You are on page 1of 4

የባቲ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ

በጨፌ ሁሪሶ ቀበሌ የተደረገ የአመራሩና


የአባላቱ ሂስ ግለ ሂስ ማጠቃለያ ሪፖርት

አዘጋጅ: ሙላት የሱፋ

ሀምሌ 2014
ባቲ
የማመድ ቀበሌ አካላዊ ግምገማ
በጥንካሬ
 የዘጠና ቀኑን እቅድ ለመፈጸም የነበራቸው ቁርጠኛ የቀበሌ አባላትና አመራር እየተፈጠረ መምጣቱ
 ውስንነት ቢኖርም ሪፖርትን በጊዜ ለማድረስ የነበረ ጥረት እየጨመረ መምጣቱ
 የተሠጠውን ስራ ለመስራት  ቁርጠኝነት ያለው አባልና አመራር መፈጠሩ
 ለተግባራቱ ተጨንቆ የሚሰራ የቀበሌ አመራር እየተፈጠረ መምጣቱ
 በቂ ባይሆንም ስራቸውን በስልክ በየጊዜው እየገለጹ የሚሄዱ አባላትና አመራር መፈጠሩ
 በቀበሌው በስራው ውጤታማ የሆኑ አባላት እየተፈጠረ መምጣቱ ከሌላ ጠንካራ ቀበሌ ጋር ተፎካካሪ አመራር መፈጠሩ
 በቀበሌዉ ማእከላዊነት የሚያከብር የሚደማመጥ አባል እየተፈጠረ መምጣቱ
 ለፓርቲው ውግንና ያለው የቀበሌው አመራርና አባል እየተፈጠረ መምጣቱ
 ሸኔን እና በፋኖ ስም የሚንቀሳቀሱ ጠላቶችን አምሮ የሚታገል የቀበሌ አመራርና አባል መፈጠር መቻሉ
 በቀበሌው በምክንያት የሚታገል አመራርና አባል እየተፈጠረ መምጣቱ
 የህዝብ ውግንና ያለው አመራርና አባላት በመፈጠሩ ጠላትን እስከ ጎረቤት ቀበሌ በመሄድ የሚታገል አመራር መፈጠር
መቻሉ

በድክመት
 አደረጃጀት ከማጠናከር አኳያ ክፍተት በሁሉም አደረጃጀት መኖሩ
 በስራ ሰአት በስራ ቦታ ተገኝቶ አገልግሎት በማይሰጡ የቀበሌው ባለሙያዎችን ያለመመቆጣጠር
 የመረጃ አያያዝ ሰፊ ከቀበሌ እስከታችኛው አደረጃጀት ክፍተት መኖሩ
 እቅድን በትክክል የታቀደውን አውቆ ለመፈጸም ውስንነት መኖሩ
 የሪፓርት የግንኙነት አግባብ በተቀመጠው ቀንና ጥራት መሰረት ሪፖርት ማድረስ ላይ ውስንነት ይታያል
 በቀበሌው ባለሙያን እቅድን መሰረት ባደረገ መልኩ እየገመገሙ ከመሄድ አኳያ ውስንነት መኖሩ
 የተሰጠን አቅጣጫ ፈጥኖ ምላሽ መስጠት ውስንነት ያላቸው አባልና አመራር መኖራቸው
 የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደር ችግር ያለባቸው ጎጦችን ለይቶ ከመደገፍ አንጻር ውስንነት መኖሩ
 አ/አደሩን በተገቢው የማያገለግሉ ሙያተኞችን ያለመገምገም ውስንነት ይታያል
 የአባላት ስብሰባ በሚኖርበት ጊዜ ምክንያት በመደርደር መሳተፍ ያለመቻል ውስንነት መኖሩ
 ተኪ አመራር እያፈሩና አየተተካኩ መሄድ ላይ ውስንነት መኖሩ
 ሁሉም አመራር በተመሳሳይ በቅቶ መስራት ያለመቻል
 የጠራ አባል እየፈጠሩና እያበዙ መሄድ ላይ ውስንነት መስተዋሉ

1.የቀበሌ የአመራሩ(ካቢኔው) የሂስ ግለ ሂስ ጀረጃ


 መገምገም የነበረበት ወንድ 8 ሴት 1 ድምር 7 ሲሆኑ
 የተገመገሙ ወንድ 5 ሴት 1 ድምር 6 ናቸው
 ከዚሁ ውስጥ 4 ከፍተኛ 2 መካከለኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

ተ.ቁ የተገምጋሚ ስም ጾታ የስራ ድርሻ የተሰጠ ደረጃ


1 ሰይድ ሁሴን ወ ሊቀመንበር ከፍተኛ
2 ሁሴን ሰይድ ወ ም/ሊቀመንበር ከፍተኛ
3 ሰይድ አህመድ ወ ፓርቲ ከፍተኛ
4 መሀመድ ሰይድ ወ ጸጥታ ከፋተኛ
5 ሰይድ አብዱ ወ ወጣት መካከለኛ
6 ፋጡማ ሰይድ ሴ ሴቶች ጉዳይ መካከለኛ

2.የቀበሌው መሰረታዊ ድርጅት


 መገምገም የነበረበት ወንድ 15 ሴት 1 ድምር 16 ሲሆኑ
 የተገመገሙ ወንድ 15 ሴት 1 ድምር 16 ናቸው
 ከዚህ ውስጥ ከፍተኛ 1 መካከለኛ 8 ዝቅተኛ 6 ደረጃ ሲያገኙ 1 ሰው የታገደ ነው።

ተ.ቁ የተገምጋሚ ስም ጾታ የስራ ድርሻ የተሰጠ ደረጃ


1 መሀመድ አህመድ አብዱ ወ መ.ድርጅት ከፍተኛ
2 አህመድ ኑሩ የሱፍ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
3 አህመድ አብዱ አህመድ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
4 አብዱ ሰይድ መሀመድ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
5 መሀመድ እንድሪስ እብራሂም ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
6 እንድሪስ አህመድ ሙርሰላ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
7 ደጉ መሀመድ ሸሁ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
8 አብዱ ሁሴን ሙሄ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
9 ደጉ መሀመድ አህመድ ወ መ.ድርጅት መካከለኛ
10 አብዱሮህማን ወ መ.ድርጅት ዝቅተኛ ከማስጠንቀቂያ ጋር
11 መሀመድ አህመድ ሀሰን ወ መ.ድርጅት ዝቅተኛ
12 እንድሪስ ሰይድ መሀመድ ወ መ.ድርጅት ዝቅተኛ
13 ጀማል አያሌው ወ መ.ድርጅት ዝቅተኛ ከማስጠንቀቂያ ጋር
14 ሙሄ አደሚ ወ መ.ድርጅት ዝቅተኛ ከማስጠንቀቂያ ጋር
15 አሚናት አብዱ ይመር ሴ መ.ድርጅት ዝቅተኛ
16 እንድሪስ ሁሴን ያሲን ወ መ.ድርጅት የታገደ

3.የቀበሌው የድርጀት አባል


 መገምገም ያለበት የድርጅት አባል ወ=210 ሴ=60 ድ=270
 የተገመገሙ አባላት ወንድ =202 ሴት= 58 ድምር =260
የተሰጠ ደረጃ
 ከፍተኛ=ወንድ 32=ሴት 2=ድምር= 34
 መካከለኛ=ወንድ=136 ሴት=26 ድምር=152
 ዝቅተኛ= ወንድ=44 ሴት=30 ድምር=74
 የተወገዱ =4 ወንዶች
4.ከተጓዳኝ ስራ አኳያ የተሰሩ ተግባራት
 አመታዊ የአባላት ክፍያ እቅድ የ 324 አባል 8,748 ብር ክንውን የ 324 አባል 8748 ብር 100%
ተሰብስቧል
 የወጣት ሊግ እቅድ 450 ክንውን 250 ብር 55% ተሰብስቧል
 የሴቶች ሊግ እቅድ 600 ክንውን 300 ብር 50% ተሰብስቧል
5.ከክረምት በጎ አድራጎት አኳያ፦
ትምህርታቸውን መከታተል ለተሳናቸው ለወላጅ አልባ ህጻናት የሚውል የበጎ አድራጎት ስራ እየተሰራ ይገኛል
በዚህ መሰረት 1700 ብር ተሰብስቧል::

6.ከምግብ ዋስትና ስራ አኳያ ፦


በቀበሌው የሚገኙ ህብረተሰብ በማእከል በመጥራት ከወረዳ የያዝነውን የሴፍትኔት ተጠቃሚማስተር ሊስት
መሰረት በማድረግ የትቸታ ስራ ለመስራት ችለናል በትቸታው ጊዜ ያጋጠው ችግሮች ቢኖሩም ለምሳሌ 12
ሰው የስም ስተት፣በ 2013 ያልተከፈላቸው 13 ሰዎች፣ዘንድሮ በ 2014 ያልተከፈላቸው 4 ሰው፣ያላግባብ የገባ 1
ሰው በትቸታው ላይ ለማግኘት ችለናል እነዚህን ችግሮች በቀበሌ ደረጃ የሚፈቱትን በቀበሌ ፈተን በወረዳ
ደረጃ የሚፈቱትን ወደ ወረዳ ልከናል።

You might also like