You are on page 1of 18

የፌደራል የከተማ መሬትና መሬት ነክ

ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ

የሁለተኛ እድገትና ትራንስፎርሜሽን የግማሽ


ዘመን የተከለሰ ዕቅድ (መነሻ)

ሚያዚያ 2010 ዓ.ም


አዲስ አበባ
የክለሳው ይዘት፡-

1. መግቢያ
2. በ2008 በጀት ዓመት እቅዱ ሲዘጋጅ የነበሩ ታሳቢዎች ፣

3. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና (SWOT anaysis)፣

4. ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች፣

5. የግብ ክፍፍል፣
1. መግቢያ
 የሁለተኛ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድን የግማሽ ዓመቱን
አፈፃፀም እንደዋና መነሻ ተወስዳል፣
 አሁን ላይ በዘርፉ ያለው ነባራዊ ሁኔታ በዝርዝር በመገምገም
በግብአትነት ተወስዳል፣
 በቀጣይ ሊኖሩ የሚችሉ አቅሞችን በታሳቢነት ተወስዳል፣
 እቅዱን ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በቅንጀት ማቀድ እና
የስምምነት ቻርት መፈራረም፣
 በእቅዱ ላይ በየደረጃ ያለው ሰራተኛ እና ባለድርሻአካላትን ግንዛቤ
የማስጨበጥ ስራ ይሰራል፡፡
2. በ2008 በጀት ዓመት እቅዱ ሲዘጋጅ የነበሩ ታሳቢዎች ፣
 በክልል ከተሞች ዘርፉን የሚመጥኑ አደረጃጀቶችና መዋቅር ተፈጥሮ
በመጀመሪያ ዙር በ23 ክልል ከተሞች ተቋማት በተደራጀ አግባብ ወደ
ተግባር እንደሚገቡ ታሳቢ ተደርጎ ነበር፣
 የህጋዊ ካዳስተር ሲስተም ልማት ተጠናቆ ሙሉ በሙሉ ወደ ተግባር
እንዲሚገባ ይጠበቅ ነበር፣
 ለዘርፉ መጠናከር ትልቅ አስተዋፅዎ የሚኖረው የከተማ መሬት ይዞታ
ማረጋገጥ አማካሪ ኮሚሽን ተቋቁሞ ወደ ስራ እንደሚገባ ታሳቢ ተደርጔል፣
 ዘርፉን የሚመጥን እውቅት፣ ክህሎትና ልምድ ያለው አመራርና ባለሙያ
በየደረጃው ለማማላት የሚያስችል ከገበያ ተወዳዳሪ የሆነ የደሞወዝና
ጥቅማ ጥቅም ስኬል ይኖረዋል ተብሎ ታሳቢ ተደርጔል፣
 ለዘርፉ አቅም መፍጠር የሚያስችል ልምድ ያለው የማኔጀመንት ኮንትራት
በመቅጥር ወደ ስራ ማስገባት ታሳቢ ተደርጎ ነበር፣
2. በ2008 በጀት ዓመት እቅዱ ሲዘጋጅ የነበሩ ታሳቢዎች ..የቀጠለ…

 የዘርፉ የህግ ማዕቀፎች ሙሉ በሙሉ ተዘጋጅተው ወደ ስራ እንደሚገቡ፣


 በየደረጃ ያለው የበጀት አፅዳቂ አካል ለዘርፉ በቂ የሆነ በጀት ይመድባል
ተብሎ ታሳቢ ተወስዳል፣
 በአጠቃላ በየደረጃው የሚገኝ የፖለቲካ አመራር ለዘርፉ ትልቅ ትኩረት
አንደሚሰጠው ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀ እቅድ ነበር፡፡
3. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና (SWOT anaysis)፣
ጥንካሬ ድክመት(ውስንነት) መልካም አጋጣሚ ስጋቶች
መነሻ የሚሆኑ የህግ በክልል ከተሞች የፖሊሲና የህግ በየደረጃ ያለው
ማዕቀፎች መኖራቸው፣ ተቋማት በሚፈለገው ማዕቀፎች መኖሩ፣ የፖለቲካ አመራር
ደረጃ እንዲቋቋሙ ለዘርፉ ትኩረት
ግፊት ያለማድረግ፣ በመስጠት ያለመደገፍ፣

በየደረጃው ያለው የሚሰጡ ክትትልና የተረጋጋ የፖሊቲካ በክልል ከተሞች


አመራርና ሰራተኛ የስራ ድጋፎች በቂ ስርዓት መኖሩ፣ ተቋማት በተገቢው
ተነሳሽነት መኖሩ፣ ያለመሆን፣ መልኩ ላይቋቋሙ
ይችላል፣
ቀድመው የገቡ ደቡብ የህግ ማዕፎችን ሙሉ ቀድመው ወደ ተግባር በከተሞች ደረጃ
ክልል እና አ/አ/ከ/አስ/ ለሙሉ አጠናቆ ወደ ከገቡ ክልልሎች ልምድ የበጀት ዕጥረት
ተሞክሮ መኖሩ፣ ስራ ያለማስገባት፣ መቅሰም መቻሉ ሊያጋጥም ይችላል፣

ቁጥራቸው ጥቂት የለውጥ ስራዎቸን የህጋዊ ካዳስተር ለዘርፉ የሚመጥን እና


ቢሆኑም በዘርፉ በተሟላ መልኩ ሲስተም ልማት ከገበያ ተወዳዳሪ የሆነ
ክህሎትና ልምድ ተግባራዊ ያለማድረግ፣ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ፣ ደሞወዝና ጥቅማ
ያላቸው አመራሮችና (የዜጎች ጥቅማ ጥቅም
3. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና (SWOT anaysis)..የቀጠለ
ጥንካሬ ድክመት(ውስንነት) መልካም አጋጣሚ ስጋቶች
በቅንጀት እቅድ የመረጃ ቅብብሎሹ ቁጥሩ አነስተኛ ቢሆንም በቂ የሆነ ክህሎትና
ማቀድና አፈፃፀም በስረዓት የሚመራ የተሻለ ክህሎትና ልምድ ልምድ ያለው አመራርና
እየገመገሙ የመሄድ ያለመሆን (ወጥ የሆነ ያለው አመራርና ባለሙያ ማግኘት
ባህል እየዳበረ የሪፖርት ጊዜና ባለሙያ መኖሩ፣ በሚፈለገው ደረጃ
መምጣቱ፣ ፎርማት) ያለማግኘት፣
ከባለድርሻአካት ጋር የህጋዊ ካዳስተር ቴክኖሎጂ መጠቅም የሰው ኃይል ፍልሰት
(ከከፍተኛ የት/ት ሲስተም ልማቱን የሚችል አመራርና ሊያጋጥም ይችላል፣
ተቋማት፣ከኢንሳ፣ከኢካ በማስልማት በጊዜ ባለሙያ በተወሰነ መልኩ
ስኤ ወዘተ) ጋር በጋራ ገደቡ ያለማስገባት፣ ማፍራት መቻሉ፣
የመስራት ልምድ
ማካበት መቻሉ፣

በዓመቱ GTP2 የተቀዳ የአማካሪ ኮሚሽን የሚሻሻሉና አዲስ


እቅድ በማዘጋጀት ወደ እንዲቋቋምና የሚዘጋጁ የህግ
ተግባር መግባት የማኔጀመንት ማዕቀፎች
መቻሉ፣ ኮንትራት ወደ ስራ በሚመለከተው አካል
ያለማስገባት፣ ቶሎ ያለመፅደቅ፣
3. ነባራዊ ሁኔታ ትንተና (SWOT anaysis)..የቀጠለ
ጥንካሬ ድክመት(ውስንነት) መልካም አጋጣሚ ስጋቶች
መነሻ የሚሆኑ የህግ በየደረጃ ያለው አማካሪ ኮሚሽን
ማዕቀፎች መኖራቸው፣ አመራርና ባለሙያ ተቋቁሞ ወደ ስራ
የአቅም ውስንነት ያለመግባት፣
በየደረጃው ያለው ለህብረተሰቡ በዘርፉ በቂ የሆነ ግብአት
አመራርና ሰራተኛ የስራ በቂ የሆነ ግንዛቤ (ተሽከርካሪ፣የቅየሳ
ተነሳሽነት መኖሩ፣ መፍጠር ያለመቻሉ መሳሪዎች
(ተባባሪ እንዲሆን) ወዘተ)ያለመቅረብ፣
ቀድመው የገቡ ደቡብ የዘርፉን ባለድርሻአካት
ክልል እና አ/አ/ከ/አስ/ በሙሉ አቅም ወደ ስራ
ተሞክሮ መኖሩ፣ ያለማስባት

ቁጥራቸው ጥቂት በበቂ ደረጃ ተሞክሮ በዘርፉ ዓለምአቀፍ


ቢሆኑም በዘርፉ ቀምሮ ለቀጣይ ስራ ተሞክሮ ያለው
ክህሎትና ልምድ በግብአትነት የማኔጀመንት ኮንትራት
ያላቸው አመራሮችና እየተጠቀሙ ለመቅጠር በቂ
ባለሙያዎች መፍጠር ያለመሄድ፣ ተወዳዳሪ ያለመቅረብ፣
መቻሉ፣
4. የእድገትና ትራንስፎርሜሽኑ የግማሽ ዓመት አፈፃፀም
ዋና ተግባር የ5 የ2.5 የ2.5 ቀሪ ጠቅላላ
ዓመት ዓመት ዓመት ያልተሰራ ቀሪ
እቅድ እቅድ ከንውን (backlog)
4 የህግ ማዕቀፍችን በማሻሻልና በማዘጋጀት 4 4 2 2 2
እንዲፀድቅ ማድረግ፤(ደንብና መመሪያ) (ያልፀደቀ

5 ስታንዳርዶች በማሻሻልና በማዘጋጀት 5 5 4 1 1


እንዲፀድቅ ማድረግ፤ (ያልፀደቀ

8 የአሰራር ማንዋሎች ይዘጋጃል፤ 8 8 5 3 3


ለ16,000 አመራርና ባለሙያዎች በህግ 16,000 10,500 8,356 2,144 7,644
ማዕቀፎች ላይ ስልጠና መስጠት፡፡( 35%,=
5600 ሴቶች)
በ91 ክልላዊ ከተሞች ወጥ የሆነ መዋቅርና 91 51 18 33 73
አሰራርና አደረጃጀት እንዲኖር ድጋፍ (35.3%)
ይደረጋል፡፡ (ተቋም ማቋቋም)
4. የእድገትና ትራንስፎርሜሽኑ የግማሽ ዓመት …የቀጠለ..
ዋና ተግባር የ5 የ2.5 የ2.5 ቀሪ ጠቅላላ
ዓመት ዓመት ዓመት ያልተሰራ ቀሪ
እቅድ እቅድ ከንውን (backlog)
የ91 ከተሞች የይዞታ ማረጋገጥ ሥራን 91 51 13 38 78
በ1,600,000 የመሬት ይዞታዎች ላይ ተግባራዊ 1,600, 870,00 76,680 730,000 1,523,3
ማድረግ፤ 000 0 (8.8%) 20
በ91 ከተሞች ለ1,200,000 ባለይዞታዎች 91 51 6 45 85
የከተማ መሬት ይዞታ መብት ምዝገባ 1,200, 600,00 43,465 556,535 1,156,5
ይደረጋል፤ 000 0 (7.2%) 35
ለ5,000,000 የህብረተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ 5,000, 3,000,0 2,699,7 300,262 2,300,2
እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡( 35%,1750000 ሴቶች) 000 00 38 62

በክልል 91 ከተሞች 1,000,000 የከተማ መሬት 1,000, 400,00 246,300 153,700 753,70
ይዞታ ባለመብት አካላትን በማደራጀት 000 0 (61.6%) 0
ተሳታፊ ማድርግ፣ 91 51 21 70

በ68 ከተሞች የሁለተኛና የሶስተኛ ደረጃ 68 42 30 12 38


4. የእድገትና ትራንስፎርሜሽኑ የግማሽ ዓመት …የቀጠለ..
ዋና ተግባር የ5 የ2.5 የ2.5 ቀሪ ጠቅላላ
ዓመት ዓመት ዓመት ያልተሰራ ቀሪ
እቅድ እቅድ ከንውን (backlog)
በ91 ከተሞች የመሬት ይዞታ ማህደር ከኦርቶ- 91 33 13 38 78
ፎቶ ጋር እንዲተሳሰር ይደረጋል፤ 1,600, 695,00 297,080 397,000 1,302,9
000 0 (42.7%) 20

በ91 ከተሞች ኦርቶ-ፎቶ በመጠቀም የመሬት 91 51 40 11 51


ይዞታ ማረጋገጫ ማከናወኛ ካርታ እንዲዘጋጅ
ይደረጋል፤
በ91 ከተሞች የመሬት ይዞታ ማህደሮች 91 51 40 11 51
ከካዳስተር መሰረታዊ ካርታ እና የቁራሽ በይዞታ
መሬት ልዩ ኮድ ጋር እንዲተሳሰር በማድረግ ቁጥር
ደረጃዉን ጠብቆ ማከናወን
በ68 ከተሞች የሁለተኛና የሶስተኛ ደረጃ 68 42 30 12 38
የቅየሳ መቆጣጠሪያ ነጥቦች ማስፋፋት፡፡
4. የእድገትና ትራንስፎርሜሽኑ የግማሽ ዓመት …የቀጠለ..
ዋና ተግባር የ5 የ2.5 የ2.5 ቀሪ ጠቅላላ
ዓመት ዓመት ዓመት ያልተሰራ ቀሪ
እቅድ እቅድ ከንውን (backlog)
የ68 ከተሞች ደረጃውን የጠበቀ የካዳስተር 68 42 16 26 52
መሰረታዊ ካርታ ማዘጋጀት፡፡
በ91 ከተሞች የይዞታ ወሰን ቅየሳ ደረጃው 91 51 41 10 50
ጠብቆ እንዲከናወነ ይደረጋል፡፡
በ91 ከተሞች የይዞታ ኢንዴክስ ካርታዎች 91 51 41 10 50
ማዘጋጀት፡፡
በካዳስተር ቅየሳና ካርታ ዝግጅት ላይ ለ91 91 1800 830 970 3,170
ከተሞች 4000 ባለሙያዎች ስልጠና 4000 51
እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
የህጋዊ ካዳስተር መረጃ ሥርዓት እንዲተገበር 91 52 1 51 90
ይደረጋል፡፡
5. የግብ ክፍፍል….
5. የግብ ክፍፍል….
5. የግብ ክፍፍል….
6. ሊያጋጥሙ የሚችሉ ዋና ዋና ችግሮች

የሰው ኃይል ፍልሰት፡-


የግብአት አቅርቦት እጥረት፣
 የቅንጅታዊ አሰራር በክልል እና ከተማ መሬት ተቋማት መካከል መጓደል፣
የበጀት እጥረት (ከተሞች ላይ)፣
 

 
 

You might also like