Professional Documents
Culture Documents
የነህምያ መጽሐፍ በደንብ እንድገበን በነህምያ ዘመን እስራኤል የነበረችበትን ሁኔታ መረደት
ይጠቅመል
- ኢየሩሰሌም የፈረሰችዉ በ 586 ዓ/ዓ በባቢሎን ነበረ
- የመጀመሪያዉ መመለስ 538
- ቤተመቅደሱ የተገነበዉ 516
- ሁለተኛ መመለስ ዕዝራ ወደ ኢየሩሰሌም የመጠዉ 458
- ሦስተኛ መመለስ ነህምያ ወደ ኢየሩሰሌም የመጠዉ 445 የቅጥሩ መገንበት በዚህ ወቅት ነበር
- ነህምያ ወደ በቢሎን የተመለሰዉ 433
- ነህምያ ሁለተኛ ወደ ኢየሩሰሌም የተመለሰዉ 432
1. ሸክም/ራዕይ 2. ጸሎት
እግዚአብሄር በተለየዩ ዘመነት የተለየዩ ሰዎችን በመሪነት አገልግሎት እንደምየስነሰ መጽሐፍ ቅዱስ
ያስተምረናል በእግዚአብሄር ከተነሱት መሪዎች መከከል ነህምያ አንዱ ነዉ
በሆሴዕ 6፤6 ከመስዋዕት ይልቅ ምህረትን ከሚቀጠል መስዋዕት ይልቅ እግዚአብሄርን ማዋቅ እወደለሁና
በሆሴዕ 4፤1 ለይም እናንተ የእስረኤል ልጆች ሆይ እዉነትና ምህረት እግዚአብሄርንም ማዋቅ ስለሌለ
እግዚአብሄር ከምድሩ ለይ ከሚኖሩ ጋር ክርክር አለዉና የእግዚአብሄርን ቃል ስሙ
በሆሴዕ 4፤6 ለይም እዉቀትን ጠልተሀልና እኔም ከህን እንደትሆንኝ እጠለለሁ ይለል
በኢሳ 1፡2-3 በሬ የገዥዉን አህያም የጌታውን ጋጣ አወቀ እስራኤል ግን አለወቀም ሕዝቤም አላስተዋለም፡፡
ይለል
ለሚወዱህ
ትዕዘዝህን ለሚጠብቁ
ይህ እዉቀት በሁኔታዎች መለወወጥ እንደንነወጥና በእግ/ር ለይ ተምነን በፅነት እንድንኖር
ይረደናል፡፡ነገሮች እኛ በሰብነቸዉ ጊዜ በይሰኩ እግ/ርን ለመጠበቅ አቅም ይሰጠናል፡፡
ይህ እዉቀት በራስህም ተመምነህ እንደትተበይና እንደትወረድ የራስህንም ድከም አይተህ ተስፈ በመቁረጥ
ከአገልግሎት እንደትሸሽ ይረደሃል፡፡በተከናወነልህም ጊዜ እግ/ርን እንድተከብር ይረደሃል፡፡
እግ/ር ህዝቡን የጠረዉ ለደህንነትና ለአገልግሎት ስለሆና በእግ/ር ቤት ዉስጥ ሥራ የፈታ ሰዉ መኖር
የለበትም ሃለፍነትን መስጠት የመሪ ድርሸ ሲሆን ራስን ለሃለፍነት መዘጋጀትና ብቁ ሆኖ መገኘት
የግለሰቡ ድርሸ ነዉ
አዋቂዎች
እግ/ርን የሚፈሩ
የታመኑ ሰዎች
የግፍን ረብ የሚጠሉ ሰዎች ልሆኑ ይገነቸዋል
አንድን አገልገይ እግዚ/ር ለአገልግሎት ሲጠረዉ የራዕዩ ተቀበይ ሆኖ ለሌሎች እንድየከፍል
እንጅ ብቻዉን እንድሸከምና እንድሰራ አይደለም ስለዚህ አገልገይ በአገልግሎቱ ዉጤታማ
ለመሆን ችግሮች ከመፈጠረቸዉ በፊት ሃለፊነትን ማከፈፈልን መማር አለበት ሃላፊነትን
ለብቻዉ መሸከም አገልገዩንም ራዕዩንም ይጎደል::
ነህምያ በአገልግሎቱ ከተለየየ አቅጠጨ ችግሮች ገጥመዉታል ነገር ግን እርሱ በድል ተወጥቶአቸዋል
- አድማ 4፤8
መጥተዉም ኢየሩሰሌምን ይወጉና ያሸብሩ ዘንድ ሁሉም በአንድነት ተማማሉ
- የማታለል ተንኮል 6፤1-19
…እንገነኝ ብለዉ ለኩብኝ
…በአንድነት እንማከከር የሚል ክፍት ደብደቤ ለኩብኝ
- የሀሰት ነብየት 6፤10-13
እግዚአብሔርም ልኮት እንደልነበረ በእኔም ለይ ግን ትንቢት እንደተነገረ እነሆ አወቅሁ
…የስፈረረኝ ዘንድ ተገዝቶ ነበር…
- ከጦብያ የተወደጁ ወንድሞች 6፤17-19
- የሀሰት ወሬ 2፤19 6፤5-7
ነህምያ የወሰደቸዉ የመፍቴሄ እርምጀዎች
ህዝቡን ማበረታታት 2፤20
ጸሎት 4፤4-6 4፤9 6፤
አቀም ግልጽ ማድረግ 6፤3
- ገንዘብን ማሰበሰብ
- ገንዘብን በትክክለኛ ቦታና ሰዉ እጅ መስቀመጥ
- ለተገቢዉ ነገር በአግበቡ እንድወጠ ማድረግ
ሐ. ንብረትን በማስተደደሩ
9. ታማኝነትን
ነህምያ ተማኝነትን ያሰየዉ
ሀ. ለእግዚአብሔር 2፤12
ለ. ለአለቃዉ 13፤6-7
ሐ. ለምያገለግለዉ ህዝብ
ረ. ለቅድስና ህይወቱ
/
እግ ር ይርደን አሜን