Professional Documents
Culture Documents
የደቀመዝሙርነት
ትምህርት ማስተማሪያ
መስከረም 2002
ማውጫ
1
በታደሰ ሁሪሳ
1.አምልኮ ምንድነው
1. ፀሎት ምንድነው
5. የፀሎት አይነቶች
9. ፆምና ፀሎት
1. የፆም ትርጉም
2. የፆም አላማው
III. ቅድስና
1. የቅድስና ትርጉም
2. በአለባበስ መቀደስ
3. የቅድስና አስፈላጊነት
IV.አገልገይና አገልግሎት
1. አገልግሎት
ሀ. የአገልግሎት ትርጉም
ለ. የምናገለግለው ለምንድነው ;
2
በታደሰ ሁሪሳ
2. አገልጋይ
ሀ. የአገልጋይ ምንነት
V. ወንጌል መመስከር
አምልኮ ስግደትን ውዳሴን ፣አክብሮትን፣መገዛትን ፣ፀሎትን ፣መሰዋዕትን መልካም ሥራን ፍራሃትንና ፍቅርን
ያጠቃልላል ፡፡
3
በታደሰ ሁሪሳ
አምልኮ ፈቃድን ስሜትንና አካል አጠቃሎ በሰው ሁሉንተን የሚፈፀም ድርጊት ነው፡፡
ኤፌ 5፡19-20 ቆላ 3፡15-17
አምልኮ በቦታና በጊዜ በሁኔታ ሳይወሰን ሁልጊዜ በሁሉ ቦታ በሁሉም ሁኔታ ውስጥ ለእግ/ር ልቀርብ ይገባል ፡፡
አምልኮ በግልና በቅዱሳን ህብረት ልቀርብ ይችላል
የህብረት አምልኮ በግለሰብ መኖሪያ ቤት በቤተመቅደስ ለፀሎት በተመደቡ ቤቶች ልደረግ ይችላል
መዝ 149፡1 -2 መዝ 134፡1-2 135፡1 150፡1 ማር 14፡26 ሐዋ 12፡12 ሐዋ 13፡13
ሀ. ውጤቱ
1. እግ/ር ራሱን ይገልጣል / ድምፁን ይሰጣል /
2 ኛ ዜና 5፡13 14 1፡5-7 ሐዋ 10፡1-8
2. የሰው ህይወት እግ/ን ለማምለክና ለማገልገል የተዘጋጀ ይሆናል ሐዋ 1፡4 13፡1-4
3. በጠላቶቻችን ላይ ድልን ይሰጠናል 2 ኛ ዜና 20፡20 -30 መዝ 50፡23
4
በታደሰ ሁሪሳ
ለ. ጥንቃቄዉ
1. በአምልኮ ጊዜ ስሜታዊ ብቻ ከመሆን መጠበቅ
2. አምልኮ ስርዓት መፈፀም ብቻ እንዳናደርገው እንጠንቀቅ
3. አምልኮ ከማቅረባችን በፊት ንሰዓ በመግባት የህይወታችንን ቅድስና ማረጋገጥ ዘሌዋ 10፡1-7 አሞፅ 5፡21
-27 ማቴ 5፡23-24
ሐ. የልመና ፀሎት
የሚያስፈልገንን የምንጠይቅበት ጊዜ
ቆላ 1፡9 1 ኛ ሳሙ 1፡26 –29 ኤፌ 1፡16-18 6፡18-20
መ. የምልጃ ፀሎት
5
በታደሰ ሁሪሳ
በአጠቃላይ እያንዳንዱ ክርስቲያን ዘወትር በትጋት እንዲፀልዩ መፅሐፍ ቅዱስ ያዘናል ሉቃ 18፡1-18
ሮሜ 12፡12
ትክክለኛውን የፀሎት መልስ ለማግኘት ትክለኛውን የፀሎት መንገድ መጠቀም እንደሚያስፈልግ የአምላካችን ቃል
ያስተምረናል ፡፡
ሀ. የፀሎት መንገድ
ለ. የፀሎት መልስ
አንደ እግ/ር ፈቃድ የሚፀለይ ፀሎት ሁሉ መልስ አለው የፀሎት መልሶች ሶስት ሲሆኑ እነርሱም
በጸሎታችን እግ/ርን መለመንና መሰሰብ እንጂ እግ/ርን መስገደድ ስለማይቻል እግ/ር የሚሰጠንን መልስ ሁሉ የእግ/ርን
ሁሉ አዋቂነትና መልካምነት በማመን በደስታ መቀበል ይኖርብናል ፡፡
5. የፀሎት አይነት
ሀ. የግል ፀሎት
ለ. የቡድን ፀሎት
6
በታደሰ ሁሪሳ
ጥቂት ሰዎች በጋራ ሆነው በመስማማት በተመሳሳይ የፀሎት ርዕሶች ላይ የሚፀልይበት ፀሎት ነው ማቴ 18፡19-
20 ዳን 2፡17-18 ሐዋ 13፡1-3
ሐ. የጉባኤ ፀሎት
ብዙ ሰዎች በጋራ በአንድ ሰው መሪነት ወይም ሁሉም በአንድነት የሚፀልዩበት ፀሎት ነው ሐዋ 12፡5-12 ሐዋ 4፡
24-31 2 ዜና 20፡1—13
ሀ. ውስጣዊ አቀራረብ
ያቆ ቁ 10
ሮሜ 8፡26—27
5. በትህትና ጨዋ በሆነ እግ/ርን በሚፈራ መንፈስ መቅረብ መዝ 51፡17 ምሳ 15፡8 -29 ዮሐ 9፡31
ለ. ውጫዊ አቀራረብ
ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት አቀራረቦች ሁሉ መፀለይ የሚቻል ቢሆንም እግ/ርን በማክበርና በማምለክ ለመፀለይ
ተንበርክኮ መፀለይ ይመረጣል ፡፡
7
በታደሰ ሁሪሳ
ሀ. የፀሎት ቦታ
3. በሠራ ቦታ ነህ 2፡4
ለ. የፀሎት ጊዜ ፣
ፀሎት በጊዜ በቦታና በሁኔታዎች ስይወሰን ሁልጊዜ መፀለይ ይችላል ዋናው ነገር በመንፈስ ቁጥጥር ስር በመሆን
እንደ እግ/ር ፈቃድ መፀለያችን ነው ፡፡
8
በታደሰ ሁሪሳ
ለ. የፀሎት ውጤት
ፆምና ፀሎት
ሀ. የፆም ትርጉም
በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ መሠረት መፆም ማለት ከምግብና ከመጠጥ መከልከል ወይንም
አለመመገብና አለመጠጣት ነው አስቴ 4፡15-17 ዘካ 7፡4—6 ሉቃ 4፡1-2 ሐዋ 27፡33—34
ለእኛ ለክርስቲያኖች ፆም ከፀሎት ተለይቶ ለብቻው የሚፈፀም ሥርዓት አይደለም ምክንያቱም ፆም
የፀሎት መጠናከሪያ ወይም ራስን በእግ/ር ፊት የበለጠ አዋርዶ ለማቅረብ የሚደረግ የአቀራረብ
መንገድ ነው ፡፡ ዕዝ 8፡21 -23 ነህ 1፡4 መዝ 35፡13-14 ነፍሴንም በጾም አደከምኳት
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግ/ር ሰዎች ፆምን ለሚከተሉት ነገሮች ተጠቅመው ምሳሌ ሆናዉናል
3. ምሪት ከእግ/ር ለማግኘት ዕዝ 8፡21-23 ለእኛና ለልጆቻችን ለንብረቶችንም የቀናውን መንገድ እንለምን ዘንድ
4. በፀፀትና በእንባ ወደ እግ/ር ቀርቦ ምህረትን ለመቀበል 1 ሳሙ 7፡1—6 ዕዝ 10፡3-6 ኢዮኤል 2፡12—18 ዮናስ 3፡
5-10 ዳን 9፡3-10
2. ሃያ አንድ ቀን ዳን 10፡1
9
በታደሰ ሁሪሳ
3. ሰባት ቀን 2 ሳሙ 12፡16-20
1. መፀለይ
III. ቅድስና
1. ምንነት/ትርጉም/
ከአለም ማለት ከሥጋ ምኞት ከአይን አእምሮትና ስለገንዘብ ከመመካት በመለየት የኢየሱስ ክርስቶስ መልክን በመምሰል
ማድግና የመለኮት ባህሪይ ተካፋይ መሆን ነው ፡፡ 1 ኛ ዮሐ 2፡15 1 ኛ ጴጥ 1፡4 ዕብ 9፡11-14 ዕብ 12፡10
1 ዮሐ 2፡15 ዘፀ 33፡16 ላይ “በምድር ፊት ካለው ሕዝብ ሁሉ እኔና ህዝብህ የተለየን እንሆን ዘንድ “
በተግባር ከሌለው ሕዝብ ዓለማዊ ከሆኑ ኑሮ በመለየት ለእግ/ር የክብር ዕቃ መሆን ነው ፡፡ ሮሜ 12፡14 2 ኛ
ጢሞ 2፡21 ዘሌ 20፡26 ኢሳ 52፡11
ዓላማዊነት በእግ/ር ቃልና በፀሎት ካልተሸነፈ አዳማዊ ማንነታችን ከውስጣችን የሚወጣ ክፉ ባህሪይ ነው፡፡
ማር 7፡14—23 ገላ 5፡18-21
መጽሐፍ ቅዱስ አንድንለያቸው የሚያዘን አለማዊነቶች ወይም የሥጋ ሥራዎች የሚከተሉት ናቸው ፡፡
2. መዳራት፡- ወደ ዝሙት የሚያመራ አላስፈላጊ የሆነ የተለያዩ ፆታዎች ንክኪ ወይም ጨዋታን ያመለክታል ፡፡
10
በታደሰ ሁሪሳ
ሰው ለሰውና ለእግ/ር ሥራ መልካም የሆነ ቅንዓት ልቀና ይችላል፡፡” የቤትህ ቅናት በልታኛለችና “1 ኛ ነገ 19፡10-
14 2 ኛ ቆሮ 11፡2
እግ/ር ለክብሩ ይቀናል ዘፀ 20፡4—6 34፡14 ዘዳ 4፡23-24 5፡9
5. አድመኝነት፡- ሰዎችን አስተባብሮ በእውነት ላይ ጠብን ክርክርን መለያየትና አመፅ ማነሳሳት ሮሜ 2፡8 2 ቆሮ 12፡20
ያዕ 3፡16 ዘኅልቁ 12፡1-8
6. ስካር ፡- በመጠጥ ብዛት ከአእምሮ ወጪ መሆን ነው ፡፡ የእግ/ር ሰዎች መጠጥ እንዳይጠጡና እንዳይሰክሩ ተከልክለዋል ፡፡
ዘዳ 21፡18—21 ምሳ 23፡29-35 ዘሌ 10፡8-10 1 ቆሮ 5፡11 6፡10 ኤፌ 5፡18
7. ጣዖትን ማምለክ ፡- በእግ/ር ፈንታ የሚመለከ የሚሰገድለትና የሚወደድ የተለያየ ቅርፃ ቅርፆችን ወይንም ምስሎችን
ወይንም ፍጡሮችን / ሰውን እንሰሳን ፀሐይንና ጨረቃን ያመለክታል ዘዳ 4፡15---19 ዘፀ 20፡3-6 ሮሜ 20—25 መዝ 113
፡12-16 1 ቆሮ 8፡4 ኢሳ 40፡18—20
8. ምዋርት ---ጋኔን ፣ጥንቆላ ፣ መተት በአጋንት ሃይል የሚሰራ ክፉ መንፈስ ዘዳ 18፡10 1 ሳሙ 6፡2 1 ነገ 17፡17 ኢሳ 44 ፡
25 ሐዋ 16፡16 -18
10. ምቀኝነት ፡- ለስዎች ከሚሆነው መልካም ነገር የተነሳ አለመደሰትና በእርሱ ላይ ክፉን ማሰብ መናገርና ማድረግ
ቲቶ 3፡3
11
በታደሰ ሁሪሳ
11. ዘፋኝነት፡- በቅኔና በግጥም ከልዩ ልዩ መሳሪያዎች ጋር የሚቀርብ ሲሆን ባዕድ አምልኮናንና ዝሙትን የሚያስከትል
ድርጊት ነው ፡፡
በቡሊይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን መካከል በቃሉ አጠቃቀም ልዩነት አለ እስራኤል ለእግ/ር የሚቀርብን ዝማሬና
አምልኮን ዘፈን ብሎ ሲጠራው በአዲስ ኪዳን በአብዛኛው ዘፈን የተባለው ቃል ለእግ/ር ላልሆነ ነገር ጥቅም ላይ
ውሎአል ፡፡ ማር 6፡2 -28
ሮሜ 13፡13 ገላ 5፡19-21 ዘፀ 32፡6
በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ
በልደት ቀን ኢዮብ 21፡11,-12 ማቴ 1፡4-6
በሠርግ ቀን ኤር 31፡4 ማቴ 11፡17
በድል ቀን ዘፀ 15፡20-,-21 መሳ 11፡34 1 ሳሙ 18፡6
መንፈሳዊ በዓል ቀን 2 ሳሙ 6፡12—23
በተለያዩ የደስታ ቀኖች ሉቃ 15፡25 ይዘፍኑ ነበር
2 ኛ ጴጥ 1፡4
ቅድስና ከክፉ ምኞት መለየት ብቻ ሳይሆን ተለይቶ ልጁን መምሰል / የመለኮት ባህርይ ተካፋይ መሆን / ነው
ቅድስና --መለየት +መምሰል፡፡ ሮሜ 8፡29-30
እግ/ር መምሰል እርሱን በማወቅ በእርሱ ማደግና የባሕርይው ተካፋይ መሆን ነው ማቴ 5፡48
እግ/ርን መምሰል ለምድራዊ ሕይወትና ለዘላለማዊ ሕይወት ይጠቅማል ፡፡
1 ጢሞ 4፡7-8
እግ/ርን መምሰል ነፍስን ከሚዋጋ ሥጋዊ ምኞት በመራቅ የእግ/ር ማደሪያ የሆነውን ሥጋችንን ከእርኩሰት
መጠበቅ ነው ፡፡ 1 ጴጥ 2፡11 1 ቆሮ 6፡19 1 ጢ 4፡7-4
1 ቆሮ 3፡16-17
2. በአለባበስ መቀደስ
የክርስቲያኖች አለባበስ በሕብረተሰቡ ዘንድ በክፉ ሥራቸው ወይም በሐጢያት መንገዳቸው ከሚታወቁት
ሰዎች አለባበስ የረቀና የተለየ መሆን አለበት ምሳ 7፡10 ላይ “የጋለሞታ ልብስ የለበሰች ነፍሳትን ለማጥመድ
የተዘጋጀች ይላል “፡፡ ከክርስቲያን ከእንዲህ አይነት አለባበስ የሚቆጠብ መሆን አለበት ፡፡
ቤተክርስቲያን ባለችበት ሠፈርና አካባቢ የሚኖረው ህብረተሰብ ስለ አለባበስ ያለው አስተሳሰብ ማወቅና በዚህ
ህብረተሰብ ውስጥ ለክርስቲያን “የሚገባ ልብስ “በመልበስ የእግ/ር ስም እንዳይሰደብ ሰዎችንም ለፈተና
ከመገለጥ መጠበቅ ይገበናል ፡፡
እንደ ክርስቲያን ሰዎችም በእኛ እንዳይሰናከሉ መጠንቀቅ ይኖርብናል ፡፡
አለባበሳችን በውስጥ ህይወት ያለውን እግ/ር መፍራት ወይም አለመፍራታችንን የሚያሳይ ገፅታ አለው ፡፡
አለባበስ ራስን የመግዛት ኑሮ አመልካችም ነው 1 ጢሞ 2-9-10
የሚገባ ልብስ ካለ የማይገባ ልብስ መኖሩን ያመለክታል / መረዳት ያስፈልጋል/
በቡሉይ ኪዳን ራስን መሸፈን / መከናነብ / የጋለሞታ ምልክት ነበር በዘፀ 38፡14-15 በአዲስ ኪዳን በቆሮንቶስ
የነበሩ ጋለሞቶች ደግሞ ፀጉራቸውን ባለመሸፈን የታወቁ ስለነበር ጳውሎስ ሴቶች በቤተክርሲያን ፀጉራቸውን
እንዲሸፍኑ መከረ 1 ቆሮ 11፡2-16
ስለዚህ በምንኖርበት ህብረተሰብ መካከል ተቀባይነት ያለው አለባበስ በመልበስ ራስንና ሌላውን ከፈተና ጠብቆ
እግ/ር ማክበር ያስፈልጋል
12
በታደሰ ሁሪሳ
IV አገልጋይና አገልግሎቱ
I አገልግሎት
13
በታደሰ ሁሪሳ
ሀ. ጌታን እንደግል አዳኛቸው አድርገው የተቀበሉ ሰዎች ከእግ/ር ፀጋና ምህረት የተነሳ እንዲሰሩ የተሰጣቸው መንፈሳዊ
ስጦታ ማለታችን ነው 2 ቆሮ 4፡1
3. አገልግሎት ተግባር ብቻ ሳይሆን ሕይወትም ነው ፡፡ ስለዚህ እግ/ር በእኛ ውስጥ ባኖረው በመንፈስ ቅዱስ የሚከናወነው
ሥራ ነው፡፡ 1 ቆሮ 2፡13 4-5
ለመንፈሳዊ ሰው የአገልግሎት ምክንያት መለኮታዊ ፍቅር ብቻ መሆን እንዳለበት ከመጽሐፍ ቅዱስና ከጌታ
ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት እንማራለን 1 ጢሞ 1፡5-7
2 ቆሮ 2፡4
አገልጋይ በሁለተኛ ደረጃ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ በእግ/ር ተወደው ልድኑ በተወሰኑት ሕዝብ ፍቅር በመነካት ወደ
አገልግሎት መምጣት ይኖርበታል 2 ቆሮ 2፡4 1 ቆሮ 16፡24 1 ጴጥ 4፡7-8 1 ዮሐ 4፡10-12 ያዕ 2፡1-4
ፍቅር የእግ/ር የመሆናችንን ምልክት ስለሆነ ለሰዎች ያለን ፍቅር በግልጽ መታወቅና መታየት አለበት 2 ቆሮ 2፡
12 ሉቃ 10፡27
ክርስቶስ ራሱን የሰጠው ሰለ ሰዎች ነው እኛም የምናገለግለው ዋጋ የምንከፍለውና የምንደክመው ስለሰዎች
መዳንና ጥቅም በፍቅር ሲሆን ይገባል ፡፡ ሐዋ 7፡58-60
ሮሜ 5፡6-112 ቆሮ 4፡11-15
አገልጋይ በተጠራለትና በአደራ በተቀበለው አገልግሎትም ፍቅር መነካት አለበት ፡፡ ምክንያቱም አገልግለታችንን ወይም
የተሰጠንን ፀጋ ሳንወድና ሳንቀበለው ውጤታማ የሆነ ሥራ መስራት ያስቸግረናል ፡፡ ነገር ግን የሚነዳንና የሚያንቀሳቅሰን
የአገልግሎት ፍቅር ብቻ እንዲይሆን መጠንቀቅ አለብን ፡፡ ሮሜ 11፡13-14
14
በታደሰ ሁሪሳ
II. አገልጋይ
ሀ. ምንነቱ
1. በእግ/ር የተመረጠና በጌታ መንፈሳዊ ሥራ ላይ የተወከለ መንፈሳዊ ሰው ማለት ነው ፡፡ ዮሐ 15፡16 ኤር 1፡1 ማር 3፡15
ማቴ 12፡18 -21
15
በታደሰ ሁሪሳ
3. ጌታ ለእርሱ የከፈለውን መስዋዕትነት አስቦ ጌታ የሚያዘውን በታማኝነት ለመታዘዝ ራሱን የሰጠ ማለት ነው ፡፡
1 ጢሞ 1፡12 2 ጢሞ 4፡6
4. በጌታ ቤት ወይም በቅዱሳን መካከል የጌታ ስራ እንዳይቀዘቅዝና እንዳይቃረጥ የተቻለውን ጥረት የሚያደርግ የጌታ
ባሪያ ማለት ነው ቆላ 4፡17 ዕብ 3፡5
5. ሰዎች ከመንፈሳዊ ህይወት አንፃር የሚኖርባቸውን ሸክም ድካምና ጉድለት ለመርዳትና ለመደገፍ ባለአደራ የሆነ ሰው
ማለት ነው ፡፡ 2 ጢሞ 1፡14
2. በጌታው ፈቃድ ፍፁም ለመመራት የተሸነፈ ሕይወት ያለውና የወሰነ ሰው ሐዋ 9፡6 ዕብ 10፡9 3፡6—39
ምንድናቸው;
1.ፀሎት
ለማንኛውም የአገልግሎት እንቅስቃሴ ግንባር ቀደሙና ወሳኙ ለአገልግሎት ካሰማራን የስራው ባለቤት ጋር ጊዜን
በማሳለፍ ለሥራው መልዕክትና ምሪት መቀበል ተገቢ ነገር ነው ፡፡
አገልጋይ ልፀልይባቸው ከሚገቡ ርዕሶች መካከል
ሀ. ስለሚያስተላልፈው መልዕክት
ህዝቡ የእግ/ር ስለሆነ ለሕዝቡ የሚያስፈልገውን የሚያውቅ እግ/ር ብቻ ነው
ስለዚህ መልዕክቱን ከእርሱ መስማት ያስፈልጋል ፡፡
ለ. ስለሚያገለግላቸው ሰዎች ፡-
የሕዝቡ ልብ አስቀድሞ በፀሎት ማዘጋጀት ያስፈልጋል ፡፡ ኤር 3፡14-19
1 ሳሙ 12፡23 ሕዝ 22፡30 ሉቃ 5፡15
ሐ. ስለራሱ ስለቤተሰቡና ስለአገልግሎቱ
እግ/ር ማመስገን
16
በታደሰ ሁሪሳ
3. መንፈስ ቅዱስ
መጽሐፍ ቅዱስ ስናጠና ጌታ ኢየሱስ ለአገልጋዮች የመንፈስ ቅዱስ ኃይል ሳይቀበሉ ለአገልግሎት
መውጣት እንደሌለባቸው ሲያስጠነቅቃቸው እናገኛለን ሉቃ 24፡49 ሐዋ 1፡8 ኤፌ 5፡18
መንፈስ ቅዱስ ለአገልጋዩ የራዕይ የድፍረት ፣የብቃትና፣የስኬት፣ ምንጭ ነው፡፡ ሕዝ 37፡1-7
ሐዋ 10፡38 ዘካ 4፡6
መንፈስ ቅዱስ በፀጋ ስጦታዎች የተሰወረውን በመግለጥ ታላቅ ታአምራቶችን በማድረግ
የአገልጋዩን አገልግሎት ይደግፋል ቃሉን ያፀናል ፡፡
የመንፈስ ፍሬን እንዲያፈሩ በመርዳት አገልግሎታቸው ምሳሌነት ባለው ህይወት እንዲደገፍ
ያደርጋል ፡፡ሮሜ 12፡6-8 1 ቆሮ 12፡4-11 ገላ 5፡22
---- ለእግ/ር
----- ለሰዎች
----- ለአገልግሎት
5. ትጋት
6. ትግስትና ፅናት
V. ወንጌል መመስከር
2 ነገስት 7፡9
መልካም አላደረግንም ዛሬ የመልካም የምስራች ቀን ነው እኛም ዝም ብለን እስኪነጋ ድረስ ብንቆይ በደለኞች እንሆናለን
ኑ እንሂድ ለንጉሱ ቤተሰብ እንናገር ተባባሉ ሉቃ 2፡10—11
17
በታደሰ ሁሪሳ
ወንጌል ፤-የምስራች ነዉ
፤-መልከም ዜና
ይህ ወንጌል
1.ለድሆች የምስራች ነዉ
ማቴ 5፤3-6 “በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፅአን ናቸዉ መንግስተ ሰማየት የእነርሱ ናትና”
--ከመንፈሰዊ ሞት የሚደንበት
--ከበሽታ የሚንፈወስበት
18
በታደሰ ሁሪሳ
‹‹ እነሆ ለህዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምስራች እነግራችኃለሁና አትፍሩ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱ
ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኃልና፡፡››
የወንጌል ቃል ዛሬ መነገር ያለበት ሰዎችን ከሞት ከሀዘን ከሐጢያትና ከጭንቀት የሚያድን የምስራች መልዕክት ነው ፡፡
ይህ የምስራች ለሰዎች ለማድረስ ሰዎች የተለያዩ አይነት የወንጌል ስርጭት ዘዴን / የአመሰካከር ዘዴን / ይጠቀማሉ
ሁሉም የራሳቸው ጠቀም ጎን አላቸው ከሁሉም ዘዴዎች በጣም ምቹና ውጤታማ የሆነው ዘዴ በነፍስ ወከፋ ወይንም
አንድ ለአንድ ወንጌልን የመመስከር ዘዴ ነው ፡፡
አንድ ትዕዛዝ ከባድ የሚያደርገው ትዕዛዙን የሰጠው ሰው ያለው ስልጣን ነው ፡፡ ኢየሱስ ስልጣን ሁሉ በሰማይና
በምድር ተሰጠኝ አለ ማቴ 28፡18—20 ማር 16፡15-20 ዮሐ 20፡21 ሉቃ 24፡42-48
ለ. ጌታ ህይወቱን የሰጠበት ጉዳይ ስለሆነ የሐ 3፡14-15 ሮሜ 3፡6-10
ሐ. የሰዎችን ህይወት ከሲሆል የማዳን ጉዳይ ስለሆነ ዮሐ 5፡24 3፡17-18
ማቴ 10፡32 -33
“ በምዕራብ አለም / አውሮፓና አሜርካ / ያሉ አብያተክርሲቲያናት እየሞቱ ያሉት ወንጌልን መመስከር ስላቆሙና
የወንጌልን አገልግሎት ለተወሰኑ አገልጋዮች በመተዋቸው ነው ፡፡
“በጌታ አምነው ብርሃን የበራላቸው የኃጢአት ይቅርታ ያገኙ፣ የእግ/ር ልጆች የሆኑ የእግ/ር ሕዝብ በሙሉ ኢሳ 43፡10”
እናንተ የመረጥሁት ባሪያዬ ምስክሮቼ ናቸው “1 ጴጥ 2፡9 ሮሜ 10፡8-10 ማቴ 5፡4 -16 ፊል 2፡14-16
19
በታደሰ ሁሪሳ
ዕብ 4፡12
ሀ. ከእግ/ር አብ ጋር
ሐ. ከመንፈስ ቅዱስ ጋር
20
በታደሰ ሁሪሳ
ሉቃ 9፤61-62
“ወንጌልን አደራ ይሰጠን ዘንድ እግ/ር የታመንን ሆነን እንድንገኝ መጠን እንዲሁም እንናገራለን 1 ተሰ 2፤4
ስለክርስቶስ መመስከር አስፈላጊነት በደንብ ከገባን ለመመስከር ሰበብ እንጂ ምክንያት ከቶውን
ሊኖረን አይችልም ፡፡
ሰዎችን ለዘላለም እሳት ከማውጣት የበለጠ አንገብጋቢና አስቸኳይ ሥራ ልኖር አይችልም
ሰበቦቸችንን አውቀን እንድናስወግዳቸው እግ/ር ይፈልጋል
ሀ. አጓጉል ፍርሃት
ሐ. ጊዜ የለኝም ብሎ ማመካኘት
21
በታደሰ ሁሪሳ
መ. አስፈላጊነቱን አለማመን
አንዳንድ ሰዎች እግ/ር የምህረት አምላክ ስለሆነ ሰዎች ወደሶኦል አያወርድም ሁሉንም ያድናል ብለው ያስባሉ
ሠ. አልችልም / አልበቃም / በሚል የዝቅተኝነት/ የበታችነት/ ስሜት መያዝ በእውቀት በእድሜ በፆታ በበታችነት
ሀሳብ መያዝ
ምስክርነት ያየነውንና የገባንን የተደረገልንን ለሌሎች መነገር እንጂ ጠለቅ ወዳለ ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ገብተን
ማብራሪያ የሚሰጥበት አይደለም
ረ. ምቹ ጊዜ መጠባበቅ
አንዳንድ ሰዎች ጌታን ማገልገል እንዳለባቸው ያምናሉ ነግር ግን ጊዜው አሁን አይደለም ይላሉ ይህ ሲሟላ እዚያ
ስደርስ ይላሉ ዛሬ ለአንድ ሰው መመስከርን ሳይደፍሩና ሳይለማመዱ በትላልቅ መድረኮች ላይ ቆመው
ለመመስከር ያልማሉ
እግ/ር ስርዓት ባለው ዕድገት ያምናል
“በጥቂቱ የታመነ በብዙ ይሾማል “ማቴ 25፡21
ወንጌል ለመመስከር ከዛሬ የተሸለ ቀን አይመጣም በደርግ መንግስት ጊዜ ብዙ ሰዎች ይህ የመከራ ጊዜ ሲያልፍ
በደንብ እንመሰክራለን ይሉ ነበር ነገር ግን ነፃነቱ ሲመጣ ባሰ መመስከር የማንችልበት ሁኔታ ውስጥ ገባን
ቀን ሳለ የላከኝን ሥራ ላደርግ ይገባኛል፤ ምንም ሊሰራ የማይችልበት ሌሊት ትመጣለች ዮሐ 9፡4 ወገን ሆይ
ከዛሬ የተሸለቀን የለም አይመጣምም ዛሬን ተጠቀምበት
ገበሬ በእመነት በእርሻው ላይ ዘርን ይዘራል ማሳውም ዘሩን ያበቅላል ነገር ግን የዘሪሁት ባይበቅልስ ብሎ
የሚያስብ ከሆነ መዝራት አይችልም
ነገር ግን ምንም እንኳን ዘሩን በእምነት ብዘራም ማሳውን መለስለሱን እውቀቱን መለየቱን ግን አይረሳውም
የተዘራው ዘር ሁሉ እንደማይበቅል ግልፅ ነው ወፎች የሚለቅሙትን በጭንጫ መሬት ላይ የሚወድቅና
አረም የሚውጠው አይጠፋም ፡፡ የእኛ ድርሻ አስቀድሞ መፀለይና የሰዎችን ልብ መንፈስ ቅዱስ በቃሉ
እንዲያዘጋጅ ጊዜ በመውሰድ ቃሉን በእምነት መዝራት ነው የሚያሳድግ እግ/ር ነው
እኛ ለሰዎች የእግ/ርን መልዕክት ማድረስ እንጂ ሰዎችን ማሳመን አንችልም ፡
22
በታደሰ ሁሪሳ
ሸ. ቢቻል ሁለት ሁለት መሆን አለበት አለዚያ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት ብንመሰክር ከተለያዩ ፈተናዎች እንጠበቃለን
ሸ. የሀሰት አስተማሪዎች
ሀ. ቤተሰብና ቤተዘመድ
ለ. ጎረቤትና ጓደኛ
23