You are on page 1of 135

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር

የመቱ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም የትግበራ ዕቅድ

ነሐሴ, 2012 ዓ.ም


የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

መግቢያ

መንግስት ለከፍተኛ ትምህርት መስፋፋትና ፍትሃዊ ስርጭት ትኩረት በመስጠት በርካታ አዳዲስ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን
በመገንባትና የነባሮቹንም የቅበላ አቅም በማሳደግ አርአያነት ያለዉ ተግባር እያከናወነ ይገኛል፡፡ በሀገራችን መሠረታዊ የሆነ
የቴክኖሎጂ ሽግግር እና እምርታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ የሚያስችሉ ግቦች በተለያዩ ዘርፎች ተዘርግተዉ የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ለማሳካት ከፍተኛ ተነሳሽነት በተሞላበት መልኩ ርብርብ እየተደረገ ነዉ:: የሰለጠነ የሰዉ ኃይልን
በጥራትና በብዛት በማፍራት አገሪቱ በተለያዩ ዘርፎች የተያዙትን የ1ኛዉን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ (Growth and
Transformation Plan) ከግብ ለማድረስ በአገር አቀፍ ደረጃ ካስገነባቸው ተጨማሪ አስር አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል የመቱ
ዩኒቨርሲቲ አንዱ ነዉ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በ2012 ዓ.ም የቅበላ አቅሙን በማሳደግ 8168 መደበኛ እና 5,386 የተከታታይ ትምህርት (በማታ፤በሳምታዊና
በክረምት) መርሃ-ግብር ተማሪዎችን በአምስት ፋካሊቲዎች፣ በአንድ ኢንስቲትዩት፣ በአንድ የሕግ ት/ቤትና አንድ ኮሌጅ በመቱና
በበደሌ ግቢ በ42 ዲፓርትመንቶች የመማር ማስተማር ስራን አከናውኗል፡፡

የሰው ሀይል ልማትን በማጠናከር የውጪ ሃገር መምህራንን ጨምሮ በ559 መምህራን፣ በ66 ቴክኒሽያኖች፣ በ1761 ቋሚ
የአስዳደር ሰራተኞች እና በ1 የኮንትራት (የግንባታ ፕሮጀክት) ሰራተኞች የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር፣ የማህበረሰብ
አገልግሎት ሥራ እያከናወነ ይገኛል፡፡ በትምህርት ላይ ካሉ መምህራን ውስጥ በሀገር ውስጥ 263 መምህራን በሁለተኛ ዲግሪ 54
በሦስተኛ ዲግሪ 4 በስፔሻሊቲ እንዲሁም በውጭ ሀገር በሁለተኛ ዲግሪ 3 በሦስተኛ ዲግሪ 17 በአጠቃላይ 341 በሀገር ውስጥና
በውጭ ሀገር ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ናቸው፡፡

ከ2008-2012 ዓ.ም የተያዘውን የ2ኛ እድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ እና 5ኛ የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የትምህርት ልማት
ፕሮግራምን መሰረት በማድረግ ዩኒቨርስቲዉ የተያዘዉን ግብ ለማሳካት ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ዓመትም ካለፉት
ዓመታት ትግበራ ላይ በመመስረት በበጀት ዓመቱ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ዕቅድ ላይ የተቀመጡትን የትኩረት
አቅጣጫዎችና ራዕይ መሰረት በማድረግ የ2013 ዓ.ም ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡

ዓመታዊ እቅዱ ያለፈዉን ክንዉን ዘመን ጠንካራና ደካማ ጎኖች በመለየት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር (2013 ዓ.ም)
የትኩረት አቅጣጫዎች፣ ቁልፍ የውጤት መስኮች፣ ግቦች፣ ዝርዝር ተግባራት እና ኢላማዎች በመያዝ የተዘጋጀ ነው፡፡

ii We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ማውጫ
ክፍል አንድ ................................................................................................................................................................... 1
1. የ2012 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሥራ አፈጻፀም ግምገማ፤ ................................................................................................... 1
ክፍል ሁለት................................................................................................................................................................... 6
2. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶችና ስትራቴጂክ ግቦች ................................................................................................ 6
2.1 ራዕይ........................................................................................................................................................... 6
2.2 ተልዕኮ......................................................................................................................................................... 6
2.3 እሴቶች ........................................................................................................................................................ 6
2.4. የትኩረት መስኮችና ውጤቶች.................................................................................................................................. 6
2.5 የዕይታዎች(Perspectives) ትኩረት......................................................................................................................... 7
2.6. ስትራቴጂካዊ ግቦች .............................................................................................................................................. 8
ክፍል ሦስት ................................................................................................................................................................... 9
3 በ2013 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሚከናወኑ ግቦችና ዝርዝር ተግባራት ...................................................................................... 9
ዜጋ/ተገልጋይ ................................................................................................................................................................. 9
ግብ.1. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን እርካታ ማሳደግ ......................................................................................................... 9
ግብ 2. ሁለንተናዊ ስብዕናው የታነፀ ምሩቅ ማፍራት፤.......................................................................................................... 11
የሀብት አጠቃቀም ......................................................................................................................................................... 12
ግብ 3. የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻል ............................................................................................................. 12
ግብ 4፡- የሀብት መጠንን ማሳደግ .................................................................................................................................. 16
የውስጥ አሰራር ............................................................................................................................................................. 17
ግብ 5 ጥራትና አግባብነቱ የተጠበቀ ትምህርት ማረጋገጥ፣..................................................................................................... 17
ግብ 6. የመምህራን አቅም ግንባታ፣ ................................................................................................................................ 22
ግብ 7. የትምህርት ተደራሽነትንና ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ፣ .................................................................................................... 23
ግብ 8. የሳይንስና የምርምር ባህል፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ አገልግሎት ማጠናከር፣ ........................................................ 26
ግብ 9፡- የአጋሮችን፣ የባለድርሻ አካላትንና የዓለም አቀፍ ጉኑኝትን ማስፋፋትና ማጠናከር .......................................................... ….28
መማማርና ዕድገት ......................................................................................................................................................... 29
ግብ 10. የዲጂታል ቴክኖሎጂን ማስፋፋትና ማጠናከር፣ ...................................................................................................... 29
ግብ 11.አመራርን፣ አስተዳደርንና አደረጃጀትን ማጠናከርና አቅም መገንባት፣ ............................................................................. 30
ክፍል አራት ................................................................................................................................................................. 32
4. ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት፣ መለኪያዎችና ኢላማዎች ........................................................................................ 32
ክፍል አምስት............................................................................................................................................................. 126

i We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

5. የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ .................................................................................................................................. 126


ክፍል ስድስት ............................................................................................................................................................. 128
6. በበጀት ዓመቱ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች/ሥጋቶች/ና የመፍሔ አቅጣጫ ......................................................................... 128

ii We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ክፍል አንድ

1. የ2012 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሥራ አፈጻፀም ግምገማ፤

1.1. በ2012 ዓ.ም የሥራ አፈጻፀም የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

❖ የትምህርትና ስልጠና አቅርቦትና ተደራሽነት

የተማሪ ቅበላ

በ2012 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ በዓመቱ በመደበኛ 8168፣ በተከታታይ 5,386
በድምሩ 13,554 ተማሪዎች በቅድመ ምረቃ እና በመደበኛ 143፣ በተከታታይና በክረምት 485 በድምሩ 628 በድህረ
ምረቃ ተቀብሎ ወደ መማር ማስተማር ሥራ ገብቷል፡፡ ቢሆንም በተነሳው የፀጥታ ችግር ምክኒያት የመደበኛ
ትምህርት ዳግም ምዝገባ በማከናወን 6192 ተማሪዎች ፈተና በመውሰድ ወደ ሁለተኛ ሴሚስቴር አልፈዋል፡፡

ባጠቃላይ በመደበኛ መርሃ ግብር የመቀበል አቅምን ለማሳደግ በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ የተከታታይ
ትምህርት በ2011 ዓ.ም 13,518 ተማሪዎችን የተቀበለ ሲሆን በ2012 ዓ.ም 14,182 በመቀበል 4.7 በመቶ እድገት
አሳይቷል ፡፡

ግንባታን በተመለከተ

በ2008 ዓ.ም እና በ2009 ዓ.ም በመቱና በበደሌ ግቢ የተጀመሩ ሕንጻዎችን በተመለከተ በመቱ 1ኛ ዙር ማስፋፊያ የ8
ሕንጻዎች አፈጻጸም 92.12 በመቶ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ዓመት የስድስት ሕንጻዎች ግንባታ በማጠናቀቅ ርክክብ
በማድረግ ለስራ ዝግጁ ተደርጓል፡፡ በ2ኛ ዙር የማስፋፋያ ፕሮጀክት የ7 ሕንጻዎች ግንባታ 87.18 በመቶ ክንውን ላይ
ሲሆን የአራት ሕንጻዎች ግንባታና ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ለስራ ዝግጁ ሆኗል፡፡

የበደሌ ካንፓስ የ3ኛ ዙር የ2 ሕንጻ ግንባታ 58.52 በመቶ የተከናወነ ሲሆን የመሰረተ ልማት ስራ አፈጻጸም 85.26
በመቶ ክንውን ላይ ደርሷል፡፡

ባጠቃላይ በዚህ ዓመት በመቱና በበደሌ ግቢ 10 ሕንጻዎች በመጠናቀቅ ለስራ ዝግጁ ተደርጓል፡፡
የትምህርት ፍትሐዊነት

ፍትሐዊነትን በተመለከተ የሴቶችን፣የአካል ጉዳተኞችን፣ የታዳጊ ክልል ተማሪዎችን ተሳትፎን ለማሳደግ ለ1468 አዲስ
ገቢ ሴት ተማሪዎች የህይወት ክህሎት ስልጠና ተሰጥቷቸዋል፡፡ ለ26 አካል ጉዳተኞች ተገቢው የምደባና የማብቃት ሥራ

1 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ተከናዉኗል፡፡ ለ1330 ሴት ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ለ50 ሴት መምህራንና አስተዳደር
ሰራተኞች የአመራርነት ክህሎት ስልጠና ተሰቷል፡፡

የትምህርት ጥራትና ተገቢነት

በዚህ ዓመት በሁለተኛ ዲግሪ 55 መምህራን በሀገር ዉስጥና 2 መምህራን በዉጭ ሀገር ባጠቃላይ 57 መምህራን እና
በ3ኛ ድግሪ 6 መምህራን ለትምህርት ተልከዋል፡፡ በአጠቃላይ ወንድ 59 ሴት 4 ድምር 63 መምህራን (43.4 በመቶ)
የትምህርት እድል አግኝተዋል፡፡ በስራ ላይ ያሉ መምህራን በመጀመሪያ ዲግሪ 225፣ በሁለተኛ ዲግሪ 298 እና በሲስተኛ
ዲግሪ 11 ባጠቃላይ 534 ይህም በትምህርት ደረጃ ምጥጥን ሲታይ (42.1፡55.8፡2.1) ይሆናል ምጥጥኑ በዕቅዱ
የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት ብዙ እንደሚቀረው ያሳያል፡፡ በ2012 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲዉ በድህረ ምረቃ 12
ዲፓርትመንት ላይ 5 አዲስ ተጨማሪ በመክፈት በድምሩ 17 ዲፓርትመንቶችን በተከታታይና በመደበኛ ትምህርት
የማስፋፋት ሥራ ተሰርቷል፡፡

ሳይንሳዊ ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ማሻሻል

ጥናትና ምርምር

ለችግር ፈቺ ምርምሮች ትኩረት በመስጠት የምርምር ፖሊሲ የመከለስ ስራ በመስራት 310 ተመራማሪ መምህራኖች
በምርምር ሥራ ላይ በማሳተፍ የኮቪድ 19 ምርምርን ጨምሮ 74 የጥናትና ምርምር ፕሮፖዛል በማዘጋጀት ወደ ስራ
እንዲገቡ ተደርጓል፡፡ 2 የምርምር ፕሮዱሲንግ እና 87 ምርምሮች በጆርናል እንዲታተሙ ተደርጓል፡፡ ለ50 የጤና ና
ሜዲካል ሳይንስ ተመራማሪዎች የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተሰቷል፡፡

ማህበረሰብ አገልግሎት

የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን በተመለከተ ለ264 አቅመ ደካማ የአከባቢ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ
እና ለ424 አቅመ ደካማ ህብረተሰብ ነፃ የሕግ አገልግሎት ተሰቷል፡፡ ለ242 የ10ኛ ና12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት
ማጠናከሪያ ትምህርት ተሰጥቷል፡፡ በዩኒቨርሲቲዉ መምህራን እና ባለሞያዎች 25,000 ባለ 100 ml ሳኒታይዘር
በማምረት ለኢሉባቦርና ለቡኖ በደሌ ዞን ማህበረሰብ 9700 ባለ 100 ml ሳኒታይዘር ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም
የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች፤ ደም የመለገስና መሰል ማህበረሰብ አቀፍ ስራዎች በሰፊው ተከናውነዋል።

2 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስር በማጠናከር ለ200 ተማሪዎች በተለያዩ ፋካልቲዎች ለሚኖራቸው ኢንተርንሺፕ
ፕሮግራም 42 ቦታ ተመቻችቶላቸዋል፡፡ 15 መምህራን የኤክስተርን ሺፕ ፕሮግራም የተግባር ተኮር ልምምድ ላይ
ተሰማርተው ተመልሰዋል፡፡ ከ29 ኢንዱስትሪዎች ጋር የመግባብያ ሰነድ ስምምነት ተደርጓል፡፡

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻል

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ለማሻሻል ለ5 የመረጃና ግንኙነት ቴክኖሎጂ ሰራተኞች የሲስኮ፣ኦራክል እና


CCNA ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ለ177 የቤተ-መጽሐፍት ሰራተኞች ለ5 ቀናት የቤተ መጽሐፍት ደንብና መመሪያ፣
ካታሎግና ክላስፊኬሽን እንዲሁም መሰረታዊ የኮምፒተር ስልጠና ተሰቷል፤ የቤተ-መጽሐፍት የአኩዜሽን ቡድን
አስተባባሪ በኢኒስቲቲሽናል ሪፖዚተሪ ላይ የ1 ሳምንት ስልጠና ወስዷል፡፡ ባጠቃላይ በአይሲቲ መሰረተ ልማት ስራ
መጓተት ምክኒያት በዲጂታል ክህሎት ብቃት የቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን በመማር ማስተማሩም ሆነ በስራ ክፍሎች
ስራዎች በሚፈለጉ መልክ አለመሰራቱ ያሳያል፡፡

የትምህርት አሰራርና አደረጃጀት ማሻሻል

የዩኒቨርሲቲውን የስራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን ጥናት በማዘጋጀት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በማጸደቅ ለ1520
ሰራተኞች ምደባ ተደርጎ ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡

በየእርከኑ የማስፈጸም አቅም የሚያግዙ የተለያዩ አደረጃጀቶች የተዋቀሩ ሲሆን ከነዚህም መካከል ዋነኞቹ
የዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት፣የአስተዳደር ካዉንስል፣ የሠላም ፎረም፣ የተማሪዎች ሕብረት እና ሌሎችም የሥራ ቡድኖች
ወደ ሥራ ገብተዋል፡፡ 196 ለሚሆኑ የግዥ አስተዳደር ባለሙያ፣ የፋይናንስ አስተዳደር ባለሙያ፣ የንብረት አስተዳደር
ባለሙያ፣ የበጀት ዝ/ክ/ግ ባለሙያ እና የተማሪዎች መሰረታዊ አገልግሎት ባለሙያዎች የተለያዩ የአጭር ግዜ የአቅም
ግንባታ ሥልጠና ተሰቷል፡፡

ከ2008-2012 ዓ.ም ድረስ የተዘጋጀዉን ስትራተጅክ ዕቅድ መሠረት በማድረግ በየዓመቱ የዩኒቨርሲቲውን መሪ ዕቅድ
በማዘጋጀት እስከ ዋና ሥራ ሂደት ድረስ እንዲወርድ በማድረግ ከስራ ክፍል አመራርና ቡድን መሪዎች ጋር በመወያየት
ተግባራዊ እንዲሆን ተደርጓል፡፡

የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን በተመለከተ የዩኒቨርሲቲውን ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በየሩብ ዓመቱ ከሁሉም የስራ
ሂደቶች በማሰባሰብ የአመቱ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ተጠናክሮ ለሚመለከታቸው አካላትም እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
በዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት የዕቅድ አፈጻጻምን በመገምገም ግብረ መልስ ተሰጥተዋል፡፡

3 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

በስነ-ምግባርና መልካም አስተዳደር በተለያዩ አገልግሎቶች ዙሪያ ቅሬታዎችና ችግሮች ሲከሰቱ ለተገልጋዩ የቅሬታ
አቀራረብ ሥርዓትን በመዘርጋት፣ የዉይይት መድረኮችን በመፍጠርና የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ጽ/ቤትን
በማጠናከር በተገልጋይ የቀረቡ ቅሬታዎችና ጥቆማዎች ምላሽ እንዲሰጥባቸዉ ተደርጓል፡፡

ትምህርት መቋረጥን በተመለከተ

የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ወረርሽኝ እንደተከሰተ መንግስት የወሰዳቸውን ልዩ ልዩ የጥንቃቄ እርምጃዎች መነሻ
በማድረግ በዩኒቨርሲቲያችንም በተመሳሳይ ቫይረሱን ለመላከል የሚያስችሉ ስልቶች ተዘርግተው እንዲተገበሩ
ማድረግ ተችሏል። የኮሮና ቫይረስ ጥቃት ቢከሰት ከቫይረሱ ባህርይ አንፃር ሊያስከትል የሚችለው ጉዳትና አደጋው
የከፋ ሊሆን እንደሚችል በመታመኑ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና ከተለያዩ የግቢው አመራሮችና ከግቢው
ውጪ የሚገኙ የመንግስት አመራሮች ጋር በመወያየት ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲሸኙ ተደርጓል፡፡

ተማሪዎቹን ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመሸኘት የትራንስፖርት አቅርቦት ስራ በተቀናጀ መልኩ እንዲመራ ከትራንስፖርት


ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር ለተማሪዎቹ እስከሚቀርባቸው የዞን ከተማ ድረስ በመንግስት ወጭ የትራንስፖርት
አገልግሎት በማቅረብ አሸኛኘት ተደርጓል። ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በሚሸኙበት ወቅት በመንገድ አስፈላጊው
ጥንቃቄ ሁሉ እንዲደረግና የተሽከርካሪዎቹ ንጽህና እንዲጠበቅ ሳኒታይዘርና አልኮል የቀረበላቸው ሲሆን በመንገድም
በተመሳሳይ እንዲጠቀሙ ተደርጓል፡፡

የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች ባሉበት ሆነው መማር የሚችሉባቸውን የቴክኖሎጂ አማራጮችን የማፈላለግ ስራ


ተሰርቶ ተማሪዎች በኦን ላይን (online) ኢ-ለርኒንግ (E-learning) ትምህርት እንዲከታተሉ ሁኔታዎች ተመቻችተዋል።

የድህረ-ምረቃ ትምህርትን በተመለከተ ዩኒቨርሲቲያችን እንደነባራዊ ሁኔታቸው፣ እንደ ትምህርቶቹ ባህርይ የተለያዩ
የቴክኖሎጂ አማራጮችን ኢሜይል፣ ቴሌግራም ወዘተ በመጠቀም የድህረ-ምረቃ ትምህርትን እንዲቀጥል ተደርጓል።

የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የጊቢውሰራተኞች ራሳቸውን ከወረርሽኙ መጠበቅ
እንዲችሉ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ከመስራት በተጨማሪ አስፈላጊ የንጽህና መጠበቂያ ግብዓቶች፡- የአፍና አፍንጫ
ማክስ፣ ሳሙና እና ሳኒታይዘር የማሰራጨት ስራዎች ተሰርተዋል።

በአስቸኳይ አዋጅ ማስፈጸሚያ መመሪያ መሰረት ዕረፍት የሚሰጣቸውን፤ በቢሮና በቤታቸው ሆነው መስራት
የሚችሉትን ሰራተኞች ለይቶ ሥምሪት የመስጠት ስራ ተሰርቷል። ስራ እንዳይበደል ለማድረግ የስራ ክፍሎች

4 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ሰራተኞች እንደ ስራ ባህሪያቸው በመለየት 80 በመቶ በቤት 20 በመቶ በሥራ ላይ ሆነው አስፈላጊውን ጥንቃቄ
እንዲያደርጉ የንጽህና መጠበቂያ በማሟላት ስራቸዉን እንዲያከናዉኑ ተደርጓል።

ሆኖም በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የትምህርት ስራዎች መቋረጥና የታቀዱ ስራዎችን በወቅቱ ለማጠናቀቅ
አለመቻልና የተማሪዎች የትምህርት የማጠናቀቂያ ጊዜ መራዘም ለቀጣይ አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል ለሚደረገው
ቅድመ ዝግጅት ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱ፣ ታቅደው በመተግበር ላይ እና ሊተገበሩ የተዘጋጁ የትምህርት ስራዎች
በመማር ማስተማሩ፣ በጥናትና ምርመሩና በማህበረሰሰብ አገልግሎት ዙሪያ በተያዘላቸው ጊዜ ባለመጠናቀቃቸው
ምክንያት የሚጠበቀው የግብ ስኬት ዝቅተኛ መሆንና ለቀጣይ ጊዜ ከባድ የስራ ጫና እየፈጠረ መሆኑ ለወደፊት ልዩ
ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ይሆናል።

ተገልጋይና ባለድርሻ አካላት

በስራ ክፍሎች አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ዳሰሳዊ ጥናት ተካሄደዋል፡፡ ቅሬታ ላቀረቡ ተገልጋዮች ቅሬታዎቻቸውን
በመመዝገብ፣ መተንተንና አጣርቶ አፋጣኝ ምላሽ የመስጠት ስራ በመስራት 2 ቅሬታዎች ከአፋን ኦሮሞ ትምህርት
ክፍል እና በመምህራን የሃላፊነት ቦታ ላይ የነበረ የውድድር ቅሬታ በአካዳሚክ ጉዳዮች ቀርቦ በአግባቡ ታይቶ
ቅሬታው እንዲፈታ ተደርጓል፡፡ ለ50 የአስተዳደር ሰራተኞች ከJEG ድልደላ ጋር በተያያዘ ለቀረቡ ቅሬታዎች
ለሚመለከታቸው አካል በማሳወቅ ምላሽ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም 10 የጽዳት ሠራተኞች በደረጃ አሰጣጥ
ና በደሞዝ አከፋፈል ባቀረቡት ጥቆማ ና ቅሬታ መሠረት ጉዳዩን በማጣራት ለ9 የጽዳት ሰራተኞች ምደባዉ
እንዲስተካከል እና ያለ አግባብ የተከፈለዉ ደመወዝ ወደ መንግስት ካዝና እንዲመለስ ተደርጓል፡፡

5 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ክፍል ሁለት

2. የዩኒቨርሲቲው ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶችና ስትራቴጂክ ግቦች

2.1 ራዕይ

የዩኒቨርሲቲው ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያረጋግጥ ሳይንሳዊ መፍትሄና የሰው ሃይል ለምቶ ማየት፣

2.2 ተልዕኮ

ሳይንሳዊ ባህልና አሰራር እንዲጎለብት በማድረግ፣ በዕውቀት፣ በክህሎትና በመልካም ስነ- ምግባር የታነፀ፣ ስራ
ፈጣሪና የሕዝቦች ፍቅር ያለው በመካከለኛና ከፍተኛ ደረጃ የሰለጠነ ብቁና ተወዳዳሪ ዜጋ ማፍራት፣ ዘርፈ ብዙ ጥናትና
ምርምር በማካሄድ ቴክኖሎጂዎችን ማሸጋገርና የማኅበረሰብ አገልግሎት መስጠት፣

2.3 እሴቶች

• አሳታፊነት

• ፍትሀዊነት

• ውጤታማነት

• ጥራት

• ልህቀት

2.4. የትኩረት መስኮችና ውጤቶች


ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችንና ውጤቶችን ለመለየት ቀደም ሲል የተደረጉ ተቋማዊ ዳሰሳን መሠረት በማድረግ
የተለዩና ትኩረት የሚሹ ተግባራት እንዲሁም ከተገልጋይና ባለድርሻ አካላት ፍላጎቶች ውስጥ እስትራቴጂያዊ የሆኑ
ወሳኝ ጉዳዮችን ትኩረት መስጠትና የተቋሙን ተልዕኮ መነሻ በማድረግ የተቋሙን ራዕይና የራዕዩን ውጤት ሁሉም
የስራ ክፍሎች ወይም ሂደቶች የሚጋሯቸው እንዲሆኑ መሰረት በማድረግ እየተሰራ ነው፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲውን
ስትራቴጂያዊ ትኩረት መስኮች በሚከተለው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

6 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ሰንጠረዥ1.ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተሰጡ የትኩረት መስኮችና ውጤቶ

ተ.ቁ የትኩረት መስኮች የትኩረት መስክ ውጤቶች

የትምህርት ፍትሐዊነትና ተደራሽነት፣ • የትምህርት አገልግሎት ተደራሽነት፣ የሁሉም ወገን


1. ፍትሐዊ ተጠቃሚነት፣

• በስነ-ምግባር፣ በዕውቀትና በክህሎት የታነፀ፣ በገበያው


የትምህርት ጥራትና አግባቢነት፣ ተፈላጊና ስራ ፈጣሪ የሆነ ብቁና ሁለንተናዊ ስብዕና
2.
የተሟላ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል፣

የሳይንስ ባህል ግንባታ፣ ምርምርና ሀገር በቀል ዕውቀት፣ • ሳይንሳዊ አሰራርና አመለካከት፣ችግር ፈቺና መሰረታዊ
3. ምርምር የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የሀገር በቀል ዕውቀት
ክምችትና ተጠቃሚነት፣

ቴክኖሎጂ ዕድገትና ሽግግር፣ የማኅበረሰብ አገልግሎት፣ • በዘመነ ቴክኖሎጂ የመጠቀም አቅም፣ቀልጣፋና


4. ውጤታማ አገልግሎት፣ በቴክኖሎጂ የተፈታ
የማኅበረሰብ ችግር፣የተሸጋገረ ቴክኖሎጂ፣

የአመራርና አስተዳደር፣ዘላቂና አስተማማኝ ፋይናንስ፣ • ብቃት የተላበሰ አመራር፣ቀልጣፋ አሰራር፣አስተማማኝ


5. የገቢ ምንጭ

2.5 የዕይታዎች (Perspectives) ትኩረት


ከላይ በተመለከተው መልኩ ዕይታዎች በመለየት እያንዳንዱ እይታ ያለውን ፋይዳ በጥልቀት በማየትና በመገምገም
ከዚህ ቀጥሎ በቀረበው ሰንጠረዥ የዕይታዎች ትኩረት ተለይተው ቀርበዋል፡፡

ሰንጠረዥ.2. የዕይታ ትኩረት


ዕይታዎች የዕይታዎች ትኩረት
ተ.ቁ

1 ዜጎች/ተገልጋይ ዕርካታ

2 የሀብት አጠቃቀም ውጤታማ የሀብት አጠቃቀም

3 የውስጥ አሰራር ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት

4 መማማርና እድገት የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም

7 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

2.6. ስትራቴጂካዊ ግቦች

ሰንጠረዥ3፡ ተቋማዊ ግቦች


የዕይታ መስክና የግብ
ግብ
ክብደት ክብደት

1 የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ፤ 8


ዜጋ/ተገልጋይ (20)
2 ሁለንተናዊ ስብዕናው የታነፀ ምሩቅ ማፍራት፤ 12

3 የሃብት አጠቃቀምን ማሻሻል 8


የሀብት አጠቃቀም (15)
4 የውስጥ ገቢን ማሳደግ 7

5 ጥራትና አግባብነቱ የተጠበቀ ትምህርት ማረጋገጥ፣ 10

6 የመምህራን አቅም ግንባታ፣ 5

7 የትምህርት ተደራሽነትንና ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ፣ 7


የውስጥ አሰራር (40)
የሳይንስና የምርምር ባህል፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ
8 አገልግሎት ማጠናከር፣ 12

የአጋሮችን፣ የባለድርሻ አካላትንና የዓለም አቀፍ ግንኙነትን ማስፋፋትና


9 ማጠናከር፣ 6

10 የዲጂታል ቴክኖሎጂን ማስፋፋትና ማጠናከር፣ 10


መማማርና ዕድገት (25)
11 የአመራርን፣ አስተዳደርንና አደረጃጀትን ማጠናከርና አቅም መገንባት፣ 15

ድምር 100

8 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ክፍል ሦስት

3 በ2013 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የሚከናወኑ ግቦችና ዝርዝር ተግባራት

ዜጋ/ተገልጋይ

ግብ.1. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን እርካታ ማሳደግ

1.1 የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል እርካታን ማሳደግ


➢ የተቋሙን የዜጎች ቻርተር መከለስ በተለያዩ አማራጮች ለዜጎች ተደራሸ ማድረግ፤

➢ 44 የስራ ክፍሎችና ፕሬዝዳንት ጽ/ቤቶች በተቀመጡ ስታንደርዶች መሰረት አገልግሎት መስጠታቸውን


መገምገምና መዝግቦ መያዝ፤

➢ ከህዝብ ክንፍ አካላት ጋር ተቋሙ በዜጎች ቻርተር በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት አገልግሎት መስጠቱን እና
በመልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያ በዓመት 2 ጊዜ መወያየት፤

➢ የተለዩ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች እንዲፈቱ ማድረግ

➢ ተገልጋዮች በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ዙርያ የሚሰማቸውን ቅሬታና አቤቱታ የሚያቀርቡበትን አሰራር
ስርዓት ማጠናከር፤

➢ ከተገልጋዮች የሚቀርቡት ቅሬታዎች መመዝገብ፣ መተንተንና አፋጣኝ ምላሽ መስጠት፤

➢ የሚቀርቡ ጥቆማዎች በማጣራት ተገቢ የእርምት ዕርምጃ እዲወሰድ ማድረግ

➢ በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ዳሰሳዊ ጥናት በማካሄድ የተገልጋዮችን እርካታ መለካት፤

➢ ከግምገማ በተገኘው ውጤት መሰረት አሰራርን ማሻሻል፤

1.2 ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብና ለሌሎችም አካላት መረጃ ተደራሽ ማድረግና ተገቢውን አገልግሎት
መስጠት

➢ የዩኒቨርሲቲውን የተቀናጀ እና የተደራጀ መረጃ ለሚመለከተው አካል መስጠት፤

➢ የትምህርት ማስረጃ ለሚፈልጉ ተገልጋዮች የትምህርት ማስረጃቸውን በማጣራት አገልግሎት መስጠት፤

➢ በየሴሚስቴሩ የግሬድ ሪፖርት በማዘጋጀት ለተማሪዎች መስጠት፤

➢ የ2012 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና የ2013 ዓ.ም ዕቅድ በየደረጃው ላለው አመራር እና ፈፃሚ ተደራሽ ማድረግ፤

➢ የተማሪዎች ሕብረት የሰላም ፎረም የሴት ተማሪዎች ሕብረት እና የመምህራን ማህበር በ2012 ዓ.ም የሥራ
ክንውን ሪፖርትና በ2013 ዓ.ም ዕቅድ ላይ በማወያየት የጋራ ግንዛቤ እንዲያዝ ማድረግ፤

9 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ በተለያዩ ህትመቶች፡- ብሮሸር፣ ባነር፣ መጽሔት እና በራሪ ወረቀት የአርትኦት ስራ በመስራት ለማህበረሰቡ
ወቅታዊ መረጃ መስጠት፤

➢ በሚዲያ፣ በድረ ገጽ፣ በመድረክ ውይይት፣ በዩኒቨርሲቲው ፌስ ቡክና ዩቱብ የተቋሙን እንቅስቃሴ
ለማህበረሰቡ ማስተዋወቅ፤

➢ በማህበረሰብ ሬደዮ አጫጭር መረጃዎችን (ቴክኖሎጂ ነክ፣ ትምህርት ነክ፤ ጤና ነክ፤ ምግብ ነክ፣ ድንቃድቅና
መዝናኛ ወሬዎችና ሌሎች መረጃዎች) ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማሳደግ፤

➢ የተለያዩ አከባቢያዊ፣ ሀገር አቀፋዊና ዓለም አቀፋዊ የዜና ስርጭት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ

➢ የ2012 ዓ.ም የትምህርት ጥራት ኦዲት ሪፖርት ዉጤቶች ለማህበረሰቡ ማቅረብ፤


➢ የ2012 ዓ.ም መልካም ተሞክሮ በመለየት ለትምህርት ክፍሎች እንዲደርስ ማድረግ፤
➢ የኮንትራት ጊዜያቸውን የሚያድሱና አዲስ የሚቀጠሩ የውጭ ሀገር መምህራን ቅጥር፣ መኖሪያና የማደስ ስራ
በማከናወን ተገቢውን አገልግሎት መስጠት፤

1.3 ለተማሪዎች ወቅቱን የጠበቀና ጥራት ያለዉ መሰረታዊ አገልግሎትመስጠት


❖ የተማሪዎች የምግብ አገልግሎት
➢ የመመገቢያ አዳራሾችን ለአገልግሎት ዝግጁ በማድረግ ጥራት ያለውና ቀልጣፋ የሆነ አገልግሎት መስጠት፤

➢ ከበጀት ጋር የተጣጣመ የምግብ ሜኑ ማዘጋጀት

➢ ለ11,168 ተማሪዎች በሜኑ መሰረት የምግብ አገልግሎት መስጠት፤


❖ የተማሪዎች መኝታ
▪ ለ11,168 ተማሪዎች የመኝታ ክፍሎች ምቹና የተሟላ በማድረግ አገልግሎት መስጠት፤
▪ በክፍሎቹ አልጋ፣ ፍራሽ፣ ትራስ፣ ሎከር፣ ጠረጴዛና ወንበሮች በሟሟላት አገልግሎት መስጠት፤

▪ ተማሪዎች ከመግባታቸዉ በፊት በዲፓርትመንትና በትምህርት ዓመታቸዉ መሰረት ምደባ ማከናወን፤

❖ የተማሪዎችን የህክምና አገልግሎት


➢ ያለውን ክሊኒክ ወደ ጤና ጣቢያ ማሳደግ፤

➢ የህክምናና የላብራቶሪ ምርመራ አሰጣጥ ፍትሐዊና ቀልጣፋ ማድረግ፤

➢ የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት ማጠናከር፤

❖ ለተማሪዎች የማህበራዊ አገልግሎት መስጠት


➢ 23 ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ላይ እየተሰጠ ያለውን አገልግሎት ተጠናክሮ እንዲቀጠል ማድረግ፤

10 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ 6 ተጨማሪ የማህበራዊ አገልግሎት ዘርፍ መስጫ ማዕከላት ለአገልግሎት በማዘጋጀት አገልግሎት


እንዲሰጥ ማድረግ፤

❖ ለተማሪዎችየመዝናኛና የስፖርት አገልግሎት በመስጠት


➢ በሁሉም የቴሌቭዥን ክፍሎችና በ4 ማዕከል የዲኤስ ቲቪ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፤
➢ የባህልና ኪነ ጥበብ ፕሮግራም ማዘጋዘጀት፤

➢ የውስጥና የውጭ የስፖርት ውድድሮችን ማዘጋጀትና መሳተፍ፤

➢ የሀገር አቀፍ የስፖርት ውድድር ላይ መሳተፍ፤

❖ የወጪ መጋራት አገልግሎት መስጠት


- የአገልግሎት አጠቃቀም ፍላጎት በካሽና በዓይነት መለየት፤

- 11,168 ተማሪዎችን የወጪ መጋራት ሰነድ በመመሪያው መሠረት ማስሞላት፤


- የምግብ አገልግሎት ለማይጠቀሙ ተማሪዎችን በመለየት በየወሩ ዝርዝራቸውን ለፋይናንስ ክፍል
ማሳወቅ፤

ግብ 2.ሁለንተናዊ ስብዕናው የታነፀ ምሩቅ ማፍራት፤

2.1 የተማሪዎች ስነ ምግባር ግንባታ ላይ መስራትና መሻሻሉን በዳሰሳ ጥናት ማረጋገጥ


በራሱ የሚተማመንና ኩረጃን የሚጸየፍ ተማሪና ተመራማሪ መፍጠር

• ለነባርና አዲስ ተማሪዎች በተማሪዎች መተዳደሪያ የዉስጥ ደንብ ላይ ስልጠና መስጠት፤

• የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ ማጠናከርና ወደ ስራ ማስገባት፤

• ለተመራቂ ተማሪዎች ስነ-ምግባር ዙሪያ ስልጠና መስጠት፤


በዩኒቨርሲቲው አከባቢ ለኤች.አይ.ቪ መስፋፋት መንስኤ የሚሆኑ እንደ ሺሻ ቤት፣ አደንዛዥ ዕጽ ዙሪያ
ከሚመለከታቸው አካል ጋር መስራት፤

በስራ ውጤታቸውና ስነ ምግባራቸው አርዓያ የሆኑ መምህራን ፣ ተማሪዎችና ሰራተኞች ልምዳቸውን


እንዲያካፍሉ ማድረግ፤

2.2 . የግቢ ደህንነትን በማስጠበቅ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ማስፈን ፤

➢ መግቢያና መውጫ በሮች ላይ የተጠናከረ ፍተሻ ማካሄድ፤

➢ ድንገተኛ ፍተሻ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ማካሄድ

➢ በእንቅስቃሴ ወይም በፓትሮል የአከባቢ ደህንነትን መከታተል፤

11 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ የስነ ምግባር ጉድለት በማሳየት የግቢ ፀጥታና ሠላም የሚያውኩ ተማሪዎችን በመለየት የእርምት
እርምጃ እንዲወሰድባቸው ማድረግ፤

➢ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማስፈን ለተማሪዎች ሰላማዊ የመማር ማስተማር ዙሪያ ስልጠና
መስጠት

2.3 . የተቋሙ አሰራር በህግ ላይ የተመሰረተ ማድረግ


➢ የዩኒቨርሲቲውን የሕግ ጉዳዮች በማንኛውም ፍርድ ቤትና አስተዳደር አካላት ዘንድ ማስፈጸም፤

• ዩኒቨርሲቲው ሲከሰስ መልስ መስጠት፣

• በዩኒቨርሲቲው ላይ በደል ስፈጸም ክስ ማዘጋጀትና መክሰስ፤

• ማስወሰንና ይግባኝ ማለት፤


➢ ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣ መካከለኛ አመራሮች፣ ሰራተኞች፣ መምህራንና ለተዋቀሩ ኮሚቴዎች ነፃ የሕግ
ምክር አገልግሎት መስጠት፤

የሀብት አጠቃቀም

ግብ 3.የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሻሻል

3.1 የፋይናንስ አሰራርን ማቀላጠፍ


➢ የተለያዩ የመንግስት ግብር፣ ታክስና ሌሎች በተከፋይ የሚቀነሱ ሂሳቦችን በመስራት ለሚመለከተው አካል
በወቅቱ ገቢ ማድረግ፤

➢ የሂሳብ ሪፖርት በየወሩ በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ማድረስ፤

➢ የተለያዩ ለሂሳብ ስራ የተዘጋጁ ፎርማቶች፣ መዛግብቶችና ቼኮች በአግባቡ በመያዝ ስራ ላይ ማዋል፤

➢ የአገልግሎት፣የዕቃና የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ከመፈጸማቸው በፊት በመመርመር ክፍያዎች እንዲፈጸሙ የክፍያ


ማዘዣ ሰነድ ማዘጋጀት፤

➢ በየወሩ የባንክ ሂሳብ ማስታረቂያ መስራት፤

➢ ወርሃዊ የደመወዝና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች መክፈያ ፔሮል ማዘጋጀት፣ ትክክለኛነቱን ማረጋገጥና ክፍያ
መፈጸም፤

➢ ዓመታዊና ወርሃዊ የጥሬ ገንዘብ ፍላጎት ማዘጋጀት፤

➢ በዩኒቨርሲቲው ስም የሚገኙ የፈንድ ገንዘቦችን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ስራ ላይ እንዲውል


ማድረግ፤

12 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

3.2 የሰው ሀብት ልማትን ማጠናከር


150 መምህራንን በቅጥር ማሟላት

- ሁለተኛ ዲግሪ 125

- ሶስተኛ ዲግሪ 25

16 የቴክኒካል አሲስታንስ ቅጥር መፈጸም፤

ለ40 የአስተዳደር ሰራተኞች ቅጥር መፈጸም፤

ለ40 የአስተዳደር ሰራተኞች የደረጃ እድገት መስጠት


በስራ ምክንያት ለሚከሰት አደጋ አስፈላጊው የህክምና ወጪ እንዲረግ ማድረግ፤

3.3. የበጀት ዝግጅትና አስተዳደር


ፕሮራም ለዓመት የተፈቀደ 1ኛ ሩብ ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት 4ኛ ሩብ ዓመት
በጀት

396-01-01ሥራ አመራር 103,898,809 25,274,702.02 26,062,202.02 24,722,202.02 28,052,678.43

396-02-01መማር 213,399,534 50,387,813.33 57,688,838.33 51,590,357.33 50,497,525.01


ማስተማር

396-02-02 መማር 68,554,025 8,981,342.00 20,634,674.00 20,535,508.00 18,402,499.00


ማስተማር የተማሪዎች
አገልግሎት

396-03-01 ጥናትና 22,385,373 2,423,592.00 14,488,593.00 3,589,593.00 1,883,593.00


ምርምር

396-04-01 የማህበረሰብ 11,082,259 2,770,564.75 2,770,564.75 2,770,564.75 2,770,564.75


አገልግሎት

ድምር

396-01-01-00- 650,000,000 53,772,282.03 145,994,675.07 222,992,832.24 227,240,204.66


001/002/003/004/005/0
06 ግንባታ

ጠቅላላ ድምር 1,069,320,000 143,610,296.13 267,639,547.17 326,201,057.34 328,847,064.85

- የ2012 ዓ.ም በጀት አጠቃቀም ሪፖርት ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር ማቅረብ፤

- የ2013 ዓ.ም የፕሮግራም በጀት መርሀ ግብር በመስራት ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር መላክ፤

13 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

- ለ2013 ዓ.ም ፀድቆ የመጣ በጀት በማስታወቂያ ሰሌዳ በመለጠፍ ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ግልፅ በማድረግ፣
ለፕሮግራም ኃላፊዎችና ለዳይሬክተሮች በደብዳቤ ማሳወቅ፤

- በየሩብ ዓመቱ የፕሮግራም አፈጻጸም ሪፖርት በመስራት ለፕሮግራም ኃላፊዎች ማቅረብና ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር
መላክ፤

- የተፈቀደዉን በጀት ለፋካልቲዎችና ለሥራ ክፍሎች በፕሮግራም በጀት መሰረት በማከፋፈልና ክፍሎች
በተሰጣቸዉ በጀት ልክ አቅደዉ እንዲሰሩ ማድረግ፤

- በጀት ለተመደበላቸው የፋካልቲ ዲኖችና ጉዳይ ፈጻሚዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና መስጠት፤

- የዉስጥ ገቢና ወጪ በጀት በመስራት በቦርድ እንዲጸድቅ በማድረግ ገቢ ለሚያመነጩ ክፍሎች በመላክ በየወሩ
አፈጻጸሙን መከታተል፤

- የበጀት አጠቃቀም ሥርዓትን በመዘርጋት በየወሩ ሪፖርቱን ማቅረብ፤

- የ2014 ዓ.ም ፕሮግራም በጀት ማዘጋጀት፤

3.4. የውስጥ ኦዲት ሥራን በማጠናከር የሀብት ብክነትን መቀነስ

➢ የመንግስት ፋይናንስ አስተዳደር አዋጅ፣ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች መሰረት መፈፀማቸውን በማረጋገጥ
የአሰራር ድክመቶችን በወቅቱ እርምት እንዲያደርጉ ማድረግ፤

▪ ድንገተኛ ኦዲት መፈጸም፤

▪ በውጭና በውስጥ ኦዲት የተደረጉ ግኝቶች ላይ የእርምት እርምጃ መወሰዱን መከታተል፤

▪ የምክር አገልግሎት መስጠት፤

የሕጋዊነት ኦዲት

▪ 2012 ዓ.ም 4ኛ ሩብ ዓመት የመደበኛ ኦዲት በማከናወን ለሚመለከተው ማቅረብ፤

▪ የ2012 በጀት ዓመት ቀሪ አላቂ ፣ ጥሬ ገንዘብ ቆጠራ የባንክ የሰኔ ዝውውር ሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ፤

▪ 2012 ዓ.ም 4ኛ ሩብ ዓመት የውስጥ ገቢ ኦዲት በማከናወን ለሚመለከተው ማቅረብ፤

▪ 2013 ዓ.ም 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ሩብ ዓመት የውስጥ ገቢ ኦዲት ማከናወን፤

▪ 2013 ዓ.ም 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ ሩብ ዓመት የሕጋዊነት ኦዲት በማከናወን ለሚመለከተው ማቅረብ፤

▪ 2013 ዓ.ም 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ ሩብ ዓመት የግዥ ባለሙያ ሚዛን ኦዲት በማከናወን ለሚመለከተው ማቅረብ፤

▪ የሳጥን ሂሳብ መመርመር የገንዘብ ቆጠራ በማድረግ ከ4101 ሂሳብ ጋር ማመዛዘን፤

14 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የክዋኔ ኦዲት

▪ ለICT መሰረተ ልማት የገባውን ዕቃ እና የተከፈለውን ክፍያ አግባብነት ማረጋገጥ፤

▪ የመኪናዎች መለዋወጫ ዕቃ ግዥ እና የመኪና ጥገና ትክክለኛነትና አዋጭነት ኦዲት ማድረግ፤

▪ የእርዳታ ፕሮጀክት ሂሳቦች አጠቃቀም ውጤታማነትን ማረጋገጥ፤

3.5 የንብረት ቁጥጥርና አያያዝን በማጠናከር የንብረት ብክነትን መቀነስ፤


❖ ቋሚ፣ አላቂና ተመላሽ ንብረቶች ገቢና ወጪ እንዲደረግ ማድረግ፤

❖ የግቢ ንፅህና እንዲጠበቅ ማድረግ፤

➢ የ46 የተማሪዎች ማደሪያ ፣500 የስራ ክፍሎች፣ 210 የመማሪያ ክፍሎች ፣20 ሌክቸር ክፍሎች 3 ቤተ
መጽሐፍት፣ 1 አደራሽ፣ 20 ቤተ ሙከራዎች፣ 10 ወርክ ሾፖች 3 ደረቅ መጸዳጃ ቤቶች ዙሪያ ጽዳት
መጠበቅ፤

➢ በዋናና በቀርሳ ግቢ 1000 ካ.ሜ እይታ የሚጋርዱ እጽዋቶችን መመንጠር፤


የተበላሹ ንብረቶችን በመለየት አስጠግኖ አገልግሎት ለይ ማዋል፤

➢ ዋና መስመር ውሃ ማስገባቱን በመከታተል ብልሽት ሲያጋጥም መጠገን፤

➢ ለምጣድ፣ ለመብራት፣ ለሶኬት፣ ለብሎክ መስመር መቆጣጠሪያ ብሬከር ቅያሪ ማድረግ፤

➢ 6 ጀነሬተሮችን ሰርቪስ ማድረግ


➢ የተጎዱ ተሸከርካሪዎችን ማስጠገን፤

➢ ለኮምፕውተሮች፣ ላፕቶፕ ኮምፕዩተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን፣ ሪዞ ማሽንና ፕርንተሮች ሙሉ በሙሉ በመጠገን


አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፤

የተሸከርካሪ መመሪያና ስምሪት መመሪያን ተግባራዊ ማድረግ፤

የተሽከርካሪ ነዳጅ በኖርማላይዜሽን መሰረት መተግበር፤

የ30 ተሽከርካሪ ኢንሹራንስ እንዲታደስ ማድረግ፤


ዓመታዊ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ምርመራ ማስደረግ፤

የአገልግሎት ጊዜያቸውን የጨረሱ ንብረቶችን በመመሪያው መሰረት ማስወገድ፤

3.6. የተቀላጠፈ የግዥ አሰራርን በማጠናከር ወቅቱን የጠበቀ ግብዓት ማቅረብ


- የግዥ ስርዓቱ የመንግስት አዋጅ፣ ደንብና መመሪያን ተከትሎ እንዲፈጸም ማድረግ፤

- ከሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎት ዕቅድ በመሰብሰብ የዩኒቨርሲቲውን የግዥ ዕቅድ ሰነድ ማዘጋጀት፤

- የጨረታ ሰነድ በተሟላ እስፔስፍከሽን መሰረት ማዘጋጀት በባለሙያ ማስገምገም፤

15 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• የግንባታ

• የዕቃ ግዥ
- ፍትሐዊ፣ ግልጽና አሳታፊ የጨረታ ማስታወቂያ ማውጣት፤

• 23 ዓይነት ግብዓቶችን በግልጽ ጨረታ ማሟላት፤

• በግልጽ ጨረታ ያልተገኙ ግብዓቶችን በውስን ጨረታ ማውጣት፤

• በዋጋ ማቅረቢያ ግዥ መፈጸም፤

• 7 ዓይነት ግብዓቶችን በአንድ አቅራቢ ግዥ ማሟላት፤

• ግብዓቶችን በቀጥታ ግዥ መፈጸም፤

• 6 ዓይነት ግብዓቶችን በማዕቀፍ ግዥ መፈጸም፤

• 4 ዓይነት ግብዓቶችን በለቀማ ግዥ መፈጸም፤


- ያለምንም አድሎና መጓተት በውቅቱ ጨረታን ገምግሞ ውጤቱን ለአጽዳቂ ማቅረብ፤

- የገቢያ ጥናት በየጊዜው በጥራት ማከናወንና መረጃውን መሰብሰብ፤

- ለአሰራር የሚያስቸግሩ ግዥዎችን ከግዥ ኤጀንሲ ጋር በመሆን እንዲፈቱ ማድረግ፤

• በማዕቀፍ ግዥ ዕቃዎች ጥራት ጉድለት ማጣራት፤

• የማዕቀፍ ግዥ የአቅርቦት ችግር ሲኖር ፤

• የግዥ አፈጻጸም ላይ የሚያስቸግሩ የግዥ ጥያቄ ሲኖሩ፤


- የግዥ ውል ሰነድ በማዘጋጀት ከአቅራቢዎች ጋር ህጋዊ ውል መግባትና ውሉን ማስተዳደር፤

- የሚቀርቡ የተለያዩ ዕቃዎችን በስፔስፊኬሽን መሰረት መሆኑን በማረጋገጥ መረከብ፤

ግብ 4፡- የሀብት መጠንን ማሳደግ


የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

• የዩኒቨርሲቲዉን የገቢ ማመንጫና ሀብት ልማት ዘርፍ ወደ ኢንተርፕራይዝ ማሳደግ፤

• የተቀረጹ ፕሮጀክቶችን ስራ ላይ ማዋል፤


➢ የእንጨትና ብረታብረት ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም፤

• የበቾ፣ የቡሬ፣ የሸሜ፣ ቡሩሳና የኖጳ የገቢ ማመንጫ ጣቢያዎችን ማደራጀት፤

• የበቾ፣ የቡሬ፣ የሸሜ፣ ቡሩሳና የኖጳ የገቢ ማመንጫ ዘርፎችን ማልማትና ማስፋፋት፤
➢ የጓሮ አትክልት ምርት፣ የፍራፍሬ ችግኝ ምርት፣ የአገዳ ምርት፣ የጥራጥሬ ምርትና ሌሎች ምርቶችን
ማዘጋጀትና መትከል

16 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• ከተለያዩ ዘርፎች የሚሰበሰበዉ ገቢ በትክክል መግባቱን ክትትል ማድረግ፤

• የተለያዩ ገቢዎችን ተመን ስሌት ማዘጋጀትና በበላይ አካል ማስወሰን፤

• የተለያዩ የጓሮ አትክልት፣ የፍራፍሬ ምርት፣የአገዳ ምርትና ሌሎች ምርቶችን ለማህበረሰቡ ማቅረብ

• የተወሰነዉን የገቢ ተመን መሰረት በማድረግ ገቢን መሰብሰብ


➢ ከቅድመ ምረቃ 19,913,200.00 ብር

➢ ከድህረ ምረቃ 7,138,400.00 ብር

➢ ከማህበረሰብ ትምህርት ቤት ብር 1,106,600

➢ ከማህበረሰብ ተኮር ሬድዮ ብር 284,000

➢ ከአትክልት ምርት ብር 2,349,000

➢ ከፍራፍሬ ምርት ብር 43,800

➢ ከአገዳ ምርት ብር 408,000

➢ ከሌሎች ምርቶች ብር 1,749,666

➢ በድምር ብር 32,992,833.00 መሰብሰብ

➢ የሚወጣ ወጪ ብር 29,710,411

➢ የተጣራ ገቢ ብር 3,282,422

የውስጥ አሰራር

ግብ 5 ጥራትና አግባብነቱ የተጠበቀ ትምህርት ማረጋገጥ፣

5.1 ጥራት ያለው ትምህርት መስጠት

በ2012 ዓ.ም የተቋረጡ የትምህርት ዓይነቶች በትምህርት ክፍል፣ በፋካልቲ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲ ደረጃ
በመገምገም መፍትሔ ማስቀመጥ፤

በኮቪድ 19 ምክኒያት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማስቀጠል ስርዓት መዘርጋትና መከታተል፤

✓ የ2012 ዓ.ም የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ክፍለ ግዜ በማውጣት ሳይሰጡ የቀሩ የትምህርት ዓይነቶች
እንዲሰጡ ማድረግ፤

✓ ተማሪዎች ከንክኪ ነፃ በሆነ መንገድ (virtual) ትምህርታቸውን የሚከታተሉበት ሂደት ማመቻቸት፤

17 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የመምህራን የትምህርት ደረጃ ስብጥር ከ40፡56፡4 ወደ 32፡62፡6 ማድረስ፤

የመምህራን ተማሪ ጥምርታ ከ1፡25 ወደ 1፡18 ማድረስ፤


የፀደቀውን የኮሌጅ መዋቅር መሰረት በማድረግ ፋካቲዎችን ወደ ኮሌጅ ማሳደግ፤

በየትምህርት ክፍሉ የተማሪዎች የማቋረጥ መጠንን በየሴሚስቴሩ መገምገምና ምክኒያቶችን በመለየት


ማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ፤

በየትምህርት ክፍሉ የተመራቂ ተማሪዎች የማጠናቀቅ መጠንን መገምምና ምክኒያቶችን በመለየት ማስተካከያ
እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ፤

የትምህርት መከታተያ ኮሚቴ በ5 ፋካልቲ፣ በ1 ኮሌጅ፣ 1 ተቋም፣ በ1 ትምህርት ቤትና በ46 የትምህርት ክፍል
በማቋቋም ወደ ስራ ማስገባት፤

የኦላይን ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን የሚከታተል አካል በመመደብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጥራት ማረጋገጫ /HERQA/ ባስቀመጠው መስፈርት መሰረት በ46 የትምህርት
ክፍሎች self evaluation እንዲካሄድ ማድረግ፤

በ46 የትምህርት ክፍሎች የprogram/curriculum review team እንዲመሰረት ማድረግ፤


ነባር ስርዓተ ትምህርት እንዲሻሻልና አዳዲስ ስርዓተ ትምህርቶች እንዲቀረጹ ለፋካልቲዎች አጫጭር የግንዛቤ
ማስጨበጫ ስልጠናዎችን መስጠት፤

46 የትምህርት ክፍሎች ዓመታዊ የትምህርት ፕሮግራም ሪቪው እንዲያካሄዱ ማድረግ፤


የፈተናና ምዘና ስርዓትን በመዘርጋት በሁሉም የትምህርት ክፍል ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ፤

የፈተና ስርቆት መቀነስ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት ጥራት እንዲኖረው ማድረግ፤

በ2011 ዓ.ም የተመረቁ ተማሪዎች የመቀጠር ሁኔታ/tracer study/ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
ለተመራቂ ተማሪዎች በስራ ፈጠራ ዙሪያ ስልጠና መስጠት

ለተመራቂ ተማሪዎች የሶፍት ስኪል ስልጠና መስጠት

የተማሪዎችን አቅም ለማሳደግ ኢ.ሊፕ ስልጠና መስጠት፤


ተመራቂ ተማሪዎች የተለያዩ የቀጣሪ ድርጅቶች ዌብ ሳይት እንዲያገኙ ማድረግ፤

በ2013 ዓ.ም ትምህርታቸዉን የሚያጠናቅቁ 2399 ተማሪዎችን ማስመረቅ


የመማር ማስተማር የትምህርት ግብዓት ምጥጥንን ማሻሻል

✓ የተማሪ መጽሐፍት ጥምርታ 1፡5 ማድረስ

✓ የኮምፒውተር ተማሪ ጥምርታ 1፡2 ማድረስ

✓ የተማሪ ላብራቶሪ ጥምርታ 1፡15 ማድረስ

18 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የትምህርት ውስጣዊ ብቃት እንዲጠናከር ማድረግ

✓ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች የመዝለቅ ምጣኔን 85 በመቶ ማድረስ

✓ የሴቶችን የማጠናቀቅ ምጣኔ 76 በመቶ ማድረስ፤

✓ የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች የማጠናቀቅ ምጣኔ 90 በመቶ ማድረስ፤

5.2 የትምህርት ፕሮግራሞችን ማስፋፋት


➢ አምስት ዲፓርትመንቶች የያዘ የግብርና ፋካልቲ በዋናው ግቢ መክፈት

ሁለት አዲስ (Land resource administration & management, እና rural development) ሶስት በደሌ
ካምፓስ ከነበሩ ነባር የትምህርት ፕሮግራሞች (Forest resource management, biodiversity and
ecoturism, and animal science)

➢ በ2011 ዓ.ም ከፀደቁ ትምህርት ክፍሎች ሁለት የትምህርት ክፍል በመቱ (psychology) እና በበደሌ
ካምፓስ (marketing management) መክፈት፤

➢ 2 አዳዲስ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን በመደበኛና በተከታታይ ትምህርት መክፈት (mechanical


engineering, adult health nursing)፤

➢ በ2014 ዓ.ም ስምንት አዲስ መደበኛ ፕሮግራሞችን (journalism, gada system, logistics and supply
chain management, geology, environmental engineering, irrigation technology, cooperative
and veternery science) ለመክፈት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ

➢ ሁለት ትምህርት ቤቶችን በበደሌ ካምፓስ ለመክፈት ሁኔታ ማመቻቸት (school of commerce, school
of technology and information system)

➢ ከፋካቲዎችና በተዋረድ ካሉ ትምህርት ክፍሎች ጋር በድህረ ምረቃ ት/ቤት ጉዳዮች ዙሪያ በመመካከር
በጋራ መስራት፤

➢ አዳዲስ ለሚከፈቱ የቅድመ ምረቃና የድህረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞች አተገባበር በHarmonized
Academic policy መሰረት ሰለመተግበሩ መከታተል

➢ በተቀመጠ የጊዜ ገደብ ዉስጥ የቀረቡትን የአዳዲስ ፕሮግራሞች ፕሮፖዛል በመፈተሽ ለዉይይት መድረክና
ለዉሳኔ ማቅረብ፣ ማስወሰንና አፈጻጸሙን መከታተል

5.3 የትምህርት ግብዓትን ማሟላትና ምቹ ማድረግ

የመማሪያ ክፍሎች መዘጋጀታቸዉን ማረጋገጥ

- ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች 140 የሴሚናር ክፍልና 14 የሌክቸር አዳራሽ ማዘጋጀት፤

19 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

- ለድህረ-ምረቃ ተማሪዎች 24 የመማሪያ ክፍል ማዘጋጀት፤

• ለመማር ማስተማር አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶች መሟላቱን ማረጋገጥ


➢ 11,168 ወንበር መሟላቱን ማረጋገጥ

➢ 160 ጥቁርና ነጭ ሰሌዳ መሟላቱን ማረጋገጥ

➢ 60 LCD መሟላቱን ማረጋገጥ

➢ ላፕቶፕ ኮምፑተር፣ ፕሪንተር ፣

➢ የማስተማሪያ መሳሪያዎች (ቾክ፣ ማርከር፣ ዳስተር…) መሟላቱን ማረጋገጥ

5.4 ቤተ-ሙከራዎችና ዎርክሾፖችን ማደራጀት


በሁሉም ፋካልቲዎች ለቤተ ሙከራዎችና ወርክ ሾፖች የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መለየት

ለ10 ነባር ቤተ ሙከራዎች ጥገና ማድረግ፤

10 አዳዲስ ቤተ ሙከራዎችን ማደራጀት፤

✓ Casting lab, thermofluid lab, IC Enginering lab, communication lab, control lab, power lab,
heat & mass transfer lab, reaction & chemistry lab, analytical lab and Environmental lab
አራት ተጨማሪ የኮምፑተር ላብ ማደራጀት

አራት ቤተ ሙከራዎችን ማደራጀት

✓ Analytical chemistry lab, organic chemistry lab, micro biology lab, nuclear physics lab
የጸደቀውን 65 የቤተ ሙከራ ማንዋሎች ተግባራዊ ማድረግ፤

የቤተ ሙከራ ማኑዎሎችንና መመሪያዎች በማዘጋጀት ክትትል ማድረግ፤

5.5 የመማር ማስተማሩን በቴክኖሎጂ የታገዘ ማድረግ

• እስማርት የመማሪያ ክፍሎችን ማደራጀት፤

• የተማሪዎች አንድ ካርድ ሲስተም ስራዎችን በአይ፣ሲ.ቲ በመደገፍ ቀልጣፋ አሰራር መዘርጋት፤

• በቴክኖሎጂ የታገዘ ቤተ-መጽሓፍት ማደራጀት


➢ የዲጂታል ላይብረሪ ልማትን መዘርጋት፤

➢ በቤተ መጽሐፍት ዲጂታል አገልግሎት ለመስጠት ሁለት የSRE ግዥ በመፈጸም ስራ ማስጀመር፤

➢ የኢ-ላይብረሪ ኢንተርኔት አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ፤


➢ የተለያዩ ድህረ ገጾችን ማልማትና የሁሉም ቤተ መጽሐፍት መሰረተ ልማቶች ፣ ፋሲሊቲዎችና ሌሎች
አቅርቦቶች እንዲሟሉ ማድረግ፤

5.6 የንባብ/ላይብረሪ/ አገልግሎት መስጠት

20 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ ለ180 ሺህ ተጠቃሚዎች አጭር ግዜ የንባብ አገልግሎት መስጠት፤

➢ ለ1200 የረጅም ጊዜ የዉሰት አገልግሎት መስጠት፤

➢ መጽሐፍት በሶፍት ኮፒ ከመምህራንና ከሌሎች በየትምህርት ክፍሎች ተሰብስቦ በማደራጀት፤ ተማሪዎች


እንዲጠቀሙበት ማድረግ፤

➢ 300 የምርምር ውጤቶች፣ ህትመቶችና ጆርናሎችን ለተጠቃሚዎች አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ፤

➢ 1200 መጽሓፍን ካታሎግና ክላሲፋይ በማድረግ ፈጣንና ዘመናዊ አገልግሎት መስጠት፤

➢ 1000 የጋራ ኮርሾች ሙጅል በማባዛት ለተጠቃሚ ማቅረብ፤

➢ 500 በገበያ ላይ የማይገኙና ቁጥራቸው ውስን የሆኑትን መጽሐፍት በማባዛት ለተጠቃሚ ማቅረብ፤

➢ 200 በአገልግሎት የተጎዱ መጽሐፍትን በመጠገን ለአገልግሎት ማብቃት፤

➢ የአዲሱን ቤተ-መፅሐፍት በማደራጀት ተማሪዎች በ3 ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት መስጠት፤

➢ የመማሪያና የማጣቀሻ መጽሐፍትን ለሁሉም ትምህርት ክፍሎች እንዲሟላ ማድረግ፤

➢ በዋና ዋና ትምህርቶች የማጣቀሻ መጽሐፍት ወደ 1፡5 ማድረስ፤

5.7 ለተማሪዎች በተግባር ልምምድ የተደገፈ ትምህርት መስጠት


➢ 20 ለኤክስተርንሺፕ ፕሮግራም የሚሆኑ ኢንዱስትሪዎችን በማዘጋጀት መምህራንን የተግባር ተኮር አቅም
እንዲያጎለብቱ ማድረግ፤

➢ 65 የሚሆኑ ፋብሪካዎችን የተለያዩ ፋካልቲዎች ለሚኖራቸው ኢንተርንሺፕ ፕሮግራም ማመቻቸት፤


➢ ፈቃደኛ ከሆኑ ኢንዱስትሪዎች ጋር የጋራ የመግባቢያ ሰነዶችን መፈራረምና አብሮ መስራት፤

➢ ከዩኒቨርሲቲያችን ጋር አብሮ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙ ኢንዱስትሪዎች ከዩኒቨርሲቲዉ


የሚፈልጉ ትብብር መኖሩን የፍላጎት ዳሰሳ ማድረግ፤

5.8 ግምገማና ምዘና በማካሄድ ግብረ መልስ መስጠት፤


➢ የክትትልና ድጋፍ ማዕቀፎች የመገምገሚያ መስፈርት እና ቼክ ሊስት መሰረት ድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ
ማድረግ

➢ አመራሩ በየሥራ ክፍሉ የቡድን መሪዎችን በማጠናከር የክፍሉ ሥራ ዕቅድ ላይ በቂ ኦሬንቴሽን


በመስጠትና በማዉረድ ሁሉም ቡድን መሪዎች በዕቅድ እንዲመሩ ማድረግ፤

➢ የዘርፍ አመራሮች ከመካከለኛ አመራር ጋር በየወሩ በስራ አፈጻጸም ላይ በመወያየት ስራዎች


ሳይንጠባጠቡ እንዲፈፀሙ ያደርጋሉ፤

➢ በየሁለት ሳምንቱ መካከለኛ አመራሩ የቡድን መሪዎችን ዕቅድና አፈጻጸም በመገምገም ድጋፍ መስጠት

21 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ አጠቃላይ ሰራተኛ በየሩብ ዓመቱ በሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በመገምገም ለቀጣይ ሥራ ማዘጋጀት

➢ በየደረጃው ላሉ የስራ ክፍሎች ወቅታዊ የሆነ ክትትል፣ ድጋፍ፣ በማድረግ ግብረ-መልስ መስጠት፤

ግብ 6.የመምህራን አቅም ግንባታ፣


መምህራን ሙሉ ጊዜያቸውን ለመማር ማስተማር ስራው በመስጠት በአግባቡ መጠቀማቸውን ክትትልና
ድጋፍ ማድረግ፤

የመምህራን የደረጃ እድገት ጥያቄ በአካዳሚክ ካላንደር እንዲመራ የሚያስችል የግዜ መርሃ ግብር
ማዘጋጀት

የመምህራን ልማት ማጠናከርና ማስፋፋት

➢ የመምህራን ልማት ዕቅድ በማሟላት ለ226 መምህራን የትምህርት ዕድል በመስጠት ውል


ማስሞላት፤

✓ በሁለተኛ ዲግሪ ለ79 መምህራን

✓ በሶስተኛ ዲግሪ ለ147 መምህራን

ለ26 መምህራን የአካዳሚክ ፖዚሽን ውድድር በመመሪያው መሰረት መፈጸም


የመምህራንና የተመራማሪዎችን ሙያዊ አቅም ማሳደግና ማዕከላትን ማቋቋም

የኢሊፒና ሲሲፒዲ ማዕከላትን በማቋቋም ወደ ስራ ማስገባት

➢ ለ80 መምህራን የከፍተኛ ዲፒሎማ HDP ስልጠና መስጠት፤

➢ የመምህራን አቅም ለማሳደግ ኢ.ሊፕ ስልጠና መስጠት፤


የዕውቀትና የክዕሎት ሽግግርን ሊያዳብሩ የሚችሉ ሴሚናር፣ ወርክ ሾፕና አነቃቂ ንግግር መድረኮችን
ማመቻቸት፤

በትምህርት አመራር ላይ ያሉትን አካላት በአመራር ላይ ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፤

አዲስ የሚቀጠሩ ረዳት ምሩቃንና የውጭ ሀገር መምህራን የስነ ማስተማር ሞያ ስልጠና እንዲያገኙ
ማድረግ፤

በሁሉም ፋካልቲ የሚገኙ የሞጁላር፣ ኮርስ ቲምና ኤግዛም ቲሞች ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፤

ለ200 መምህራን Research methodology ላይ ስልጠና መስጠት፤

22 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

60 ለሚሆኑ የትምህርት ክፍልና ፋካልቲ አመራሮች በትምህርት ጥራት ላይ ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፤

ለ256 ተመራማሪዎች የምርምር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት፤


ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ለማስፈን ለመምህራን በሰላማዊ መማር ማስተማር ዙሪያ ስልጠና
መስጠት፤

➢ የመምህራን የተከታታይ ሙያ ማሻሻያ ስርዓት ማዘጋጀት፤

▪ ከረዳት I ወደ ረዳት II--------------ወንድ 5 ሴት 1 ድምር 6 መ/ህራን የደረጃ ዕድገት መስራት

▪ ከረዳት II ወደ ረዳት ሌክቸረር--------------ወንድ 25 ሴት 15 ድምር 40 መ/ህራን የደረጃ ዕድገት መስራት

▪ ከረዳት ሌክቸረር ወደ ሌክቸረር--------------ወንድ 43 ሴት 7 ድምር 50 መ/ህራን የደረጃ ዕድገት መስራት


▪ ከሌክቸረር ወደ ረዳት ፕሮፌሰር-------------- ወንድ 15 ሴት 2 ድምር 17 መ/ህራን የደረጃ ዕድገት መስራት
▪ ከረዳት ፕሮፌሰር ወደ ተባባሪ ፕሮፌሰር -------------- ወንድ 2 ሴት 0 ድምር 2 መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

ግብ 7.የትምህርት ተደራሽነትንና ፍትሐዊነትን ማረጋገጥ፣

7.1 በተማሪዎች ፋላጎት ላይ የተመሰረተ በ70፡30 ቀመር በመደበኛና በተከታታይ መርሃ-ግብር በቅድመ
ምረቃና በድህረ- ምረቃ የመቀበል አቅምን በማሳደግ 18,454 ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር፤

➢ በመደበኛ ትምህርት በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም 11,168 ተማሪዎችን መቀበል፤

o 8,168 ነባር መደበኛ ተማሪዎችን

o 3,000 አዲስ መደበኛ ተመዳቢ ተማሪዎችን ቅበላ ማከናወን፤

➢ ለአከባቢዉ ማህበረሰብ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ በቅድመ ምረቃ በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራሞች 5957
ተማሪዎችን መቀበል፤

• ነባር 3027 በቅድመ ምረቃ ተማሪዎችና

• አዲስ 2930 በማታ፣ በዕረፍት ቀን፣ በክረምት እና በርቀት ትምህርት


➢ በድህረ ምረቃ ነባርና አዲስ 1329 ተማሪዎችን መቀበል

• በመደበኛ ነባር 143 እና አዲስ 260 በድምሩ 403 ተማሪዎችን መቀበል

• በተከታታይ ነባር 426 እና አዲስ 500 በድምሩ 926 ተማሪዎችን መቀበል


7.2 የህንጻና መሰረተ ልማት ግንባታ
➢ ግንባታዎች በተያዘላቸው ግዜ ውስጥ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ እንዲጠናቀቁ ማድረግ፤

23 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ በመቱና በበደሌ በተለያዩ ምክኒያት ያልተጠናቀቁ 18 ህንፃዎች ማለትም 11 የተማሪ ማደሪያ፣1 የተማሪ
መማሪያ፣ 2 ላውንደሪ፣ 1 የመምህራን መኖሪያ ፣ 1 መመገቢያ አደራሽ፣ 1 ማብሰያ ኩሽናና 1 ኬሚካል ስቶር
ግንባታን ማጠናቀቅ፤

➢ ለፍሳሽ ማጣሪያ ፕላንት የሰው ሃይል እንዲሟላ በማድረግ ወደ ስራ ማስገባት፤

➢ ውላቸው የተቋረጡ የ13 ግንባታዎች ጨረታ በማውጣት በሌላ ስራ ተቋራጭ ማስጨረስ፤

➢ ለማስተማሪያ የሚያገለግል 30,000 ህዝብ የሚይዝ የስፖርት ማስተማሪያ የመጀመሪያ ምህራፍ ስራ


ማጠናቀቅ፤

➢ በ2008 ዓ.ም በዋናዉ ግቢ ከተጀመሩ 1ኛ ዙር ማስፋፊያ ህንጻ ግንባታዎች ያልተጠናቀቀ 1 የመምህራን መኖሪያ
ሕንጻ ማጠናቀቅ፤

➢ በ2009 ዓ.ም ከተጀመሩ 2ኛ ዙር የማስፋፊያ ሕንጻዎች ያልተጠናቀቀ 1 የተማሪ ማደሪያ ግንባታ ስራ


ማጠናቀቅ፤

➢ በ2010 ዓ.ም ከተጀመሩ 3ኛ ዙር የበደሌ ካንፓስ ፕሮጀክት ያልተጠናቀቁ 1 ላይብረሪና 2 ላውንደሪ ግንባታ ሙሉ
በሙሉ ማጠናቀቅ፤

➢ ለአስተዳደር ሕንጻ ተጨማሪ ፋሲሊቲዎችን መስራት፤

➢ የመጨረሻ ርክክብ ላልተደረገላቸው 41 ሕንጻዎችና ፕሮጀክቶች የመጨረሻ ርክክብ ማድረግ፤

➢ የ18 ነባር ህንጻዎች የጥገና ስራ ማከናወን፤

➢ መሰረተ ልማት ስራ ማከናወን፤

▪ የማስፋፊያ ግንባታዎች መሰረተ ልማት 90% ማድረስ፤

▪ የግቢ ዙሪያ አጥር ሥራን ማስጀመር፤

▪ የመምህራን መኖሪያ መሰረተ ልማት ስራን 100% ማድረስ ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ፤
▪ የበደሌ ግቢ መሰረተ ልማት ስራን ማጠናቀቅ፤

▪ በ2013 ዓ.ም በጎሬ ለመማሪያ ሆስፒታል ግቢ የአጥርና ጥርጊያ ፣ መንገድ ስራ፣ ኤሌክትሪክ ስራና የውሃ
መስመር ማጠናቀቅ፤

▪ በመቱ 2፣ በበደሌ 2፣ በበቾ 1ና በጎሬ 2 ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ 50%ማድረስ፤


➢ ለማስፋፊያ ግንባታዎች መመገቢያ አደራሽ፣ ማድ ቤት፣ የመምህራን ላውንጅ ና ልብስ ማጠቢያ ማስጀመር፤

➢ በ2013 አዳዲስ ግንባታዎችን በመቱ ግቢ በማስጀመር (5 የፕሬዝዳንት ቪላ 70%፣ ፣ የመኪና ማቆሚያ ሼድ


100%፣ አረንጓዴ ጽዱ ቦታ 20%፣ 2 ወፍጮ ቤት 100% ፣ ማህበረሰብ ት/ቤት 70% ና የነዳጅ ማዲያ 50%
ማድረስ፤

24 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ በ2013 አዳዲስ ግንባታዎችን በደሌ ግቢ (የአስተዳደር ቢሮ 80%፣ የመምህራንና የተማሪዎች መዝናኛ 100% ፣
የግቢ ውበት ስራ 60%፣ ዮግብርና ቤተ ሙከራ 40%፣ 1 ወፍጮ ቤት 100% ፣ የመምህራን መኖሪያ 40% ና ስቶር
40% ማድረስ፤

➢ በ2013 ዓ.ም ለጎሬ መማሪያ ሆስፒታል የማስተር ፕላን በማሰራት ግንባታውን በማስጀመር 15% መድረስ

7.3 የሴት፣አካል ጉዳተኞችና ታዳጊ ክልሎች ተማሪዎች ተሳትፎን ማሳደግ


✓ ተማሪዎች በሚመርጧቸው የትምህርት መስኮች ሊገቡ የሚችሉበት እድል እንዲኖራቸው ማድረግ፤

✓ 1600 ለሚሆኑ አድስ ገቢ ሴት ተማሪዎች የህይወት ክህሎት ስልጠና መስጠት፤

✓ ለ100 ተመራቂ ተማሪዎች የምርምር አጻጻፍ ስነ ዘዴ ስልጠና መስጠት፤

✓ 2500 ለሚሆኑ ሴት ተማሪዎች በጾታዊ ጥቃት ዙሪያ ምክር መስጠት፤


✓ በየትምህርታቸው ከፍተኛ ውጤት የሚያስመዘግቡ ሴቶች፣ የአካል ጉዳት ያለባቸውን እና ከታዳጊ ክልል
ለመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መስጠት፤

✓ በተቋሙ ማንኛውም ፆታዊ ትንኮሳ ተፈጽሞ ሲገኝ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ፤

✓ ለተማሪዎች ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ የማማከርና የድጋፍ አገልግሎት ማድረግ፤

➢ ለተማሪዎች የምክር አገልግሎት መስጠት፤

➢ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎችን በመለየት ድጋፍ ለሚሹ ሴት ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ፣ ፎቶ ኮፒና
የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ ማድረግ፤

➢ ሴቶች፣ ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የመማሪያ ክፍል እና የዶርም ምደባ ምቹ እንዲሆን ማድረግ፤

➢ ለ2300 ሴቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ እና ከታዳጊ ክልል ለመጡ ተማሪዎች የቲቶሪያል ድጋፍ
እንዲሰጣቸው ማድረግ፤

➢ ትምህርት ክፍል ምርጫ ላይ ለሴቶች፣ ለአካል ጉዳተኞች እና ከታዳጊ ክልል ለመጡ ተማሪዎች አንደኛ
ምርጫቸውን ማመቻቸት፤

➢ ለ30 ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የመማሪያ፣ የመኝታና የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ፤

➢ ለ30 ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የስነ ልቦና ስልጠና መስጠት፤

✓ የሴቶች አመራርና የውሳኔ ሰጪነት ተሳትፎን ማሳደግ

25 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ ለ30 ሴት መምህራን የማስተማር ስነ ዘዴ ስልጠና መስጠት

➢ ለ20 ሴት መምህራን የህይወት ክህሎት የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት፤

➢ ለ100 ሴት አስተዳደር ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና መስጠት፤

➢ ሴቶች ወደ አመራር እንዲመጡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን መስራት፤

➢ አለም አቀፍ የሴቶች በዓልና ነጭ ሪቫይን ከዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ጋር በማክበር የሴቶችን እኩል
ተሳታፊነት እና ተጠቃሚነትን ማስተዋወቅ፤

➢ ለግንባር ቀደም መምህራንና ሴት አስተዳደር ሰራተኞች የማበረታቻ ሽልማት መስጠት፤

➢ ለዩኒቨርሲቲው ሴት ሰራተኞች የሕፃናት ማዋያ ማቋቋም

7.4. በኤች አይ.ቪ መከላከል ስልቶች፣ ስነ ተዋልዶና አከባቢ ጥበቃ ዙሪያ ማስተማርና ስልጠና መስጠት
➢ ከአካባቢ ማህበረሰብ ጋር በኤች አይ ቪ እና ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት፤

➢ ስለኤች.አይ.ቪ ኤድስ የሚገልጽ የግንዛቤ መድረክ መፍጠር፣ ሴሚናሮች፤ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፤

➢ ኤች.አይ.ቪ መከላከያን ስራ በሁሉም የሥራ ሂደቶች ሜኒስትሪም እንዲሆን ግንዛቤ ማስጨበጥ፤


➢ ግንዛቤ ማስጨበጫና ትምህርታዊ መድረኮችን ማዘጋጀት፤

➢ ስርዓተ-ፆታን ያገናዘበ ኤች.አይ.ቪ መከላከያ መድረኮችን ማዘጋጀት፤


➢ የጤና ባለሙያዎች አሰልጣኞች ስልጠና መስጠት፤

➢ ለኤች .አይ.ቪ የመረጃ ማዕከል ማዘጋጀትና ማጠናከር፤

➢ የእርስ በእርስ መማማሪያ መድረኮችን ማመቻቸና የህይወት ተሞክሮን ማካፈል፤

ግብ 8.የሳይንስና የምርምር ባህል፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህበረሰብ አገልግሎት ማጠናከር፣

8.1. ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር ማካሄድ


➢ የምርምር ስራዎችን በዘመናዊ የመረጃ ቋት ማደረጀት

➢ 62 የሚሆኑ ጥናትና ምርምሮችን ማካሄድ፤

• 48 (አርባ ስምንት) የሚሆኑ ጠባብ የአጭር ጊዜ የምርምር ስራዎችን ማካሄድ፤

• 12 (አስራ ሁለት) የሚሆኑ መካከለኛና የረዥም ጊዜ የምርምር ስራዎች (ፕሮጀክት ተኮር) ማካሄድ፤

• ከአከባቢው ማህበረሰብና ባለድርሻ አካላት ጥያቄ የሚመጡ 2 (ሁለት) ምርምሮችን ማካሄድ፤


➢ የምርምር ውጤቶችን ለተለያዩ አካላት ማድረስ

• 1 አለም አቀፋዊና 1 ሀገር አቀፋዊ የምርምር ኮንፈረንስ ማዘጋጀት፤

• 2 ዓይነት የምርምር ጉባኤ ፕሮዱሲንግ ማሳተም፤

26 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• 3 ሲምፖዚዬም ወይም ሴሚናር ማዘጋጀት

• 40 ምርምሮች በጆርናል እንዲታተሙ ማድረግ፤

➢ የተመራማሪዎችን ቁጥር ከ218 ወደ 238 ከፍ ማድረግ፤

➢ የምርምር ውጤቶችና የተለያዩ ጆርናሎች ስብስብ የያዘ መረጃ ክፍል ማቋቋም፤

➢ 4 የምርምር ማዕከላትን ማደራጀት፤

➢ የቅድመ ህትመትና ሪፖዚተሪ ሲስተም ስራ ማስጀመር፤

8.2 የቴክኖሎጂ ሽግግርን ማጠናከር


➢ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ቢዝነስ ኢንኩቤሽን ማዕከል ማቋቋምና ማደራጀት፤

➢ ሁለት ከጥናትና ምርምር የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ማህበረሰቡ ማውረድ፤

➢ በተመረጡ አስሩ የኢሉባቦርና በደሌ ዞን ወረዳዎች ላይ የWest Ethiopia Initiative for Livestock
Technology (WEILT) ፕሮጀክት ስራዎችን መስራት፤

- የማዳቀያ መሳሪያዎችና ቁሳቁሶችን ማሟላት

- ለሚመለከታቸው አካላት ስልጠና መስጠት

- የተመረጡ አባወራዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ማድረግ

8.3 በጥናት ላይ የተመሰረተ ችግር ፈቺ የማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት፤


➢ በ2011 ዓ.ም የተጀመሩ 5 ፕሮጀክቶችን ማስጨረስ

• የያዩ ወረዳ የንብ እርባታ፣ 29 አባወራ ተጠቃሚ የሚያደረግ ለዩኒቨርሲቲ አከባቢ ማህበረሰብ የዶሮ
እርባታ፣ የቡሬ ወረዳ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት፣ የዶክተር ማይክ ብራንድ መታሰቢያ ቤተ መጽሐፍት
ስራና የመቱ ከተማ የሊስትሮ ሼድ፤

➢ የማህበረሰቡን ችግር የሚፈቱ 3 (ሶስት) አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽና ተግባራዊ በማድረግ ማህበረሰቡን
ተጠቃሚ ማድረግ፤

➢ በአራት ወረዳዎች ላይ የባዮ ጋዝ ግንባታ ማካሄድ፤

➢ 13 (አስራ ሶስት) ተግባር ተኮር ስልጠናዎችን ለማህበረሰቡ መስጠት

➢ ነፃ የማህበረሰብ አገልግሎት መስጠት

• በጽዳት ዙሪያ፣ በአከባቢ ጥበቃ፣ ለአቅመ ደካማና ቤት አልባ ለሆኑ ማህበረሰ፣ የህግ ምክር
አገልግሎትና ወዘተ አገልግሎት መስጠት

➢ የተለያዩ ተቋማትን ማማከር (መቱ ካርል ሆስፒል፣ መቱ ማረሚያ ቤትና ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ)፤

➢ ለ2000 አቅመ ደካማ ህብረተሰብ ነፃ የሕግ አገልግሎት መስጠት፤

27 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

➢ በበደሌ፣ በጎሬ፣ በቡሬና ያዩ ነፃ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ማቋቋም

➢ የስቴም ፕሮግራም ማዕከል ማደራጀት

➢ ሞዴል ትምህርት ቤት በመውሰድ መደገፍ

➢ ለ300 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የበጋ ግዜ የማጠናከሪያ ትምህርት መስጠት

➢ የማህበረሰብ ትምህርት ቤትን በማጠናከር ለአከባቢው ተማሪዎች ና ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ተማሪዎች


ትምህርት መስጠት

✓ በቅድመ መደበኛ (0 ክፍል) 45 ተማሪዎችን መቀበል

✓ በመደበኛ ከ1-7 ክፍል 280 ተማሪዎችን መቀበል

ግብ 9፡- የአጋሮችን፣ የባለድርሻ አካላትንና የዓለም አቀፍ ግንኙነትን ማስፋፋትና ማጠናከር

9.1 .ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ጋር ትስስር መፍጠርና አብሮ መስራት


➢ 8 ከሚሆኑ በአከባቢያችን ከሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር በጋራ መስራት፤

➢ 4 ከሚሆኑ ኢንተርፕራይዞች ጋር በጋራ መስራት፤

➢ ከሙያ ማህበራት ጋር በመሆን የተመራቂ ተማሪዎች ስለ ስራ ፈጠራ ግንዛቤ እንዲያገኙ ማድረግ፤

➢ ለሀገሪቱ እድገትና ኢንዱስትሪ ትስስር ጠቃሚ የሆኑ ተቋማትን በማፈላለግ ከ25 ድርጅቶች ጋር ግኑኝነት
መፍጠር፤

➢ ከ30 የውጭ ሀገር መምህራን ጋር በሀገራቸው የሀገራችንን ገጽታ እንዲገነቡ የጋራ ስራ ስምምነትን
ማጠናከር፤

➢ 10 የሚሆኑ ሀገራዊና አለም አቀፋዊ ግንኙነትና ትብብር ማድረግ

➢ 9 መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር ግንኙነት መፍጠር፤

➢ ፕሮጀክቶችን በመንደፍ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ግንኙነት መፍጠር፤

➢ የአሰራር ስርዓትን ለማሻሻል ከሀገር ውስጥና ውጭ ሀገር ዩኒቨርሲቲዎች የመምህራን ልማት


ማስተባበሪያዎች፣ ስርዓተ-ትምህርት ማስተባበሪያዎች እንዲሁም አካዳሚክ ጉዳዮች ጋር ግንኙነት
መፍጠር፤

9.2 ከሕዝብ ክንፍ ጋር ግኑኝነት በመፍጠር አብሮ መስራት


• ከሕዝብ ክንፍ ጋር በጋራ የሚሰሩ ስራዎችን በማቀድ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ማስገባት፣

28 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• የተማሪዎች ካውንስልና የሰላም ፎረም አደረጃጀትን በማጠናከር የውሳኔ አካል በማድረግ በትምህርታዊ፣
አስተደደርና ሰላማዊ መማር ማስተማር ሥራ ለይ እንዲሳተፉ ማድረግ፤

• ሰላማዊ የመማር ማስተማር ለማስፈን ከህዝብ ክንፍ ጋር በጋራ መስራት

• የሴት ተማሪዎች ማህበር፣ የሴት ከፍተኛ አመራርና ሴት መምህራን ግንኙነት በማጠናከር በጋራ መስራት፤

• ከዞን ፤ከመቱ ከተማና ከመቱ ወረዳ የፀጥታ አካላት ጋር በፀጥታ ዙሪያ በጋራ መስራት፤

• ከአከባቢው ማህበረሰብ ጋር በፀጥታ ዙሪያ አብሮ መስራት፤

መማማርና ዕድገት

ግብ 10.የዲጂታል ቴክኖሎጂን ማስፋፋትና ማጠናከር፣

10.1 የአይ.ሲ.ቲ አሰራርን ቀልጣፋ ማድረግ


1 ዘመናዊ የዳታ ማዕከል (Cloud Based Data Centre) ማደራጀት፤
በዋናው ግቢና በበደሌ ግብርና ደን ሳይንስ ኮሌጅ የኔትዎርክ መሰረተ ልማት በማጠናቀቅ ኢንተርኔት
አገልግሎት ማስፋፋት፤

የኢንተርኔት አቅም ከ100 ሜ.ባ ወደ 400 ሜ.ባ ማሳደግ፤

15 የግቢ ደህንት መከታተያ ካሜራ (CCTV Camera) አገልግሎቶች የሚውል የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎችን
ማከናወን፤

የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ ኢሜል ኢኒስቲቱሽናል አካውንት ማዘጋጀት፤


አጠቃላይ በዩኒቨርሲቲው ለሚያግዙ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ስፔስፍኬሽን ማዘጋጀት፤

የአይ.ሲ.ቲ መሰረተ ልማት ማሟላት

የተማሪ አስተዳደር፣ የሬጅስትራር፣ የሰው ሃብት፣ የፋይናንስ፣ የንብረትና ሌሎች አገልግሎቶችን የሚያሳልጡ
ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም መተግበር፤

ለ4 የኮንተንት ባለሙያዎች የዌብሳይት ኮንተንት ማበልጸጊያ ስልጠና መስጠት፤

የሲስኮና ሁዋዌ ስልጠና መስጠት፤

ለ10 ካፌና ክሊኒክ ባለሙያዎች student one card system ዙሪያ ስልጠና መስጠት

29 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ግብ 11.አመራርን፣ አስተዳደርንና አደረጃጀትን ማጠናከርና አቅም መገንባት፣

11.1 የመፈፀምና የማስፈፀም አቅምን መገንባት


ለሰራተኞች የትምህርት እድል መስጠት፤

➢ ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ለ10 ሠራኞች

➢ ከዲግሪ ወደ 2ኛ ዲግሪ ለ6 ሰራተኞች


የሰራተኞችን የስልጠና ፍላጎት መሰረት በማድረግ የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት

o ለ100 ሰራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥና ደንበኛ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና መስጠት፤


o ለሁሉም ሰራተኞች የኦቶሜሽን ስልጠና መስጠት፤

o ለ1500 ሰራተኞች በካይዘን ፍልስፍናና አመራር ላይ ስልጠና መስጠት፤


o በፀጥታ ዙሪያ ለጥበቃ አባላት ስልጠና መስጠት፤

o የተማሪዎች ፖሊስ በማደራጀት በፀጥታ ዙሪያ ስልጠና መስጠት፤

o በሲቪል ሰርቪስ መመሪያዎች ላይ የሰራተኞችን ዕውቀት በስልጠና ማሳደግ፤

o ለ50 ፋኩልት፤ ት/ቤቶች፤ተቐማት ጉዳይ አስፈፃሚ ሰራተኞች የንብረት አስተዳደር ላይ ስልጠና


ማሰጠት፡፡

o ለ200 አካዳዳምክና ለአስተዳደር ሰራተኞች የግራንት ፕሮጀክት አዘገጃጀት ላይ ስልጠና መስጠት

o ለ2 ሰራተኞች መሰረታዊ የጋዜጠኝነት መርህና አተገባበር ዙሪያ የስራ ላይ የሙያ ስልጠና መስጠት፤

o ለ2 ሰራተኞች በማህበረሰብ ሬድዮ አስተዳደር ዙሪያ የስራ ላይ የሙያ ስልጠና መስጠት፤

o ለ11 ሕዝብና ውጭ ግኑኝነት ሰራተኞች በኤዲቲንግ፣ ዲዛይን ፣ግራፊክስ፣ ካሜራ ቀረጻ፣ ቪዲዮ ኤዲቲንግ
ስልጠና መስጠት፤

o ለቤተ መጽሐፍት ሠራተኞች የኮምፑተር፣ ካይዘን ፍልስፍና፣ ኦቶሜሽን ስልጠና፣ ካታሎግና


ክላስፊኬሽን፣ በውጤት ተኮር እቅድና በቤተ መጽሐፍት ደንብና መመሪያ ዙሪያ ስልጠና መስጠት

o ለቤተ መጽሐፍት፣ ለሬጅስትራር፣ለሴክሬተሪ፣ ለፋካልቲ ጉዳይ ፈጻሚ፣ ለፎቶ ኮፒና ጥረዛ ፣ለበደሌ
ግብርናና ደን ሳንስ ኮሌጅ ሰራተኞች በስነምግባር ዙርያ ላይ ስልጠና መስጠት፤

30 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

11.2 የተለያዩ የአሰራር ስርዓቶችን መዘርጋት የሚያስችሉ አዋጅ፣ መመሪያዎች፣ ማንዋሎች በማሻሻል/
በማዘጋጀት/ በማጸደቅ ለሚመለከታችው እንዲደርስ በማድረግ ተግባራዊነቱን መከታተል፣
➢ ዩኒቨርሲቲው ከግለሰቦች፣ ከመስሪያ ቤቶችና ሌሎች ድርጅቶች ጋር የሚያደርጋቸውን ስምምነቶች
ሕጋዊነት ማረጋገጥ፤

➢ የምርምር ማዕከላት የፕሮጀክቶች መቅረጫ መመሪያ ማዘጋጀት፤

➢ ውሎችን፣ ሰነዶችን በሕጋዊ መንገድ በማዘጋጀት የአፈጻጸሙን ህጋዊነት መከታተልና ማረጋገጥ፤

➢ አውንታዊ ድጋፍ መመሪያዎችን ተፈጻሚነት መከታተል፤

➢ ለኮሚኒኬሽን ስራ ውጤታማነት የሚረዳ ጥናት ለማድረግ መመሪያዎችን ማሻሻል፤

➢ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ደንቦችና መመሪያዎችን ማዘጋጀት

➢ የአካዳሚክ ኮር ፕሮሰስ ጋይድላይን ማዘጋጀትና ማጸደቅ፤


➢ የቤተ መጻህፍት ጋይድሊንመዘጋጀትና ማጸደቅ፤
➢ የተከታታይ ትምህርት መመሪያ መዘጋጀትና ማጸደቅ፤
➢ መረጃዎችን በቀላሉ ለማግኘት የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ኤሌክትሮኒክ ቅጾችን በማዘጋጀት ለፋካቲዎች
በማውረድ አፈጻጸማቸውን መከታተል

➢ የትምህርት የብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍና ደንብ አሻሽሎ እንዲጸድቅ ማድረግ


➢ የመምህራን ልማት፣ ስርዓተ-ትምህርት ልማት መመሪያዎችን በማዘጋጀት እንዲጸድቅ በማድረግ
አፈጻጸሙን መከታተል፤

➢ የHUIAWEI አካዳሚ ስልጠና አፈጻጸም ማኑዋል/ውስጥ ደንብ ማዘጋጀት፤


➢ የተዘጋጀ የሲስኮ አካዳሚ ስልጠና አፈጻጸም ማኑዋል /የውስጠ ደንብ መከለስ፤
11.3 የተቋሙን የስራ ማስፈጸሚያ ዕቅዶች ማዘጋጀት
▪ የአስር ዓመት (ከ2013-2022) ስትራቴጂክ ዕቅድ ማዘጋጀት፤

▪ የድህረ ኮቪድ 19 ማስፈፀሚያ ዕቅድ በጋራ ማዘጋጀት

31 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ክፍል አራት

4. ስትራቴጂክ ግቦች፣ ዋና ዋና ተግባራት፣ መለኪያዎችና ኢላማዎች


የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ዜጋ/ተገል ግብ 1፡-
የተቋሙን የዜጎች ቻርተር
ጋይ (20) የተገልጋይ የተከለሰ የዜጎች ቻርተር ሁሉም የስራ
መከለስ በተለያዩ አማራጮች በቁጥር 0.4 በቁጥር 20 43 43 ክፍሎች
እርካታን
ለዜጎች ተደራሸ ማድረግ፤
ማሳደግ፤(8

44 የስራ ክፍሎች በተቀመጡ


ስታንደርዶች መሰረት የተገመገመ የስራ ክፍሎች
0.4 በጊዜ 1 4 1 1 1 1
አገልግሎት መስጠታንቸው ስታንደርድ በጊዜ

መገምገምና መዝግቦ መያዝ፤

ተቋማዊ ለውጥ

ከህዝብ ክንፍ አካላት ጋር


ተቋሙ በዜጎች ቻርተር
በተቀመጠው ስታንዳርድ
መሰረት አገልግሎት መስጠቱን የተደረገ ውይይት በጊዜ 0.4 በጊዜ 0 2 1 1

እና በመልካም አስተዳደር
ችግሮች ዙሪያ በዓመት 2 ጊዜ

32 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መወያየት፤

የተለዩ የውስጥና የውጭ


የመልካም አስተዳደር ችግሮች የተፈቱ የመልካም
0.4 በመቶኛ - 100 100 100 100 100 ተቋማዊ ለውጥ
አስተዳደር ችግሮች በመቶኛ
እንዲፈቱ ማድረግ

ተገልጋዮች በተቋሙ አገልግሎት


አሰጣጥ ዙርያ የሚሰማቸውን
ቅሬታና አቤቱታ የተዘረጋ የቅሬታ ማቅረቢያ
0.4 በቁጥር 4 5 5 5 5 5
የሚያቀርቡበትን አሰራር በቁጥር
ተቋማዊ
ስርዓት ማጠናከር፤ ለውጥና የስነ
ምግባርና ጸረ
ሙስና ኮሚሽን

ከተገልጋዮች የሚቀርቡት
ቅሬታዎች መመዝገብ፣
አፋጣኝ ምላሽ የተሰጠው
መተንተንና አፋጣኝ ምላሽ ቅሬታ በመቶኛ 0.4 በመቶኛ 50 100 100 100 100 100
መስጠት፤

የሚቀርቡ ጥቆማዎች የስነ ምግባርና


በማጣራት ተገቢ የዕርምት ተገቢ የእርምት እርምጃ
በመቶኛ ጸረ ሙስና
በመቶኛ 0.4 50 100 100 100 100 100
ዕርምጃ እዲወሰድ ማድረግ ኮሚሽን

33 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ
ዳሰሳዊ ጥናት በማካሄድ የዳሰሳ ጥናት ሰነድ በቁጥር 0.4 በቁጥር 1 2 1 1 ተቋማዊ ለውጥ
የተገልጋዮችን እርካታ መለካት፤

በተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ አካዳሚክ


ላይ የተማሪዎች እርካታ ዳሰሳ ጉዳይ፣ ተቋማዊ
የእርካታ ዳሰሳ በመቶኛ 0.4 በመቶኛ 0 100 100 100 ለውጥ፣
ጥናት 2 ጊዜ ማካሄድ፤ ትምህር ጥራት

ከግምገማ በተገኘው ውጤት


የተሸሻለ አሰራር በመቶኛ 0.4 በመቶኛ 50 100 100 100 100 100 የስራ ክፍሎች
መሰረት አሰራርን ማሻሻል፤

የዩኒቨርሲቲውን የተቀናጀ እና
የተደራጀ መረጃ ተቀናድቶ ተደራሽ የሆነ የዕቅድና በጀት
0.2 በመቶኛ 75 100 100 100 100 100
መረጃ በመቶኛ ክፍል
ለሚመለከተው አካል መስጠት፤

የትምህርት ማስረጃ ለሚፈልጉ


ተገልጋዮች የትምህርት
የት/ት ማስረጃ አገልግሎት
ማስረጃቸውን በማጣራት 0.2 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100 ሬጅስትራር
በመቶኛ
አገልግሎት መስጠት

በየሴሚስቴሩ የግሬድ ሪፖርት 0.2 በጊዜ 1 2 1 1 ሬጅስትራር


ተዘጋጅቶ የተሰጠ የግሬድ

34 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በማዘጋጀት ለተማሪዎች ሪፖርት በጊዜ

መስጠት፤

የ2012 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸምና


የ2013 ዓ.ም ዕቅድ በየደረጃው የጋራ ግንዛቤ የተያዘበት የዕቅድና በጀት
0.2 በቁጥር 1 1 1
ዕቅድና ሪፖርት በቁጥር ክፍል
ላለው አመራር እና ፈፃሚ
በማቅረብ የጋራ ግንዛቤ መያዝ

የ2012 ዓ.ም የትምህርት ጥራት


ለማህበረሰቡ የቀረበ የት/ት
ኦዲት ሪፖርት ዉጤቶች 0.2 በቁጥር 0 1 1
ጥራት ኦዲት በቁጥር የትምህርት
ለማህበረሰቡ ማቅረብ፤ ጥራት ጽ/ቤት

የ2012 ዓ.ም መልካም ተሞክሮ


ለት/ት ክፍሎች የደረሰ
በመለየት ለትምህርት ክፍሎች 0.2 በቁጥር 0 1 1
መልካም ተሞክሮ በቁጥር
እንዲደርስ ማድረግ፤

በተለያዩ ህትመቶች፡- ብሮሸር፣


ባነር፣ መጽሔት እና በራሪ ለማዕበረሰቡ ተደራሽ
ወረቀት የአርትኦት ስራ የተደረጉ የተለያዩ
0.2 በመቶኛ 25 100 25 50 75 100
ህትመቶች በመቶኛ
በመስራት ለማህበረሰቡ
የሕዝብና ውጭ
ወቅታዊ መረጃ መስጠት ግኑኝነት

በሚዲያ፣ በድረ ገጽ፣ በመድረክ በተለያዩ ተግባቦት በመቶኛ


0.2 80 100 100 100 100 100
ለማህበረሰቡ ተደራሽ

35 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ውይይት፣ በዩኒቨርሲቲው ፌስ የተደረጉ የተቋሙ


እንቅስቃሴ በመቶኛ
ቡክና ዩቱብ የተቋሙን
እንቅስቃሴ ለማህበረሰቡ
ማስተዋወቅ

በማህበረሰብ ሬደዮ አጫጭር


መረጃዎችን (ቴክኖሎጂ ነክ፣ በማሕበረሰብ ሬዲዮ
ትምህርት ነክ፤ ጤና ነክ፤ ምግብ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማዕበረሰብ
ነክ፣ ድንቃድቅና መዝናኛ የተደረጉ አጫጭር 0.2 በመቶኛ 90 100 100 100 100 100 ተኮር ሬድዮ
መረጃዎች በመቶኛ
ወሬዎችና ሌሎች መረጃዎች)
ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማሳደግ፤

የተለያዩ አከባቢያዊ፣ ሀገር


አቀፋዊና ዓለም አቀፋዊ የዜና ተደራሽ የተደረጉ የዜና ማዕበረሰብ
0.2 በመቶኛ 90 100 100 100 100 100
ስርጭት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ስርጭት በመቶኛ ተኮር ሬዮ

ማድረግ

36 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የኮንትራት ጊዜያቸውን
የሚያድሱና አዲስ የሚቀጠሩ
የውጭ ሀገር መምህራን ቅጥር፣
መኖሪያና የማደስ ስራ የመኖሪያ ፍቃድ ያገኙ የሕዝብና ውጭ
0.2 በቁጥር 25 30 30
የውጭ መምህራን ብዛት ግኑኝነት
በማከናወን ተገቢውን
አገልግሎት መስጠት፤

የተማሪዎች የምግብ
-
አገልግሎት

የመመገቢያ አዳራሾችን
ለአገልግሎት ዝግጁ በማድረግ
100 100 100 100
ጥራት ያለውና ቀልጣፋ የሆነ
የተሰጠ ጥራት ያለው
የተማሪዎች
አገልግሎት መስጠት፤ የምግብ አገልግሎት 0.1 በመቶኛ 60 100 መሰረታዊ
በመቶኛ
አገልግሎት
ዳይሬክቶሬት

ከበጀት ጋር የተጣጣመ
0.1 በመቶኛ 60 100 100 100 100 100
የምግብ ሜኑ ማዘጋጀት

ለ11,168 ተማሪዎች በሜኑ


0.1 በመቶኛ 60
መሰረት የምግብ አገልግሎት
100 100 100 100 100

37 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መስጠት፤

የተማሪዎች መኝታ

ለ11,168 ተማሪዎች የመኝታ


ክፍሎች ምቹና የተሟላ
በማድረግ አገልግሎት 0.1 በመቶኛ 100 100 100
የተሰጠ ጥራት ያለው
መስጠት፤ የመኝታ አገልግሎት
በመቶኛ

የተማሪዎች
በክፍሎቹ አልጋ፣ ፍራሽ፣ ትራስ፣
መሰረታዊ
ሎከር፣ ጠረጴዛና ወንበሮች አገልግሎት
በሟሟላት አገልግሎት 0.1 በመቶኛ 100 100 100 ዳይሬክቶሬት
መስጠት፤

ተማሪዎች ከመግባታቸዉ በፊት


በዲፓርትመንትና በትምህርት
ምደባ የተከናወነላቸው
ዓመታቸዉ መሰረት ምደባ ተማሪዎች ብዛት 0.1 በቁጥር 8168 11168 8168 3000
ማከናወን፤

38 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የተማሪዎችን የህክምና የተሰጠ የህክምና


አገልግሎት አገልግሎት በመቶኛ

ያለውን ክሊኒክ ወደ ጤና ወደ ጤና ጣቢያ ያደገ


0.1 በቁጥር 0 1 1
ጣቢያ ማሳደግ፤ ክሊኒክ

የህክምናና የላብራቶሪ ምርመራ


አሰጣጥ ፍትሐዊና ቀልጣፋ
0.1 በመቶኛ 60 100 100 100 100
ማድረግ፤
ቀልጣፋ የሆነ የህክምና
አገልግሎት በመቶኛ የተማሪዎች
መሰረታዊ
የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት
በመቶኛ አገልግሎት
ማጠናከር፤ 0.1 60 100 100 100 100 100
ዳይሬክቶሬት

ለተማሪዎች የማህበራዊ
አገልግሎት መስጠት

23 ማህበራዊ አገልግሎት ለተማሪዎች የማህበራዊ 23 23 23 23


አገልግሎት የሰጡ ማዕከላት
መስጫ ላይ እየተሰጠ ያለውን
አገልግሎት ተጠናክሮ 0.1 በቁጥር 23 23

እንዲቀጠል ማድረግ፤

39 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

6 ተጨማሪ የማህበራዊ
አገልግሎት ዘርፍ መስጫ
ማዕከላት ለአገልግሎት ለተማሪዎች የማህበራዊ
0.1 በቁጥር 0 6 6 6 6
አገልግሎት የሰጡ ማዕከላት
በማዘጋጀት አገልግሎት
እንዲሰጥ ማድረግ፤

ለተማሪዎች የመዝናኛና
የስፖርት አገልግሎት
በመስጠት
የተማሪዎች
መሰረታዊ
በሁሉም የቴሌቭዥን ክፍሎችና አገልግሎት
የተሰጠ የዲኤስ ቲ.ቪ
በ4 ማዕከል የዲኤስ ቲቪ በቁጥር ዳይሬክቶሬት
0.1 2 4 4 4 4 4
አገልግሎት በቁጥር
አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ፤

የባህልና ኪነ ጥበብ ፕሮግራም የተዘጋጀ የባህልና ኪነ


0.1 በቁጥር 0 4 1 1 1 1
ማዘጋዘጀት፤ ጥበብ ፕሮግራም

የውስጥና የውጭ የስፖርት


ውድድሮችን ማዘጋጀትና
የተደረገ የስፖርት ውድድር 0.1 በቁጥር 0 3 1 1 1
መሳተፍ፤

የሀገር አቀፍ የስፖርት ውድድር 0.1 በቁጥር 0 1 1


የሃገር አቀፍ ስፖርት

40 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ላይ መሳተፍ፤ ተሳትፎ

የወጪ መጋራት አገልግሎት


መስጠት

የአገልግሎት አጠቃቀም ፍላጎት በካሽና በዓይነት የተለየ


የአገልግሎት አጠቃቀም
በካሽና በዓይነት መለየት፤ 0.1 በመቶኛ 60 100 100
በመቶኛ
የተማሪዎች
መሰረታዊ
11,168 ተማሪዎችን የወጪ አገልግሎት
የወጪ መጋራት ሰነድ ዳይሬክቶሬት
መጋራት ሰነድ በመመሪያው 0.1 በቁጥር 0 11,168 11,168
የሞሉ ተማሪዎች ብዛት
መሠረት ማስሞላት፤

የምግብ አገልግሎት
ለማይጠቀሙ ተማሪዎችን ለፋይናንስ የተላከ
የተጠቃሚዎች ዝርዝር
በመለየት በየወሩ ዝርዝራቸውን 0.1 በጊዜ 5 10 1 3 3 3
በጊዜ
ለፋይናንስ ክፍል ማሳወቅ፤

41 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ዜጋ/ተገልጋ ግብ 2. የተማሪዎች ስነ ምግባር


የስነ ምግባርና
ይ (20) ግንባታ ላይ መስራትና
ሁለንተናዊ የተሰራ የዳሰሳ ጥናት ፀረ ሙስና
መሻሻሉን በዳሰሳ ጥናት በቁጥር 0.72 በቁጥር 0 1 1 ጽ/ቤት ና
ስብዕናው
ማረጋገጥ ፋካልቲዎች
የታነፀ
ምሩቅ
ማፍራት(1 በራሱ የሚተማመንና ሁሉም የስራ
2) ኩረጃን የሚጸየፍ ተማሪና ክፍሎችና
የተሰራ ስራ በመቶኛ 0.72 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100
ተመራማሪ መፍጠር፣ የት/ክፍሎች

ለነባርና አዲስ ተማሪዎች


በተማሪዎች መተዳደሪያ የስነ ምግባርና
ስልጠና የወሰደ ተማሪ
ፀረ ሙስናና
የዉስጥ ደንብ ላይ ስልጠና ብዛት 0.66 በቁጥር 4496 11168 11168
ፋካልቲዎች
መስጠት፤

የተማሪዎች የስነ ምግባርና


ፀረ ሙስና ክበብ ማጠናከርና ወደ ስራ የገባ የጸረ ሙስና የስነ ምግባርና
0.66 በቁጥር 0 1 1
ክበብ ፀረ ሙስና
ወደ ስራ ማስገባት

ለተመራቂ ተማሪዎች ስነ- ስልጠና ያገኙ ተማሪዎች


በቁጥር የስነ ምግባርና
ብዛት 0.66 0 2399 2399
ምግባር ዙሪያ ስልጠና ፀረ ሙስናና

42 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መስጠት ፋካልቲዎች

በዩኒቨርሲቲው አከባቢ
ለኤች.አይ.ቪ መስፋፋት
መንስኤ የሚሆኑ እንደ ሺሻ ግቢ ደህንነትና
የተዘረጋ ቅንጅታዊ አሰራርና
በመቶኛ ኤች አይ ቪ
ቤት፣ አደንዛዥ ዕጽ ዙሪያ የተሰራ ስራ በመቶኛ 0.66 0 100 25 50 75 100
ክፍል
ከሚመለከታቸው አካል ጋር
መስራት፤

በስራ ውጤታቸውና ስነ
ምግባራቸው አረያ የሆኑ
የስራ ክፍሎች፣
መምህራን ፣ ተማሪዎችና
የተደረጉ ልምድ ልውውጥ በቁጥር የትምህርት
0.66 0 2 1 1
ሰራተኞች ልምዳቸውን ክፍሎች
እንዲያካፍሉ ማድረግ

የግቢ ደህንነትን በማስጠበቅ


ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሰላማዊ የመማር
0.66 በመቶኛ 90 100 100 100 100 100
ማስተማር ሂደት በመቶኛ
ሂደትን ማስፈን ፤
የግቢ ደህንነት

መግቢያና መውጫ በሮች የተደረገ የተጠናከረ ፍተሻ


0.66 በመቶኛ 80 95 95 95 95 95
በመቶኛ
ላይ የተጠናከረ ፍተሻ

43 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ማካሄድ፤

ድንገተኛ ፍተሻ በተለያዩ የተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ


0.66 በመቶኛ 80 90 23 24 22 21
ቦታዎች ላይ ማካሄድ በመቶኛ

በእንቅስቃሴ ወይም
በፓትሮል የአከባቢ ደህንነትን
የተደረገ የፓትሮል ክትትል 0.66 በመቶኛ 80 90 23 24 22 21
መከታተል፤

የስነ ምግባር ጉድለት


በማሳየት የግቢ ፀጥታና
ሠላም የሚያውኩ የእርምት እርምጃ
ተማሪዎችን በመለየት የተወሰደባቸው ተማሪዎች
0.66 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100
የእርምት እርምጃ በመቶኛ

እንዲወሰድባቸው ማድረግ፤

የግቢ ደህንነት

ሰላማዊ የመማር ማስተማር


በሰላማዊ መማር
ሂደትን ለማስፈን
ማስተማር ዙሪያ የተሰጠ በቁጥር
ለተማሪዎች ሰላማዊ 0.66 1 1
ስልጠና በቁጥር
የመማር ማስተማር ዙሪያ

44 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ስልጠና መስጠት

የተቋሙ አሰራር በህግ ላይ


የተመሰረተ ማድረግ

በህግ ላይ የተመሰረተ አሰራር በመቶኛ


የዩኒቨርሲቲውን የሕግ
የሕግ ክፍል
ጉዳዮች በማንኛውም ፍርድ
ቤትና አስተዳደር አካላት 0.66 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100
ዘንድ ማስፈጸም፤

ዩኒቨርሲቲው ሲከሰስ መልስ


0.66 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100
መስጠት፣

በዩኒቨርሲቲው ላይ በደል
ስፈጸም ክስ ማዘጋጀትና
0.66 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100
መክሰስ፤
የግቢ ደህንነት
በህግ ላይ የተመሰረተ አሰራር በመቶኛ

ማስወሰንና ይግባኝ ማለት፤ 0.66 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100

ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣


መካከለኛ 0.66 በመቶኛ 80 100 25 50 75 100
አመራሮች፣ሰራተኞች፣

45 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መምህራንና ለተዋቀሩ
ኮሚቴዎች ነፃ የሕግ
አገልግሎት መስጠት፤

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የሀብት ግብ 3. የፋይናንስ አሰራርን


አጠቃቀም
ማቀላጠፍ
(15) የሃብት
አጠቃቀም የተለያዩ የመንግስት ግብርና 52ሚ 13ሺህ 13ሺህ 13ሺህ 13ሺህ
ውጤታማ ታክስና ሌሎች በተከፋይ
ነትን የሚቀነሱ ሂሳቦችን በመስራት
ማሻሻል ለሚመለከተው አካል በወቅቱ የተቀላጠፈ የፋይናንስ 0.2 በገንዘብ -

(8) ገቢ ማድረግ፤ አሰራር በመቶኛ

ፋይናንስ ክፍል

የሂሳብ ሪፖርት በየወሩ 12 3 3 3 3


በማዘጋጀት ለሚመለከተው 0.2 በጊዜ 12
አካል ማድረስ፤

46 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የተለያዩ ለሂሳብ ስራ የተዘጋጁ 100 100 100 100 100


ፎርማቶች፣ መዛግብቶችና
0.2 በመቶኛ 100
ቼኮች በአግባቡ በመያዝ ስራ
ላይ ማዋል፤

የአገልግሎት፣የዕቃና 100 100 100 100 100


የኮንስትራክሽን ዕቃዎች
ከመፈጸማቸው በፊት
በመመርመር ክፍያዎች 0.2 በመቶኛ 90
እንዲፈጸሙ የክፍያ ማዘዣ
ሰነድ ማዘጋጀት፤

በየወሩ የባንክ ሂሳብ የተቀላጠፈ የፋይናንስ 12 3 3 3 3


0.2 በጊዜ 12
ማስታረቂያ መስራት፤ አሰራር በመቶኛ

ወርሃዊ የደመወዝና ሌሎች 12 3 3 3 3


ጥቅማጥቅሞች መክፈያ
ፔሮል ማዘጋጀት፣ በጊዜ
ፋይናንስ ክፍል
0.2 12
ትክክለኛነቱን ማረጋገጥና
ክፍያ መፈጸም፤

ዓመታዊና ወርሃዊ የጥሬ 13 4 3 3 3


0.2 በጊዜ 13
ገንዘብ ፍግላጎት ማዘጋጀት፤

47 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በዩኒቨርሲቲው ስም የሚገኙ 100 100 100 100 100


የፈንድ ገንዘቦችን
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቶኛ
0.2 -
በመሆን ስራ ላይ እንዲውል
ማድረግ፤

የሰው ሀብት ልማትን የተጠናከረ የሰው ሃብት


ልማት በመቶኛ
ማጠናከር
ሰው ሃብት
ክፍል
150 መምህራንን በቅጥር
በቁጥር 67 150 111 39
ማሟላት

ሁለተኛ ዲግሪ 125 0.2 በቁጥር 29 125 101 24

ሶስተኛ ዲግሪ 25
0.2 በቁጥር 1 25 10 15
በቅጥር የተሟላ ሰው ሃብት
መምህራን፣ቴክኒካል ክፍል፣
አሲስታንስና ሰራኞች ብዛት አካዳሚክ
16 የቴክኒካል አሲስታንስ በቁጥር
ጉዳይ፣ የስራ
0.2 5 16 10 6
ክፍሎች
ቅጥር መፈጸም፤

ለ40 የአስተዳደር ሰራተኞች በቁጥር


0.2 233 40 10 10 15 5
ቅጥር መፈጸም፤

ለ40 የአስተዳደር ሰራተኞች 0.2 በቁጥር 30 40 15 15 10


የደረጃ እድገት ያገኙ

48 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የደረጃ እድገት መስጠት ሰራተኞች ብዛት

በስራ ምክንያት ለሚከሰት የሕክምና ወጪ 100 100 100 100

አደጋ አስፈላጊው የህክምና የተደረገላቸው ሰራተኞች በመቶኛ


0.2 100 100
በመቶኛ
ወጪ እንዲረግ ማድረግ፤

የበጀት ዝግጅትና
አስተዳደር

የ2012 ዓ.ም በጀት አጠቃቀም በተቀላጠፈ የበጀት አሰራር ስራ ላይ የዋለ 0.2 1 1


ሪፖርት ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር በጊዜ 1
የዕቅድና በጀት
ማቅረብ፤
ክፍል

የ2013 ዓ.ም የፕሮግራም 0.2

በጀት መርሀ ግብር በመስራት በጊዜ 1 1 1


በመቶኛ

ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር መላክ፤

ለ2013 ዓ.ም ፀድቆ የመጣ 0.2

በጀት በማስታወቂያ ሰሌዳ


በመለጠፍ ለዩኒቨርሲቲው
በተቀላጠፈ የበጀት
ማህበረሰብ ግልፅ በማድረግ፣ አሰራር ስራ ላይ የዋለ በመቶኛ 63.7 100 13.43 25.03 30.51 30.76 የዕቅድና በጀት
ለፕሮግራም ኃላፊዎችና በመቶኛ
ክፍል
ለዳይሬክተሮች በደብዳቤ
ማሳወቅ፤

49 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በየሩብ ዓመቱ የፕሮግራም 0.2

አፈጻጸም ሪፖርት በመስራት


ለፕሮግራም ኃላፊዎች 4 1 1 1 1
በጊዜ 4
ማቅረብና ለገ/ኢ/ት/ሚ/ር
መላክ፤

የተፈቀደዉን በጀት 0.2

ለፋካልቲዎችና ለሥራ ክፍሎች


በፕሮግራም በጀት መሰረት
በማከፋፈልና ክፍሎች በቁጥር 42 43 43
በተሰጣቸዉ በጀት ልክ
አቅደዉ እንዲሰሩ ማድረግ፤

በጀት ለተመደበላቸው 0.2

የፋካልቲ ዲኖችና ጉዳይ


ፈጻሚዎች የግንዛቤ በጊዜ
በተቀላጠፈ የበጀት 1 1 1
ማስጨበጫ ሥልጠና የዕቅድና በጀት
አሰራር ስራ ላይ የዋለ
መስጠት፤ ክፍል
በመቶኛ

የዉስጥ ገቢና ወጪ በጀት 0.2 12 3 3 3 3


በጊዜ 12
በመስራት በቦርድ እንዲጸድቅ

50 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በማድረግ ገቢ ለሚያመነጩ
ክፍሎች በመላክ በየወሩ
አፈጻጸሙን መከታተል፤

የበጀት አጠቃቀም ሥርዓትን 0.2 12 3 3 3 3


በመዘርጋት በየወሩ ሪፖርቱን በጊዜ 12
ማቅረብ፤

የ2014 ዓ.ም ፕሮግራም በጀት 0.2


በጊዜ
1 1
1
ማዘጋጀት፤

የውስጥ ኦዲት ሥራን


በማጠናከር የሀብት
ብክነትን መቀነስ

የመንግስት ፋይናንስ
የቀነሰ የሀብት ብክነት የውስጥ ኦዲት
አስተዳደር አዋጅ፣ ሕጎች፣ በመቶኛ ክፍል
ደንቦችና መመሪያዎች
መሰረት መፈፀማቸውን
በማረጋገጥ የአሰራር 0.1 በመቶኛ 52 68 55 58 60 68
ድክመቶችን በወቅቱ እርምት
እንዲያደርጉ ማድረግ፤

51 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ድንገተኛ ኦዲት መፈጸም፤ 0.1 በመቶኛ 40 60 45 50 55 60

በውጭና በውስጥ ኦዲት


የተደረጉ ግኝቶች ላይ የእርምት
እርምጃ መወሰዱን
መከታተል፤ 0.1 በመቶኛ 20 46.67 25 30 40 46.67

የምክር አገልግሎት መስጠት፤ 0.1 በመቶኛ 55 70 60 65 70 70

የሕጋዊነት ኦዲት

2012 ዓ.ም 4ኛ ሩብ ዓመት


የመደበኛ ኦዲት በማከናወን 0.1 በጊዜ 1 1 1

ለሚመለከተው ማቅረብ፤ የቀነሰ የሀብት ብክነት የውስጥ ኦዲት


በመቶኛ ክፍል

የ2012 በጀት ዓመት ቀሪ አላቂ


፣ ጥሬ ገንዘብ ቆጠራ የባንክ
0.1 በጊዜ 1 1 1
የሰኔ ዝውውር ሂሳብ ሪፖርት
ማቅረብ፤

52 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

2012 ዓ.ም 4ኛ ሩብዓመት


የውስጥ ገቢ ኦዲት
0.1 በጊዜ 1 1 1 1
በማከናወን ለሚመለከተው
ማቅረብ፤

2013 ዓ.ም 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ


0.1 በጊዜ 3 3 1 1 1
ሩብ ዓመት የየውስጥ ገቢ
ኦዲት በማከናወን
ለሚመለከተው ማቅረብ፤

2013 ዓ.ም 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ


ሩብ ዓመት የሕጋዊነት ኦዲት
0.1 በጊዜ 3 3 1 1 1
በማከናወን ለሚመለከተው
ማቅረብ፤

የቀነሰ የሀብት ብክነት የውስጥ ኦዲት


2013 ዓ.ም 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ በመቶኛ ክፍል
ሩብ ዓመት የግዥ ባለሙያ
0.1 በጊዜ 3 3 1 1 1
ሚዛን ኦዲት በማከናወን
ለሚመለከተው ማቅረብ፤

የሳጥን ሂሳብ መመርመር


የገንዘብ ቆጠራ በማድረግ 0.1 በጊዜ 12 12 3 3 3 3
ከ4101 ሂሳብ ጋር ማመዛዘን፤

53 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የክዋኔ ኦዲት

ለICT መሰረተ ልማት የገባውን


ዕቃ እና የተከፈለውን ክፍያ 0.1 በመቶኛ 30 65 40 65
አግባብነት ማረጋገጥ፤

የመኪናዎች መለዋወጫ ዕቃ
ግዥ እና የመኪና ጥገና
0.1 በመቶኛ 10 100 100
ትክክለኛነትና አዋጭነት ኦዲት
ማድረግ፤

የእርዳታ ፕሮጀክት ሂሳቦች


አጠቃቀም ውጤታማነትን 0.1 በመቶኛ 20 100 100
ማረጋገጥ፤

የንብረት ቁጥጥርና የቀነሰ የንብረት ብክነት


አያያዝን በማጠናከር በመቶኛ
የንብረት ብክነትን መቀነስ፤
ንብረት
አስተዳደር
ቋሚ፣ አላቂና ተመላሽ 100 100 100 100 100
ንብረቶች ገቢና ወጪ 0.06 በመቶኛ 100
እንዲደረግ ማድረግ፤

የግቢ ንፅህና እንዲጠበቅ 0.06 በመቶኛ 100 100 100 100 100 100

54 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ማድረግ፤

የ46 የተማሪዎች ማደሪያ ፣500 100 100 100 100 100


የስራ ክፍሎች፣ 210 የመማሪያ
ክፍሎች ፣20 ሌክቸር ክፍሎች
3 ቤተ መጽሐፍት፣ 1 አደራሽ፣ በመቶኛ 100
20 ቤተ ሙከራዎች፣ 10 ወርክ
ሾፖች 3 ደረቅ መጸዳጃ ቤቶች
ዙሪያ ጽዳት መጠበቅ፤

በዋናና በቀርሳ ግቢ 1000 2 1 1


ካ.ሜ እይታ የሚጋርዱ 0.06 በጊዜ 1
እጽዋቶችን መመንጠር፤

የተበላሹ ንብረቶችን በመለየት 100 25 ንብረት


አስጠግኖ አገልግሎት ለይ የቀነሰ የንብረት ብክነት 0.06 በመቶኛ 50 50 75 100 አስተዳደር
ማዋል፤ በመቶኛ

ዋና መስመር ውሃ ማስገባቱን 100 100 100 100 100


በመከታተል ብልሽት 0.06 በመቶኛ 100
ሲያጋጥም መጠገን፤

ለምጣድ፣ ለመብራት፣ 0.06 በመቶኛ 100 100 100 100 100 100

55 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለሶኬት፣ ለብሎክ መስመር


መቆጣጠሪያ ብሬከር ቅያሪ
ማድረግ፤

6 ጀነሬተሮችን ሰርቪስ በመቶኛ 100 25 25 25 25


0.06 90
ማድረግ

የተጎዱ ተሸከርካሪዎችን 5 5
0.06 በቁጥር 5
ማስጠገን፤

ለኮምፕውተሮች፣ ላፕቶፕ በመቶኛ 100 100 100 100 100


ንብረት
ኮምፕዩተር፣ ፎቶ ኮፒ ማሽን፣
አስተዳደር፣
ሪዞ ማሽንና ፕርንተሮች ሙሉ አይ ሲ ቲ ክፍል
0.06 75
በሙሉ በመጠገን አገልግሎት የቀነሰ የንብረት ብክነት
እንዲሰጡ ማድረግ፤ በመቶኛ

የተሸከርካሪ መመሪያና በመቶኛ 100 100 100 100 100


ስምሪት መመሪያን ተግባራዊ 0.06 80
ማድረግ፤

የተሽከርካሪ ነዳጅ በመቶኛ 100 100 100 100 100


ንብረት
በኖርማላይዜሽን መሰረት 0.06 100 አስተዳደር
መተግበር፤

56 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የ30 ተሽከርካሪ ኢንሹራንስ በመቶኛ 100 25 50 75 100


0.06 100
እንዲታደስ ማድረግ፤

ዓመታዊ የተሽከርካሪ ቴክኒክ በመቶኛ 1 1


0.06 1
ምርመራ ማስደረግ፤

የአገልግሎት ጊዜያቸውን የቀነሰ የንብረት ብክነት በመቶኛ 100 25 50 75 100


በመቶኛ
የጨረሱ ንብረቶችን
በመመሪያው መሰረት 0.061 50

ማስወገድ፤

የተቀላጠፈ የግዥ አሰራርን


በማጠናከር ወቅቱን
የጠበቀ ግብዓት ማቅረብ

የግዥ ስርዓቱ የመንግስት 100 100 100 100 100


አዋጅ፣ ደንብና መመሪያን ወቅቱን ጠበቆ የቀረበ 0.061 በመቶኛ 100 የግዥ ክፍልና
ተከትሎ እንዲፈጸም ማድረግ፤ ግብዓት በመቶኛ የስራ ክፍሎች

ከሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎት 1 1


ዕቅድ በመሰብሰብ
0.061 በቁጥር 1
የዩኒቨርሲቲውን የግዥ እቅድ
ሰነድ ማዘጋጀት፤

57 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የጨረታ ሰነድ በተሟላ


እስፔስፍከሽን መሰረት
ማዘጋጀት በባለሙያ
ማስገምገም፤

የግንባታ 0.061 በመቶኛ 90 100 100 100 100 100

የዕቃ ግዥ 0.061 በመቶኛ 90 100 100 100 100 100

ፍትሐዊ፣ ግልጽና አሳታፊ 2 1 1


የጨረታ ማስታወቂያ 0.061 በጊዜ 2
ማውጣት፤ ወቅቱን ጠበቆ የቀረበ ግዥ አስተዳደር
ግብዓት በመቶኛ ክፍል

24 ዓይነት ግብኣቶችን በግልጽ በቁጥር 24 13 9 2


0.061 24
ጨረታ ማሟላት፤

በግልጽ ጨረታ ያልተገኙ በቁጥር 0 0


ግብዓቶችን በውስን ጨረታ 0.061 10
ማውጣት፤

በዋጋ ማቅረቢያ ግዥ በቁጥር 0 0


0.061 15
መፈጸም፤

7 ዓይነት ግብኣቶችን በአንድ በቁጥር 7 2 3 4


0.061 15
አቅራቢ ግዥ ማሟላት፤

58 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ግብኣቶችን በቀጥታ ግዥ በቁጥር 0 0


0.061 8
መፈጸም፤

7 ዓይነት ግብኣቶችን በቁጥር 7 4 3


0.061 3
በማዕቀፍ ግዥ መፈጸም፤

6 ዓይነት ግብኣቶችን በለቀማ በቁጥር 6 1 2 3


0.061 2
ግዥ መፈጸም፤

ያለምንም አድሎና መጓተት 4 2 2


በውቅቱ ጨረታን ገምግሞ 0.061 በጊዜ 4
ውጤቱን ለአጽዳቂ ማቅረብ፤

የግዥ
የገቢያ ጥናት በጥራት የተቀላጠፈ የግዥ አሰራር 12 3 3 3 3
አስተዳደር
ማከናወንና መረጃውን 0.061 በጊዜ
መሰብሰብ፤

ለአሰራር የሚያስቸግሩ 100 100 100 100 100

ግዥዎችን ከግዥ ኤጀንሲ ጋር 0.061 በመቶኛ 100


በመሆን እንዲፈቱ ማድረግ፤

በማዕቀፍ ግዥ ዕቃዎች ጥራት በመቶኛ 100 100 100 100

ጉድለት ማጣራት፤ 0.061 80 100

59 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

-የማዕቀፍ ግዥ የአቅርቦት በመቶኛ 100 100 100 100

ችግር ሲኖር ፤
0.061 80 100
የግዥ አፈጻጸም ላይ -
የሚያስቸግሩ የግዥ ጥያቄ
ሲኖሩ፤

የግዥ ውል ሰነድ በማዘጋጀት 24 12 12


ከአቅራቢዎች ጋር ህጋዊ ውል 0.061 በጊዜ 24
መግባትና ውሉን ማስተዳደር፤
የግዥ
የተቀላጠፈ የግዥ አሰራር
አስተዳደር
የሚቀርቡ የተለያዩ ዕቃዎችን 100 100 100 100

በስፔስፊኬሽን መሰረት 0.061 በመቶኛ 100 100


መሆኑን በማረጋገጥ መረከብ፤

ግብ 4፡- የዩኒቨርሲቲዉን የገቢ


ገቢ ማመንጫ
ማመንጫና ሀብት ልማት
የሀብት ክፍል፣
ዘርፍ ወደ ኢንተርፕራይዝ 0.5 በመቶኛ 0 50 10 20 35 50 መሰረታዊ
መጠንን
ማሳደግ፤ አገ/፣ድህረ
ማሳደግ
ምረቃ፣ ቅድመ
ያደገ የሃብት መጠን በብር
(7) ምረቃ፣
ማህበረሰብ
የተቀረጹ ፕሮጄክቶችን ስራ
በመቶኛ 0 100 25 50 75 100 ት/ቤትና
ላይ ማዋል፤
0.5 ማህበረሰብ

2 የእንጨትና ብረታብረት በቁጥር 0 2 2

60 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ኢንተርፕራይዝ ማቋቋም፤ ሬድዮ

የበቾ፣ የቡሬ፣ የሸሜ፣ ቡሩሳና


የኖጳ የገቢ ማመንጫ
ጣቢያዎችን ማደራጀት፤ 0.3 በመቶኛ 50 100 60 70 80 100

የበቾ፣ የቡሬ፣ የሸሜ፣ ቡሩሳና


የኖጳ የገቢ ማመንጫ ዘርፎችን
0.3 በመቶኛ 50 100 60 70 80 100
ማልማትና ማስፋፋት፤

ገቢ ማመንጫ
ክፍል፣
የጓሮ አትክልት ምርት፣
መሰረታዊ
የፍራፍሬ ችግኝ ምርት፣ የአገዳ አገ/፣ድህረ
ምርት፣ የጥራጥሬ ምርትና ምረቃ፣ ቅድመ
0.3 በመቶኛ 50 100 60 70 80 100
ሌሎች ምርቶችን ማዘጋጀትና ምረቃ፣
ያደገ የሃብት መጠን በብር ማህበረሰብ
መትከል
ት/በቤትና
ማህበረሰብ
ሬድዮ
ከተለያዩ ዘርፎች የሚሰበሰበዉ
ገቢ በትክክል መግባቱን
0.5 በጊዜ 4 4 1 1 1 1
ክትትል ማድረግ፤

የተለያዩ ገቢዎችን ተመን 0.3 በጊዜ 1 1 1

61 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ስሌት ማዘጋጀትና በበላይ


አካል ማስወሰን፤

የተለያዩ የጓሮ አትክልት፣


የፍራፍሬ ምርት፣የአገዳ
ምርትና ሌሎች ምርቶችን 0.5 በመቶኛ 100 100 10 30 80 100
ለማህበረሰቡ ማቅረብ

የተወሰነዉን የገቢ ተመን


መሰረት በማድረግ ገቢን
በብር 15.1ሚ 32.99ሚ 12.2ሚ 7.5ሚ 6.2ሚ 6.3ሚ
መሰብሰብ 32,992,833.00
ገቢ ማመንጫ
0.3 ክፍል፣
መሰረታዊ
ከቅድመ ምረቃ 9.5ሚ 3.3ሚ 3.1ሚ 3.7ሚ አገ/፣ድህረ
በብር 9.5ሚ 19.9ሚ
19,913,200.00 ብር ምረቃ፣ ቅድመ
ምረቃ፣
ያደገ የሃብት መጠን ማህበረሰብ
ከድህረ ምረቃ 7,138,400.00 2.5ሚ 1ሚ 1.5ሚ 2.1ሚ ት/በቤትና
0.3 በብር 4.7ሚ 7.1ሚ
ብር ማህበረሰብ
ሬድዮ

ከማህበረሰብ ትምህርት ቤት በብር 110,660 331,980 331,980 331,980


ብር 1,106,600 0.3 514,960 1.1ሚ

ከማህበረሰብ ተኮር ሬድዮ ብር 0.3 በብር - 284ሺህ 71ሺህ 71ሺህ 71ሺህ 71ሺህ

62 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት የ2012
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች መነሻ 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

284,000

ከአትክልት ምርት ብር በብር 2.1ሚ 225,000


0.3 13,292.5 2.3ሚ
2,349,000

ከፍራፍሬ ምርት ብር 43,800 በብር 23,800 20,000


0.3 5605 43800

ከአገዳ ምርት ብር 408,000 በብር 60,000 288,000 60,000


0.3 63,448 408ሺህ

ከሌሎች ምርቶች ብር በብር 17,500 706,500 955,000 70,833 ገቢ ማመንጫ


0.3 207,063. 1.7ሚ ክፍል፣
1,749,666
መሰረታዊ
አገ/፣ድህረ
የሚወጣ ወጪ ብር በብር ምረቃ፣ ቅድመ
0.3 - 29.7ሚ 29.7ሚ ምረቃ፣
29,710,411
ያደገ የሃብት መጠን በብር ማህበረሰብ
ት/በቤትና
የተጣራ ገቢ ብር 3,282,422 በብር
ማህበረሰብ
ሬድዮ
1.1 - 3.2ሚ 3.2ሚ

63 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ግብ 5፡-ጥራትና ጥራት ያለው ትምህርት


አግባብነቱ መስጠት
የተጠበቀ
ትምህርት
ማረጋገጥ፣ (10) በ2012 ዓ.ም የተቋረጡ 0.1

የትምህርት ዓይነቶች
በትምህርት ክፍል፣ በፋካልቲ የዩኒቨርሲቲው
የውስጥ ተገምግሞ መፍትሔ ያገኘ አመራሮችአካዳ
እንዲሁም በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በመቶኛ 0 100 100
አሰራር የተቋረጠ ትምህርት ሚክ ጉዳይ ፣
(40) በመገምገም መፍትሔ
ትምህርት
ማስቀመጥ፤ ጥራት ጽ/ቤት፣
ፋካልቲዎችና
ወዘተ

በኮቪድ 19 ምክኒያት 0.1

የተቋረጠውን የመማር የተዘረጋ ስርዓት በቁጥር 0 1 1

ማስተማር ሂደት

64 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለማስቀጠል ስርዓት
መዘርጋትና መከታተል

2012 ዓ.ም የሁለተኛ 0.1

መንፈቅ ዓመት ክፍለ ግዜ


በማውጣት ሳይሰጡ የቀሩ ተለይተው የተሰጡ
በመቶኛ 0 100 100 100
የትምህርት ዓይነት
የትምህርት ዓይነቶች
እንዲሰጡ ማድረግ፤

ተማሪዎች ከንክኪ ነፃ በሆነ 0.1

መንገድ (virtual)
ትምህርታቸውን የተሰጠ ቨርቹዋል
በመቶኛ 0 100 100
ትምህርት በመቶኛ
የሚከታተሉበት ሂደት 100 100 100

ማመቻቸት

የመምህራን የትምህርት 0.1


የዩኒቨርሲቲው
ደረጃ ስብጥር ከ40፡56፡4 በንጽጽር 40፡56፡4 32፡62፡6 32፡62፡6 አመራሮችአካዳ
ሚክ ጉዳይ ፣
ወደ 32፡62፡6 ማድረስ የተሰጠ ጥራቱን የጠበቀ
ትምህርት
ትምህርት በመቶኛ
ጥራት ጽ/ቤት፣
የመምህራን ተማሪ ጥምርታ 0.1 ፋካልቲዎችና
ጥምርታ 1፡25 1፡18 1፡18
ከ1፡25 ወደ 1፡18 ማድረስ

65 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የፀደቀውን የኮሌጅ መዋቅር 0.1

መሰረት በማድረግ
ፋካቲዎችን ወደ ኮሌጅ በቁጥር 0 1 1
ማሳደግ

የዩኒቨርሲቲው
አመራሮችአካዳ
በየትምህርት ክፍሉ 0.1
ሚክ ጉዳይ ፣
የተማሪዎች የማቋረጥ የተሰጠ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት
መጠንን በየሴሚስቴሩ ትምህርት በመቶኛ ጥራት ጽ/ቤት፣

መገምገምና ምክኒያቶችን ፋካልቲዎችና


ወዘተ
በመለየት ማስተካከያ በጊዜ 1 2 1 1
እርምጃ እንዲወሰድ
ማድረግ፤

በየትምህርት ክፍሉ 0.1

የተመራቂ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲው


አመራሮችአካዳ
የማጠናቀቅ መጠንን
ሚክ ጉዳይ ፣
መገምምና ምክኒያቶችን ትምህርት
የተሰጠ ጥራቱን የጠበቀ
በመለየት ማስተካከያ ትምህርት በመቶኛ
በቁጥር 0 1 1 ጥራት ጽ/ቤት፣
እርምጃ እንዲወሰድ ፋካልቲዎችና
ወዘተ
ማድረግ፤

66 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የትምህርት መከታተያ 0.1

ኮሚቴ በ5 ፋካልቲ፣ በ1
ኮሌጅ፣ 1 ተቋም፣ በ1
ትምህርት ቤትና በ46 በመቶኛ 50 100 100

የትምህርት ክፍል በማቋቋም


ወደ ስራ ማስገባት፤

የኦላይን ትምህርት 0.1


የዩኒቨርሲቲው
በአግባቡ መሰጠቱን አመራሮችአካዳ
የሚከታተል አካል የተሰጠ ጥራቱን የጠበቀ ሚክ ጉዳይ ፣
በመቶኛ 50 100 100 100 100 100 ትምህርት
በመመደብ ክትትልና ድጋፍ ትምህርት በመቶኛ
ጥራት ጽ/ቤት፣
ማድረግ፤
ፋካልቲዎችና

67 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 0.1 ወዘተ

ጥራት ማረጋገጫ /HERQA/


ዴሊቨረሎጂ
ባስቀመጠው መስፈርት
መሰረት በ46 የትምህርት
ክፍሎች self evaluation በመቶኛ 50 100 100 100

እንዲካሄድ ማድረግ፤

በ46 የትምህርት ክፍሎች 0.1

የprogram/curriculum
በጊዜ 1 1 1
review team እንዲመሰረት
ማድረግ

ነባር ስርኣተ ትምህርት 0.1


የዩኒቨርሲቲው
እንዲሻሻልና አዳዲስ ስርኣተ አመራሮችአካዳ
ትምህርቶች እንዲቀረጹ ሚክ ጉዳይ ፣
ለፋካልቲዎች አጫጭር የተሰጠ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት
በቁጥር 0 2 1 1 ጥራት ጽ/ቤት፣
የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመቶኛ
ፋካልቲዎችና
ስልጠናዎችን መስጠት
ወዘተ

68 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

46 የትምህርት ክፍሎች 0.1 ዴሊቨረሎጂ

አመታዊ የትምህርት
ፕሮግራም ሪቪው በቁጥር 0 1 1

እንዲያካሄዱ ማድረግ፤

የፈተናና ምዘና ስርዓትን 0.1

በመዘርጋት በሁሉም
የትምህርት ክፍል ተግባራዊ በመቶኛ 50 100 100 100 100
እንዲሆን ማድረግ፤
የዩኒቨርሲቲው
ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት አመራሮችአካ
በመቶኛ
የፈተና ስርቆት መቀነስ 0.1 ዳሚክ ጉዳይ ፣
የሚያስችል ስርዓት ትምህርት

በመዘርጋት ጥራት በመቶኛ ጥራት ጽ/ቤት፣


50 100 100 100 100 100
ፋካልቲዎችና
እንዲኖረው ማድረግ፤
ወዘተ

በ2011 ዓ.ም የተመረቁ 0.1 ዴሊቨረሎጂ

ተማሪዎች የመቀጠር የተሰጠ የቀጣሪ ድርጅቶች


ዌብ ሳይት ያገኙ በመቶኛ
ሁኔታ/tracer study/ 72 80 25 50 60 80
ተማሪዎች
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ

69 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለተመራቂ ተማሪዎች በስራ 0.1

ፈጠራ ዙሪያ ስልጠና


በቁጥር 2399 2399
መስጠት

ለተመራቂ ተማሪዎች የሶፍት 0.1


በቁጥር 2399 2399
ስኪል ስልጠና መስጠት

የተማሪዎችን አቅም 0.1

ለማሳደግ ኢ.ሊፕ ስልጠና በመቶኛ 0 80 25 45 80


መስጠት፤

ተመራቂ ተማሪዎች የተለያዩ 0.1

የቀጣሪ ድርጅቶች ዌብ ሳይት በቁጥር 0 2399 2399


እንዲያገኙ ማድረግ፤

በ2013 ዓ.ም 0.1

ትምህርታቸዉን
የተመረቁ ተማሪዎች በቁጥር የዩኒቨርሲቲው
የሚያጠናቅቁ 2399 0 2399 2399
አመራሮችአካዳ
ተማሪዎችን ማስመረቅ ሚክ ጉዳይ ፣
ትምህርት
ጥራት ጽ/ቤት፣
የመማር ማስተማር ፋካልቲዎችና
የትምህርት ግብዓት

70 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ምጥጥንን ማሻሻል ወዘተ

ዴሊቨረሎጂ
የተማሪ መጽሐፍት ጥምርታ 0.1
ጥምርታ - 1፡5 1፡5 1፡5 1፡5
1፡5 ማድረስ
በተሟላ ግብዓት
የተጠበቀ የትምህርት
የኮምፒውተር ተማሪ 0.1
ጥራት ጥምርታ - 1፡2 1፡2 1፡2 1፡2
ጥምርታ 1፡2 ማድረስ

የተማሪ ላብራቶሪ ጥምርታ 0.1


ጥምርታ - 1፡15 1፡15 1፡15 1፡15
1፡15 ማድረስ

የትምህርት ውስጣዊ ብቃት


እንዲጠናከር ማድረግ

የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች 0.1

የመዝለቅ ምጣኔን 85 በመቶ የዘለቁ ተማሪዎች በመቶኛ 0 85 85 ሴቶችና


ወጣቶች፣
ማድረስ
አካዳሚክ
ጉዳይ፣
የሴቶችን የማጠናቀቅ ምጣኔ 0.1
ያጠናቀቁ ሴት ተማሪዎች በመቶኛ 0 76 76 ትምህርት
76 በመቶ ማድረስ፤ ጥራት

የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች ያጠናቀቁ ልዩ ድጋፍ


0.1 በመቶኛ 0 90 90
ተማሪዎች
የማጠናቀቅ ምጣኔ 90

71 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በመቶ ማድረስ፤

የትምህርት ፕሮግራሞችን
ማስፋፋት

አምስት ዲፓርትመንቶች
የያዘ የግብርና ፋካልቲ
በዋናው ግቢ መክፈት

ሁለት አዲስ (Land resource


አካዳሚክ
administration &
ጉዳይ፣
management, እና rural ሬጅስትራር
ፋካልቲዎች፣
development) ሶስት በደሌ የተከፈቱ የትምህርት
በቁጥር ድህረ ምረቃ
ፕሮግራሞች 0.2 42 5 5
ካምፓስ ከነበሩ ነባር ት/ት፣
የትምህርት ፕሮግራሞች ትምህርት ጥት
(Forest resource
management,
biodiversity and
ecoturism, and animal
science)

በ2011 ዓ.ም ከፀደቁ 0.2


በቁጥር
የተከፈቱ አዳዲስ 42 2 2
ትምህርት ክፍሎች ሁለት

72 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የትምህርት ክፍል በመቱ ( የትምህርት ፕሮግራሞች

psychology) እና በበደሌ
ካንፓስ ((marketing
management) መክፈት፤

2 አዳዲስ የድህረ ምረቃ 0.2

ፕሮግራሞችን በመደበኛና
በተከታታይ ትምህርት
መክፈት (mechanical በቁጥር 16 2 2

engineering, adult health


nursing)፤

አዳዲስ የተከፈቱ የቅድመ 0.2

ምረቃና የድህረ ምረቃ


አካዳሚክ
ትምህርት ፕሮግራሞች
ጉዳይ፣
አተገባበር በመመሪያዉ በመቶኛ ሬጅስትራር
100 100 100 100 100 100
መሰረት ሰለመተግበሩ ፋካልቲዎች፣
ድህረ ምረቃ
መከታተል
ት/ት፣
ትምህርት ጥ

በ2014 ዓ.ም ስምንት አዲስ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት 0.2


በመቶኛ 100 100 25 50 75 100
በመቶኛ
መደበኛ ፕሮግራሞችን

73 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

((journalism, gada
system, logistics and
supply chain
management, geology,
environmental
engineering, irrigation
technology, cooperative
and veternery science )
ለመክፈት የሚያስችል
የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ

ሁለት ትምህርት ቤቶችን 0.2

በበደሌ ካምፓስ ለመክፈት


ሁኔታ ማመቻቸት ( school
of commerce, school of የተከፈተ ትምህርት ቤት በቁጥር 2 11 2

technology and
information system)

ከፋካቲዎችና በተዋረድ ካሉ 0.2


በጋራ የተሰሩ ስራዎች ድህረ ምረቃና
ትምህርት ክፍሎች ጋር በመቶኛ
በመቶኛ 80 100 25 50 75 100 ፋካልቲዎች
በድህረ ምረቃ ት/ቤት

74 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ጉዳዮች ዙሪያ በመመካር


በጋራ መስራት፤

የትምህርት ግብዓትን
ማሟላትና ምቹ ማድረግ
ግዥ፣ንብረት
ክፍል፣ፋካቲዎ
የመማሪያ ክፍሎች 0.2
የተዘጋጁ የመማሪያ ች አካዳሚክ
መዘጋጀታቸዉን ማረጋገጥ ጉዳይና ወዘተ
ክፍሎች ብዛት
ቁጥር 140 140 140

ለቅድመ ምረቃ ተማሪዎች


140 የሴሚናር ክፍልና 14
የሌክቸር አዳራሽ ማዘጋጀት፤ 14 14

በቁጥር 14
የተዘጋጁ የመማሪያ
ክፍሎች ብዛት

ግዥ፣ንብረት
ለድህረ-ምረቃ ተማሪዎች 24 0.2 ክፍል፣ፋካቲዎ
በቁጥር 20 24 24 ች አካዳሚክ
የመማሪያ ክፍል ማዘጋጀት፤
ጉዳይና ወዘተ

ለመማር ማስተማር
አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶች
መሟላቱን ማረጋገጥ

75 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

11,168 ወንበር መሟላቱን 0.2


በቁጥር 8168 11,168 11,168
ማረጋገጥ

180 ጥቁርና ነጭ ሰሌዳ


0.2 በቁጥር 160 180 180
መሟላቱን ማረጋገጥ

60 LCD መሟላቱን 0.2


የተሟላ የማስተማሪያ በቁጥር - 60 60
ማረጋገጥ
ቁሳቁስ በቁጥርና በመቶኛ

ላፕቶፕ ኮምፑተር፣ ፕሪንተር 0.2


በመቶኛ 50 100 100

የማስተማሪያ መሳሪያዎች 0.2

(ቾክ፣ ማርከር፣ ዳስተር…) በመቶኛ 100 100 100


መሟላቱን ማረጋገጥ

ቤተ-ሙከራዎችና
ዎርክሾፖችን ማደራጀት
ቤተ ሙከራ
ዳይሬክቶሬት፣
ግዥ
በሁሉም ፋካልቲዎች ለቤተ 0.2
የተለየ ግብዓት በመቶኛ በመቶኛ 50 100 100 ክፍል፣ፋካልቲ
ሙከራዎችና ወርክ ሾፖች

76 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ዎች

መለየት

ለ10 ነባር ቤተ ሙከራዎች ጥገና የተደረገለት ቤተ 0.2


በቁጥር 0 10 10
ሙከራ
ጥገና ማድረግ፤

10 አዳዲስ ቤተ ሙከራዎችን 0.2

ማደራጀት፤

Casting lab,thermofluid
lab,IC Enginering
ቤተ ሙከራ
lab,communication የተደራጀ ቤተ ሙከራ በቁጥር 20 10 10
ዳይሬክቶሬት፣
lab,control lab,power ግዥ
lab,heat & mass transfer ክፍል፣ፋካልቲ
ዎች
lab, reaction & chemistry
lab,analytical lab and
Environmental lab
አራት ተጨማሪ የኮምፑተር 0.2

ላብ ማደራጀት የተደራጀ የኮምፑተር ላብ በቁጥር 17 4 4

77 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አራት ቤተ ሙከራዎችን 0.2

ማደራጀት

Analytical chemistry lab, የተደራጀ ቤተ ሙከራ በቁጥር 8 4 4

organic chemistry lab,


micro biology lab, nuclear
physics lab
የጸደቀውን 65 የቤተ ሙከራ 100 100 100

ማንዋሎች ተግባራዊ 0.2 በመቶኛ 0 100 100 ቤተ ሙከራ


ማድረግ፤ ዳይሬክቶሬት፣
ስራ ላይ የዋለ መመሪያና ግዥ
ማኑዋል በመቶና ክፍል፣ፋካልቲ
የቤተ ሙከራ ማኑዎሎችንና 100 100 100 100 100
ዎች
መመሪያዎች በማዘጋጀት
0.2 በመቶኛ 0
ክትትል ማድረግ፤

የመማር ማስተማሩን
በቴክኖሎጂ የታገዘ
ማድረግ አይ.ሲ.ቲ
ክፍል፣

እስማርት የመማሪያ በቴክኖሎጅ የታገዘ


0.1 በመቶኛ 0 50 10 30 40 50 ላይብረሪ
ክፍሎችን ማደራጀት፤ መማር ማስተማር
በመቶኛ
የተማሪዎች አንድ ካርድ 0.1 በመቶኛ 0 50 50 50 50 50

78 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ሲስተም ስራዎችን
በአይ፣ሲ.ቲ በመደገፍ
ቀልጣፋ አሰራር መዘርጋት፤

በቴክኖሎጂ የታገዘ ቤተ-


መጽሓፍት ማደራጀትና 0.1 በመቶኛ 25 50 50 50 50 50 አይ.ሲ.ቲ
የተሰጠ የላይብረሪ ክፍል፣
አገልግሎት መስጠት
አገልግሎት በመቶኛ

የዲጂታል ላይብረሪ ልማትን ላይብረሪ


0.1 በመቶኛ 0 50 50 50 50 50
መዘርጋት፤

በቤተ መጽሐፍት ዲጂታል


አገልግሎት ለመስጠት ሁለት
የSRE ግዥ በመፈጸም ስራ 0.1 በመቶኛ 0 50 10 20 30 50

ማስጀመር፤

የተሰጠ የላይብረሪ አይ.ሲ.ቲ


የኢ-ላይብረሪ ኢንተርኔት አገልግሎት በመቶኛ ክፍል፣
አገልግሎት እንዲሰጥ 0.1 በመቶኛ 100 100
100 100 100 100
ማድረግ፤ ላይብረሪ

የተለያዩ ድህረ ገጾችን


ማልማትና የሁሉም ቤተ
0.1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100
መጽሐፍት መሰረተ ልማቶች
፣ ፋሲሊቲዎችና ሌሎች

79 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አቅርቦቶች እንዲሟሉ
ማድረግ፤

ለ180 ሺህ ተጠቃሚዎች
አጭር ግዜ የንባብ 0.1 በመቶኛ 23.9 100 25 50 75 100

አገልግሎት መስጠት፤

ለ1200 የረጅም ጊዜ የዉሰት ለተማሪዎች የተሰጠ


0.1 በመቶኛ 51.6 100 25 50 75 100
አገልግሎት መስጠት፤ የላይብረሪ አገልግሎት

መጽሐፍት በሶፍት ኮፒ
ከመምህራንና ከሌሎች
በየትምህርት ክፍሎች
ተሰብስቦ በማደራጀት፤ ለተማሪዎች የተሰጠ አካዳሚክ
0.1 በመቶኛ 50 100 100 100 100 100
የላይብረሪ አገልግሎት ጉዳይ
ተማሪዎች እንዲጠቀሙበት
ማድረግ፤
አይ.ሲ.ቲ
ክፍል፣

80 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

300 የምርምር ውጤቶች፣


ህትመቶችና ጆርናሎችን
ለተጠቃሚዎች አገልግሎት
0.1 በመቶኛ 0 100 33.3 66.6 100 100
እንዲሰጥ ማድረግ፤

1200 መጽሓፍን ካታሎግና


ክላሲፋይ በማድረግ ፈጣንና
0.1 በቁጥር 668 1200 500 500 100 100
ዘመናዊ አገልግሎት ላይብረሪ
መስጠት፤
የተሰጠ የላይብረሪ አይ.ሲ.ቲ
አገልግሎት ክፍል፣
1000 የጋራ ኮርሾች ሙጅል
በማባዛት ለተጠቃሚ 0.1 በቁጥር 0 1000 1000
ላይብረሪ
ማቅረብ፤

500 በገበያ ላይ የማይገኙና


ቁጥራቸው ውስን የሆኑትን
0.1 በቁጥር 400 500 250 250
መጽሓፍት በማባዛት
ለተጠቃሚ ማቅረብ፤

200 በአገልግሎት የተጎዱ


መጽሐፍትን በመጠገን 0.1 በቁጥር 200 200 100 100

ለአገልግሎት ማብቃት፤

81 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የአዲሱን ቤተ-መፅሐፍት
በማደራጀት ተማሪዎች በ3
0.1 በመቶኛ 66.6 100 100
ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት
መስጠት፤

የመማሪያና የማጣቀሻ
መጽሐፍትን ለሁሉም
0.1 በመቶኛ 50 100 50 50
ትምህርት ክፍሎች
እንዲሟላ ማድረግ፤

በዋና ዋና ትምህርቶች 1፡5 1፡5 1፡5

የማጣቀሻ መጽሐፍት ወደ 0.1 ጥምርታ - 1፡5


1፡5 ማድረስ፤

ለተማሪዎች በተግባር
ልምምድ የተደገፈ
100
ትምህርት መስጠት

ኢንዱስትሪ
20 ለኤክስተርንሺፕ ትስስር

ፕሮግራም የሚሆኑ
ኢንዱስትሪዎችን በማዘጋጀት 0.17 በቁጥር 15 20 14 4 2

ምህራንን ማሰማራት፤

82 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

65 የሚሆኑ ፋብሪካዎችን
የተለያዩ ፋካልቲዎች
ለሚኖራቸው ኢንተርንሺፕ 0.17 በቁጥር 46 65 52 58 62 68

ፕሮግራም ማመቻቸት፤ በተግባር የተደገፈ


ትምህርት

ፈቃደኛ ከሆኑ
ኢንዱስትሪዎች ጋር የጋራ
የመግባቢያ ሰነዶችን
0.17 በቁጥር 29 65 52 58 62 68
መፈራረምና አብሮ
መስራት፤

ከዩኒቨርሲቲያችን ጋር አብሮ
ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ
የተፈራረሙ ኢንዱስትሪዎች
ከዩኒቨርሲቲዉ የሚፈልጉ በመቶኛ
0.17 50 100 15 30 75 100
ትብብር መኖሩን የፍላጎት
ዳሰሳ ማድረግ፤

ግምገማና ምዘና
ግምገማና ምዘና
በማካሄድ ግብረ መልስ
በማድረግ የጠሰጠ ግብረ
መስጠት፤

83 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የክትትልና ድጋፍ ማዕቀፎች መልስ

የመገምገሚያ መስፈርት እና
ቼክ ሊስት መሰረት ድጋፍ፣ 0.17 በጊዜ 2 4 1 1 1 1
ክትትልና ግምገማ ማድረግ

አመራሩ በየሥራ ክፍሉ


የቡድን መሪዎችን
በማጠናከር የክፍሉ ሥራ
የዕቅድና በጀት
ዕቅድ ላይ በቂ ኦሬንቴሽን
ክፍል፣
በመስጠትና በማዉረድ 0.17 በጊዜ 1 1 1 ተቋማዊ
ሁሉም ቡድን መሪዎች ለውጥ፣
በዕቅድ እንዲመሩ ማድረግ፤ ትምህርት
ጥራት

የዘርፍ አመራሮች
ከመካከለኛ አመራር ጋር
በየወሩ በስራ አፈጻጸም ላይ
በመወያየት ስራዎች በጊዜ
0.17 5 12 3 3 3 3
ሳይንጠባጠቡ እንዲፈፀሙ
ያደርጋሉ፤

84 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በየሁለት ሳምንቱ መካከለኛ


አመራሩ የቡድን መሪዎችን
ዕቅድና አፈጻጸም 0.17 በጊዜ 5 24 6 6 6 6
በመገምገም ድጋፍ መስጠት

አጠቃላይ ሰራተኛ በየሩብ የዕቅድና በጀት


ዓመቱ የሩብ ዓመት ዕቅድ ክፍል፣
ግምገማና ምዘና ተቋማዊ
አፈጻጸም በመገምገም 0.17 በጊዜ 2 4 1 1 1 1
በማድረግ የጠሰጠ ግብረ ለውጥ፣
ለቀጣይ ሥራ ማዘጋጀት መልስ ትምህርት
ጥራት

በየደረጃው ላሉ የስራ
ክፍሎች ወቅታዊ የሆነ
ክትትል፣ ድጋፍ፣ በማድረግ
0.17 በጊዜ 2 4 1 1 1 1
ግብረ-መልስ መስጠት፤

ግብ 6. መምህራን ሙሉ የተደረገ ክትትልና 0.2 በጊዜ 0 2 1 1 ሰው ሃብት


ድጋፍ ዳይሬክቶሬ
ጊዜያቸውን ለመማር
የመምህራን ት፣
ማስተማር ስራው ፋካቲዎችና
አቅም አካዳሚክ
በመስጠት በአግባቡ
ጉዳይ

85 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ግንባታ፣(5) መጠቀማቸውን ክትትልና


ድጋፍ ማድረግ፤

የመምህራን የደረጃ እድገት የተዘጋጀ የግዜ መርሃ 0.2 በቁጥር 0 1 1


ግብር
ጥያቄ በአካዳሚክ ካላንደር
እንዲመራ የሚያስችል የግዜ
መርሃ ግብር ማዘጋጀት

የመምህራን ልማት 0.25 በመቶኛ 43.3 100 100


ማጠናከርና ማስፋፋት የተጠናከረ
የመምህራን ልማት
በመቶኛ
የመምህራን ልማት ዕቅድ በቁጥር 63 226 226
በማሟላት ለ226 መምህራን
የትምህርት ዕድል በመስጠት
ውል ማስሞላት፤

በሁለተኛ ዲግሪ ለ79 0.25 በቁጥር 57 79 60 19


መምህራን

በሶስተኛ ዲግሪ ለ147 0.25 በቁጥር 6 147 100 47


መምህራን

86 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለ26 መምህራን የአካዳሚክ 0.25 በቁጥር 17 26 8 6 6 6


ፖዚሽን ውድድር
በመመሪያው መሰረት
መፈጸም

የመምህራንና ተቋቋሙ ወደ ስራ 0.2 በመቶኛ 50 100 100 ዴሊቨረሎ


የገባ ማዕከል ጅ፣ ስታፍ
የተመራማሪዎችን ሙያዊ
አቅም
አቅም ማሳደግና ማዕከላትን ግንባታ፣
አካዳሚክ
ማቋቋም ጉዳይ፣
ትምህርት
ጥራት

የ HDP፣ ኢሊፒና ሲሲፒዲ 0.2 በቁጥር 2 3 3


ማዕከላትን በማቋቋም ወደ
ስራ ማስገባት

ለ80 መምህራን የከፍተኛ የተሰጡ ስልጠናዎች 0.2 በቁጥር 56 80 80 80 80 80


ዲፒሎማ HDP ስልጠና
መስጠት፤

የመምህራን አቅም 0.2 በመቶኛ 0 100 100 100 100 100


ለማሳደግ ኢ.ሊፕ ስልጠና
መስጠት፤3

የዕውቀትና የክዕሎት 0.2 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100

87 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ሽግግርን ሊያዳብሩ የሚችሉ


ሴሚናር፣ ወርክ ሾፕና አነቃቂ
ንግግር መድረኮችን
ማመቻቸት፤

በትምህርት አመራር ላይ 0.2 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


ያሉትን አካላት በአመራር
ላይ ስልጠና እንዲያገኙ
ማድረግ፤

አዲስ የሚቀጠሩ ረዳት ለመምህራን 0.2 በቁጥር 24 40 20 10 5 5 ስታፍ


የተሰጡ ስልጠናዎች
ምሩቃንና የውጭ ሀገር አቅም
መምህራን የስነ ማስተማር ግንባታ፣
ሞያ ስልጠና እንዲያገኙ አካዳሚክ
ጉዳይ፣
ማድረግ፤
ትምህርት
ጥራት
በሁሉም ፋካልቲ የሚገኙ 0.2 በመቶኛ 0 100 50 50
የሞጁላር፣ ኮርስ ቲምና
ኤግዛም ቲሞች ስልጠና
እንዲያገኙ ማድረግ፤

ለ200 መምህራን Research 0.2 በመቶኛ 0 100 25 25 25 25


methodology ላይ ስልጠና

88 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መስጠት፤

60 ለሚሆኑ የትምህርት 0.2 በመቶኛ 0 100 50 50


ክፍልና ፋካልቲ አመራሮች
በትምህርት ጥራት ላይ
ስልጠና እንዲያገኙ ማድረግ፤

ለ256 ተመራማሪዎች 0.2 በመቶኛ 25 100 33.3 33.3 33.3


የምርምር አቅም ማጎልበቻ
ስልጠና መስጠት፤

ሰላማዊ የመማር ማስተማር በተሰጠው ስልጠና 0.2 በመቶኛ 0 100 100 ስታፍ
የመጣ ለውጥ አቅም
ሂደትን ለማስፈን
በመቶኛ ግንባታ፣
ለመምህራን በሰላማዊ አካዳሚክ
ጉዳይ፣
መማር ማስተማር ዙሪያ
ትምህርት
ስልጠና መስጠት ጥራት

የመምህራን የተከታታይ የተዘረጋ የተከታታይ 0.2 በመቶኛ - 100 100 ሰው ሃብት፣


ሙያ ማሻሻያ ስርዓት አካዳሚክ
ሙያ ማሻሻያ ስርዓት
ጉዳዮች
ማዘጋጀት፤

ከረዳት I ወደ ረዳት II--------- 0.2 በቁጥር 11 6 4 2

89 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

-----ወንድ 5 ሴት 1 ድምር 6
መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

ከረዳት II ወደ ረዳት የደረጃ ዕድገት 0.2 በቁጥር 24 40 20 10 5 5


የተሰጣቸው
ሌክቸረር--------------ወንድ መምህራን
25 ሴት 15 ድምር 40
መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

ከረዳት ሌክቸረር ወደ 0.2 በቁጥር - 50 20 20 5 5


ሌክቸረር--------------ወንድ
43 ሴት 7 ድምር 50
መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

ከሌክቸረር ወደ ረዳት 0.2 በቁጥር 46 17 10 7


ፕሮፌሰር-------------- ወንድ
15 ሴት 2 ድምር 17
መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

90 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ከረዳት ፕሮፌሰር ወደ 0.2 በቁጥር 1 2 1 1


ተባባሪ ፕሮፌሰር -------------
- ወንድ 2 ሴት 0 ድምር 2
መ/ህራን የደረጃ ዕድገት
መስራት

ግብ 7. በተማሪዎች ፋላጎት ላይ ያደገ የቅበላ አቅም - በቁጥር 14182 18,454 አካዳሚክ


ጉዳይ፣
የትምህርት የተመሰረተ በ70፡30 ቀመር ሬጅስትራር
በመደበኛና በተከታታይ ፣
ተደራሽነትንና የተከታታይ
ፍትሐዊነትን መርሃ-ግብር በቅድመ ትምህርት
ማስተባበሪ
ማረጋገጥ፣ ምረቃና በድህረ- ምረቃ ያ፣ ድህረ
የመቀበል አቅምን ምረቃ
ማስተባበሪ
በማሳደግ 18,454 ያ፣
ፋካቲዎች
(7) ተማሪዎችን ተቀብሎ
ማስተማር፤

በመደበኛ ትምህርት - በቁጥር 8168 11,168 8168 3000


በቅድመ ምረቃ
ፕሮግራም 11,168
ተማሪዎችን መቀበል፤

8,168 ነባር መደበኛ ያደገ የቅበላ አቅም 0.1 በቁጥር 5,674 8168 8168 አካዳሚክ
ጉዳይ፣
ተማሪዎችን ሬጅስትራር

91 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

3,000 አዲስ መደበኛ 0.1 በቁጥር 2494 3000 3000 ፣


የተከታታይ
ተመዳቢ ተማሪዎችን ቅበላ ትምህርት
ማከናወን፤ ማስተባበሪ
ያ፣ ድህረ
ምረቃ
ለአከባቢዉ ማህበረሰብ - በቁጥር 5386 5957 5957 ማስተባበሪ
ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ያ፣
ፋካቲዎች
በቅድመ ምረቃ በተከታታይ
ትምህርት ፕሮግራሞች
5957 ተማሪዎችን መቀበል፤

ነባር 3027 በቅድመ ምረቃ 0.1 በቁጥር 3557 3027 3027


ተማሪዎችና

አዲስ 2930 በማታ፣ 0.1 በቁጥር 1829 2930 2930


በዕረፍት ቀን፣ በክረምት እና
በርቀት ትምህርት

በድህረ ምረቃ ነባርና አዲስ - በቁጥር 728 1329 1329


1329 ተማሪዎችን መቀበል

በመደበኛ ነባር 143 እና 0.1 በቁጥር 143 403 403


አዲስ 260 በድምሩ 403
ተማሪዎችን መቀበል

በተከታታይ ነባር 426 እና 0.1 በቁጥር 485 926 926

92 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አዲስ 500 በድምሩ 926


ተማሪዎችን መቀበል

የህንጻና መሰረተ ልማት የተሟላ የህንጻና ፕሬዝዳንት


መሰረተ ልማት ጽ/ቤት፣
ግንባታ
በመቶኛ ግንባታ
ዩኒት፣
ግንባታዎች በተያዘላቸው 0.1 በመቶኛ 50 100 25 50 75 100 የእቅድና
ግዜ ውስጥ ጥራቱን በጠበቀ በጀት ክፍል
መልኩ እንዲጠናቀቁ
ማድረግ፤

በመቱና በበደሌ በተለያዩ 0.1 በመቶኛ 65 100 100 100 100 100
ምክኒያት ያልተጠናቀቁ 18
ህንፃዎች ማለትም 11
የተማሪ ማደሪያ፣1 የተማሪ
መማሪያ፣ 2 ላውንደሪ፣ 1
የመምህራን መኖሪያ ፣ 1
መመገቢያ አደራሽ፣ 1
ማብሰያ ኩሽናና 1 ኬሚካል
ስቶር ግንባታን ማጠናቀቅ፤

ለፍሳሽ ማጣሪያ ፕላንት 0.1 በመቶኛ 0 100 25 100


የሰው ሃይል እንዲሟላ

93 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

በማድረግ ወደ ስራ
ማስገባት፤

ውላቸው የተቋረጡ የ13 ተገንብቶ የተጠናቀቀ 0.1 በመቶኛ 80.92 100 100 100 100 100 ፕሬዝዳንት
ግንባታ/መሰረተ ጽ/ቤት፣
ግንባታዎች ጨረታ ልማት ግንባታ
በማውጣት በሌላ ስራ ዩኒት፣
የእቅድና
ተቋራጭ ማስጨረስ፤ በጀት ክፍል

ለማስተማሪያ የሚያገለግል 0.1 በመቶኛ 89 100 100 100 100 100


30,000 ህዝብ የሚይዝ
የስፖርት ማስተማሪያ
የመጀመሪያ ምህራፍ ስራ
ማጠናቀቅ፤

በ2008 ዓ.ም በዋናዉ ግቢ 0.1 በመቶኛ - 100 100 100 100 100
ከተጀመሩ 1ኛ ዙር ማስፋፊያ
ህንጻ ግንባታዎች
ያልተጠናቀቀ 1 የመምህራን
መኖሪያ ሕንጻ ማጠናቀቅ፤

በ2009 ዓ.ም ከተጀመሩ 2ኛ 0.1 በመቶኛ - 100 100 100 100 100
ዙር የማስፋፊያ ሕንጻዎች
ያልተጠናቀቀ 1 የተማሪ

94 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ማደሪያ ግንባታ ስራ
ማጠናቀቅ፤

በ2010 ዓ.ም ከተጀመሩ 3ኛ ተገንብቶ የተጠናቀቀ 0.1 በመቶኛ 58.5 100 100 100 100 100 ፕሬዝዳንት
ግንባታ/መሰረተ ጽ/ቤት፣
ዙር የበደሌ ካንፓስ ልማት ግንባታ
ፕሮጀክት ያልተጠናቀቁ 1 ዩኒት፣
የእቅድና
ላይብረሪና 2 ላውንደሪ በጀት ክፍል
ግንባታ ሙሉ በሙሉ
ማጠናቀቅ፤

ለአስተዳደር ሕንጻ ተጨማሪ 0.1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


ፋሲሊቲዎችን መስራት፤

የመጨረሻ ርክክብ 0.1 በመቶኛ 75 100 25 50 75 100


ላልተደረገላቸው 41
ሕንጻዎችና ፕሮጀክቶች
የመጨረሻ ርክክብ ማድረግ፤

የ18 ነባር ህንጻዎች የጥገና 0.1 በመቶኛ 0 100 100


ስራ ማከናወን፤

መሰረተ ልማት ስራ
ማከናወን፤

የማስፋፊያ ግንባታዎች 0.1 በመቶኛ 7 90 20 40 60 90

95 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መሰረተ ልማት 90%


ማድረስ፤

የግቢ ዙሪያ አጥር ሥራን 0.1 በመቶኛ 90 20 40 60 90


ማስጀመር፤

የመምህራን መኖሪያ ተገንብቶ 0.1 በመቶኛ 0 100 100 100 100 100 ፕሬዝዳንት
ለአገልግሎት ዝግጁ ጽ/ቤት፣
መሰረተ ልማት ስራን 100% የተደረገ ግንባታ
ማድረስ ለአገልግሎት ዝግጁ ዩኒት፣
የእቅድና
ማድረግ፤ በጀት ክፍል

የበደሌ ግቢ መሰረተ ልማት 0.1 በመቶኛ 85.2 100 100 100 100 100
ስራን ማጠናቀቅ፤

በ2013 ዓ.ም በጎሬ 0.1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


ለመማሪያ ሆስፒታል ግቢ
የአጥርና ጥርጊያ ፣ መንገድ
ስራ፣ ኤሌክትሪክ ስራና የውሃ
መስመር ማጠናቀቅ፤

በመቱ 2፣ በበደሌ 2፣ በበቾ 0.1 በመቶኛ 0 50 20 30 50


1ና በጎሬ 2 ጥልቅ የውሃ
ጉድጓድ 50%ማድረስ፤

96 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለማስፋፊያ ግንባታዎች 0.1 በመቶኛ 7 90 20 40 60 90


መመገቢያ አደራሽ፣ ማድ
ቤት፣ የመምህራን ላውንጅ
ና ልብስ ማጠቢያ
ማስጀመር፤

በ2013 አዳዲስ ግንባታዎችን ተገንብቶ የተጠናቀቀ 0.1 በመቶኛ 0 70 10 20 50 70 ፕሬዝዳንት


ግንባታ/መሰረተ ጽ/ቤት፣
በመቱ ግቢ በማስጀመር ልማት ግንባታ
ዩኒት፣
-(5 የፕሬዝዳንት ቪላ 70%፣ ፣ የእቅድና
በመቶኛ 0 100 20 40 70 100 በጀት ክፍል
የመኪና ማቆሚያ ሼድ
100%፣
በመቶኛ 0 20 5 10 15 20
አረንጓዴ ጽዱ ቦታ 20%፣ 2
በመቶኛ 0 100 10 30 70 100
ወፍጮ ቤት 100% ፣
ማህበረሰብ ት/ቤት 70% ና በመቶኛ 0 70 10 20 50 70
የነዳጅ ማዲያ 50%
ማድረስ፤ በመቶኛ 0 50 10 20 35 50

በ2013 አዳዲስ ግንባታዎችን 0.1


በደሌ ግቢ -
በመቶኛ 0 80 10 30 60 80

97 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

-የአስተዳደር ቢሮ 80%፣ - በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


የመምህራንና የተማሪዎች
መዝናኛ 100% በመቶኛ 0 60 10 30 50 60

-የግቢ ውበት ስራ 60%፣ - በመቶኛ 0 40 5 10 30 40

የግብርና ቤተ ሙከራ 40%


በመቶኛ 0 100 5 25 80 100
-1 ወፍጮ ቤት 100% ፣
የመምህራን መኖሪያ 40% ና በመቶኛ 0 40 5 10 30 40
ስቶር 40% ማድረስ፤ በመቶኛ 0 40 5 10 30 40

በ2013 ዓ.ም ለጎሬ መማሪያ ተገንብቶ የተጠናቀቀ 0.1 በመቶኛ 0 15 5 10 15 ፕሬዝዳንት


ግንባታ/መሰረተ ጽ/ቤት፣
ሆስፒታል የማስተር ፕላን ልማት ግንባታ
በማሰራት ግንባታውን ዩኒት፣
የእቅድና
በማስጀመር 15% መድረስ በጀት ክፍል

የሴት፣አካል ጉዳተኞችና የደገ የሴት፣ አካ ሴቶችና


ጉዳተኞችና ታዳጊ ወጣቶች
ታዳጊ ክልሎች ተማሪዎች
ክልል ተማሪዎች ዳይሬክቶሬ
ተሳትፎን ማሳደግ ተሳትፎ ት፣ ፋካልቲ
ፎካል
ፐርሰን
ተማሪዎች በሚመርጧቸው 0.2 በመቶኛ 75 100 100
የትምህርት መስኮች ሊገቡ
የሚችሉበት እድል
እንዲኖራቸው ማድረግ

98 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

1600 ለሚሆኑ አድስ ገቢ 0.2 በቁጥር 514 1600 1600


ሴት ተማሪዎች የህይወት
ክህሎት ስልጠና መስጠት፡

ለ100 ተመራቂ ተማሪዎች 0.2 በቁጥር 0 100 100


የምርምር አጻጻፍ ስነ ዘዴ
ስልጠና መስጠት፤

2500 ለሚሆኑ ሴት 0.2 በቁጥር 0 2500 2500


ተማሪዎች በጾታዊ ጥቃት
ዙሪያ ምክር መስጠት፤

በትምህርታቸው ከፍተኛ የደገ የሴት፣ አካ 0.2 በመቶኛ 0 100 50 50 ሴቶችና


ጉዳተኞችና ታዳጊ ወጣቶች
ውጤት የሚያስመዘግቡ
ክልል ተማሪዎች ዳይሬክቶሬ
ሴቶች፣ የአካል ጉዳት ተሳትፎ ት፣ ፋካልቲ
ፎካል
ያለባቸውን እና ከታዳጊ ክልል
ፐርሰን
ለመጡ ተማሪዎች
የማበረታቻ ሽልማት
መስጠት፤

በተቋሙ ማንኛውም ፆታዊ 0.2 በመቶኛ 0 100 100 100 100 100
ትንኮሳ ተፈጽሞ ሲገኝ ህጋዊ

99 We are Dedicated to
Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

እርምጃ እንዲወሰድ
ማድረግ፤

ለተማሪዎች ኢኮኖሚያዊ 0.2 በመቶኛ 20 100 25 50 75 100


ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ
የማማከርና የድጋፍ
አገልግሎት ማድረግ፤

ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎችን ለሴት፣ አካ 0.2 በመቶኛ 66.6 100 25 50 75 100


ጉዳተኞችና ታዳጊ
በመለየት ድጋፍ ለሚሹ ሴት
ክልል ተማሪዎች
ተማሪዎች የመማሪያ የተደረገ ድጋፍ
ቁሳቁስ፣ ፎቶ ኮፒና የንፅህና
መጠበቂያ ድጋፍ ማድረግ፤

ሴቶች፣ ለአካል ጉዳተኛ ለሴት፣ አካ 0.2 በመቶኛ 100 100 100 100 ሴቶችና
ጉዳተኞችና ታዳጊ ወጣቶች
ተማሪዎች የመማሪያ ክፍል
ክልል ተማሪዎች ዳይሬክቶሬ
እና የዶርም ምደባ ምቹ የተደረገ ድጋፍ ት፣ ፋካልቲ
ፎካል
እንዲሆን ማድረግ፤
ፐርሰን

ለ2300 ሴቶች፣ የአካል 0.2 በመቶኛ 50 100 25 70 100


ጉዳተኞች፣ እና ከታዳጊ ክልል
ለመጡ ተማሪዎች

100 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የቲቶሪያል ድጋፍ
እንዲሰጣቸው ማድረግ፤

ለ30 ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካል 0.2 በመቶኛ 66.6 100 25 50 75 100


ጉዳተኛ ተማሪዎች
የመማሪያ፣ የመኝታና
የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ፤

ለ30 ልዩ ድጋፍ ለሚሹ አካል 0.2 በመቶኛ 0 100 50 50


ጉዳተኛ ተማሪዎች የስነ ልቦና
ስልጠና መስጠት፤

የሴቶች አመራርና የውሳኔ 100


ሰጪነት ተሳትፎን ማሳደግ

ለ30 ሴት መምህራን 0.2 በቁጥር 0 30 15 15 ሴቶችና


ወጣቶች
የማስተማር ስነ ዘዴ ስልጠና ዳይሬክቶሬ
መስጠት የሴቶች የአመራር ት፣ ፋካልቲ
ተሳትፎ ፎካል
ፐርሰን
ለ20 ሴት መምህራን 0.2 በቁጥር 0 20 20
የህይወት ክህሎት
የአሰልጣኞች ስልጠና
መስጠት፤

ለ100 ሴት አስተዳደር 0.2 በቁጥር 0 100 100

101 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ሰራተኞች በአገልግሎት
አሰጣጥ ዙሪያ ስልጠና
መስጠት፤

ሴቶች ወደ አመራር 0.2 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


እንዲመጡ
ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በመሆን መስራት፤

አለም አቀፍ የሴቶች በዓልና 0.1 በቁጥር 0 2 2


ነጭ ሪቫይን ከዩኒቨርሲቲው
ማህበረሰብ ጋር በማክበር
የሴቶችን እኩል ተሳታፊነት
እና ተጠቃሚነትን
ማስተዋወቅ፤

ለግንባር ቀደም መምህራንና ያደገ የሴት የአመራር 0.2 በመቶኛ 0 100 50 50 ሴቶችና
ተሳትፎ ወጣቶች
ሴት አስተዳደር ሰራተኞች
ዳይሬክቶሬ
የማበረታቻ ሽልማት ት፣ ፋካልቲ
ፎካል
መስጠት፤
ፐርሰን

ለዩኒቨርሲቲው ሴት 0.1 በቁጥር 0 1 1


ሰራተኞች የሕፃናት ማዋያ

102 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ማቋቋም፤

በኤች አይ.ቪ መከላከል በኤች.አይ.ቪ 100 በኤች


መከላከል ዙሪያ አይ.ቪ
ስልቶች፣ ስነ ተዋልዶና የተሰጡ የግንዛቤ መከላከያ
አከባቢ ጥበቃ ዙሪያ ማስጨበጫ ጽ/ቤት
ማስተማርና ስልጠና
መስጠት

ከአካባቢ ማህበረሰብ ጋር 0.1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


በኤች አይ ቪ እና ተዛማጅ
ጉዳዮች ላይ አብሮ መስራት፤

ስለኤች.አይ.ቪ ኤድስ 0.1 በቁጥር 0 4 1 1 1 1


የሚገልጽ የግንዛቤ መድረክ
መፍጠር፣
ሴሚናሮች፤ወርክሾፖችን
ማዘጋጀት፤

ኤች.አይ.ቪ መከላከያን ስራ በኤች.አይ.ቪ 0.1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100 በኤች


መከላከል ዙሪያ አይ.ቪ
በሁሉም የሥራ ሂደቶች የተሰጡ የግንዛቤ መከላከያ
ሜኒስትሪም እንዲሆን ማስጨበጫ ጽ/ቤት
ግንዛቤ ማስጨበጥ፤

ስርዓተ-ፆታን ያገናዘበ 0.1 በቁጥር 0 10 1 2 2 5

103 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ኤች.አይ.ቪ መከላከያ
መድረኮችን ማዘጋጀት፤

የጤና ባለሙያዎች 0.1 በመቶኛ 50 100 50 50


አሰልጣኞች ስልጠና
መስጠት፤

ለኤች .አይ.ቪ የመረጃ 0.1 በቁጥር 0 1 1


ማዕከል ማዘጋጀትና
ማጠናከር፤

የእርስ በእርስ መማማሪያ 0.1 በጊዜ 0 4 1 1 1 1


መድረኮችን ማመቻቸና
የህይወት ተሞክሮን
ማካፈል፤

ግብ 8. ችግር ፈቺ ጥናትና የተካሄደ ችግር ፈቺ የጥናትና


ጥናትና ምርምር ምርምር፣
የሳይንስና ምርምር ማካሄድ
ማህበረሰብ
የምርምር አገልግሎት
62 የሚሆኑ ጥናትና 0.5 በቁጥር 74 62 61 1 ም/ፕሬዝዳ
ባህል፣
ምርምሮችን ማካሄድ፤ ንት ጽ/ቤት፣
የቴክኖሎጂ ተመራማሪ
የተካሄደ ችግር ፈቺ ዎች
ሽግግርና ጥናትና ምርምር
48 (አርባ ስምንት) የሚሆኑ 0.5 በቁጥር 54 48 48
የማህበረሰብ
ጠባብ የአጭር ጊዜ
የምርምር ስራዎችን

104 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አገልግሎት ማካሄድ፤
ማጠናከር(12)
12 (አስራ ሁለት) የሚሆኑ 0.5 በቁጥር 20 12 12
መካከለኛና የረዥም ጊዜ
የምርምር ስራዎች
(ፕሮጀክት ተኮር) ማካሄድ፤

ከአከባቢው ማህበረሰብና 0.5 በቁጥር 1 2 1 1


ባለድርሻ አካላት ጥያቄ
የሚመጡ 2 (ሁለት)
ምርምሮችን ማካሄድ፤

የምርምር ውጤቶችን በተለያዩ መንገዶች የጥናትና


ተደራሽ የተደረጉ ምርምር፣
ለተለያዩ አካላት ማድረስ
የምርምር ውጤቶች ማህበረሰብ
አገልግሎት
ም/ፕሬዝዳ
1 አለም አቀፋዊና 1 ሀገር 0.45 በቁጥር 1 2 1 1 ንት ጽ/ቤት፣
አቀፋዊ የምርምር ኮንፈረንስ ተመራማሪ
ዎች
ማዘጋጀት፤

2 ዓይነት የምርምር ጉባኤ 0.45 በቁጥር 2 2 1 1


ፕሮዱሲንግ ማሳተም፤

105 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

3 ሲምፖዚዬም ወይም 0.45 በቁጥር 0 3 1 1 1


ሴሚናር ማዘጋጀት

40 ምርምሮች በጆርናል 0.45 በቁጥር 87 40 5 5 20 10


እንዲታተሙ ማድረግ፤

የተመራማሪዎችን ቁጥር 0.45 በቁጥር 218 238 238


ከ218 ወደ 238 ከፍ
ማድረግ፤

የምርምር ውጤቶችና 0.45 በቁጥር 0 1 1


የተለያዩ ጆርናሎች ስብስብ በተለያዩ መንገዶች
ተደራሽ የተደረጉ
የያዘ መረጃ ክፍል ማቋቋም፤ የምርምር ውጤቶች

4 የምርምር ማዕከላትን 0.45 በቁጥር 4 4 4 የጥናትና


ምርምር፣
ማደራጀት፤ ማህበረሰብ
አገልግሎት
ም/ፕሬዝዳ
የቅድመ ህትመትና ሪፖዚተሪ 0.45 በመቶኛ 0 100 25 50 100 ንት ጽ/ቤት፣
ሲስተም ስራ ማስጀመር፤ ጥናትና
ምርምር
ክፍልና
ተመራማሪ
ዎች

106 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የቴክኖሎጂ ሽግግርን
ማፀናከር

የቴክኖሎጂ ሽግግርና ቢዝነስ የተቋቋመ 0.6 በመቶኛ 0 70 25 55 70


የእንኩቤሽን ማዕከል
ኢንኩቤሽን ማዕከል
ማቋቋምና ማደራጀት፤

ሁለት ከጥናትና ምርምር የተሸጋገረ 0.5 በቁጥር 0 2 1 1


የቴክኖሎጂ ውጤት
የሚመጡ ቴክኖሎጂዎችን
ወደ ማህበረሰቡ ማውረድ፤

በተመረጡ አስሩ
የኢሉባቦርና በደሌ ዞን
ወረዳዎች ላይ የWEILT
ፕሮጀክት ስራዎችን
መስራት፤

የማዳቀያ መሳሪያዎችና የማህበረሰቡን ችግር 0.4 በመቶኛ 0 100 50 50 የማህበረሰ


ቁሳቁሶችን ማሟላት የፈታ ጥናትና ብና
ምርምር ማማከር
ለሚመለከታቸው አካላት 0.4 በመቶኛ 0 100 50 50

107 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ስልጠና መስጠት አገ፤ልግሎት


ክፍል፣
የተመረጡ አባወራዎች ወደ 0.4 በመቶኛ 0 100 100 የምርምርና
ስራ እንዲገቡ ማድረግ ማህበረሰብ
ም/ፕሬዝዳ
በጥናት ላይ የተመሰረተ ንት
ችግር ፈቺ የማህበረሰብ
አገልግሎት መስጠት፤

በ2011 ዓ.ም የተጀመሩ 5 0.3 በቁጥር 0 5 1 2 2


ፕሮጀክቶችን ማስጨረስ

የያዩ ወረዳ የንብ እርባታ፣ 29 በመቶኛ 25 100 20 60 100


አባወራ ተጠቃሚ
የሚያደረግ ለዩኒቨርሲቲ
አከባቢ ማህበረሰብ የዶሮ
እርባታ፣ የቡሬ ወረዳ
የመጠጥ ውሃ
ፕሮጀክት፣የዶክተር ማይክ
ብራንድ መታሰቢያ ቤተ
መጽሐፍት ስራና የመቱ
ከተማ የሊስትሮ ሼድ፤

108 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የማህበረሰቡን ችግር የማህበረሰቡን ችግር 0.3 በቁጥር 0 3 1 1 1 የማህበረሰ


የፈታ ጥናትና ብና
የሚፈቱ 3 (ሶስት) አዳዲስ ምርምር ማማከር
ፕሮጀክቶችን በመቅረጽና አገ፤ልግሎት
ክፍል፣
ተግባራዊ በማድረግ የምርምርና
ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ማህበረሰብ
ም/ፕሬዝዳ
ማድረግ፤ ንት፣
ፕሬዝዳንት
ጽ/ቤት

በአራት ወረዳዎች ላይ የባዮ 0.3 በመቶኛ 25 100 25 50 75 100


ጋዝ ግንባታ ማካሄድ፤

13 (አስራ ሶስት) ተግባር 0.5 በቁጥር 3 13 3 3 7


ተኮር ስልጠናዎችን
ለማህበረሰቡ መስጠት

ነፃ የማህበረሰብ አገልግሎት 0.3 በመቶኛ 75 100 25 50 75 100


መስጠት

በጽዳት ዙሪያ፣ በአከባቢ


ጥበቃ፣ ለአቅመ ደካማና ቤት
አልባ ለሆኑ ማህበረሰ፣ የህግ
ምክር አገልግሎትና ወዘተ

109 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አገልግሎት መስጠት

የተለያዩ ተቋማትን ማማከር 0.3 በመቶኛ 75 100 25 50 75 100


(መቱ ካርል ሆስፒል፣ መቱ
ማረሚያ ቤትና ጥቃቅንና
አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ)፤

2000 አቅመ ደካማ የማህበረሰቡን ችግር 0.3 በቁጥር 424 2000 276 420 574 730 የማህበረሰ
የፈታ ጥናትና ብና
ህብረተሰብ ነፃ የሕግ ምርምር ማማከር
አገልግሎት መስጠት፤ አገ፤ልግሎት
ክፍል፣
የምርምርና
ማህበረሰብ
አራት ነፃ የህግ አገልግሎት 0.3 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100 ም/ፕሬዝዳ
መስጫ ማዕከል ማቋቋም ንት፣
ፕሬዝዳንት
(በበደሌ፣ በጎሬ፣ በቡሬና ጽ/ቤት
ያዩ)፤

የስቴም ፕሮግራም ማዕከል የተደራጀ የስቴም 0.3 በቁጥር 0 1 1


ማዕከል
ማደራጀት

ሞዴል ትምህርት ቤቱን ድጋፍ ያገኘ ሞዴል 0.3 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100
መደገፍ ት/ቤት

110 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለ300 2ኛ ደረጃ ትምህርት የማጠናከሪያ 0.3 በቁጥር 242 300 300


ትምህርት
ቤት ተማሪዎች የበጋ ግዜ የተሰጣቸው
የማጠናከሪያ ትምህርት ተማሪዎች
መስጠት

የማህበረሰብ ትምህርት ለአካባቢውና


ለጊቢው
ቤትን በማጠናከር
ማኅህበረሰብ
ለአከባቢው ተማሪዎች ና ተማሪዎች የተሰጠ
ትምህርት
ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ
ተማሪዎች ትምህርት
መስጠት

በቅድመ መደበኛ (0 ክፍል) 0.3 በቁጥር 64 45 45


45 ተማሪዎችን መቀበል

በመደበኛ ከ1-7 280 0.3 በቁጥር 188 280 280


ተማሪዎችን መቀበል

ግብ 9፡- ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች የተፈጠረ ትስስር ኢንዱስትሪ


ትስስር፣
የአጋሮችን፣ ጋር ትስስር መፍጠርና
የሕብና
የባለድርሻ አብሮ መስራት ውጭ
ግኑኝነት፣
አካላትንና
8 ከሚሆኑ በአከባቢያችን 0.45 በቁጥር 2 8 5 2 1

111 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የዓለም አቀፍ ከሚገኙ ቴክኒክና ሙያ


ግንኙነትን ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር
ማስፋፋትና በጋራ መስራት፤
ማጠናከር (6)

4 ከሚሆኑ ኢንተርፕራይዞች 0.45 በቁጥር 1 4 1 1 2


ጋር በጋራ መስራት፤

ከሙያ ማህበራት ጋር የተፈጠረ ትስስር 0.45 በቁጥር 0 2399 2399 ኢንዱስትሪ


ትስስር፣
በመሆን የተመራቂ
የሕብና
ተማሪዎች ስለ ስራ ፈጠራ ውጭ
ግኑኝነት፣
ግንዛቤ እንዲያገኙ ማድረግ፤

ጠቃሚ ከሆኑ 25 ድርጅቶች 0.45 በቁጥር 0 25 10 10 5


ጋር ግኑኝነት መፍጠር፤

ከ30 የውጭ ሀገር 0.45 በቁጥር 30 0 30


መምህራን ጋር በሀገራቸው
የሀገራችንን ገጽታ እንዲገነቡ
የጋራ ስራ ስምምነትን
ማጠናከር፤

112 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

10 የሚሆኑ ሀገራዊና አለም 0.45 በቁጥር 0 10 5 5


አቀፋዊ ግንኙነትና ትብብር
ማድረግ

9 መንግስታዊ ካልሆኑ የተፈጠረ ትስስር 0.45 በቁጥር - 9 6 1 1 1 ኢንዱስትሪ


ትስስር፣
ተቋማት ጋር ግንኙነት የሕብና
መፍጠር፤ ውጭ
ግኑኝነት፣
ኤች አይ.ቪ
መከላከያ፣
ፕሮጀክቶችን በመንደፍ 0.45 በቁጥር 0 4 1 1 1 1 አካዳሚክ
መንግስታዊና መንግስታዊ ጉዳይ
ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር
ግኑኝነት መፍጠር፤

የአሰራር ስርዓትን ለማሻሻል 0.45 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


ከሀገር ውስጥና ውጭ ሀገር
ዩኒቨርሲቲዎች የመምህራን
ልማት ማስተባበሪያዎች፣
ስርዓተ-ትምህርት
ማስተባበሪያዎች እንዲሁም
አካዳሚክ ጉዳዮች ጋር
ግንኙነት መፍጠር፤

113 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ከሕዝብ ክንፍ ጋር ከሕዝብ ክንፍ ጋር ተቋማዊ


የተደረገ ግኑኝነት ለውጥ፣
ግኑኝነት በመፍጠር የሕዝብና
አብሮ መስራት ውጭ
ግንኙነት፣ሴ
ቶችና
ከሕዝብ ክንፍ ጋር በጋራ 0.2 በመቶኛ 25 100 25 50 75 10 ወጣቶች
የሚሰሩ ስራዎችን በማቀድ ጽ/ቤት፣
ጸጥታና
ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ደህንነት
ማስገባት፣ ጽ/ቤት

የተማሪዎች ካውንስልና 0.35 በመቶኛ 50 100 100 100 100 100


የሰላም ፎረም አደረጃጀትን
በማጠናከር የውሳኔ አካል
በማድረግ በትምህርታዊ፣
አስተደደርና ሰላማዊ መማር
ማስተማር ሥራ ለይ
እንዲሳተፉ ማድረግ፤

ሰላማዊ የመማር ማስተማር ከሕዝብ ክንፍ ጋር 0.35 በመቶኛ 80 100 100 100 100 100 ተቋማዊ
የተደረገ ግኑኝነት ለውጥ፣
ለማስፈን ከህዝብ ክንፍ ጋር
የሕዝብና
በጋራ መስራት ውጭ
ግንኙነት፣ሴ
ቶችና
ወጣቶች
የሴት ተማሪዎች ማህበር፣ 0.35 በመቶኛ 70 100 100 100 100 ጽ/ቤት፣
የሴት ከፍተኛ አመራርና ሴት

114 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መምህራን ግንኙነት ጸጥታና


ደህንነት
በማጠናከር በጋራ መስራት፤
ጽ/ቤት
ከዞን ፤ከመቱ ከተማና ከመቱ 0.35 በመቶኛ 80 100 25 50 75 100
ወረዳ የፀጥታ አካላት ጋር
በፀጥታ ዙሪያ በጋራ
መስራት፤

ከአከባቢው ማህበረሰብ ጋር 0.35 በመቶኛ 50 100 25 50 75 100


በፀጥታ ዙሪያ አብሮ
መስራት፤

የአይ.ሲ.ቲ አሰራርን ቀልጣፋ በአይሲቲ የተደገፈ የአይ.ሲቲ


የተቀላጠፈ ስራ ክፍል፣ፕሬዝ
ማድረግ ዳንት
መማማር ጽ/ቤት
ና እድገት
(25) ግብ 10
የዲጂታል
1 ዘመናዊ የዳታ ማዕከል በአይሲቲ የተደገፈ 0.9 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100
ቴክኖሎጂፋፋ የተቀላጠፈ ስራ የአይ.ሲቲ
(Cloud Based Data
ክፍል፣ፕሬዝ
Centre) ማደራጀት፤
ዳንት
በዋናው ግቢና በበደሌ 1 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100
ግብርና ደን ሳይንስ ኮሌጅ

115 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ጽ/ቤት


በማጠናቀቅ ኢንተርኔት
አገልግሎት ማስፋፋት፤

የኢንተርኔት አቅም ከ100 0.9 ሜ.ባ 100 400 100 300


ሜ.ባ ወደ 400 ሜ.ባ
ማሳደግ፤

15 የግቢ ደህንት መከታተያ 0.9 በመቶኛ 0 100 25 50 100


ካሜራ (CCTV Camera)
አገልግሎቶች የሚውል
የመሠረተ ልማት
ዝርጋታዎችን ማከናወን፤

የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ 0.9 በመቶኛ - 100 50 50


ኢሜል ኢኒስቲቱሽናል
አካውንት ማዘጋጀት፤

አጠቃላይ በዩኒቨርሲቲው 0.9 በመቶኛ 100 100 25 50 75 100


ለሚያግዙ የኤሌክትሮኒክስ
ዕቃዎች ስፔስፍኬሽን
ማዘጋጀት፤

116 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

የአይ.ሲ.ቲ መሰረተ ልማት በአይሲቲ የተደገፈ 0.9 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100 የአይ.ሲቲ
ማሟላት ክፍል፣
የተቀላጠፈ ስራ ሬጅስትራር

የተማሪ አስተዳደር፣ 0.9 በመቶኛ 0 100 25 50 75 100


የሬጅስትራር፣ የሰው ሃብት፣
የፋይናንስ፣ የንብረትና
ሌሎች አገልግሎቶችን
የሚያሳልጡ ቴክኖሎጂዎችን
በመጠቀም መተግበር፤

ለ10 ካፌና ክሊኒክ 0.9 በቁጥር 0 10 10 ስታፍ


አቅም
ባለሙያዎች student one ግንባታ፣
አይ፣ሲቲ፣
card system ዙሪያ ስልጠና የተለያዩ
መስጠት የስራ
ክፍሎች

ለ4 የኮንተንት ባለሙያዎች 0.9 በቁጥር 0 4 4


የዌብሳይት ኮንተንት
ማበልጸጊያ ስልጠና
መስጠት፤

የሲስኮና ሁዋዌ ስልጠና 0.9 በመቶኛ 50 100 25 50 75 100


መስጠት

117 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ግብ 11. የሰራተኞችን የስልጠና ስልጠና የወሰዱ ስታፍ


ሰራተኞች አቅም
አመራርን፣ ፍላጎት መሰረት በማድረግ
የአቅም ግንባታ ስልጠና ግንባታ፣
አስተዳደርንና
መስጠት አይ፣ሲቲ፣
አደረጃጀትን
የተለያዩ
ማጠናከርና
የስራ
አቅም
ለ100 ሰራተኞች 0.6 በቁጥር 0 100 100 ክፍሎች
መገንባት(15)
በአገልግሎት አሰጣጠውና
ደንበኛ አያያዝ ዙሪያ ስልጠና
መስጠት፤

ለሁሉም ሰራተኞች 0.6 በመቶኛ 0 100 100


የኦቶሜሽን ስልጠና
መስጠት፤

ለ1500 ሰራተኞች በካይዘን 0.6 በቁጥር 655 1500 500 500 500
ፍልስፍናና አመራር ላይ
ስልጠና መስጠት፤

በፀጥታ ዙሪያ ለጥበቃ ስልጠና የወሰዱ 0.6 በቁጥር 36 159 159 ስታፍ
አቅም
አባላት ስልጠና መስጠት፤ ሰራተኞች
ግንባታ፣
አይ፣ሲቲ፣
የተማሪዎች ፖሊስ 0.6 በቁጥር 0 125 125
የተለያዩ
በማደራጀት በፀጥታ ዙሪያ

118 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ስልጠና መስጠት፤ የስራ


ክፍሎች
በሲቪል ሰርቪስ 0.6 በጊዜ 1 1 1
መመሪያዎች ላይ
የሰራተኞችን ዕውቀት
በስልጠና ማሳደግ፤

ለ50 ፋኩልት ፤ ት/ቤቶች፤ 0.6 በቁጥር 0 50 50


ተቐማት ጉዳይ አስፈፃሚ
ሰራተኞች የንብረት
አስተዳደር ላይ ስልጠና
ማሰጠት፡፡

ለ200 አካዳዳምክና 0.6 በቁጥር 0 200 200


ለአስተዳደር ሰራተኞች
የግራንት ፕሮጀክት
አዘገጃጀት ላይ ስልጠና
መስጠት

ለ2 ሰራተኞች መሰረታዊ 0.6 በቁጥር 10 2 2


የጋዜጠኝነት መርህና
አተገባበር ዙሪያ የስራ ላይ
የሙያ ስልጠና መስጠት፤

119 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለ2 ሰራተኞች በማህበረሰብ ስልጠና የወሰዱ 0.6 በቁጥር 4 2 2


ሰራተኞች
ሬድዮ አስተዳደር ዙሪያ
ስታፍ
የስራ ላይ የሙያ ስልጠና
አቅም
መስጠት፤
ግንባታ፣
አይ፣ሲቲ፣
የተለያዩ
ለ11 ሕዝብና ውጭ ግኑኝነት 0.6 6
የስራ
ሰራተኞች በኤዲቲንግ፣
ክፍሎች
ዲዛይን ፣ግራፊክስ፣ ካሜራ
ቀረጻ፣ ቪዲዮ ኤዲቲንግ
ስልጠና መስጠት፤

ለቤተ መጽሐፍት ሠራተኞች 0.6 በመቶኛ 75 100 62.5 85 100 100


የኮምፑተር፣ ካይዘን ስልጠና የወሰዱ
ሰራተኞች ስታፍ
ፍልስፍና፣ ኦቶሜሽን
አቅም
ስልጠና፣ ካታሎግና
ግንባታ፣
ክላስፊኬሽን፣ በውጤት
አይ፣ሲቲ፣
ተኮር እቅድና በቤተ
የተለያዩ
መጽሐፍት ደንብና መመሪያ
የስራ
ዙሪያ ስልጠና መስጠት
ክፍሎች

ለቤተ መጽሐፍት፣ 0.6 በመቶኛ 50 100 50 50

120 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ለሬጅስትራር፣ለሴክሬተሪ፣
ለፋካልቲ ጉዳይ ፈጻሚ፣
ለፎቶ ኮፒና ጥረዛ ፣ለበደሌ
ግብርናና ደን ሳንስ ኮሌጅ
ሰራተኞች በስነምግባር ዙርያ
ላይ ስልጠና መስጠት፤

ለሰራተኞች የትምህርት
እድል እንዲሰጥ ማድረግ፤

ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ለ10 ለሰራተኞች የተሰጠ 0.6 በቁጥር 10 10 10


የትምህርት ዕድል
ሠራኞች

ከዲግሪ ወደ 2ኛ ዲግሪ ለ6 0.6 በቁጥር 6 6 6


ሰራተኞች

የምርምር ማዕከላት 0.35 በቁጥር 0 1 1


የፕሮጀክቶች መቅረጫ የተዘጋጁ
መመሪያ ማዘጋጀት፤ ማኑዋሎች፣መመሪያ
ና አዋጆች
ውሎችን፣ ሰነዶችን በሕጋዊ 0.35 በመቶኛ 100 100 100 100 100 100 የተለያዩ
የስራ
መንገድ በማዘጋጀት
ክፍሎች፣
የአፈጻጸሙን ህጋዊነት ፋካልቲዎች፣

121 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

መከታተልና ማረጋገጥ፤ ጽ/ቤቶች


አውንታዊ ድጋፍ 0.35 በቁጥር - 1 1
መመሪያዎችን ተፈጻሚነት
መከታተል፤

ለኮሚኒኬሽን ስራ 0.35 በቁጥር 1 1 1


ውጤታማነት የሚረዳ ጥናት
ለማድረግ መመሪያዎችን
ማሻሻል፤

የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች 0.35 በቁጥር - 1 1


ደንቦችና መመሪያዎችን
ማዘጋጀት

የትምህርት የብቃት የተዘጋጁ 0.35 በቁጥር 1 1 1 የተለያዩ


ማኑዋሎች፣መመሪያ የስራ
ማረጋገጫ ማዕቀፍና ደንብ
ና አዋጆች ክፍሎች፣
አሻሽሎ እንዲጸድቅ ማድረግ ፋካልቲዎች፣
ጽ/ቤቶች

የመምህራን ልማት፣ ስርዓተ- 0.35 በቁጥር - 1 1


ትምህርት ልማት
መመሪያዎችን በማዘጋጀት
እንዲጸድቅ በማድረግ

122 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

አፈጻጸሙን መከታተል፤

የHUIAWEI አካዳሚ ስልጠና 0.35 በቁጥር 0 1 1


አፈጻጸም ማኑዋል/ውስጥ
ደንብ ማዘጋጀት፤

የተዘጋጀ የ ሲስኮ አካዳሚ 0.35 በቁጥር 1 1 1


ስልጠና አፈጻጸም ማኑዋል
/የውስጠ ደንብ መከለስ፤

የአካዳሚክ ኮር ፕሮሰስ 0.35 በቁጥር 0 1 1


ጋይድ ላይን መዘጋጀትና
ማጸደቅ፤

የቤተ መጻህፍት ጋይድላን የተዘጋጁ 0.35 በቁጥር 0 1 1 የተለያዩ


ማኑዋሎች፣መመሪያ የስራ
መዘጋጀትና ማጸደቅ፤
ና አዋጆች ክፍሎች፣
ፋካልቲዎች፣
ጽ/ቤቶች

የተከታታይ ትምህርት 0.35 በቁጥር 0 1 1


መመሪያመዘጋጀትና
ማጸደቅ፤

መረጃዎችን በቀላሉ 0.35 በመቶኛ 50 100 25 50 75 100


ለማግኘት የሚያስችሉ ልዩ

123 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

የሚከናወንበት ጊዜ
የዕይታ
ቁልፍ የውጤት
መስክና ግብ ዋና ዋና ተግባራት ክብደት መለኪያ የ2012 መነሻ የ2013 ኢላማ ፈፃሚ አካል
አመልካች 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
ክብደት
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት

ልዩ ኤሌክትሮኒክ ቅጾችን
በማዘጋጀት ለፋካቲዎች
በማውረድ አፈጻጸማቸውን
መከታተል

የተቋሙን የስራ የተዘጋጀ የዕቅድ


ሰነድ
ማስፈጸሚያ ዕቅዶች
ማዘጋጀት

የአስር ዓመት (ከ2013- የተዘጋጀ የዕቅድ 0.8 በቁጥር 1 1 1 የተለያዩ


ሰነድ የስራ
2022) ስትራቴጂክ ዕቅድ ክፍሎች፣
ፋካልቲዎች፣
ማዘጋጀት፤
ጽ/ቤቶች

የድህረ ኮቪድ 19 0.65 በቁጥር 0 1 1


ማስፈፀሚያ ዕቅድ በጋራ
ማዘጋጀት

124 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

125 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

ክፍል አምስት

5. የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ

5.1. ክትትል

ከፍተኛ አመራር ዓመታዊ የትግበራ ዕቅዱን መሰረት አድርጎ የተዘጋጀውን የዘርፎቹ (የአስተዳደር፣ የመማር ማስተማር
የምርምርና እና ማህበረሰብ አገልግሎት) የሥራ ዕቅድ አፈጻጸሙን በየግዜ ይከታተላል ፡፡

በየደረጃ ያሉ አመራሮች ከሥራቸው የተመደቡ የሥራ ክፍሎች በተሰጣቸው ዕቅድና የሥራ ድርሻ መሰረት ማከናወናቸውን
ይከታተላሉ፡፡

የክትትል መንገዱ

1. በአካል እየተሰራ ያለውን ሥራ በመጎብኘት

2. የውይይት መድረክ በመፍጠር

3. ወቅቱን በጠበቀ የሥራ ሪፖርት በመቀበል

4.የግብረ መልስ በመስጠት

1. በአካል እየተሰራ ያለውን ሥራ በመጎብኘት


በየደረጃው ያሉ አመራሮች የታቀዱ ሥራዎች በሚፈለገው ጥራትና ቅልጥፍና እየተከናወኑ መሆኑን ሳምንታዊና ወራዊ የሥራ
መከታተያ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት ሥራው በሚሰራበት ቦታ ላይ በመገኘት ክትትል ያደርጋል፡፡ በክትትሉ ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችን
ለይቶ በመያዝ ድጋፍ ያደርጋል፤ አቅጣጫን ያሳያል፡፡

2.የውይይት መድረክ በመፍጠር


የ2013 ዓ.ም ዕቅድ ዝግጅት አመራሩም ሆነ ፈጻሚ አካላት እንዲሁም የውስጥና የውጭ ባለድርሻ አካላት ትርጉም ባለው ደረጃ
በማሳተፍ እንዲሁም ግልጸኝነትን በመፍጠር የበጀት ዓመት ዕቀዱ በውይይት ዳብሮ ተዘጋጅቶ በቦርድ እንዲጸድቅ ይደረጋል፤

ከፍተኛ አመራር በየወሩና በየሦስት ወር ከዳይሬክቶሬቶችና ከፋካሊቲ ዲኖች ውይይት ያደርጋል፡፡ ዳይሬክተሮችና የፋካሊቲ ዲኖች
በየሳምንቱ ከቡድን መሪዎችና ከድፓርትመንቶች በየሳምንቱ በዕቅድ ክንውን ላይ በመወያየት መልካም ተሞክሮ፣ ያጋጠሙ
ችግሮችና የወደፊት አቅጣጫ ላይ ይወያያሉ፡፡

126 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

አስፈላጊ ሲሆን ከፍተኛ አመራሮች ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ በየሶስት ወሩ ከአጠቃላይ ሰራተኞች ጋር የውይይት መድረክ
በማዘጋጀት ስራዎች ሳይንጠባጠቡ እንዲከናወኑ ያደርጋሉ፡፡

በዓመት ሁለት ግዜ (በስድስት ወር እና በዓመት) የጠቅላላ ሰራተኛ የውይይት መድረክ በመፍጠር በተገኘ ውጤትና ባጋጠሙ
ችግሮች ላይ እንዲወያዩ እደረጋል፡፡

3. ወቅቱን በጠበቀ የሥራ ሪፖርት በመቀበል

ሁሉም የሥራ ክፍል የታቀዱና የተከናወኑ ሥራዎችን በየግዜ መዝግቦ በመያዝ በየሶስት ወር ለዩኒቨርሲቲው ዕቅድና በጀት ክፍል
ይልካል፡፡ የዕቅድና በጀት ክፍል ከየሥራ ክፍሉ የተሰበሰቡ ሪፖርቶችን፣ በሥራ ጉብኝት የታዩትንና በውይይት መድረኮች ላይ
የተደረሰበት መግባባቶችን መሰረት በማድረግ የዩኒቨርሲቲውን የሥራ ሪፖርት ሰርቶ ለከፍተኛ አመራሮች፣ ለቦርድ፣ ለሳይንስና
ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተርና ለሕዝብ ተወካይ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ያቀርባል፡፡

የአፈፃፀም ክትትል ሪፖርት የምክንያትና ውጤት ትስስርን የሚያሳይ ሲሆን በተቋም ደረጃ አምስት የክትትል ደረጃዎች ይኖራሉ

1. የተቋም አፈፃፀም ሪፖርት

2. የስራ ሂደቶች የአፈፃፀም ሪፖርት

3. የዳይሬክቶሬት፣ የፋካልቲ የአፈፃፀም ሪፖርት

4. የስራ ክፍሎች፣ የቡድን ስራ የሌሎች አቻ አደረጃጀቶች የአፈፃፀም ሪፖርት

5. የሰራተኛ (ግላዊ) የአፈፃፀም ሪፖርት

4. ግብረ መልስ
በየደራጃው ያሉ የስራ ክፍሎች /ፋካልቲዎች/ ዳይሬክቶሬቶች የሚያዘጋጁትን ዕቅድና ሪፖርት በዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ
ዳይሬክቶሬት ተገምግሞ የተከናወኑትና ያልተከናወኑ ነተግባራት ፣ጠናካራና ደካማ ጎን በመለየት በየሩብ ዓመቱ /አራት ጊዜ/ግብረ
መልስ ይሰጣል፡፡ የስራ ክፍሎችም በተሰጣቸው ግብረ መልስ መሰረት በማስተካል ለቀጣዩ ስራ የእርምት እርምጃ ይወስዳሉ፡፡

የአፈፃፀም መለኪያ ጊዜ

ፋካልቲዎች፣ ዳይሬክቶሬቶች፣ እና የተለያየ ጽ/ቤቶች የአፈፃፀም ሪፖርታቸውን ለሚመለከታቸው ዋና የስራ ሂደቶች ሪፖርት
አድርገው ዋና የስራ ሂደቶች ይህንን የየወሩን ሪፖርት በመገምገም የዕርምት እምጃዎች በመውሰድ ዋና የስራ ሂደቶች የተጠቃለለ
ሪፖርት ለዕቅድ ዝግጅት እና መረጃ ዳይሬክቶሬት በየሩብ አመቱ ከመጠናቀቁ ከ5 ቀን በፊት ሪፖርት ያደርጋሉ፡፡ የዕቅድ ዝግጅት
እና መረጃ ዳይሬክቶሬት የተጠቃለለ የተቋሙን ሪፖርት፡

127 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• የሩብ አመቱን (መስከረም፣ ታህሳስ፣ መጋቢት) እስከ ሩብ አመቱ መጨረሻ ቀን (30) ድረስ ያጠቃልላል

• የአመቱን ሪፖርት እስከ ሐምሌ 5 ድረስ በማጠቃለል ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፡፡

5.2. ግምገማ

ግምገማ በሥራ ጉብኝት፣ በውይይት መድረክ እና በሥራ አፈጻጸም ሪፖርት የታዩ ውጤቶችና ያልተከናወኑ ሥራዎችን በመለየት
የግባችን የአፈጻጸም ስልቶቻችንና የተመዘገቡ ውጤቶቻችንን በማመዛዘን በትክክል ከተከናወኑ ሥራዎች ልምድ በመቅሰም
እንደመልካም ተሞክሮ የሚወስድበት ያልተከናወኑ ሥራዎች ያልተከናወኑበት ምክኒያቶች የምንለይበት ፤ጥሩ የሰራ
የሚበረታታበት ያልሰራ የሚጠየቅበት ሥርዓት ነው፡፡ በመሆኑም ከላይ የተዘረዘሩ የክትትል ስልታችን በመጠቀል ማኔጅመንቱ
በወር አንድ ግዜ የስራ ግምገማ ያደርጋል፡፡ በየደረጃ ያሉ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች በየወሩ የክፍላቸውን የስራ አፈጻጸም ግምገማ
ያደርጋሉ፡፡ በግማሽ ዓመትና በዓመቱ መጨረሻ ላይ አጠቃላይ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ተደርጎ ለሁሉም አመራርና ሰራተኛ
የግምገማ ውጤት እና ደረጃ ይሰጣል፡፡

ክፍል ስድስት

6. በበጀት ዓመቱ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች/ሥጋቶች/ና የመፍሔ አቅጣጫ

• ከፖለቲካዊ አለመረጋጋት፣ ከፀጥታ እና ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ ጋር ተያይዞ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ ለመማር ስጋት
መኖሩ፣
• የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር በአንዳንድ ሰራተኞች ሊንፀባረቅ ይችላል፤

• ሥራዎችን በአግባቡ ክትትል አለማድረግና ለሚከሰቱ ችግሮች ፈጣን ምላሽ አለመስጠት በአንዳንድ ሃላፊዎች ዘንድ ሊታይ
ይችላል፤

• አንዳንድ መምህራን የትምህርት ጥራትን ከማስጠበቅ ይልቅ የግል ጥቅም ላይ የማተኮር አዝማሚያ፤

• አንዳንድ መምህራን ለጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት እንደ መማር ማስተማሩ ትኩረት አለመስጠት

• መብትና ግዴታን አውቆ የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ የመወጣት ችግር በአንዳንድ ሠራተኞች ሊንፀባረቅ ይችላል፤

• በተማሪዎች አላስፈለጊ የሰላም ችግር የትምህርት ክፍለ ጊዜን መባከን፤


• በአንዳንድ የስራ ክፍሎች ስራዎችን በአግባቡና በጊዜ ክትትልና ድጋፍ አለማድረግ እንዲሁም ለሚከሰቱ ችግሮች ፈጣን
ምላሽ አለመስጠት፤

• የሂስ ግለሂስ መድረኮችን ችግር ፈቺ በሆነ መንገድ አለመፈጸም፤

128 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• የስፔስፊክሽን አዘገጃጀት ችግር

• የተከታታይ ምዘና ማስፈፀሚያ መሣሪያዎች (Continuous Assessment Modalities) ላይ በአንዳንድ መምህራን ዘንድ
የአቅም ውስንነት፤

• ደንቦችን፣ አዋጆችንን፣ መመሪያዎች አውቆ በዚያ አለመመራት

• አንዳንድ መምህራን ጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎትን ለመስራት የልምድና የአቅም ማነስ ችግር ሊኖር ይችላል

• ሥራዎች በዕቅድና መረጃ በተደገፈ መልኩ ማከናወን አለመቻል

• የስራ ዕቅድና ሪፖርት አፈጻጸም ወቅቱን ጠብቆ አለማቅረብ

• የሚገዙ ዕቃዎች ላይ የዋጋ ውጣ ወረድ እና ጥራት ችግር

• ያሉትም ላብራቶሪዎች ከተማሪዎች ቁጥር ጋር በቂ አለመሆን (አለመመጣጠን)

• ወቅቱን የጠበቀ ግዥ አለማከናወን

• የኢንተርኔት አገልግሎት አለመስፋፋትና ከአስፈላጊዉ ቁጥር አለመመጣጠን፤

• የመማሪያ ክፍሎች ከሚመደቡ ተማሪዎች ቁጥር ጋር ያለመመጣጠን ችግር

• የሰርቪስ ትንስፖርት እጥረት፤

• የዩኒቨርሲቲው ወሰን ያልታወቀ ስለሆነ አጥር ለመስራት አስቸጋሪ መሆኑ፤

• የግንባታዎች መጓተትና የጥራት ችግር መኖሩ፤

• በቅጥር ወቅት በተፈላጊዉ ችሎታ መሰረት በገበያ ላይ የሰው ሃይል አለማግኘት፤

• የስልክ መስመር በነባርና በአዲስ ህንጻዎች አለመኖር


የመፍትሔ እርምጃዎች

• ዩኒቨርሲቲያችን ከማንኛውም ሁከት የፀዳና ሰላማዊ እንዲሆን ከአካባቢው መስተዳድሮችና የፀጥታ አካላት ጋር በጋራ
መስራት፣
• ዩኒቨርሲቲዎችን ትኩረቱ በኮሮና ቫይረስና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሆኖ በመስኩ ጥናትና ምርምር እንዲያደርግ የመፍትሔ
ሀሳቦችን በማመንጨት አጠናክሮ ማስቀጠል፣
• የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ያለባቸውን ሰራተኞች በመለየት ችግሩ በአፋጣኝ እንዲፈታ ማድረግ፤

• የመደበኛ አሰራር ሥርዓትን መዘርጋት፣ ሥራዎች ሳይጠባጠቡ እንዲሰሩ ማድረግ

• አንዳንድ መምህራን ለጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት እንደ መማር ማስተማሩ ትኩረት እንዲሰጡ ክትትል
ማድረግ፤

• ሰራተኞች መብትና ግዴታቸውን አውቆ የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ማስገንዘብ

129 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

• ከዞኑ አስተዳደር ጋርና ከአከባቢው ማህበረሰብ ጋር ውይይት በማድረግ ሰለማዊ መማር ማስተማር ኢንዲሰፍን ማድረግ፡

• የተከሰቱ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችሉ የውይይት መድረኮች በማመቻቸት ከፈፃሚዎች የሚጠበቀውን የሥራ ድርሻና
ኃላፊነት የማስገንዘብ ሥራዎች ማካሄድ፣

• መምህሩና ሰራተኛው በተሰጠው ተልዕኮና በዕቅድ አፈጻጸሙ ብቻ እንዲገመገም ማድረግ

• የኪራይ ሰብሳቢነት አሰራርና አመለካከት ላይ በቁርጠኝነት መታገል

• የሂስ ግለ ሂስ መድረኮችን ማዘጋጀት

• የአይ.ሲ.ቲና ሚመለከታቸው ባለሙያዎች ወቅቱን የጠበቀ እስፔስፊኬሽን እንዲያዘጋጁ ማድረግ፤

• ሰራተኛውና አመራሩ ደንቦችን፣አዋጆችና መመሪያዎችን አውቆ እንዲሰሩ ማድረግ

• ሥራዎች በዕቅድና መረጃ በተደገፈ መልኩ እንዲከናወን ማድረግ

• የስራ ዕቅድና ሪፖርት አፈጻጸም ወቅቱን ጠብቆ እንዲቀርብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ

• በየጊዜ ግምገማ በማድረግ የአቅም ውስንነቶችን በመለየት አጫጭር ሥልጠናዎችን መስጠት ሥልጠናው ያመጣውን ለውጥ
መገምገም

• የቡድን ሥራን በማጠናከር በመደጋገፍና በመረዳዳት መስራት

• የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍ ባሉት ሰርቪሶች ማመላለስና አማራጮችን መጠቀም፤

• ግዥን በጊዜ እንዲፈጸሙ ማድረግ

• ዩኒቨርሲቲውን የሚያዋስኑ የገጠር ቀበሌዎች “Access Road” እንዲሰራ ማድረግ

• አይ.ሲ.ቲ ፕሮጀክት ስራን ማፋጠን፤

• የግንባታዎች መጓተትና የጥራት ችግር ያለባቸውንን ሕንጻዎች በማጥናት ለአመራሩ በማቅረብ መፍትሔ እንዲሰጥበት
ማድረግ፤

• የሰው ኃይሉን ክፍተት አማራጮችን በመጠቀም ማሟላት፤

• የስልክ መስመርን በነባርና በአዲስ ህንጻዎች ላይ ከቴሌ.ኮም ጋር ማስገባት፤

130 We are Dedicated to


Serve the Community!
የመቱ ዩኒቨርሲቲ 2013 ዓ.ም የሥራ ትግበራ ዕቅድ

131 We are Dedicated to


Serve the Community!

You might also like