You are on page 1of 32

የ 2022 እ.ኤ.

አ የ 2 ኛ ሩብ ዓመት የገቢ አሰባሰብ የተጠቃለለ ክንውን ሪፖርት

ዓመታዊ ጠቅላላ የገቢ መለ 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ የ 3 ኛ ሩብ አፈጻጸም


ዕቅድ ኪያ ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመቱ ክንውን በመቶኛ
ዓመታዊ
(%)ከዓመቱ
የገቢ ዕቅድ
ዕቅድ አንጻር
ሲታይ

1. ከመደበኛ አባላት(ከተማ
በብ
ነዋሪ፤የመንግስት/ለሎች 2,329,498 582,376 267462 739,830 739,830 739,178.29 99.9

ተቀጣሪ ሰራተኛ)

2. ከንግዱ ማህበረሰብ በብ 44.4


3,379,380 2,534,535 844,845 1,125,430.00

3. ከኮርፖሬት አባላት በብ 2,888,400 722,100 722,100 722,100 722,100 -

4. ከተማሪ አባላት በብ
1,165,000 291,250 291,250 291,250 291,250 -

5. ከፒላቲኔየም አባልነት በብ 353,964 265,473 88,491 102,670.00
38.6
ዘመቻ ር

6. ከመንግሰት ድጋፍ በብ 600,000 150,000 150,000 150,000 150,000 -



በብ 400,000 200,000 200,000 -
7. ከለጋሽ ድርጅቶች እና
ግለሰቦች ር

8. ውዝፍ ዕዳ እና ብድር በብ
100,000 25,000 25,000 25,000 25,000
አሰባሰብ እና አመላለስ ር
9. ከሀብት አሰባሰብ ልዩ በብ
30,000 7,500 7,500 7,500 7,500
ዘመቻ ር

10. ከማህበራዊ ንግድ እና በብ 240,000 240,000


ኢንቨስትመንት ር

11. ድምር 11,486,242 1,778,226 1,463,312 5,175,688 3,069,016


የ 2022 እ.ኤ.አ 2 ኛ ሩብ ዓመት የገቢ አሰባሰብ ዝርዝር ሪፖርት
ጠቅላላ የ 1 አባል ዓመታዊ ገቢ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት
የከፋይ ዓመታዊ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ ዓመት ገቢ ገቢ አሰባሰብ የ 3 ኛ ሩብ አፈጻጸም
አባል ክፊያ መጠን እቅድ አሰባሰብ እቅድ ዓመቱ ክንውን በመቶኛ
ቁጥር (በመመሪያ እቅድ (%)ከዓመ
አመታዊ /በአማካይ ቱ ዕቅድ
እቅድ ሲሰላ) አንጻር
ሲታይ
መለኪያ የአባል ብር ብር ብር ብር ብር ብር
ቁጥር

ተ.ቁ የሀብት ምንጭ


ከተማ ነዋሪ 25,193 50
አባላት 1,259,650 314,914 472,368
472,368
1. መንግስት 2,396 312
747,552 186,888 186,888 186,888
ሠራተኛ 186,888
2. የግል ድርጅት 45,000 45,000 45,000 45,000
18 10000 180,000
ሰራተኞች
3. ከፕላቲኒየም 500 1200 600,000 150,000 150,000 150000 150,000
አባልነት
4. ተማሪ አባላት 29,497 12 353,964 265,473 88,491 -

5.
ነጋዴ ደረጃ 928 600 556,800 417,600 139,200
“ሀ”
ደረጃ
496 480 238,080 178,560 59,520
“ለ”
ደረጃ
‹‹ሐ›› 8615 300 2,584,500 1,938,375 646,125

8.

ጠቅላላ የአንድ አመታዊ የገቢ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት


የተሸከርካ ተሸከርካሪ አሰባሰብ ዕቅድ ገቢ አሰባሰብ ገቢ አሰባሰብ ዓመት ገቢ ገቢ አሰባሰብ የ 3 ኛሩብ አፈጻጸም
ሪ ብዛት አማካይ እቅድ እቅድ አሰባሰብ እቅድ
ዕለታዊ/ሳምን እቅድ ዓመቱ ክንውን በመቶኛ
ታዊ ክፊያ (%)ከዓመ
መጠን ቱ ዕቅድ
አንጻር
ሲታይ
መለኪያ ቁጥር ብር ብር ብር ብር ብር ብር

9. ከትራንስፖርት( 3
እግር፤ታኪሲ፤ባስ፤
ሚኒ ባስ፤ሞቴር
ሳይክል) 2230 1295.24 2,888,400 722,100 722,100 722,100 722,100
ጠቅላላ የ 1 ኮርፖረት የጠቅላላ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት
የኮርፖረት ተቋማት አባል ኮርፖረት አባላት ገቢ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ ዓመት ገቢ ገቢ አሰባሰብ የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም
ተቋማት ዓመታዊ ዓመታዊ ገቢ እቅድ አሰባሰብ እቅድ ክንውን በመቶኛ
ብዛት አማካይ ክፊያ አሰባሰብ እቅድ እቅድ (%)ከዓመ
መጠን መጠን ቱ ዕቅድ
እቅድ አንጻር
ሲታይ
መለኪያ ቁጥር ብር ብር ብር ብር ብር ብር

10. ከኮርፖረት አባላት

የመንግስት 240,000 60,000 60,000 60,000 60,000 -


24 10000
ተቋማት
የግል ተቋማት 18 10000 180,000 45,000 45,000 45,000 45,000

የሀይማኖት 10,750 10,750 10,750 -


43 1000 43,000 10,750
ተቋማት
ኢንቨስተሮች 10 10000 100,000 25,000
25,000 25,000 25,000

ጥቃቅን እና 527 1000 527,000 131,750 131,750 131,750 131,750


አነስተኛ
ማህበራት
ከሌሎች 5,000 5,000 5,000 5,000
2 10000 20,000
ማህበራት
ከዕድር 11,250 11,250 11,250 11,250
45 1000 45,000

ከሴቶች እና 2,500 2,500 2,500


ወጣቶች 5000 10,000 2,500
አደረጃጀት 2
ሌሎች

ጠቅላላ የ 1 የድጋፍ ዓመታዊ ገቢ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት


የድጋፍ አድራጊ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ ዓመት ገቢ ገቢ አሰባሰብ የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም
አድራጊዎ /ለጋሽ እቅድ አሰባሰብ እቅድ ክንውን በመቶኛ
ች ዓመታዊ እቅድ (%)ከዓመ
/ለጋሾች ድጋፍ መጠን ቱ ዕቅድ
መጠን /በአማካይ አንጻር
አመታዊ ሲሰላ) ሲታይ
እቅድ
መለኪያ ቁጥር ብር ብር ብር ብር ብር ብር

600,000 -
ከመንግስት ድጋፍ 200,000 200,000 200,000
9
100,000 25000
10 ከለጋሽ ግለሰቦች እና 25000 25000 25000 -
ድርጅቶች ድጋፍ
በአመቱ የ 1 የሀብት ከሀብት አሰባሰብ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት
የሚካሄድ አሰባሰብ ዘመቻ የሚገኝ ገቢ አሰባሰብ እቅድ ገቢ አሰባሰብ ዓመት ገቢ ገቢ አፈጻጸም
ጠቅላላ ዘመቻ ዓመታዊ ገቢ እቅድ አሰባሰብ አሰባሰብ እቅድ በመቶኛ
የሀብት አመታዊ ገቢ አሰባሰብ እቅድ እቅድ የሩብ ዓመቱ (%)ከዓመ
አሰባሰብ እቅድ ክንውን ቱ ዕቅድ
ዘመቻ /በአማካይ) አንጻር
አመታዊ
እቅድ
ሲታይ
መለኪያ የዘመቻ ብር ብር ብር ብር ብር ብር
ዙር

11 ከሃብት አሰባሰብ - -
ንቅናቄ ልዩ 240,000 120,000 120,000
ዘመቻ
በወረዳ በአመቱ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ ዓመት
ፋይናንስ ለመሰብሰብ / ገቢ አሰባሰብ እቅድ ገቢ ዓመት ገቢ ገቢ የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም
ጽ/ቤት ሀብት አሰባሰብ//ሀብ አሰባሰብ/ አሰባሰብ//ሀብት ክንውን በመቶኛ
የተከማቸ፤ ለማስመለስ ት አመላለስ /ሀብት አመላለስ እቅድ (%)ከዓመ
ብድር የታቀደ እቅድ/ አመላለስ ቱ ዕቅድ
የተሰጠ ጠቅላላ ገቢ እቅድ አንጻር
እና መጠን ሲታይ
በቀበሌያት
የሚገኝ
አጠቃላይ
ገንዘብ
መጠን
መለኪያ ብር ብር ብር ብር ብር ብር ብር

12 በወረዳ ፋይናንስ
ጽ/ቤት የተከማቸ
ገንዘብ ማስመለስ

13 በቀበሌያት እጅ
የሚገኝ ዕዳ
ማስመለስ

14 የተለያ ብድሮችን 100,000 100,000 7,500 7,500 7,500 7,500


ማስመለስ
ጠቅላላ ድምር 11,486,242 1,862,652 4,157,273 2,365,579 3,453,442

የፕሮግራም ሥራዎች ዕቅድ

ተ.ቁ መለኪያ ዓመታዊ የወጪ 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ ዓመት 4 ኛ ሩብ ዓመት


የሩብ ዓመቱ አፈጻጸም በመቶኛ
ዝርዝር ተግባራት ዕቅድ (በብር) (በብር) ዓመት (በብር) (በብር) ክንውን (%)ከዓመቱ ዕቅድ አንጻር
(በብር) ሲታይ

ግብ፡ 1 የተማረ፤ የሰለጠነ እና ውጤታማ የሆነ የሰው ሃይል ማፍራት

1.1 አንድ የመጀመሪያ ደረጃ


በቁጥር 1 ጋሮ
ትምህርት ቤት
ት/ቤት ግንባታ 1,000,000 250,000 250,000 250,000 250,000
ማስፋፊያ ግንባታ
ማስተባበር
ማስተባበር።
1.2 ይበልጥለችግርተጋላጭህ ድጋፍ 220,000 55,000 55,000 55,000 55,000

ጻናትናወጣቶችንየአንደ የተደረገላቸው
ተማሪዎች
ኛናሁለተኛደረጃተማሪ
ቁጥር
ዎችንበትምህርትቁሳቁስ
እናለሎችተያያዢወጪ

ዎችንመሸፈንእናማገዝ


1.3 ይበልጥለችግርተጋላጭየ
ድጋፍ የተደረጉ
ሆኑተማሪዎችየከፍተኛ
ተማሪዎች 140,000 35,000 35,000 35,000 35,000
ትምህርትእንዲከታተሉ
ቁጥር 20
መደገፍእናማገዝ።
1.4 አንደኛ እና 2 ኛ ደረጃ
በቁጥር 2
ት/ቤቶችን በትምህርት
ት/ቤቶችን 200,000 100,000 100,000
ግብአት እና በቁሳቁስ
ድጋፍ ማድረግ
መደገፍ።
ግብ 2፡ የግብርና ምርትን፣ ምርታማነትን እና የገበያ ትስስርን በማሻሻል የገጠር አርሶ አደሩንና የከተማ ማህበረሰብን ኑሮ ደረጃ
ከፍ ማድረግ።

2.1 በአርባምንጭ በእንስሳት


በቁጥር 10 በሬ
እርባታ፤ወተት ምርት
እና 2 የወተት 200,000 100,000 100,000
እና ድለባ ላይ
ላም መግዛት
መሰማራት።

በቁጥር ለ 1 50,000 25,000 25,000


2.2 ከአርባ ምንጭ ከተማ
ግብርና ጽ/ቤት ጋር ችግኝ ጣቢያ
በመቀናጀት በ 1 ችግኝ
ገንዘብ ድጋፍ
ጣቢያዎች ለምግብነት
የሚውሉ (አቮካዶ፣
ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ሞሪንጋ፣ ማድረግ
እንሰት) እና አገር በቀል
ዛፎችን ማልማት።

ግብ 3፡ ጤናማ እና አምራች ማህበረሰብ መፍጠር

3.1 በኢኮኖሚአቅማቸውምክ
ንያትየህክምናአገልግሎት
ማግኘትለተሳናቸውቤተሰ
በቁጥር 200
ቦች/ 102,000 102,000
አባወራ/እማወራ
ግለሰቦችየማህበረሰብአቀ
ፍየጤናመድህንንሽፋንመ
ስጠት።

3.2 02 መጀመሪያ ደረጃ


ሆስፕታሎች (ድልፋና
እና ወዜ )የህክምና በቁጥር 02 200,000 100,000 100,000
መሳሪያዎችን እና
ቁሳቁስ እገዛ ማድረግ፡፡

3.3 የሴቶች ጤና ልማት


ቡድንን (Women
Health Development በቁጥር 479
Army) እንዲጠናከር የሴቶች ልማት
የተለያዩ የአቅም ቡዱኖች 50,000 25,000 25,000
ግንባታ በመፍጠር በመጠቀም
ልማት ማህበሩን ልማት
በማህረሰብ ደረጃ
ማጠናከር

3.4 በ 1 የመጀመሪያ ደረጃ በቁጥር 1 300,000 300,000


ሆስፒታሎች ውስጥ የመጀመሪያ
የመድኃኒት መደብር
በማቋቋም
የማህበረሰብ አቀፍ
ደረጃ
ጤና መድህን
ሆስፕታል
አገልግሎት
ተደራሽነትን መደገፍ

3.5 ለጤና ከላ ግንባታ በቁጥር 1 20000 20000


ድጋፍ

ግብ 4፡ ለአየር ንብረት ለውጦች የማይበገር እና ተስማሚ ሥነ-ምህዳር ያለው ዞን መፍጠር

ድጋፍ 50,000 25,000 25,000


4.1 በ 10 የመንግስት
ሴክተር፣አብያተ የሚደረጉ
ክርስቲያናት፣
በቁጥር 10
መስኪዶች እና ሌሎች
ድርጅቶች ውስጥ ሀገር ሴክተር
በቀል ዛፍ እና
መ/ቤቶች
ለምግብነት የሚውል ተ

ክሎችን (አቮካዶ፣
ማንጎ፣ ፓፓያ፣ሙዝ
ሞሪንጋ፤እንሰት፤
አፕል…) ማስጀመር

4.2 በአርባ ምንጭ ከተማ


አስተዳደር ለሚገኙ ለ 4 በቁጥር ለ 4
ትምህርት ቤቶች ት/ቤቶች 50,000 25,000 25,000
የተሻሻሉ የአትክልት እና
ፍራፍሬ ዘር/ችግኝ ማቅረብ
ማቅረብ
በቁጥር 100 በጎ
4.3 በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን
እና ማህበራትን ፍቃደኛና
በማሰማራት ከላይ 50,000 25,000 25,000
ማህበራት
በተጠቀሱ ቦታዎች ላይ
ተከላ ማድረግ ማሳተፍ

ግብ 5፡ ውጤታማ እና በራሱ የሚተማመን ወጣት መፍጠር

5.1 በአርባ ምንጭ ከተማ


በየቀበሌያት ወጣት
ማህበራትን በዶሮ ፣ 2 ዙር ድጋፍ
በግና ፍየል እርባታ 100,000 50,000 50,000
ማድረግ
እንዲሰማሩ ከዋናው
ቢሮ ጋር በመቀናጀት
ድጋፍ ማድረግ።

5.2 ታዳጊዎች እና ወጣቶች


በጥቃቅን ንግድ (ሎተሪ 2 ዙር ድጋፍ
ሽያጭ፣ ሻይ እና 50,000 25,000 25,000
ማድረግ
ቡና...ወዘተ) እንዲሰማሩ
ድጋፍ ማድረግ።
5.3 ከዋናው ቢሮ ጋር
በመቀናጀት
በአርባምንጭ ከተማ በቁጥር 16
በ 8 በተለያዩ ቦታዎች ወጣቶችን 100,000 25,000 25,000 25,000 25,000
የአትክልትና ፍራፍሬ
መሸጫ ሱቆችን መቅጠር
ማቋቋም 16 ወጣቶች
ሥረ ዕድል መፍጠር

በአርባ ምንጭ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ላሉ 1 ዙር ድጋፍ


50,000
ምሩቃን ወጣቶች በተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ያልሆኑ እና በግል ተቋማት ማድረግ
ግብ 6፡ የጋሞ ዞንን የባህል እና ቱሪዝም መዳረሻ ማዕከል ማድረግ

6.1 የክሬምት በጎ ወጣቶችን 1 ዙር ድጋፍ


በመጠቀም በማህበረሰብ 50,000 50,000
ደረጃ የግንዛቤ ሥራዎችን ማድረግ
ማጠናከር

6.2

6.3

ግብ 7፡ በመሠረተ ልማት ግንባታ ህብረተሰቡን በማስተሳሰር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ማምጣት።

በአርባ ምንጭ ከተማ በቁጥር 2 ገበያ 200,000 100,000 100,000


7.1
የሚገኙ የገበያ ቦታዎች ላይ ቦታዎች 40
ጠጠር ማሳደፋት ቢያጆ ጠጠር
(ሼቻ እና
ሲቀላ)
ማስደፋት

ግብ 8፡ የማህበሩን ውስጣዊ አቅም እና አፈፃፀም ብቃት ማሳደግ እና ማላቅ

8.1 በበጀት ዓመቱ በ አሁን


ካለው የቅርንጫፉ በ 4 ዙር ንቅናቄ 60,000
የአባላት ቁጥር መነሻ 15,000 15,000 15,000 15,000
በመፍጠር
11,889 ወደ 30,000
ማሳደግ።
ፕሮፌሽናል፤ተማሪእናወጣ
8.2 ትበጎፈቃደኞችንበቅርንጫፍ 75,000 18,750
እናበቀበሌደረጃ በማፍራት በቁጥር 18,750 18,750 18,750
ቁጥር 30 ማድረስ
8.3 በአርባ ምንጭ ከተማ ደረጃ
ለሚገኙ ለተለያዩ ማህበራዊ በብር 50,000 50,000
አደረጃጀቶች የተለያየዩ ቁሳቁስ
ድጋፍ ማድረግ

8.4 በአርባ ምንጭ ከተማ ደረጃ በዙር 2 ጊዜ


ለሚገኙ ለተለያዩ ማህበራዊ
አደረጃጀቶች በመጠቀም የግንዛቤ ሥራ 25,000 12,500 12,500
ልማት ማህበሩን ግንዛቤ መስራት
ማጠናከር

8.5 ህገ ወጥ የህፃናት ዝዉዉርን


ከአርባ ምንጭ ከተማ ሴቶችና በየወሩ ክትትል
12 3 3 3 3
ህፃናት ጋር በመቀናጀት ማድረግ
ቁጥጥር ክትትል ማድረግ
8.6 ህገ ወጥ የህፃናት ቁሳቁስ እና በብር 50,000 12,500 12,500 12,500 12,500
ቀለብ ግዥ

ግብ 9፡የዞኑንየመንግስትተቋማትእና ማህበረሰብ አቀፍ አደረጃጀቶችን አፈፃፀም እና የማስፈፀም አቅምን ማሻሻል።

9.1 በአርባ ምንጭ ከተማ ደረጃ


ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች
አስፈላጊውን ድጋፍ በአካል በብር 50,000 50,000
ጉዳተኞች ቀን ማድረግ/
ድጋፍ

በአርባ ምንጭ ከተማ ደረጃ በቁጥር 4


9.2
ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች ዉልቸር እና 4 100,000 25,000 25,000 25,000 25,000
ዉልቸርና ክራንች ድጋፍ ክራንች ድጋፍ
ማድረግ ማድረግ
9.3 በአርባ ምንጭ ከተማ ደረጃ
ለሚገኙ ለተለያዩ ማህበራዊ በብር 50,000 50,000
አደረጃጀቶች የተለያየዩ
ቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ
የውስጥ አሰራር ስርዓትን ማሻሻል

የተለያዩ ለስራ አጋዢ የሆኑ


1 የፖሊሲ መመሪያዎችን እና በጊዜ 12 3 3 3 3
ሰነዶችን ከዋና ቢሮ በመዉሰድ
በቅርንጫፉ ተግባራዊ ማድረግ
861,468
30 % የዋና ቢሮ ድርሻ 861,468 861,468 861,468
2 ከተሰበሰበው ገቢ በየወሩ በብር
3,445,87
ማስተላለፍ
3

3 5 % ኮሚሽን ክፊያ በየወሩ ለዕለት በብር 143,578


ገቢ ሰቢሳቢዎች መክፈል 143,578 143,578 143,578
574,312
4 የውስጥናየውጭግንኙነትሥርዓትን በጊዜ 12 3 3 3 3
ማጠናከርእናማሻሻል፡፡
በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ
5 ደረጃየፋይናንስቁጥጥርሥርዓትን በጊዜ 12 3 3 3 3
ማጠናከር።
6 የበጎ ፍቃደኛ ደመወዝ ደመወዝ በብር 72,000 18,000 18,000 18,000 18,000

7 ነባሪ የሀብት አሰባሰብ ባለሙያ በብር 136,920 34,320 34,320 34,320 34,320
ድመወዝ
8 ነባሪ የሀብት አሰባሰብ ባለሙያ በብር 15,062 3765 3765 3765 3765
ጡሬታ
9 ነባሪ የሀብት አሰባሰብ ባለሙያ በብር 29919.6 7479.9 7479.9 7479.9 7479.9
ሥራ ግብር
10 በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ደረጃ በብር 239,124 0 79,308 79,308 79,308
የሀብት አሰባሰብ ባለሙያ 01 እና
ልማት እቅድና ክትትል ባለሙያ 01
በቅጥር ሟሟላት
10 አዲስ ባለሙያዎች ቅጥር ጡሬታ በብር 26,304 0 8,768 8,768 8,768

በጎ ፍቃደኞ ባለሙያዎች በቁጥር


11 በየቀበሌው ማሟላት 11 በጎ 132,000 0 44,000 44,000 44,000
ፍቃደኛ
12 ከአጎራባች ልማት ማህበር ልምድ በብር 50,000 25,000 25,000
ልዉዉጥ ማድረግ
13 በሁሉምቅርንጫፍጽ/ በቁጥር 2 2 2
ቤቶቻችንየልማትአስተባባሪኮሚቴዎች ሥራ
ን ማጠናከር አስፈፃሚ
አባላትን
መተካት
14 በሥራ አስፈፃሚ በየሩብ ዓመት በጊዜ 72,000 18,000 18,000 18,000 18,000

አፈፃፀም ግምገማ ማከሃድ


15 በሁሉም ቀበሌያት በቁጥር 49,500 12,375 12,375 12,375 12,375
መሰረታዊየልማትኮሚቴዎችንየማደራጀ 11 ቀጠና
ት ፤ የማጠናከር እና ወቅታቂ ስብሰባ ላይ
ማድረግ ማደራጀ

16 90,000 22,500 22,500 22,500 22,500
ወቅታዊ የሆነ ድጋፋዊ ክትትል በየወሩ 12
በስታንዳርድ ቼክልስት መሠረት ጊዜ
በየወሩ ማድረግ ግብሬ መልስ
መስጠት

19
በየ 3 ወሩ ካልድርሻ አካላት ጋር
አፈፃፀምን መገምገም

በብር
ድምር 10,025,0 1,677,25 2,657,33 2,669,83 3,019,83
95 6 2 2 2

 የፕሮግራም ስራዎች ዝርርር ሪፖርት (Narrative report) ለብቻ ዝርዝር ማብራሪያ አካቶ የሚዘጋጅ ሲሆን (መለኪያ፤
የስራው ቦታ፣ ቀበሌ፣ ስራ ላይ የዋለ ገንዘብ መጠን፣ የህብረተስብ ተሳትፎ….ያካተተ ይሆናል)
አስተዳደራዊ ስራ ክንውን ሪፖርት

የስራ ማስፈጸሚያ 1 ኛሩብዓመትስራ 2 ኛሩብዓመትስራ 3 ኛሩብዓመት 4 ኛሩብዓመ የ 3 ሩብ ዓመቱ አፈጻጸም


መለኪያ የሚውል በጀት ማስፈጸሚያ የሚውል ማስፈጸሚያ ዓመትስራ ት ዓመትስራ ክንውን በመቶኛ(
ተ.ቁ የተግባራት ዝርዝር ዕቅድ(በብር)ዓመ በጀት ዕቅድ(በብር) የሚውል በጀት ማስፈጸሚያ ማስፈጸሚያ %)
ታዊየወጪዕቅድ ዕቅድ(በብር) የሚውል በጀት የሚውል ከዓመቱ
ዕቅድ(በብር) በጀት ዕቅድ
ዕቅድ(በብር) አንጻር
ሲታይ
1
ነባር ሠራተኞች ደመወዝ ክፊያ በብር 414,096 103,524 103,524 103,524 103,524

2
ነባር ሠራተኛች ጡሬታ በብር 45,550 11,388 11,388 11,388 11,388

3
ነባር ሠራተኛ ሥራ ግብር በብር 79200 19800 19800 19800 19800

3 በከተማ
ፋይናንስጽ/ቤትየማህበሩንገንዘብኦዲ በጊዜ 26,000 26,000
ትማስደረግ
4 ንብሬቶችን ቆጠራ በዓመት 2 በጊዜ 2 1 1
ጊዜ ማካሃድ
5 ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የዉስጥ በብር 200,000 50,,000 50,000 50,000 50,000
ቁሳቁስ ማሟላት(ፎቶ ኮፕ
ማሽን፤ፕሮጀክተር/አሊሲዲ፤ፕ
ርንተር፤ ስካነር፤መጠረዣ እና
ሌሎች)
6 በቁጥር 1
ሞተር
ሞትር ሳይክል 90,000 90,000
ሳይክል ግዥ
መፈጸም

ስልክ፤ ኢንቴሪነትና መብረት በብር 24,000 6,000 6,000 6,000 6,000


7 አገልግሎት ክፊያ
8
ለቢሮ አላቂ ዕቃዎች በብር 40,000 10,000 10,000 10,000 10,000

9
ለመስተንግዶ በብር 20,000 5,000 5,000 5,000 5,000

10 ዉሉአበልእናየትራነስፖርትወጪ 12,500 12,500 12,500


በብር 50,000 12,500
/perdium &traveling
11 ነዳጅና ቅባት/fuel&lubricant በብር 40,000 10,000 10,000 10,000 10,000
እና ሞተር ጥገና
12 የጥበቃዎች እና ፅዳት ደንብ በብር 20,000 10,000 10,000
ልብስ
13
የቢሮ ፈርንቸር ግዥ በብር 100,000 50,000 50,000

14 በዉል ለሚፈጸሙ አገልግሎቶች ብብር 10,000 2,500 2,500 2,500 2,500


ክፊያ
15
ጠቅላላ ጉባኤ ከሁሉም
በብር 200,000 200,000
ባለድርሻ አካላት ጋር ማካሃድ

16 በብር 50,000 50,000


ተሸለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ
ግለሰቦችና ተቋማት የእዉቅናና
ሽልማት ፕሮግራም ማካሃድ

8
ድምር በብር 1,329,646 186,912 360,912 210,912 520,912
የፕሮግራምና አስተዳደራዊ ወጪ ክንውን ሪፖርት በ 20/80 % ሕግ አንጻር

ተ.ቁ የወጪ መደብ ዓመታዊ የወጪ የሩብ ዓመት የሩብ ዓመት መግለጫ
ዕቅድ % ዓመታዊ የወጪ አፈጻጸም
ክንውን በ 20/80 % ሕግ
አንጻር
1 /አላማ ማስፈጸሚያ/ Program

2 አስተዳደራዊ/Adminstrative

የከንቲባ ጽ/ቤት ውይይት


በ 2 ኛው ሩብ ዓመት በከተማ የመንግስት መዋቅር ከከንቲባ መቀየር ጋር በተያያዘ አዲስ ለተሾሙት ከንቲባ

በዚህ ሩብ ዓመት እንዳክሽን ወይም ቅርንጫፍ ልማት ማህበሩ ከሪፎርም ጀምሮ ምን ምን ተግባራትን

እንዳከናወነ ትኩረት አቅጣጫዎች ምን ምን እደደሆኑ ቀጣይ ሊሰሩ በታቀዱ ስራዎች ዙሪያ ፕረዘንተሸን

ቀርቦ ከማናጅሜንት አካላት ጋር ሰፊ ውይይት ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ልማት ማህበሩ የመንግስትን ከፈተት

የሚሞላና የከተማውን ማህበረሰብ ሕይወት ለማሻሻል ተግቶ የሚሰራ መሆኑንና መንግስም ከመቸውም ጊዜ

በላይ ከልማት ማህበሩ ጎን እንደሚቆም መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡

የስራ አስፈጻሚ ውይይት

ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ አጠቃላይ የስራ ሁኔታዎችን የሚከታተል፤የሚደግፍና የሚቆጣጠር 9 አባላት ያሉት የስራ
አስፈጻሚ ኮሚቴ ያሉት ሲሆን በ 2022 የ 2 ኛውን ሩብ ዓመት የስራ ክንውን ገምግሟል፡፡ በዚሁም መሰረት
የታዩ ጠንካራ ጎኖች መቀጠል እንዳለባቸውና መሻሻል በሚገባቸው ጉዳዮች አስተያየት ቀርቧል፡፡ በተያያዥም
የ 3 ኛው ሩብ ዓመት የሥራ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ተጨማሪ ሀሳቦችን ጭምር በመስጠት
ጸድቋል፡፡

የ 2 ኛ ሩብ ዓመት በስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መገምገሙን ተከትሎ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት፤


የጽ/ቤታችንን ዓመታዊ፤ የሩብ ዓመትና ወርሃዊ ዕቅድ የመ/ቤታችን ማናጅሜንት ባስቀመጠው የስራ መመሪያ
ወደ 3 ኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ ትግበራ መግባት ተችሏል፡፡

የማህበረሰብ ንቅናቄና የሀብት አሰባሰብ ሥራዎች ሪፖርት

ቅርንጫፉ በጋሞ ልማት ማህበር ዋናው ቢሮ በኩል የወረደውን ሪፎርም ተከትሎ ከ 2013 ዓ/ም ጀምሮ እጅግ ፈጣን

በሚባል ደረጃ ወደ ሪፎርም ገብቶ ራሱን አደራጅቶ በርካታ የልማት ስራዎችን ስሰራ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም

በ 2013 ዓ/ም ቅርንጫፉ ወደ ስራ ሲገባ ባደረገው የጥድአስ ትንተና ዋና ድክመት ብሎ የለየው የህዝብ ንቅናቄ እና

የሀብት አሰባሰብ ስርዓት መዳከም በመሆኑ በተቻለ ፍጥነት ይህን ሁኔታ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቶ ተሰርቷል፡፡

ቅርንጫፉ የገቢ አቅሙ ስጨምር በከተማው የሚስተዋሉ ችግሮችን የመፍታት አቅሙም በዚያው ልክ እንደምጨምር

የሚገነዘብ በመሆኑ በመጀመሪያ ደረጃ ከህዝብ የሚገኝ ተዓማንነትን ለማግኘትና ከፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን
አሳይቷል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ ቀደም የነበሩ ችግሮችን ነቅሶ በማውጣት (ለምሳሌ የኮሚዩኒከሽን፤ የግልጸኝነት፤

የተሰሩ ስራዎችን የማሳወቅ) ሲሆኑ አፋጣኝ ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡

በ 2014 የሀብት ምንጮን ለማሳደግና የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን ለማሻሻል ለተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች የግንዛቤ

ማስጨበጥ ስራዎች ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት ተሰርቷል ተከታታይ ውይይቶችም ተደርገዋል፡፡በመሆኑም ይህ ግንዛቤ

የማስጨበጥ ስራ በዚህ 3 ኛ ሩብ ዓመት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፡ በተለያዩ ተቋማት ዉይይት ተደርጓል፡፡

ከኢትዮጵያ መድህን ድርጅት አርባምንጭ ቅርንጫፍ፤ ከአርባምንጭ ፓራሜድ ኮሌጅ መምህራንና አስተዳደር
ሰራተኞች፤ ጋር ዉይይት የተደረገ ሲሆን ለተሳታፊዎች የልማት የማህበሩ የጉዞ ታሪክ፤ ዋና ዋና የልማት ማህበሩ
ትኩረት መስኮች፤ በጋልማ በዞን ደረጃ እስካሁን ከተሠሩ ሥራዎች፤ በዞንና በአርባ ምንጭ ቅርንጫፉ የተከናወኑ
የሪፎርም ሥራዎች እና የመጡ ውጤቶች፤የታቀዱ ዋና ዋና ተግባራትና ትኩረት አቅጣጫዎች፤ በማህበሩ ደንብ
መሠረት ሀብት አሰባሰብን በተመለከተ የቀጣይ የማህበረሰብ ተኮር ችግር ፈቺ የልማት ሥራዎች ለውይይት
በፕሬዘንተሸን ቀርቧል፡፡ በመሆኑም ከውይይቱ ተሳታፊዎች በርካታ አስተያዬቶችን ጥያቄዎች ቀርበው ምላሽና
አስተያዬት ተሰጥቶባቸዋል፡፡ በመሆኑም ሁሉም የትምህርት ቤቱ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በልማት ማህበሩ
የሀብት አሰባሰብ መመሪያው መሰረት ከተጣራ ደሞዛቸው 0.6% እና የፊት አመራር የፕላትኒየም አባል በመሆን
የልማት ማህበሩን የአባልነት መዋጮ በየወሩ በፔይሮል እንዲቆረጥ ወስነው ተግባራዊ ተደርጓል፡፡

የፕሮግራም ሥራዎች አፈጻጸምን በተመለከተ


1. የትምርት ዘርፍ
1.1. የገሮ ትምህርት ቤት ግንባታ
በዚህ ሩብ ዓመት በጋሞ ልማት ማህበር አርባምንጭ ከተማ ቅርንጫፍ አስተባበሪነት እየተገነባ ላለው
4 መማሪያ ክፍሎች ያሉት የ 1 ብሎክ ሕንጻ ግንባታን በተመለከተ ግንባታው ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ
በጋሞ ልማት ማህበር አርባምንጭ ከተማ ቅርንጫፍ በፋይናንስ በቁሳቁስ በማህበረሰብ ንቅናቄ
በማድረግ የመንግስትና የግል ድርጅቶችን በማሳተፍ የሀብት አሰባሰብ ንቅናቄ ያደረግን ሲሆን
በንቅናቄ መደረግ ሙሉ ለሙሉ ኃላፊነቱን ወስዶ እስከአሁን ድረስ ከሳይት ክሊራንስ አንስቶ
አብዛኛው ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን ግንባታው ቢያንስ 80% የደረሰ እና በአጠቃላይ እስከአሁን
1,500,000.00 /አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ/ ብር ወጪ ተደርጓል፡፡
1.2. ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች በዩንቨርስቲ ደረጃ 17 ተማሪዎችን ስፖንሰር በማድረግ
እያስተማርን የሚንገኝ ሲሆን 25,500.00 ወጪ ሆኗል፡፡
በአርባምንጭ ከተማ ከሚገኙ የግል ኮሌጆች ከአሊያነስ ኮሌጅ፤ ከዳሞታ ኮሌጅና ከፓርክላንድ ኮሌጅ ጋር በመተባበርና
የመግባቢያ ሰነድ በመፈራረም 17 ተማሪዎችን በድፕሎማ መረሃ ግብር 3 ተማሪዎችን በድግሪ በድምሩ 20 ተማሪዎችን
እያስተማርን እንገኛለን፡፡

በልማት ማህበሩ ድጋፍ በዩኒቨረሲቲ ደረጃ እየተማሩ ያሉ ተማሪዎች

በጋሞ ልማት ማህበር አርበ ምንጭ ከተማ ቅርንጫፍ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ያሉ
ተማሪዎች ብዛት ፤-

ወንድ 7 ሴት 10 ድምር 17

ተ.ቁ የተማሪው ስም ፆታ የሚማሩበት ዩኒቨርሲቲ ምርመራ

1 ምንተስኖት ቢንያም ወ ባህርዳር

2 ዘላለም መኮንን ወ ኢ/ያ ቴክንካል ኮሌጅ

3 ዳግማዊት እንዳለ ሴ ሀዋሳ

4 ጥሩወርቅ ኤዞ ሴ ደባርቅ

5 ሙሉቀን ፍቃዱ ወ ሀሮማያ

6 አንዳርጋቸው አልቶ ወ ጅንካ

7 መለሰ ማሞ ወ ወለጋ

8 ደብርፀሐይ ዘርፉ ሴ አርባ ምንጭ

9 በረከት በየነ ወ ደብርማርቆስ

10 ገብሬመድን ዋቻ ወ ጎንደር

11 እመቤት ተስፋዬ ሴ ባርዳር

12 ሜላት ኤርምያስ ሴ ደብርብርሃን

13 ኤፍሬም ተሸመ ወ ባህርዳር


14 ኤልሻዳይ ጉስና ሴ ጎንደር ዩንቨርስቲ

15 እንኩትኩት ታምሩ ሴ ወሎ ዩንቨርስቲ

16 ተመስገን ታመነ ወ ጎንደር ዩንቨርስቲ

17 ንግስት ከተማ ወ ዲላ ዩንቨርስቲ

1.3. ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ከአንደኛ ክፍል እስከ 12 ኛ ክፍል ከቀበሌያት ተመልምለው
ለቀረቡ 20 ተማሪዎች ለእያንዳንዱ ተማሪ 2,000 /ሁለት ሺህ ብር/ በድምሩ 20 *2,000 40,000
ብር ቀጪ በማድረግ የትምህርት መርጃ መሳሪያ /ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡

2. በጤናው ዘርፍ
ልማት ማህበሩ የረጅም ጊዜ እቅድ በመለየት ካስቀመጣቸው ግቦች መካከል አንዱ የጤና አገልግሎትን
ማሻሻል ሲሆን በዚህ ዘርፍ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለአርባምንጭ ድልፋና ሆስፒታል ሲቢሲ-ማሽን
በ 390,000 /ሶስት መቶ ዘጠና ሺህ ብር/ ወጪ በማድረግ ግዥ በመፈጸም አስረክቧል፡፡
በተጨማሪም ለአንድ ደጋፊ ለሌላት እናት የአይን ህክምና ድጋፍና አንድ ልጇ ለታመመባት እናት ጥቁር
አንበሳ ሪፈር ለተጻፈ ህጻን ህክምና 6,500.00 /ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር/ ወጪ በማድረግ
ማሳከም ተችሏል፡፡
3. የመንገድ ልማትና የከተማ መሰረተ ልማት አግልግሎቶችን ማሻሻል
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በተለያየ የአባልነት ደረጃ ከከተማ ነዋሪዎች፤ ነንግዱ ማህበረሰብ፤ ከትራንስፖርት
ዘርፍ ወዘተ የሚሰበስበውን የአባልነት መዋጮ ወደ አንድ ቋት በማምጣት መልሶ የከተማውን
ማህበረሰብ ችግሮች መፍታት በመሆኑ የመንገድ ልማትና የከተማ መሰረተ-ልማት ላይ ከፍተኛ
ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡ በመሆኑም በአርባምንጭ ከተማ መነኻሪያ ጊቢ እጅግ የተበላሸ የነበረውን
የመኪና የሕዝብ መገልገያ ቦታ ለማስተካከል ሰሌክት 40 ቢያጆ በማስደፋትና በማስደልደል
115,000 /አንድ መቶ አስራ አምስት ሺህ/ብር ወጪ ተደርጓል፡፡
4. ለአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር፤ ለከተማ ንግድና ገበያ ልማት፤ ለከተማ ገቢዎች፤ ለአቅም ግንባታ፤
ማጠናከሪያ 863,400.00 /ስምንት መቶ ስልሳ ሶስት ሺህ አራት መቶ ብር/ ወጪ በማድረግ የላፕቶፕ፤
የፎቶ ኮፒ ማሽን፤ የፕሪንተር ድጋፈ ተግርጎላቸዋል፡፡
5. በልማት ማህበሩ የተጀመረ የልኳንዳ አገልግሎት
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በአገር አቀፍ ደረጃ የተከሰተውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት በታላቅ ቅናሽ አንድ
ኪ/ግ 450.00 /አራት መቶ ሃምሳ ብር/ በመሸጥ ላይ እንገኛለን፡፡
በመሆኑም በዚህ ሩብ ዓመት በአጠቃላይ ------ በሬዎችን በ 100,000.00 /አንድ መቶ ሺህ ብር/
በመግዛት የስጋ ሽያጭ ተከናውኗል፡፡

6. የስፖርት ድጋፍ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ አቅዶ ከሚሰራባቸው አንዱ ስፖርት ባህልና ቱሪዝም ላይ በመሆኑ በስፖርቱ ዘርፍ
አርባምንጭ ከነማ እግር ኳስ ካለብ የዞናችን አንባሳደር እንደመሆኑ መጠንና ከአርባምንጭ ከነማ
ስፖርት ክለብ በደረሰን የድጋፍ ጥሪ ተከትሎ ለክለቡ እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነውን የኳስ ድጋፍ
አድርገናል፡፡ ለዚህም ኦሪጅናል ሞልተን ኳስ 3200 130,000.00 /አንድ መቶ ሰላሳ ሺህ ብር/ ወጪ
በማድረግ በመግዛት ድጋፍ ተደርጓል፡፡

7. የገጠር መንገድ ቢሮ ግንባታ


በዚህ ሩብ ዓመት በአርባምንጭ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ሐሳብ አመንጭነት ከኢንቨስትመንት ጋር
በተያያዘ ገጠር መንገድ ስጠቀምበት የነበረው ቢሮ ለኩሪፍቱ በመሰጠቱ በሌላ ቦታ ለገጠር መንገድ ቢሮ
መገንባት አስፈላጊ በመሆኑ ልማት ማህበሩ በግንባታ ላይ ያለውን ልምድ ለመጠቀም እንድሁም
ግንባታውን በጥራትና በአጭር ጊዜ ለማከናወን ልማት ማህበሩ እንዲያከናውን ከተማ አስተዳደሩ
ለቅርንጫፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በመሆኑም በጋልማ የአርባምንጭ ከተማ ቅርንጫፍ ስራ አስፈጻሚ አባላት ከከተማ አስተዳደሩ ስራ
አስፈጻሚ ጋር በቀን 08/12/2014 ዓ.ም. በመወያያት የገጠር መንገድ ቢሮ ግንባታ በልማት ማህበሩ
በኩል እንዲደረግ ተወሰወኗል፡፡ በዚህም መነሻ በ 2 ወራት ጊዜ ውስጥ 3 ብሎክ ሕንጻዎችን ሰርተን
አስረክበናል፡፡ ለዚህም ስራ ከከተማ አስተዳደሩ በሩብ ዓመቱ 9,100,000.00 /ዘጠኝ ሚሊዮን አንድ
መቶ ሺህ ብር ወደ ልማት ማህበሩ አካውንት የተላለፈ ሲሆን 100% ስራ ላይ ውሏል፡፡
ይህንንም ሥራ ለመሥራት ያስገደደን ለአርባ ምንጭ ከተማ የቱሪስት መስህብነት የልማት ማህበሩ አንዱ ተልዕኮ
በመሆኑና በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የከተማዋን ውበትና ሳቢነት እየላቀ እንዲሄድ ልማት ማህበሩ ጥልቅ ፍላጐትና
መሰጠት ከመኖሩ ጋር በተያያዘ ነው፡፡

በዚህም ሥራ ላይ እስከ መስከረም ወር 2015 ዓ.ም. መጨረሻ ድረስ ባለው ጊዜ በገንዘብ ሲያይ እስከ 1 ሚሊየን ብር
ያንቀሳቀስን ሲሆን በተለያዩ የግንባታ ቁሳቁሶች እጥረት ባይፈጠር እስካሁን ግንባታው ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ
ይጠናቀቅ ነበር፡፡ አሁንም ቢሆን ከተገነቡ 3 ትላልቅ ብሎኮች ሁለቱ ሙሉ በሙሉ በሚባለ ደረጃ የተጠናቀቀ ሲሆን
የሶስተኛው ብሎክ የወለልና ጥቂት የማጠናቀቂያ ሥራ ብቻ ሲቀር ሌላው ተጠናቅቋል፡፡ ቀሪውንም በተለይ የሲሚንቶ
እጥረት ቢፈታ በጣም ባጠረ ጊዜ ውስጥ በማጠናቀቅ ወደ ሚመለከተው አካል ለማስተላለፍ ማህበህሩ ዝግጁ ነው፡፡

You might also like