You are on page 1of 39

01

03
04

የሪፎርም መነሻ ጉዳዮች ፣ የተከነወኑ ሥራዎችና ቀጣይ አቅጣጫዎች


05
ህዳር 2016
አዲስአበባ
መግቢያ
ቢሮው የአደረጃጀትእና አሰራር ችግሮቹን ለመፍታት የሚያስችል ተከታታ ማሻሻያዎች
ተጠንቶ ተግባራዊ ሆነዋል፤

በ2014 ዓ.ም የከተማውን አስፈጻሚ አካላት እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር
74/2014 የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነት ለማስፈፀም እንዲችል በሦስት ዘርፍ እሰከ ክፍለ
ከተማ የተደራጀ ሲሆን በወረዳ ደረጃ በጽ/ቤት ኃለፊና ባለሙያዎች ተደራጅቶ ተግባራዊ
ሆኖ እየተሰራ ይገኛል
1.መግቢያ የቀጠለ…
ሆኖም ግን
• አገልግሎት አሰጣጡ አሁንም ሥር የሰደደ ሌብነት እየሰፋ መምጣቱ፤
• ለአፈፃፀም አስቸጋሪ የሆኑ መመሪያዎች እና የአሰራር ማንዋሎች መኖራቸው፤
• የመሬት መረጃና አገልግሎት አሰጣጡ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አለመሆኑ፤
• የመሬት ሀብት ብክነት መኖሩ፤
• በርካታ የተወዘፉ እና ያልተፈቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መኖራቸው፤
• ለተገልጋይ እና ለባለሙያው ምቹ የስራ አካባቢ አለመኖሩ፤
2.ዓላማ
ቢሮ እስከ ወረዳ ድረስ ያለውን አደረጃጀትና አሰራር ሪፎርም
በማድረግ፣ ብቃትና ተነሳሽነት ያለው፣ ለስራ ፈጠራ የተዘጋጀ እና
ከለውጡ ጋር ራሱን ማስተካከል የሚችል አገልጋይ የሰው ሃይል
በመፍጠር፣ ተልዕኮን ይበልጥ ውጤታማ ተደራሽ እና ቀልጣፋ በሆነ
መንገድ ለመወጣት የሚያሥችል እና የተገልጋዩን ፍላጎት ማርካት
የሚችል አገልግሎት ማቅረብ ብቃት ያለው ተቋም መፍጠር ነው፡፡

4
3.የሪፎርም መነሻ ሀሳቦች

5
3.1 ከአሰራር አንጸር የተለዩ ዋና ዋና ክፍተቶች
የህግ ማዕቀፎች ያሉ ክፍተቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ፡-

 የአደረጃጀት ለውጥ ተክትሎ ወቅታዊ ያለመደረግ፤

 መመሪያዎች መብዛታቸው፤

 ለመረዳትም አሻሚ በመሆኑ ለብልሹ አሰራር ምቹ ሁኔታን የፈጠሩ መሆኑ፤

 መመሪያዎቹ የተናባቢነት ችግር ያለባቸው መሆኑ


ከአሰራር አንጻር የቀጠለ…....

• የአሰራር ማንዋሎች አለመኖራቸው ያሉትም በየጊዜው የተሻሻሉ


አለመሆናቸው

• በመመሪያዎች ያልተሸፈኑ የአገልግሎት ጥያቄዎች መኖር፣ በመሆኑም


ሰርኩላሮች እና ማብራሪያዎች መብዛታቸው
ከአሰራር አንጻር የቀጠለ…....

• አውት ሶርስ ተደርጎ ሊሰሩ ለሚችሉ አገልግሎቶች የአሰራር ስርአት አለመዘርጋቱ፤

• በመመሪያ ቁጥር 79/2014 በቋሚነት ከቦታቸው ለሚነሱ አርሶ አዳሮች የካሳ ቀመር ነባራዊ
የመረጃ ሁኔታን ታሳቢ ያላደረገ መሆኑ፤

• የቀበሌ ቤቶችና የግለሰቦች ይዞታ በአንድ ግቢ /ፓርሴል ውስጥ በመሆናቸው የግል

ባለይዞታዎች ወደ ልማት እንዳይገቡ እንቅፋት መፍጠሩ


3.2. ከአገልግሎት አሠጣጥ አንጻር

አንዳንድ አገልግሎቶች በአንድ የስራ ከፍል ተጀምሮ አለመጠናቀቅ ባለጉዳይ ምልልስ ምክንያት
መሆኑ፤

መረጃ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ቅብብሎሽ፣ ወቅታዊና ተደራሽ ባለመሆኑ ለተጋልጋይ ምልልስ ምክንያት


መሆኑ

ውጤታማ የቅንጅታዊ አሰራር ስርዓት ማስፈን ባለመቻሉ አገልግሎቶች ለምልልስ ምክንያት መሆኑ፣

አመራሩና ፈጻሚ ዘንድ የጠባቂነት፣ የዝግጁነት እና የውሳኔ ሰጪነት ችግር መኖሩ አገልግሎቱ ምልልስ
እና ቅሬታ የበዛበት መሆኑ፣
አገልግሎት አሠጣጥ የቀጠለ……

• አመራሩና ባለሙያ የአገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ካለመሆኑም በላይ አገልግሎቱ ያለእጅ መንሻ የማይሰጥ

መሆኑ፤

• የተገልጋይ ማህደር በየጊዜው የሚጠፋበት፣ በባለሙያው የሚደበቅበትና የሚደራደርበት እና ተቋም

ሲለቅ በበቂ ሁኔታ ርክክብ የማይደረግበት መሆኑ፤

• የይዞታ ማህደራት ብዛት በውል አለመታወቅ እና በየጊዜው ህገወጥ ማህደራትን በማስገባት በመንግስት

እና በህዝብ መሬት ላይ ምዝበራ ማድረስ፤

• አገልግሎቶች በተቀመጠላቸው ስታንድርድ የማይሰጡ መሆናቸው፤


3.3. ከቴክኖለጂና መረጃ አያያዝ አንጻር

• ቀደም ሲል የተጀመረው የ’Tenure’ ሲስተም ልማት ተጠናቆ ወደ ሙሉ ትግበራ ለመግባት ቀሪ ስራዎች በተሟላ

ሁኔታ አለመጠናቀቅ፤

• የተቋሙን መረጃ (ማህደር፣ካርታ፣ቋሚ መዝገብ፣ ሰፓሻል መረጃዎችንና የመሳሰሉትን) በአንድ ቋት ለመያዝና

ለማስተዳደር የሚያስችሉ መረጃዎችን ስካን ተደርጎ አለመያዝ ፤

• መሰረታዊ ካርታ አጠቃቀም ከአንድ ቋት (server based) አለመሆን ወይም ሰርቨር ቤዝድ ጂ.አይ.ኤስ

ቴክኖሎጂ ስራ ላይ አለመዋል፣

• ካሣ የተከፈለባቸው ምትክ ቦታና ቤት የተሰጣቸውን መረጃ አያያዝ ስር የሰደደ ችግር መኖሩ


ቴክኖሎጂና መረጃ የቀጠለ…

• የተቋሙን የመረጃ ልውውጥ በሚያሳልጥ መልኩ ከውስጥና ከውጭ ባለድርሻ አካላት ጋር በቴክኖሎጂ

ማስተሳሰር የሚችሉ መሰረተ ልማቶች አለመዘርጋትና ሲስተሞች አለመልማት፣

• የይዞታ ማህደራት የሚደራጁበት፣ ለህገወጥ አሰራር የማይጋለጡበት እና ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት ሲስተም


አለመዘርጋት

• ልዩ ልዩ ጥናቶች መረጃ (በመልሶ ማልማት የጸዱ፣ የወሰን ማስከበር ስራ የተፈጸመባቸው የመሰረተ ልማት አውታሮች፣

የመንገድ መርበብ፣ የፕላን ማሻሻያዎች… ወዘተ) እና ቋሚ መዛግብቶች በአግባቡ አለመያዛቸው


3.4. ከአደረጃጀት አንጻር

• በአዋጅ 1161/2011 በተቀመጠው መሰረት የልማት ተነሺዎችን ጥቅም በሚያስከብር መልኩ

አለመዋቀሩ አደረጃጀቱም በክ/ከተማ ደረጃ አለመኖሩ፤

• የአሰራር ጥራት ኦዲት ሥራ ክፍል በተደራጀ አቅምና በነጻነት ለመስራት በሚያስችለው አግባብ የተደራጀ

አለመሆኑ፣

• የከተማ ማዕከላት እና ኮርደር ልማት የሚመራ ጠንከራ አደረጃጀት አለመኖሩ

• የፍርድ ቤት ማስረጃ አሰጣጥ ሥራዎች በተበታተነ መልክ መደራጀታቸው በምላሽ አሰጣጡ ላይ ችግሮች

አስከትሏል፡፡
ከአደረጃጀት የቀጠለ…

• በተቋሙ የሚከናወኑ ተግባራት፣ የልማት ስራዎች እና የተለያዩ መረጃዎች ለህበረተሰቡ የሚደርሱበት

የአሰራር ስርአት ደካማ መሆን፣

• ለእያንዳንዱ የስራ መደብ ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነቶች ተለይተው

አለመቀመጣቸው

• የይዞታ አገልግሎት እና የማስረጃ አሰጣጥ ቡድኖች የተገልጋይን ብዛት እና በቴክኖሎጅ አገልግሎት

መስጠት ታሳቢ በደረገ መልኩ አለመደራጀቱ ፤


ከአደረጃጀት የቀጠለ…

• በወረዳ የአደረጃጀት ጥናቱ የሰጠው የሙያ ብቃትና ደረጃ እንዲሁም የደመወዝ መጠን ዝቅተኛ መሆን

እንዲሁም ሁሉም ደረጃዎች ተመሳሳይ በመሆናቸው ሰራተኛው እራሱን እያሻሻለ ደረጃውን የሚያሰድግ

ሁኔታ አለመኖር ወደ ዘርፉ የሚመጡ ባለሙያዎችን ሳቢ አለመሆን

• በከተማ እና ክፍለ ከተማ እንዲሁም በክ/ከተማ እና ወረዳ ያለው አደረጃጀት ቅንጅታዊ አሰራር ችግር ሰፍ

መሆኑ ይህንን የሚፈታ አደረጃጀት አለመፈጠሩ


3.5. ከሰው ኃይል አንፃር

• በአደረጃጀት ጥናቱ ላይ ያለው 3568 ሲሆን

• በሥራ ላይ ያለው የሰው ኃይል በማዕከል 76 ከመቶ፣ በክ/ከተማ 86 ከመቶ እና በወረዳ 43 ከመቶ በአማካይ 72.3
ከመቶ

• በተወሰኑ የሥራ ክፍሎች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች የሚፈልጉ የስራ መደቦች የሰው ኃይል ያለመሟላት

• ለሠራተኛው ሥራ አከባቢን ምቹ አለመሆኑ፣

• የተቋሙ ተልዕኮ ለማሳካት በየደረጃው የሚመደበው ባለሙያ ብቃት ያለው እና ተወዳዳሪ እንዲሆን የሚያስችል
የክፍያ ስርዓት የወቅቱን የገበያ ሁኔታ የተቃኘ አለመሆኑ፤
ከሰው ኃይል አንፃር ….

ከአመለካከት እና ከሥነ-ምግባር አንጻር

• በየደረጃው ባሉት አመራሮችና ፈጻሚዎች

• የጠባቂነት፣ የተነሳሽነትና የቁርጠኝነት እንዲሁም የዝግጁነት መጓዳል መታየት፣

• የተቋሙን ራዕይ የጋራ አድርጎ በባለቤትነት መንፈስ ከመስራት ይልቅ በአቋራጭ ከብሮ ከተቋሙ ለመውጣት በማሰብ የሚንቀሳቀስ
መሆኑ

• በየደረጃው ያለው አመራር እና ባለሙያ የአገልጋይነት ስሜት የተላበሰ ባለመሆኑ ተገልጋዩ እምነት እያጣበት፤ ለእንግልትና እጅ
መንሻ እየተጋለጠ መምጣቱ፤

• ተገልጋዩን የሚያጉላሉ ባለሙያዎችን ታግሎ ለማስተካከል ያለመፈለግና

• ከፍ/ቤት ለሚቀርቡ ልዩ ልዩ ትዕዛዞች የተዛባ ምላሽ መስጠት፣ ያልተገባ ውሳኔ ሲሰጥ ችሎት ቀርቦ ከማስረዳት ይልቅ ሆን ብሎ
በመቅረት፣
ከሰው ኃይል አንፃር ….

• ለቅሬታ ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ባልተገባ መንገድ እንዲመላለሱ በማድረግ እላፊ ጥቅም መፈለግ፣

• ለህገወጥ የመሬት ዝርፊያ ምቹ ሁኔታ መፍጠር በተለይ ባዶ መሬት ልክ መብት እንደተፈጠረለት በማስመሰል

በመሰረታዊ ካርታ ማወራረስ፤

• ካሳ የተከፈለበት፣ ምትክ ቦታ ወይም ቤት የተሰጠበት ማህደር እንዲጠፋ ማድረግ፤

• ህገወጥ ማህደር በማደራጀት የመንግስትና የህዝብ ሀብት ያለአግባብ እንዲመዘበር ማደረግ፤

• መደበኛ የይዞታ አገልግሎቶች ያለ እጅ መንሻ የማይሰጥ መሆኑ


ከሰው ኃይል አንፃር ….
ከዕውቀትና ክህሎት አንጻር
• ባለሙያው ከሚሰራው ስራ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች፣ እና የአፈጻጸም ማኑዋሎችን አንብቦ የመረዳት

ችግር መኖሩ፤

• በየደረጃው ያለው ባለሙያ የተሰጠውን ስራ በተቀመጠው ጊዜ፣ አሰራር እና ጥራት በአግባቡ ሰርቶ ከማጠናቀቅ አኳያ ሰፊ የክህሎት ችግር

ያለበት

• የመሬትና መሬት ነክ ስፓሻል መረጃዎችን የጂአይ ኤስ ቴክኖሎጅን ተጠቅሞ ማደራጀት ላይ ከፍተኛ የዕውቀትና የክህሎት ከፍተት መኖሩ፣

• በየደረጃው ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ወቅታዊና የማያዳግም ምላሽ የመስጠት ችግሮች የአቅም (የዕውቀትና ክህሎት )ክፍተቱ መኖሩ ፤
3.6. ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ የሥራ አከባቢ ከመፍጠር አንጻር

• ለሥራ ምቹ የሆነ የስራ ቦታ ግብዓት አለመኖር፣ አገልግሎት አሰጣጡን ሊያሳልጥ በሚችል አግባብ
የኦፊስ ሌይ አውት አለመኖር በተለይ በማዕከል እና በወረዳ ደረጃ፣

• በማዕከልና በክፍለ ከተሞች በተለይ ስፓሻል መረጃ ለማደራጀት እና ለመጠቀም አቅም ያላቸው
ኮምፒዩተሮች (core i7 እና ከዛ በላይ) አለመኖር፣

• የመስክ ስራ ለመስራት ወይም መረጃ ለመሰብሰብ የልኬት መሳሪያዎች እንደ ጂፒኤስ፣ ቶታል ስቴሽን፣
ለመስክ ባለሙያ የሚያስፈልጉ ሴፍት ጫማ፣ የደንብና የዝናብ ልብስ፣ ካሜራ አለመኖር፣
4. ሪፎርም የተደረጉ ጉዳዮች

21
4.1. ከአሰራር አንጻር

• አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍና ተደራሽነትን በሚያረጋግጥ አግባብ የነበሩትን 12 የይዞታና የሊዝ


መመሪያዎች በሁለት መመሪያዎች ተጠቃለው ተዘጋጅቷል፤

• የሰራተኛ አስተዳደር ደንብ፣ ስነምግባር ኮድ እና የልማት ተነሺዎች መልሶ ማቋቋያ አዲስ ረቂቅ
መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል፤

• የተዘጋጁት ረቂቅ መመሪያዎች ላይ በየደረጃው ያሉ አመራር፣ ባለሙያዎች እና ባለድርሻ አካላትን


በማወያየት ግብዓት በማካተት የመጨረሻ ረቂቅ በማዘጋጀት ለፍትህ ቢሮ ቀርቧል፤

22
4.2. የቴክኖሎጂ ልማትና የመረጃ ስርዓትን በተመለከተ

• በቴክኖሎጂ ሊደገፉ የሚችሉ አገልግሎቶች ተለይተዋል፤


• የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ከማዕከል እስከ ክፍለ ከተማ ተዘግርቷል፤
• የመሬት ማህደራትን ዲጂታላይዝ የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል በመሆኑም
650፣120 የይዞታ ማህደራት ስካን ተደርገዋል በአጠቃላይ ስካንግ ተጠናቆ
የማጠሪያ ሥራ እየተሰራ ይገኛል፡፡
• የይዞታ አገልግሎቶችን ለመስጠት የሚያስችል የ’Tenure’ ሲስተም ልማት የሙከራ
ሂደት ተጠናቆ ለትግበራ በዝግጅት ላይ ይገኛል፤
ቴክኖሎጂ፣ ማህደራትን ማደራጀትና የስካኒንግ ሥራ አፈጻጸም
የ ስ ካኒ ን ግ ሥ ራ በኤ ክሴ ል የ ተ መ ዘ ገበ የ ስ ካን ግ ጥ ራ ት ማ ረ ጋ ገጥ የማ ህደር ማ ደራ ጀት ሥ ራ
ክፍ ለ
ተ .ቁ መ ለኪ ያ አፈጻጸ አፈጻጸም አፈጻጸ አፈ ጻ ጸ ም
ከተ ማ እቅ ድ ክን ው ን እቅ ድ ክን ው ን እቅ ድ ክን ው ን እቅ ድ ክን ው ን
ም በ% በ% ም በ% በ%
1 የካ በቁ ጥ ር 3 3,32 7 3 3,32 7 1 00 .0 0 3 3,32 7 3 3,32 7 1 00 .0 0 3 3,32 7 2 4,57 3 7 3.73 3 3,32 7 2 3,01 2 6 9.05
2 ቦሌ በቁ ጥ ር 5 8,78 8 5 8,78 8 1 00 .0 0 5 8,78 8 4 5,21 4 7 6.91 5 8,78 8 3 7,12 4 6 3.15 5 8,78 8 5 4,25 8 9 2.29
ለሚ
3 በቁ ጥ ር 1 47 ,7 81 1 47 ,7 81 1 00 .0 0 1 47 ,7 81 1 32 ,9 14 8 9.94 1 47 ,7 81 1 09 ,8 22 7 4.31 1 47 ,7 81 1 38 ,1 01 9 3.45
ኩራ
ኮል ፌ
4 በቁ ጥ ር 5 7,37 2 5 7,37 2 1 00 .0 0 5 7,37 2 5 7,37 2 1 00 .0 0 5 7,37 2 4 7,10 3 8 2.10 5 7,37 2 5 7,37 2 1 00 .0 0
ቀ ራንዮ
ንፋስ
5 ስል ክ በቁ ጥ ር 8 6,87 1 8 4,40 9 9 7.16 6 8 6,87 1 6 5,17 9 7 5.03 8 6,87 1 7 ,2 89 8 .3 9 8 6,87 1 2 ,2 00 2 .5 3
ላፍ ቶ
አ ቃቂ
6 በቁ ጥ ር 8 7,89 6 8 7,89 6 1 00 .0 0 8 7,89 6 8 7,89 6 1 00 .0 0 8 7,89 6 8 7,89 6 1 00 .0 0 8 7,89 6 8 7,89 6 1 00 .0 0
ቃ ሊቲ
7 አራዳ በቁ ጥ ር 2 7,78 5 2 7,78 5 1 00 .0 0 2 7,78 5 2 4,47 2 8 8.08 2 7,78 5 1 0,16 7 3 6.59 2 7,78 5 2 4,27 2 8 7.36
8 ቂርቆስ በቁ ጥ ር 4 7,07 7 4 7,07 7 1 00 .0 0 4 7,07 7 4 7,07 7 1 00 .0 0 4 7,07 7 4 7,07 7 1 00 .0 0 4 7,07 7 4 7,07 7 1 00 .0 0
9 ጉ ለሌ በቁ ጥ ር 3 5,67 1 3 5,67 1 1 00 .0 0 3 5,67 1 3 5,67 1 1 00 .0 0 3 5,67 1 3 5,67 1 1 00 .0 0 3 5,67 1 3 5,67 1 1 00 .0 0
አዲስ
10 በቁ ጥ ር 3 7,50 6 3 7,50 6 1 00 .0 0 3 7,50 6 3 6,81 5 9 8.16 3 7,50 6 2 8,15 2 7 5.06 3 7,50 6 3 6,81 5 9 8.16
ከተ ማ
11 ል ደታ በቁ ጥ ር 1 9,94 6 1 9,94 6 1 00 .0 0 1 9,94 6 1 9,53 7 9 7.95 1 9,94 6 1 0,94 6 5 4.88 1 9,94 6 7 ,8 79 3 9.50
12 ማ ዕ ከል ቁጥ ር 1 2,56 2 1 0,07 5
ድም ር 6 4 0 ,0 2 0 6 5 0 ,1 2 0 1 0 1 .6 6 4 0 ,0 2 0 5 9 5 ,5 4 9 9 3 .0 5 6 4 0 ,0 2 0 4 0 2 ,7 2 4 6 2 .9 2 6 4 0 ,0 2 0 5 1 4 ,5 5 3 8 0 .4 0

25
4.3. የሰው ሀይልን በተመለከተ

• አመራርና ባለሙያ በአፈፃፀም ሂደት ያሉትን የአስተሳሰብ እና የአቅም ችግሮችን የሚያሳይ የግምገማ ሰነድ ተዘጋጅቷል፤
• የመፈፀም አቅም ክፍተት በመለየት የተለያዩ ስልጠናዎችን ለመስጠት የቅድመ ዝግጅት ስራ ተሰርቷል፤
• የአመራርና የባለሙያ የክትትልና ድጋፍ ቡድኖችን በማዋቀር በ11ዱም ክፍለ ከተሞች በሪፎርሙ ቅድመ ዝግጅት ስራ
እና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የድጋፍ ስራ እየተሰራ ይገኛል፤
• የሰው ሀይል ስብጥር ባማከለ እና አዲስ የሰው ሀይል ያካተተ መልኩ ቢሮው መልሶ የማደራጀት ስራ በመዋቅሩ
እንዲካተት ተደርጓል፤
• የሰራተኛ ድልድል ለማካሄድ የሚያስችል ደንብ ፀድቋል፤
4.4. የመዋቅር ማሻሻያ በተመለተ

• ቢሮው ያለበትን የመዋቅር እና የተጠሪነት ችግሮችን ሊፈታ በሚችል መልኩ መዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት
ተዘጋጅቷል፤
• የተበታተኑ ስራዎች ተፈጥሮአዊ ፍሰታቸውን ጠብቀው እንዲከናወኑ በሚያስችል አግባብ ተደራጅቷል
• ቅንጅታዊ አሰራርን ሊፈታ በሚችል አግባብ የተጠሪነትና ተጠያቂነትን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ አደረጃጀት
ማሻሻያ ተደርጓል፤(ክፍለ ከተማ እና ወረዳ ቀጥታ ለቢሮ ተጠሪ በሆነ አግባብ በቅርንጫፍ ጽ/ቤት እንዲደራጅ
ተደርጓል)
አደረጃጀት የቀጠለ…

• ለሁሉም አመራርና ሰራተኛ ግልፅ የሆነ ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነትን ባካተተ አግባብ
ተደራጅቷል፤
• ገለልተኛ እና አቅም ኖሯቸው እንዲደራጁ የሚያስፈልጉ የስራ ክፍሎችን እንደገና ተጠሪነታቸው
ለቢሮ ሆነው እንዲደራጁ ተደርጓል፤
• የአደረጃጀት ማሻሻያው በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት አሰጣጥን ታሳቢ ባደረገ መልኩ
ተሰርቷል፤
• አንዳንድ ለቢሮው ተልዕኮ መሳካት ቀጥተኛ ሚና ያላቸው እና በተማከለ ሁኔታ ሊሰጡ
የሚገባቸውን አገልግሎቶች በመለየት እንደገና እንዲደራጁ ተደርጓል፤
የቢሮው ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ

30
በቅርንጫፍ ደረጃ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ

31
የወረዳ ቅርንጫፍ ተቋማዊ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ

32
የተደራጀ የሰው ኃይል
• በማዕካል
• 9 ዳደደሬክቶሬት 12 ዳይሬክቶሬት
• 15 ቡድን በ21 ቡድን
• 229 ባለሙያ 369 ባለሙያ ሆኖ ተደራጅቷል

• በ11ቅርንጫፍ ክ/ከተማ ጽ/ቤት


• በ33 ሥራዎች ዘርፍ ማስተባበሪያ በ33 ዳይሬክቶሬቶሬት
• 160 ቡድን 165 ቡድን
• 1906 ባለሙያ 1669 ባለሙያ ሆኖ ተደራጅቷል
• በ119 ወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
• 880 ባለሙያ የነበረው በ871 ባለሙያ ሆኖ ተደራጅቷል
• አጠቃላይ የቢሮው ባለሙያ ከማዕካል እስከ ወረዳ የነበረው 3017 2939
• ባለሙያ እና አመራርን ጨምሮ ከማዕካል እስከ ወረዳ የተደራጀ የሰው ኃይል / ፋይናስ አስተዳደርን ሳይጨምር/ 3497 ነው፡፡

33
4.5. ምቹ የስራ አካባቢና ብራንዲንግ

• የቢሮው መለያ ሎጎ ተሰርቷል፤

• የቢሮውን የደንብ ልብስ የመለየት ስራ ተሰርቷል፤

• የቢሮውን አቀማመጥ እና አጠቃላይ የህንፃ ውቅር በማሻሻል


ለተገልጋዩ እና ለሰራተኛው ምቹ ለማድረግ ቢሮውን የማደስ
ስራ ተጅምሯል፤
• ለሰራተኛ መዝናኛ እና ለካፍቴሪያ አገልግሎት የሚውል ቦታ
በዝግጅት ሂደት ላይ ይገኛል፤
4.6. በተቋሙ ሲሰጡ የነበሩ በሶስተኛ ወገን ሊሰሩ (አውትሶርስ ሊደረጉ) የሚችሉ አገልግሎቶች መለየት
በተመለከተ

በተቋሙ ሲሰጡ የነበሩ በሶስተኛ ወገን ሊሰሩ የሚችሉ 6 አገልግሎቶችን በመለየት የአዋጭነት እና የማስተግበሪያ
ጥናት ሰነድ ተዘጋጅቷል፤ በቀጣይ በሚመለከተው አካል እየታየ የሚፈፀም ይሆናል፤
5. በቀጣይ በትኩረት የሚሰሩ ተግባራት

ለሪፎርም ሥራ ውጤታማነት የቅደመ ሪፎርም ትግበራ ስራ


በተጀመረው ክትትል መሰረት በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ፤

ተገቢውን ሰራተኛ በትክክለኛ የስራ መደብ መደልደል የሰው ሀብት


የብቃት ምዘና በማስተግበሪያ ማንዋሉ መሰረት ማካሄድ

በአዲስ መልክ በተዘጋጁና በተሻሻሉ የህግ ማዕቀፎች ላይና በቴክኖሎጂ አገልግሎት


አሰጣጥ ላይ በየደረጃው ለሚገኘው አመራርና ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት
በቀጣይ በትኩረት የሚሰሩ ተግባራት የቀጠለ…

የአመራሩና የሰራተኛውን የባህሪ ቀረፃ ማጎልበቻ ስልጠናዎችን በመስጠት ማብቃት

የመሬት ልማትና አስተዳደር ላይ ያለውን እይታ መቀየር የሚያስችል የተጀመረውን


የብራንዲንግ እና ቢሮውን ለሥራ ምቹ የማድረግ ስራ ማጠናቀቅ፤

የአገልግሎትን ለማዘመን የተለዩ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተግባር ማስገባት፤


አመሰግናለሁ

You might also like