You are on page 1of 7

ክፍል አንድ

1. የካምፓሱ ስትራቴጂያዊ መሰረቶችና መሰረታዊ መረጃዎች


1.1. ስትራቴጂያዊ መሰረቶች

በራስ መተማመናቸው የዳበረ፤ ቴክኖሎጂን የሚጠቀሙ፤ ለራሳቸውና ለሀገራቸው ብልጽግና የሚተጉ በሁለንተናዊ መልኩ የዘመኑና
ችግር ፈቺ የሆኑ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊ ዜጐችን ማፍራት ነው።በዚህ መሰረት ከሀገሪቱ የልማት
ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መነሻ ለትምህርት ሚኒስቴር በአዋጅ ከተጣለበት ኃላፊነት አንጻር በተለይም
ለዩኒቨርሲቲዎች በአዋጅ ቁጥር 1152/2011 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 111/2004 ከተሰጠዉ ተልዕኮ
የመነጩ ሆኖ በአምዩ የሳውላ ካምፓስ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች እና መሪ ቃል እንደሚከተለዉ ነዉ፡፡

1.1.1. ራዕይ
በ 2022 በመማር ማስተማር፣ በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር በመላቅ በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
ተመራጭ፣ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪና በአፍርካ ታዋቂ መሆን፤

1.1.2. ተልዕኮ
ጥራትና አግባብነት ያለው ትምህርትና ሥልጠና መስጠት፤ ከሀገር በቀል ዕውቀት የተጣጣሙ ችግር ፈቺና
ለሳይንስ ዕድገት አስተዋጽኦ ያላቸውን ምርምሮችን ማካሄድ፤ ለህብረተሰቡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት
አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ክህሎቶችን፣ ቴክኖሎጂዎችን በማላመድ ማሸጋገር እና አገልግሎቶችን መስጠት፡፡

1.1.3. እሴቶች
 ፈጠራን ማበረታታትና ለጥራት ቅድሚያ መስጠት፤
 ቀልጣፋና ውጤታማ የአገልግሎት አሰጣጥ፤
 ቆጣቢ የሀብት አጠቃቀምና ውጤታማ የንብረት እንክብካቤ፤
 አሳታፊ አስተዳደርና የህግ የበላይነት፤
 ፍትሃዊነትና ሙስናን የመታገል ባህል፤
 አካዳሚያዊ ተወዳዳሪነትና በትብብር ላይ የተመሰረተ ግንኙነት፤
 ተቋማዊ ነፃነትና ተጠያቂነት፤
 ለምሥጉን ሰውና ሥራው ዕውቅና መስጠት፤
 ዴሞክራሲና የባህል ብዝሃነት

1.1.4. የካምፓሱ መሪ ቃል
 “የዕውቀትና የስልጣኔ ማዕከል” (The Center of knowledge&Civilization).
1.1.5. መሠረታዊ መረጃዎች

የካምፓሱ አደረጃጀት/Background of Sawla campus/


የሣውላ ካምፓስ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሴኔትና ቦርድ ውሳኔ መሠረት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ግንቦት
28/2003 ዓ.ም በአካል ቀርቦ ለሳውላ ከተማና ለደምባ ጎፋ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤቶች ባቀረቡት የካምፓስ ቦታ
ጥያቄ መነሻ የጋሞ ጎፋ ዞን፣ የሳውላ ከተማ፣ የደምባ ጎፋ ወረዳ አስተዳደሮች ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር
በመቀናጀት 45.3 ሄ/ር መሬት በማዘጋጀት የይዞታ ካርታና የግንባታ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሰቲም
ሰኔ 30/2006 ዓ.ም የመሠረተ-ድንጋይ በዩኒቨርሰቲው የአስተዳደር ቦርድ ሰብሳቢ አማካይነት በማስቀመጥ
ከግንቦት 01/2007 ጀምሮ የ 13 ህንጻዎች ግንባታ ተጀምሯል፡፡ የካምፓሱን ዕድገት ለማቀላጠፍ የሳውላ
ካምፓስ ኃላፊ መስከረም 03/2008 ዓ.ም ተመድቦ ሥራ በመጀመር በህዳር 18/2008 ዓ.ም በአራት የትምህርት
ክፍሎች 192 (ወ 98 ሴ 93) ተማሪዎችን ተቀብሎ በ 7 መምህራንና በ 38 የአስተዳደር ሠራተኞች ሥራ
ጀምሮ ዛሬ ያለበት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ የሳውላ ካምፓስ ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ 260 ኪሜ ርቀት
በወላይታ ሶደ ዞን በኩል፣ በካምባ-ቦንኬ ወረዳዎች በኩል 196 ኪሜ ርቀት፣ እና ከአዲስ አባባ ከተማ 516 ኪ.ሜ
ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ካምፓሱ በክህሎትና በዕውቀት የዳበረ፣ በሥነምግባሩ ምስጉን፣ ምክንያታዊና ተማራማሪ የሆነ ዜጋ ለመፍጠር ቁርጠኛ
አቋም ይዞ እየሠራ ሲሆን በቀጣይ አጭር ዓመታት ውስጥ የምርምርና የማስተማርያ ካምፓስ ለማድረግ ሁሉአቀፍ ጥረት
እያደረገ ይገኛል፡፡

የሳውላ ካምፓስ የካቲት ወር 2008 መጨረሻ ጀምሮ በሁለት ኮሌጆች፣ በአንድ ት /ቤትና በአንድ ዩኒት የተደራጀ ሲሆን
ከ 2011 መጨረሻ ጀምሮ በበላይ አመራር ደረጃ በምክትል ፕሬዚዳንት፣ በሁለት ዳይሬክተሮች የሚመራ ሲሆን ዝርዝር
መዋቅራዊ አደረጃጀቶች፡-
ሀ. የአካዳሚክ ሥራ ክፍሎች አደረጃጀት የተከታታይና ርቀት ትምህርት ኮሌጅ
የኮሜርስና ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ኮሌጅ 1. አካውንቲንግና ፋይናንስ
1 ሎጂስቲክስና ሳፕለይ ቼይን ሥራ አመራር 2. ኢኮኖሚክስ
2 ፋይናንስና ልማት ኢኮኖሚክስ 3. ማናጅሜንት
3 ገበያ ሥራ አመራር 4. የእንግሊዘኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ
4 ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ኢንፎ/ሲስተምስ 5. ሒሳብ
5.ህብረት ሥራ አካውንቲንግና ኦዲቲንግ 6.ጎፍኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ
የምህንድስናና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ለ. የአስተዳደር ሥራ ክፍሎች አደረጃጀት
1 ሲቭል ምህንድሲና 1. ምክትል ማኔጂንግ ዳ/ጽ/ቤት
2 አውቶሞቲቭ ምህንድሲና 2. ፋይናንስና በጀት ቡድን
3 ኤሌክትሮሜካኒካል ምህንድሲና 3. የሰው ሀበት አስተዳደርና ልማት ቡድን
4 ምግብ ምህንድሲና 4. የፋሲሊቲ አስተዳደር ቡድን

የኮሚዩኒኬሽን ትምህርት ቤት 5. የጠቅላላ አገልግሎት ቡድን


1 ኮሚዩኒኬሽንና ሚዲያ ጥናት 1. 6. የፀጥታና ደህንነት ጽ/ቤት
2 ህዝብ ግንኙነትና ማስታወቂያ 7. የተማሪዎች አገልግሎት ጽ/ቤት
3 ጎፍኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ 8. የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን
የመሠረታዊ ሳይንስና ሥነሰብዕ ዩነት 9. የቤተመጽፍትና ዶክሜንተሽን ቡድን
1. የ 1 ኛ ዓመት ማህበራዊ ሳይንስ ሐ. የካምፓስ አደረጃጀት
1.የ 1 ኛ ዓመት የተፈጥሮ ሳይንስ 1. አካዳሚክ ጉ/ዳ/ጽ/ቤት
የድህረ ምረቃ ትምህርት ኮሌጅ 2. አስተዳደር ጉ/ዳ/ጽ/ቤት
1.ሎጂስቲክስ ሳፕለይ ቼይን ሥራ አመራር 3. ተቋማዊ ጥራት ማጎልበቻ

2.ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን (BMA) 4.ተቋማዊ ለውጥና መልካም አስተዳደር


3.አካውቲንግና ፋይናንስ 5. ሥነ-ምግባር መከታተያ
4.ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና ማኔጅመንት 6. የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ

5.አጠቃላይ የህብረተሰብ ጤና 2. 7. የተማሪዎች ማማከር አገልግሎት


6.ሥነ-ተዋልዶ ጤና መ. የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት
7.የትም/ት ሥራ አመራር( EDLP) 1. የምርምር ማስተባበሪያ
2. የማህበረሰብ ጉድኝት ማስተባበሪያ
3.የዩኒቨርሲቲኢንዱስትሪ ት/ቴክ/ሽግግር
1.1.6. የተማሪዎች፣ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ

በመማር-ማስተማር ፣በምርምርና ማህበረሰብ ጉዲኝት ዘርፎች መወጣት ያለበትን ተልዕኮ አንግቦ ብቁ


ምሁራንን በማፍራት ለሀገሪቱ ልማትና ዕድገት በግንባር ቀደምነት አስተዋጽኦ የሚያደርግ ዕውቀት የከፍተኛ
ትምህርት ተቋም የመሆን ዘላቂ ዓላማን የሰነቀው የሳውላ ካምፓስ በቅድመ ምረቃ 13 የመደበኛና 7
የተከታታይ፣ በድህረ-ምረቃ 6 የትምህርት ፕሮግራሞች በ 13 የትምህርት ክፍሎች ይገኛሉ፡፡ በ 2016
የትምህርት ዘመን በመደበኛ ቅድመ-ምረቃ 811(ወ 539 ሴ 272)ተማሪዎች፣በሳምንት መጨረሻ ቅድመ-ምረቃ (ወ
340 ሴ 238) በድምር 578 ተማሪዎች፣ የክረምት ቅድመ-ምረቃ( ወ 761 ሴ 360) በድምር 1,121 ተማሪዎች
፤በመደበኛ ድህረ-ምረቃ (ወ 13 ሴ 2)በድምር 15 ተማሪዎች፣በሳምንት መጨረሻ ድህረ-ምረቃ(ወ 18 ሴት 113)
በድምሩ 131፤በአጠቃላይ 2,656 (ወ 1,671 ሴ 985) ተማሪዎች ትምህርት በመከታተል ላይ ሲሆኑ መስከረም
13/2015 ዓ.ም ለ 6 ኛ ዙር በቁጥር 244 (ወ 169 ሴ 75) ተማሪዎችን አስመርቀናል፡፡ አዲስ የሕግ መጀመርያ ዲግሪ
ፐሮግራም በሳምንት መጨረሻ ለማስጀመር 114 ተማሪዎችን (ወ 96 ሴ 18) መዝግበናል፡፡ ከአጠቃላይ ተማሪ ሴቶች 36
በመቶ ድርሻ አላቸው፡፡

መምህራንን በሚመለከት ሥራ ላይ ያሉ የአገር ውስጥ መምህራን 87 (ወንድ=78 ሴት= 9)፣ የውጭ አገር መምህራን 3
(ወንድ=3 ሴት=0)፣ጠቅላላ በማስተማር ላይ ያሉ መምህራን 94(ወ 83 ሴ 11)፤ በ 2 ኛ ዲግሪ ትምህርት ላይ የሚገኙ
21 (ወንድ= 19 ሴት=2)፣በ 3 ኛዲግሪ ትምህርት ላይ የሚገኙ 21 (ወንድ 19= ሴት= 2)፤ ሲሆን ጠቅላላ በ 2 ኛና በ 3 ኛ
ዲግሪ ትምህርት ላይ ያሉ መምህራን 42 (ወንድ= 38 ሴት=4)፤ቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኛ 4 (ወ= 2 ሴት=2)፣ሲሆን
በትምህርትና በሥራ ላይ ያሉ የሀገር ውስጥና የውጭ አገር መምህራን ብዛት 137 (ወንድ=121 ሴት=16)፣የአስተዳደር
ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች 371 (ወንድ= 189 ሴት= 182) ሥራ ላይ ናቸው፡፡

ሠንጠረዥ 1. የተማሪዎች መረጃ


የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች መረጃ የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ጠቅላላ ድምር
የት/ክፍሎች ሥም ዝርዝር መደበኛ የሳ/መጨረሻ ክረምት መደበኛ የሳ/መጨረሻ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
ኮሜርስና ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ኮሌጅ
ሎጂስቲክስና ሳ/ቼ/ሥ/ አመራር 68 14 82 13 2 15 81 16 97
ፋይናንስና ልማት ኢኮኖሚክስ 21 10 31 21 10 31
ገበያ ሥራ አመራር 46 86 132 46 86 132
ቪዝነስ አድ/ኢንፎ/ሲስተምስ 105 63 168 105 63 168
ህብረት ሥራ አካ/ኦዲቲንግ 65 23 88 52 71 123 117 94 211
የምህንድሲናና አግሮ ኢንዱትሪያል ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
ሲቭል ምህንድሲና 18 1 19 18 1 19
አውቶሞቲቭ ምህንድሲና 29 0 29 29 0 29
ኤሌክትሮሜካኒካል 49 0 49 49 0 48
ምህንድሲና
ምግብ ቴክ/ሥ/ሂ/ ምህንድሲና 12 2 14 12 2 14
የተከታታይና ርቀት ት/ኮሌጅ
ሲቭል ኢንጂነርግ 15 5 20 15 5 20
አካውንቲንግና ፋይናንስ - - - 106 78 184 106 78 184
ኢኮኖሚክስ - - - 75 23 98 75 23 98
ማናጅሜንት - - - 50 52 102 50 52 102
ቢዝነስ አድ/ እንፎ/ሲስተም - - - 42 9 51 42 9 51
ሒሳብ - - - - - - 145 44 189 145 44 189
ጎፍኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ - - - - - - 193 215 408 193 215 408
የእንግሊዘኛ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ - - - - - - 28 64 34 - - - - - - 28 64 344
ሲቨክስ - - - - - - 0
14 37 4
18 0
14 37 180
ድህረ ምረቃ 3 0 3
ሎጂስቲክስ ሳ/ቼ/ሥ/አመራር 2 17 19 2 17 19
ቢዝነስ አድ/ሽን (MBA) - 23 23 - 23 23
አካውቲንግና ፋይናንስ - 5 5 - 5 5
ኮንስትራክሽን ቴ/ እና 6 22 28 6 22 28
ማኔጅመንየህብረተሰብ ጤና
አጠቃላይ 2 27 29 2 27 29
የትምህርት ሥራ አመራር 4 12 16 4 12 16
/EDLP/
ሥነ- ተዋልዶ ጤና 4 7 11 4 7 11
የኮሚዩኒኬሽን ት/ቤት
ኮሚዩኒኬሽንና ሚዲያ ጥናት 15 15 30 15 15 30
ህዝብ ግንኙነትና \\\ 19 10 29 19 10 29
ማስታወቂያ
ጎፍኛ ቋንቋና ሥነ-ጽሑፍ 73 32 105 73 32 105
የመሠረታዊ ሳይንስ ስነሰብዕ ዩኒት
የ 1 ኛ ዓመት ማህበራዊ 19 16 35 19 16 35
ሳይንስ
የማካካሻ
ተማሪዎች/Remedial

ድምር 5,39 2,72 8,11 340 2,38 578 761 360 1,121 13 2 15 18 113 1,31 1,671 9,85 2,656

ሠንጠረዥ 2. በሥራና በትምህርት ላይ ያሉ የሀገር ውስጥ መምህራን መረጃ


የአገር ውስጥ መምህራን ዝርዝር
በሥራ ላይ ያሉ (ዲግሪ) በትምህርት ላይ ያሉ (ዲግሪ) ጠቅላላ ድምር
የመጀመሪያ የማስተርስ የዶክትሬ ለማስተርስ ለዶክትሬት
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ት ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
ሎጂስቲክስና ሳ/ቼ/ሥ/አመራር - - - 5 - 5 - - - - - - - - 5 - 5
ፋይናንስና ልማት ኢኮኖሚክስ - - - 7 1 8 - - - - - 1 1 8 1 9
የገበያ ሥራ አመራር - - - 5 - 5 - - - - 1 1 - - - 5 1 6
ቢዝነስ አድ/ኢንፎ/ሲስተምስ - - - 4 - 4 - - - 2 - 2 - 1 1 6 1 7
ህብረት ሥራ አካ/ኦዲቲንግ - - - 3 1 4 - - - 2 1 3 - - - 5 2 7
ሲቭል ምህንድሲና - - - 8 1 9 - - - 1 - 1 3 - 3 12 1 13
አውቶሞቲቭ ምህንድሲና - - - 6 - 6 - - - 7 - 7 1 - 1 14 1 15
ኤሌክትሮሜካኒካል ምህንድሲና - - - 5 - 5 - - - 2 - 2 2 - 2 9 - 9
ምግብ ምህንድሲና - - - 4 1 5 - - - 2 - 2 1 - 1 7 1 8
ኮሚዩኒኬሽንና ሚዲያ ጥናት - - - 3 2 5 - - - 2 - 2 - - - 5 2 7
ህዝብ ግንኙነት ማስታወቂያ - - - 1 1 2 - - - - - - - - - 1 1 2
ጎፍኛ ቋንቋና ሥነጽሑፍ - - - 6 1 7 - - - - - - 2 - 2 8 1 9
ቤዚክ ሳይንስና ሥነ-ሰብ ዩኒት - - - 21 1 22 - - - 1 - 1 9 1 10 31 2 33
ድምር - - - 78 9 87 19 2 21 19 2 21 116 14 130
ሠንጠረዥ 3 ፡ በሥራ ላይ ያሉ የውጭ ሀገር መምህራን
የት/ክፍሎች ሥም ዝርዝር አሲስ/ ሌክቸረር አሲስ/ ፕ/ር አሶሼ/ፕ/ር ጠቅላላ ድምር
M F T
ሌክቸረር M F T M F T M F T M F T
ሲቭል ምህንድሲና - - - - - - - - - - - -
አውቶሞቲቭ ምህንድሲና - - - - - - - - - - -
ኤሌክትሮ-ሜካኒካል ምህንድሲና 1 - 1 - - - - 1 - 1
የምግብ ቴ/ሥ/ሂ ምህንድሲና 1 - 1 - - - - - - - - - 1 - 1
ቪዝነስ አድሚ/ኢንፎ/ሲስተምስ - - - - - - 1 - 1 - - 1 - 1
ህብረት ሥራ አካው/ ኦዲቲንግ - - - - - -
ቤዚክ ሳይንስናሥነ-ሰብ ዩኒት - - - - - - - - - - - - - - -
ድምር 1 1 1 1 1 1 3 3

ሠንጠረዥ 4: የቴክኒካል አሲስታንስ ሠራተኞች መረጃ


ዲፕሎማ የመጀመሪያድግሪ ሁለተኛድግሪ ጠቅላላድምር
የሣውላካምፓስ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
አውቶሞቲቭ ምህንድስና - - - - 1 1 - - - - 1 1
ቪዝነስ አድ/ኢንፎ/ሲስተምስ - - - 2 1 3 - - - 2 1 3
ድምር - - - 2 2 4 - - - 2 2 4

ሠንጠረዥ 5፡ የአስተዳደር ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች መረጃ


የትምህርት ደረጃ
2 ኛዲግሪ የመጀመሪያዲ የኮሌጅ ሌቨል 1-4 ሠርቲፊኬት ከ 8 ኛ -12 ኛ 8 ኛክፍልና ጠቅላላ ድምር
ግሪ ዲፕሎማ (10+1,10+2 በታች
ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ )ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ
1 - 22 21 9 - 48 33 1 2 63 70 46 56 189 182
ድምር 43 9 81 3 133 102 371

You might also like