You are on page 1of 7

የ 2016 ዓ.

ም የትምህርት ንቅናቄ መደረክ በወረዳው ትምህርት ፅ/በቶች ተዘጋጅት የሚቀርብ ሪፓርት ፎርማት

መግቢያ

ይህ የአፍዴራ ወረዳ የትምህርት ንቅናቄ ሪፓርት በ 2016 ዓ.ም በክልል ደረጃ ለሚያካሔደው መድርክ የተዘጋጀ
ሲሆን ከ 2015 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የስራ አፈፃፀም እስከ 2016 ዓ.ም የትምህርት የእቅድ አፈፃፀም የያዘ ሪፓርት
ነው፡፡

የወረዳው አጠቃላይ የትምህርት ሁኔታ

የአፍዴራ ወረዳ የትምህርት አሰራርን ለመደገፍ ያመች ዘንድ 7(ሰባት)ክላስተር ማዕከል የተከፈለ ሲሆን በአጠቃላይ
32 መደበኛ ና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤትች እና 8 አማራጭ ምረታዊ ትምህርት ጣቢያ ያለው ሲሆን ወረዳወ
አንድ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በወረዳው ማዕከል ይገኛል ከዚህ በተጨማሪ 18 ትምህርት ቤቶች የቅድመ
መደበኛ ኦ ክፍል የሚሰጥ ሲሆን በ 10 ጣቢያዎች የብረሃን ትምህርት (ጎልማሶች)መደበኛ ያልሆነ ትምህርት ይሰጣል
ከዚህም በተጨማሪ በወረዳው ማዕከል አንድ አዳሪ ት/ቤት ለመክፈት በዝግጀት ላይ እንገኛለን፡፡
የ 2015 ትም/ዘመንአፈፃፀም

የተማሪ ተሳትፎ

የትምህርት እቅድ የተመዘገቡ ያቋረጡ ፈተና ላይ የተቀመጡ የተዛወሩ የደገሙ

እርከን ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ቅድመ-አንደኛ
አንደኛደረጃናአማጭ 2073 1920 3993 1516 1101 2617 71 52 123 1445 1049 2494 1445 1049 2494
መካከለኛደረጃ 1055 563 168 709 322 1031 41 35 76 668 287 955 633 264 897 35 23 58
ሁለተኛደረጃ 300 51 551 205 29 234 50 1 51 155 28 183 135 28 163 20 - 20
1.2 የትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል የተከናወኑ ስራዎች፡-

ከቅድመ መደበኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ

 ትምህርት ቤቶች የትምህርት ምግባ ፕሮግራም እንዲንኖራቸው ማድረግ


 የግብረገብ ትምህርት በሀሉም ት/ቤቶች እንዲሰጥ ማድረግ
 የተማሪዎች የመፀዳጃ ቤት እንዲኖር መሰራት
 የላይበረሪ የለላቸው ትምህርት ቤቶች ላይበረሪ ማቋቋም
 የአይ ሲቲ ማዕከል ማቋቋም
 ውሃ አቅረቦት እንዲኖር ማድረግ
 ትምህርት ቤቶች የይዞታ ማረጋገጫ እንዲኖራቸው ማድረግ
 ትምህርት ማበልፀጊያ ማዕከል እንዲኖራቸው ማድረግ
 ሁሉም ት/ቤቶች የሶስት ዓመትና የአንድ ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ እንዲያዘጋጁ ተደረጓል
 ደረጃቸውን ያሻሻሉ ትምህርት ቤቶች ከደረጃ አንድ ወደ ደረጃ ሁለት
1. አብደላ ኢብራሂም
2. ኩስረዋድ
3. ያሊባሔ
4. አይቱረአ
5. አርጋሌ
6. ዘይኑ መሀመድ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤት

ከደረጃ ሁለት ወደ ደረጃ ሶስት -----የለም

1.3 ከአማራጭ መሰረታዊ ትምህርት መስጫ ጣቢያ ወደ መደበኛ የተሸጋጋሩ

በ 2015 ዓ.ም አዲስ የተከፈቱ ትምህርት ቤቶች ብዛት -- የለም

1.5 የተማሪዎችን ስነ-ምግባርእንዲሻሻልየተከናወኑስራዎች

 በሁሉም ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቤቶች ህግን ደንብ በማስታወቂያ ቦርድ ተለጥፎ ሀሉም ተማሪ
እንዲዳው ተደረጓል
 የተማሪዎች መብትና ግዴታ በሀሉም ክፍሎች ተለጥፎል
 የስነ-ምግባር ግድፈት ያላቸው ተማሪ ወላጂ ጋር በየጊዜው ወይይት ይደረጋል
 የከፍ ስነ-ምግባር ድድፈት በፈጠሩ ተማሪዎች ላይ ከአንድ ዓመት ከትምህርት ማገድ የሚደረስ የእርምት
ርምጃ ተወስዷል

1.6 የተማሪዎችን ማቋረጥ ለመቀንስ ተከናወኑ ስራዎች

 የአቋራጭ ተማሪዎች ለመቀነስ በሁሉም ት/ቤት አቋራጭ አስመላሽ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡


 በሁሉም ትምህርት ቤት አንድ ተማሪ ከሁለት ቀን በላይ ከቀሪ የክፍል ኋላፊ መምህሩ ሁለት ቀንና በላይ
የቀሩ ተማሪዎችን ለር/መ/ሩ ሪፓርት የሚያደረጉበት ስረዓት ተዘርግቷል፡
 ር/መ/ሩ ሪፓርት የተደረጉለት ተማሪዎችን ለአቋራጭ አስመላሽ ኮሚቴ በማሳወቅ የማስመለስ ስራ እንዲሰራ
ይደረጋል
 በምግብ ፕሮግራም የታቀፍ ትም/ቤቶች ለተማሪዎች በወቅቱ ምግብ አዘጋጅቶ በት/ቤት እንዲጠቀሙ
ማድረግ ተችሏል፡፡
 በመማሪያ ቁሳቁስ እጥርት ምክንያት ት/ታቸውን የሚያቋጡ ተማሪዎች እንዳይኖር የመማሪያ ቁሳቁስ ለአቅም
ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ድጋፍ ማድረግ ተችሏል

1.7 የተማሪ ወላጅ ህብረት በአዲስ መልክ እንዲደራጁ የተከናወኑ ስራዎች (በስንት ት/ቤቶች ተደራጀ)
 የተማሪዎች ወላጅ ህብረት በአዲስ መልክ በሁሉም መደበኛ ት/ቤቶች የተቋቋሙ ሲሆን
በአጠቃላይ በ 32 መደበኛና በ 1 ሀለተኛ ደረጃ ት/ቤት ማቋቋም ተችሏል፡፡

1.8 የት/ቤቶችን መሰረተ-ልማት ማሻሻል የተከናወኑ ስራዎች

 በወረዳ ደረጃ የንቅናቄ ስለመደረጉ ( በመድረኩ የተሳተፉ አካላት ብዛት በፆታ ተለይተው)
 የትምህርት ቤቶች መሰረተ-ልማት ለማሻሻል በወረዳ ደረጃ የህብረተሰብ ንቅናቄ መድረክ የተደረገ ሲሆን
በአጠቃላይ ወንድ --145 ሴት 56 ድምር --201 ተገኘቷል
 በት/ቤቶች ደረጃ ንቅናቄ ስለመደረጉ ( በመድረኩ የተሳተፉ አካላት ብዛት በፆታ ተለይተው)
 በወረዳ ደረጃ ት/ቤቶችን መሰረተ-ልማት ለማሻሻል የተያዘ እቅድ (በገንዘብ፣በዓይነትና በጉልበት በጥሬ
ገንዘብ ሲተመን)
 የተያዘ እቅድ :- 1032000 ብር
 ቃልየተገባ (በገንዘብ፣በዓይነትና በጉልበት በገንዘብ ሲተመን)እስካሁን የተሰበሰበ ሀብት
 እስካሁን የተሰበሰበው 431000 ብር በቻ
 የተከናወኑ ስራዎች (በፎቶና በቪዲዮ)

1.9 በ 2015 ትምህርት ዘመን የታዩ ጥንካሬዎች፣ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች

ጥንካሬዎች (የተገኙ ዋና ዋናው ጤቶች)

 የመምህራን ደመወዝ በወቅቱ እንዲከፈል ማስቻል፡፡


 የመምህራን ጥቅማጥቅም በወቅቱ ማስከፈል መቻል፡፡
 በመምህርን በስራ ገበታቸው ተረጋግተው እንዲሰሩ ማድረግ መቻሉ
 የክትትልና ድጋፍ ስራው ተጠናክሮ እንዲቀጥል መሆኑ፡፡
 በተማሮዎች ውጤት መሻሻል ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ መስራት መቻል፡፡

የታዩች ግሮች

 በወረዳው የትራንስፓርት ችግር መኖሩ፡፡


 በጀት በወቅቱ ማገኘት አለመቻል፡፡
 የሰለጠነ የሰው ኃይል በገባየ አለማገኘት፡፡
 የት/ቤቶች እርቀት ከወረዳ ማዕከል ርቀት መኖር፡፡
 ህብረተሰቡ ፤አመራሩ ትምህርትን በባለቤትነት መምራት አለመቻል፡፡

የተሰጡ መፍትሄዎች

 በወረዳው የትራንስፓርት ችግርን እንዲቀረፍልን በተደጋጋሚ መጠየቅና ከዚህ በላይ መኪና


በመከረየት የትምህርት ስራውን መከታተልና መደገፍ መቻል፡፡
 በጀት በውቅቱ ለማገኘት ከወረዳው ፍ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ጋር በጋራ መስራት መቻል፡፡
 የሰለጠነ የሰው ኃይልን ለመቅረፍ አሳይታ መ/ራን ኮሌጅ መ/ራንን በመልምሎ ስልጠና
እንዲሰወስዱ ማድረግ መቻል፡፡
 የወረዳው ህብርተሰብና አመራር ትምህርትን በባለቤትነት እንዲመሩ ተደጋጋሚ የግንዛቤ
መፍጠሪያ መድረክ በማዘጋጀት ጥሩ ለሰሩ የሽልማት ስነ-ስርዓት ማድረግ፡፡

2. የ 2016 የትምህርት ዘመን ዝግጅት፡-

2.1 ህዝብ ንቅናቄ መድረክ ስለመዘጋጀቱ


 በወረዳው ደረጃ የተማሪ ወላጆች የሀገር ሽማግሌዎች የኃይማኖት አባቶች በተገኘበት
ህብረተሰብ ንቅናቄ መድረክ ማካሔድ ተችሏል፡፡
 በሁሉም መደበኛ ት/ቤቶች በአጠቃላይ በ 32 መደበኛ ት/ቤትና በ 1 ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ 8
አማራጭ ት/ቤት የህዝብ ንቅናቄ መድረክ የተካሔደ ሲሆን የተማሪ ወላጆች ፤የጎሳ መሪዎች
የሀገር ሽማግሌዎች የቀበሌ አመራሮች በተገኘበት ማካሔድ ተችሏል፡፡
በወረዳ ደረጃ

በት/ቤት ደረጃ (በስንት ት/ቤት)

የተሳተፉ አካላት

2.2 የተማሪዎች ምዝገባ በተመለከተ

የት/ት ደረጃ በ 2016 ዓ.ምዕቅድ በ 2016 ዓ.ምየተመዘገቡ ምርመራ


ወንድ ሴት ድምር ወንድ ሴት ድምር
የቅድመ አንደኛ ደረጃ
አፀደህፃናት
ቅድመአንደኛደረጃ 1
ቅድመ አንደኛ ደረጃ 2 /የ”ኦ” ክፍል/ 1553 1566 3119 1058 797 1855
ድምር
1 ኛ ክፍልአዲስ (7 ዓመት) 642 575 1217 542 472 1014
1 ኛ ክፍልቅበላ (ጥቅል) 983 795 1778 759 483 1242
2 ኛ ክፍል 501 270 771 271 383 654
3 ኛ ክፍል 460 262 722 351 365 716
4 ኛ ክፍል 454 279 733 352 281 633
5 ኛ ክፍል 525 288 813 301 308 609
6 ኛ ክፍል 445 245 690 211 300 511
ከ 1 ኛ-6 ኛ ክፍልእና (አማራጭ መ/ት/ት) ድምር 4058 2615 6673 3860 2538 6398
7 ኛ ክፍል 643 369 992 454 256 710
8 ኛ ክፍል 512 264 776 351 112 463
ከ 7 ኛ - 8 ኛ ክፍል (ድምር) 1155 613 1768 805 368 1173
ከ 1 ኛ-8 ኛ ክፍል (ድምር) 5,213 3,228 8441 4,665 2906 7,571
ከ 9 ኛኛ-12 ኛ ክፍል 400 100 500 366 57 416
ከከቅድመ አንደኛ ደረጃ እስከ 12 ኛ ክፍል 7166 4894 12060 6089 3760 9849
2.3 የጎልማሶችና መደበኛ ያልሆነ ትምህርት (እቅድ፣ አፈፃፀምና የተያዘ በጀት)

 የጎልማሶች (ብረሃን)ትምህርት መደበኛ ያልሆነ ት/ት በ 2015 ዓ.ም ወንድ -----------ሴት-------ድምር----


ለመመዝገብ ታቅዶ ወንድ -----------ሴት---------ድምር ------------መመዝገብ የተቻለ ሲሆን እቅዱን
------ማከናወን ተችሏል ፡፡በአጠቃላይ ለጎልማሶች መደበኛ ላልሆነ ት/ት 30000 በጀት መያዝ ተችቷል፡፡

2.4 አዲስ የተከፈቱ ት/ቤቶች ብዛት (ቅድመ-መደበኛ፣አንደኛደረጃ ፣አማራጭናሁለተኛደረጃ)

2.5 ማስፋፊያ የተደረገላቸው ት/ቤቶችብዛት (ቅድመ-መደበኛ፣አንደኛደረጃ ፣አማራጭናሁለተኛደረጃ) የለም

2.6 ጥገና የተደረገላቸው ት/ቤቶች ብዛት

 ቅድመ-መደበኛ የለም
 አንደኛ ደረጃ 3
 አማራጭ 8
 ሁለተኛደረጃ) የለም

2.7 የት/ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል የተያዘ እቅድ

 ከደረጃ 1 ወደ ደረጃ 2 5
 ከደረጃ 2 ወደ ደረጃ 3 3
 ከደረጃ 3 ወደ ደረጃ 4 -------

2.8 ውጤታማ የት/ቤት ወላጅ ማህበር በአዲስ መልክ ለማደረጃት የተያዘ እቅድ (ስንት ት/ቤቶች ተቋቋመ

 ውጤታማ የት/ቤት ወላጅ ማህበር በ 32 መደበኛ ት/ቤት እና በ 8 አማራጭ ት/ቤት በ 1 ሁለተኛ ደረጃ
ት/ቤት ማቋቋም ተችሏል፡፡

2.9 በ 2016 ለትምህርት ቤቶች የተያዘ በጀት (በብሎክ ግራንትና

ካፒታል በጀት 700,000

2.10 የት/ቤቶችን መሰረተ-ልማት ለማሻሻል የታቀዱ ተግባራት

 ከወረዳ አመራር ጋር በመወያየት ከወረዳው ከሚሰሩ ጨው አምራች ድርጀቶች ጋር በመነጋገር


የበኩላቸውን ተሳትፎ እንዲያደረጉ በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
 በገንዘብ፣
 በዓይነት
 በጉልበት
 በአጠቃላይ (በገንዘብ ሲተመን 1,330,000

You might also like