢው
ማህበረሰብ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ የሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች ምን ምን
እንዯሆኑ መግሇፅ፤ የጥናቱ አካባቢ ማህበረሰብ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ የሚጠቀሙባቸው
ሀገር በቀሌ እውቀቶች አተገባበር ምን እንዯሚመስሌ መግሇፅ እና በአፇር እና ውሃ ጥበቃ
ውስጥ ሀገር በቀሌ እውቀት መጠቀም የሚያስገኛቸውን ጥቅሞች መግሇፅ፤ የሚለ ዜርዜር
አሊማዎች የተመረመሩበት ነው፡፡ እነዙህን አሊማዎች ከግብ ሇማዴረስ የሚረደ መረጃዎች
ቀዲማይ እና ካሌዓይ የመረጃ ምንጮች በመጠቀም ከቤተ መጽሀፍት ንባብ፤ በምሌከታ፣ በቃሇ
መጠይቅና በቡዴን ተኮር ወይይት አማካኝነት ከመስክ ተሰብስበዋሌ፡፡ የተሰበሰቡ መረጃዎች
በአግባቡ ተዯራጅተው በማህበራዊ ሥነ ዕውቀት ንዴፇ ሀሳብ እና የማህበረሰብ ግንባታ ንዴፇ
ሀሳብ እንዱሁም ይት ስሌት አማካኝነት ተተንትነዋሌ፡፡ ከትንተናውም የሚከተለት ውጤቶች
ተገኝተዋሌ፡፡
የወረዲው ማህበረሰብ የእርሻ መሬቱን ሇመጠበቅና የአፇር ሇምነት ሇማሻሻሌ፣ አፇርን
በጎርፍ ከመሸርሸር ሇመጠበቅ እንዱሁም ውሃን ከብክሇት ሇመከሊከሌ ሀገር በቀሌ
እውቀታቸውን የመጠቀም ሌማዴ አሊቸው፡፡
ማህበረሰቡ አፇርን እና ውሃን ሇመጠበቅ ሀገር በቀሌ እውቀትን እንዯሚጠቀምና
ስሇሚጠቀማቸው እውቀቶችም በቂ ግንዚቤው እንዲሇው ማወቅ ተችሎሌ፡፡
የማህበረሰቡ አባሊት ሇአፇር ሇምነት ማሻሻያ ከሚጠቀሙባቸው ሀገር በቀሌ እውቀቶች
መካካሌ አፇርርቆ መዜራት፣ አሻ ማዴረግ (የታረሰ መሬትን ሳይሩ ማቆየት)፣ የቅባት
እህልችን መዜራት፣ የተፇጥሮ ማዲበሪያን መጠቀም (ፍግ መበተን፣ የበሰበሱ ቅጠልችን
እና ገሇባን በመነስነስ መጠቀም)፣ ቅሊዥን በማሳ ሊይ መጠቀም፣ሇማገድነት የሚጠቅም
81
የበቆል አገዲ ከሊይ መቁረጥ፣ ማሇስሇስ እና ሰብልችን ቀሊቅል መዜራት ዋና ዋናዎቹ
ናቸው፡፡ አፇር እንዲይሸረሸር ሇማዴረግ ከሚጠቀማቸው የአፇር መጠበቂያ ዳዎች
መካከሌ ክትርና እርከን መስራት፣ አግዴም ማረስ እና ዚፍ መትከሌ ይጠቀሳለ፡፡
በጥናቱ አካባቢ ያለ የማህበረሰቡ አባሊት ውሃን ከብክሇት ሇመከሊከሌ ሀገር በቀሌ
እውቀቶችን የሚጠቀሙ ሲሆን እነዙህ እውቀቶችም አጥር ማጠር፣ ዚፍ መትከሌ፣
ከጎርፍ መጠበቅ፣ ዘሪያውን በዴንጋይ መካብ፣ ወንዜ ውስጥ የሌብስ እጣቢን
አሇመጨመር እና ሇሰው እና ሇእንስሳት መጠጥ የሚውሇውን ውሃ መቅጃ ቦታ መሇየት
የሚለት ናቸው፡፡
ሀገር በቀሌ የሆኑ እውቀቶችን በመጠቀማቸው አፇር በጎርፍ ተጠራርጎ እንዲይወሰዴ
ያዯርጋለ፤ የአፇር ሇምነትን ይጠብቃለ፤ በትንሽ መሬት ብዘ ምርት ማምረት
ያስችሊቸዋሌ፤ ሇኬሚካሌ ማዲበሪያ የሚያወጡትን ወጭም ሇመቆጠብ ያስችሊቸዋሌ፡፡
እንዱሁም ሀገር በቀሌ የውሃ ጥበቃ እውቀትን በመጠቀም ውሃ እንዲይበከሌ ያዯርጋለ፡፡
6.2. ይሁንታ
በመስክ ከታብኩትና በቃሇ መጠየቅና በቡዴን ተኮር ውይይት ከተንጸባረቁ ሀሳቦች እንዱሁም
ከጥናቱ ግኝት በመነሳት የሚከተለትን የይሁንታ ሀሳቦችን አቀርባሇሁ፡፡
የወረዲው ማህበረሰብ አባሊት ሀገር በቀሌ የአፇር ጥበቃ ዳዎች በትውሌዴ ቅብብልሽ
ዚሬ ሊይ የዯረሱ ናቸው፡፡ ይሁን እንጅ ባህሊዊ እውቀቶቹ ትኩረት ተሰጥቷቸው ሲጠኑ
አይታዩም፡፡ በመሆኑም በርዕሰ ጉዲዩ ዘሪያ የተዯረጉ ጥናቶች አንዴ ሊይ ተጋጅተው
ቢቀርቡ፤ ከቻሇም ሇህትመት ቀርበው ተዯራሽነታቸው እንዱሰፊ ቢዯረግ፤
ሇመናዊ ግብርና መሰረት የሆነው ሀገር በቀሌ እውቀት ስሇሆነ ይህ እውቀት ትኩረት
ተሰጥቶት ከመናዊው ጋራ ተቀናጅቶ የሚሰራበት መንገዴ ቢመቻች፡፡
82
ዋቢ ፅሁፍ
መስፍን ፇቃዳ፡፡ (2012)፡፡ “የሀገር በቀሌ ዕውቀት የአካባቢ ጥበቃ ትንተና በጃቢጠህናን ወረዲ
ማርክዙዜም ላኒኒዜም መዜገበ ቃሊት፡፡ (1978)፡፡ አዱስ አበባ፣ ኩራዜ አሳታ ዴርጅት፡፡
ሰዋገኝ አስራት፡፡ (2009) ፡፡ “የባህሊዊ ግብርና ዕውቀት ትንተና በጓጉሳ ሽኩዲዴ ወረዲ”
ሇአማርኛ ቋንቋ ሥነ ጽሁፍና ፎክልር ትምህርት ክፍሌ የቀረበ የፒ.ኤች.ዱ ጥናታዊ
ጽሐፍ፣ አዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፡፡
ትምህርት ፍሌስፍናና ሀገር በቀሌ ዕውቀት፡፡ አራተኛዉ ሀገር አቀፍ የግእዜ እና አዜማሪ
ዏውዯ ጥናት መዴበሌ፡፡ ዏባይ የባህሌና ሌማት ጥናትና ምርምር ማእከሌ፤ ባሕር ዲር
ዩኒቨርሲቲ፣ገጽ 75-100፡፡
ጠና ዯዎ፡፡ (2009)፡፡ ሰው፣ ግብረገብና ሥነ-ምግባር የመናትን ቁሌፍ ጉዲዮች፡፡ አዱስ አበባ
ዩኒቨርሲቲ ፕረስ፡፡
Addis Taye. (2014) “The Role of Indigenous Knowledge and Practice of Water
and Soil Conservation Management in Albuko Woreda, South Wollo,
Ethiopia”, MA thesis in Geography and Environmental Studies, AAU.
83
Bashir S, Javed A, Bibi I. and Ahmad N. (2017). Soil and Water Conservation.
See discussions, stats, and author profiles for this publication at:
https://www.researchgate.net/publication/320729156.
Published by Springer.
Bridget Somekh and Cathy Lewin. (2005). Research Methods in the Social
Volume No.1:141-156
84
Goldstein, K. (1964). A Guide for Field Workers in Folklore. American
Nigeria: Past and Present on-station and on-farm Initiatives. Soil and
85
Kothari, C. R. (2004). Research Methodology: Methods & Techniques. 2nd ed.
Musir Ali and Kedru Surur. (2012). Soil and Water conservation management
No. 4.
86
Proceeding of the First National Workshop of the Ethiopian Chapter
Patrick Mcneill and Steve Chapman. (2005) Research Methods፡ Third edition
Bashir S, Javed A, Bibi I. and Ahmad N, (2017). Soil and Water Conservation.
See discussions, stats, and author profiles for this publication at:
https://www.researchgate.net/publication/320729156.
Morogoro, Tanzania.
Somekh B and Lewin C. (2005). Research Methods in the Social Scinces. saga
Publications Ltd.
87
Teklu Erkossa and Gezahegn Ayele. (2003) “Indigenous Knowledge and
88
አባሪዎች
i
አባሪ ሁሇት፡- በቡዴን ውይይት ሊይ የተሳተፈ ሰዎች መረጃ
ii
አባሪ ሶስት፡፡ መነሻ ጥያቄዎች
1. ማህበረሰቡ ስሇ ባህሊዊ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ ያሇው እውቀት ምን ይመስሊሌ?
2. በአካባቢያችሁ ባህሊዊ በሆነ መንገዴ አፇርንን እና ውሃን የመጠበቅ ሌማዴ ምን
ይመስሊሌ?
3. ይህንን ባህሊዊ አፇርን እና ውሃን የመንከባከብ እውቀት እንዳት ተማራችሁት?
4. ባህሊዊ በሆነ መንገዴ የአፇር ሇምነት እንዲይቀንስና በጎርፍ እንዲይሸረሸር እንዱሁም
የውሃ ምንጮች እንዲይነጥፈ ሇማዴረግ የምትጠቀሙባቸው ዳዎች ምን ምን ናቸው?
5. እነዙህን ባህሊዊ የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀቶች መጠቀማችሁ ምን ጥቅም ያስገኛሌ?
6. ያሊችሁን የአፇር እና ውሃ ጥበቃ እውቀት ሇትውሌደ በምን መሌኩ ታስተሊሌፊሊችሁ?
iii
አባሪ አራት፡- የቃሇ መጠይቅ እና ቡዴን ተኮር ውይይት ፎቶዎች
iv
v
አባሪ አምስት፡- የምሌከታ መከታታያ ቅዕ (Observation Checklist)
vi