Professional Documents
Culture Documents
16
16
16
1
ታህሳስ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ቅፅ 1 ቁ.16
2
ታህሳስ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ቅፅ 1 ቁ.16
ሠራተኞች በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖቻችንና በጦር ግንባር ድጋፍ በማስቀጠል በአጠቃላይ 189,857.80 (አንድ መቶ ሰማኒያ አባላት ብር 81,770.00 (ሰማኒያ አንድ ሺህ ሰባት መቶ
ለሚዋጉ ዘማቾች ደጀንነታቸውን ለመግለጽ የደም ልገሳና የቁሳቁስ ድጋፍ ዘጠኝ ሺህ ስምንት መቶ አምሳ ሰባት ብር ከሰማንያ ሳንቲም) ሰባ) የሚያወጡ የተለያዩ አልባሳት፣ የምግብ ግብአቶች
አድርገዋል፡፡ በማሰባሰብ በደብረ ብርሃን መምህራን ኮሌጅ ተጠልለው ለሚገኙና እና የንፅህና መጠበቂያ ግምባር ለሚገኙ ዘማቾች ድጋፍ
በችግሩ የበለጠ ተጎጂ ለሆኑ ጡት ለሚያጠቡ እናቶች፣ ነፍሰ ጡሮች፣ ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡
በደም ልገሳ መርሐ ግብሩ ላይ የተሳተፉ 41 የሪጅኑ የሥራ ኃላፊዎችና
አቅመ ደካሞች እና ሕጻናትን ለያዙ ግለሰቦች የምግብ ግብአቶች እና
ሠራተኞች በአሁኑ ወቅት ሀገራችን የገጠማትን ወራሪ ኃይል ለመመከት
የንፅህና መጠበቂያ የለገሱ ሲሆን፣ በደብረብርሃን ሪፈራል ሆስፒታል
በየጦር ግንባሩ እየተዋደቁ ለሚገኙና ቆስለው ደም ለሚያስፈልጋቸው
ለሚገኙ ዘማች ቁስለኞች 40 ካርቶን ጁስ እንዲሁም ለአማራ ልዩ ኃይል
ጥምር ኃይሎች “ደማችን ለሠራዊታችን!” በሚል መሪ ቃል ደም
6 በጎችን ማበርከታቸው ታውቋል፡፡
በመለገሳቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡
3
ታህሳስ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ቅፅ 1 ቁ.16