Professional Documents
Culture Documents
2014 PDD 9 Mounths Report 1
2014 PDD 9 Mounths Report 1
ጽ/ቤት
ባሌ ሮቤ፣ ኢትዮጵያ
መጋቢት 2014ዓ.ም
1
Table of Contents
1. መግቢያ...........................................................................................................................................3
2. የሪፖርቱ ዓላማ፣ ሪፖርቱ የሚሸፍነዉ ጊዜ፣ አዘገጃጀትና አቀራረብ ስልት............................................................3
3. የህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬቱ ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች..............................................................................4
4. የዩኒቨርሲቲው መሪ ቃል...................................................................................................................4
5. የተከናወኑ ዝርዝር ተግባራት.............................................................................................................5
6. የህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት የ 2014 ዓ.ም የአንደኛ አመት የስራ አፈፃፀም ቁልፍ የውጤት አመላካች በሰንጠረዥ....8
7. ተቅድዉ የልተሰሩትና ለ 2014 ዓ.ም የበጀት አመት ቅድምያ የምሰጡት.................................................8
8. ያጋጠሙን ችግሮች........................................................................................................................12
1. መግቢያ
የምርምርና መህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጥራትና ተደራሽነት ለማሳደግ ከ 2008 ዓ.ም ጀምሮ
ወደ ምክትል ፕሬዝዳንት በማሳደግ በስሩ አራት ዳይሬክቶሬትን ይዟዋል፡፡ ከአራቱ ዳይሬክቶሬቶች
2
በ 2012 ዓ.ም እነደ አንድ ዳይሬክቶሬት የነበረዉ የምርምርና ህትመት ዳይሬክቶሬት ወደ ሁለት
ዳይሮክቶሬቶች በመለያየት የምርምርና ልማት ዳይሬክቶሬት እና የህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት
ከታህሳስ 2013 ዓ.ም ጀምሮ እራሱን ችሎ ዳይሬክተር ተመድቦበት ለዳይሬክቶሬቱ የተቀመጠዉን የስራ
ሚናዎችና ሀላፊነት መሰረት ስራዎችን ስሰራ ቆይቷል፡፡ በመሆኑም በመወዩ የሀላፊነት መዋቅር
መሰረት የህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በስሩ ሶስት አስተባባሪነት ምድብ ያሉት ስሆን
እነዚህም የህትመት አስተባባሪ፣ የስነዳ አስተባባሪ እና የጆርናል ቺፍ ኢዲተር አስተባባሪ ተመድበዉበት
የዳይሬክተሩን የስራ ሀላፊነትና ሚና ለማሳካት አስተባባሪዎችም ለእያንዳንዳቸዉ የራሳቸዉ የስራ
ሀላፊነትና ሚና ተሰቷቸዉ ዳይሬክቶሬቱ በሙሉ አቅም እራሱን ችሎ እየሰራ ይገኛል፡፡
ይህ ሪፓርት በህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ስር በ 2014 ዓ.ም. የ 2 ኛውን ሩብ አመት የስራ ክንውን
ለማሳወቅ ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ ሪፖርቱም የሚሸፍነው ከሐምሌ 1/2013 ዓ.ም. እስከ ታህሳስ 30 2014 ዓ.ም. ባለዉ
ግዜ ዉስጥ የተከናወኑትን አፈጻጸም ይመለከታል፡፡ ይህ ሪፓርት በህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ስር
የሚገኙትን ሶስት ክፍሎችን ማለትም በህትመት ማስተባባሪያ፣ በስነዳ ማስተባባሪያ እና በጆርናል ቺፍ ኢዲተር
ማስተባባሪያ የተሰሩትን ስራዎች ዝርዝር ሪፖርት የያዛ ነው፡፡
እንዲያገኙ መስረት፤ በቱሪዝም፣ በግብርናና በብዛህይወት የልህቀት ማዕከል በመሆን ለአገራዊ ልማት
ራዕይ
3
ዩኒቨርሲቲው በ 2017 ዓ.ም የሀገራችን የህብረተሰብ ችግሮች ከሚፈቱ አስር የመጀመሪያዎቹ (Top Ten) የኢትዮጵያ
ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ መሆን ነው፡፡
እሴቶች
4. የዩኒቨርሲቲው መሪ ቃል
“ልህቀት በብዝሀነት”
4
Graph 1: በተለየዩ ጊዜ የታተሙትን የተመራማርዎች ስራዎች የሚያሳይ
ከላይ በላዉ ግራፍ አንደምያመለክተዉ የተመራማርዎች ቁጥር ከግዜ ወደ ግዜ እጅግ በጣም
እየጨመረ መምጣቱን ያሳያል፡፡ በግራፉ ላይ በላዉ የመጨረሸዉ ጫፍ የ 2021 ሙሉ የልተጠናቀቀና
እስከ ጥር የሚሰበሰብና የሚኝ ይሆናል፡፡
Scopus 22 33 102
47
Pub-Med 33 14 85
38
Nationally accredited 2 9 20
9
Other 32 64 139
43
5
Nationally Web of
Publications accredited Science Pub-Med Scopus Other
2021 1 8 37 17 12 75
2020 4 9 17 27 39 96
2019 6 11 8 20 45 90
2018 2 6 8 16 11 43
2017 3 4 8 5 13 33
2016 0 8 3 4 6 21
2015 2 4 0 3 6 15
2014 1 3 2 4 5 15
2013 0 1 2 4 2 9
2011 1 0 0 1 0 2
2010 0 0 0 1 0 1
Total 20 54 85 102 139 400
ከላይ በላዉ ሰንጠረዥ አንደምያመለክተዉ የህትመት ቁጥር ለምርምሩ ስራ የበጀት ምንጭ በመወዩ
እና ከሌሎች ስፖንሰር ተደርግዉ የምርምር ዉጤቶች ህትመት ቁጥር ከግዜ ወደ ግዜ እየጨመረ
መምጣቱን ያሳያል፡፡
6
በኮሌጆች የምደረጉትን የምርመር ኮንፍረስ ለኮሌጆች ኮንፍረሱን እንዲያዘጋጁ ጥር ተደረጎላቸዉ
ፍላጎት ያላቸዉ ኮሌጆች እቅዳቸዉን አቅርበው ግምገማ ተደርጓል
አንድ ጆርናል በኮሌጅ ለመመስረት ለኮሌጆች ጥር ተደረጎላቸዉ ፍላጎት ያላቸዉ ኮሌጆች የጆርናል
ምስረታ ንድፈ ሀሳብ አቅርበው ግምገማ ተደርጓል፡፡
ምስል 1. በኮሌጅ ደረጃ ለሚደረጉ ኮንፈረንሶች እና በኮሌጅ ደረጃ ለሚመሰረተው ጆርናል ንድፈ
ሀሳብ ስቀርብና ስገመገም የተወሰዱ ምስሎች
7
JESSD ን የማስትዋውቅ ስራ በተላያዩ ተቋማት ኮሎጆች፣ ከ.ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች የፖስተር እና ሌሎች
ገፃዎች ክንዉን ተደርጓል
16 ኛው ሀገር አቀፍ የፊዝክስ የምርምር ኮንፍረንስ “Application of Phyisics in climate,
Enviromental protection and Space” በሚል መሪ ቃል በሮቤ ካምፓስ እጂግ በተሳካ ሁኔታ
ሊካሄድ ተችሏል፡፡
ምስል 2. በቀን 11 እና 12 የካቲት 2014 ዓ.ም 16 ኛው ሀገር አቀፍ የፊዝክስ የምርምር ኮንፍረን
ስካሄድ የተወሰዱ ምስሎች
8
6. የህትመትና ስነዳ ዳይሬክቶሬት የ 2014 ዓ.ም የአንደኛ አመት የስራ አፈፃፀም ቁልፍ የውጤት አመላካች በሰንጠረዥ
በመወዩ ም/ማ/አ/ቴ/ሽ/ም/ፕ ጽ/ቤት ከየስራ ዘርፎቹ የስራ ክንዉን ሪፖረት ማጠነቀሪያ ፎርማት
የስትራቴጅክ ግቦች፤አላማዎች፤ዋና ዋና ተግባራትና የምጠበቁ ዉጤቶች፤ በአረቱ ዕይታዎች ማዕቀፍ የዕቅድና የትግበራ መረሃ-ግብር
የህትመትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት ዕቅድና የስራ ክንዉን 2014 ዓም የ 9 ወራት የስራ ክንዉን ሪፖረት
የክንዉን ዉጤት
ስትራቴጅክ ግብ
ከመቶኛ %
2013 ዕቅዱ
እይታዎችና
2014 ዕቅድ
ምርመራ
መለክያ
ክብደት
ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ
የደንበኞች/ተገልዮ መለየት
- ከባለድርሻ ጋር በጋር ማቀድ
የደንበኞች/ተገልጋዮች ተሳትፎ
ች ተሳትፎ
- ክንዉኖችን አብሮ መገምገም
- ተመራማሪዎች የተሳተፉበት
-
ሴሚነር፤ስምፖዚየምና የመስክ ጉብኝት
-
1 1 6 2 2
መጨመር
ቁጥር
8
9
አለማና ስትራቴጅክ ቁልፍ ተግባራት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት የ 2 ኛ ሩብ የ 3 ኛ ሩብ
የምጠበቁ ዓመት ዕቅድ ዓመት
ዉጤቶች የ 9 ወራት
እይታዎችና ክብደት
የክንዉን ዉጤት
ስትራቴጅክ ግብ
የዕቅዱ መነሻ
2014 ዕቅድ
ከመቶኛ
መለክያ
ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ
10
አለማና ስትራቴጅክ ቁልፍ ተግባራት የ 1 ኛ ሩብ የ 2 ኛ ሩብ የ 3 ኛ ሩብ የ 9 ወራት
የክንዉን ዉጤት
የምጠበቁ ዓመት ዓመት ዓመት
ስትራቴጅክ ግብ
የዕቅዱ መነሻ
ከመቶኛ %
ዉጤቶች ዕቅድ
እይታዎችና
2014 ዕቅድ
መለክያ
ክብደት
ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ
11
አለማና የምጠበቁ ስትራቴጅክ ቁልፍ ተግባራት የ 1 ኛ ሩብ የ 2 ኛ ሩብ የ 3 ኛ ሩብ የ 9 ወራት
የክንዉን ዉጤት
ስትራቴጅክ ግብ
ዉጤቶች ዓመት ዓመት ዕቅድ ዓመት
የዕቅዱ መነሻ
እይታዎችና
2014 ዕቅድ
ከመቶኛ
መለክያ
ክብደት
ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ
12
ዉጤቶ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ ዕ ክ
ዎችና
ቴጅክ
እይታ
ስትራ
ክብደ
ች
ግብ
-የደገ የባለድርሻ አካለት አዎንታዊ አመለካካት % -- 80 56 60 68 65 75 73 73 97
% -- 90 85
13
7. ተቅድዉ የልተሰሩትና ለ 2014 ዓ.ም የበጀት አመት ቅድምያ የምሰጡት
8. ያጋጠሙን ችግሮች
1. ስራዎችን በቀላሉና በተቀላጠፈ መልኩ ለመስራት መመሪያዎች አለመኖር
2. በጆርናል ስራ ላይ የገምጋሚዎች እና የፅሁፎች ባለቤት በግዜ አለማስገባት
3. በበጀት እጥረት ምክንያት ተጨማሪ ስራዎች እንዲከናወኑ አለመቻላቸዉ፡፡
4. የዩኒቨርሲቲዉ አዲሱ የስልጣን መዎቅር የስራ ተነሳሽነት እንድቀንስ አድረጓል
14