Professional Documents
Culture Documents
Ahmed Umer Ppts 2014
Ahmed Umer Ppts 2014
ጥር 2014 ዓ.ም
ደብረ ብረሀን
1
መግቢያ
ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
2
በ 2014 በአስተዳደራችን ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች ሁለተኛው ዙር 4ዐ %
ሴት ድ
ወን ሴት ድምር ወንድ ድረ ወንድ ሴት ወንድ ሱት ድምር ም
ር
ድ ድ
ድ/.ደዋ 10 2 12 የለም 18 4 22 58 6 64
ድም 10 2 12 18 4 22 58 6 64
ር
4
በፌደራል ትምህርት ሚኒስቴር ሄደው በሠለጠኑ ባለሙያዎች አማካይነት
ለሁሉም የዳይሬክቶሬቱ ባለሙያዎች የGEIMS ( የአጠቃላይ ትምህርት
ኢንስፔክሽን ማኔጅመንት ሲስተም ሶፍትዌር ሥልጠና ) ለ10 ወንድ እና 2
ሴት በድምሩ 12 ባለሞያዎች ስልተና ተሰጥታል፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ
የናሙና ኢንስፔክሽን (Joint Sample Inspection) አስ
ተያ
ት
ሁለተኛ ደረጃ
የ2014 እቅድ የ6 ወርክንውን በስድስ
ት ወሩ
አፀደ ህፃናት
አፀደ ህፃናት
የመጀመሪያደረጃ
የናሙና ኢንስፔክሽን ያደረገው የተከና
ሁለተኛደረጃ
ክፍል ወኑ
ኦ-ክፍል
ኦ-ክፍል
ድምር
ድሬደዋ 5 ---- 5 5 3 -- 4 3 10
ድምር 5 -- 5 5 3 - 4 3 10
የናሙና ኢንስፔክሽን የናሙና ኢንስፔክሽን ስራ በ6 ወሩ ታቅደው የተከናወነ ተግባራት ሲሆን አፈፃፀሙም፡-
የኦ-ክፍል እቅድ 3 አፈፃፀም 3 100 %
የመጀመሪያ ደረጃ እቅድ 4 አፈፃፀም 4 100 %
የሁለተኛ ደረጃ እቅድ 3 አፈፃፀም 3 100 %
6
2.4. ክትትልና ድጋፍ በተመለከተ፤-
ክት ትልና ድጋፍ ም ርመ ራ
የ2014 እቅድ የ2014 6 ወ ር ክን ው ን በመቶ የ
ክት ትልና ድጋፍ 10
ያደረገው ክፍ ል ት / ቤት ት/ ቤት 6
ድሬደዋ 38 22 58 % ወ
ድም ር 38 22 58 % ር
ክ
ን
ክትትልና ድጋፍ በአመቱ ክትትልና ድጋፍ ለማድረግ38 ትቤቶች በእቅድ ከተያዘው ውስት
የ6 ወሩ 22 ት/ቤት ሲሆኑ በተዘጋጀው የክትትልና ድጋፍ cheek list መሰረት በ22
100%ት/ቤቶች ላይ የክትትልና ድጋፍ ስራ ተሰርታል ፡፡
7
3. 2014 ዓ.ም የዋና ዋና ተግበራት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም መረጃን
ክ ተ. የኢንስፔክሽን አገልግሎት 2014 የ6ወ የ6ወር % ደረ ደረጃ ደረ ደረጃ ምርመራ
ል ቁ የሚሰጥባቸው ተቋማት ዓ.ም ር በተመለከተ
ክንው ጃ 2 ጃ 4
ል ዕቅድ እቅድ ን 1 3
1 ሁለተኛው ዙር 4ዐ % አፀደ 25 25 23 92 7 16
ሕፃት %
3 የመጀመሪያው ዙ ር4ዐ % ኦ- 28 17 15 88 12 3
ክፍል %
4 ምዕራፍ 1 ኦ-ክፍል ዳግም 2 ----- - በሁለተኛው ስድስት
ኢንስፔሽን አገልግሎት ወር ማለትም ከጥር-
ሰኔ 2014 ዓ.ም
የታቀዱ ተግባራት
ናቸው
5 በምዕራፍ አንድ መጀመሪያ 17 ------ --- ከጥር-ሰኔ 2014
ደረጃ ት/ቤቶች የመምህራን ዓ.ም የታቀዱ
ማስተማር ውጤተማነት ተግባራት ናቸው
6 ሶስተኛው ዙር 20% 25 16 16 100 1 14 1
መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች %
7 ሶስተኛውዙር2ዐ % 5 2 2 100 2
ሁለተኛደረጃ %
ት/ቤቶች
ጠ/ድምር 102 60 56 20 35 1
8
የ6 ወሩ እቅድ ክንውን አፈፃፀም ማብራሪያ፡
ሁለተኛው ዙር 4ዐ % አፀደ ሕፃት፣ 25 ት/ቤት ታቅዶ 23
ምልከታ ተደርጋል አፈፃፀሙም
በደረጃ አንድ 7 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
በደረጃ ሁለት 16 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
ደረጃ 3 እና 4 የለም
የመጀመሪያው ዙር 4ዐ % ኦ-ክፍል 17 ት/ቤት ታቅዶ 15 ምልከታ
ተደርጋል አፈፃፀሙም
በደረጃ አንድ 12 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
በደረጃ ሁለት 3 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
9
ምዕራፍ 1 ኦ-ክፍል ዳግም ኢንስፔሽን አገልግሎት እና በምዕራፍ አንድ
መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች የመምህራን ማስተማር ውጤተማነት
በተመለከተ
በሁለተኛው ስድስት ወር ማለትም ከጥር-ሰኔ 2014 ዓ.ም የታቀዱ ተግባራት
በመሆናቸው በመጀመሪያ ስድስት ወር እቅድ ውስጥ አልተካተቱም
ሶስተኛው ዙር 20% መጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች 16 ት/ቤት ታቅዶ 16
ምልከታ ተደርጋል አፈፃፀሙም
በደረጃ አንድ 12 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
በደረጃ ሁለት 3 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
በደረጃ ሶስት 1 ት/ቤት ውጤት አግኝታል
ደረጃ 4 የለም
ሶስተኛው ዙር 2ዐ % ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች 2 ት/ቤት ታቅዶ 2 ምልከታ
ተደርጋል አፈፃፀሙም
ሁለቱም ት/ቤት ደረጃ 2 ውጤት አግኝታል
10
4. በሪፖርቱ የሚካተቱ ተጨማሪ ጉዳዮች፥
4.1 ከእቅድ ክንውን አንፃር በስደስት ወር አፈፃፀም ያጋጠሙ ችግሮች
እና የተወሰዱ መፍትሄዎች
ያጋጠሙ ችግሮች ባይኖሩም አቅም በፈቀደ መጠን በርብርብ በተቀናጀ
መልኩ ስራዎች ተሰርተዋል
4.2 ታቅደው ያልተከናወኑ ተግባራትን ለማጠናቀቅ የተወሰደ ስልት፣
የስድስት ወሩ ስራዎች በተያዘላቸው ፕሮግራም መሰረት ተከናውናዋል
ቀሪዎቸም ስራዎች በቀጣይ ስድስት ወሩ በተያዘላቸው ፕሮግራም
ይከናወናሉ::
11
4.3 በአስተዳዳሩ የስራ ሂደት በተዘጋጀው ኢንስፔክሽን ውጤትን
ትንተና ሪፖርት ላይ በየደረጃው ካሉ የትምህርት ባለድርሻዎች ጋር
ስለመገምገሙ፤
14
4.5. ያጋጠሙ ችግሮ
ባብዛኛው ትምርት ቤቶች ምልከታ የሚደረግባቸው ገጠር
በመሆናቸው በቢሮው ያሉ ተሸከርካሪዎች በብልሽት ምክንያት
ያለመስራታቸው የትራንስፖርት ችግር፡፡
4.6.የተሰጠ መፍትሄ፡-
የቢሮው ሀላፍዋ ባደረገችልን ከፍተኛ እገዛ ስራችን በተቀላጠፈ
መንገድ እድሰራ ረድቶናል
ማጠቃለያ
በ 2014 ዓ.ም በኢንስፔክሽን ኬዝ ቲም በአመቱ የታቀዱ የእቅድ
ስራዎችን በየሂደቱና ለባለድረሻ አካልት መሰራት ያለባቸውን
በስታንዳርድና በአመላካች የተለዩትን የኢንስፔክሽን ግኝት
ለውጤት በቀጣዩ ስድስት ወራት ከሁሉም የስራ ዘርፍ ጋራ
በመሆን በበለጠ መንገድ በርብርበ የማከናወን ስራዎችን አጠናክረን
እንቀጥላለን፡፡
15
ና ለን
ሰግ
እና መ
!! !
16