Professional Documents
Culture Documents
Jigjiga College - PGR Accreditation Report
Jigjiga College - PGR Accreditation Report
ማጠቃለያ ሪፖርት
2. አመራርና አደረጃጀት.........................................................................................................................................................3
4. ስርዓተ ትምህርት.....................................................................................................................................................................4
5. ቤተ-መጻሕፍት እና ግብዓቶች.........................................................................................................................................4
7. መማሪያ ክፍሎች................................................................................................................................................................7
i
መግቢያ
አፍሪካ የድህረ ምረቃ ኢንስቲትዩት በጅግጅጋ ካምፓሱ ባቀረበዉ የእውቅና ፈቃድ ጥያቄ መሰረት ከከፍተኛ ት/ት
አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ 3 ባለሙያዎች እንዲሁም ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ተባባሪ ባለሙያ በጋራ ያከናወኑት
የሰነድ ምርመራና የመስክ ምልከታ ግምገማ ዝርዝር ሪፖርት እንደሚከተለዉ ቀርቧል።
1. አጠቃላይ መረጃ
1. የተቋሙ ስም፡- አፍሪካ የድህረ ምረቃ ኢንስቲትዩት
2. ካምፓስ፡- ጅግጅጋ
1
የቤተ መጽሀፍቱ ስፋት በቂ የሆነ፤ ሳይንትፊክ ጆርናሎችን ለማግኘት የሚያስችለውን ስርዓት የዘረጋና
ባለሙያዎችን የመደበ ቢሆንም ፤ አስፈላጊ ግበአቶች የልተሟሉለት፣ ወቅታዊ የሆኑ የመማሪያና የማጣቀሻ
መጽሀፍትን በቁጥርና በአይነት ያላደራጀ፣ ሳይንትፊክ ጆርናሎችን ውል ያልፈፀመ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
6. የአካዳሚክ መምህራን
ተቋሙ መምህራንን የሚያስተዳድርበት ስርዓት ያልዘረጋ፤ ለሁለቱም የትምህርት መስኮች ትምህርቱን ለማስጀመር
የሚያስችል የመምህራንን ቁጥርና ስብጥር ያላሟላ እንዲሁም የመመረቂያ ጽሁፍ ሊያማክሩ የሚችሉ በቂ
2
3. ዝርዝር ሪፖርት
1. ህንጻና አካባቢያዊ ሁኔታ
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች ተሟልቷ በከፊ አልተሟላ
ምርመራ
ል ል ም
የህንጻ የባለቤትነት ሰነድ ወይም ከ 3 ዓመት በላይ √ የህንጻ የክራይ ውል የቀረበ
የሚያገለግል በሕግ ፊት የጸና የኪራይ ውል ቢሆንም፤ ውሉ ለ 3 ዓመት
ማስረጃ ቀርቧል፡፡ የሚፀና መሆን ይገባል፡፡
የክራይ ውል ሰነድ የአማርኛ
ወይም የእንግሊዘኛ ትርጉም
ሊደረግለት ይገባል
የህንጻው ሁኔታ (ሙሉ በሙሉ ዝግጁ የሆነ ፣
ከባቢዉ ከጎርፍ፣ ከከባድ ንፋስ፣ከፍሳሽና ድምፅ √ በመስክ ምልከታ ተረጋግጧል
ብክለት) የጸዳ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ተቋሙ በተከራያቸው /በባለቤትነት በያዛቸው
ወለል/ሎች ሌሎች የንግድ ተቋማት አለመኖሩ √ በመስክ ምልከታ ተረጋግጧል
ተረጋግጧል፡፡
የመብራት፣ የኢንተርኔት አገልግሎትና መጸዳጃ
ቤቶች (ለወንድና ሴት ተማሪዎች፣ መምህራን እና √ በመስክ ምልከታ ተረጋግጧል
አስተዳደር ሰራተኞች) ተዘጋጅቷል፡፡
ህንጻው ለመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና እርዳታ
መስጫ አግልግሎት የሚዉሉ ግብአቶችና √
የመዝናኛ ክበብ አቅርቦት አለዉ፡፡
2. አመራርና አደረጃጀት
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች ተሟልቷ በከፊል አልተሟላ
ምርመራ
ል ም
2.1. ግልጽ የሆነ ተቋማዊ ራዕይ፣ ተልእኮና ዕሴት √
ተቋማዊ ማዋቅር ሊዘጋጅ
ያለውና ተጠያቂነትን ያመላከተ ተቋማዊ መዋቅር
ይገባል
አዘጋጅቷል፡፡
2.2. መሰረታዊ አደረጃጀት (የበላይ ሀላፊ፣ የትምህርት
ክፍል ሀላፊዎች፣ የድህረ ምረቃ አስተባባሪ፣
የውስጥ ጥራት፣ የጥናትና ምርምር እና
√
ማህበረሰብ አገልግሎት፣ ሬጅስትራር፣ የቤተ-
መጸሀፍት ሀላፊ፣ የሰው ሀይል አስተዳደርና
የፋይናንስ እና የመሳሰሉትን) አደራጀቷል፡፡
2.3. ለእያንዳንዱ የስራ ክፍል ለደረጃው ብቁ የሆነ √
3
የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ ያላቸው
ባለሙያዎች በቋሚነት ቀጥሯል፤ የሥራ
ድርሻቸው (መዘርዝር) በጽሁፍ የተደገፈ ሰነድና
የቅጥር ደብዳቤ በማዘጋጀት እንዲየውቁት
ተደርጓል፡፡
2.4. ኃላፊዎችን፣ መምህራንንና ባለሙያዎችን √
ብቃትን መሰረት ያደረገ የምልመላ፣ የእድገትና
መሰል አስተዳደራዊ ማስተካከያዎችን ለመውሰድ
የሚያስችል ስርዓት ዘርግቷል፡፡
4. ስርዓተ ትምህርት
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች ተሟልቷ በከፊል አልተሟላ
ምርመራ
ል ም
4.1. የስርዓተ ትምህርት አዘገጃጀት፣ አተገባበር፣ √
ግምገማና ክለሳ የሚከታተልና ግብረመልሶችን
4
በመሰብሰብ በቀጣይነት የሚያሻሽል ተገቢ
አደረጃጀትና ስርዓት ተዘርግቷል፡፡
4.2. አዲስ የትምህርት ዓይነት ለመክፈት በቂ ፍላጎት √
ለስረአተ ትምህርቱ ግምገማ
መኖሩን የሚያረጋግጥ የዳሰሳ ጥናት ፣ በስርዓተ
ከተካሄደለት በኋላ ተቋሙ
ትምህርቱ አግባብነት ዙሪያ ባለድርሻ አካላትን
የተሰጡትን ሀሳቦች
ያካተተ ዐውደ ጥናትና የተሰጡ አስተያየቶችን
አስተካክሎ አላቀረበም
ያካተተ ማስረጃ ቀርቧል፡
4.3 ስርዓተ ትምህርቱ ለእያንዳንዱ ኮርስ የተሟላ √
ዓላማ፣ መግለጫ (course description) ፣
ለስረአተ ትምህርቱ ግምገማ
የማስተማሪያና የምዘና ዘዴዎችን፤ የውጤት
ከተካሄደለት በኋላ ተቋሙ
አሰጣጥ፤ የመማሪያና ማጣቀሻ መጽሐፍት
የተሰጡትን ሀሳቦች
ዝርዝር ፤ የአብይ ኮርሶች ከጠቅላላው ክሬዲት
አስተካክሎ አላቀረበም
ሃወር በአማካይ 66 በመቶ ባላነሰ መልኩ
ተዘጋጅቷል፡፡
4.4 በየሴሚስተሩ (16 ሳምንት የፈተና ጊዜን √
ሳይጨምር) በመደበኛ መርሃ-ግብር የሚሰጠው ለስረአተ ትምህርቱ ግምገማ
የክሬዲት ሃወር መጠን ከ 12-15 ክሬዲት ሃወር ከተካሄደለት በኋላ ተቋሙ
መሆኑንና 6 ክሬዲት ሃወር ለጥናትና ምርምር የተሰጡትን ሀሳቦች
እንዲሁም ባጠቃላይ ከ 36 ክሬዲት ሃወር አስተካክሎ አላቀረበም
ያልበለጠ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
4.5 ለመማር ማስተማር በሚመች መልኩ በቀላሉ √ ለስረአተ ትምህርቱ ግምገማ
የተደራጀና የትምህርቱ ጥራት በማይጓደልበት ከተካሄደለት በኋላ ተቋሙ
ሁኔታ ሊሰጥ የሚችል ይዘትያለዉ ስርዓተ የተሰጡትን ሀሳቦች
ትምህርት ተዘጋጅቷል፡፡ አስተካክሎ አላቀረበም
5. ቤተ-መጻሕፍት እና ግብዓቶች
ተሟልቷ በከፊ አልተሟላ
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች ምርመራ
ል ል ም
የተቋሙ አጠቃላይ እውቅና በሚቆይበት ወቅት ተቋሙ ለየድህረ ምረቃ ት/ት
በአጠቃላይ ሊኖሩት የሚችሉትን የተማሪ መስክ 70 ተማሪዎችን መያዝ
ቁጥር ቢያንስ 25 ከመቶ በአንድ ጊዜ የሚችል የድህረ ምረቃ ቤተ-
5.1. ማስተናገድ የሚችልና በተማሪ 1.5 ካ. ሜ መጽሀፍት አደራጅቷል። ይህም
√
የተመጠነ የቦታ ስፋት ያለው ቤተ-መጸሀፍት የቤተ-መጽሃፍቱ በአንድ ጊዜ 25%
ተደራጅቷል፡፡ ተማሪዎችን መያዝ የሚያስችል
መሆኑን በመስክ ምልከታው
ተረጋግጧል።
5.2. ቤተ መጽሀፍቱ ከፍተኛ ትምህርትን የሚመጥኑ √ በመስክ ምልከታ ተረጋግጧል
የወንበርና የጠረንጴዛ ግብዓቶች ዝግጅት፣
5
የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ብርሃንና አየር ማስገባት
በሚያስችል ሁኔታ ተደራጅቷል፡፡
5.3. ከትምህርት መስኮቹ ጋር አግባብነት ያላቸው በቤተ መፅሀፍት ውስጥ ማጣቀሻ
የቅርብ ጊዜ (በ 10 ዓመት ውስጥ) የታተሙ መፅሀፍት ለኤም ፒኤች
የመማሪያና የማጣቀሻ መጻሕፍትና አለመኖሩ ታውቋል ለምሳሌ ያህል
የኤሌክተሮኒክስ ቅጅዎችና ሳይንሳዊ ጆርናሎች Essential niutrition,
ክምችት አለዉ፡፡ Epidemiological niutrition, እና
ሌሎችም፡፡ ለፕሮጀክት
√ ማኔጅመንት፡- project
management, project evaluation,
project design, qualitative &
quanitative data analysis, project
risk &disaster management,
operational behivior and Encart
እና ሌሎችም መፅሀፍት ሊዘጋጁ
ይገባል
5.4. የኤሌክትሮኒክ መጽሐፍትና ጆርናሎች፤ በላይብረሪ ውስጥ ምንም
መጠቀም የሚያስችሉና የኢንተርኔት ኮምፒውተር አልተዘጋጀም፡
√
አገልግሎት ያላቸው ከአምስት ያላነሱ የኢንተርኔት አገልግሎትም
ኮምፒዩተሮች አሉት፡፡ አልተዘረጋም
ለሙያው ተዛማጅ የትምህርት ዝግጅትና
5.5. ልምድ ያለው የቤተመጻሕፍት ባለሙያና √
ረዳቶች መድቧል፡፡
ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ እስከ ምሽቱ ሁለት የቤተ መጽሃፍት አሰራር ስርዓት
5.6. ሰዓት ድረስ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል √ ን በተመለከተ ምንም የቀረበ
የቤተ መጽሃፍት አሰራር ስርዓት ዘርግቷል፡፡ ሀሳብ የለም
መዝገበ ቃላት፣ ፒሪዮዲካልስ፣ ጋዜጦች እና
5.7. ወዘተ ክምችት እንዲሁም መጽሃፍትና ሌሎች
√
ግብዓቶች የካምፓሱ ስለመሆናቸው የሚያሳዩ
መለያዎች አሉት፡፡
5.8 አግባብነት ያላቸውን ሳይንቲፊክ ጆርናል √ በመስክ ጉብኝት ወቅት በት/ት
ተደራሽ ሊያደርግ የሚያስችል አለም አቀፍ መስኮቹ አግባብነት ያላቸውን
ኦንላይን ጆርናል ከአንድ ዓመት ላላነሰ ጊዜ ሳይንቲፊክ ጆርናሎች አገልግሎት
አገልግሎት ስለማገኘቱ እና አገልግሎት ስለማገኘቱ ለማረጋገጥ ተችሏል።
ነገር ግን የውል ስምምነት
መስጠት መቻሉ ተረጋግጧል፡
አልቀረበም፡፡
6
6.1 ተቋሙ መምህራንን
የሚመለምልበት፣የሚያሳድግበትና √ በቂ መረጃ አልቀረበም
የሚያስተዳድርበት ስርዓት ዘርግቷል፡፡
6.2 በመደበኛው ክፍለ ጊዜ የእያንዳንዱ ቋሚ
መምህር ሳምንታዊ ጫና ከ 15 ክሬዲት ሃወር √ በቂ መረጃ አልቀረበም
ያልበለጠ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ተቋሙ የእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ሲያቀርብ
6.3 ሁለት ረዳት ፕሮፌሰር ማእረግ
በእያንዳንዱ የትምህርት ዓይነት ለአብይ (Major
ያላቸው ቋሚ መምህራን
Courses) ኮርሶች በሙያው ሁለት የሦስተኛ ዲግሪ √
ለእያንዳንዱ ፕሮግራም
ወይም ሁለት ረዳት ፕሮፌሰር ማእረግ ያላቸው
ተመድበዋል
ቋሚ መምህራን ለአንድ ክፍል ምጣኔ መድቧል፡፡
የቋሚና የጊዜያዊ መምህራን የትምህርት በሁለቱም የድህረ-ምረቃ ት/ት
6.4. መስኮች ለተመደቡ መምህራን
ማስረጃዎች (የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያም በላይ
ወቅታዊ
ያሏቸው የትምህርት ማስረጃዎቻቸው
መልቀቂያ፣መተማመኛ
ከነትራንስክሪፒታቸው) ፣ የቅጥር ደብዳቤ፣
ቅፅ፣የውል ስምምነት
ከተቋሙ ጋር የገቡት የስራ ስምምነት ውል፣
የሚያረጋግጡ ሰነዶች
የመተማማኛ ቅጽና ወቅታዊ መልቀቂያ √
አልቀረቡም
የሚያረጋግጡ ሰነዶች ቀርቧል፡፡
ለፕሮጀክት ማኔጅመንት
የቀረበው አንዱ መምህር
የትምህርት ዝግጅቱ
ከፕሮግራሙ ጋር ተዛማጅ
አይደለም
ከኢትዮጵያ ውጭ ከሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት የሁለት መምህራን ከውጭ
6.5.
ተቋም የተገኙ የመምህራን የትምህርት የተገኘው የትምህርት ዝግጅት
√
ማስረጃዎች በኤጀንሲው የአቻ ግመታ በኤጀንሲው የአቻ ግምት
ተሰርቶላቸዋል፡፡ አልተሰራም
የመመረቂያ ጽሁፍ ሊያማክሩ የሚችሉ ረዳት በሁለቱም የድህረ-ምረቃ ት/ት
ፕሮፌሰርና በላይ መምህራን 1፡8 ጥምርታ መስኮች ለእያንዳንዳቸው በ 1፡8
መሠረት የተገባ የውል ሰነድና የትምህርት ጥምርታ ተማሪዎችን
6.7. ማስረጃ አቅርቧል √ የመመረቂያ ጽሁፍ ሊያማክሩ
ከሚችሉ አማካሪዎች ጋር የተገባ
የውል ሰነድና የትምህርት
ማስረጃ አልቀረበም
ተቋሙ የእውቅና ፈቃድ በጠየቀበት ፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ኤም ፒኤች ኢን ኒውትሪሽን የትምህርት መስክ ስልጠናውን
ለመጀመር በቋሚነት የተቀጠሩ የመምህራን ብዛትና ስብጥር እንደሚከተለው ተጠናቅሮ ቀርቧል።
የትምህርት ደረጃና የቅጥር ሁኔታ ምርመራ
የስልጠና መስክ
7
ፕሮግራም የመምህሩ ሁለተኛ ዲግሪ/ ረዳት የቅጥር የውል መልቀቂያመተማመኛ
ሥም ሦስተኛ ድግሪ ፕሮፈሰር ደብዳቤ ስምምነት ቅጽ
ለ 2 ተኛ እና ለ 3 ተኛ
አሊ ሙሀመድ ኢኮኖሚክስ አፍሪካን ኢኮኖሚክስ √ X X X ዲግሪ አቻ ግምት
ፕሮጀክት አልተሰራም
ማኔጅመንት አብድወህብ ወተር ኤንድ ሄልዝ ከተጠየቀው ፕሮግራም
ሀሼ ስፔሻላይዜሽን ወተር ኤም ፒኤች ኢን √ X X X ጋር ተዛማጅ የትምህርት
ኤንድ ፐብሊክ ሄልዝ ኢፒድሞሎጂ
ዝግጅት አይደለም
ኤም ፒኤች ኢን አብዲላሂ ዩሱፍ ብሄቬርያል ሄልዝ ሳይንስ ፐብሊክ ሄልዝ ኢን X X X ለሶስተኛ ዲግሪ አቻ
ኒውትሪሽን ሪፕሮዳክቲቭ ሄልዝ ግምት አልተሰራም
ረሺድ አብዲ ሄልዝ ሳይንስ ኢፒድሞሎጂ X X X
ከላይ በቀረበው ማስረጃ መሰረት ተቋሙ በፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ኤም ፒኤች ኢን ኒውትሪሽን ትምህርቱን ለማስጀመር
የሚያስችል የመምህራንን ቁጥርና ስብጥር አላሟላም።
7. መማሪያ ክፍሎች
ተሟልቷ በከፊ አልተሟላ
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች ምርመራ
ል ል ም
7.1. በአንድ ተማሪ 1.2 ሜትር ካሬ ምጣኔ ከ 35- 2 የመማሪያ ክፍሎች ያዘጋጀ ሲሆን
እያንዳንዳቸው 30 እና 40 ተማሪዎችን
45 ተማሪዎችን በአንድ ጊዜ ማስተናገድ
መያዝ የሚችሉ መሆኑን በመስክ ምልከታ
የሚችሉ የመማሪያ ክፍሎች አሉት፡፡ ታውቋል
7.2. የእውቅናው ፍቃድ በሚቆይበት ጊዜ ያህል
ሊኖሩት የሚችሉትን ባቾችና ሌሎች
እውቅና ያላቸውን የትምህርት መስኮች
ሊያስተናግዱ የሚችሉ የመማሪያ ክፍሎች
አሉት፡፡
7.3. የመማሪያ ክፍሎች በቂ ብርሃንና በመማሪያ ክፍል ውስጥ የተለያዩ
ቬንትሌሽን ያላቸው፣ ደረጃቸውን በጠበቁ ግብአቶች ተዘጋጅተዋል ፡- ነጭ
ቁሳቁሶች (ነጭና ጥቁር ሰሌዳ፣ ኤልሲዲ ሰሌዳ፣ አንድ ኤልሲዲ
ፕሮጀክተር፣የመምህራን ማረፊያ ወንበር፣
አርምቼር፣ ወዘተ) የተደራጁ እና ለመማር
ማስተማር ሂደት ምቹነትን በሚያረጋግጥ
ሁኔታ ተደራጅቷል፡፡
8
ለብቻ እንዲሁም ለቋሚ መምህራንን (Staff) ለቋሚ መምህራን የሚሆን
8.1.
በየትምህት መስኩ በተገቢው ቁሳቁስ ቢሮዎች አልተደራጁም፡፡
(ወንበርና ጠረጴዛ፣ ኮምፒውተር፣ ፕሪንተር፣ እንዲሁም ለጊዜያዊ መምህራን
የኢንተርኔት አገልግሎት፣ ፋይል ካቢኔት፣ ማረፊያ ቦታ አልተዘጋጀም፡፡
ሼልፍ፣ ወዘተ) የተደራጁ ቢሮዎች አሉት፣
በተጨማሪም ለጊዜያዊ መምህራን ማረፊያ
ቦታ አዘጋጅቷል፡፡
ለተቋሙ የበላይ ሀላፊዎች፣ ለትምህርት ለጥናትና ምርምርና ማህበረሰብ
ጥራት ማረጋገጥ፣ ለጥናትና ምርምርና አገልግሎት፣ ለተቋሙ የበላይ ሀላፊ
ማህበረሰብ አገልግሎትና ለተማሪዎች ድጋፍ እና የሬጅስትራል ቢሮ ብቻ
8.2. አገልግሎት ክፍሎች ለእያንዳንዳቸው ራሱን የተዘጋጀ ሲሆን ሌሎች ቢሮዎች
የቻለ ቢሮ በተገቢው ቁሳቁስ (ወንበርና አልተደራጁም
ጠረጴዛ፣ ኮምፒውተር፣ ፕሪንተር፣ ፋይል
ካቢኔት፣ ሼልፍ፣ ወዘተ) እንዲሁም ለድጋፍ
ሰጪ ሰራተኞችና ለቴክኒካል ረዳቶች ቢሮ
ተዘጋጅቷል፡፡
9
9.4. ለቤተሙከራ፣ ወርክሾፕ እና ዲሞንስትሬሽን
ክፍሎች ከሥልጠናው ጋር ቀጥተኛ ለተጠየቁት ፕሮግራሞች አስፈላጊ
ግንኙነት ያለው ረዳት ቴክኒሺያን መለኪያ አይደሉም
ተመድቧል፡፡
9.5. ለሕክምና፣ ለጤና ሣይንስ፣ ለቴክኖሎጂ፣
ለግብርናና ወዘተ ፕሮግራሞች ልምምድ ለተጠየቁት ፕሮግራሞች አስፈላጊ
ከሚካሄዱባቸው ተዛማጅ ድረጅቶች ጋር መለኪያ አይደሉም
ሊያሰራ የሚችል የስምምነት ሰነድ ቀርቧል፡፡
ተሟልቷ አልተሟላ
ተ.ቁ. መስፈርት መለኪያዎች በከፊል ምርመራ
ል ም
10
የኤጀንሲውን አስር የትኩረት መስኮችን በሰነድ ምርመራ ተረጋግጧል
11.1 ያካተተ የውስጥ ጥራት ማስጠበቂያ
መመሪያ ወይም ፖሊሲ ተዘጋጅቷል፡፡
ባለሙያ የተመደበ ቢሆንም
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልምድ
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
11.2 ያለውና ስለውስጥ ጥራት አጠባበቅ በቂ
ልምድ ስለመውሰዱ በቂ መረጃ
ስልጠና የወሰደ ባለሙያ ተመድቧል፡፡
አልቀረበም
የክፍሉ አመታዊ እቅድና በጀትን የሚያሳይ አመታዊ አቅድ ና በጀትን
11.3 ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡ በተመለከተ የጥራት ማረጋገጥ
ክፍል ሊያዘጋጅ ይገባል
በቂ ግብዓት የተሟላለት ራሱን የቻለ ቢሮ እራሱን ችሎ በተገቢ ግብአት
11.4
ተደራጅቷል፡፡ የተደራጀ ቢሮ አልተዘጋጀም
11
አፍሪካ የድህረ ምረቃ ኢንስቲትዩት በጅግጅጋ ከተማ ጅግጅጋ ካምፓስ የእውቅና ፈቃድ (Accreditation) ጥያቄ
አስመልክቶ የተዘጋጀ ሪፖርት ላይ የተደረገ ስብሰባ ቃለ ጉባኤ
አጀንዳ
1. አፍሪካ የድህረ ምረቃ ኢንስቲትዩት በድህረ ምረቃ ደረጃ በፕሮጀክት ማኔጅመንት እና ኤም ፒኤች ኢን
12
በአጀንዳው መሠረት በሰብሳቢው አጠር ያለ መግለጫ ከተሰጡ በኋላ ሪፖርቱ ቀደም ብሎ ለአባላቱ የተሰጠና
የተነበበ በመሆኑ ጥያቄ፣ ማብራሪያ ወይም ሌሎች የሚነሱ ጉዳዮች ካሉ ውይይት እንዲደረግባቸው ባሳሰቡት
አፍሪካ የድህረ ምረቃ ኢንስቲትዩት በጅግጅጋ ከተማ ጅግጅጋ ካምፓስ ለጠየቀው የዕውቅና ፈቃድ ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት
ከኤጀንሲው ሶስት ባለሙያዎች እንዲሁም ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ተባባሪ ባለሙያ በአጠቃላይ አምስት
አባላትን ያካተተ የባለሙያዎች ቡድን የሰነድ ምርመራና በተቋሙ በመገኘት የመስክ ምልከታ በማድረግ ማጠቃለያውን
እንደሚከተለው አቅርቧል።
ተቋሙ፦
የሚያስችል የመምህራንን ቁጥርና ስብጥር ያላሟላ እንዲሁም የመመረቂያ ጽሁፍ ሊያማክሩ የሚችሉ በቂ
13
ለተቋሙ የድህረ ምረቃ አስተባባሪዎች ፣ለትምህርት ክፍል ሀላፊዎች፣ ለመምህራንና ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች
በተገቢው ቁሳቁስ የተደራጁ ቢሮዎችን ያላዘጋጀ መሆኑ፣
ተቋሙ አስፈላጊ በሆኑ ግብዓቶች የተደራጀ የኮምፒውተር ማዕከል ያላዘጋጀና አጋዥ ባለሙያዎችን ያልመደበ መሆኑ፣
ለስራ ክፍሉ ተገቢ የሆነ ባለሙያ የመደበና የአሰራር ስርዓት የዘረጋ ቢሆንም፤ የሬጂስትራር አገልግሎትን ለመስጠት
የሚያስችል በቂ የሆኑ ግብዓቶች ያልተሟሉለት ክፍል ያደራጀ መሆኑ፣
ተቋሙ የዉስጥ ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ያልዘረጋ፣ ለስራ ዘርፉ ተገቢ የሆነ ባለሙያ
ያልመደበ መሆኑና በአስፈላጊ ግብዓቶች የተደራጀ ቢሮ ያላዘጋጀ መሆኑ ተረጋግጧል። በመሆኑም የሚከተለዉ
የዉሳኔ ሀሳብ ተሰጥቷል፡፡
የውሳኔ ሐሳብ
ፒኤች ኢን ኒውትሪሽን የትምህርት መስክ በድህረ ምረቃ ደረጃ ተማሪዎችን ለማሰልጠን ለደረጃው የተቀመጠውን
አነስተኛ የደረጃ መለኪያ (Minimum Standard) ያላሟላ በመሆኑ የጠየቀው የዕውቅና ፈቃድ ሊሰጠው እንደማይገባ
ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
አጀንዳ፡ 2፦
14