You are on page 1of 25

የአምራች ኢንደስትሪ እና ኢንተርፕራይዝ

ድጋፍ ዘርፍ
የ1ኛ ሩብ ዓመት ሪፖርት
አላማ 8፡- የተሟላ ድጋፍ በመስጠት የብድር ተጠቃሚነትን አሁን ካለበት በኢንተርፕራይዝ
1246 እና በአምራች ኢንዱስትሪ 57 በኢንተርፕራይዝ 1250 በኢንደስትሪ 100 ፣ በብር አሁን
ካለበት በኢንተርፕራይዝ ከ166ሚሊ ወደ ብር 170ሚሊ ማሳደግ በኢንደስትሪ አሁን ካለበት
25ሚሊ ወደ 30 ሚሊ ማሳደግ
የቀጠለ
• ተግባር 1፡- በኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ግንዛቤ በመፍጠር
54,000,000 ብር በ240 ኢንትርፕራይዞች ለማስቆጠብ ታቅዶ 7,895,307.43
ሚሊ ብር በ 105 ኢንተርፕራይዞች ማስቆጠብ ተችለል
• ተግባር 2፡- በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች ግንዛቤ በመፍጠር
10,920,000 ብር በ 78 አምራች ለመስቆጠብ ታቅዶ 10,262,699.05 በ36 አምራች
ማስቆጠብ ተችለል

• ተግባር 3፡- ለ141 በከተማ ግብርና፣በንግድ፣ በአገልግሎትና በኮንስትራክሽን


ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የብር 28,350,000 እንዲሰጥ ማመቻቸትና
ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ታቅዶ የ ብር 8,795,475 ለ 18 አምራች ተጠቃሚ
ማድረግ ተችለል
የቀጠለ

• ተግባር 4፡-ለ55 በአምራች ኢንዱስትሪዎቸ ዘርፍ ለተደራጁ ኢንዱስትሪዎችና ከባለድርሻ


አካላት ጋር በትብብር በመስራት የብር 17,411,440 ሚሊብድር እንዲሰጥ ማመቻቸትና
ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ታቅዶ ፤ብር 6,050,000 ለ5 አምራቾች ተጠቃሚ ማድረግ
ተችሏል

• ተግባር 5፤- ለኢንተርፕራይዞች የተሰጠውን የብድር አቅርቦት 10,653,346 ብር


ለማስመለስ ታቅዶ 14,461,846 ብር ማስመለስ ተችሏል
የቀጠለ
• ተግባር 6፤- ለአምራች ኢንደስትሪ የተሰጠውን የብድር አቅርቦት ከ67 አምራቾች
4,680,000ሚሊ ብር ለማስመለስ ታቅዶ ከ30 አምራቾች ብር 1160082
ማስመለስ ተችሏል
የቀጠለ

• አላማ 9፡- የተሟላ ድጋፍ በመስጠት የመሳሪያ ሊዝ ተጠቃሚነትን በኢንተርፕራይዝ 33 ወደ 40


በኢንድስትሪ ከ85 ወደ 90 ከፍ በማድረግ ፣ በመሳሪያ በኢንተርፕራይዝና ከ14 ወደ 20 በኢንዱስትሪ
አሁን ከነበረው ከ482 ወደ 500፤ በብር በኢንተርፕራይዝ ከ14 ሚሊ ወደ 15 ሚሊ በኢንደስትሪ ከ94
ሚሊ ወደ 97 ሚሊ ማሳደግ፡፡

• ተግባር 1፡- በኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ለተደራጁ ለ9ኢንተርፕራይዞች በብር 1,620,000 ሚሊየን የ9


የመስሪያ መሳሪያ ሊዝ ብድር ማመቻቸትና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ ተቅዶ ክነውን የለም ፤
• ተግባር 2 ፡ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለተደራጁ 20 ኢንዱስትሪዎች በብር
10,492,045ሚሊ ለ52 መሳሪያ ሊዝ ብድር ማመቻቸትና ተጠቃሚነታቸውን
ለማረጋገጥ ታቆዶ ለ11 አምራች የብር 9,413,383 ለመሳሪያ 36 ማመቻቸት
ተችሏል
•አላማ 10፡- የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ ለነባር 493 ለአዲስ 71 በድምሩ
564 ኢንዱስትሪዎችና ኢንተርፕራይዞችን በመስጠትና 80% ብቁ በማድረግ
ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ
• ተግባር 1፡- በኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ለተደራጁ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ
የሚያስፈልጋቸውን ለነባር 255 ኢንተርፕራይዞችን ድጋፍ በማስቀጠል 80% ብቁ ለማድረግ
ታቅዶ 144 ማስቀጠል ተችሏል

• ተግባር 2፡- በኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ለተደራጁ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ


የሚያስፈልጋቸውን ለነባር 238 ኢንተርፕራይዞችን ድጋፍ በማስቀጠል 80% ብቁ ለማድረግ
ታቅዶ 145 ማስቀጠል ተችሏል
• ተግባር 7፡- የንግድ ልማት አገልግሎት /BDS/ የሚያስፈልጋቸው የ 10
ኢንተርፕራይዞችን ክፍተት በመለየት ስልጠና በመስጠት ለዕድገታቸው
የሚያስፈልጋቸውን የተቀናጀ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግ ታቅዶ ለ 6 አምራቾች ስልጠና
መስጠት ተችሏል
• ተግባር 8፡- የንግድ ልማት አገልግሎት /BDS/ የሚያስፈልጋቸው ለ 23 አምራች
ኢንዱስትሪዎችን ክፍተት በመለየት ስልጠና በመስጠት ለዕድገታቸው የሚያስፈልጋቸውን
የተቀናጀ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግ ታቅዶ ለ 25 አምራቾች ስልጠና መስጠት ተችሏል
•አላማ 11፡- የተለየ ድጋፍ ማእቀፍ ተግባራዊ በማድረግ ስትራቴጂክ ገቢ ምርቶችን የሚያመርቱ ከ 144
ወደ 191፤ ለውጪ ገበያ ምርቶቻቸውን የሚልኩ ከ 53 ወደ 56 በማሳደግ ኢንዱስትሪዎችን ምርትና
ምርታማነት በማሳደግ
• ተግባር 1፡- የተለየ የድጋፍ ማእቀፍ ተግባራዊ በማድረግ በስታንዳርድ መሰረት ስትራቴጂክ ገቢ
ምርቶችን የሚያመርቱ አዲስ 7 ኢንዱስትሪዎችን ለመለየት ታቅዶ 1 መለየት ተችሏል

• ተግባር 2፡- የተለየ የድጋፍ ማእቀፍ ተግባራዊ በማድረግ ለነባር 33 ስትራቴጂክ ገቢ ምርት እያመርቱ
ላሉ ኢንዱስትሪዎች በስታንዳርድ የማምረት ሂደታቸውን ለማስቀጠል ታቅዶ 187 መደገፍ ተችሏል
• ተግባር3. 33 ነባር ኢንዱስትሪዎች ተኪ ምርት እንዲመርቱ በማድረግ
111,156 ቶን የኢንዱስትሪ ምርቶችን በመተካት 31,200,000ሚሊዮን
ዶላር የውጨ ምንዛሪ ለማዳን ታቅዶ 5757 ቶን 31,476,866 ሚሊዮን ብር
ማዳን ተችሏል
• ተግባር 4 .8 ኢንዱስትሪዎች ምርቶቻቸውን ወደ ውጪ እንዲልኩ በማስቻል
2,188,673.7132 ዶላር ለማስገኘት ታቅዶ 1 ኢንደስትሪ ምርቱን ወደ ውጪ
እንዲልክ በማድረግ የተቻለ ሲሆን 266,814 ዶላር ማግኘት ተችለዋል
የቁጠባ አገልግሎት መደበኛ ብድር ማስመለስ መደበኛ ብድር ማመቻቸት

በብር በኢንደስትሪ በብር በኢንደስትሪ


በብር በኢንደስትሪ
አፈጻጸም አፈጻጸም
ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን ዕቅድ ክንውን አፈጻጸም በ% ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም ዕቅድ ክንውን አፈፃፀም
በ% በ%
ወረዳ

1 800,000 3,891,853.0 3.1% 8 4 50.0% 300,000 167,219 55.7% 5 4 80.0% 1,652,000 150,000 8.0% 6 1 50%

2 1,000,000 0 0% 8 2 11% 300,000 10,000 3.3% 5 2 40.0% 1,652,000 0 0% 6 0 0%

3 1,250,000 13,929 0.3% 9 6 44.4% 300,000 141,327 47.1% 5 6 120.0% 1,294,910 0 0% 7 0 0%

4 1,200,000 137,278.4 9.4% 7 3 27.23% 624,000 89,000 14.3% 5 5 100.0% 1,537,040 800,000 22.62% 8 1 12.5%

5 1,070,000 1,001,390.65 50% 5 3 21.4% 500,000 577,836 115.6% 6 5 83.3% 1,863,430 0 0% 10 0 0%

6 1,200,000 3,891,853 213.8% 5 2 15.3% 644,000 0 0.0% 7 0 0.0% 1,421,300 0 0% 9 0 0%

7 1,200,000 1,236,541 48.88% 5 8 44.44% 500,000 132,500 26.5% 7 5 71.4% 1,189,820 5,100,000 82.39% 13 2 15.38%
8 1,000,000 0 0% 7 0 0% 500,000 0 0.0% 7 0 0.0% 421,300 0 0% 9 0 0%

9 400,000 89,854 6.17% 5 8 72.73% 200,000 42,200 21.1% 5 3 60.0% 1,537,040 0 0% 8 0 0%

10 650,000 0 0% 9 0 0% 200,000 0 0.0% 5 0 0.0% 1,094,910 0 0% 7 0 0%

12 650,000 0 0% 5 0 0% 300,000 0 0.0% 5 0 0.0% 1,979,170 0 0% 8 0 0%

13 500,000 0 0% 5 0 0% 312,000 0 0.0% 5 0 0.0% 1,768,520 0 0% 4 0 0%

ክ/ከተማ 10,920,000 10,262,699.05 94.0% 78 36 46.15% 4,680,000 1,160,082 24.8% 67 30 44.8% 17,411,440 6,050,000 34.75% 95 4 4.21%
•ግብ 4፡- ለአምራች ኢንዱስትሪዎችና ለኢንተርፕራይዞች የሚውሉ
ክላስተር ማዕከላት እና የመስሪያ ቦታዎችን በማልማትና በማስተዳደር
የሀገር አኮኖሚ ማሳደግ
•አላማ 14፡- ከተማው በፈቀደው ቦታ ላይ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የክላስተር
ማዕከል እና የመስሪያ ቦታዎችን በመገንባት አሁን ካሉበት 527 ወደ 545 ማሳደግና
የ53 መስሪያ ቦታዎችን መሠረተ-ልማትና የ17 መስሪያ ቦታዎችን የጥገና ስራ
እንዲሟላላቸው ማድረግ፡፡
• ተግባር 2. በ2015 የተጀመሩና በመገንባት ላይ የሚገኙ 18 G+ 4 ህንጻዎች አሁን ካሉበት ከ59.26% የግንባታ ደረጃ ወደ

100% ለማድረስ ታቅዶ 80 % ማድረስ ተችሏል


• ተግባር 4. ነባር 2 ህንጻዎችና 17 ሼዶች ተገቢውን 100 %ጥገና እንዲያገኙ ክትትል ለማድረግ ታቅዶ ነባር 3 ህንፃ እና 17

ሼዶች ለጥገና እና እድሳት መለየት ተችሏል


• ተግባር 5፡- መሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው መስሪያ ቦታዎች 3 ትራንስፎርመር እንዲገጠም፣20 የኤሌክትሪክ ቆጣሪ
እንዲገጠም ማድረግ፣ 30 የውሃ ቆጣሪዎችን እንዲገቡ በማድረግ ለ53 መስሪያ ቦታዎች መሰረተ-ልማት እንዲሟላላቸው
ክትትል ማድረግ ታቅዶ 3 ትራንስፎርመር ፣ 89 የመብራት ቆጣሪ እና 79 የውሃ ቆጣሪ በመለየት የ31 የመብራት ቆጣሪ 26

የውሃ ቆጣሪ የግምት ክፍያ መክፈል ተችሏል


የ2016ዓ.ም በጀት ዓመት በመንግስት ባጀት ተሰርተው የተጠናቁ አዲስ ግንባታዎች
የግንባታ
ተ.ቁ ክ/ከ ወረዳ ሳይት ብዛት ስፋት በካሬ ሜትር ዓይነት ምርመራ
1 አቃ/ቃ 8 ሰርጢ 3 320 ሼድ
2 አቃ/ቃ 10 ተርንኪ/ኢንደስትሪ 22 320 ሼድ
3 አቃ/ቃ 13 አርሴማ 10 320 ሼድ
4 አቃ/ቃ 13 አለምባንክ ማ/ቤት 4 320 ሼድ
አጠቃላይ 39
5 አቃ/ቃ 10 ተርንኪ/ኢንደስትሪ 18 560 ህንፃ
6 አቃ/ቃ 10 ኢንድስትሪ ክላስተር ህንፃ
በ1ኛ ሩብ ዓመት በግል በእስፖንሶር ተሰርተው የተጠናቀቁ አዲስ ግንባታዎች

የግንባታ
ተ.ቁ ክ/ከ ወረዳ ሳይት ብዛት ስፋት በካሬ ሜትር ዓይነት ምርመራ

1 አቃ/ቃ 1 አቢሶሎም 224*10=240 ሼድ

2 አቃ/ቃ 4 ገላን 215*10=150 ሼድ

3 አቃ/ቃ 9 ታች ቅሊንጦ 224*10=240 ሼድ

አጠቃላይ 6
•ተግባር 6. የመስሪያ ቦታ ግንባታና ለከተማ ግብርና አገልግሎት የሚውል 2
ሄክታር መለየት፣ መጠየቅና ለመረከብ ታቅዶ በሂደት ላይ ያለ
•ተግባር 7. አዲስና ነባር 21 ይዞታዎችን የባለቤትነት ማረጋገጫ ካርታ እንዲዘጋጅ
ክትትል ለማድረግ ታቅዶ 18 ነባር እና 3 አዲስ ክትትል እየተደረገ ይገኛል ፣
•አላማ 15፡- በከተማው ያሉትን 527 የመስሪያ ቦታዎችን በብቃት ማስተዳደርና ክፍት የሆኑትን፣አዲስ የሚገነቡትን፣ ከመመሪያ
ውጪ የተያዙትን በማስለቀቅ በድምሩ 6000 ካ.ሜ መስሪያ ቦታዎችን ለ100 ኢንተርፕራይዞችና ለ400 አንቀሳቃሾች ማስተላለፍ፡፡
•ተግባር 1፡- ክፍት የሆኑትን፣አዲስ የሚገነቡትን፣ ከመመሪያ ውጪ የተያዙትን በማስለቀቅ እና ሽግሽግ በማድረግ 1800 ካ.ሜ
መስሪያ ቦታዎችን ለ45 ኢንተርፕራይዞችና ለ135 አንቀሳቃሾች ለማስተላለፍ ታቅዶ 1395 ካሬ ለ21 ኢንተርፕራይዝ ለ93
አንቀሳቃሽ ተላልፈዋል፡፡

• ተግባር 2፡- የ468 ኢንተርፕራይዝ መስሪያ ቦታ ውል እድሳት በማከናወን 55853 ብር ከመደበኛ እና ከውዝፍ ኪራይ
ለመሰብሰብ ገቢን ማሳደግ ታቅዶ የ106 ኢንተርፕራይዞችን ውል በማደስ ብር518483 ለመሰብሰብ ተችሏል
•ተግባር 3፡- 30 የግቢ ኮሚቴዎች መልሶ በማደራጀት የማጠናከር ስራ በመስራት 468 መስሪያ ቦታዎች ከአካባቢ ብክለት የፀዱ፣
አረንጓዴና ምቹ የስራ ቦታዎች እንዲሆኑ የድጋፍ፣ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎች ለማድረግ ታቅዶ ተሰርቶ 30 የግቢ ኮሚቴዎችን መልሶ
ማደራጀት ተችለዋል፤፣
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሥራ ኢድል ፈጠራ እና ኢንዱስትሪ ል/ጽ/ቤት የመስሪያ ቦታዎች ማስተላለፍ እና አስተዳደር ቡድን የ2016 በጀት ዓመት ውል እድሳት እና የገቢ አሰባሰብ እስከ 1ኛ ሩብ አመት ማጠቃለያ ስራ
አፈፃፀም ሪፖርት
የበጀት አመቱ ዉል እድሳት እቅድ የመደበኛ ኪራይ አፈፃፀም ደረጃ የውዝፍ ኪራይ አፈፃፀም ደረጃ መደበኛ እና ውዝፍ ኪራይ አፈፃፀም ደረጃ

እስከ እስከ የ 2016 በጀት


ወረዳ የ 2016 መስከረ መስከረ እስከ እስከመስከረም
እስከመስከረም
በጀት ም ዉል ም ዉል አፈፃፀም ደረጃ የ2016 በጀት መስከረም ወር አፈፃፀም ደረጃ የ 2016 በጀት ወር ውዝፍ አፈፃፀም ደረጃ
አመቱ እቅድ ወር (መደበኛ እና አፈፃፀም ደረጃ
አመቱ እድሳት እድሳት አመቱ እቅድ መደበኛ ኪራይ አመቱ እቅድ ኪራይ ክንውን (መደበኛ እና ውዝፍ ገቢ)
እቅድ ዕቅድ ክንውን ክንውን ውዝፍ ገቢ) ክንውን
እስከመስከረም እስከመስከረም እስከመስከረም
ወር መደበኛ ወር ውዝፍ ወር (መደበኛ እና
ኪራይ ዕቅድ ኪራይ ዕቅድ ውዝፍ ገቢ) ዕቅድ

1 35 26 9 35% 5ኛ
612,756 153,189 2,672 2% 11ኛ 13,000 13,000 96,418 742% 3ኛ 625,756 166,189 99,090 60% 8ኛ

2 26 20 0 0% 9ኛ -
171,773 42,943 52,524 122% 1ኛ 0 728 0% 6ኛ 171,773 42,943 53,252 124% 1ኛ

3 101 76 27 36% 4ኛ
517,415 129,354 98,168 76% 3ኛ 15,000 15,000 29,188 195% 4ኛ 532,415 144,354 127,356 88% 5ኛ

4 34 26 5 19% 6ኛ
340,380 85,095 50,044 59% 7ኛ 10,500 10,500 0 0% 6ኛ 350,880 95,595 50,044 52% 9ኛ

5 12 9 1 11% 7ኛ
303,750 75,938 54,600 72% 5ኛ 1,350 1,350 21,477 1591% 1ኛ 305,100 77,288 76,077 98% 4ኛ

6 53 40 40 100% 1ኛ -
343,092 85,773 104,706 122% 2ኛ 0 0 0% 6ኛ 343,092 85,773 104,706 122% 2ኛ

7 132 99 4 4% 8ኛ 1,619,983
404,996 1,878 0% 12ኛ 20,000 20,000 308,975 1545% 2ኛ 1,639,983 424,996 310,853 73% 6ኛ

8 57 43 0 0% 9ኛ -
768,689 192,172 145,446 76% 4ኛ 0 55,535 0% 6ኛ 768,689 192,172 200,981 105% 3ኛ

9 41 31 14 45% 3ኛ
799,825 199,956 43,229 22% 10ኛ 40,150 40,150 64,630 161% 5ኛ 839,975 240,106 107,859 45% 11ኛ
•ተግባር 4፤ ያሉንን 527 መስሪያ ቦታዎች በመመሪያው መሰረት በማስተዳደር
ህገወጥነትን 100 ፐርሰንት ለመቀነስ ታቅዶ በ49 ኢንተርፕራይዞች ላይ ህጋዊ
እርምጃ በመውሰድ 4690.53 ካሬ ነፃ ማድረግ ተችለዋል
የመስሪያ ቦታዎች 1ዓመት ማስጠንቀቂያ እና 5 ዓመት የሞላቸው መገምገሚያ ቅጽ

በ2016
የ1ዓመት ውል አምስት ውል ውል ውል ተቋርጦ
ማስጠንቀቂያ ተቋርጦ ውል ተቋርጦ ያለቀቁበት አመት የተቋርጦ ውል ያልተቋረጠበ ውል ተቋርጦ ያለቀቁበት
ተ.ቁ ወረዳ የተሰጣቸው የለቀቁ የታሸገ እግድ ያለበት ያለቀቁ ምክንያት የሞላቸ የለቀቁ ያልተቋረጠ ት ምክንያት ያለቀቁ ምክንያት የታሸገ እግድ ያለበት
1
1
1 1 17 9 9 8 8 እግድ

1 አካል ጉዳተኛ እና
2 2 15 6 6 9 9 እድሜ 0 0 0 0 0 0 0 0
አንድ ማህበር
አካል ጉደተኛ እና
3 3 7 3 0 3 3 ይቀጥል የተባለ 1 ኢ/ዝ 5 3 2 አንድ ቅሬታ ላይ 0 0 0
መሰረተ ልማት
ችግር ምክንያት

4 4 18 11 7 7 እግድ

3 በቅሬታ የሉ
5 5 0 0 0 0 0 0 3 0 0 3 እየሰሩ የሉ 0

6 6 35 9 0 26 26 አግድ
5 እቃቸው ከባድ የሆኑ
በማሽን መነሳት 12 ቅሬታ ላይ
አለባቸው የተባሉ ያሉ 3
ለማስወጣት
መክንያቱ በሂደት ላይ ነን
7 7 49 33 0 11 21 0 የልታወቀ 21 ያለነው 6
17 2 1 1 እሳት አደጋ 13 13
9 የታሸገ 5 እግድ በእድሜ 3 አካል
34 34
የተላለፈ ጉዳት 2 እሳት 5
8 8 58 14
በድክመት እና በጥንካሬ የታዩ ጉዳዮች
በድክመት በጥንካሬ
• የአምራቹን ችግር በሚፈለገው ልክ ለይቶ • የአምራቹን ችግር በኢትዮጲያ ታምርት
ማቅረብ እና እንዲፈታ ክትትል አለማድረግ ንቅናቄ እየለዩ ለመፍታት ስራዎች
• የተሰሩ ስራዎችን ከውሸት በፀዳ ፣ወጥ በሆነ የተጀመሩ መሆኑ
መልኩ ሪፖርት ማድረግ ላይ ችግር
• የተሰሩ ስራዎችን ታአማኝ የሆነ ሪፖርተ
መታየቱ
በፎርማቱ መሰረት እናዲቀርብ ከወረዳ
ጀምሮ ለማስተካከል ተሞክረዋል ፡፡
ያጋጠሙ ችግሮች እና የተሰጡ መፍትሄዎች
ያጋጠሙ ችግሮች የተሰጠ መፍትሀሄ
• 1. ከዘርፉ ጋር በጋራ የሚሰሩ ተቀማት • በጋራ ከሚሰሩ ጽ/ቤቶች ጋር ችግሮች
ስራዎችን በቅንነት በመውሰድ ከጊዜ አንፃር ተፈተው ስራ ለመስራት የተሞከረ ቢሆንም
ለመፈፀም ፍቃደኛ ያለመሆን ለምሳሌ ለውጥ አለመምጣቱ
/መሬት፣ውሃ ልማት ፣መብራት / • ከወረዳዎች ጋር ያለውን መረጃ ጥርት ባለ
• የይዞታ ማረጋገጫ ከማሰራት ጋር ተያያዞ መልኩ ለማግኘት ጥረት ተደርገዋል ግን
ገልጽ የሆነ መረጃ ለመስጠት ፍቃደኛ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት አልተቻለም
አለመሆን /ለምሳሌ ወረዳ 2፣7፣8/
የቀጠለ
• በወረዳዎች ላይ ያለው ከፍተኛ የሆነ • በወረዳዎች ያለውን የሰው ሃይል እጥረት ለመፍታት
በፅ/ቤት ያሉ ባለሙያዎችን እስከ ወረዳ ድረስ
የሰው ሃይል እጥረት ስራዎችን እየወረዱ እንዲደግፉ ለማድረግ ተሞክረዋል
በሚፈለገው ልክ ለመስራት አለመቻሉ ፡፡ • በየሳይቱ ያሉ የመሰረተ ልማቶችን /ውሃ፣መብራት /
• ከመስሪያ ቦታ የሚወጡ አምራቾች መዝግቦ የመያዝ፣በየሼዱ እና ህንፃዎች ላይ ያሉ
ከእዳ ነፃ መሆናቸው ሳይረጋገጥ እየወጡ የውሃ እና የመብራት ቆጣሪዎችን ክፍያ የመከታተል
ስራ ተጀምረዋል ፡፡
የመሰረተ ልማት እዳ እየመጣ መሆኑ/
በየደረጃው ያለ የክትትል ችግር/ ::
የቀጣይ ትኩረት
• በ1ኛ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ዝቅተኛ ውጤት የታየባቸውን የእቅድ
ተግባራትን በትኩረት በመለየት እና በመስራት ውጤትን ከፍ ማድረግ

You might also like