You are on page 1of 3

በመጋቢ ታደሰ ሁሪሳ

አምልኮና መዝሙር /በመጋቢ ታደሰ ሁሪሳ/

1. አምልኮ ምንድነዉ?

2. መዝሙር ምንድነዉ? ለምንስ ይዘመራል?

3. መዝሙር መቼ ይዘመራል?

4. የመዝሙር ጥረት በምን ይመዛነል?

5. የዘማሪ ህይወት ምን መምሰል አለበት?

I. አምልኮ ምንድነዉ? ዘደ 6፡13 ዮሐ 4፡23-24


አምልኮ መገዘት፤ስግደትን፤ዉደሴን፤አክብሮትን፤ፀሎትን፤መስዋዕት መቅረብን፤መልከም ስረን፤ፍቅርን
ያጠቃልለል፡፡
ከእነዚህ መከከል ዋና የሆኑትን ሦስቱን ትርጉሞችን እንመለከተለን፤
1. አምልኮ አምለክነቱን አዉቆ በደስታ ለእግዚአብሔር መገዘት ነዉ፡፡ መዝ 100፡1-5
- እግዚ/ር እርሱ አምለክ እንደሆነ ማወቅ
- በደስታ ለእግዚ/ር መገዛት
- ወደ ደጆቹ በመገዛት ወደ አደበባዮቹም በምስገና መግበት

2. አምልኮ እግዚ/ርን በፍጹም ልብ፤በፍጹም ነፍስ፤በፍጹም ኃይል በዉደድና

በልንጀራንም እንደራስ መዉደድ ነዉ፡፡ ማር 12፡28-33 1 ዮሐ 4፡20-21 2፡9-11

3. አምልኮ ለእግዚ/ር መስዋዕት መቅረብ ነዉ፡፡መዝ 95፡1-7 51፡16-17

በአድስ ኪደን ለእግዚ/ር የሚቀርብ መስወዕት በዋናናት ሦስት ነዉ፡፡

ሀ.ሰዉነተችንን/ራሰችንን/ ሮሜ 12፡1-2 1 ቆሮ 6፡19-20

ለ.ምስጋናችንን ዕብ 13፡15 መዝ 50፡14-23 ኤፌ 5፡19-20 ቆላ 3፡16-17

-በፀሎት

-በዝማሬ

-በቃላት

ሐ.ገንዘባችንን/መልካም ሥራችንን/ ዕብ 13፡16 ያዕ 1፡27

4. አምልኮ ለእግዚ/ር ብቻ ሁል ጊዜ የሚቀርብ የዘላለም ሥርዓት ነዉ፡፡

II. አምልኮ እንዴት ይቃርባል?


አምልኮ ፍቃድን ስሜትንና አካልን አጠቃሎ በሰዉ ሁለንተና የሚፈፀም ድርጊት ነዉ፡፡
1. በቃል ይቀርባል፡፡ 2 ዜና 5፡11-14 ኤፌ 5፡19-20

1
በመጋቢ ታደሰ ሁሪሳ

ዝማሬ፤እልልታ፤ምስጋና
2. በድርጊት ይቀርባል፡፡ 2 ሳሙ 6፡5 1 ዜና 13፡8 2 ዜና 29፡25-30 መዝ 150፡1-6
ስግደት፤ሽብሸባ፤ጭብጨባ፤የሙዝቃ ማሣሪያ
3. በመንፈስና በእዉነት በዉስጣዊ ስሜት በመነሳሰት ይቀርባል፡፡ዮሐ 4፡23-24
4. በንፁህ ልብና በተቀደሰ ዓላማ ያቀርባል፡፡ ዘሌዋ 10፡8-11 ነህ 12፡30
2 ዜና 5፡11 አሞ 5፡21-24/5፡7-12/
III. መዝሙር ምንድነዉ? ለምንስ ይዛመራል? 2 ዜና 29፡27-28
 መዝሙር ማለት
መዝሙር እግዚ/ርን ለማክበር፤ለመወደስ፤ለመመስገን በአጠቃለይ እርሱን ለመምለክ ከሚያገለግሉ
መንገዶች አንዱ ነዉ፡፡
መዝሙር ሰዉ ደስታዉን፤ሀዘኑን፤ጥያቄዉን፤ናፍቆቱንና መሻቱን ለእግዚ/ር በዜማ የምያቀርብበት
መንገድ ነዉ፡፡
መዝሙር ሰዉ ለእግዚ/ር የሚነገርበትና እግዚ/ርም ለሰዉ የሚነገርበት መንገድ ነዉ፡፡
የዝማሬያችን ቀደሚ አድመጪ እግዚ/ር ነዉ፡፡
መዝሙር ድርሰትን በግጥም መልክ፤ዜማን፤የሙዝቃ ማሣሪያንና ዘማሪን በአንድነት አቀነበብሮ
ለእግዚ/ር መስዋዕትን መቅረቢያ ነዉ፡፡
 መዝሙር የሚዘመረዉ
1. ለእግዚ/ር ምስጋናና አምልኮ ለመቅረብ መዝ 18፡49- ሮሜ 15፡8-12
- ምስጋና ስለተደረገልን ነገር
- አምልኮ ስለማንነቱ
2. በጦርነትና በመከራ መከከል ድል ለማድረግ ሐዋ 16፡25-34 2 ዜና 20፡20-23
መዝ 50፡23 1 ሳሙ 16፡23-
- ከጣለት እስራት ነፃ ማዉጫ ነዉ
- ከአጋንንት ጭቆና በርነት መግኘ ነዉ
3. ለወንጌል ስርጭት/ለሰዎች ማደን/ ዋና ማሣሪያ ነዉ፡፡
4. በጌታ የገኘነዉን ህይወት ለማድነቂያ
5. የአማኞችን ህይወት ለማዉቀስ፤ለማስተማር፤ለማነጽ
IV. መዝሙር ምን ምን ጊዜ ይዛመራል?
1. በተሰከልን ጊዜ ሉቃ 1፡46-55 2፡14
2. በድል ጊዜ ዘፀ 15፡1-21 1 ሳሙ 18፡6
3. በሀዘን ጊዜ 2 ሳሙ 1፡17 2 ዜና 35፡23-25
4. በጦርነት ጊዜ
5. በችግር ጊዜ

V. የመዝሙር ጥራት በምን ይመዘናል?


1. በመጽሐፍ ቅዱሳዊነቱ
2. በሚያስተለልፈዉ የመልእክት ግልፅነትና ክብደት
3. በወቅተዊነቱ
4. በሥነ ፅሁፍ ጥረቱ
5. በዜማ፤በመልዕክትና የሙዝቃ ማሣሪያ ስምምነቱ

2
በመጋቢ ታደሰ ሁሪሳ

VI. ማን ይዘምር? የዘማሪ ህይወት?


1. የደነና በግሉ እግዚ/ርን መምለክ የሚያዉቅ
- የሚፀልይ
- ቃሉን የሚያጠና
- የእግዚ/ርን ቃል የሚተዘዝ
- የእግዚ/ርን ቃል የሚያምን
2. በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ኤፌ 5፡18-20
3. ለዚህ አገልግሎት ጥር ያለዉና ፀጋዉ የተገለጠ 1 ጴጥ 4፡10-
- ድርሰት መፀፍ
- ዜማ መድረስ
- ለዝማሬ የሚሆን ድምጽ
- የሙዝቃ ማሣሪያ የሚጨወት
4. የህይወቱን ንጽህና የሚጠብቅ 1 ጢሞ 4፡11-12
- አካላዊ ንጽህናዉን
- መንፈሳዊ ንጽህናዉን
5. ልቡንና ካንፈሩን የስመመ ሰዉ
- የምነገረዉን የምኖር
- የኖረዉን የምነገር
- የመንፈስ ፍሬ በህይወቱ የምተይ

You might also like