Professional Documents
Culture Documents
Knights Divided Susanne Barclay
Knights Divided Susanne Barclay
አመት(2013-2015) አበይት
ክንውኖች እና ተግዳሮቶች
መግቢያ
የመ/ቤቱ አላማ ግቡን እንዲመታ የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት
የመንግሥት አዋጆች፣ደንቦች፣ሕጐችና መመሪያዎች በአግባቡ ተፈፃሚ መሆናቸ ውን በተመረጡ
ተግባራት ላይ ምርመራ በማከናወን ተፈፃሚ መሆኑን ማረጋገጥ፡፡
የባለሥልጣን መ/ቤቱን የፋይናንስ፣ንብረትና የሰው ኃይል አስተዳደርና አጠቃቀም በተዘረጋው የውስጥ
ቁጥጥር ሥርዓት መሠረት የሚከናወኑ መሆናቸውንና ጥንካ ሬውን በመገምገም የማሻሻያ ሃሳብ
ማቅረብ፡፡
የመ/ቤቱ ዕቅድ አፈፃፀም ክንውን በተያዘው መሠረት መሆኑን በመገምገምና በማ ረጋገጥ ዕቅዱ በቁጠባ
ኢኮኖሚና ውጤታማ መሆኑን የክዋኔ ኦዲት ማከናወን፡፡
የሙያ፤ ነፃነትን በመጠቀም ለመ/ቤቱ ተጨማሪ እሴት የሚፈጥር ውጤታማ የሆነ ስራ ሊከናወን
የሚችልበትን ዘዴ በመጠቀም ክፍተቶችን በመለየት የምክር አገል ግሎት በመስጠት ለመ/ቤቱ አላማ፣
ተልዕኮና ግብ መሳካት አስተዋጽኦ ማድረግ
የተከናወኑ አበይት ተግባራት
1.የ2ዐ13,2ዐ14 እና የ2ዐ15 በጀት ዓመት የውስጥ ኦዲት ዳይሬክ ቶሬት ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡ የፀደቀ እቅድም ለገንዘብ ሚኒስቴር
እንስፔክሽን ዳይሬክቶሬት ተልኳል።
በክዋኔ ኦዲት