Professional Documents
Culture Documents
2014 Power Point
2014 Power Point
ጥራት ያለው የሙያ ስልጠና በመስጠት ብቃቱ የተረጋገጠ በአነስተኛና በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠና በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ
የሆነ የሰው ኃይል ማፍራትና የጥቃቅን አነስተኛ ኢንተ/ዞች በስፋት እንዲቋቋሙ በማድረግ የስራ ዕድል መፍጠርና ለኢንተ/ዞች
የኢ/ኤ/አገልግሎት በመስጠት በገበያ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡
ኮሌጁ የበጀት ዓመቱን እቅድ በተገቢው ሁኔታ ለመፈፀም የኮሌጁን የሠው ኃይል በተለያዩ አደረጃጀቶች የማደራጀት ስራ ተሰርቶ ተግባራዎ
እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል፡፡
ይኸውም -100 የሚሆኑ የኮሌጁን መ/ራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በ5 የል/ቡድንና በ17 የ1ለ5 የማደራጀት ስራ ተሰርቷል፡፡
- 1060 ሰልጣኞችን ደግሞ በ32 የል/ቡድንና በ130 የ1ለ5 የማደራጀት ስራ ተሰርቷል ፡፡
• ሁሉም አደረጃጀቶች የራሳቸውን እቅድ አዘጋጅተው በእቅዳቸው መሰረት በል/ቡድን በየ15 ቀኑ እና በ1ለ5 ደግሞ በየሳምንቱ የእቅድ
• በአፈፃፀም ያጋጠማቸውን ችግሮችን በወቅቱ እንደፈቱ ያደርጋሉ በዚህም የስራ አፈፃፀም ወይይት በአብዛኛው የኮሌጁ አደረጃጀቶች
በተቀመጠላቸው
• የመወያያ ጊዜ የሚወያዩ ሲሆን የተወሰኑት ደግሞ በማቋራረጥ የሚወያዩ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡
የነባር ሰልጣኞች የተሻለ አፈፃፀም ያለው ሲሆን በተሻሻለው መመሪያ መሰረት በርካታ ሰልጣኞችን በመልሶ ቅበላ
የተቀበልን ስለሆነ ነዉ፡፡ በሌላ በኩል የአዲስ ሰልጣኞች ቅበላ የእቅዱን 77.8% ብቻ ነው ይህውም በሁለት ዙር/ጥቅምት
መደበኛ ባልሆነ አጫጭር ስልጠና
• አ/አደር እቅድ 115 ክንውን 100 አፈፃፀም 86.9% የመንዝ ቀያ ገብረኤል ወረዳ ብቻ
• ከሰለጠኑት ዉስጥ ቀሚና ጊዜያዊ የስራ እድል የተፈጠረላቸዉ ወ 2408 ሴ 2299 ድ 4707 ያህሉ ናቸዉ ፡፡አፈፃፀም 85.7
ፐርሰንት ነዉ፡፡
• የአጫጭር ስልጠና ከ3ቱ ወረዳ ጽ/ቤቶች ጋር የካቲት ወር ላይ የጋራ ውይይት ከተደረገ በኋላ የተሻለ እንቅስቃሴ ቢኖርም አሁንም ከእቅድ አፈፃፀም
አኳያ ሲታይ የሚቀር ተግባር ነው፡፡
• የምሩቃን ሁኔታ በ2013 እና ከዚህ በፊት ከኮሌጁ የተመረቁ ከ360 በላይ የተመረቁ ሲሆን እስከ አሁን ባለን መረጃ መሰረት ከ335 በላይ የሚሆኑ ወይም
93.1% ምሩቃን የሚሆኑት በቋሚና በጊዜያዊ ስራ ወደ ስራ የገቡ እንደሆነ መረጃ የተያዘ ቢሆንም አሁንም ወደ ስራም ያለገቡ ምሩቃን አሉና በሁሉም
ወረዳዎች ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ ይገባል
• በ2014 አ.ም ስልጠናቸዉን ካጠናቀቁ ሰልጣኞች ዉሰጥ የቴክስታይልና ጋርመንት እንድሁም የአይቲ ምሩቃን ወደ ስራ እየገቡ ነዉ
የትብብር ስልጠና አፈፃፀም ለሰልጣኞች የትብብር ስልጠና ሊሰጡ የሚችሉ 77 የትብብር መስጫ ድርጅቶች ተለይተውና ውለታ ተፈርሞ
ወደ ተግባር የተገባ ሲሆን እስከ አሁን ድረስ ከ1060 ሰልጣኞች ውስጥ 1048 የሚሆኑ ሰልጣኞች ለትብብር ስልጠና እንዲሳተፉ ተደርጓል፡፡
የሙያ ብቃት ምዘና ቤደረጃውና በየሙያ ዓይነቱ የሚደረግ ሲሆን በዚህ በጀት ዓመት 2 ጊዜ ብቻ ምዘና የተደረገ ሲሆን የምዘና ስራ
ለማካሄድ የግብዓትና የመኪና ችግር በመኖሩ የተፈለገውን ያህል የምዘና ስራን ለማኬሄድ አልተቻለም፡፡ይሁን እንጂ በ2ዙር ምዘና የደረጃ
ደረጃ 204 ተመዛኞች የተመዘኑ ሲሆን በምዘናው ብቁ የሆኑ ደግሞ 165 ሲሆኑ አፈፃፀሙ 80.3.% ያህል ነው፡፡ የተመራቂ ምዘና ደግሞ 320
በኮሌጃትን የአጫጭር ስልጠና በልብስ ስፌት፣ በመሰረታዊ ህንፃ ግንባታ እና በኮብልስቶን ስልጠና ወስደውና የሙያብቃት ምዘና በድምሩ
• ምክንያቱም ነገ ከስልጠና ማግስት ተመርቆ ሲወጣ ወደ ስራ ሊገባ የሚችለው ገንዘብ ሲኖረው ነውና
ለቴ/ሙያ ሰልጣኝ ቁጠባ የውዴታ ግዴታ ነው፡፡ አሰልጣኝ መ/ራንና የገንዘብ ተቋማትም ግንዛቤ እየፈጠሩ
ማስቆጠብ አለባቸዉ ፡፡ሰው ስላለው ሳይሆን ተቸግሮም መቆጠብ እንዳለበት ሰፊ ግንዛቤ በመፍጠር
እያንዳንዱ ሰልጣኝ በየወሩ ቢያንስ ከ50 ብር በላይ እንዲቆጥቡ መደረግ አለበት፡፡ የዚህ አመት የሰልጣኝ
ቁጠባ እቅድ አፈፃፀም ስንመለከት እቅድ 392000 ክንውን 196180 ሲሆን አፈፃፀም 50.4% ያህል ነዉ
፡፡.
III የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ኤክ/አገ/ተግባር
የኢንዱስትሪ ኤ/ድጋፍ በሦስት ወረዳ ላሉ ኢንተ/ዞችንና አንቀሳቃሾችን በአራቱ የድጋፍ ማዕቀፍ እየተደረገ ያለ
ድጋፍ ሲሆን
እቅድ ክንውን አፈፃፀም
ለነባር ኢ/ፕራይዝ 217 195 89.8%
ለአዲስ ኢንተ/ዝ 27 10 37.3%
ለነባር ኢንተ/ዞች የተደረገው ድጋፍ በማንፋክቸሪንግ በግብረና እና በአገልግሎት ዘርፈ ብቻ ሲሆን በኮንስትራክሽን
ዘርፍ ወደ ስራ የገቡ ኢንተ/ዞች አነስተኛ በመሆናቸዉ የተፈለገዉን ያህል ድጋፍ መስጠት አልተቻለም፡፡
አዲስ ኢንተ/ዞችም በየወረዳው በበቂ ሁኔታ ተፈጥረው ስላልተሰጡን በብዛት መደገፍ አልተቻለም፡፡
.የካይዘን አሰራርን ያስቀጠሉ ነባር ኢንተ/ዞች በገጠርና በከተማ እቅድ 175 ክንውን 175 አፈፃፀም 100%
.በአዲስ ካይዘን የተገበሩ በገጠርና በከተማ ኢንተ/ዞች እቅድ 95 ክንውን 90 አፈፃ 94.8%
መረጃና ምክር ያገኑ ኢንተ/ዞች በከተማና በገጠር እቅድ 175 ክንወን 202 አፈፃፀም 115.4 %
በተሸጋገሪ ቴ/ሎጂ የፈራ ሀብት እቅድ 146812 ክንውን 112190 አፈፃፀም 76.9%
IV የተቋሙ አቅም ግንባታ ፡- የኮሌጁን የሰው ኃይል አቅም በመገንባት ረገድ ለ9 መ/ራን የረጀም ጊዜ ስልጠና ለ5 መ/ራን
የአጭር ጊዜ ስልጠና እና የልምድ ልውውጥ በማድረግ የመፈፀም አቅም ግንባታ ለመስራት ተሞክሯል .
.በሌላ በኩል የኮሌጁ መ/ራንና ድገፍ ሰጪ ሰራተኞች በመማማር መድረክ በየወሩ በእቅዳቸው መሰረት ውይይት በማድረግ
የመፈፀም አቅማቸውን ለማጎልበት ጥረት እየተደረገ ነው ፡፡
ሆኖም ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የረጅም ሆነ የአጭር ጊዜ ስልጠና አለመሰጠቱ በእጥረት የሚጠቀስ ነው፡፡
- የኮሌጁን የወጪ በርና የኮለን ስራን ደረጃዉን በጠበቀና በጥራት እንዲሰራ ተደርጓል፡፡
- የኮሌጁን ዙሪያ አጥር በግንባታና በጋቢዮን ሽቦ የማጠር ስራ ተሰርቷል፡፡
- የኮሌጁን ግንባታ የቀለም ቅብ ብዙ ጊዜ ስለሆነው የተላላጠ ስለነበር በአዲስ በቀለም ቅብ የማደስ ስራ ተሰርቷል
- የኮሌጁን የፋይንንስ ስራዎች ፈጣንና ቀልጣፋ እንዲሆን በባንኮች እንዲሆን ተደርጓል፡፡
- አጠቃላይ ግቢውንና ሾፖዎችን በካይዘን አሰራር በማደራጀት ስራ ምቹ የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
የጥገና ስራ ፡
በኮሌጁ ያሉ የተለያዩ ማሽኖችንና የማሰልጠኛ ቁሳቁሶችን በመ/ራንና የመጠገን ስራ ተሰርቷል ፡፡
5 የእንጨት ስራ ማሽን 9 የልብስ ስፌት ማሽን 15 ኮምፒውተሮች 38 የተማሪ መቀመጫ ወንበሮችን እና የህውሐት
አሸባሪ ቡድን የሰባበራቸውን በርካታ በሮችን መስኮቶችንና ቁልፎችን በመ/ራን አማካይነት በመጠገን ወደ ነበረበት
ለመመለስ ጥረት ተደርጓል፡፡
በሌላም በኩል ከመ/ራን አቅም በላይ የሆኑ አንድ ፎቶ ኮፒ ማሽንና ሁለት ፕሪንተር ጨረታ በማዉጣት በባለሞያ
የማስጠገን ስራ ተሰርተል፡፡
• የተቋሙ አቅም በአሸባሪው የህውሐት ቡድን በከፍተኛ ደረጃ እንደተጎዳ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህውም ለማሰልጠኛ የሚሆኑ
በርካታ ማሽኖችንና የእጅ መሰሪያዎችን የቢሮ ቁሳቁሶችን የኮሌጁን መኪና ጭምር ግምቱ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት
የማሰልጠኛ ማቴሪያሎችን በመዝረፍና በመሰባበር የኮሌጁን አቅም በከፍተኛ ደረጃ አዳክሟል ፡፡ ይህን ተከትሎ የጉዳት መጠን
መረጃውን ለሚመለከተው አካል ለማድረስ የተሞከረ ቢሆንም እስከ አሁን በመንግስት በኩል የተደረገ /የተገኘ /ድጋፍ የለም
ማለት ይቻላል ፡፡ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ከአልማዝ በም ፖሊ ቴ/ሙያ ኮሌጅ የተለያዩ ቁሳቁሶች ግምታቸው 35 ሺህ በላይና
ከዶ/ር ካል ቴ/ሙያ ኮሌጅ ግምታቸው 3ሺህ ብር በላይ የሚሆኑ ከመ/ሜዳ ከተማ አስተዳደር 50 የፕላስቲክ ወንበሮች የተገኙ
ሲሆን
• በግል ጥረት በተደረገ ሀብት የማፈላለግ ስራ ለንደን ሀገር ከሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጲያዊ ዜጋ አቶ ተፈሪ እሸቱ ከሚባሉ በጎ
አድራጊ ግለሰብ ከብዙ ውጣ ወረድና እንግልት ቡኋላ 23 ኮምፒውተሮች አንድ ፕሪንተርና አንድ ኔትወርክ ስዊች ድጋፍ
ተገኝቶ ወደ ኮሌጁ ገቢ ሆነዋል፡፡ ይህም በገንዘብ ሲተመን ከ480 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ የማሰልጠኛ ማቴሪያሎች ናቸው፡፡
ይህም ሆኖ ኮሌጁ ስልጠና የመስጠት ተግባሩን የአለውን ሀብትና ንብረት እንዲሁም በግዥ የማሰልጠኛ ማቴሪያሎች ለማሟላት ጥረት
በማድረግ ስልጠና ብዙም ሳያቋረጥና /ሳይጓተት/ ስልጠነውን በወቅቱ በማስጀመር ወደ ስራ ተገብቷል፡፡
የኮሌጁን ማህበረሰብ የስነ-ልቦና ጫና ለማቃለል ተደጋጋሚ ወይይትና የሻይ ቡና ፕሮግራም ጭምር በማዘጋጀት በጦርነቱ የደረሰብንን
የስነ- ልቦና ጫና በማቃለል መደበኛ ስራ እንዲቀጥል መደረጉ በጥሩ ጎን የሚጠቀስ ሲሆን ከተወሰዱት ንብረቶች ከ2 ኮምፒውተሮች
በስተቀር ሌላው ሊገኝ /ሊመለስ / ባለመቻሉ ሌላው በእጥረት የሚገለፅ ነው፡፡
የበጀት አፈፃፀም