Professional Documents
Culture Documents
Untitled
Untitled
ስፖርትን ህዝባዊ መሠረት በማስያዝ የስፖርት ልማት በማስፋፋት የህብረተሰቡን ተሳትፎና ተጠቃሚነት
ማረጋገጥና ከዚሁ ተሳትፎ በመነሳት በክልልና በአገር አቀፍ የስፖርት ውድድር መድረኮች ውጤት ያስመዘገቡ
ምርጥ ስፖርተኞችን በማፍራት ከዳይረክቶሬቱ የሚገኘውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እውን በማድረግ
ረገድም ውጤቶች እየተመዘገቡ ይገኛሉ፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በበጀት ዓመቱ ወጣቱንና ሁሉንም የህብረተሰብ
ክፍል በላቀ ሁኔታና በተደራጀ መልኩ ለማንቀሳቀስ ርብርብ ማድረግ ይኖርብናል ፡፡
መነሻ ግምገማ
የቦኖሻ ከተማ አስተዳደር አድስ መዋቅር ስለሆነ የ2014 ባጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም መነሻ ግምገማ የለም፡፡
1. የዕቅዱ ዓላማ
2. ዋና ዋና ግቦች
1
ግብ 4. በዞን ደረጃ በ 5 የስፖርት አይነቶች በመሳተፍ ዉጤት ማስመዝገብ
ግብ 5. በስፖርት ተሳትፎና ውድድር ማህበራዊ ልማትና ህዝብ ለህዝብ ትስስርን ማሳደግ
2
ግብ 5. የስፖርት ማህበራዊ ልማትና ህዝብ ለህዝብ ትስስር ማሳደግ
6.1 እንደ አስፈለግነቱ ሙያዊ ድገፍና ክትትል በከ/አስተዳደር በየስፖርት ዓይነት የውድድር ሂደትንና
አፈጻጸምን መከተተል
3
የ6 ወር የተከለሰ የስፖርት ዘርፍ የ2015 ዓ/ም የውጤት ተኮር ዕቅድ የድርጊት መርሀ ግብር
ክብደት ነጥብ
ዕይታ 2014 2015
የ3ኛ ሩብ ዓመት የ4ኛ ሩብ ዓመት
ዋና ዋና ተግባራት ጥ የ መ ሚ ግ ሰ
በጀት የበጀት አጠቃቀምን 10 በመቶኛ - 100 % 100 % 100 % 100 % 100% 100 % 100 %
4
ዕይታ ዓመዊ የአፈጻጸም ግቦች ዋና ዋና ግብ መለኪያ መነሻ ዒላማ የጊዜ ሠሌዳ
ክብደት ነጥብ
የ3ኛ ሩብ ዓመት የ4ኛ ሩብ ዓመት
2014 2015
ጥ የ መ ሚ ግ ሰ
5
6