You are on page 1of 66

የተፈጥሮና ኮምፒዩቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ

የ 2014 በጀት ዓመት የ 12 ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት

ዶ/ር አዲስአለም አባትሁን (የኮሌጁ ዲን)

ሰኔ 2014

1
Contents
I. ደርሞ (Excutive Summary)................................................................................................................4

1. መግቢያ..............................................................................................................................................5

2. መሠረታዊ መረጃዎች.........................................................................................................................6

A. 2.1 የኮሌጁ ሠራተኞች ብዛት............................................................................................................................................................................. 6

B. 2.2 የአካዳሚክ ሠራተኞች በአካዳሚክ ማዕረግ............................................................................................................................................ 7

C. 2.3 የአካዳሚክ ሠራተኞች በትምህርት ደረጃ.............................................................................................................................................. 7

D. 2.4 ቴክኒካል አሲስታንት..................................................................................................................................................................................... 8

E. 2.5 የአስተዳደር ሠራተኞች በትምህርት ደረጃ............................................................................................................................................. 8

F. 2.6 በኮሌጁ የሚገኙ አካዳሚክ ፕሮግራምች................................................................................................................................................ 9

G. 2.7 የክረምት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ........................................................................................................................................ 10

H. 2.8 የክረምት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ............................................................................................................................................ 11

I. 2.9 የማታ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ፐሮግራም የተማሪዎች መረጃ...................................................................................................... 13

J. 2.10 የ 2014 ዓ/ም መደበኛ ተማሪዎች መረጃ (የመጀመሪያ ድግሪ)........................................................................................................ 14

K. 2.11Postgraduate List Regular MSC................................................................................................................................................................ 15

II. 3 የ 9 ወራት ዓመት የተሰሩ ዝርዝር ተግባራት (narratives).....................................................................19

ግብ 1. የመማር ማስተማር ሂደት ውጤታማነትን ማሻሻል እና የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ ማሳደግ.......................19

2
III. 4 የዘጠኝ ወራት የበጀት አጠቃቀም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡..................................................................26

IV. 5 የዕቅድ አፈጻጸም በሰንጠረዥ..........................................................................................................34

100 44

V. 6 የኮሌጁ የአስተዳደር ዘርፍ ያጋጠሙ ችግሮች እና የተጠቆመ የመፍትኼ አቅጣጫ.....................................73

VI. በመማር ማስተማር ዘርፍ ሳይታቀድ የተሰሩ ሥራዎችና ያጋጠሙ ችግሮች በየትምርት ክፍላቸዉ.................75

ከእቅድ ውጪ የተሰሩ ስራዎች.............................................................................................................................76

VII. የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎች................................................................................................................81

VIII. ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት............................................................................................................82

IX. ማጠቃለያ.........................................................................................................................................83

I. ደርሞ (Excutive Summary)


የተፈጥሮና ኮምፑዩቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ እንደማንኛዉም የአዲስ አባባ ዩኒቬርሲቲዎች የአስተዳደር እና የአካዳሚክ ዘርፍ ያለዉ ሲሆን የ 2014 በጀት

ዓመት በተሳካ ሁኔታ ለመፈጸም እንዲያስችለው የ 2013 በጀት ዓመት አፈጻጸምን በመገምገም እና የ 2014 በጀት ዓመትን አቅጣጫ በማስቀመጥ የበጀት

3
ዓመቱን ሥራ ጀምሯል፡፡የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ እና የመጀመሪያው የሶስተኛ ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም የቡድን መሪዎች፣የትምህርት ክፍል

ኃላፊዎች እና የኮሌጁ ዲን በተገኙበት እየተገመገመና ተገቢው ማስተካከያ እየተደርገበት ሥራወቻችን የጋራ በማድረግ ሲሰራ ቆይቷል፡፡የቡድን

መሪዎችም በተዋረድ በስራቸው ካሉ ሠራተኞች ጋር ስራቸውን ገምግመዋል፡፡የትምህርት ክፍሎች ከዕለት ተዕለት ሥራ ማለትም የመማር ማስተማር

ተግባር በተጨማሪ በስትራቴጂክ እቅድ የተያዘዉን የትኩረት አቅጣጫ መሰረት በማድረግ በተቀመጠላቸዉ የጊዜ ሰሌዳ የእቅድ ክንዉን ሁሉም

ኃላፊዎች በተገኙበት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ ክንዉን አቅርበዋል፡፡ የአስተዳደር ዘርፍም ከተለመደዉ የእለት ተዕለት ሥራ በተጨማሪ በአስትራቴጅክ

እቅድ ዉስጥ የተካተተዉን ግቦችንና የግብ መስፈጸምያ ተግባራቶችን በመከተል በአግባቡ ፈጽመዋል፡፡ ኮሌጁ የተመደበለትን በጀት ከስትራቴጅክ እቅድ

ጋር በማጣጣም እንድጠቀሙ በአግባቡ ለትምህርት ክፍሎች እና ለስራ ክፍሎች መድቧል፡፡ ለኮሌጁ የምገዛ ግዥ የግዥ ጥያቄዎች በተቻለ መጠን ህግና

ሥርዓትን ጠብቀው እንዲገዙ ተደርጓል፡፡ ለመማር ማስተማሩ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንዲያስችል የመማሪያ እና የምግብ ቤት ህንጻዎች ላይ የጥገና

ስራም ተሰርቷል፡፡ በኮሌጁ ዉስጥ በዚህ በሶስተኛ ሩብ ዓመት የዉሃ እጥረትን ለመቅረፍ የከርሰምድር ዉሃ ተቆፍሮ የዉሃ መሥመር ዝርጋት ለመስጀመር
ዝግጅቱ ተጠናቋል፡፡ በኮሌጁ ሥር በሚገኙት የትምህርት ክፍሎች የምተገበር ማህበረሰብ አቀፍ ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸዉ የጊዜ ገደብ ተከናዉነዋል፡፡

1. መግቢያ
ትምህርት ሀገራዊ ራእያችን ለማሳካት የሚያስችለን ዋና የማስፈፀም አቅም ግንባታ ወሳኙ መሳሪያ ነው፡፡ በመሆኑም የአንድ ሀገር የትምህርት ስርዓት
በእውቀት፣ ክህሎትና በአመለካከት የተገነቡ ለሰላም መጠበቅ፣ ለሁለንተናዊ ፈጣን ልማት መረጋገጥ፣ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ለመልካም
አስተዳደር መስፈን ድርሻቸውን የሚወጡ ብቁ ዜጎችን የማፍራት ተልእኮ አለው፡፡ ከዚህ አኳያ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የማስፈጸም አቅምን
በማመንጨትና በመገንባት የተጠቀሰውን ሀገራዊ ተልእኮ የሚያሳካ ቁልፍ መሳሪያ ነው፡፡

በዚህ መሰረት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙት ኮሌጆች አንዱ የሆነዉ የተፈጥሮና ኮምፒዉቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ የተሰጠዉን ተልኮ ለመወጣት ና የተጣለበትን
ሀለፊነት በላቀ ደረጃ ለመፈፀም እና ስትራቴጂያዊ አመራር ለመስጠት እንዲችል የዩኒቨርሲቲዉን ስትራቴጂክ ዕቅድ መነሻ በማድረግና የኮሌጁን ውስጣዊ

4
ሁኔታ በመዳሰስ የተለዩ ግቦችን በማካተት ዕቅድ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ሲደረግ ቆይቷል፡፡ በመሆኑም ኮሌጁ የትምህርት ዕቅድ ግቦችን እውን ለማድረግ እና
ተግባርና ኃላፊነቱን ለመወጣት ጥራትና ብቃት ያላቸውን ከፍተኛ ባለሙያዎች በብዛትና በጥራት በማፍራት፣ በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ዙሪያ ጥናትና ምርምሮችን
በማከናወንና የተለያዩ የማህበረሰብ አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ይገኛል።

የተፈጥሮና ኮመፒቲሽናል ሳይንስ ኮሌጅ በሥሩ ያሉትን አስራ ሰባት የትምህርት ክፍሎች/ት/ቤቶች/ና የአስተዳደር ዘርፍ ፤የበጀትና ፋይናንስ፣የግዥ፤

የንብረት አስተዳደር፣የሰዉ ሀብት አስተዳደር፣የተማሪዎች አገልግሎት ፣የፋሲሊቲ ማኔጅመንት ቡድኖች በማስተባበርና በመምራት ኮሌጁ በመማር

ማስተማር፣በምርምር እና በማህበረሰብ አገልግሎት የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጣ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
በበጀት ዓመቱ ኮሌጁ ከመጀመሪያ ዲግሪ በተጨማሪ 45 ፕኤችዲ እና 57 ማስቴርስ ፕሮግራሞች በተለያየ የትምህርት ክፍሎች እና ማዕከላት እየካሔደ
ይገኛል፡፡ እነዚህ ፕሮግራሞች እንድጀመሩ ከመፈቀዱ በፊት ዩኒቬርስቲዉ የዳሰሳ ጥናት አካሂዷል፡፡ በ 2014 በጀት ዓመት ኮሌጁ በጠቅላላ 1810 የድህረ-
ምረቃ ፕሮግራም ተማሪዎች ማለትም 381 የፕ-ኤች-ዲ እና 1429 በመደበኛ፤ በማታ እና በክረምት የማስቴርስ ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል፡፡
በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ዩኒቬርስቲዉ ለድህረምረቃ ፕሮግራም ጥናትና ምርምር ወይንም የመመረቂያ ጽሁፍ እና ለዉጪ ፈታኞች በጀት የምመድብ
ቢሆንም በቂ በለመሆኑ ጊዜዉን ጠብቆ ስለማይከፈላቸዉ በፈተኞች በኩል በየዓመቱ ቅሬታ ስለሚቀርብ ይህንኑ የበጀት እጥረት ለማሟላት የምክትል
ፕሬዚዳንት ቢሮ የጠየቃል፡፡
በ 2014 በጀት ዓመት ዩኒቬርስቲዉ ለድህረ-ምረቃ ሴት ተማሪዎች የነጻ ትምህርት እድል ለ 32 ተማሪዎች የሰጠ ሲሆን፤ በተመሳሳይ ለስድስት የፕ-ኤች-
ዲ ተማሪዎች የአጭር ጊዜ የሪሰርች ጉብኝት እንዲያደርጉ የገንዘብ ዲጋፊ አድርጎላቸዋል፡፡ በ 2014 በጀት ዓመት የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማሻሸል
ዩኒቬርስቲዉ በሰጠዉ አቅጣጫ መሰረት ስትራቴጂክ ፕላን ወይንም ስልታዊ እቅድ ቀይሶ በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ ይህንኑ መነሻ በማድረግ በዩኒቨርሲቲው
በተቀመጡ አቅጣጫዎችና በራሱ ባቀዳቸዉ ዝርዝር ክንዉኖች ላይ የ 2014 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የኮሌጁን መሰረታዊ መረጃዎች፡
ሰትራቴጃዊ እይታዎች፡ አባይት ተግባራት ና ለተግባራቱ የተጣሉ ግቦችን የሪፖርቱ ዋና ይዘቶች እንዲሆኑ በማድረግ ያሉበትን የአፈፃፀም መጠን ና ሀኔታ
ለማየት በሚያስችል መልኩ እንደሚከትለሁ ቀርቧል፡፡

5
1. መሠረታዊ መረጃዎች

A. 2.1 የኮሌጁ ሠራተኞች ብዛት


ተ.ቁ. የሥራ ዓላማ ብዛት
ወንድ ሴት ድምር በመቶኛ(%)
1 አካዳሚክ ሠራተኞች 312 87 399 49.9
2 የአስተዳደር ሠራተኞች 130 270 400 50.1

ድምር 538 378 799 100

B. 2.2 የአካዳሚክ ሠራተኞች በአካዳሚክ ማዕረግ


ተ.ቁ የአካዳሚክ ማዕረግ ፆታ መቶኛ(%)

ወ ሴ ድምር
1 ፕሮፌሰር 26 1 27 6.8

2 ተባባሪ ፕሮፌሰር 58 3 61 15.3

3 ረዳት ፕሮፌሰር 90 12 102 25.6

4 ሌክቸረር 81 25 106 26.6

5 ረዳት ሌክቸረር 12 25 37 9.3

6 ረዳት ምሩቃን 3 3 6 1.5

7 ቴክኒካል አሲስታንት 42 18 60 15

6
ድምር 312 87 399 100

C. 2.3 የአካዳሚክ ሠራተኞች በትምህርት ደረጃ


ተ.ቁ በትምህርት ደረጃ ብዛት መቶኛ(%)

ወንድ ሴት ድምር
1 ዲፕሎማ 6 4 10 3

2 ድግሪ 13 26 39 11.7

3 ማስተርስ ድግሪ 83 27 110 32.9

4 ዶክትሬት ድግሪ 169 16 185 55.4

ጠቅላድምር 265 69 334 100

D. 2.4 ቴክኒካል አሲስታንት


ተ.ቁ በትምህርት ደረጃ ብዛት መቶኛ(%)
1 ዲፕሎማ 3 3 6 10

2 ድግሪ 31 14 45 75

3 ማስተርስ ድግሪ 6 - 6 10

4 ሌሎች 2 1 3 5

7
42 18 60 100

E. 2.5 የአስተዳደር ሠራተኞች በትምህርት ደረጃ


ተ.ቁ በትምህርት ደረጃ ብዛት መቶኛ(%)

ወንድ ሴት ድምር
1 ሌሎች( ‹ 10+3 ) 81 190 271 67.8

2 ዲፕሎማ 23 49 72 18

3 ድግሪ 24 30 54 13.5

4 ማስተርስ ድግሪ 2 1 3 0.8

5 ዶክትሬት ድግሪ 0 0 0 0

ጠቅላላ ድምር 130 270 400 100

F. 2.6 በኮሌጁ የሚገኙ አካዳሚክ ፕሮግራምች


ፕሮግራም
No ማእከላት/ት/ክፍሎች/ትምህርት ቤቶች
የ ቅደመ ምረቃ ሁለተኛ ሶስተኛ
ዲግሪ ዲግሪ

8
1 ዞሎጅካል ሳይንስ ት/ክፍል - ✓ ✓
2 የዕጽዋት ባዩሎጅ ና ብዝሃ ህይወት ት/ክፍል - ✓ ✓

3 የ ማይክሮቢአል ሴሉላር ባዮሎጅ ት/ክፍል - ✓ ✓



4 ኬሚስትሪ ት/ክፍል ✓ ✓
5 ኮምፒዉተር ሳይንስ ት/ክፍል ✓ ✓
ሒሳብ ት/ክፍል ✓
6 ✓ ✓
ፊዚክስ ት/ክፍል ✓ ✓ ✓
7
8 ስፖርት ሳይንስ ት/ክፍል ✓ ✓ ✓

9 ስታቲስቲክስ ት/ክፍል ✓ ✓ ✓
10 ሥነ-ምድር ት/ቤት ✓ ✓ ✓
11 ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ት/ቤት ✓ ✓

12 ኢንቫይሮመንታል ሳይንስ ማዕከል ✓ ✓


13 የምግብ ና ኒዉትሪሽን ሳይንስ ማዕከል - ✓ ✓

14 ፓሎአንትሮፖሎጅ ና ፓሎኢንቫይሮመንት ፕሮግራም - ✓ -

15 ጀነራል ባዮሎጅ ፕሮግራም ✓ - -


ማቴሪል ሳይንስ ፕሮግራም - ✓ -
16
17 ኮምፒዉቴሽናል ሳይንስ ፕሮግራም - ✓ -

G. 2.7 የክረምት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ

9
Year II Year III Year IV Year V

M F Total M F Total M F Total M F Total


Biology 22 44 66 29 32 61 27 25 52 30 39 69
Chemistry 0 2 2 12 9 21
Mathmatics 26 33 59 32 30 62 26 13 39 36 11 47
Physics 28 5 33 17 3 20 23 4 27 22 6 28
Sport Science 19 30 49 27 25 52 47 57 104 32 53 85
Library 15 7 22 9 8 17 5 12 17
Science
Total 229 212 241 250 932
Mal 110 114 128 132 484
Femal 119 98 113 118 448

Femal =448
Total = 932

H. 2.8 የክረምት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች መረጃ

2021(2012 Ec)

 ተ.ቁ Year II(2010) Year III Year IV Year V

M F Total M F Total M F Total M F Total Total

10
1 Biology 73 18 91 73 9 82 45 5 50 55 11 66

2 Chemistry 20 2 22 20 3 23

3 Mathmatics 73 5 78 64 5 69 37 5 42 48 1 49

4 Physics 10 0 10 28 0 28 33 3 36 39 3 42

Total 179 201 151 157 688

Male 156 185 135 142 618

Femal 23 16 16 15 70

Femal =70

Male = 618

Total =688

Year I Year III Year IV

M F Total M F Total M F Total M F


Computer
Science 72 28 100 48 14 62 26 13 39 28 9
Informatio
n Systems 15 5 20 16 5 21 17 8

Male 87 64 26 45

Female 33 19 13 17

11
Total 120 83 39

M=222

F= 82

Total = 304

I. 2.9 የማታ ድህረ-ምረቃ ትምህርት ፐሮግራም የተማሪዎች መረጃ

Y
Year I ar II Year III
M F Total M F Total M F Total
Computer Science (in Network and Security ) 19 1 20 16 3 19
Computer Science (in Software Engineering) 14 5 19 25 2 27
Computer Science 17 3 20 2 0 2
Computer Science in Data and web Engineering 13 7 20 12 4 16 5 2 7
Mathmatics 19 1 20 9 1 10
Information Science 14 7 21 14 6 20 13 3 16
Information System 17 5 22 1 0 1 4 1 5
Male 113 27 74
Femal 29 10 12

Total 142 37 86

12
J. 2.10 የ 2014 ዓ/ም መደበኛ ተማሪዎች መረጃ (የመጀመሪያ ድግሪ)
Year I Year II Year III Year IV
M F Total M F Total M F Total M F Total
Biology 39 80 119
Chemistry 13 7 20
Computer Science 122 37 159 78 37 115 50 32 82
Geology 6 6 12 26 10 36
Mathmatics 16 8 24
Physics 11 1 12
Sport Science 15 6 21
Statistics 14 4 18
Informtics 57 40 97 54 34 88 30 5 35
other natural sciences 194 170 364
Male 373 246 106
Female 247 183 47
Total 620 429 153

Total 1202

13
14
K. 2.11Postgraduate List Regular MSC

15
Year I Year II
M F Total M F Total
Applied Genetics 1 0 1 4 0 4
insect sciences 1 0 1
Plant Biology 2 4 6
Infectional Biology 0 2 2 1 3 4
Applied Microbiology 5 3 8 5 3 8
(Ecological and Systematic Zoology) 3 1 4
Biology Aquatic Ecosystems 3 2 5
2 Enviromental 9 9 18 16 20 36
Biotcologey 4 3 7
Bioinformatics 8 3 11
Molecular Biology 5 1 6
Biotcnologey Health Biotechnology 3 2 5
Plant Biotechnology) 0 3 3
4 Computational Science 6 1 7 7 0 7
Food Sicnence & Nutrtio 5 5 10 15 10 25
in Dietetics 4 1 5 2 1 3
Food Sicnence Community Nutrition 1 2 3 3 5 8
6 Chemistry 1 6 7 3 3 6
Computer Science 5 2 7 3 3 6
Data and web Engineering 3 1 4 5 2 7
(in Network and Security 6 3 9 4 5 9
Computer Science (in Software Engineering) 4 4 8 4 4 8
Geology
Structural Geologey 3 0 3
Engineering Geology 8 2 10 8 0 8
Environmental Geology and Geohazards 1 0 1 0 2 2
Hydrogeology 8 2 10 9 1 10
16
Geochemistry 2 0 2 1 0 1
Petrology 2 1 3 0 1 1
Applied Geophysics 11 0 11 9 0 9
1st 2014EC
Postgraduate List Regular PhD
Year I Year II Year III Year Iv

M F Total M F Total M F Total M F Total


Biology Applied Genetics 9 0 9 4 1 5 6 2 8 2 1  3

insect sciences 4 1 5 4 0 4 1 0 1 4 0  4
Plant Biology 5 0 5 5 1 6 6 1 7 19 3  13
Infectional Biology 2 2 4 3 0 3 4 1 5 5 0  5
Applied 2 3 5 3 2 5 8 1 9
Microbiology
(Ecological and 3 0 3 4 1 5 6 1  7
Systematic Zoology)
Aquatic Ecosystems 1 0 1 2 0 2 2 0  2
2 Enviromental 8 2 10 9 3 12 6 4 10 21 1  22
3 Biotechnology 9 0 9 3 1  4
Food Sicnece 3 0 3 1 3 4 1 1 2 3 0  3
Food S Clinical Nutrition 2 1 3 1 0 1 1 2 3 4 0  4
Community 2 0 2 2 0 2 2 0 2
Nutrition
6 Chemistry 3 0 3 4 0 4 1 0 1 4 1  5
Geophysics Hydrogeology 2 0 2 1 2 3 1 0  1
Petrology 4 0 4
Applied Geophysics 4 0 4 3 0 3 2 0 2 5 0  5
Stratigraphy and 1 0 1 1 0 1

17
Sedimentology
9 Mathmatics 6 1 7 3 0 3 3 1 4 12 2  14
10 Physics 2 0 2 3 0 3 9 0 9 19 0  19
11 Sport Science 5 0 5 8 0 8 2 0  2
12 Statistics 2 0 2 1 0 1
Water science and 3 0 3 5 0 5 3 1 4 4 1  5
Techologey
Water Water &wastwater
Aqatic 2 1 3 0 1 1 1 1 2 3 0  3
Hydrology 2 1 3 3 1 4 1 2 3 7 2  9
Total 86 78 91 394
Male Total 74 66 71 126 337
Female Total 12 12 20 13 57
Total

II. 3 የ 9 ወራት ዓመት የተሰሩ ዝርዝር ተግባራት (narratives)

ግብ 1. የመማር ማስተማር ሂደት ውጤታማነትን ማሻሻል እና የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ ማሳደግ


1.1 የተማሪዎችን የመቀጠር ምጣኔ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን የሚጨምሩ አዳዲስ ተፈላጊነት ያላቸው ፕሮግራሞችን መክፈት

አዲስ መደበኛ ድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን መክፈት(ሶስተኛ ድግሪ) ፊዝክስ፣ ኬምስትሪ እና የኮምፕዩቴር ሳይንስ የትምህርት ክፍል በ
ፕኤችዲ አዲስ ፕሮግራም ለመክፈት ሂደቱን 70 ከመቶ አድርሶታል፡፡

18
በዩኒቨርስቲው እየተካሄዱ ያሉትን ቅ/ም/ፕሮግራሞች ዝርዝር በቆይታ ዓመት፣ በቀን፣ በማታ፣ በክረምትና በእርቀት የሚሰጡትን የሚያሳይ በራሪ ወረቀት
አዘጋጅቶ ለመበተን በግማሽ ዓመት እቅድ የተያዘ ሲሆን ይህም 100% ተከናዉነዋል፡፡

1.2 ተፈላጊነት ያላቸው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን መክፈት


ከውጭ ሀገር ተቋማት ጋር በጉድኝት ትምህርት የሚሰጡ ፕሮግራሞች ላይ በዚህ ግማሽ ዓመት አንድ የታቀደ ሲሆን አፈጻጸሙም አንድ ነዉ ይህም
አፈጻጸም 100% ነዉ

1.3 የትምህርት መርሃ ግብሮችን እና የትምህርት ስርዓትን መፈተሸ


ኮሚቴ በማቋቋም የትምህር ስርአቶች እንደገና መፈተሸ (ድህረምረቃ ፕሮግራሞችን በተመለከተ) ሰባት የትምህርት ዓይነቶችን በዚህ ዓመት
ለመፈተሸ የታቀደ ሲሆን በግማሽ ዓመቱ አራት ተቅዶ አራቱም የትምህርት ዓይነቶች ተፈትሸዋል ይህም አፈጻጸም 100% ነዉ፡፡
አዲስ እና ነባር መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርስቲው በሚገቡበት ወቅት አቀባበል ለማድረግ ኮሌጁ ያቀደ ሲሆን ይህም 100% ተከናዉነዋል፡፡
የዲስፕሊን ግድፈቶችን የሚያይ ኮሚቴ ማዋቀር ፣በኮሚቴው አማካኝነት የተለያዩ የዲስፕሊን ጥሰቶችን መመርመር ፣በመተዳደሪያ ደንቡና በሴኔት ህጉ
መሰረት ተገቢውን እርምጃ እንዲወሰድ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ በምለዉ የውሳኔ ሀሳብ የተሰጠባቸው ኬዝ በግማሽ ኣመት በ 50 ፕረሰንት ለመድረስ
የታቀደ ሲሆን አፈጻጸሙ ግን 25 ፕርሴንት ይህም ከእቅዱ አንጻር 50 ፕርሰንት ይሆናል፡፡
የጋይዳንስና ካውንስሊንግ አገልግሎት ማስፋፋት ለተማሪዎች ሙያዊ ድጋፍ ለማድረግ በዚህ ግማሽ ዓመት 25 ከመቶ የታቀደ ሲሆን አፈጻጸሙም 25
ከመቶ ነዉ ይህም እቅዱ ሙሉ በሙሉ መሳካቱን ያመለክታል፡፡
ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎችን ለመስጠት በግማሽ ዓመት ሁለት ስልጣናዎችን ለመስጣት የታቀደ
ሲሆን አራት ስልጠናዎችን ተሰጥቷል፤ ይህም አፈጻጸሙን 200% ያደርሰዋል፡፡
1.4 ፕሮግራሞችን ከትምህርት ክፍሎች ጋር በመነጋገር እንዲከለሱ ማድረግ

በግማሽ ዓመት ስድስት የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመከለስ የታቀደ ሲሆን ስድስቱም ፕሮግራሞች ተከልሰዋል፤ ይህም አፈጻጸም መመቶ
ፕርሰንት ነዉ፡፡
በግማሽ ዓመት ዘጠኝ ነባር ሞዱላር የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች ለመከለስ የታቀደ ሲሆን ዘጠኙንም አሳክቷል፤ ይህም አፈጻጸም መቶ ፔርሴንት ነዉ፡፡

1.5 የመምህራንን አቅም ማጎልበት

19
በዓመቱ ሁሉም የትምህርት ክፍሎች መምህራን በኦላይን የምዘና ሥርዓት እንዲገመገሙ ለማድረግ የተሰበ ሲሆን ግማሽ ያህሉ የኮሌጁ ማምህራን
በኦንላይን የግምገማ ሥራዓት ተገምግሟል፡፡ ይህም አፈጻጸም 50% ነዉ፡፡ አፈጻጸሙ በግማሽ የወረደበት ምክንያት ግምገማዉ በተማሪዎች
የምከናወን እንደመሆኑ መጠን የአብዘኛዉ ተማሪ ግምገማዉን ለማሙላት ፍቃደኛ አለመሆን ነዉ፡፡
በኮሌጅ/ኢንስቲቲውቶች ዉስጥ አምስት የተሰጡ የተባባሪ ፕሮፌሰር እና የረዳት ፕሮፌሰር ማዕረግ ዕድገቶችን አግባብነት ለመመርመር የታቀደ ሲሆን
ከእቅድ በላይ አስራ ሁለት የተሰጡ የተባባሪ ፕሮፈሰር እና ረዳት ፕሮፈሰር የማዕረግ እድገቶችን አግባብነት መርምሯል፡፡ ይህም አፈጻጸም 240% ነዉ፡፡
በዘጠኝ ወራት ዉስጥ የሁለት መምህራንን የሙሉ ፕሮፌሰርነት የማዕረግ ዕድገት ጥያቄ መረጃዎች በመመርመር ተሟልተው ሲገኙ ማፀደቅ ያቀደ ሲሆን
አፈጻጸሙም ሁለት ነዉ፡፡ ይህም አፈጻጸም 100%፡፡
በዓመቱ ለ 10 መምህራንን በሀገር ውስጥ የሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት እድል ለመስጠት የታቀደ ሲሆን አፈጻጸሙም 10 ነዉ ይህም የእቅዱን አፈጻጸም
100 ፔርሰንት ያደርሰዋል፡፡
በዘጠኝ ወራት ዉስጥ ለሁለት ማምህራን በውጭ ሀገር ሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት እድል ለመስጣት የተቀደ ሲሆን ይህም አፈጻጸም
100%፡፡
በግማሽ ዓመቱ በውጭ ሀገር ለሁለት ማምህራን የሶስተኛ ዲግሪ ትምህርት እድል ለመስጣት የታቀደ ሲሆን ለአንድ ማምህር የትምህርት
እድል ተሰጥቷል፡፡ ይህም አፈጻጸሙም ሃምሳ ፔርሰንት ነዉ፡፡ ለእቅዱ በግማሽ አለማሳካት ምክንያት የሆነዉ በኮቪዲ 19 ምክንያት
የሀገራት ድንባራቸዉን መዝጋት ነዉ፡፡
ለ 10 መምህራንን የስራ ላይ የሙያ ማሻሻያ ስልጠናዎችን ለመስጠት ታቅዶ ለሁሉም ተሰጥቷል

1.6 ለድህረ ምረቃ ትምህርት እና የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎችን እና የውጭ ሀገር ፕሮፌሰሮችን ማምጣት

በ 2014 በጀት ዓመት ዉስጥ ኮሌጁ ስድስት የውጭ ሀገር ፕሮፌሰሮችን ለመገባዝ ያቀደ ሲሆን ስድስቱም ፕሮፈሰሮች ተጋብዟል፡፡ ይህም አፈጻጸም መቶ
ፕርሰንት ነዉ፡፡
በዓመት ዉስጥ ከአራት አግባብነት ካላዉ ኢንዱስትሪ ጋር ስምምነት ለመፈራረም ኮሌጁ ያቀደ ሲሆን አፈጻጸሙም አራት ነዉ ይህም የእቅዱን
አፈጻጸም መቶ ፕርሰንት ያደርሰዋል ማለት ነዉ፡፡
ኮሌጁ በዓመት ዉስጥ ሶስት ብቃት ያላቸውን የኢንዱስትሪዎች ባለሙያዎች ለመጋበዝ ያቀደ ሲሆን ሁለት ብቃት ያለቸዉን የእንዱስትሪ በለሙያዎችን
ገብዘዋል ይህም አፈጻጸም 67 ፕረሰንት ነዉ፡፡
1.7 የመመህራን፣ የተመራማሪዎችን እና የተማሪዎችን ዲጅታል የመረጃ ስርአት እውቀትን ማሻሻል

በ 2014 መጀመሪያ ግማሽ ዓመት 60 ለምሆኑ የኮሌጁ ማህበረሰብ ሰለ ድጅታል መረጃ ስርአት እና የማህበራዊ ድረ ገፆች አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና
ለመሰጠጣት የታቀደ ሲሆን ለ 50 የኮሌጁ ማህበረሰብ ስልጠናዉ ተሰጥቷል ይህም የእቅዱ 50 ፐርሰንት ብቻ የተሳካ ነዉ፡፡

20
በ 2014 የበጀት ዓመት ለ 18 ተመራማሪዎች የፕሪዳቶሪ ጆርናሎችን ለመለየት የሚያስችል ሥልጠና ለመስጠት በኮሌጁ የታቀደ ሲሆን ለ 22
ተመራማሪዎች ስልጠና ተሰጥቷል ይህም የእቅድ ክንዉኑን መቶ አራት ፕርሰንት ያደርሰዋል፡፡

1.8 ተማሪዎችን መሰረት ያደረገ የማጠናከሪያ ትምህርት እና የተማሪዎች አገልግሎትን ማስፋፋት


ግማሽ ለምሆኑ ዝቅተኛ ውጤት እና ፍላጐት ያላቸውን ተማሪዎች በጥናት በመለየት የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት የታቀደ ሲሆን በበጀት ዓመቱ
ለምሆኑት ዝቅተኛ ዉጠት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ተሰጥቷል፡፡ ይህም የእቅዱ መቶ ፕረስንት ነዉ፡፡
1.9 የተማሪዎች የምዝገባና የኮርስ አስተዳደር ስርዓትን ማሻሻል
ኮሌጁ በ 2014 በጀት ዓመት ለሁሉም አዲስ ገቢ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ለመስጣት ያቀደ ሲሆን ሁሉ አድስ ገቢ ተማሪዎቸ የመግቢያ ፈተና ከፍዝክስ
የትምህርት በስተቀር ሁሉም ወስደዋል፡፡
በዓመቱ ኮሌጁ አዲስ ለሚገቡ 56 የድህረ-ምረቃ የማታ ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች በየትምህርት ክፍሎቹ የመግቢያ ፈተናዎች እንዲወስዱ የታቀደ
ሲሆን አፈጻጸሙም ሃምሳ ስድስት ነዉ ይህም የእቅዱን 100 ፕርሰንት ነዉ፡፡
በዓመቱ ለ 120 የዲፕሎማ የትምህርት ደረጃ ያላቸውን የማታ የቅድመ-ምረቃ ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች የመግቢያ ፈተና በጥናትና ምርምር ተቋም
በኩል እንዲወስዱ ለማድረግ አቅዶ የነበረ ሲሆን አፈጻጸሙም 120 ነዉ ይህም የእቅዱ 100 ፐርሴንት ነዉ፡፡
የትምህርት ሚኒሰቴር እና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒሰቴር በሚሰጡት አቅጣጫ እና በሚያመቻቹት መሠረት በ 2013 ዓ.ም. 932 የነባር የክረምት
ትምህርት ፕሮግራም ተማሪዎችን ተቀብሎ እስተማሯል፡፡
በ 2014 በጀት ዓመት ቅድመ ምረቃ ሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ አርባ ፕረሴንት ለመድረስ የተቀደ ሲሆን 33 ፕርሰንት ደርሷል፡፡
በ 2014 በጀት ዓመት የቅድመ ምረቃ የማታ ሴት ተማሪዎችን ተሳትፎ ከ 245 ወደ 280 ለማሳደግ ያቀደ ሲሆን ወደ 264 አሳድጓል፡፡ ይህም የእቅዱ
94.2% ፡፡
በመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ቁጥር ከ 245 ወደ 280 ለማሳደግ(MSc/M.A/speciality) የታቀደ ሲሆን ወደ 264 አሳድጓል፡፡
ይህም የእቅድ አፈጻጸሙን 94.2 ከመቶ ያደርሰዋል፡፡
የድህረ ምረቃ ሴት ተማሪዎችን ቁጥር 91 ወደ 100 ለማሳደግ በመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተቀደ ሲሀን ወደ 96 ለማሳደግ ተችሏል፡፡ ይህም የእቅዱን
አፈጻጸም 96% ያደርሰዋል፡፡
በሁሉም ፕሮግራሞች የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ ለማሳደግ የታቀደ ቢሆንም ባልተወቀ ምክንያት የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ 1%-3%
ከነባሩ ቀንሷል፡፡
1.10 የተማሪዎችን በትምህረት ስርአቱ የመቆየትና የማጠናቀቅ ሂደት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ በማድረገግ አካዳሚያዊ እድገት መስመዝገብ
የተማሪዎች የመመረቅ ምጣኔ ለማሳደግ ሁሉም ተማሪዎች የማዉጫ ፈተና ወስዷል፡፡
የድህረምረቃፕሮግራሞችን በበይነ መረብ መስጠት ከ 11 ወደ 13 ለማሳደግ የታቀደ ሲሆን ይህም 100% ተሳክቷል
1.12 የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎትን በቀላሉ ተደራሽ ማድረግ
ስለ ቤተ-መጽሐፈት አጠቃቀም ለ 300 ተማሪዎችና ለኮሌጁ ሰራተኞች ገለፃ ለመድረግ የታቀደ ሲሆን ለ 300 ገለጻ ተደርጓል

21
ለ 150 በቤተ መጽሐፍት የሚገኙ መጽሐፎችን ካታሎግ ማዘጋጀት እና መመደብ አቅዶ የነበረ ሲሆን ለ 80 መጻህፍት ካታሎግ ተዘጋጅቶ ተመድቧል፡፡
ለ 60 ተማሪዎች በጥናትና ምርምር የቅጅ መብትና ቅጅን ለመከላከል የሚረዱ ሶፍትዊሮች ላይ ስልጠና ለመስጠት የታቀደ ሲሆን 80 ተማሪዎች የግንዛቤ
መስጣት ስልጠና አግኝቷል፡፡ ይህም 133% የእቅድ ፈፈጻጸም ያሳያል፡፡
ለ 60 ተማሪዎች እና ለሰራተኞች በማጠቀሻ መጽሓፈት አጠቃቀምና ማጣቀሻ መጽሐፍትን መለየት በሚችሉ ሶፍትዊሮች ላይ ስልጠና መስጠት በዓመቱ
የተቀደ ሲሆን ለ 80 ተማሪዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
7 ለትብብር ጥናትና ምርምሮች የሚሆን የተለየ ቦታ ለማቅረብ በዓመት የታቀደ ሲሆን 7 የተለየ ቦታ ተዘጋጅቷል፡፡ ይህም አፈጻጸም 100 ፕረሰንት ነዉ፡፡
በዓመቱ 40 የቤተመጽሐፍት ላፕቶፕ ለመግዛት የታቀደ ሲሆን 40 ላፕቶፖች ተገዝተዉ ተሰጥቷል፡፡

1.13 የተማሪዎችን ዓለም አቀፍ ብቃቶች እና የስራ ቅጥር የሚያሻሽሉ ፕሮግራሞችን ማዳበር
ለሰራተኞች የልምድ ልውውጥ በሀገር ውስጥና ከአገር ውጪ ለማድረግ በዞሎጂ የትምህርት ክፍል በኩል ከቤልጅየም ዩኒቬርስቲ ጋር በመተባበር 1 ተማሪ ለልምድ
ልዉዉጥ እንድሄድ ተደርጓል፡፡
የአስተዳደር ሰራተኞች ልምድ ለመቅሰም ወደ ሓዋሳ ዩኒቨርስቲ ተልኮ ልምድ ቀስሟል፡፡
ችሎታዎችን እና የሥራ ቅጥርን ለመጨመር Soft skills ላይ አንድ ተጨማሪ የትምህርታዊ ሥልጠናን ለማዘጋጀት ኮሌጁ አቅዶ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
የእንዱስትሪዎችንና የፋብሪካዎችን ፍለጎት ለማሟላት የምረዱ ከ 4 ወደ 6 ለማሳደግ የታቀደ ሲሆን 3 ተግባር ተኮር ትምህርቶችን ለድህረ-
ምረቃ ተማሪዎች ተሰጥቷል ይህም 150 ፕረሰንት ነዉ፡፡

1.14 የንግድ ስራ ፈጠራ soft skills ችሎታን ማዳበር


ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን አሰልጣኞች በመምረጥ የኮለጁን ሰራተኞች አቅም ለመጨመር ከነበረበት 2 ወደ 3 ለማሳደግ የታቀደ ሲሆን በዓመቱ
መጀመሪያ ስልጠናዉ ተሰጥጥቷል፡፡
ለመቶ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ሥልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 392 ተማሪዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

1.15 ኢንዱስትሪዎችን እና የአሰሪ መስህቦች ማቆያ ዘደዎችን ማዳበር


ከሰርቭ ግሎብ /ወጣት ክርስትያን ሴቶች ማህበር ጋር በመጠባበር 2 ዉል ለመፈረም የኮሌጁ ጀንደር ኦፍሲ ያቀደ ሲሆን ሁለቱንም
ኣሳክቷል፡፡

1.16 የቅድመ ምረቃ ትምህርት አሰጣጥ በተቀመጠው ሥርዓት እና የጊዜ ሰሌዳ መሠረት መካሄዱን ማረጋገጥ/መከታተል
13 ቱም የትምህርት ክፍሎች በመጀመሪያው ቀን ትምህርት እንዲጀመር ከኮሌጁ ያቀደ ሲሆን ስምንት የትምህር ክፍል በመጀመሪያ ቀን ትምህርት
ጀምሯል፡፡

22
13 ቱም የትምህርት ክፍሎች ኮርሶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሰጠታቸውን መከታተልና ተከታታይ ምዘና ለመስጣት ኮሌጁ በመጀመሪያ ግማሽ
ዓመት አቅዶ ሁሉም የትምህርት ክፍሎች በተቀመጠላቸዉ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ትምህርት እንድሰጡ አድርጓል፡፡
13 ቱም የትምህርት ክፍሎች በየሴሚስተሩ የሚሰጡ ኮርሶችን እንድያዘጋጁ ክትትል ለማድረግ የታቀደ ሲሆን ሁሉም የትምህርት ክፍሎች
በስምስተሩ የምሰጡትን ኮርሶች ዝርዝር አዘጋጅቷል፡፡
13 ቱም የትምህርት ክፍሎች ኮርስ ሰጭ ት/ት ክፍሎች መምህራን መመደባቸውን ማረጋገጥ፤ ተቀባዮችም የተመደበላቸውን መምህር እንዲያውቁ
ማድረግ
በምለዉ ተግባር ኮሌጁ ለመከታተል ያቀደ ሲሆን ለሁሉም ኮርሶች ማምህራን ተመድቧል፡፡
ኮሌጁ 13 ቱም የትምህርት ክፍሎች የተመደቡ መምህራን የተመደቡበትን ክፍልና ፕሮግራም ማወቃቸውንና ት/ት መጀመራቸውን መከታተል፤ ሪፖርትና
ግብአት ለሚመለከታቸው ማቅረብ የሁሉም የትምህርት ክፍሎች ማምህራን የተመደቡበትን ክፍልና ፕሮግራመ አዉቋል፡፡

1.17 ቀጣይነት ባለው የምዘና ስርዓት ላይ የተመሰረተ ችሎታን እና ተግባ ተኮር ትምህርትን ማስፋፋት
ተግባራዊ ልምምድ / internship/ ፕሮግራሞችን ተግበራዊ ማድረግ ኮሌጁ ሁለት አቅዶ ሁለቱንም ተግባራዊ አድርጓል፡፡

ግብ 6፡- የመልካም አስተዳደር ፣ዉጤታማ አመራር እና ተሳትፎ ማሳደግ

አበይት ተግባር 6.12 ቀልጣፋና ውጤታማ የበጀት እና ፋይናንስ አገልግሎት መስጠት

ዝርዝር ተግባራት፡-

የኮሌጁን የክፍያ ስርዓት በኢንተርኔት ባንኪኒግ የክፍያ ስርዓት መፈጸም ተችሏል፡፡አፈጻጸሙ 100% ነው፡፡
በየወሩ ከ 26 እስከ 30 ባሉት ቀናት ውስጥ ደመወዝ ለመክፈል በተያዘው ዕቅድ መሰረት የስድስት ወር ደሞዝ ክፍያ ሙሉ በሙሉ
ተከናውኗል፡፡
ከሐምሌ 1/2013 ዓ.ም ህዳር 30/2014 ዓ.ም የሂሳብ ሪ‹ፖርት ተሰርቷል፡፡
የ IFMIS ሥርዓት በአግባቡ ተግባራዊ በመደረግ ላይ ነው፡፡
ለጋራ አገልግሎት ከሚውለው ውጪ ያለው በጀት ለአስተዳደር እና ለትምህርት ክፍሎች ተመድቦ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡
የመምህራን ትርፍ ሰዓት ክፍያ ሙሉ በሙሉ ተከፍሏል፡፡
የስልክ ክፍያዎች በቀረበው ቢል መሠረት ተከፍሏል፡:
Income tax, Vat and withholding ክፍያዎች እስከ ህዳር 30/2014 ዓ.ም ተከፍሏል፡:
የተማሪዎች ምግብ አቅራቢዎች ክፍያ ተከፍሏል፡:

23
የመምህራን የቤት አበል ክፍያ፣የሰራተኞች የገንዘብ ቁጠባ ብድር ክፍያ፣የጥበቃ ክፍያ፣የጽዳት አገልግሎት ክፍያዎች በወቅቱ
ተከፍለዋል፡፡
የኦዲት ግኝትን በተመለከተ የ 2012 በጀት ዓመት ከተገኙ የኦዲት ግኝቶች አስተያቶች ውስጥ የሚከተሉት ርምጃዎች ተወስደዋል፡፡
በጀት ዓመቱን ያልጠበቀ ክፍያ ብር 105916.53 በኦዲት ማሻሻያ ሀሳብ መሠረት ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ተሰብሳቢ ሂሳብ ብር 23105933 ውስጥ ብር ብር 4682607.19 ተሰብስቧል፡፡ ብር 6054441.80 በፌደራል ወንጀል ምርመራ
ዶኩመንቶች ተልከው በሂደት ላይ ነው፡፡ቀሪው ብር 12368884.01 ከማን እንደሚሰበሰብ የተለየ ሲሆን እርምጃ ለመውሰድ በዝግጅት
ላይ እንገኛለን፡፡
ያልተሰበሰበ የጉዳት ካሳ ብር 18853.67 በዩኒቨርሲቲው ህግ ክፍል በኩል ክስ ተመስርቶ ክትትል በመደረግ ላይ ነው፡፡
ጊዜአቸው ያለፈባቸው መድሃኒቶች አለመወገድን በተመለከተ የሚያስወግድ ድርጅት አልተገኘም፡፡
የምግብ ቤት ስቶር ሠራተኞች ርክክብ አለማድረግን በተመለከተ በተሰጠው አስተያት መሠረት በቢን ካርድ በመመዝገብ ርክክብ
እየተደረገ እተሰራ ነው፡፡
ሁለት ዓመት ጋራዥ የቆየን መኪናን በተመለከተ መኪናው ወጥቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነው፡፡
ተያዥ ያላቀረቡ 4 ሠራተኞች ተያዥ እንዲያቀርቡ በደብዳቤ የተገለጸላቸው ሲሆን አንድ ሠራተኛ አቅርቧል፡፡

የ 2014 ዓመት የበጀት አጠቃቀም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

Description Budget Avaliable


No. (Program) Adjusted Expense Commitment Budget %

Administrative
1 Recurrent 38,744,021.10 33,409,835.17 1,315,867.39 4,018,318.54 89.63%

24
Teaching
Learning
2 Recurrent 105,860,473.00 95,140,313.20 435,602.04 10,284,557.76 90.28%
Community
Services Activity
3 1 768,104.00 318,233.00 - 449,871.00 41.43%

4 Research 28,070,000.00 17,283,423.02 6,304,826.43 4,481,750.55 84.03%

5 Capital Budget t 12,155,353.00 2,788,097.50 5,123,393.49 4,243,862.01 65.09%

6 Student Food 15,542,523.94 15,457,417.38 21,793.10 63,313.46 99.59%

Total 201,140,475.04 164,397,319.27 13,201,482.45 23,541,673.32 88.3

አበይት ተግባር 6.13 ቀልጣፋ የግዥ አገልግሎት ሥርዓት መዘርጋት

ዝርዝር ተግባራት

10 የግልጽ ጨረታ ሰነድ ለማዘጋጀት ታቅዶ 8 የግልጽ ጨረታ ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡ አፈጻጸም 80% ነው፡፡
8 የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ማውጣት ታቅዶ 8 የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ወጥቷል፡፡ አፈጻጸም 100% ነው፡፡
10 የግልጽ ጫረታ ግዥ መፈጸም ታቅዶ 8 የግልጽ ጨረታ ግዥ ተፈጽሟል፡፡አፈጻጸም 80% ነው፡፡
52 የማእቀፍ ግዥ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡48 የማእቀፍ ግዥ ተፈጽሟል፡፡
35 ግዥዎች በዋጋ ማቅረቢያ ተፈጽመዋል፡፡
7 ግዥዎችን በቀጥታ ግዥ ለመፈጸም ታቅዶ 6 የቀጥታ ግዥ ተፈጽሟል፡፡አፈጻጸም 85.7% ነው፡፡
4 የውስኝ ጨረታ ግዥዎች ተፈጽሟል
የግዥ ዕቅድ ከተፈቀደው በጀት ጋር ተገናዝቦ ክለሳ ተደርጓል፡፡

ከዚህ በላይ በተመለከቱት የግዥ ዘዴዎች መሠረት የግዥ ሂደቱ ያለበት ደረጃ የሚከተለውን ይመስላል፡፡

25
አንድ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ እና አንድ ነባር የውሃ ጉድጓ ማጠናከሪያ (Rehablitation) ውሃው በአጥጋቢ ሁኔታ ወጥቶ የማጠናቀቅ ስራ
በመሰራት ላይ ነው፡፡
የደንብ ልብስ በውሉ መሰረት ዕቃዎች በመግባት ላይ ይገኛሉ፣

ምንም እንኳን የበጀት ዕጥረት ቢኖርም የኤሌክትሪክ፣የቧንቧ እና የጥገና ዕቃዎች ግዥ ተጠናቋል፡፡


የጽዳት አገልግሎት ግዥን ተጠናቆ አሸናፊው ድርጅት ስራ በመስራት ላይ ነው፡፡
የሰራተኞች ካፍቴሪያ አገልግሎት ግዥ ብቁ ተጫራች ባለመገኘቱ ጨረታው ተሰርዟል፡፡ በድጋሚ ጨረታ በውስን የጨረታ ወጥቶ ለአሸናፊው
ድርጅት አዋርድ ተሰጥቷል፡፡
የ Network Connectivity Expansion ግዥ የጨረታ አሸናፊው ዋጋ ከተያዘው በጀት ከሶስት እጥፍ በላይ በመሆኑ ጨረታው ተሰርዟል፡፡

የማዕቀፍ ግዥን በተመለከተ


21 ዲስክቶፕ እና አንድ ከለር ፕሪንተር ተገዝቶ ገቢ ሆኗል፣
የእጅ ሳሙና የልብስ ሳሙና ተገዝቶ ገቢ ሆኗል፣
የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያዎች የግዥ ትዕዛዝ ለአቅራቢዎቹ ተሰጥቷል፡፡

ሌሎች ግዥዎች
46266 ሊትር ናፍጣ ተገዝቶ ገቢ ሆኗል፣
አንድ መኪና ከአምቼ ተጠግኖ ገቢ ሆኗል፣
አምቡላንስ ሰርቪስ ተደርጓል፡፡
የአየር ትኬት ግዥ ተፈጽሟል፣
ስድስት ጊዜ የማስታወቂያ አገልግሎት ግዥ ተፈጽሟል፣
የጀነሬተር ባትሪ ቻርጀር ግዥ በቀጥታ ከአስመጪው ድርጅት ተፈጽሟል፣
የተለያዩ የቧንቧ ዕቃዎች፣አሸንዳ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ግዥው ተፈጽሟል
ለተማሪዎች በአል የሚያስፈልጉ ግብአቶች ግዥ ተፈጽሟል፣

የፕሮጀክት ግዥዎች

በ 2013 በጀት ዓመት የተጀመሩ እና ውል የተገባባቸው የባዮቴክኖሎጂ የላብራቶሪ ኬሚካሎችና ዕቃዎች ግዥ ግዥው በኢንስተተዩቱ ግዥ ክፍል
በኩል እንዲጠናቀቅ ሙሉ ሰነዱ ተልኳል፣

26
ቀድሞ ተጀምረው ያልተጠናቀቁ የላብራቶሪ ዕቃዎች ግዥ አቅራቢዎቹ ማቅረብ ስላልቻሉ/ የውል ማስከበሪያ ተወርሷል ፣
በዝርዝር መግለጫው መሰረት ያላቀረበ ተጫራች ለኤጀንስው አሳውቀናል፣
የተለያዩ የዛፍ ችግኞች እና ሳር ግዥ በውስን ጨረታ ተፈጽሟል፡፡
የማእቀፍ ውል ከገቡ አቅራቢዎች 6 ኮምፒውተር፣ አንድ ከለር ፕሪንተር ፣አንድ ፎቶኮፒ ማሽን ፣ 12 ተሸከካሪ ወንበሮችእና 4 ሃርድ ዲስክ
ተገዝቶ ገቢ ተደርጓል፣
ፎቶ ኮፒ ማሽን፣ እስካነር፣ ኤልሲዲ ፕሮጀክተር፣…… ለአቅራቢዎቹ የግዥ ትዕዛዝ ተሰጥቷል ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
የተለያዩ የሃገር ውስጥና የውጭ ሃገር የአየር ትኬት ግዥ ተፈጽሟል፣

ላፕቶፕ ኮምፒውተር ዋይፋይ በዋጋ ማቀረቢያ የግዥ ዘዴ ግዥው ተፈጽሟልአበይት ተግባር

6.14፡- ቀልጣፋና ዉጤታማ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት

ዝርዝር ተተግባራት፡-
ተጨማሪ 1 የመኪና ማቆሚያ ቦታ ለማዘጋጀት በታቀደው መሠረት ተዘጋጅቷል፡፡
18 ተሸከርካሪዎችን ለማስጠገን በዕቅድ ተይዞ 20 ተሸከርካሪ,ዎች ጥገና ተደርጎላቸዋል፡፡አፈጻጸሙም 111.1% ነው፡፡
22 ተሸከርካሪዎች የሰርቪስ እና የጥገና አገልግሎት(ቦሎ) ለመስጠት ታቅዶ 17 መኪኖች ወይም 77.3% ተከናዉኗል፡፡
ለ 5 ተሸከርካሪዎች የመከታተያ ስርዓት መዘርጋት ታቅዶ አልተከናወነም፡፡

አበይት ተግባር 6.15፡-ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ የመገልገያ ቁሳቁሶችን በማሟላት መማር ማስተማሩን ምቹ ማድረግ፣

ግቢ ዉስጥ የሚገኙ 1 የዋይፋይ ዞን መቀመጫ ማስተካከል ታቅዶ አልተከናወነም፡፡


4 ህንጻዎች ቀለም ለመቀባት ታቅዶ የ 3 ህንጻዎች የቀለም ቅብ ተፈጽሟል፡፡ አፈጻጸሙም 80 % ነው፡
15 ህንጻዎች ላይ የአናጺ ስራ ለመስራት ታቅዶ 10 ህንጻዎቸው በአናጺ በኩል የሚሰሩ የጥገና ስራዎች ተሰርተዋል፡፡አፈጻጸሙም 66.7% ነው፡፡
2 ህንጻዎች ላይ የፍሳሽ መስመር፤ ሽንት ቤት፤ መታጠቢያ ቤት እንዲሁም የጣሪያ ፍሳሽ ማስተላለፊያ የተደፈነባቸዉን መጠገን እና ማስተካከል ታቅዶ 2
ህንጻዎቸው በግንበኛ በኩል የሚሰሩ የጥገና ስራዎች ተሰርተዋል፡፡አፈጻጸሙም 100 % ነው፡፡
ሥላሴ በር ያለዉ ህንጻ የሽንት ቤት ፍሳሽ መስመሮች ከ 5 ኛ ፎቅ እስከ ግራዉንድ ድረስ ተስተካክሎ ተሰርቷል፣
የአስተዳር ህንጻ ምድር ቤት እየገባ ሲያሥቸግር የነበረዉ የዉሃ ፍሳሽ ከመዘጋጃ ጋር በመነጋር መስመሩ እንዲከፈት ተደርጓል፣
የኤጀንሲ ቢሮ የነበረዉን በመቀየር ለተማሪዎች ክሊኒክ የመዳህኒት ማስቀመጫ ስቶር እንዲሆን ፓርቲሽንና የመዳህት መደርደሪያ ተሰርቶ
ለአገልግሎት በቅቷል፣
ለተማሪዎች ምግብ ቤት ከዋናዉ የዉሃ መስመር በፒኢ አዲስ የዉሃ መስመር ተዘርግቶላቸዋል፣

27
15 ህንጻዎች ላይ የኤሌክትሪክ ስራ መስራት ታቅዶ 15 ህንጻዎቸው በኤሌክተረሪሽያን በኩል የሚሰሩ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡(በተማሪዎች
መኝታ ቤቶች ፍሎረሰንት ና ስታርተር፣የኤሌክትሪክ ገመድ ወዘተ)አፈጻጸሙም 100 % ነው፡፡

በተመረጡ 5 ቦታዎች ላይ ለጥበቃ ስራ በሚመች መንገድ መብራቶችን እንዲገቡ ተደርጓል፡፡


3 ጀኔረተርና ሊፍት የሰርቪስ ሰዓታቸዉን ጠብቀው ሰርቪስ እንዲደረጉ ተደርጓል፡፡1 ጀነሬተር በብልሽት ምክንያት ሰርቪስ አልተደረገም፡፡

8 የምግብ ቤት፤ የመጸዳጃ ቤቶች፤ በተለያዩ መገልገያ ቦታዎች ላይ የሚገኙ የቧንቧ መገጣጠሚያዎች፤ መክፈቻ እና መዝጊዎች የማስተካከል
ስራ ተሰርቷል፣

ከዚህ በፊት ግቢ ዉሥጥ ተቆፍሮ የወጣዉን የጉድጓድ ዉሃ ጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል እንደገና የማጥናት እና የማጎልበት ስራ
ለመስራት ጨረታ እንዲወጣ ተደርጎ የጨረታ ሰነድ ለአቅራቢዎች ተሰጥቷል፡፡

የግቢ ጽዳትና ውበት ስራ ተሰርቷል፡፡ተማሪዎች በፍላጎት ግቢ የማጽዳት ስራ ሰርተዋል፡፡


አበይት ተግባር 6.16፡-ቀልጣፋ የንብረት አስተዳደር አገልግሎት መዘርጋት
ዝርዝር ተግባራት፡-

2 ጊዜ የቋሚ ንብረት ምዝገባ ለማድረግ ታቅዶ 1 ጊዜ የቋሚ ንብረት ምዝገባ ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙም 50 % ነው፡፡
2 ጊዜ ቋሚና አላቂ ንብረቶች በአግባቡ ስራ ላይ መዋላቸውን መቆጣጠርና መከታተል ዕቅድ ተይዞ 1 ጊዜ ቋሚ ና አላቂ ንብረቶች
በአግባቡ ስራ ላይ መዋላቸውን ቁጥጥርና ክትትል ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙም 50 % ነው፡፡
የተገዙ ዕቃዎች ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እንዲሰራጩ ተደርጓል፡፡
ለኮሌጁ አገልግሎት ሳይሰጡ የተቀመጡ ዕቃዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች እንዲሰጥ ተልኳል፡፡ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የዕቃው ጠረጴዛ ወንበር ቁምሳጥን ጥቁር ሳፋ ባልዲ ማስታወቂያ የእጅ


ዓይነት ሰሌዳ ሰሌዳ መታጠቢያ

ብዛት 21 179 5 1 24 9 6 3

አበይት ተግባር 6.17፡- ውጤታማ የተማሪ አገልግሎት መስጠት

28
ለ 1100 ተማሪዎች የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት ለመስጠት ዕቅድ ተይዞ ለ 1251 ተማሪዎች የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡፡
አፈጻጸሙም 113.7%ነው፡፡
ለ 2600 ተማሪዎች የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ዕቅድ ተይዞ ለ 2169 ተማሪዎች የህክምና አገልግሎት ተሰጥቷል፡ቁጥሩ የጨመረው አንድ
ተማሪ ከአንድ ጊዜ በላይ ስለሚታከም ነው፡፡፡አፈጻጸሙም 83.4% ነው፡፡
ለ 2014 የክረምት ተማሪዎች በድምሩ ለ 735 ተማሪዎች የመኝታ አገልግሎት ተሠጥቷል(በዕቅድ ያልተያዘ)
ለፍሪሽ ተማሪዎች ከሰርቭ ግሎባል እና ቫሶ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለ 340 ፍሪሽ ተማሪዎች አጠቃላይ የክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል(በዕቅድ
ያልተያዘ)
ከተለያዩ ኮሌጆች ወደ ተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ምርጫቸው አድርገው ለተመደቡ እና ለነባር 350 ተማሪዎች የየክፍሉ ኃላፊዎች የኮሌጁ
ዲን፤ማኔጅንግ ዳይሬክተር ፤የጥበቃና የፋስሊቲ አገልግሎት ቡድን መሪ በተገኙበት ኃላፊዎቹ የስራ ክፍላቸውን ከማስተዋወቅ ጀምሮ
በተማሪዎች አገልግሎት ክፍል ውስጥ በሚሰጡ አግልግሎቶች ዙሪያ ውይይት የተደረገ ሲሆን ተማሪዎቹም ጥሩ ጎኖቹኑ በማበረታታት አሉ
የሚሏቸውን ቅሬታዎችም በማንሳት ውይይት ተደርጓል(በዕቅድ ያልተያዘ)
ለ 32 የተማሪዎች አገልግሎት ሰራተኞች የምልክት ቋንቋ ስልጠና እንዲያገኙ ተደርገዋል (በዕቅድ ያልተያዘ)
ለ 150 የምግብ ቤት ሠራተኞች ሁለት ጊዜ የጤና ምርመራ ለማድረግ ታቅዶ ለ 125 የምግብ ቤት ሠራተኞች ሁለት ጊዜ የጤና ምርመራ
አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ አፈጻጸሙ 83.3% ነው፡፡
51 ተማሪዎች የሪፈራል አገልግሎት እንዲያገኙ ወደ ሆስፒታሎች ተልከዋል፡፡
ጊዜ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ላይ ለመስራት ታቅዶ ባለሙያው በመታመሙ ምክንያት
አልተከናወነም፡፡
ለተማሪዎች 6 ጊዜ ኮስት ሼሪንግ ክፍያ ለመፈጸም ዕቅድ ተይዞ 6 ጊዜ ኮስት ሼሪንግ ከፍያ ለሚገባቸው ተማሪዎች ተፈጽሟል፡፡
ለ 50 ፌዴራል ፖሊስ አባላት የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
ከሐምሌ 2013 ዓ.ም. ጀምሮ 3 ሴቶችና 5 ወንዶች የምክር አገልግሎቱን በማግኘት ላይ ይገኛሉ፡፡
ከስነ ልቦና ጋር የተያያዙ ተማሪዎችን ይጠቅማሉ የተባሉ ጽሑፎች ለንባብ በማስታወቂያ ሰሌዳ መረጃ ቀርቧል/ስለ ጭንቀት እና የበታችነት
ስሜትን ለማሸነፍ የሚረዱ መንገዶች የሚሉ/

29
ግብ 9፡- ከፍተኛውን ጥራት ያለው አካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ሠራተኞችን ለመሳብ፣ለመመልመል፣ለማዳበር እና ለማቆየት ዕድሎችን እና ሀብቶችን
ማቅረብ

አበይት ተግባር 9.2፡- ብቃት ያለው አካዳሚክ እና አስተዳደራዊ ሠራተኞችን ለመሳብ፣ለመመልመል፣ለማዳበር እና ለማቆየት ዕድሎችን እና
ሀብቶችን ማቅረብ

ዝርዝር ተግባራት፡-
1 ጊዜ የስልጠና ፍላጎት ለመለየት ዕቅድ ተይዞ በዕቅዱ መሰረት ተፈጽሟል፡፡
32 ለሚሆኑ ለመኝታ ቤት አስተባባሪዎች፣ለፕሮክተሮች እና ለክሊኒክ ሠራተኞች የምልክት ቋንቋ ስልጠና እንዲያገኙ ተደርጋጎል።
ለ 60 የጥበቃ ሠራተኞችና ሽፍት መሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ተጨባጭ ሁኔታና የጥበቃ ሠራተኛ ተግባርና ኃላፊነት ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
 ለአስተዳደር እና አካዳሚክ ሰራተኞች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት
2 የአስተዳደር ሰራተኞች እና 1 የአካዳሚክ ሠራተኛ ቅጥር ተፈጽመዋል፡፡
13 አካዳሚክ ባለሙያዎች የደረጃ እድገት ተሰጥቷቸዋል፡፡(7 ቱ በፍ/ቤት ትዕዛዝ የተሰጡ ናቸው)
9 የአካዳሚክ ሠራተኞች ለቀዋል፡፡
13 መምህራን ሰቫቲካል ፈቃድ እንደሚወጡ በደብዳቤ እንዲያውቁ ተደርጓል፡፡
7 መምህራን የሳቫቲካል ፈቃድ ጨርሰው የመጡ መምህራን የት/ክፍሉ በላከልን መሠረት ደመወዛቸው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
20 ጡረታ የሚወጡና ሊወጡ 1 ዓመት የቀራቸው ሰራተኞች በደብዳቤ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡
15 አካዳሚክና አስተዳደር ሰራተኞች የጡረታ ጉዳያቸው ለማህበራዊ ዋስትና ተልኳል፡፡
10 አካዳሚክ ሰራተኞች የጡረታ ማራዘም ተጠይቋል፡፡
10 የአስተዳደር ሠራተኞች በተለያየ ምክንያት ስራ ለቀዋል፡፡
1 አንድ የአካዳሚክ ሰራተኛ ያለደሞወዝ ፈቃድ ተሰጥቷል ፡፡
4 የአስተዳደር ሠራተኞች በእድገት ወደሌላ ኮሌጅ ሄደዋል፡፡

30
III. 5 የዕቅድ አፈጻጸም በሰንጠረዥ
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ግብ 1. የመማር ማስተማር ፕሮግራሞች ውጤታማነትን ማሻሻል እና የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ ማሳደግ

1.1 የተማሪዎችን የመቀጠር ምጣኔ እና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትን የሚጨምሩ አዳዲስ ተፈላጊነት ያላቸው ፕሮግራሞችን መክፈት ፡፡
ተደራሽነት አዲስ መደበኛ ድህረ ምረቃ 1 1 100
አዲስ የተከፈቱ መደበኛ ድህረ ምረቃ
ፕሮግራሞችን መክፈት(ሁለተኛ 57 58
ፕሮግራሞች (ሁለተኛ ድግሪ) በቁጥር
ድግሪ)
አዲስ የማታ ድህረ ምረቃ 1 0 0
ፕሮግራሞችን መክፈት(ሁለተኛ አዲስ የተከፈቱ የማታ ድህረ ምረቃ 4 5
ድግሪ) ፕሮግራሞች (ሁለተኛ ድግሪ) በቁጥር

2
5 0 0 (ኮምፒው
አዲስ መደበኛ ድህረ ምረቃ ትር ሳ እና
አዲስ የተከፈቱ መደበኛ ድህረ ምረቃ
ፕሮግራሞችን መክፈት(ሶስተኛ 45 50 ማቲሪያለ)
ፕሮግራሞች (ሶስተኛ ድግሪ) በቁጥር
ድግሪ) ፐሮገራሞ
ች ሴክላይ
ቅርቦ

31
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን በበይነ በበይነ መረብ የሚሰጡ ፕሮግራሞች 2 2 100%
11 13
መረብ መስጠት በቁጥር
የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞችን በኮሌጁ እየተካሄዱ ያሉትን
በተመለከተ ወቅታዊመረጃዎችን ቅ/ም/ፕሮግራሞች ዝርዝር በቆይታ
በተለያዩ መንገዶች ለደንበኞች ዓመት፣ በቀን፣ በማታ፣ በክረምትና 0 1
ተደራሽ ማድረግ በእርቀት የሚሰጡትን የሚያሳይ በራሪ 1 1 100%
ወረቀት አዘጋጅቶ መበተን በቁጥር
1.2 ተፈላጊነት ያላቸው የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን መክፈት
የአዲስ ፕሮግራሞችን ተገቢነት
ተገቢነታቸው ተረጋግጦ የተከፈቱ አዳዲስ
መገምገም እና በማረጋገጥ እንዲከፈቱ
ፕሮግራሞች ብዛት በቁጥር
ማድረግ
- 1 1 1 100
የተከፈቱ አዳዲስ ፕሮግራሞች ብዛት
በቁጥር
አግባብነት የፕሮግራሞችን ተገቢነት መገምገም
እና ማረጋገጥ
- 1 1 100
ከውጭ ሀገር ተቋማት ጋር በጉድኝት 1
ትምህርት የሚሰጡ ፕሮግራሞች በቁጥር

1.3 የትምህርት መርሃ ግብሮችን እና የትምህርት ስርዓትን መፈተሸ

32
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ለሁሉም ትምህርት ለሁሉም ትምህርት - 20 20 0

ፕሮግራሞች ስታንዳርዶች ፕሮግራሞች የተዘጋጁ 0


ማዘጋጀት ስታንዳርዶች በመቶኛ

ኮሚቴ በማቋቋም የትምህር ስርአቶች 100%


እንደገና መፈተሸ (ድህረምረቃ
ፕሮግራሞችን በተመለከተ) የተፈተሸ የትምህርት አየነቶች ብዛት 4 4 4

አዲስ እና ነባር መደበኛ ተማሪዎች ቅበላ የተደረገላቸው ተማሪዎች በመቶኛ - 100 100 100 100
ወደ ዩኒቨርስቲው በሚገቡበት ወቅት
አቀባበል ማድረግ
የዲስፕሊን ግድፈቶችን የሚያይ የውሳኔ ሀሳብ የተሰጠባቸው ኬዝ በመቶ 100 100 100 100 100
ኮሚቴ ማዋቀር ፣በኮሚቴው
አማካኝነት የተለያዩ የዲስፕሊን
ጥሰቶችን መመርመር ፣በመተዳደሪያ
ደንቡና በሴኔት ህጉ መሰረት
ተገቢውን እርምጃ እንዲወሰድ
የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ እንዲሁም
በተለያዩ ኮሌጆች የሚወሰዱ
የዲስፕሊን እርምጃዎች አግባብነት

33
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ያጣራል
የጋይዳንስና ካውንስሊንግ አገልግሎት አገልግሎት የተሰጣቸው ተማሪዎች በመቶ 25 100
ማስፋፋት ለተማሪዎች ሙያዊ ድጋፍ
ማድረግ

ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች የግንዛቤ የተሰጡ ስልጠናዎች በቁጥር - 2 2 4 200 በተማሪዎ


ማስጨበጫ እና የአቅም ግንባታ ች ኣገል
ሥልጠናዎችን መስጠት ስራተጦታ
የአካል ጉዳተኞች አካታችንት ፖሊሲ የአካታችንት ፖሊሲ ወደ ስራ እነዶግባ 0 2 2 2 100
እንዲተገበር መስራት ስል ጠና መስጠት
ተሰጠ ስልጠና ብዛት
1.4 ፕሮግራሞችን ከትምህርት ክፍሎች ጋር በመነጋገር እንዲከለሱ ማድረግ

ጥራት- ክለሳ የተካሄደባቸው የ 6 6 100


ስርዓተ ትምህርቶችን መከለስ
ድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በቁጥር 7

1.5 የመምህራንን አቅም ማጎልበት


የመምህራን ተማሪ ጥመርታን የበድህረ- ምረቃ ፕሮግራም የመምህር - 1፡6 1፤6 1፡6 100

34
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ማሻሻል ተማሪ ጥምርታ
ጥራት መምህራን ያለባቸውን የሙያ ክፍተት መምህራን ያለባቸውን የሙያ ክፍተት 0 0
0 1 1
በጥናት በመለየት ስልጠና መስጠት፡፡ በመለየት የተሰጠ ስልጠና በቁጥር
50% 100% 100 ተማሪዎች
በሁሉም የትምህርት ክፍሎች
በኦላይን የምዘና ሥርዓት የተገመገሙ 100 ፈቃደኛ
መምህራን በኦላይን የምዘና ሥርዓት
መምህራን በመቶኛ
እንዲገመገሙ ማድረግ 100% ኣለመሆን
በኮሌጅ/ኢንስቲቲውቶች የተሰጡ 12 240
የተባባሪ ፕሮፌሰር እና የረዳት የአጋባብነት ምርመራ የተደረገባቸው 12
ፕሮፌሰር ማዕረግ ዕድገቶችን የማዕረግ ዕድገቶች መጠን በቁጥር
5
አግባብነት መመርመር
የመምህራንን የሙሉ ፕሮፌሰርነት 24 30 100
የማዕረግ ዕድገት ጥያቄ መረጃዎች
በመመርመር ተሟልተው ሲገኙ
የሙሉ ፕሮፌሰርነት የማዕረግ ዕድገት 2
ማፀደቅ
የወሰዱ መምህራን በቁጥር

2
ለመምህራንን በሀገር ውስጥ እና በሀገር ውስጥ ሁለተኛ ዲግሪ 22 32 10 10 100
በውጭ ሀገር የትምህርት እድል ትምህርት እድል የተሰጣቸው
መምህራን በቁጥር
መስጠት

በውጭ ሀገር ሁለተኛ ዲግሪ 6 8 2 2 100


ትምህርት እድል የተሰጣቸው
መምህራን በቁጥር

35
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)

በውጭ ሀገር የሶስተኛ ዲግሪ 8 14 6 3 50

ትምህርት እድል የተሰጣቸው


መምህራን በቁጥር
1.6 ለድህረ ምረቃ ትምህርት እና የማማከር አገልግሎት የሚሰጡ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎችን እና የውጭ ሀገር ፕሮፌሰሮችን ማምጣት
የተፈጠረ አለም አቀፍ አጋርነት 3 3 100
አለም አቀፍ አጋርነት መፍጠር 5 8
ብዛት
የተጋበዙ የውጭ ሀገር ፕሮፌሰሮችን 13 9
የውጭ ሀገር ፕሮፌሰሮችን መጋበዝ 3 16
ብዛት

አግባብነት ካላቸው ኢንዱስትሪዎች 4 8 4 2 50


የተፈረሙ ስምምነቶች በቁጥር
ጋር ስምምነት መፈራረም
ብቃትያላቸውን ኢንዱስትሪዎች 2 4 2 2 100
የተጋበዙ ባለሙያዎች በቁጥር
ባለሙያዎች መጋበዝ
1.7 የመምህራን፣ የተመራማሪዎችን እና የተማሪዎችን ዲጅታል የመረጃ ስርአት እውቀትን ማሻሻል
አግባብነት ለኮሌጁ ማህበረሰብ ሰለ ድጅታል 30 50
መረጃ ስርአት እና የማህበራዊ ድረ ስልጠናውን የወሰደ የዬኒቨርሲቲው ዳዊት
ገፆች አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና ማህበረሰብ በቁጥር 162 300 ርፖረተ
መሰጠት
ጥራት ለተማሪዎች የማህበራዊ ድረገፆች ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች ቁጥር 0 100 50 0 0
አጠቃቀም/ ኢንፎርሜሽን ሊትተሴ

36
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ዙሪያ ስልጠና መሰጠት
ፕሪዳቶሪ ጆርናሎችን ለመለየት ስልጠናውን የወሰዱ ተመራማሪዎች ብዛት 36 49 136
14 50
የሚያስችል ሥልጠና መስጠት በቁጥር
1.8 ተማሪዎችን መሰረት ያደረገ የማጠናከሪያ ትምህርት እና የተማሪዎች አገልግሎትን ማስፋፋት
ዝቅተኛ ውጤት እና ፍላጐት 0 100 100 100 የካሌንደር
የማጠናከሪያ ትምህርት የተሠጣቸው 100
ያላቸውን ተማሪዎች በጥናት
ዝቅተኛ ውጤት ያለቸው ተማሪዎች መዛባት
በመለየት የማጠናከሪያ ትምህርት
በመቶኛ
መስጠት
ተማሪዎች የኢኮኖሚ ድጋፍ እና ድጋፍ እና ነጻ ት/ዕድል የተደረገላቸው ስር-ጦታ
ከዩኒቨርስቲው የስራ ክፍሎች እና ተማሪዎች በቁጥር
ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ድጋፍ
እንዲያገኙ ማድረግ
1.9 የተማሪዎች የምዝገባና የኮርስ አስተዳደር ስርዓትን ማሻሻል
100% 100%
አዲስ ለሚገቡ ተማሪዎች የመግቢያ የመግቢያ ፈተና የወሰዱ አዲስ የድህረ
ጥራት 100% 100% 100%
ፈተና መስጠት ምረቃ ተማሪዎች በመቶኛ

አዲስ ለሚገቡ የድህረ-ምረቃ የማታ 56 56 100


በየትምህርት ክፍሎቹ የመግቢያ ጥበበ ና
ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች
ፈተናዎችን የወሰዱ የድህረ-ምረቃ የማታ 86 142
በየትምህርት ክፍሎቹ የመግቢያ አያሊዉ
ትምህርት ፕሮግራም አመልካቾች ብዛት
ፈተናዎች እንዲወስዱ ማድረግ
የትምህርት ሚኒሰቴር እና የሳይንስና 932 100
የ 2013 ዓ.ም. የክረምት ትምህርት 932
ከፍተኛ ትምህርት ሚኒሰቴር - 932
ተከታታይ ተማሪዎች ብዛት
በሚሰጡት አቅጣጫ እና

37
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
በሚያመቻቹት መሠረት 2013 ዓ.ም.
የነባር የክረምት ትምህርት ፕሮግራም
ምዝገባ ማካሄድ እና ማስተማር
የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ቁጥር አዲስ የድህረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች 280 264 94.2
- 280
ማሳደግ(MSc/M.A/speciality) ቅበላ (MSc/M.A ) በቁጥር
የድህረ ምረቃ ሴት ተማሪዎችን ቁጥር አዲስ የድህረ ምረቃ ሴት ተማሪዎች ቅበላ 100 96 96
ተደራሽነት ማሳደግ (MSc/M.A/ (MSc/M.A ) በመቶኛ - 100
speciality )
የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ቁጥር አዲስ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ቅበላ 100 86 86
78 100
ማሳደግ (PhD/sub-speciality) (PhD) በቁጥር
የድህረ ምረቃ ሴት ተማሪዎችን ቁጥር አዲስ የድህረ ምረቃ ሴት ተማሪዎች ቅበላ 12 20 20 12 60
ማሳደግ (PhD/ sub-speciality) (PhD) በመቶኛ
የድህረ ምረቃ የማታ ሴት ተማሪዎችን አዲስ የድህረ ምረቃ የማታ ሴት 91 100 100 96 96
ቁጥር ማሳደግ ተማሪዎች ቅበላ (MSc/M.A ) በመቶኛ
(MSc/M.A/speciality )
የድህረ ምረቃ የርቀት ሴት አዲስ የድህረ ምረቃ የርቀት ሴት
ተማሪዎችን ቁጥር ተማሪዎች ቅበላ (MSc/M.A ) በመቶኛ
ማሳደግ(MSc/M.A )
አዲስ ሰኮላር ሽፕ የተሰጣቸው ሴት አዲስ ሰኮላር ሽፕ የተሰጣቸው ሴት ጥልየ

38
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ተማሪዎች ቁጥር
አዲስ ሰኮላር ሽፕ የተሰጣቸው አካል
ተማሪዎች አዲስ ሰኮላር ሽፕ ጉዳተኛ ተማሪዎች ቁጥር
የተሰጣቸው አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የአለም-አቀፍ ተማሪዎች በቁጥር 3 3 3 100
የአለም አቀፍ ተማሪዎችን ቁጥር የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም የሴት 37 50 50 36 36 የሴት
ማሳደግ ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ ተማሪዎች
ቁጥር በ 1
% ቀንሷል
1.10 የተማሪዎችን በትምህረት ስርአቱ የመቆየትና የማጠናቀቅ ሂደት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ በማድረገግ አካዳሚያዊ እድገት መስመዝገብ
የተማሪዎች የመመረቅ ምጣኔ ላይ በሁሉም ፕሮግራሞች የተማሪዎች የመመረቅ - 85 85 100 100
መረጃዎችን ማደራጀትና መተንተን ምጣኔ በመቶኛ

የሴት ተማሪዎች የመመረቅ ምጣኔ በመቶኛ 80 80 100 100


1.11 የድጅታል ትምህርት ሥርዓት ማዘጋጀት

በበይነ መረብ የሚሰጡ ፕሮግራሞች 2 2 100


የድህረምረቃፕሮግራሞችን በበይነ መረብ መስጠት 11 13
በቁጥር
1.12 የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎትን በቀላሉ ተደራሽ ማድረግ

39
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ተደራሽነት ስለ ቤተ-መጽሐፈት አጠቃቀም 800 400 300 75
ገለፃ የተደረገላቸው ተማሪዎችና
ለተማሪዎችና ለ ሰራተኞች ገለፃ የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች 400
መስጠት
በቤተ መጽሐፍት የሚገኙ 230 500 270 80 29.6
መጽሐፎችን ካታሎግ ማዘጋጀት እና ካታሎግ የተዘጋጀላቸው መጽሐፍት ብዛት
መመደብ
ለተማሪዎች እና ሰራኞች በጥናትና 210 120 80 67
ምርምር የቅጅ መብትና ቅጅን ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች እና
90
ለመከላከል የሚረዱ ሶፍትዊሮች ላይ ሰራተኞች ብዛት
ስልጠና መስጠት
ለትብብር ጥናትና ምርምሮች የሚሆን ለትብብር ጥናትና ምርምሮች የተለዩ 7 100
5 12
የተለየ ቦታ ማቅረብ ቦታዎች ብዛት 7
ቤተመጽሐፍቶች በኮፒውተር እና በቤተመጽሐፍቶች የተሟሉ ኮፒውተሮች 180 40 100
140 40
ላፕቶፕ የተሟሉ እንድሆኑ ማድረግ ብዛት
የጥናትነ ጽሁፎች በቁጥር (ሁለተኛ ዲግሪ) 10 50 40 0 0
የጥናት ጽሁፎችን ክምችት ማሳደግ

የትምርት ክፍሎች የጥናት 250 50 40 80


ጽሁፎችን ክምችት እንድያሳድጉ
የጥናት ጽሁፎች ክምችት በቁጥር 200
መከታተል

1.13 የተማሪዎችን ዓለም አቀፍ ብቃቶች እና የስራ ቅጥር የሚያሻሽሉ ፕሮግራሞችን ማዳበር

40
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የእንዱስትሪዎችንና ተግባር ተኮር የድህረምረቃ 4 6 2 4 200
የፋብሪካዎችን ፍለጎት ለማሟላት ትምህቶች ብዛት
የምረዱ ተግባር ተኮር
ትምህርቶችን ለድህረ-ምረቃ
ተማሪዎች መስጠት
ለሰራተኞች የልምድ ልውውጥ በሀገር የተደረጉ የልምድ ልውውጥ ብዛት በቁጥር 0 2 2 2 100 ዞሎጅ
ውስጥና ከአገር ውጪ ማድረግ
ከቤልጅየ

ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የሙያ የሙያ ምክር የተሰጣቸው 0 150 150 100 66
ምክር መስጠት እና መገምገም ተማሪዎች ብዛት
ለተማሪዎች Soft skills ስልጠና ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች 176 276 100
መስጠት ብዛት
ፍላጎቶችን መገምገም እና የ Soft የዳበሩ የ Soft skills ስልጠና ቁሳቁሶች ግሩም
skills ስልጠና በመቶኛ
ቁሳቁሶችን ማዳበር
2 4 1 1 100 ለተማሪዎ
ችሎታዎችን እና የሥራ ቅጥርን

ለመጨመር Soft skills ላይ
የተዘጋጁ ትምህርታዊ ስልጠናዎች በቁጥር
ተጨማሪ የትምህርታዊ ሥልጠናን በሙያማበ
ማዘጋጀት

አግባብነት ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የሙያ የሙያ ምክር የተሰጣቸው ተማሪዎች 0 150 75 52 67

41
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ምክር መስጠት እና መገምገም ብዛት በቁጥር
176 276 100 391 391 ለተማሪዎ
ለተማሪዎች Soft ች
ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች በቁጥር
skills ስልጠናመስጠት በሙያማበ

የቅድመ ምረቃ ተማሪዎችን በሁሉም ወደ ስራ ዓለም ማሸጋገሪያ
የሙያ ልማት ዕቅድ ፣ ፍላጎቶች ፣ ዋና ስልጠናዎች ያጠናቀቁ ተመራቂ
ሥራ በመምረጥ ማገዝ ተማሪዎች በመቶኛ
1.14 የንግድ ስራ ፈጠራ soft skills ችሎታን ማዳበር
ተማሪዎችን ፍላጎት እና የክህሎት 0 1 1 1 100
ተማሪዎችን ፍላጎት እና የክህሎት
ክፍተቶችን ለመለየት የተደረገ ግምገማ
ክፍተቶችን መገምገም
በቁጥር
ከፍተኛ ብቃት ያላቸውን አሰልጣኞች 4 8 2 0 0
የተመረጡ አሰልጣኞች ብዛት በቁጥር
መምረጥ
ጥራት ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ሥልጠና ስልጠናውን የወሰዱ ተማሪዎች ብዛት - 392 392 392 100
መስጠት በቁጥር
1.15 ኢንዱስትሪዎችን እና የአሰሪ መስህቦች ማቆያ ዘደዎችን ማዳበር
ከተባባሪ ድርጅቶች ጋር የ MoU የተፈረሙ ስምምነቶች (MoU) በቁጥር 1 3 2 2 100 ሰርቭ
ስምምነት መፈራረም
ግሎብ
/ወጣት
ክርስትያን
42
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ሴቶች
ማህበር
1.16 የቅድመ ምረቃ ትምህርት አሰጣጥ በተቀመጠው ሥርዓት እና የጊዜ ሰሌዳ መሠረት መካሄዱን ማረጋገጥ/መከታተል
ትምህርት በመጀመሪያው ቀን 13 13 13 13 100
ትምህርት በመጀመሪያው ቀን
ጥራት እንዲጀመር ከኮሌጆች ጋር ዝግጅት
የተጀመረባቸው ት/ክ በቁጥር
እንዲደረግና እንዲጀመር ማድረግ
ኮርሶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ ኮርሶች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ 100 100 100 100 100
መሰጠታቸውን መከታተልና መሰጠታቸውን ክትትል የተደረገባቸው
ተከታታይ ምዘና መሰጠቱን ማረጋገጥ ኮሌጆች በቁጥር
ፍትሐዊነ በየሴሚስተሩ የሚሰጡ ኮርሶችን የተዘጋጀ በየሴሚስተሩ የሚሰጡ ኮርሶች 100 100 100 100 100
ት ዝርዝር ማዘጋጀት ዝርዝር በመቶኛ
ኮርስ ሰጭ ት/ት ክፍሎች መምህራን 100 100 100 100 100
መመደባቸውን ማረጋገጥ፤ ድልድል የተደረገባቸው ኮርስ ሰጭ ት/ት
ተቀባዮችም የተመደበላቸውን ክፍሎችነ መምህራን በመቶኛ
መምህር እንዲያውቁ ማድረግ
የተመደቡ መምህራን የተመደቡበትን የተመደቡ መምህራን የተመደቡበትን 100 100 100 80 80 ሰርቪስ
ክፍልና ፕሮግራም ማወቃቸውንና ክፍልና ፕሮግራም ማወቃቸውንና ት/ት ኮርሶች
ት/ት መጀመራቸውን መከታተል፤ መጀመራቸውን የተደረገ ክትትል በመቶኛ ላይ
ሪፖርትና ግብአት ለሚመለከታቸው

43
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ማቅረብ

1.17 ቀጣይነት ባለው የምዘና ስርዓት ላይ የተመሰረተ ችሎታን እና ተግባ ተኮር ትምህርትን ማስፋፋት
ተግባራዊ የተደረጉ ተግባራዊ 2 2 100
ልምምድ/internship/ ፕሮግራሞች
ብዛት
ተግባራዊ ልምምድ / internship/
4 6
ፕሮግራሞችን ተግበራዊ ማድረግ

ግብ 2. የዩኒቨርሲቲውን የምርምር አቅም መገንባት ፣ የሳይንሳዊ ምርምር እና የእውቀት አድማሶችን ማስፋት


2.2 የምርምር ውጤትን ማሳደግና ማሰራጨት
ጥራት በሚታወቁ መጽሔቶች እና የኮንፈረን የህትመቶቸ ብዛት በቁጥር - 290 290 290 100
ስሂደቶች ውስጥ የምርምር ህትመቶች
ማሳደግ
2.8 የታወቁ ሀገር ዉስጥ የምርምር መጽሔቶችን ቁጥር ማሻሻል

ለነበረው መጽሔት የቴክኒክ እና የገንዘብ ድጋፍ ድጋፍ የተደረገላችው መጽሄቶች 0 1 1 1

ማቅረብ ብዛት 100

ግብ 3. ….ከያረደጋል ማይተ

44
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ግብ 4 ለዉጥ የምያመጡ እና ምሁራዊ ማህበረሰብ ተሳትፎዎችን ማጎልበት

4፣3 ዶ/ረ ቢኪላ ጠብበ


4.5 ምሁራዊ ማህበረሰብ ተሳትፎ መረሃግብሮችን ማስፋት

የማህበረሰብ ተሳትፎ ፕሮግራሞችን የተደረጉ የማህበረሰብ ተሳትፎ 2 5 3 3 100


ማድረግ ፕሮግራሞች ብዛት
ግብ 6፡- የመልካም አስተዳደር ፣ዉጤታማ አመራር እና ተሳትፎ ማሳደግ
6.12 ቀልጣፋና ውጤታማ የበጀት እና ፋይናንስ አገልግሎት መስጠት
የአስፈፃሚ አመራር ሥራ አፈፃፀም የአፈፃፀም ግምገማ ብዛት 0 4 4 4 100
ግምገማ ማሳወቅ
የኮሌጁን የክፍያ ስርዓት ኢንተርኔት ባንኪንግን ተግባራዊ 90% 100% 100 100 100%
በኢንተርኔት ባንኪኒግ የክፍያ ለማድረግ የተሰራ ስራ በመቶኛ
ስርዓት መፈጸም
በየወሩ ከ 26 እስከ 30 ባሉት ደመወዝ የተከፈለባቸው ወሮች 0 12 9 7 78% ከገንዘብ
ቀናት ውስጥ ደመወዝ መክፈል በቁጥር ሚንስተሪ
ገንዘብ
ስላልተለቀ

45
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
3 የተዘጋጀ የሂሳብ ሪፖርት 0 12 9 8 88.8%
ወርሃዊ ሪፖርት ማስገባት
በቁጥር
4 የ IFMIS ሥርዓት ማስቀጠል ቀጣይነት ያለው IFMIS ሥርዓት 0 100% 100 100 100%
በመቶኛ
5 የተመደበ በጀትን ለኮሌጁ በጀት የተመደበላቸው የስራ 0 100% 100 100 100%
የሥራ ክፍሎች መመደብ ክፍሎች በመቶኛ
6 የመምህራን ትርፍ ሰዓት ክፍያ የተከፈለ የትርፍ ሰዓት ክፍያ 0 100% 100 0 0% አልተከፈለ
መክፈል በመቶኛ ም
7 የስልክ ክፍያ መፈፀም የተከፈለ የስልክ ቢል በመቶኛ 0 100% 100 100 100%
8 የምግብ አቅራቢ ድርጅቶችን የተከፈለ የአቅራቢዎች ክፍያ 0 100% 100 91.7 91.7%
ክፍያ መፈጸም በመቶኛ
የአቅራቢዎችን ክፍያ በወቅቱ የነጋዴዎች የምግብ አቅርቦት ክፍያ 0 100 100 77.8 77.8
መክፈል እሰከ ጥር 30/2014 ተከፍሏል፡፡
የመምህራን የቤት አበል ክፍያ የተከፈለ የቤት አበል የወራት ብዛት 0 12 9 8 88.9%
መፈጸም
የሰራተኞች የብድርና ቁጠባ ከፔሮል የተቀነሰ የብድርና ቁጠባ 0 12 9 8 88.9%
ክፍያ መፈጸም ክፍያ በወራት
የጥበቃና የጽዳት አገልግሎት ከአሰሪ ክፍሎች ቀርቦ የተፈጸመ 0 12 9 7 77.8%
ክፍያ መፈጸም ክፍያ በወራት
46
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)

የገቢ ግብር፤ ቫት እና ዊዝ ሆለዲንገ የተከፈለ ታክስ እና የገቢ ግብር 0 12 9 7 77.8%


ታክስ መክፈል በወራት
6.13 ቀልጣፋ የግዥ አገልግሎት ሥርዓት መዘርጋት
የግልጽ ጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት የተዘጋጀ የጫረታ ሰነድ በቁጥር 0 10 10 8 80%

የግልጽ ጫረታ ማስታወቂያ የወጣ የጫረታ ማስታወቂያ ቁጥር 0 10 8 8 100%


ማዉጣት
የግልጽ ጫረታ ግዥ መፈጸም በግልጽ ጫረታ የተፈጸመ ግዥ 0 10 8 7 87.5%
በቁጥር
የማዕቀፍ ግዥ ትዕዛዝ መስጣት የተሰጠ ትዕዛዝ በቁጥር 0 3 3 48 100% በትክክል
አልታቀደ

የማዕቀፍ ግዥ መፈጸም የተፈጸመ የማዕቀፍ ግዥ በቁጥር 0 - - 48 100% በትክክል
አልታቀደ

በዋጋ መቅረቢያ ግዥ መፈጸም የተፈጸመ ግዥ በቁጥር 0 - - 35 100 በትክክል
አልታቀደ

47
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)

ቀጥታ ግዥ መፈጸም የተፈጸመ የቀጥታ ግዥ በቁጥር 0 7 7 6 85.7%
ኮንትራቶችን መቆጣጠር በዉሉ መሰረት እየተጸመ ያለ 0 13 13 13 100%
የኮንትራት ብዛት
የውስን ጨረታ ግዥ መፈጸም የተፈጸመ የዉስን ጫረታ ጊዥ ብዛት 4 አልታቀደ

6.14 ቀልጣፋና ዉጤታማ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት
የመኪኖችን አካላዊና መካኒካል የሚጠገኑ ተሽከርካሪዎች ብዛት 0 24 24 20 83.3%
አቋም በየጊዜው በመፈተሽ በቁጥር
ጥገና የሚያስፈልጋቸውን
በወቅቱ እንዲጠገኑ ማድረግ
በአገልግሎት ላይ ያሉ አስፈላጊዉ የመንገድ 22 22 22 20 90.9%
ተሽከርካሪዎችን ትራንስፖርት የቴክኒክ
ከመንቀሳቀሳቸዉ በፊት ምርመራ የተደረገላቸዉ
አስፈላጊዉ የመንገድ ተሽከርካዎች ብዛት
ትራንስፖርት መመሪያና
ደንብ ማሟላታቸዉን
ማረጋገጥ (ቦሎ)

48
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የተሸከርካሪ መከታተያ ስርዓት መከታተያ የተገጠመላቸዉ 7 14 3 0 0%
መተግር ተሸከርካሪዎች ብዛት
የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን የተዘረጋ የቁጥጥር ስርዓት በቁጥር 9 11 2 1 50%
በመለየት ዉጤታማ የቁጥጥር
ስርዓት መዘርጋት
የተሸካርካሪ ማጠቢያ ጉድጓድ የተሰራ የተሸከርካሪ ማጠቢያ 0 1 1 0 0% በበጀት
መሥራት ጉድጓድ እጥረት
ምክንያት
አልተከናወ
ነም
22 22 22 0 0 በበጀት
ተሽከርካሪዎች የሚጠቀሙበትን
ካሊብሬሽን የሚሰራላቸዉ እጥረት
የነዳጅ እና ቅባት ፍጆታ
ተሽከርካሪዎች ብዛት በቁጥር ምክንያት
መከታተልና መቆጣጠር
አልተከናወ
(ካሊብሬሽን
ነም
ግቢ ዉስጥ የተመረጡ የሚሰሩ ሃንገሮች ብዛት በቁጥር 0 2 1 0 0%
ቦታዎች ለአስተዳደር
መኪኖች የማቆሚያ ሃንገር

49
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
መስራት

6.15 ዓላማ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ የመገልገያ ቁሳቁሶችን በማሟላት መማር ማስተማሩን ምቹ ማድረግ
ዋይ ፋይ ዞኖቹን የእግረኛ መንገድና ግቢ ዉስጥ የሚገኙ 5 የዋይፋይ ዞኖች 0 5 2 0 0% የአፈርና
መቀመጫዎቹን ማስተካከል መቀመጫዎችን ማስተካከል ቁጥር አበባ ግዥ
ስለዘገየ
አልተከናወ
ነም፡፡
የቀለም Y^:- መኝታ ክፍሎች፤ ቀለም የሚቀቡ ህንጻዎች ብዛት 3 12 4 2 50% የግብአት
ቢሮዎች፤ የመማሪያክፍሎች፤ በቁጥር ችግር
ክሊኒክ፤ አይሲቲክፍል፤ ሽንት
ቤቶች እና የተለያዩ መገልገያ
ቦታዎች ግድግዳ እና ኮርኒስ
ቀለም መቀባት
የአናጺ Y^:- የተማሪዎች መኝታ የሚጠገኑ የተማሪ ማደሪያ ቤቶችና 0 19 10 10 66.7%
ቤቶች የበር እና መስኮቶች የተበላሹ ቢሮዎች እና ህንጻ በቁጥር
ቁልፎች እና እጀታዎች የተሰበሩ
መስታወቶች መጠገን እና ማደስ

50
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የግንበኛ ሥራ፡- የፍሳሽ መስመር፤ የሚጠገኑ ሕንጻዎች ብዛት በቁጥር - 19 15 2 100% በትክክል
ሽንት ቤት፤ መታጠቢያ ቤት ያልተገመ
እንዲሁም የጣሪያ ፍሳሽ ተ እና
ማስተላለፊያ የተደፈነባቸዉን
ያልታቀደ
መጠገን እና ማስተካከል
የኤሌክትሪክ ሥራ:- የተማሪዎች የኤሌክትሪክ ሥራ የሚሰራላቸዉ 0 19 15 15 100%
መማሪያ ክፍሎች፤ መኝታ የመማሪያ ክፍሎች፣ ቢሮዎች፣
ክፍሎች፤ ምግብ ቤት እንዲሁም አዳራሾችና ላቦች በቁጥር
የተለያዩ መገልገያ ክፍሎች ሶኬቶች
እና መብራቶች፤ ቦይለሮች ሙሉ
ጥገና እና እድሳት ማድረግ፤
የመንገድ መብራቶችን ማስተካከል
የቧንቧ ሥራ:- የምግብ ቤት፤ የቧንቧ ሥራ የሚሰራላቸዉ መስመሮች 0 19 15 8 53.3%
የመጸዳጃ ቤቶች፤ በተለያዩ መገልገያ ብዛት
ቦታዎች ላይ የሚገኙ የቧንቧ
መገጣጠሚያዎች፤ መክፈቻ እና
መዝጊዎች ማስተካከል
የምግብ ቤት የፍሳሽ መስመር የተሰራ የፍሳሽ መስመር በካሬ 0 200 100 0 0%
መስራት ሜትር 200

51
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የአትክልትና አበባ መትከያ እንክብካቤ የሚደረግላቸዉ 2043 10213 5000 2500 50 % በበጀትነ
ቦታዎችን መንከባከብ የአትክልት ቦታዎች ብዛት በካሬ 9 እጥረት
ሜትር ምክንያት
የተፈለገ
ውን ያህል
አልተከናወ
ነም፡፡
6.16 ዓላማ ፡-ቀልጣፋ የንብረት አስተዳደር አገልግሎት መዘርጋት
የቋሚ ንብረት ምዝገባን የምዝገባ ጊዜ ብዛት በቁጥር 0 4 3 1 33.3%
ማጠናከር
የኮሌጁን ቋሚ ንብረትና አላቂ የተደረገ ክትትልና ቁጥር ብዛት በቁጥር 0 4 3 2 66.7%
ቁሳቁሶችን በአግባቡ ስራ ላይ
እንዲውሉ መቆጣጠርና
መከታተል
6.17 ዓላማ፡-ውጤታማ የተማሪ አገልግሎት መስጠት
ለተማሪዎች የምግብ እና የምግብ እና መኝታ 0 100% 1100 1251 113.7
የመኝታ አገልግሎት መስጠት አገልግሎት የተሰጣቸው %
ተማሪዎች በመቶኛ

52
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የህክምና አገልግሎት መስጠት የሕክምና አገልግሎት 905 2600 2600 1700 65.4%
የተሰጣቸው ተማሪዎች
በመቶኛ
ለተማሪዎች የካውንስሊንግ እና አገልግሎቱን ያገኙ ተማሪዎች
ጋይዳንስ አገልግሎት መስጠት ቁጥር

የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ላይ የጤና አጠባበቅ ክትትል 2 10 2 0


መስራት የተደረገላቸው የስራ ክፍሎች
በቁጥር

ለፌደራል ፖሊስ አባላት ለ 50


የምግብና መኝታ አገልግሎት ተሰጥቷ
መስጠት፣ ል፡፡
ግብ 7. አገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ አጋርነቶችን ፣ አውታረ መረብን እና ትብብርን ማስፋፋት

7.3 ከሚትሱቢሽ ኮርፖሬሽን እና ከቻይና አምባሳደር የተገኘውን ስኮላርሽኘ አጠናክሮ መቀጠል


የባለድርሻ አካካለትን ድጋፍ ያገኙ ተማሪዎች ብዛት በቁጥር 0 500 500 398 80 137 ቋሚ
በማስተባበር የገንዘብና ገንዘብ
የዓይነት የኢኮኖሚ ድጋፍ 261
ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች ተደራሽ

53
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
ማድረግ በኣይነት
ግብ 9 ጥራትና ብቃት ያለው አካዳሚክ እና አስተዳደር ሠራተኞችን ለመሳብና እና ለማቆየት ዕድሎችን እና ሀብቶችን ማቅረብ

9.1 አጠቃላይ የሠራተኛ ብቃት እና ትምህርት ደረጃ ማሻሻል


ፒኤችዲ ያላቸዉን ሰዎችቸ ብቻ የተቀጠሩ ሰራኞች ብዛት - 60 60 12 20 ቅጥር
መቅጠር ታግዶ
መቆየት

9.2 ብቃት ያለው አካዴሚያዊ እና አስተዳደራዊ ሠራተኞችን ለመሳብ ፣ ለመመልመል ፣ ለማዳበር እና ለማቆየት የተለያዩ ዕድሎችን እና ግብዓቶችን መጠቀም

የአገልግሎት ውል እድሳት በመቶኛ 100 100 100 100 100%


ኮሌጅ ውስጥ በሚከናውናቸው በሚዲያ ተሞክሮቸዉን ያካፈሉ ተቋማት - 4 4 4 100% ዶር ቃላ
የመማር ማስተማር እና የማህበረሰብ እና ሙሁራን ብዛት ፕር
አገልግሎት ውስጥ የላቀ ውጤት ሰብስቤ
ያስመዘገቡትን ተቋማት እና ሙሁራን ዶር ቢቂላ
በሚዲያ አማካኝነት ለህዝቡ ተደራሽ ዶር
ማድረግ ኣሻግሬ/ፓ
ውሎስ
9.3 ለሠራተኞቹ ተጨማሪ ትምህርት እና የነፃ ትምህርት ዕድል መክፈት እና ማስፋፋት

54
ተ እይታ ግቦች/ዋና ዋና/ዝርዝር ተግባራት ቁልፍ የአፈፃም አመልካቾች መነሻ የ 2014 ዕቅድ ምርመራ
.ቁ ከነመለኪያቸው(kPI) መድረሻ ክንውን
እቅድ ክንውን አፈጻጸም
(%)
የሠራተኛ ልማት ዕቅድ ማዘጋጀት የተዘጋጀ የሠራተኛ ልማት ዕቅድ በቁጥር
የጋራ የፒ.ኤች.ዲ ፕሮግራሞችን የተቋቋሙ የጋራ የፒ.ኤች.ዲ ፕሮግራሞች 0 1 1 1 100% ዞሎጅ
ማቋቋም በቁጥር ፊዚክስ

5 በተጨማሪ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

በሂሳብ ትክፍል በዩንቭርሲቲው ከተሰጠው ኮታ በተጨማሪ 4 ሴት ማስተርስ ተማሪዎች በ ፕሮጀክት ስኮላርሽፕ ሰጥቷል 

ለ 32 የተማሪዎች ኣገልግሎት ላይ ለሚሰሩ ሰራተኞቻችን የ 2 ሳምንት የምልክት ቋንቋ ስልጠና ተሰጥቷል  ከኮሌጁ ማህበራሰብ በማሰባሰብ ሳሙና
ሶፍት እና የሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ፓድ ለ 250 ሴት ተማሪዎች ተሰጥቷል።

ተ.ቁ የበጎ አዲራጎት ድር ጅት ሴት ወንድ ጠቅላላ ድምር ምርመራ


ስም

ጫልቱ ፋዉንደሽን 1 3 4 ተማራቂ

የቤን እንዶዉሜንት ፋንድ 12 11 23

አዲስ ቪዉ ሆተል 5 - 5

ፍጹም ፋዉንደሽን 6 5 11

55
ድምር 24 19 43

ተ.ቁ የበጎ አዲራጎት ድር ጅት ዓመት ስምስተር ሴት ወንድ ጠቅላላ ድምር ምርመራ


ስም

ጫልቱ ፋዉንደሽን 2ኛ 1ኛ 25 - 25 ተማራቂ

የቤን እንዶዉሜንት ፋንድ 2ኛ 1ኛ 15 5 20

አዲስ ቪዉ ሆተል ፍሬሽ 1ኛ 50 - 50

ፍጹም ፋዉንደሽን - - 9 36 45

ድምር 99 41 140

IV. 6 የኮሌጁ የአስተዳደር ዘርፍ ያጋጠሙ ችግሮች እና የተጠቆመ የመፍትኼ አቅጣጫ

የውጭ ሃገር የመመረቂያ ጽሁፍ ፈታግኞችና ኣማካሪዎች ክፍያ ኣለመፈ Ð ም (12 ሽህ የነበረው)
የድህረምረቃ ተማሪዎች መቀነስ(ኣኣ ኑሮ፣ የፕሮግራሞች በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች መመሳሰል እና ስታንዳርድ ልዩነት መኖር)
ዩንቨርሲቲው (ጥራት ኣስጠብቃለሁ ቢልም)ለ ቤተሙከራዎች የሚገዛው ግባት ኣለመኖር፠፠፠ በተለይ ለኣዲስ ተማሪዎች ከቁጥር መጨመር ጋር፠፠፨የመማር
ማስተማር ግባቶች፠፠፨ የስፖርት ሜዳ
ራቅ ያሉ ካምፓሶች የሚያስተምሩ መምህራን የትራንስፖርትና ሌሎች አገልግሎቶች ችግር(ሰፈረሰላም ግብኣት ለማስተማር መቸገር
የተለያየ አመታዊ የትምህርት መርሃግብሮች
የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ቁጥረ መብዛት፤ የቴክኒካል ሰታፍስ በክረምት ወራት ለስራ ፍቃደኛ አለመሆን እና የሴምስተር ሳምንታት ማጠር ከኮረሱ ጋር አብሮ
መሰጠት የነበረውን የቤተሙከራ ስራ ት/ት ከፍሉ ለመሰረዝ መገደዱ

56
የአዳዲስ መምህራን ቅጥር መከልከል የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የመቀብል አቅም እንዲቀንስ ምክንያት ከመሆኑም በላይ ት/ት ከውጪ አገር ለሚመጡ ሁለት
የዶክትሬት ተማሪዎች ኮረስ የሚሰጡ የራሱ ስታፍ እንዳይኖረው አድረጎታል
የቢሮ እጥረት
ጊዜያቸው ያለፈባቸውን መድኃኒቶች ማስወገድ አለመቻል፣
አቅራቢዎች በወቅቱ አለማቅረብ፣
ተለዋዋጭ የዋጋ ሁኔታ በመኖሩ በጀት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ፣
በአንዳንድ የበጀት ርዕሶች ላይ የበጀት ዕጥረት ማጋጠሙ፣
ያሉን መደቦች ማስተናገድ ባለመቻላቸው ሠራተኞች በእድገት ወደ ሌላ ኮሌጅ መሄድ፣
የምግብ ስቶር እና ኪችን ደረጃውን ያልጠበቀ መሆኑ ከጤና ጥበቃ አስተያየት መሰጠቱ፣
በቂ ስቶር አለመኖር፣
ግቢ ዉስጥ የሚገኙ ተሽከርካሪዎችን መግቢያ (Car Pass) የህትመት ስራው ተጠናቆ ለየትምህርት ክፍሎቹ ተሰራጭቷል፡፡
ከ 2 ኛ በር እስከ ሚኒሊክ ት/ቤት ድረስ ያለዉን አጥር፣ በርና የዘብ ቤት ቀለም ተቀብቷል፡፡
ከሰርቭ ግሎባል እና ቫሶ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለ 340 ፍሪሽ ተማሪዎች አጠቃላይ የክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል።
ለ 60 የጥበቃ ሠራተኞችና ሽፍት መሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ተጨባጭ ሁኔታና የጥበቃ ሠራተኛ ተግባርና ኃላፊነት ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

7 የተጠቆሙ የመፍትሔ ሐሳቦች

በዩኒቨርሲቲው በኩል መድሃኒቶች የሚወገዱበት መንገድ ቢፈለግ፣


ከአቅራቢዎች ጋር በመወያየት ችግሩን ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡
ከበጀትና ፋይናንስ ጋር በመነጋገር ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
የስራ መደቦች ሲፈቀዱ ሰራተኞች ሊያድጉ የሚችሉበት መደብ በጥናት ተለይቶ ቢፈቀድ፣
ከዚህ በፊት የተፈቀደው የምግብ ቤት ፕሮጀክት ተግባራዊ ቢደረግ፣

9 ከዕቅድ ውጪ የተከናወኑ ስራዎች

ለ 50 ፌደራል ፖሊስ አባላት የምግብና መኝታ አገልግሎት መስጠት፣


ግቢ ዉስጥ የሚገኙ ተሽከርካሪዎችን መግቢያ (Car Pass) የህትመት ስራው ተጠናቆ ለየትምህርት ክፍሎቹ ተሰራጭቷል፡፡
ከ 2 ኛ በር እስከ ሚኒሊክ ት/ቤት ድረስ ያለዉን አጥር፣ በርና የዘብ ቤት ቀለም ተቀብቷል፡፡

57
ከሰርቭ ግሎባል እና ቫሶ ድርጅቶች ጋር በመተባበር ለ 340 ፍሪሽ ተማሪዎች አጠቃላይ የክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል።
ለ 60 የጥበቃ ሠራተኞችና ሽፍት መሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ተጨባጭ ሁኔታና የጥበቃ ሠራተኛ ተግባርና ኃላፊነት ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

4. ያጋጠሙ ችግሮች
አቅራቢዎች በወቅቱ አለማቅረብ፣
ተለዋዋጭ የዋጋ ሁኔታ በመኖሩ በጀት ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩ፣

በአንዳንድ የበጀት ርዕሶች ላይ የበጀት ዕጥረት ማጋጠሙ፣

ያሉን መደቦች ማስተናገድ ባለመቻላቸው ሠራተኞች በእድገት ወደ ሌላ ኮሌጅ መሄድ፣

የምግብ ስቶር እና ኪችን ደረጃውን ያልጠበቀ መሆኑ ከጤና ጥበቃ አስተያየት መሰጠቱ፣

በቂ ስቶር አለመኖር፣

የተጠቆሙ የመፍትሔ ሐሳቦች

ከአቅራቢዎች ጋር በመወያየት ችግሩን ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡


ከበጀትና ፋይናንስ ጋር በመነጋገር ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡
የስራ መደቦች ሲፈቀዱ ሰራተኞች ሊያድጉ የሚችሉበት መደብ በጥናት ተለይቶ ቢፈቀድ፣
ከዚህ በፊት የተፈቀደው የምግብ ቤት ፕሮጀክት ተግባራዊ ቢደረግ፣

V. በመማር ማስተማር ዘርፍ ሳይታቀድ የተሰሩ ሥራዎችና ያጋጠሙ ችግሮች በየትምርት ክፍላቸዉ
1 የዕፅዋት ባዮሎጂና ብዝሀ ህይወት ማኔጅመንት ት/ት ክፍል
ሳይታቀድ የተሰሩ ሥራዎችና
1. የሄርባሪየም ዕድሳት ስራ ት/ት ክፍሉ ከኮሌጁ ጋር በመተባበር እየተከታተለ ይገኛል፤
2. ለሄርባሪየሙ የሚውሉ የፋርኒሽግ በጀት ፕሮፖዛል ተዘጋጅቶ ገብቶአል፤ የግዝ ህደቱን በመከታታል ላይ እንገኛለን

58
3. ለ Ethiopian Journal of Botany ለህትመተ ለማብቃት በመስራት ላይ እንገኛለን፤ የኤዲቶሪያል ቡድን መስረተናል፤
4. በማህብሰብ አገልግሎት ስር ለዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ
o የእትክልቶችን በነጻ ለ 78 በላይ የኮሌጁ ማህብረሰብ አባላት ሰጥተናል፤

o ለ 35 ሴት ተማሪዎች ድጋፍ አድርገናል፤


o ወደ 10 ለሚጠጉ ተማሪዎች የገብ ማስገኛ ስራ ፈጥረናል፤

5. በሞጆ ሃዋሳ ፐሮጄክት ከ 600 በላይ የአካባቢው ማህብረሰብ የስራ እድል ፈጥረናል፤
ያጋጠሙ ችግሮች በየትምርት ክፍላቸዉ
ለየ 3 ኛ ዲግሪ ተማሪዎች የማጥኛ ቢሮ ወይንም የጋራ ክፍል አለመኖር፤
- ለላብራቶሪዎች ጥገና በቂ በጀት አለመመደብ፤
- የመምህራን ቢሮ እጥረት፤
- የግዥ እቅዶች በጊዜ አለመከናወን፤
- በተለያዩ የሙያ ዘርፎች የመምህራን አለመገኘት፡፤
- ለተማሪውች የሚመደብ የምርምር በጀት አነስተኛ መሆን፤
የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች

-ት/ት ክፍሉ ከሀገር በቀልና ከውጭ አካላት ጋር በመተባበር ተማሪዋችን በበጀትና በላቦራቶሪ ለማገዝ ጥረት አድርጓል፡፡
-የመምህራን የቢሮ ሽግሽግ ተደርጓል፡፡
2 ስፖርት የትምህርት ክፍል

ከእቅድ ውጪ የተሰሩ ስራዎች

 በተባባሪ ፕሮፌሰር ማዕረግ(Adjunct professor) አሜሪካን አገር ከሚገኝ የቴነሲ ዩኒቨርሲቴ መምህር መቅጠር መቻሉ፤
 የስፖርትና የቤተ-ሙከራ ቁሳቁሶች ግዥ በሂደት ላይ መሆኑ፤

59
 በመሰረታዊ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ዝግጅት ባለሙዎችን ማሳተፍ መቻሉ፤
 ከሳይንስና ሂሳብ ትምህርት ትምህርት ክፍል ከሚገኘው የሰውነት ማጎልመሻና ስፖርት ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች ኮርስ መስተጠት
ተችሏል፤
5 ያጋጠሙ ችግሮች
 የትምህርት ክፍሉ የቅበላን መስፈርት የማያሟሉ አዲ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ክፍሉ መምጣጥ
 የምልክት ቋንቋ አስተረጓሚ ከክፍያ ጋር በተገናኘ አለመመደብ
 የጋራ ኮርስ የሚያስተምሩ መምህራን የትርፍ ሰዓት ክፍያ መዘግየት
 የማስተማሪያ ሜዳ ባለቤት አልባ መሆንና ደረጃውን ያልጠበቀ መሆን
 የግዢ ስርዓት የተሳሰበና ዘገምተኛ መሆን፤
 የማስተማሪያ መሰረተ ልማት ዕድሳትና አስተዳደር ችግር፤
 የማሰተማሪያ ቁሳቁሶች እጥረት፤
 የበጀት ምደባ/ማጽደቅ መዘግየት፤
 የቢሮ ችግር፤
 የትምህርት ክፍሉን ችግር ያላገናዘበ የሰው ሀይል ቅጥር ክልከላ በተለይም ቴክኒካል አሲሰታንት፤
 አዲስ ገቢ ተማሪዎች በፍላጎታቸው የሚደርት የትምህርት መስክ ምርጫ በዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ላ ችግር መፍጠሩ፤
 ከተለያዩ የት/ክፍሎች በመጡት አዳዲስ የኮርስ ጥያቄዎች ምክንያት መምህራን ላይ ጫና ተፈጥሯል፡፡
 ለትምህርት ክፍሉ የተመደበ የአስተዳደር ሰራተኛ ስራ አለመጀመር፤
 በሶስተኛ ዲግሪ መርሀ-ግብር ስር የኮርስ ስራ ለጨረሱ መምህራንን ለማማከር የአማካሪ እጥረት፤
2 የኬምስትሪ የትምህርት ክፍል

ያጋጠሙ ችግሮች

60
- ለድህረምረቃ እና ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች እና ለጥናትና ምርምር የሚረዱ የተለያዩ ላብራቶሪ መሳሪያዎች እና ኬሚካሎች በሀገር ዉስጥ
አለመገኘታቸዉ
- የመምህራንና ሠራተኞች ቢሮ እና የመዝናኛ ስፍራ አለመኖር
- የግዢ ስርዓቱም ማነቆ በመሆኑ ትምህርት ክፍሉ የሚያቅዳቸውን ተግባራት በወቅቱ መፈፀም አልተቻለም፡፡
- አካዳሚክ አድቫይዘሮች ቢመደቡም ተማሪዎች ቀርበው ምክር ለመቀበል ፍላጎት እና ተነሳሽነት ማጣት
- የላብራቶሪ መሳሪያዎች ከአገልግሎት ብዛት እና መለዋወጫ ባለመኖር የተነሳ አቅማቸው ከጊዜ ውደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣት እና አለመስራት
- የመምህራንና የሰራተኞች የቢሮ እጥረት
- የ Covid-19 ለመከላከል የግብአት ችግር

የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች


- ከተለያዩ የምርምር መዕከላት ጋር ያለንን መልካም ግንኙነት በመጠቀም የድህረምረቃ ተማሪዎችን ዉጭ ሄደዉ ዘመናዊ መሳሪያዎችን
እንዲጠቀሙ ተሞክፘል
- መምህራን ወደውጭ ለምርምረና ለወረክሾፕ በሚሄዱበት ጊዜ ከለጋሾች እርዳታ በመጠየቅ የተለያዩ የላብራቶሪ መሳሪያዎች እና ኬሚካሎች
በመለመን ያለውን ክፈተት ለመሙላት ተችሏል
- ትምህርት ክፍሉ ያለበትን ክፍተት ተመልክቶ ባለው የሰው ሃይል ለቴክኒካል አሲስታንቶች የመሳሪያ ስልጠና እየሰጠነው
- የተበላሹ ኮመፒዉተሮችን በመጠገን መጠቀም ለቅድመ ምረቃ እና ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች ዴስክቶፕ ኮምፒወተሮችን ማዘጋጀት ችለናል
- Covid-19 ለመከላከል ትምህርት ክፍሉ ከዚህ በፊት ለመማር ማሰተማር በገዘው ኬሚካል ሳኒታይዘር እና ዲስኢንፌክታንት በማምረት ለዩኒቨርሲቲው እና
ለተለያዩ የስራ ክፍለች አበረክቷል በኮሌጁ ውስጥ ለሚያስፈልጋቸው ቦታዎች ሁሉ ዲስኢንፊኬታንት የመርጨት ስራ ተስርቷል

4 የሂሳብ የትምህርት ክፍል

ከእቅድ ዉጭ የተከናዎኑ ስራዎች፤


 2 መምህራን ከ አሲስታንት ወደ አሶሽየት ፕሮፌሰር፣ 1 መምህር ከ ሌክቸረር ወደ አሲስታንት ፕሮፌሰር እንዲሁም 2 ሴት መምህራንን ወደ
ሌክቸረር አሳድገናል፡፡

61
 በሽመልስ ሐብቴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት በአንድ ስታፋችን የሚደረገዉ ድጋፍ ቀጥሏል፡፡
 2 ፒ.ኤች.ዲ ተማሪዎችን ወደ ዉጭ አገር ለመላክ አቅደን የነበረ ቢሆንም ፋይናንስ በማፈላለግ 6 ተማሪዎችን መላክ ችለናል፡፡
 ISP ይደግፈን የነበረዉ የዲፓርትመንቱ አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክት የቆይታ ጊዜ በማለቁ ፕሮጀክት በመጻፍ ተወዳድረን አሸንፈናል፡፡
 MoSHE ያዘጋጀዉን curriculum በመገምገም ዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት እንዲፀድቅ አድርገናል፡፡
 በርከት ያሉ የምርመር ዉጤቶች በስታፍና ፒ.ኤች.ዲ ተማሪዎች ታትመዋል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች፤

 በዲፓርትመንቱ ላይበራሪ ላይ የተደቀነዉ አደጋ፤ መጻሕፍቱ ወደ ዋናዉ ቤተመጻሕፍት እንዲቀላቀል እየተደረገ ያለዉ ሂደት፡፡ ለማቲማቲቸሰ
ዲፓርትመነት መጻሕፍቱና ጆርናሎች ላብራቶሪዎቻችን ናቸዉ፡፡
 MoSHE ባዘጋጀዉ curriculum በአንዳንድ ት/ት ክፍሎች የተካተቱ የማቲማቲክስ ኮርሶች ይዘቱ ላይ ለዉጥ ሳይኖር ክሬዲት ሀዎር በመቀነስ
ተሰርቷል፡፡
 ፒ.ኤች.ዲ. ያላቸዉ መምህራን ያላገኘንባቻዉ አንዳንድ ኮርሶችን ለማስተማር ሌክቸረር መቅጠር አለመቻላችን፡፡
 የዉጭ አገርአማካሪዎች ክፍያ ችግር አለመፈታት፡፡
 ኮሌጃችን/ዲፓርትመንታችን ዉስጥ smart rooms ስሌለ ከቾክና ሰሌዳ መላቀቅ አልተቻለም፡፡
 ዲፓርትመንታችን የሚገኝበት ሕንጻ መብራት በተደጋጋሚ ይጠፋል፡፡
 የተወሰኑ መምህራኖቻችን ዴስክቶፕ ኮምፒዩተር፣ ፕሪንተርና መቀመጫ ወንበርን ጨምሮ ያረጁና የተበላሹ በመሆናቸዉ ቢሮ ቁጭ ብለዉ ስራ
መስራት ተቸግረዋል፡፡

5 የኢንፎርሜሽን ሳይንስ ት/ቤት


ያጋጠሙ ችግሮች
 የተለያየ አመታዊ የትምህርት መርሃግብሮች መክተል
 በት/ክፍሉ የተሰሩ ስራዎች (ፕብሊኬሽን እና ፕሮጀክቶች) መረጃ በበቂ ሁኔታ ያለመሰብስብ

62
 ራቅ ያሉ ካምፓሶች የሚያስተምሩ መምህራን የትራንስፖርትና ሌሎች አገልግሎቶች ችግር
 ተማሪዎች በተለያዩ ምክንያቶች በትምህርት ገበታቸው ላይ ያለመገኝት
 ክመማሪያ ከፍሎች አና ፕሮጀክቶር ጥብቃ ና ንብረት አያያዝ ጋር የተገናኝ ችግር

የተውውሰዱ መፍትሄ
 መምህራን የስራዎችን (ፕብሊኬሽን እና ፕሮጀክቶች) መረጃ እንዲሰጡ ማበረታታት

6 የስታቲስቲክስ ት/ክፍል
ያጋጠሙ ችግሮች
- ከተለያዩ የት/ክፍሎች በመጡት አዳዲስ የኮርስ ጥያቄዎች ምክንያት መምህራን ላይ ጫና ተፈጥሯል፡፡
- መምህራን በእረፍት ጌዜአቸው አስተምረው ክፍያ አለማግኘት፡፡
- ት/ክፍሉ የተጓደሉበትን መምህራን ለመተካት አቅርቦ ያጸደቀው የመምህራን ቅጥር አለመፈጸም።
- ለኢዲስ የድሕረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መዘግየት፤
- ኢዲስ የድሕረ-ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ካጠናቀቁ በኋላ የዩኒቨርሲቲውን የተማሪነት መታወቂያ በወቅቱ ባለማግኘታቸው ወደ ዩኒቨርሲቲ ቅጥር ጊቢ ለመግባትና
እና የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎቶችን ለማግኘት መቸገራቸው፤
- ለድህረ-ምረቃ መርሐ-ግበሩ ዩኒቨርሲተው የሚጠቀምበትን አመታዊ የቀን መቁጠሪያ በተገቢው ጊዜ ለማግኘት መቸገር፡፡
- በሁለተኛው ወሰነ ትምህርት የድህረ-ምረቃ ተማሪዎችን ለመመዝገብ ግሬድ ሪፖርታቸውን እንዲሁም ያሉበትን የአካዳሚያዊ ሁኔታ በተገቢው ጊዜ ለማግኘት
አለመቻላችን፡፡
- እጩ ተመራቂ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ለሚሰሩት ምርምር ከተቋማት ከሰው ልጆች ጋር የተገናኘ መረጃ ለመሰብሰብ የሚያስገድደውን “ethical clearance”
ለማግኘት እስከ አንድ ወር የሚወስድ በመሆኑ ተማሪዎቻችን የምርምር ስራቸውን በጊዜ እንዳይጨርሱ ጫና እየፈጠረባቸው ይገኛል፡፡
- ከሌላ ት/ት ክፍል የሚመጡ የመምህራን ምደባ ጥያቄዎች ወቅቱን የጠበቀ አለመሆን፡፡
- ወደ ት/ት ክፍላችን ኢዲስ ለተመደቡ የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መዘግየት፤
- የወርሃዊ የሰራተኞች ክፍያ አሁን ያለውን የኑሮ ውድነት ያገናዘብ ባለመሆኑ በሰራተኞቻችን ላይ የስራ ተነሳሽነት ቀንሷል፡፡
- የማስተማሪያ ክፍሎች ምቹ አለመሆን

63
- የመምህራን ቢሮዎች እጥረት እና ምቹ አለመሆን ( ወንበር፣ጠረጴዛ፣ መጋረጃ)
- የማስተማሪያ ግብአቶች(LCD, white board marker, Laptop) በበቂ መጠን አለመሟላት::
- ለተከታታይ ምዝና ፈታኝ እጥረት (for pre-engineering)

VI. የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎች


- የመምህራን ቅጥር እንዲፈጸም ለኮሌጁ ጥያቄ በተደጋጋሚ አቅርበናል።
- ላጋጠመው የመምህራን ዕጥረት ለመቅረፍ ት/ክፍሉ ውስጥ ያሉትን መምህራን በሙሉ ከሚጠበቅባቸው የስራ ሰዓት በላይ እንዲይዙ ተደርጓል፡፡
- ችግሮች ለወዲፊቱ እንዳይደገሙ ለኮሌጁ ረጀስትራር ማሳወቅ፤
- የዩኒቨርስቲ ተማሪነት መታወቂያ ዝግጅቱ ከዲጂታል ምዝገባ ጋር የተገናኘ በመሆኑ የት/ት ክፍሉን የድሕረ-ምረቃ መርሐ-ግብር መከለስና ለዲጂታል ምዝገባ ምቹ
እንዲሆን ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡
- ከአቅማችን በላይ የሆኑትን የኮርስ ጥያቄዎች ለማስተናገድ የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን መድበናል፡፡
- የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባቸውን እስኪያጠናቅቁ ድረስ ጊዜ ላለማባክን ሲባል ትምህርት በሚጀመርበት የመጀመሪያው ቀን ትምህርት እንዲጀምሩ የተደረገ
ሲሆን ግሬድ ሪፖርታቸው እንደመጣልን ምዝገባቸውን አካሂደዋል፡፡
- የቅጥር ሂደቱ ባይጠናቀቅም፤ አዲስ የምንቀጥራቸውን መምህራን ኮርስ እዲይዙ ተድርጓል፡፡
- የቢሮ እጥረትን በጊዜአዊነት ለመፍታት አዲስ በቅጥር ሂደት ላይ ያሉ መምህራንን ከነባር መምህራን ጋር ተደርበው እንዲቀመጡ ተደርጓል፡፡
- ለተከታታይ ምዝና የገጠመንን የፈታኝ እጥረት (for pre-engineering) ለማፍታት የድህረ ምረቃ ተማሪዎች እንዲፋትኑ ተደርጓል፡፡

VII. ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት


 የት/ክፍሉ በጠራው ጠቅላላ ስብሰባ የቅድመ መረቃና ድህረ ምረቃ አስተባባሪዎች ተመርጠዋል፡፡

 የት/ት ክፍሉ ስልጠናና የማማክር አገልግሎት ኮሚቴ የት/ት ክፍሉን ዋና ዋና ሰራዎች የሚያስተዋውቅ ብሮቸር አዘጋጅቷል፡፡

 ለድህረ ምረቃ ትምህርት ያመለከቱ ተማሪዎችን፤ ቅድመ ማጣርያ በማድረግ ፣የተቀብልናቸውን ተማሪዎች ት/ት እንዲጀምሩ ተደርጓል፡፡

 መምህራን ፕሮጀክቶችን ወደ ት/ት ክፍሉ እንዲያመጡ የጥናት ሃሳቦች እንዲጽፉ ተደርጓል፡፡

64
 የት/ት ክፍሉ ኃላፊ፣ የት/ት ክፍሉ ድሕረ-ምርቃ መርሐ-ግብር አስተባባሪ እንዲሁም ተጋባዥ የት/ት ክፍሉ የድሕረ-ምረቃ መርሐ-ግብር መምህር በተገኙበት ት/ት ክፍላችን
ለሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ሊያቀርብ የሚችለውን ግብአቶች ፣ ከተማሪዎቻችን ምን ምን ጉዳዮች እንደሚጠበቁ እንዲሁም በአጠቃላይ የሶስተኛ ዲግሪ ምርመር ጉዟቸው
ውጤታማ ይሆን ዘንድ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል፡፡
 በት/ት ክፍላችን የድህረ-ምረቃ መርሐ-ግበር እየተሳተፉ ያሉ መምህራን በኢንፎርሜሽን ሳይንስ ት/ት ቤት አማካኝነት በተዘጋጀው የማስትሬት ዲግሪ በ “ፐብሊክ
ሄልዝ ዳታ ሳይነስ” የማስጀመሪያ ጉባኤ ላይ ተገኝተው ለመርሐ-ግብሩ ስኬት ይጠቅማሉ ያሉትን ሀሳቦች አጋርተዋል፡፡
7 የፊዚክስ ትምህርት ክፍል የዘጠኝ ወር ርፖርት

በዋናነት ያጋጠሙ ችግሮች እና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች


• የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ቁጥረ መብዛት፤ የቴክኒካል ሰታፍስ በክረምት ወራት ለስራ ፍቃደኛ አለመሆን እና የሴምስተር ሳምንታት ማጠር
ከኮረሱ ጋር አብሮ መሰጠት የነበረውን የቤተሙከራ ስራ ት/ት ከፍሉ ለመሰረዝ መገደዱ

• ተማሪዎች በሰዓቱ ተመዝግብው ትምህርት አለመጀመር እና የሁለተኛ ዓመት ተማሪዎች የትምህርት ካሌንዳር ማጠር በተማሪዎች እና
በመምህራን ላይ ከፍተኛ የሆነ የስነልቦና ጫና ፈጥሯል

• የአዳዲስ መምህራን ቅጥር መከልከል የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪዎች የመቀብል አቅም እንዲቀንስ ምክንያት ከመሆኑም በላይ ት/ት ከፍሉ ከውጪ
አገር ለሚመጡ ሁለት የዶክትሬት ተማሪዎች ኮረስ የሚሰጡ የራሱ ስታፍ እንዳይኖረው አድረጎታል

• ኮረና ቫይረስ የፈጠረው የሴምስተር መዛባት መምህራኖቻችን ያለ በቂ እረፍት ሙሉ ዓመት እንዲሰሩ መደረጉ

የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች


• የአንደኛ ዓመት የሳይንስ ስተሪም የጋራ ኮርስ የሆነው Phys 1011 በዚህን ዓመት ብቻ ከተደራራቢ ችግሮች አኳያ የቤተሙከራው አካል እንዲቀረ
እና ለሌላ ጊዜ ኮረሱ በሚያዘው መሰረት እንዲሰጥ በትምህርት ክፍሉ ጠቅላለ ጉባኤ ተወስኗል

• ለሁለት የሶሰተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ረዳት አማካሪ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ እንስቲትዩት በማፈላለግ የቅበላ አቅም ለማሳደግ
ተሞክሯል

• የሴምስተር መዛባት ከአቅም በላይ በመሆኑ ምንም አይነት መፍትሄ አልተሰጠውም

65
VIII. ማጠቃለያ
በአዲስ አበባ ዩኒቬርስቲ የተፈጥሮና ኮምፒዩቴሽናል ሳይንስ ኮሌጅ በ 2014 በጀት ዓመት በስትራቴጅክ እቅድ በዘጠኝ ወራት ለመከናወን ካቀደዉ ስራዎች
አብዘኛዉን አከናዉነዋል፡፡ በኮሌጁ ሥር ከምተገበሩት ፕሮጀክቶች ዋና ዋናዎቹ በጥሩ ሂደት ላይ ናቸዉ፡፡ የዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ በጊቢዉ ዉስጥ የተቆፈረ ሲሆን
በፕላንት ባዮሎጅ የትምርት ክፍል ሥር እየተካሄደ ያለዉ የሞጆ ሐዋሳ መንገድ ዳር ፕሮጀክትም በጥሩ ሁኔታ ጊዜዉን ጠብቀዉ እየተካሄደ ነዉ፡፡ ባጠቀላይ
ኮሌጁ ያጋጠሙትን የበጀት እጥረትን ተቋቁሞ የሶስተኛ ሩብ ዓመት ሥራዉን አገባደዋል፡፡

66

You might also like