You are on page 1of 10

የ 2016 ዓ.

ም፣ የመጀመሪያዉ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ይዘት ዝርዝር

1. አጭር መግቢያ (ከ 1 ገጽ ያልበለጠ)


2. በተቋሙ በ 2016 መጀመሪያዉ ሩብ ዓመት ታቅደዉ የተከናወኑ ዋና ዋና ስትራቴጅክ ግቦች፣ አላማዎችና
ተግባራት (ዕቅድ፣ ክንዉንና ንጽጽር) በማካተት፡፡
3. ታቅደዉ ያልተከናወኑ ግቦችና ተግባራት ካሉ (በተናጠል ያልተከናኑበት ምክንያት ባጭሩ)
4. የተገኙ ዉጤቶች (የነበሩ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶች በቅደም ተከተል)
5. ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ከችግሩ በተነፃፃሪ
6. ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች
7. ማጠቃለያ
8. የዕቅድ አፈፃፀም ማነፃፀሪያ ሠንጠረዥ

ለሴክተር መ/ቤቶች የ 2016 የመጀመሪያ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት መላኪያ ቅጽ


ስትራቴጅክ ግቦችና በተቋሙ ዋና መለኪያ የ 2015 የ 2016 የመጀመሪያ ሩብ ለእቅድ አፈፃፀሙ
ዓላማዎች ዋና በጀት ዓመት ከ 100% በላይ ወይም
በቁጥር ከ 50% በታች
ስትራቴጅክ ዓመት ለተከናወኑት
(በመቶኛ ዕቅ ክንዉን ንጽጽ
ግቦችና አፈፃፀ ተግባራት
) ድ ር (%)
መለኪያቸዉ ም ምክንያታዊ
መነሻ ማብራሪያ

ስትራቴጅክ ግብ 1

ዓላማ 1

ቁልፍ አፈጻጸም
አመላካች/ ተግባር

ወዘተ. . .

ስትራቴጅክ ግብ 2

ዓላማ 1

ቁልፍ አፈጻጸም
አመላካች/ ተግባር 1

ወዘተ. . .

ማሳሰቢያ ፡- በዚህ ሠንጠረዥ ውስጥ መካተት ያለባቸው የተቋሙ ስትራቴጅክ ግቦች ሆነዉ ቁልፍ አፈፃፀም
አመላካቾች ላይ ያተኮረ ይሆናል፡፡ በናሬሽንና በማነፃፀሪያ ሠንጠረዥ ያለዉ የክንዉን ይዘት መመሳሰል
አለበት። ከተጠቀሰዉ ቀን ዘግይቶ የሚላክ ሪፖርት በክፍለ ከተማ አስተዳደር ደረጃ በተዘጋጀዉ
የተጠቃለለዉ ሪፖርት ዉስጥ የማይካተት ይሆናል።
1. መግቢያ
በአዲስ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 74/2014 መሰረት የተሰጠው ስልጣንና ተግባር እንደተጠበቀ ሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት
መጋቢት 6/ 2015 ዓ.ም ባካሄደው 2 ኛ ዓመት 3 ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤ የጽ/ቤቱስያሜ ከ "ወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ
ጽ/ቤት ን" ወደ " የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት “ ("Civil Registration and Residency Service /
C R R S A/ ") በሚል ስያሜ ለውጥ ያፀደቀ ሲሆን እንዲሁም ሁለት ተጨማሪ ስልጣንና ተግባር አፅድቋል፡፡ እነሱም
በቴክኖሎጂ በመታገዝ የዲሞግራፊ እና የባዮሜትሪክ የሰዎችን መረጃ ይመዘግባል፣ አገልግሎት ይሰጣል፣ ያስተዳድራል ፣
ይቆጣጠራል

በዚህ መሰረት የክፍለ ከተማው አስፈጻሚ አካላት እንደገና ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 64/2011 ዓ.ም መሰረት
የክፍለ ከተማው የልማትና የመልካም አስተዳደር እቅዶችን በስኬት ለማጠናቀቅ ዜጎች በህገ መንግስቱ የተቀመጡ
መብቶችን በአግባቡ እዲጠቀሙ ለማስቻል የሚያቀርባቸው ማህበራዊ አገልግሎቶችን አሰጣጥ ቀልጣፋና ውጤታማ
እዲሆን የሚያስችል ወጥ ቋሚና ቀጣይነት ያለው የዜጎች ምዝገባ ስርዓትን በመዘርጋት ወደ ተግባር ገብቷል፡፡ የሲቪል
ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት የክፍለ ከተማውን ነዋሪዎች በመመዝገብ አና የሚከሰቱትን የወሳኝ ኩነትን
መረጃ በመመዝገበ፣ ማስረጃ በመስጠት፣ በማደራጀት እና በመተንተን ለህግ፣ ለአስተዳደር እና ለስታስቲክስ የመረጃ
ምጭነት እንዲውል በሚያስችል መልኩ አደራጅቶ የማስተላለፍ ስልጣን እና ኃላፊነት ያለው ሲሆን ይህን ገብቷል፡፡
የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ተግባራት በቴክኖሎጂ በመታገዝ የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ በማዘመን
ላይ ይገኛል፡፡

በመሆኑም ከነበረው የማኑዋል ምዝገባ አገልግሎት ስርዓት ወደ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የአስራር ስርዓት በመሸጋገር
ነዋሪዎችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ በመመዝገብ የወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎትን ለክፍለ ከተማው ነዋሪዎች፣ ለትወልደ
ኢትዮጵያ እና ለውጭ አገር ዜጎች የሚሰጥ ሲሆን እንዲሁም የነዋሪዎች አገልገሎትን ይሰጣል፡፡ በመሆኑም ተቋሙ
የሚሰጠውን አገልግሎት የዜጎችን ፍላጎት እና አለም የደረሰበትን የቴክኖሎጂ ስርዓት ከግምት ውስጥ በማስገባት
የነዋሪዎች መታወቂያ አሰጣጥን በኤሌክትሮኒከስ ሲስተም የመዘርጋት እና የኩነት አገልግሎቱን ደግሞ ደህንነቱ የተጠበቀ
እንዲሆን ለማስቻል የሴኪዩሪቲ ፊቸር (Security feature) እንዲተገበር በማድረግ ወደ ላቀ የዘመናዊ አገልግሎትን
ስርዓት መተግበር አላማው አድርጎ በመስራት ላይ ነው፡፡

በመሆኑም የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ጽ/ቤት የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተደራሽ
እንዲሁም ደህንነቱን የተጠበቀ መረጃዎች ለማህበራዊ፣ ለኢኮኖሚያዊና ለፖለቲካዊ የልማት ዘርፎች የመረጃ
ግብዓትነት እንዲውል ለማድረግ ይህ የቀጣይ እስትራቴጂክ እቅድ ታቅዷል፡፡
2. በተቋሙ በ 2016 1 ኛ ሩብ ዓመት ታቅደዉ የተከናወኑ ዋና ዋና ስትራቴጅክ ግቦች፣
አላማዎችና ተግባራት (ዕቅድ፣ ክንዉንና ንጽጽር)
ዓላማ 1፡- የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃና ማስረጃ አሰጣጥ ቅብብሎሽ አቅርቦት እና አጠቃቀምን ከ 1515 ወደ 2062

ማሳደግ.

ተግባር 1፡ለ 135 የልደት ምዝገባ እና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት.

 ለ 3 ተገልጋዮች በወቅቱ ልደት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 8 ተገልጋዮች በዘገየ ልደት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 771 ተገልጋዮች ጊዜ ፈደቡ ባለፈ ልደት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

ተግባር 2፡ ለ 23 ተገልጋዮች የጋብቻ ምዝገባ እና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት.

 ለ 6 ተገልጋዮች በወቅቱ ጋብቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል .

 ለ 0 ተገልጋዮች በዘገየ ጋብቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 17 ተገልጋዮች ጊዜ ፈደቡ ባለፈ ጋብቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

ተግባር 3፡ ለ 8 ተገልጋዮች የፍቺ ምዝገባ እና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት.

 ለ 1 ተገልጋዮች በወቅቱ የፍቺ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ለ 0 ተገልጋዮች በዘገየ የፍቺ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 7 ተገልጋዮች በጊዜ ገደቡ ባለፈ የፍቺ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

ተግባር 4፡ ለ 6 ተገልጋዮች የሞት ምዝገባ እና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት.

 ለ 3 ተገልጋዮች በወቅቱ ሞት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ለ 0 ተገልጋዮች በዘገየ ሞት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 3 ተገልጋዮች በጊዜ ገደቡ ባለፈ ሞት ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.


ተግባር 5፡ ለ 12 ተገልጋዮች የጉዲፈቻ ምዝገባ እና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት.

 ለ 0 ተገልጋዮች በወቅቱ ጉዲፈቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ለ 0 ተገልጋዮች በዘገየ ጉዲፈቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

 ለ 0 ተገልጋዮች በጊዜ ገደቡ ባለፈ ጉዲፈቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል.

ተግባር 6፡- 100% የተመዘገበ የወሳኝ ኩነት መረጃዎችን መቀበል. ማጥራት እና ማስተላለፍ እና ማደራጀት ተችሏል

ተግባር 7፡-የወቅታዊ የልደትና የሞት ምዝገባ ከጤና ተቋም በሚሰጥ ማሳወቂያ ወረቀት ምዝገባ ከ 70% ወደ 72%
ማሳደግ ተችሏል

ተግባር 9፡-ለ 28 ሲቪል ምዝገባ እርማት፣እድሳት፣ግልባጭ እና ማመሳከር አገልግሎቶችን መስጠት ተችሏል

ኢላማ 2. የነዋሪነት አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻልና ማሳደግ


ተግባር 1፡ 352 ነዋሪዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጅ መመዝገብ ተችሏል

ኢላማ 3፡ ለ 1462 የነዋሪዎች የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት መስጠት


 ተግባር 1፡ ለ 50 አዲስ የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 2፡ ለ 3200 እድሳት የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 3፡ ለ 557 ምትክ የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 4፡ 800 መታወቂያዎችን የማሰራጨት አገልግሎት መስጠት ተችሏል

ኢላማ 4. ለ 155 ያላገባ ማስረጃና አገልግሎት ማሳደግ


 ተግባር 1፡ለ 60 ነዋሪዎች አዲስ ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 2፡ለ 84 ነዋሪዎች እድሳት ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 3፡ለ 2 ነዋሪዎች እርማት ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 4፡ለ 9 ነዋሪዎች ግልባጭ ያላገባ ማስረጃ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

ኢላማ 5፡ 116 የነዋሪዎች አገልግሎትን ማሳደግ


 ተግባር 1፡ ለ 19 ነዋሪዎች የመሸኛ አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 2፡ ለ 5 ነዋሪዎች የዝምድና አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 3፡ ለ 37 ነዋሪዎች የወረዳ ነዋሪነት አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 4፡ ለ 5 ነዋሪዎች በህይዎት ስለመኖር አገልግሎት መስጠት ተችሏል

 ተግባር 5፡ ለ 50 የመታወቂያ ትክክለኛነት ይረጋገጥልኝ አገልግሎት መስጠት ተችሏል


3. ታቅደዉ ያልተከናወኑ ግቦችና ተግባራት ካሉ (በተናጠል ያልተከናኑበት ምክንያት ባጭሩ)

 ጉዲፈቻ ምዝገባና ማስረጃ አገልግሎት መስጠት 1 ታቅዶ ምንም አልተሰጠም ይህም እንደ

ምክንያት የሚቀመጠዉ በ ህብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ አለመኖር

4. የተገኙ ዉጤቶች (የነበሩ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶች በቅደም ተከተል)

በ 1 ኛ ሩብ ዓምት የነበሩ ጥንካሬዎች

 ምቹ የቢሮ ሁኔታ መኖር


 ስራዋችን በባለቤትነት ስሜት ተረባርቦ መስራት
 መረጃዎችን መደራጀት መቻሉ
 ባለሙያዎችን ከ ሌላ ጽ/ቤት በዉሰት እና በዉክልና ደርበዉ እንዲሰሩ ማድረግ መቻሉ
 አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ማድረግ መቻላችን
 የማስፈጸሚያ መመርያዎች መሻሻላቸዉ
በ 1 ኛ ሩብ ዓምት የነበሩ ክፍተቶች

 አሁንም ቢሆን የሰዉ ሃይል ዕጥረት መኖሩ


 የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዉስንነት መኖሩ
 ግብአትን አብቃቅቶ ከመጠቀም አንጻር በተለይም የሀብት ብክነት ከመቀነስ አንጻር ችግሮች መኖራቸዉ

5. ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ከችግሩ በተነፃፃሪ


በ 1 ኛ ሩብ ዓመት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች

 የኔትወርክ መቆራረጥ

 የሲስተም አልፎ አልፎ መቆራረጥ

 የመብራት ወይም ሃይል መቋረጥ

 በመመሪያ ያልተካተቱ እና ያልተፈቱ ጉዳዮች በመኖራቸው ምንያት ተገልጋይን ቅሬታ በመፍጠር ተጨማሪ
የመልካም አስተዳር ችግሮችን ሊፈጥር ይችላል፡፡

 አደረጃጀቶች በሚፈለገው መጠን ሚናቸውን አውቀው ከመስራት እና ከማገዝ አንፃር ክፍተቶች ሊኖሩ
ይችላሉ.

 ጽ/ቤቱ ከሚያስበው እና ከሚሰጠው አገልግሎት እንዲሁም ህብረተሰቡ ከሚፈልገው የመገልገል ፍላጎት አንፃር
በአመራሩም ይሁን በባለሙያው ዘንድ የዕውቀት እና የክህሎት እንዲሁም የህዝብ አገልጋይነት ውስንነት መኖር.

በ 1 ኛ ሩብ ዓምት ላጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች

 ከ ኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመነጋገር ችግሩ በአፋጣኝ እንዲፈታ ማስደረግ ተችሏል


 ሲስተም በሚቋረጥ ጊዜ ችግሩ ከሚመለከታቸዉ ከ ሲስተም አድሚን ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር
በአፋጣኝ ተደዋዉለዉ ችግሩ እንዲፈታ ማድረግ ተችሏል
 ጀነሬተር እንዲገዛ ከሚመለከተዉ አካል ጋር መግባባት ተችሏል
 በመመሪያ ያልተካተቱ እና ያልተፈቱ ጉዳዮች በመኖራቸው ምክንያት ተገልጋይን ቅሬታ በመፍጠር ተጨማሪ
የመልካም አስተዳር እንዳይፈጥር ከሚመለከተው አካል ጋር በመነጋር የሚፈቱበትን አግባብ ላይ መድረስ
ተችሏል

 አደረጃጀቶች ባስቀመጡት ፕሮግራም እና ዕቅድ መሰረት እንዲመሩ ክትትል እና ድጋፍ ማድረግ ተችላል

 በአመራሩ እና በፈፃሚው የሚታዩ የዕውቀት እና የክህሎት ክፍተቶችን ለመመፍታት የድጋፍ እና የአቅም


ግንባታ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል ተችሏል

6. ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች


 በ ጤና ጣብያ እና በ ዕድሮች ጋር በወቅታዊ ኩነት ምዝገባ ላይ ግንዛቤ በመፍጠር አብሮ መስራት
 የሰዉ ሃይል መሟለት
 ግብአት ማሟላት
 ቴክኖሎጂን በበቂ ሁኔታ መጠቀም
 ከ ሃይማኖት ተቋማት ጋር አብሮ መስራት
 ከ አደረጃጀቶች እና ባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ ስራ መስራት

7. ማጠቃለያ

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት ጽ/ቤት በየደረጃው የሚታዩ የመልካም አስተዳደር፣ ኪራይ
ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባርን በማሸነፍ እና በአጠቃላይ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመቅረፍ ህዝቡን በባለቤትነት
በማሳተፍ መስራት እንደሚገባው የእስካሁን ውጤቶቻችን አመላክተዋል፡፡

በመሆኑም በአጠቃላይ የባለፈዉ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም መነሻ በማድረግ የ 2016 በጀት ዓመት 1 ኛ ሩብ አመት አፈፃፀም
ሪፖርትይ ማዘጋጀት ተችሏል:: ከ ዕቅድ አፈፃፀሙም እንደምንረዳዉ አበይት ተግባራት ላይ የተሻለ መፈፀም የተቻለ ሲሆን
በቀጣይ አቅደን መፈፀም ያልቻልናቸዉ ላይ ትኩረት እና የጋራ ርብርብ ማድረግ ይገባናል::
9. የዕቅድ አፈፃፀም ማነፃፀሪያ ሠንጠረዥ
ስትራቴጅክ ግቦችና በተቋሙ ዋና መለኪያ የ 2015 የ 2016 የመጀመሪያ ሩብ ለእቅድ አፈፃፀሙ
ዓላማዎች ዋና በጀት ዓመት ከ 100% በላይ ወይም
በቁጥር ከ 50% በታች
ስትራቴጅክ ዓመት ለተከናወኑት
(በመቶኛ ዕቅ ክንዉን ንጽጽ
ግቦችና አፈፃፀ ተግባራት
) ድ ር (%)
መለኪያቸዉ ም ምክንያታዊ
መነሻ ማብራሪያ

ተግባር 1፡ለ 1767


የልደት ምዝገባ እና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ለ 101 ተገልጋዮች
በወቅቱ ልደት
ምዝገባና ማስረጃ
አገልግሎት መስጠት

ለ 66 ተገልጋዮች
በዘገየ ልደት ምዝገባና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ተግባር 2፡
ለ 142 ተገልጋዮች
የጋብቻ ምዝገባ እና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ለ 55 ተገልጋዮች
በወቅቱ ጋብቻ
ምዝገባና ማስረጃ
አገልግሎት መስጠት

ለ 12 ተገልጋዮች
በዘገየ ጋብቻ
ምዝገባና
ማስረጃአገልግሎት
መስጠት

ተግባር 3፡
ለ 39 ተገልጋዮች
የፍቺ ምዝገባ እና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ለ 5 ተገልጋዮች
በወቅቱ የፍቺ
ምዝገባና ማስረጃ
አገልግሎት መስጠት

ስትራቴጅክ ግቦችና በተቋሙ ዋና መለኪያ የ 2015 የ 2016 የመጀመሪያ ሩብ ለእቅድ አፈፃፀሙ


ዓላማዎች ዋና በጀት ዓመት ከ 100% በላይ ወይም
በቁጥር ከ 50% በታች
ስትራቴጅክ ዓመት ለተከናወኑት
(በመቶኛ ዕቅ ክንዉን ንጽጽ
ግቦችና አፈፃፀ ተግባራት
) ድ ር (%)
መለኪያቸዉ ም ምክንያታዊ
መነሻ ማብራሪያ

ለ 4 ተገልጋዮች በዘገየ
የፍቺ ምዝገባና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት.

ተግባር 4፡
ለ 102 ተገልጋዮች
የሞት ምዝገባ እና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ለ 17 ተገልጋዮች
በወቅቱ ሞት
ምዝገባና ማስረጃ
አገልግሎት መስጠት

ለ 15 ተገልጋዮች
በዘገየ ሞት ምዝገባና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት.

ተግባር 5፡ ለ 1
ተገልጋይ የጉዲፈቻ
ምዝገባ እና ማስረጃ
አገልግሎት መስጠት

ለ 1 ተገልጋይ በወቅቱ
ጉዲፈቻ ምዝገባና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ለ 0 ተገልጋዮች በዘገየ
ጉዲፈቻ ምዝገባና
ማስረጃ አገልግሎት
መስጠት

ተግባር 6፡- ለ 1775


ተገልጋዮች የጊዜ
ገደቡ ያለፈ የወሳኝ
ኩነት ምዝገባ
ማድረግ
ተግባር 7፡- 100%
የተመዘገበ የወሳኝ
ኩነት መረጃዎችን
መቀበል . ማጥራት
እና ማስተላለፍ እና
ማደራጀት

ተግባር 8፡-የወቅታዊ
የልደትና የሞት
ምዝገባ ከጤና ተቋም
በሚሰጥ ማሳወቂያ
ወረቀት ምዝገባ
ከ 70% ወደ 80%
ማሳደግ

ተግባር 9፡-ለ 60
የወሳኝ ኩነት
እርማት
፣እድሳት፣ግልባጭ እና
ማመሳከር
አገልግሎቶችን
መስጠት

You might also like