Professional Documents
Culture Documents
Mese - 2014 1
Mese - 2014 1
መግቢያ፣
በተሰራጨው ጠቋሚ እቅድ መነሻነት የክፍሉ እና ሴክቶሪያሊ ውጤት ተኮር ዕቅድ ተዘጋጅቶ
ስለመላኩ
1
የ 2015 ዓ/ም ዕቅድ ተዘጋጅቶ ወደስራ ተገብቷል፡፡
በየሩብ ዓመቱ የክፍሉን የተጠቃለለ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለሚመለከተው አካል ስለመላኩ
ለክፊሉ በኮድ የተሰጠ በጀት የለዉም ግን ክፍሉ የምያከናዉናቸዉን ፒሮፖዛል እያቀረበ በጀት እያስፈቀደ ስራዎችን ይሰራል፡፡
ዕቅድ 1 ክንውን
ግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና የተሰጣቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ፡፡የመድረክ ብዛት ሥልጠና የፈጀው ጊዜ ግማሽ
ቀን /ከግማሽ ቀን በላይ የተሰጠ ስልጠና ብቻ/
2
ዕቅድ - የተደራጁ - ያልተደራጁ -
(ዝርዝር መረጃ በአባሪ ይያያዝ፣)
በታችኛው እርከን ለተደራጁ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍል ኦፊሰሮች በአካል የተደረገ ክትትልና ድጋፍ፡-
የጥናቱ ርዕስ
ጥናቱ ያለበት ደረጃ
ጥናቱ ፀድቆ ከሆነ ያመጣው ለውጥ፡-
በነዳጀ አጠቃቀም
የግዥ ስርአትና ጨረታን
ክትትል በተደረገላቸው የአሠራር ሥርዓት ማሻሻያ ጥናቶች የተገኘው ፋይዳ እና የለውጡ ወይም የፋይዳው
ማሣያ
ነዳጅ በጌጅ ልኬት መሰረት እንድቀዳ ተደርጎ ያለአግባብ ብክነት እንድቀንስ ተደርጉዋል፡፡
3
እድሳት የለም
ሊፈፀም በዝግጅትና በመፈፀም ላይ ያለ ያሰራር ጥሰቶች ቀድሞ ከመከላከል አኳያ የተከናወነ ተግባር
አንድ የዳታ ሰንተር ፈጻም በሀሰተኛ ሥራ ልምድ የተቀጠረ መሆኑ ተረጋግጦ ከስራ ታግዱዋል፡፡
አስተዳደራዊ እርምጃ፦
የሰዉ ሀብት ፈጻምዎች ከሰራተኛ ማህደር ላይ ፋይልን ቀዶ በማጥፋት በዲሲፒልን ተከሰዉ እርምጃ
ተወስዶባቸዋል፡፡ አንድ ግዥ ሰራተኛ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ሰነድን በማበላለጥ ያጭበረበረዉን
ገንዘብ በዉስጥ በኦዲት ግኝት መሰረት እንድመልስ ተደርጎ የዲስፒልን እርምጃ ተወስዶበታል ፡፡
ህጋዊ እርምጃ ፦
በሀሰተኛ ስራልምድ የተቀጠረዉ ዳታ ሰንትር ሰራተኛ በህግ አግባብ እንድጠየቅ ህደት ተጀምሩዋል፡፡
4
ማጠቃለያ፣
በኮሌጁ የሚታዩትን የሥነ ምግባር ክፍተቶች በሚገባ በመከታተል በኮሌጁ ሥራ ላይ ተጽኖ እንዳያሳድሩ ቀድሞ በመከላከል የሚፈጠሩና
ልፈጠሩ የታሰቡ ብልሹ ሥራዎችን ቀድሞ በመድረስ መከላከል ተችሏል፡፡
ፊርማ ፊርማ
ቀን ቀን
5
አባሪ የቢሮ ቁሳቁስ ያሟሉና ያላሟሉ ዝርዝር
ተ.ቁ የተቋም ስም የተሟሉ የቢሮ ቁሳቁስ ዝርዘር ያልተሟሉ የቢሮ ቁሳቁስ ዝርዘር
1 ኮምፒዉተርከነፕርንተር ፡መደበኛ ስልክ እና የግል ቢሮ
ተ.ቁ የተቋም ስም ሚዲያ ብሮሸር በራሪ ጽሑፎች ስትኬሮች ፖስተሮች ጥያቄና መልስ
ዕቅድ ክንዉን ዕቅድ ክንዉን ዕቅድ ክንዉን ዕቅድ ክንዉን ዕቅድ ክንዉን ዕቅድ ክንዉን
1 300 2000
6
7