Professional Documents
Culture Documents
Hiv 2015 1
Hiv 2015 1
የ 2015 ዓ/ም የስራ ሂደቱን የፊዚካል እቅድ እና የበጀት ፍላጎት እቅድ በማዘጋጀት በኮሌጁ
በ 2015 ዓ/ም ከሁሉም የፈንድ አባል ከሆኑ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ከደመወዛቸው
0.5% በ 1 ኛ ሩብ ዓመት ለመሰብሰብ የታቀደው ብር 35526.72 (ሠላሳ አምስት ሺህ አምስት
መቶ ሀያ ስድስት ብር ከሰባ ሁለት ሳንቲም) ሲሆን በሩብ ዓመቱ የተሰበሰበ ብር 35526.72
(ሠላሳ አምስት ሺህ አምስት መቶ ሀያ ስድስት ብር ከሰባ ሁለት ሳንቲም)ነው፡፡
በዓመቱ 0.5% ለመሰብሰብ የታቀደው ብር 142106.88 /አንድ መቶ አርባ ሁለት ሺ አንድ
መቶ ስድስት ብር ከሰማንያ ስምንት ሳንትም / ታቅዶ ከሐምሌ እስከ መስከረም 20115
ዓ/ም 0.5% ለፈንድ የተቆረጠው ገንዘብ መጠን ብር 35526.72 (ሠላሳ አምስት ሺህ አምስት
መቶ ሀያ ስድስት ብር ከሰባ ሁለት ሳንቲም) ሲሆን የተሰበሰበውን ገንዘብ የጋሞ ዞን ፋይ/ኢ/ል/
መምሪያ ለዚሁ በከፈተው አካውንት ገቢ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ከሩብ ዓመቱ እቅድ አንጻር
አፈፃጸሙም በፐርሰንት ሲሰላ 100% ነው፡፡ ከዓመቱ ዕቅድ አንጻር አፈፃጸሙ በፐርሰንት ሲሰላ
100% ነው፡፡
8.ያጋጠሙ ችግሮች
መመሪያው በግልፅ ለስራ ሂደቱ ከስራ ማስካሄጃ በጀት 2% የሚመደብ መሆኑን እየታወቀ
በግልፅ በጀት አለመመደብ
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ስለኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት እና ወረሽኝ መሆኑን ያላቸው
አመለካከትና ግንዛቤ መቀዛቀዝ /መቀነስ/
የኤድስ መረጃ ማዕከል ያለበት ግልጽ ቦታ ላይ አለመሆን፡፡
በክፍሉ የሚገኙ ዕቃዎች አብዛኞቹ አገልግሎት የማይሰጡ ስለሆኑ ከማዕከሉ ማግኘት
የሚገባቸውን መረጃና ዕውቀት ተማሪዎች አለማገኘት
በተከሰተው ወረርሽኝ ምክንያት በተገብው ሁኔታ መንቀሳቀስ አለመቻል