Professional Documents
Culture Documents
Work Ethics
Work Ethics
የመወያያ ጥያቄዎች
• ስነ-ምግባር ምንድን ነው?
3
1. የሥነምግባር ትምህርት
4
በተጨማሪም ሥነ-ምግባር የአንድ ማህበረሰብ ደንብ ወይም
መመሪያ ሲሆን፤ የማህበረሰቡን የባህርይ ደረጃን የሚያሳይ፣
ስለክፋትና ደግነት፣ ጥሩነትና መጥፎነት፣ የሰውን ልጅ ደህንነት
እና መልካም ነገሮችን እንዴት መፈጸም እንዳለብን
የሚያስተምር የፍልስፍና ዘርፍ ነው፡፡
ተገቢ የሆነውን ፤ጥሩ የሆነውን ፤ትክክል የሆነውን ብቻ
መርጠን ተቀብለን እንድንፈፅም የውዴታ ግዴታ
/commitment / የምንገባበት ነው፡፡
ሥነምግባር አእምሯችን ከመዛጉ በፊት ዝገት
መከላከያ(Anti-Rust) ነው፡፡
6
የሰው ልጅ እንደ እንሰሳ እንዳይሆን፣ሰብዓዊ
ክብሩን በመጠበቅ ውስጣዊ ፍላጎቱንም ተገቢ
በሆነ ወቅትና ሥፍራ እንዲያሟላ የሚያደርግ
የሕወት ኮምፓስ ነው፡፡
ሀ.ሃይማኖታዊ መልስ
ከሲኦል ለማምለጥና መንግሥተ ሰማያትን ለመውረሥ፣
ነፍስን ለማስደሰት
8
ለ.የሰው ልጆች ምክንያታዊ የፍልስፍና መልስ
ኢሥነምግባራዊ ሰው
በራሱ አይተማመንም
ጥፋተኝነት ይሰማዋል
ደስተኛ አይደለም፣ 9
1.3 Sources of Ethical
Norms
The
Individual
Conscience
3.1. ሃይማኖት (እምነት)
11
3.2 ባህል
12
ባህል:-
ይህ ከማህበራዊ (ግብረገባዊ ማንነት) ተመሣሣይነትና ከባህል
(ልማድ የሚመነጭ እቀባ (ዕገዳን) የሚያካትት ሲሆን በባህል
(ልማድ) ላይ ተመስርተው የሚዳብሩ ጠቃሚ ዕሴቶችን
ይጨምራል
ለምሳሌ
ታማኝነት፣
ሐቀኝነት፣
ቅንነት፣
ግልጽነት ወዘተ
13
3.3 ቤተሰብ ቤተሰብ ሲባል የተቀረፁ ተሞክሮዎችና
የወላጆች መልካም ዕሴቶች በልጆች
ዘንድ ለመልካም ሥነምግባር መፈጠር
መነሻ ሲሆኑ
አሉታዊ ዕሴቶች ማለትም ማታለል፣
አለመታመን፣ ግለኝነት ሥግብግብነት
ወዘተ … ከሚታይበት ቤተሰብ
የተወለዱ ልጆች መልካም ያልሆነ
ዕሴት (ሥነምግባርን) ይቀስማሉ፣
14
2.4 የዕድሜ ዕኩዮች (ጓደኞች)
በአርያነት የምንወስዳቸው ጓደኞች ለሥነምግባራችን በጐ የሆነ ወይም በጐ
ያልሆነ ተጽዕኖ የማሳረፍ አቅም አላቸው
መልካም ያልሆኑ አርአያነቶች ለምሳሌ ማታለል፣ ማጭበርበር፣ ግለኝነት፣
ወዘተ… ወደ ህብረትና ወደ መልካም ሥነምግባር የማይመሩ ናቸው፡፡
15
3.5 የመኖሪያ አካባቢ
መኖሪያ አካባቢ ከሚፈጥረው በጐ ወይም በጐ ያልሆነ ተጽዕኖና
የህብረተሰብ ወይም የግል ዕሴቶችን ጥሩ ወይም መጥፎ
የማድረግ አቅም አለው፡፡
16
4. የመልካም ሥነምግባር ጠቀሜታ
20
በስራ ቦታ ሁሉም ሰራተኛ ሊያሳየው የሚገባ ትክክለኛ ባህርይን
የሚያመላክት ነው፡፡
ስራን በኃላፊነት መንፈስ ለመስራት ሰራተኛው/ኃላፊው ሊያሳይ
የሚገባውን ባህሪ፣ ለስራውና ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ሊሰጥ
የሚገባውን ክብር፣ ከስራ ባልደረቦቹ ጋር ሊፈጥር
የሚገባውን መስተጋብር እንዲሁም በአጠቃላይ በስራ ላይ
የሚኖረውን ተግባቦት የሚያሳይ ነው፡፡
የስራ ላይ ስነ-ምግባር ሰራተኞች መገለጫ ባህርያት
23
መገለጫ ባህርያት የቀጠለ…
ከተገልጋይ እጅ መንሻ በመቀበል ወይም ያልተገባ ጥቅም
ለማግኘት ሲሉ ስራን አያጉዋትቱም
በስራቸው ውጤታማ ለመሆን ይጥራሉ
24
መገለጫ ባህርያት የቀጠለ…
የስራ መገልገያ መሳሪያዎችን፣ ሀብትና ንብረትን በአግባቡ ይይዛሉ
25
Top 10 Work Ethics
26
2. Character / ተገቢ ባህሪ ማሳየት
Be honest
“Honesty is the single most important factor
having a direct bearing on the final
success of an individual, corporation, or
product.”
Be dependable
Complete assigned tasks correctly and
promptly
Be loyal
Speak positively about the company
Be willing to learn
Look to improve your skills 27
3 . Team Work / በቡድን ስራ ማመን
• Be a team player
• Leadership abilities
•Be a contributing member
• Accept compromise
28
4 . Appearance / ተገቢ አለባበስን
መጠቀም
Dress Appropriately
Personal hygiene
Good manners
29
5 . Attitude / አመለካከት
Have a good attitude
30
6 . Productivity / ምርታማነት
Do the work correctly
Get along with co-workers
Help out whenever asked
Take pride in your work
31
7 . Organizational Skills / ተገቢ የስራ ክህሎት
Make an effort to improve
Time Management
8 . Communication / ተግባቦት
9 . Cooperation / መተባበር
working together to achieve more
10 . Respect/ ከበሬታ
32
የሙያዊ ስነምግባር ሞዴሎች
1. ራስን የማስተዳደር ሞዴል፡- ይህ ሞዴል የግለሰቡን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን እና የመምረጥ
`
ነፃነትን ያጎላል፡፡ ባለሙያዎች የደንበኞቻቸውን ወይም የባለድርሻ አካላትን በራስ የመመራት መብት
እንዲያከብሩ እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ እንዲያደርጉ ያለአግባብ ተጽእኖ እንይፈጥሩ
ይጠቅማቸዋል፡፡
2. የማህበራዊነት ሞዴል፡- ይህ ሞዴል የባለሙያዎችን የጋራ መልካም እና ማህበራዊ ሃላፊነት ያጎላል፡፡
ባለሙያዎች ድርጊታቸው በሌሎች ላይ ሊያመጣ የሚችለውን ተጽእኖ በማሰብ የህብረተሰቡን ጥቅም
ማስጠበቅ እንዳለባቸው ይጠቁማል።
3. የተግባርና ኃላፊነት ሞዴል፡- ይህ ሞዴል ሙያዊ የስነምግባር ደንቦችን እና ደረጃዎችን የማክበርን
አስፈላጊነት ያጎላል። ባለሙያዎች በግል ግጭቶች ውስጥ ቢገጥሟቸውም የሙያቸውን የሥነ ምግባር
መርሆች የማስከበር ግዴታቸውን እንዲወጡ ይጠቁማል።
“Ethics are as important for
the public servant as blood
for the body”
34
There are seven sins in
አርስቶትል
38
‹‹የሰባዊነት ጥግ››
መጋቢት 1985 ዓ/ም‹‹ኬቨን ካርተር›› የተባለ ደቡብ አፍሪካዊ የፎቶግራፍ
ባለሙያ ሱዳን ውስጥ ተከስቶ በነበረው ርሀብ ከተባበሩት መንግስታት
የእርዳታ ልዑክ ጋር ለደግነት ወደ ደቡብ ሱዳን ያመራል ፡፡
40
41
‹‹ቀጫጫ እጆች እንኳን ለመሮጥ፣ ለመቦረቅ ይቅርና የገዛ አካሉን ለመሸከም
ያዳገተው እግር፣ መቆም የከበደው ገላ እና በርሀብ በሞቱ ሰዎች የደለበ ፈርጣማ
አሞራ!!›› ይህን ፎቶ ከወራት በኋላ በ1985 ዓ/ም ለኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ
ተሸጦ ታተመ፡፡ ምስሉ በመላው አለም ታየ፡፡
42
‹‹ህፃኗ ልጅ እንዴት ሆነች….ታደግካት?!!›› አይኖቹ ፈጠጡ….ላብ
አጠመቀው………ቃላት ከአንደበቱ ጠፋ!! ………..በምናብ ወደ ደቡብ
ሱዳንዋ የርሃብ መንደር ተሰደደ፡፡ ጠያቂው ግን ድጋሚ በጩኸት ጠየቀ
‹‹ህፃንዋን ልጅ ታደግካት ??ነው ፎቶዋን ብቻ ነው ይዘኸው የመጣህ????››
ካርተር ጋዜጣዊ መግለጫውን አቋርጦ ወጣ፡፡
ከወዳጅ ከዘመድ ሁሉ ተሰወረ፡፡ ከራሱ ጋር ተጣልቶ ለብቻው ውሳኔ አልባ ዶሴ
ከፈተ፡፡ በገዳይዋ ፊት ጥሏት የሄደው የጎስቋላ ህፃን ነፍስ ለወራት እንቅልፍ
ነሳው፡፡ ካርተር ራሱን ወነጀለ፡፡ የፎቶግራፍ ሽልማቱን ባሸነፈ በሦስት ወሩ
በልጅነቱ ሲቦርቅ ባደገባት ‹‹ፓርክሞር›› በተባለች ለምለም ቀዬ ሀምሌ 19
1986 ዓ/ም በ33 አመቱ እራሱን ገድሎ ተገኘ፡፡ ራሱን የሞት ፍርድ ፈረደበት ፡፡
43
በሞቱ ዋዜማ ላይ ሆኖ ለወዳጅ ዘመዶቹ ባስቀረው ማስታወሻ
የሚከተለውን ፀፀት አሰፈረ " ካለኝ ነገር ቀንሸ አልሰጠሁም፡፡
44
45