You are on page 1of 9

Budget utilization

First round released budget

Registration and certification of WsUCSs by concerned WsUCSs OfficeMobilize Wo


authorized institution. Technical assistance and support and establishment WsUCSs Total
prepare article of memorandum for WsUCSs establishment and association grant
ተ.ቁ ወረዳ
bylaws. Supporting the WsUCSs on financial management (revolving fund
system (audit, recurrent finance flow) including opening bank resources)
account
የበጀትኮድ 6231 /6232 /6217 6314 6314
1 ባቲ 167050 400000 567050
Second round released budeget
የወረዳ የባዮፊዚካልእናማህበራዊ በማህበረሰቡደረጃ የቴክኒክድጋፍእናድጋፍለ WsU የማህበረሰብንቅናቄ፣የ WsUCs የ WsU ማህበርስ የመሰረተልማት የ ESIF የወረዳጠቅላላ
ውስም - ኮንፈረንስየመግባ C ማቋቋሚያእናመተዳደሪያደን ግንዛቤማስጨበጫእና ቢሮማቋ ጦታን ማስፋፊያድጎማ (ስልጠናለ DA)
ኢኮኖሚያዊየተፋሰስመረቢያሰነድእናበመተ ብ፣ለ WsUCs የፋይናንስአስተዳ የጋራመግባባትእንዲሁ ቋም/ (የተዘዋዋሪፈንድ ማሰባሰብ ተግባራዊለማድ
ጃዎችንመሰብሰብ፣የተፋ ዳደሪያደንቡላይተ ደርሥርዓት ምበተመረጡየስነ- ግንባታ ሀብቶችን) (የአንድጊዜኢንቨ ረግበወረዳደረጃ
ሰስቦታዎችንመለየትእና ወያይቶለማጽደቅ (ኦዲት፣ተደጋጋሚየፋይናንስፍሰ አካልናስነ- አንቀሳቅስ ስትመንት)/መጠ የአቅምግንባታ
ካርታመስራት፣የተፋሰስአእናኮሚቴዎችንለ ት) ሂወታዊቴክኖሎጂዎች ጥውሃ
ስተዳደርእቅድ (WMP)ማቋቋም የባንክሒሳብመክፈትንጨምሮ ላይየቴክኒክስልጠናመ
አሳታፊበሆነመንገድአዘጋ (አስፈጻሚእናሌ ጽሑፍማዘጋጀት፣የ WsUCS ስጠትእናየመስክቅኝት
ጅቶማጽደቅ። ሎች) ምዝገባ፣ ማደራጀት
ባቲ 96448 106250 84525 930000 46400 636886 281802 2183311

የተከናወኑ አበይትተ ግባራት


1.የበጀት አጠቃቀም
1.1 የተመደበ በጀት፡-
ከ 2013 በጀት አመት የዞረ በጀት 17500 ብር
የመጀመሪያ ዙር በጀት 692,307.69
የ 2 ኛ ዙር በጀት 2,432,567 በድምሩ 3,142,374.69 ብር
ጥቅም ላይ የዋለ፡-
1 ኛ ዙርበጀት አጠቃቀቀም
የተፋሰስተ ጠቃሚ ህብረት ስራ ማህበሮችን ለማጠናከር፣ የተዘዋዋሪ ብድር አገልግሎትን ለመደገፍ እና የተፋሰስ
ልማት ስራዎቸን ለመደገፍ የተከፈለ 167,050 ብር
ለተዘዋዋሪ ብድር ለተፋሰስ ተጠቃሚዎች ህብረት ስራ ማህበር የባንክ ሂሳብ የገባ 400,000 ብር
ድምር 567,050 ብር
አፈጻጸም 82.2 %,
2 ኛ ዙር በጀት አጠቃቀም
የተፋሰስ ተጠቃሚ ህብረት ስራ ማህበራትን ለመከታተል እና ለመደገፍ 24275 ብር
በዞን ደረጃ ለቀበሌ ባለሙያዎች ስልጠና 281802 ብር
በዞን ደረጃ ለተደረገ አጠቃላይ ለፕሮጀክቱ ስራ ግምገማ እና ለተለያያዩ ፎካሎች ስልጠና ክፍያ 30100 ብር
ለተዘዋዋሪ ብድር ለተ/ተ/ህ/ማህበር ባንክ ሂሳብ የገባ 46400 ብር
ለተፋሰስ ጽ/ቤት ግንባታ ክትትል እና ድጋፍ 10400 ብር
ለሌሎች ተግባራት ክትል እና ድጋፍ 16998 ብር
ለመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዙር ለሰለጠኑ አርሶ አደሮች ክፍያ 1036250 ብር
ለመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዙር የአሰልጣኞች ክፍያ 60250 ክፍያ
ስርአተ ጾታ፣ቅሬታ ሰሚ፣ጸረ-ሙስና ፎካሎች የመስክ ዳሰሳ ጥናት ክፍያ 8000 ብር
ለአርሶ አደር ስልጠና የሂሳብ ሰራተኛ እና ገ/ከፋይ ለክፍያ የተንቀሳቀሱበት ክፍያ 8450 ብር
በዞን ደረጃ ለተሰጠ የቀበሌ ባለሙያዎች ስልጠና ለሾፌር እና ነዳጅ 4500 ብር
ለነዳጅ ግዥ 18000
ለመሰረተ ልማት ከተበጀተ ጥቅም ላይ የዋለ
ለኮንፒዩተር እና ፕሪንተር ግዥ 143000 ብር
የግንባታ ማቴቲያል ግዥ 284810 ብር
ለመጠጥ ውሃ ግንባታ የእጅ ዋጋ ክፍያ 40516 ብር (ጋሬሮ እና ሀጦ ቀበሌ)
ለመጠጥ ውሀ ግንባታ ማቴሪያል መጓጓዢያ 11360 ብር (ጋሬሮ እና ሀጦ ቀበሌ)
የብሉኬት እና እንጨት ግዥ 61760 (ጨረታ አሸንፎ ያልተከፈለ)
ለጀልደይቲ ሞዴል ተፋሰስ ጽ/ቤት ግንባታ አጠቃላይ ማቴሪያል መጓጓዢያ 45900 ብር (ጨረታ አሸንፎ ያልተከፈለ)
ጨፌ ውሀ ግንባታ የእጅ ዋጋ ክፍያ 21540 ብር (ያለተከፈለ)
ጨፌ ውሀ ግንባታ ማቴሪያል መጓጓዢያ 8000 ብር (ያለተከፈለ)
ለመጠጥ ውሀ ግንባታ ክትትል እና ድጋፍ 20000 ብር
ጠቅላላ 636886 ብር
በ 2 ኛ ዙር ጠቅላላ አጠቃቀም 2183311 ብር
አፈጻጸም 89.7 %
ጠቅላላ የተጠቀምነው በጀት በሁለት ዙር 2750316 ብር
ጠቅላላ አፈጻጸም 87.5 %
ለክፍያ በሂደት ላይ ያለ
ነዳጅ ግዥ 18200 ብር
ልምድ ልውውጥ ማካሄድ 125980 ብር
የመጠጥ ውሀ ግንባታ ስራ ያለበትደረጃ
ከውሃ እና ኢነርጂ ልማት ጽ/ቤትጋር በመሆን 3 የእጅ ጉድጓድ የመጠጥ ውሀ ግንባታ ስራ ለመስራት
የተግባባን ሲሆን በዘህ መሰረት፡-

የተመረጡ ቀበሌዎች ሀጦ፣ጋሬሮ እና ጨፌ


የተመረጡ ተፋሰሶች፡- ጋዲሶ፣አስቦል ቡራ እና አርጆ ተፋሰስ
የቦታ ልየታ እና የዳሰሳ ጥናት፣ የዲዛይን ስራ እና የይሁንታ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዲያገኙ
ተደጓል
የግንባታ ስራው በጋዲሶ እና አስቦል ቡራ ተፋሰስ ላይ 100% የተጠናቀቀ ሲሆን የአርጆ ተፋሰስ
የጉድጓድ ቁፋሮ ሰራ ተጠነቆ ለግንባታ ዝግጁ ሆኗል
Table 1፡ለ one time investment የተመደበበጀትን በመጠቀም እስካሁን የተከናወኑ ተግባራት
ግንባታዉ የጅፒኤስ ንባብ የተቋሙ አይነት ተጠቃሚ የአካባቢያ
የሚገኝበትተፋሰስ ተጽእኖ
ወረዳ ስም X Y Z ምንጭማጎልበት የእጅውሀ ጉድጓድ መጋቢ መንገድ ወንድ ሴት ድምር ስለመሰጠ
ጋዲሶ 0614618 1229590 1350 √ 165 136 301 የተሰጠ
አስቦል ቡራ 0605984 1247324 1404 √ 125 101 226 የተሰጠ
አርጆ 0595016 1247734 1636 √ 187 142 239 የተሰጠ
ድምር

የሞዴል ተፋሰስ ጽ/ቤት ግንባታ ጋር በያያዘ የጨረታ አሸናፊው የተለየ ሲሆን ከህግ ማስከበር ጋር
ተያይዞ የሳይት ርክክብ ማድረግ ያልተቻለ ሲሆን በቀጣይ ሁኔታዎች ከተረጋጉ ለአሸናፊዎች
የማስረከብ ሰራ ይሰራል
የሙስና እና ብልሹ አሰራር፣ ጥቆማዎች እና አቤቱታዎች የምርመራ ሂደትን በተመለከተ እስካሁን የቀረበ አቤቱታም
ሆነ ጥቀማ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚቀርብ ካለ በማጣራት በሪፖርት የሚገለጽ ይሆናል፡፡

የአቅም ግንባታ ስራዎች የአፈጻጸም


በዞን ደረጃ ለቀበሌ ባለሙያዎች ስልጠና
የተሳተፉ የግብርና እና የማህበራት ባለሙያዎች ወንድ፡-27 ሴት፡-9 ድምር፡- 36
አሰልጣኝ እና አስተባባሪ ወ፡- 7 ሴት፡- ድምር፡- 7
ሂሳብ ሰርተኛ እና ገንዘብ ከፋይ 3
ስልጠናው የተሰጠበት ርእስ
በፕሮግራሙ አተገባበር ማንዋል
የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት አተገባበር
የአፈር ለምነት ማሻሻል
አትክልት እና ፍራፍሬ ልማት
ደን ልማት እና አግሮ ፎረስተሪ ተግባራት
የጠረጼዛ እርከን አሰራር እና አተገባበር
የእርጥበት እቀባ ተግባራቶች
የአካባቢ እና ማህበራዊ ተጽእኖ ግምገማ አተገባበር
በዞን ደረጃ ለስርአተ ጾታ፣ጸረሙስና እና ብልሹአሰራር፣አካባቢያዊ እና ማህበራዊ ተጽእኖ ግምገማ
እና ቅሬታ ሰሚ ፎካሎች ስልጠና
ተሳታፊ ፡- ወንድ፡- 4 ሴት፡-2 ድምር፡- 6
ስልጠናው የተሰጠበት ርእስ
ጸረሙስና እና ብልሹ አሰራር
ስርአተ ጾታ
ቅሬታ አቀባበል እና አፈታት
የአካባቢ እና ማህበራዊ ተጽእኖ ግምገማ አተገባበር

በቀበሌ ደረጃ ለቀበሌ እና ማህበረሰብ ተፋሰስ ኮሚቴ፣ለተመረጡ አርሶ አደሮች እና ለቀበሌ


ባለሙያዎች ስልጠና

ስልጠናው በወረዳ ደረጃ ሁሉም ዲሲፒሊን(ሰብል ልማት፣አትክልት እና ፍራፍሬ፣ማህበበራት፣


እንስሳት ሀብት እና ተፈጥሮ ሃብት) የራሱን የስልጠና ማንዋል እንዲያዘጋጅ በማድረግ በ 11
ቀበሌዎች ላይ እና በ 16 የማህበረሰብ ተፋሰሶች ላይ የተለዩ አርሶ አደሮችን በ 2 ዙር በመክፈል
ስልጠናው የተሰጠ እና እየተሰጠ ያለበት ሁኔታ ነው ያለው በዚህ መሰረት፡-
በመጀመሪያ ዙር ስልጠና የተሰጠባቸው ቀበሌዎች ብዛት 5(ማመድ፣ገርፋ ኡረኔ፣ኤላ፣ጨፌ እና
ሞቱማ)

የማህበረሰብ ተፋሰሶች ብዛት 8(ማመድ ጀልደይቲ፣ቢላ ቢሬንቲ፣ገርፋ ሰለዋ፣ሰመ-ኤላ፣ሰመ-


ጨፌ፣አርጆ፣ቆሰራ እና መልካ ገላና)

ተሳታፊ ወንድ፡-478 ሴት፡-302 ድምር፡-780

በሁለተኛ ዙር ስልጠና የተሰጠባቸው ቀበሌዎች ብዛት 6 (ቀበሌ፣ ሀጦ፣ መልካ ልጎ፣ ጋሬሮ፣ ቁርቁራ
እና ጀልደይቲ)

የማህበረሰብ ተፋሰስ ብዛት 8 (ቢላ፣ ጋዲሶ፣ ፈጫ ደካሌ፣ አስቦል ቡራ፣ ሻሬ፣ ጀልደይቲ፣ ሞመጂ
እሬንሳ እና ሀጦ ሀቢሌ)

ተሳታፊ ወንድ፡- 530 ሴት፡- 351 ድምር፡-881


ስልጠናው የተሰጠበት ርእስ
የአፈር ለምነት ማሻሻል
አግሮ ፎረስተሪ እና እርጥበት እቀባ
አትክልት እና ፍራፍሬ ልማት(ማንጎ፣አቦካዶ እና ፓፓያ ልማት ፓከጅ)
የመኖ ልማት
የተፋሰስ ተጠቃሚዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው

ከማህበረሰብ ተፋሰስ ካፒታል ጋር በተገናኘ ያለዉን መረጃ ባግባቡ ክትትል የማድረግ ስራ


Table 2፡የተፋሰስ ተጠቃሚ ህ/ስ/ማህበር የአባላት መረጃ
No WsUC name No of total Members Total No. of CALM-NR WsUCs user groups
Male Female Total Male Female Total
1 ቢላ 1328 1273 2601 380 48 428
2 ጋዲሶ 459 507 966 233 58 291
3 ቢላ ቢረንቲ 291 315 606 274 66 340
4 ገርፋ ሰለዋ 850 523 1373 258 31 289
5 ማመድ ጀልደይቲ 447 660 1107 190 26 216
6 ሰማ ጨፌ 1104 747 1851 410 240 650
7 አርጆ 839 1026 1865 720 119 839
8 ሰማኤላ 769 1634 2403 616 153 769
9 መልካ ጋላ 1276 560 1836 382 130 512
10 ቆሰራ 849 560 1409 233 33 266
11 ፈጫ ደካሌ 1545 813 2358 360 40 400
12 አሰቦል/ቡራ 1252 645 1897 443 117 560
13 ሀዶ ሃቢሌ 1200 600 1800 306 40 346
14 ሻሬ 587 731 1318 268 46 314
15 ሞመጂ እሬንሳ 625 531 1156 467 100 567

16 ጀልደይቲ 2779 560 3339 711 83 794


TOTAL 16200 11685 27885 6251 1330 7581
Table 3፡የተፋሰስ ተጠቃሚዎች ህብረት ስራ ማህበር የካፒታል መጠን መረጃ

ከፕሮግራሙ በድጋፍ ለገቢ


ከተለያየ የተገኘ
የተገኘ ማስገኛ በማ
እስካሁን ከአባላትገቢ (ከግብዓት
ተ/ቁ ወረዳ ቀበሌ የማህበረሰብ ተፋሰ ጠቅላላ ድምር ስራዎች አካዉ
የተሰበሰበ ገንዘብ ብድር የተሰጠ፣በ 2013 በ 2014
በበድር የሚ
..) ዓ/ም ዓም
የተሰጠ
1 ባቲ ቀበሌ ቢላ 29960 35853 24285 90098
2 ሃጦ ጋዲሶ 11640 6400 60138 78178
3 ማመድ/ሀጦ ቢላ ቢረንቲ 13600 9600 23200
4 ገ/ ኡረኔ ገርፋ ሰለዋ 9160 60138 69298
5 ማመድ ማመድ ጀልደቲ 8640 60138 68778
6 ጨፌ ሁሪሶ/ኤላ ሰማ ጨፌ 32500 5000 37500
7 ጨፌ ሁሪሶ አርጆ 41950 35853 24285 102088
8 ኤላ ሰማኤላ 76900 35853 24285 137038
9 ሞቱማ መልካ ጋላ 26500 12800 39300
10 ሞቱማ ቆሰራ 10640 6400 35853 24285 77178
11 መ/ልጎ ፈጫ/ደካሌ 11840 60138 71978
12 መ/ልጎ እና ጋሬሮ አሰቦል/ቡራ 22400 22400
13 ጋሬሮ ሻሬ 12560 35853 24285 72698
14 ቁርቁራ ሃዶሃቢሌ 13840 13840
15 ቁርቁራ መሞጂ/እሬንሳ 12680 5100 60138 77918
16 ጀልደይቲ ጀልዴይቲ 30960 16000 35853 24285 107099
ወረዳ ድምር 365770 61300 215118 446400 1088589 0 0

የተፋሰስ ተጠቃሚ ህብረት ስራ ማህበሮችን የኦዲት ስራን በማጠናቀቅ በ 11 ማህበሮች ላይ የኤንስፔክሺን እና


ቁጥጥር ስራ ተከናቀውኗል በቀጣይ ሌሎች ማህበሮች ላይ የሚሰራ ይሆናል
የማህበር አባላቱ ተጨማሪ እጣ እንዲገዙ እና አዲስ አባላት የማፍራት ስራ በ 14 ማህበሮች ላይ የተከናወነ ሲሆን በዚህ
መሰረት
የማህበር ብዛት 14
ተጨማሪ እጣ የገዙ 312 ሴት፡- 245 ድምር፡- 557
የብር መጠን 55950
አዲስ አባላት ማፍራት ወንድ፡- 67 ሴት፡-52 ድምር፡-119
የስራ እድል የሚፈጠርላቸውን ወጣቶች መለየት እና ማደራጀት ወ፡- 33 ሴ፡- 22 ድ፡- 55

የተፋስ ተጠቃሚዎች ህብረት ስራ መህበር ከተቋቋመአንድ አመት የሞላው በመሆኑ በአሰራ ስድስቱም ማህበሮች ላይ
የአዲት ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን በቀጣይ የአርሶ አደሮች ስልጠና እንደተጠናቀቀ ለመላው የማህበሩ አባላት የኦዲት
ሪፖርት ለማውረድ የኦዲት ሪፖርቱ ተዘጋጅቶ የተጠናቀቀበት ሁኔታ ነው ያለው

የተፋሰስ ተጠቃሚዎች ህብረት ስራ ማህበራት አመራሮች ከነውስንነታቸውም ቢሆን ማህበረሰቡን በማንቀሳቀስ


በዎል ቦታ የሚከናወኑ ተግባራቶችን ለማከናወን ጥረት ያደረጉበት ሁኔታ ነው ያለው
ከቦረቦር ልማት አንጻር እንደ ወረዳ በ 16 ተፋሰሶች ላይ 21199 ሜ/ኩ ታቅዶ 7351 ሜ/ኩ ተከናውኗል
የችግኝ ጉድጓድ ዝግጅትን በተመለከት 370000 ታቅዶ 197029 የችግኝ መትከያ ጉድጓድ ተዘጋጀቷል
በቀጣይ ቀሪ ያልተሰሩ እቅዶችን እንዲያከናውኑ በቂ የሆነ ክትትል እና ድጋፍ የሚደረግበት ሁኔታ ይኖራል
የችግኝ ዝግጅት - በግል እና በቡድን በየተፋሰሱ የተዘጋጀ ችግኝ መረጃ
በግል የተዘጋጀ ችግኝ 120000
በቡድን ፡- ብዛት 2 የተፈላ ችግኝ 24000

Table 4፡በሞዴል ችግኝ ጣቢያ


ተ. ቁ ሞዴል ችግኝ ጣቢያ የተፈላ ችግኝ መጠን ድምር ምርመራ
በፕላስቲክ ያለ ፕላስቲክ 181500
1 ኤላ ችግኝ ጣቢያ 144000 37500 181500
2 ጋሬሮ ችግኝ ጣቢያ 54000 54000
3 ቁርቁራ ችግኝ ጣቢያ 18000 18000
4 ሀጦ ችግኝ ጣቢያ 50400 50400
ድምር 266400 37500 303900
የወል የተከላ ቦታ መረጃ

ለአካባቢጥበቃየሚውል ለኮሜርሺያል አገልግሎት የሚውል


ተ.ቁ ቀበሌ የተፋሰስ ስም
ለተከላየተለየ መሬትበ Ha

1 ቁርቁራ ሞመጂ እሬንሳ 5 √


2 ቁርቁራ ሀጦ ሃቤሌ 3

3 ጋሬሮ ሻሬ 3 √
4 መ/ልጎእና ጋሬሮ አስቦል ቡራ 5 √
5 መ/ልጎ ፈጫ ጠካሌ 8 √
6 ሀጦ ጋዲሶ 3 √
7 ማመድ/ሀጦ ቢላ ቢሬንቲ 6 √
8 ማመድ ማመድ ጀልደይቲ 4 √
9 ጀልደይቲ መዳፋ 4 √
10 ገ/ኡረኔ ገርፋ ሰለዋ 3 √
11 ኤላ ሰመ ኤላ 9 √
12 ሞቱማ ቆሰራ 5 √
13 ሞቱማ መልካ ጋላ 2 √
14 ጨፌ አርጆ 6 √
15 ጨፌ/ኤላ ሰማ ጨፌ 3 √
16 ቀበሌ ቢላ 6 √
ድምር 75

You might also like