You are on page 1of 8

የመተማ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት

1. የቻርተሩ አላማ
 የዜጎችን መረጃ የማግኘት መብት ለማረጋገጥ
 ለዜጎች ጥራት ያለዉ አገልግሎት ለመስጠት
 ግልፀኝነትንና ተጠያቂነትን በግልጽ ለማመላከት
2. የተቋሙ ስም የመተማ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት

የጽ/ቤቱ ራዕይ
የትምህርት ጽ/ቤቱ ራዕይ በስልጣኔ ፣ በልማት እና በዲሞክራሲ ባህሉ የላቀ ደረጃ ላይ የደረሰ ህብረተሰብ በወረዳው ተፈጥሮ ማየት

የጽ/ቤቱ ተልዕኮ
በወረዳው ትም/ትና ስልጠናን በስፋት ፣በጥራት እና በፍታሃዊነት በማዳረስ ፣የህብረተሰቡን አመራር ተሳትፎ ባረጋገጠ
አደረጃጀት ተነሳሽነቱ የጎለበተ፣በመብቱ የሚጠቀም፣ግዴታውን የሚወጣ፣ምርታማነቱ የዳበረ፣ለአጠቃላይ ልማት መምጣት ምክንያት
የሚሆን ሰብአዊ ሃብት ማፍራት

የጽ/ቤቱ እሴቶች
 የዳበረ የዲሞክራሲ ባህል ስር እንዲሰድ ማድረግ
 የህዝብ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ
 ቁጠባ ባህሉ የሆነ ዜጋ መፍጠር
 የስራ ፍቅር፣ ከበሬታና መልካም ስነ- ምግባርን ማጎልበት
 በራሱ ባህላዊ እሴት የሚኮራ፣ ቀጣይነት ላለው ለውጥና ዕድገት የሚተጋ ዜጋ መገንባት
 ለሴቶችና ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች ቅድሚያ መስጠት
 ለፈጠራና ምርምር ልዩ ትኩረት መስጠት
 አመራር ሰጭነት
 በግብ ስኬት ላይ ማነጣጠር (outcome based)
 ደንበኛ ተኮር (Customer focused) መሆን
 የአንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጅ (ICT) አጠናክሮ መጠቀም
 አሳታፊነት
 ችግር ፈቺነት (Problem Solving)
 የማትጋት ሥርዓትን (Reward)ማጠናከር
 ለስነ ምግባር መርሆዎች ተገዢ መሆን
 በጋራ መስራት
 አቅምን በማሳደግ በራስ መተማመን
 የህብረተሰቡን ባህል ማክበር
 በሂስና ግለሂስ ማመን
የጽ/ቤቱ ተገልጋዮች
 የወረዳው የመንግስት ተቋማት
 የወረዳዉ ት/ቤቶች
 ሌሎች ዜጎች

የመተማ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ዋና ዋና አገልግሎቶች

1. አጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማስጠበቅ በውስጥ የተካተቱን 6 ቱ መርሃ ግብሮች ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍና
ክትትል ማድረግ
2. የትምህርት ሽፋን ማሳደግ
3. የትምህርት ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ
4. የትምህርት ብቃትን በማሻሻል
5. የተቋምት፣ የቡድኖች እና የግለሰብ ስትራቴጂያዊና ዓመታዊ የአፈፃፀም ግቦች ተመጋጋቢና እንዲተሳሰሩ ሙያዊ ድጋፍና ክትትል
ለማድረግ
6. ለት/ቤቶች እድገት ህብረተሰቡ ቀጥታ ተሳታፊ እንዲሆን መቀስቀስ መስተባበር
7. የጽ/ቤት ባለሙያና የመ.ር.ሱ.የረዥምና የአጭር ጊዜ ስልጠናዎችን ማስተባበር
8. ሙያዊ ድጋፍ ለሚጠይቁ ለጽ/ቤት ባለሙያና ለመ.ር.ሱ. ሙያዊ ድጋፍ መስጠት
9. በሚመጡ አገልግሎቶች ላይ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት
10. የመ.ር.ሱ ፣የተማሪዎችና የጽ/ቤት ሰራተኞችን ስታስቲካዊ መረጃ ማጠናከር
11. የሰው ኃይል አስተዳደር ተግባሮች ይፈጸምልን ጥያቄዎች ተቀብለው መፈጸም
የዜጎች ቻርተር
በመተማ ወረዳ ትምህርት

የአገልግሎት ስታንዳርድ አገልግሎት


ለማግኘት
አገልግሎቱን መሟላት
የሚሰጥበት ቦታ የሚገባቸዉ ቅድመ
ሁኔታዎች
ተ በጊዜ በመጠን በጥራት
.
ቁ የመተማ ወረዳ ት/ጽ/ቤት
በ 1 ሳምንት 28 ባለሙያ 85% ለባለሙያና ለመ.ር.ሱ.
የመሰረታዊ ስራ ሂደት በጽ/ትቤት
1 ጊዜ የድጋፍ ጥያቄ ሲያቀርብ
ለውጥ ጥናቶችን ተግባራዊ በ 2 ወር 1 ጊዜ 83 ት/ቤቶችን 85% ድጋፍ የሚሰጥባቸውን
1 እንዲሆኑ ድጋፍና ክትትል ጉዳዩች ለመመለስ
ማድረግ በት/ቤት አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎች
ማሟላት
ለትምህርት ተቋማት በጽ/ትቤት በየ 1 ሳምንቱ 28 ባለሙያ 85%
2 በለውጥ ሰራዊት ግንባታና
አፈጻጸም ዙሪያ ድጋፍና በ 2 ወር 1 ጊዜ 83 ት/ቤቶችን 85%
በት/ቤት
ክትትል ማድረግ
የመፈጸምና የማስፈጸም በጽ/ትቤት በ 6 ወር 1 ጊዜ 28 ባለሙያ 90%
3 አቅም ክፍተትን በማጥናት
ተከታታይነት ያለው ድጋፍና በ 6 ወር 1 ጊዜ 83 ት/ቤቶችን 85%
በት/ቤት
ክትትል ማድረግ
የተለያዩ አቅም መገንቢያ በጽ/ትቤት 2 ቀን 28 ባለሙያ 90%
4 2 ቀን 83 ት/ቤቶችን 90%
ስልጠናዎችን መስጠት በት/ቤት
በመ.ር.ሱ አፈጻጸም ላይ በጽ/ትቤት 1 ቀን 28 ባለሙያ 85%
5
ድጋፍና ግምገማ ማካሄድ በት/ቤት 2 ቀን 83 ት/ቤቶችን 85%
በመመሪያዎች ዙሪያ በጽ/ትቤት 5 ደቂቃ 28 ባለሙያ 80%
ለሚቀርቡ ጥያቄዎች
6 በጽሁፍ በቃል ፣ በስልክ 15 ደቂቃ 83 ት/ቤቶችን 80%
የማብራሪያ ምላሽ በት/ቤት
ለመስጠት
የረዥምና የአጭር ጊዜ በጽ/ትቤት 2 ቀን 28 ባለሙያ 80%
7
ስልጠናዎችን ማስተባበር በት/ቤት 2 ቀን 83 ት/ቤቶችን 80%
ሙያዊ ድጋፍ ለሚጠይቁ በጽ/ትቤት 1 ስዓት 28 ባለሙያ 90%
8 አካላት ሙያዊ ድጋፍ 2 ቀን 83 ት/ቤቶችን 90%
ለመስጠት በት/ቤት
በሚሰጡ አገልግሎት ላይ በጽ/ትቤት 15 ደቂቃ 28 ባለሙያ 100% የቅሬታ ፎርም
9 ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ 2 ቀን 83 ት/ቤቶችን 100%
ለመስጠት በት/ቤት
1 የመ.ር.ሱ፣የተማሪዎችናየጽ/ በጽ/ትቤት በወር 1 ጊዜ 28 ባለሙያ 100% የስምሪት ጥያቄ
0 ቤትሰራተኞችን ስታስቲካዊ በት/ቤት በወር 1 ጊዜ 83 ት/ቤቶችን የቀረበበት ደብዳቤ
መረጃ ማጠናከር
አጠቃላይ የጥራት መርሆች

በስንዳንዳርዱ ላይ የተገጹ አገልግሎቶችን በሚከተለው አጠቃላይ የጥራት መርሆዎች ላይ ተመሰርተን አገልግሎት


እንሰጣለን ፡፡

ግልፀኝነት (Transparency)

 የምንሰጠው ማንኛውም አገልግሎት ባስቀመጥናቸው ስታንዳርዶች ቅድመ ሁኔታዎች መመሪያዎችና


ማናዋሎች ላይ መሰረት በማድረግ ለተገልጋዮቻችን ፍጹም ግልጽ በሆነ መንገድ ይሰጣል ፡፡

ቶሎ ምላሽ መስጠት (Reposiveness )


 ተገልጋዮቻችን ባስቀመጥነው ስታንዳርድ መሰረት ምንም ሳይጉላሉ አገልግሎቱን እንዲያገኙ ይደረጋል ፡፡

ተደራሽነት ( Accessiblity )
 አገልግሎታችን በስራ ሂደቶቻችን የስራ ሂደት ጥናት ባስቀመጥነው ተደራሽ ግብ መሰረት እስከ ታችኛው
የአስተዳደር እርከን እንዲደርስ ይደረጋል ፡፡

አሳታፊነት (Involvement of the customer)


 የአገልግሎታችን ተጠቃሚ የሆኑ ተገልጋዮች ያገባኛል ባዮችን በዕቅድ፣ በአፈጻጸማችን ፣ በድጋፍና ክትትላችን
ወቅት እናሳትፋለን፡፡

ቅድመ ሁኔታዎች (Assurance)

 ችግሮች ከመከሰታቸው በፊት የማስተካከያ የዳሰሳ ጥናቶች አስቀድመን በማካሄድ በመረጃ ላይ ተመስርተን
ችግሮችን እንከላከላለን፡፡

ተገልጋይ ተኮር (User oriented)


 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች በተገልጋዮች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ይሆናሉ ፡፡

ተከታታይነት ያለው መሻሻል (Continuous Improvement)


 ስራዎቻችን በየእቅድ ዘመንን በመገምገም ክፍተቶችን ለመሙላት ተከታታይነት ያለው መሻሻል እናደርጋለን ፡፡
 አገልግሎት አሰጣጣችን የጽ/ቤቱን ራዕና ተልዕኮ ተግብራ ላይ ያተኮረ ይሆናል ፡፡

ዉጤታማነት (Effectiveness )
 አገልግሎት አሰጣጣችን በመመሪያው ተልዕኮና ራዕይ በሚያሳኩ ተግባራት ላይ ያተኮረ ይሆናል ፡፡
የተገልጋዮች መብቶች

ሀ. በመመሪያው የሚሰጡ አገልግሎቶችን የማግኘት መብት ፣


ለ. መረጃ የማግኘት መብት፣

ሐ. በመመሪያው አሰራር ላይ አስተያየት የማቅረብ መብት፣

መ. ቅሬታ የማቅረብ መብት፣

ሠ. ለቅሬታው ምላሽ የማግኘት መብት፣

ለተገልጋዮቻችን የምንገባው ቃል

 የምንሰጣቸው አገልግሎቶችን በስታንዳርዳችን መሰረት እንፈጽማለን ፡፡


 እቅዳችን ሳናጠባጥብ እንፈጽማለን ፡፡
 አገልግሎታችን በተገልጋዮች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው
 ለተገልጋዮች ፍትሃዊ፣ ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎት እንሰጣለን ፡፡
 ተገልጋዮቻችንን በቅንነትና በታማኝነት እናገለግላለን ፡፡
የአስተያየት፣ የግብዓትና የተሳትፎ ሂደት

አስተያየትና ግብዓት

- ተገልጋዮች በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ በአካል ፣ በሚዲያ፣ በሃሳብ መስጫ መዝገብ ፣ በሀሳብ መስቻ ሳጥን እና
የተለያዩ የምክክር መድረኮችን በመጠቀም አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ይደረጋል
- ለተገልጋዮች የተገኘውን አስተያየት በመገምገምና እንደ ግብዓት በመጠቀም ግብረ- መልስ እንሰጣለን

የተሳትፎ ሂደት

 ጽ/ቤቱ የምክክር መደረክ በየሩብ ዓመቱ በማዘጋጃት በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ተገልጋዮችን በቀጥታ
እናሳትፋለን ፡፡

የቅሬታ አቀራረብ ሂደት

 ተገልጋይ ባገኘው አገልግሎት ካልረካ ቅሬታውን አገልግሎቱን ለሰጠው ባለሙያ የቅርብ ኃላፊ ማቅረብ የሚችል
ሲሆን በዚህም ካልረካ የቅሬታው መንስኤ ለተከሰተበት ቀን ጀምሮ በ 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ለፑሉ አገልግሎት
አሰጣጥና ቅሬታ ሰሚ ባለሙያ ያቀርባል ፡፡
 የቅሬታ ባለሙያውም የአሰራር ሂደቱን ተከትሎ ለቀረበው ቅሬታ እጅግ ቢዘገይ በ 3 የስራ ቀናት ውስጥ
ያቀርባል ፡፡ በዚህም ካልረካ ለአስተዳደር ፍ/ቤት ማቅረብ ይችላል

የክትትልና ግምገማ ስርዓት

 ጽ/ቤቱ በቻርተሩ ላይ በተቀመጡት መሰረት ዜጋው አገልግሎት ስለማግኘቱ በክትትልና ድጋፍ ያረጋግጣል፡፡

 በዚህም ኃላፊነት ያለባቸው የስራ ሂደት አስተባባሪዎችን ፈጻሚዎች በቻርተሩ መሰረት ስለመፈጸማቸው በልማት ሰራዊት
አግባብ በየሳምንቱ በመገምገም ሪፖርት ለተቋሙ ኃላፊ ያቀርባሉ ፡፡
 በየወቅቱ በቀረቡት ክትትልና የግምገማ ሪፖርቶች ላይ በመመስረት የእርምትና የማስተካከያ እርምጃ ይወሰዳል፡፡

 የተገልጋዮች መድረክ መደራጀታቸውንና ስራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል ፡፡


የመረጃ ማስተላለፊያ መንገዶች
ሀ. በተቋሙ የሚሰጡ የመረጃ አይነቶች ፡-

 አዋጅ፣ደንቦች፣ማንዋሎች ፣ የጥናት ሰነዶች ፣ የመ.ር.ሱ፣የተማሪዎችና የጽ/ቤት ሰራተኞ ስታስቲካዊ


መረጃ፣ ፕሮግራሞችና በፕሮጀክት ሰነዶች እቅዶችና የሪፖርቶች መግለጫዎች ፣ መጽሄቶችና በራሪ ጽሁፎች
፡፡
ለ. የመረጃ ማስተላለፊያ ዘዴዎች

 በወቅታዊ መረጃዎች ፣በሚዲያ ፣ በበራሪ ጽሁፍ ፣ በመጽሄት ፣ በፋክስ፣ በፖስታ ቤት ፣ በመረጃ ማዕከል
አጋዥነት በአካል ፣ በስልክ ፣ በኢሜል ፣ መደበኛ የተገልጋይ መድረኮች በአካል በመገኘት ወዘተ የመሳሰሉት
ይሆናል፡፡

You might also like