Professional Documents
Culture Documents
መንፈሰዊ መሪነት
1
በታደሰ ሁሪሳ
ማዉጫ
1.የመሪነት ትርጉም
2. መንፈሰዊ መሪ
4. የመሪዎችተግባራት
5. የመንፈሰዊ መሪ መልክ
6. መሪ ከየት ይገኛል
7. የእዉነተኛ መሪ መለየዎች
8. የመሪ ተግደሮቶች
2
በታደሰ ሁሪሳ
-- መሪ ማለት ሰዎችን ለአንድ የጋራ ዓላማ የማስተባበር ችሎታና ቆራጥነትያለው በአባላቱ መካከል
የመተማመንና የተስፋን ስሜት የውጤትና የትጋትን መንፈስ መፍጠር የሚችል ነው፡፡
የጋራ ዓለማ
የማስተባበር ችሎታ
ቆራጥነት
በአበለቱ መከከል የመተማመንና የተስፈን ስሜት መፍጠር
የዉጤታማነትንና የትጋትን መንፈስ መፍጠር
---- መሪነት በሰዎች ላይ በጎ ተፅዕኖ ማሳደርና የሌሎችን ዝንባሌ እርሱ ወደሚያምንበት አቅጣጫ መለወጥ
ነው ፡፡
---- መሪነት ሰዎች የእርሱን ሀሳብ ተቀብለው የሚሰጣቸውን ትዕዛዝ ለመፈፀም ዝግጁ እንዲሆኑ እምነት
የሚጣልበት ሆኖ የመገኘት ብቃት ነው፡፡ ቺተር ዊቸርክ
መሪነት
1. ዲሲፕሊን ነው
በመጠን መኖር
ህይወትን በጥንቃቄና በዕቅድ መምራት መቼ ምን እንደምንሰራ አስቀድሞ ማወቅ
ዝርክርክ የሆነ ህይወት ለመሪነት አይበጅም ፡፡
2. ራዕይ ነው መሪ ከህዝቡ ቀድሞ ማየት መቻል አለበት --- እግ/ር የሚያየውን ነገር እግ/ር በሚያይበት
እይታ ማየትና ለእግ/ር ክብርና ለሰዎች ጥቅም ማዋል ነው ፡፡ራዕይ ያለዉ መሪ ይጨናቃል ያስበል ያያል
ያምናል ያሰምናል ያቅደል ያስተበብረል ወደአየዉ ግብ ይደርሰል
3. ጥበብ ነው
3
በታደሰ ሁሪሳ
5. ድፍረት ነው
6. ትህትና ነው
7. ተግባብነት ነው
8. ትዕግስት ነው
---- ቶሎ አለመቆጣት
10. መቆጣትም ነው
4
በታደሰ ሁሪሳ
2. መንፈሳዊ መሪ
1. በእግ/ር የተጠራ ነው
ዘፀ 3፤ ሙሴ ሐዋ 9፤ ጳውሎስ ነህምያ ኢያሱ
2. በእግ/ር የተላከ ነው
3. የሚሰራውን ሥራ ከእግ/ር የተቀበለ ነው
4. የባለስልጣንነት ሳይሆን የአገልጋይነት ባህርይ ያለው ነው
ማር 10፡42/ ማቴ 20፡25---28
5. በምሳሌያዊ ህይወቱ ሁልጊዜ የሚቀድም ነው
1 ጢሞ 3፡1—7
ለመንፈሳዊ መሪ ማንነቱ /ባህርይው/ ወሳኝ ነው ፡፡
5
በታደሰ ሁሪሳ
4. የመሪዎች ተግባር
1. ህዝብን ካለበት ሥፍራ እግ/ር ወደሚፈልግበት ሥፍራ መምራት
2. በሰዎች ላይ አዎታዊ ተፅዕኖ በመፍጠር መምራት / Influence /
በአላማችን የተነሱ መሪዎች ከሌለዉ ህዝብ የለየቸዉ ቁልፍ ነገር በህይወተቸዉ፤ በአከሄደቸዉ ፣
በንግግራቸው እና በሥራቸው በተከታዮቻቸው ዘንድ ያመጡት ተፅዕኖ ነው፡፡
3. ውሳኔ በመስጠት መምራት / Decision making /
መሪ ተገቢውን ውሳኔ ተገቢውን ሥፍራ ሰዓትና ሁኔታ መሰጠት ይኖርበታል ፡፡
4. ችግሮችን እየፈቱ መምራት / problem solving /
-- መሪ ከግጭትና ከአለመግባባቶች ነፃ ልሆን አይችልም ስለዚህ ሁል ጊዜ
6
በታደሰ ሁሪሳ
7
በታደሰ ሁሪሳ
6. መሪ ከየት ይገኛል ;
1. ይወለዳል ---በተፈጥሮ
2. ይጠራል --- በእግ/ር
3. ይሠራል --- በትምህርት፤ በሥራና በሌሎች
4. ይሾማል --- በሌላ ባለስልጣን
7. የእውነተኛ መሪ መለያዎች
1. እረፍት የሌለው / Restless /
--- የእግ/ር ሀሰብ እስኪፈፀም ድረስ ማረፍ አይሆንለትም
--- ለመሄድ ፣ ለማድረስ፣ ለማደግ ፣ ለለውጥ ጉጉቱ አይቋረጥም
2. ጨለምተኛ ያልሆነ / 0ptimism—optimistic /
ሮሜ 8፡28,32 ዕብ 6፡9
---- ነገሮች በእግ/ር መልካም ፍፃሜ እንደሚኖራቸው የሚያምን
----ነገ የተሸለ ቀን እንደሚሆን የሚያምን
3. ራሱን የሚገዛ / self control /
--አንደበቱን
--ስሜቱን
ገላ 5፡22 1 ቆሮ 6፡12
8
በታደሰ ሁሪሳ
9
በታደሰ ሁሪሳ
8. የመሪ ተግዳሮት
1. ዝሙት
2. ገንዘብ
3. ዝና--ትዕቢት
4. አንባገነንነት --- ሁሉን መቆጣጠሪ መፈለግ / ዋና መሪ የመሆን ፍለጎት/
5. የበታችንት ስሜት
10
በታደሰ ሁሪሳ
11
በታደሰ ሁሪሳ
12
በታደሰ ሁሪሳ
በህዝብ ጥያቄ የተጀመረ ሲሆን የመጀመሪያው ንጉስ ሳኦል ነበር ነገር ግን አልቀጠለም
በሳኦል አለመታዘዝ ተከላከለና እግ/ር ንጉስ ዳዊትን ሾመላቸው ከዚያ በኃላ ንግስና
በዘር የሚወረስ ሆኖ
በዘውዳዊ አገዛዝ ጊዜና በመሳፍታዊ የአገዛዝ ጊዜ የነበረው የነገድ ግለኝነት ቀርቶ
እስራኤል እንደሀገር ቆማ ፡፡የሰለሞን ዘመን አብቅቶ እስራኤል ለሁለት
እስከተከፈልበት ጊዜ ድረስ
13
በታደሰ ሁሪሳ
3. እረኛ
እረኛ ፣ መጋቢ፣ አጳስቆጳስ ፣ ጳጳስ፣ ሽማግሌ ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ለአንድ አገልግሎት የተሰጡ
ስያሜዎች ናቸው
--የመምራት፣ የማስተማርና የማስተዳደርን ሥራ በዋናነት ይሠራሉ
እረኛ ይጠብቃል
ይመግባል ያስተዳድራል
ያሰማራል
4. የወንጌል ሰባኪዎች ---ወንጌላዊያን
---- በዋናነት የደህንነት ወንጌል ለማያምኑ ሰዎች በመሰበክ ያመኑትን ደቀመዝሙር በማድረግ
የሚያገለግሉ ናቸው
ሐዋ 8፡5,21,፡8—9 2 ጢሞ 1፤10-11
5. አስተማሪዎች
--- መሠረታዊ የሆነ የእምነት ዶክትርኖችን ከመፅሐፍ ቅዱስ ጋር
በመገነዘብ አብራርተው የሚያስተምሩ ናቸው
---- ሕዝቡን በአስተምህሮ ከሀሰት ት/ት ይጠብቃሉ
---በመፅሐፍ ቅዱስ ት/ት ቤቶች ያስተምራሉ
---እዉቀትን ማስጨበጥ ለይ ያተኩረሉ
14
በታደሰ ሁሪሳ
15
በታደሰ ሁሪሳ
16
በታደሰ ሁሪሳ
17
በታደሰ ሁሪሳ
--- ስንሰብክ
--- ስንመክር
7. ጠቃሚ ሆኖ መገኘት
18