Professional Documents
Culture Documents
ፕላን ኮሚሽን
ፕላን ኮሚሽን
-
የተዘጋጀ ቼክ ሊስት
አዲስ አበባ
1.መግቢያ
0
6 ኛ ዙር የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 3 ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለጋምቤላ
ዩኒቨርስቲ ከፌዴራል መንግሥት በ 2016 በጀት ዓመት የተመደበው በጀት በፕሮግራም በጀት አሰራርና መመሪያ መሰረት
የበጀት ግልጸኝነትና ተጠያቂነትን ለማስፈን እየተሰሩ ካሉ ሥራዎች በተለይም በብድርና እርዳታ የሚከናወኑ
ፕሮጀክቶች አፈጻጸም በዩኒቨርስቲ በመገኘት ቋሚ ኮሚቴው ከተሰጠው ሀላፊነትና ተግባር መሰረት በመስክ ምልከታ
በመሆኑም በመስክ ምልከታ ወቅት የተገኙ ግኝቶች በጥንካሬ፣ በጉድለት እና ቀጣይ ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ
ጉዳዮችን በመለየት እና ከሚመለከተው አካል ጋር የውይይት መድረክ ለማድረግ ይህንን የመስክ ምልከታ ቼክ-ሊስት
እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።
2.ዓላማ
ከፌዴራል መንግስት ለጋምቤላ ዩኒቨርስቲ የ 2016 ዓ/ም የተመደበው በጀት በዕቅዱ መሰረት ለታለመለት ዓላማ እየዋለ
እንደሆነ ለማረጋገጥ በመስክ ምልከታ በቦታው በመገኘት ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ ነው።
ቋሚ ኮሚቴው ጋምቤላ ዩኒቨርስቲ በመገኘት ዩንቨርስቲው ከፌዴራል መንግስት በተመደበው በጀት እየተሠሩ ስላሉ
ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች መነሻ በማድረግ በግማሽ ዓመት የተከናወኑ አፈፃፀምን በተላከው ቼክሊስቱ መሰረት
በመስክ ምልከታ ወቅት የሚታዩ ጠንካራ፤ እጥረትና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች በየፈርጁ ተለይተው በማጠቃለያ
1
የፌደራል መንግስት የተመደበዉ በጀት በተቀመጠዉ ጊዜ እየደረሰ መሆኑን ማረጋገጥ
በማዕቀፍ የሚገዙ እቃዎች የግዥ እቅድ አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ወቅቱን ጠብቆ ከማቅረብ ምን
ይመስላል?
በግዥ ህግና መመሪያ መሰረት በወቅቱ ግዥን ከመፈጸም አንጻር የተሰሩ ሥራዎችን መገምገም
ለተማሪዎች ካፊቴሪያ የሚውሉ ግዥዎች በተለይም የምግብ ፊጆታዎችን ከማቅረብ አንጻር የተሰራ ሥራ
ምን ይመስለል ?
የግዥ የስራ ክፍሉን በቂ የሰው ኃይልና የትምህርት ደረጃ የተደራጀ ስለመሆኑ ማየት
የንብረት ቆጠራ በንብረት አስተዳደር ስርዓት መሰረት ስለመከናወኑ በመረጃ የተደገፈ ምልከታ ማየት
የፕሮጀክቱ ዓይነት
መቼ ተጀመረ ?
የፋይናንስ አፈጻጸሙስ?
2
ፕሮጀክቶች መቼ ተጀመረ ?
5.7. ከበጀት አጠቃቀም አንጸር ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑ ፋሲሊቲዎች ለማሟላት የተሰሩ ስራዎች
ላብራቶሪዎችን
በአጠቃላይ ለመማር ማስተማር የሚረዱ ግብዓቶችን ከማሟላት የተሰሩ ስራዎች ምን ይመስላል?