You are on page 1of 28

የደቡብ ክልል

ቡናና ቅመማ ቅመም ባለሥልጣን

የ1ኛ ሩብ ዓመት ዋና ዋና ተግባራት


አፈጻጸም
ቡናችን
ወርቃችን
ሰነዱ የሚያተኩርባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች

መግቢያ

የ2015 1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም

የሚጠበቅ ውጤት

እቅዱን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት

ችግሮች
ቡናን ለዓለም ያበረከተች ሀገር /ኢትዮጵያ/
ባለፉት ዓመታት ከቡና የተገኘ የውጭ ምንዛሪ
ዓ/ም ወደ ውጭ የተላከ ቡና የተገኘ የውጭ ምርመራ
በቶን ምንዛሪ በሚ/ን ዶላር
2001 134,000 375.836  
2002 172,210 524.33  
2003 196,118 841.65  
2004 169,387 832.91  
2005
2006
199,104
190,876
746.41
718.79
 
 
1.4
2007 183,840 780.23   BD
2008 198,622 722.43  
2009 225,494 881.79  
2010 238,465 838.16  
2011 230,764 762.98  
2012 270,835 854.21
2013 248,000 907.040
2014 300,050 1,400.241
የባለሥልጣኑ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች

የቡናና ቅመማ
ቅመም ምርትና አምራች አርሶ
ለኤክስፖርት ገበያ
ምርታማነትን የምርት ጥራትን አደሩንና
ማሳደግ የሚቀርበውን ምርት
ማሻሻል የግብይት
ተዋንያኑን መጠን በማሳደግ
ተጠቃሚነትን የሃገሪቱን የውጭ
ማረጋገጥ፣
ምንዛሪ ግኝት ከፍ
የሴቶችና ወጣቶችን
ተሳታፊነትና ተጠቃሚነትን ላይ ማድረግ፣
በትኩረት መስራት
ኮምፖስት ዝግጅት፡- በ1ኛው ሩብ
የአረም ቁጥጥርና ኩትኳቶ ሥራ፡- በዚህ
ዓመት 871,739 ቶን ለማዘጋጀት ሩብ ዓመቱ 51,279 ሄ/ር የ1ኛ ዙር አረም
ታቅዶ 563,200 ቶን (64.55%) ምንጣሮ ሥራ ለማካሄድ ታቅዶ 98,133
ተከናውኗል፡፡ ሄ/ር (>100%) ተከናውኗል፡፡

የቡና ምርታማነት በዚህ ሩብ ዓመት ቋሚና ጊዜያዊ


በድምሩ 2,935,506 የጥላ ዛፍ
ለመትከል ታቅዶ 603,821
ማሻሻያ ፓኬጅ ቋሚና 1,559,416 ጊዜያዊ
በድምሩ 2,163,237 (73.69%)
አፈጻጸም ተከናውኗል፡፡

በዚህ ሩብ ዓመት የተያዘ እቅድ ባይኖርም የደባል ሰብል ልማት፡- በሩብ ዓመቱ 28,844 ሄ/ር አልሚ
በሐምሌና ነሃሴ ወራት የቡና ችግኝ ተከላ ደባል ሰብል ለማልማት ታቅዶ 31,675 ሄ/ር (>100%) ማሳ
በተካሄደባቸው አካባቢዎች በ22,725 ሄ/ር ላይ የአፈርን ለምነት በሚያሻሽሉ እና ተጨማሪ ገቢ በሚያስገኙ
ሰብሎች ተሸፍኗል፡፡
የጉዝጓዝ ማልበስ ሥራ ተከናውኗል፡፡
የቅመማ ቅመም ልማት
በምርት ዘመኑ 101,343 ሄ/ር በዓመታዊና ቋሚ ምርት የሚሰጡ
(ዝንጅብል፤ኮረሪማ፤በርበሬ፤አሪቲ፤ሮዝመሪ፤ኮሰረት፤ሚጥሚጣ፤ ቆንዶ
በርበሬና የመሳሰሉት) በቅመማ ቅመም ሰብሎች ለመሸፈን ታቅዶ
97,914 ሄ/ር (96.6) ተከናውኗል፡፡

እስከዚህ ሩብ ዓመት ቋሚ ምርት የሚሰጥ 32,957 ሄ/ር እና በዓመታዊና ቋሚ


የለማ 64,957 ሄ/ር በዘር የተሸፈነ በድምሩ 97,914 ሄ/ር (96.6%) ለምቷል፡፡ ከዚህ
ውስጥ ምርት የሚሰጠው በዘር የተሸፈነ ማሳ 95,366 ሄ/ር ነው፡፡
በ2014/15 ምርት ዘመን
በኢኒሼቲቭ ፕሮግራም የተከናወኑ የቅመማ ቅመም ልማት
ተግባራት፡-

• የቅመማ ቅመም ልማት ኢኒሼቲቭ ፕሮግራም ዙሪያ


10በ10 እና 20በ20 የተለያዩ ቅመማ ቅመም ሰብሎች
ልማትን፡-

• በ435 ቡድን በ17,240 አርሶ አደሮች፣ ወጣቶችና ሴቶች


ለማልማት ታቅዶ

• በ27 ወረዳ፣64 ቀበሌ፣46 አማማ፣25 ት/ቤቶች፣ 7


የሃይማኖት ተቋማት፣ 1 ሆስፒታል፣ 3 የመንግስት ቡና
ችግኝ ጣቢያዎች 114 ክላስተር 123,600 ካ/ሜትር ላይ
8,743 ወንድ 4,263 ሴት በድምሩ 13,006 አርሶ አደሮች
ሮዝመሪ፣ ኮሰረት፣ አሪቲ ለምቷል፡፡
የቅመማ
ቅመም
ልማት
የስፔሻሊቲ ቡና ዝግጅት
ወደ ማዕከላዊ ገበያ የሚቀርበውን የቡና ምርት
አሁን ካለበት 31,634 ቶን ወደ 48,493 ቶን ማሳደግ፤

የሚቀርበውን የቅመማ ቅመም ምርት አሁን ካለበት


124,141 ቶን ወደ 188,044 ቶን ማሳደግ
የ2015 በጀት ዓመት የታጠበ ቡና ቅድመ ዝግጅት
ሥራዎች
የታጠበ ቡና ቅድመ
ዝግጅት ቅድመ
ማዘጋጃ ሥራ
እንዳስትሪ የጀመሩ ዝግጅት
የጀመሩ
ብዛት ያጠናቀቁ

253 111
306 239
በሩብ ዓመቱ የጥራት ቁጥጥር ተደርጎለት
ለማዕከላዊ ገበያ የቀረበ የቡና ምርት፡-

የታጠበ-1,642 የታጠበ-351
ዕቅድ ያልታጠበ- ክንውን
4,224 ያልታጠበ-
2,979
ድምር-
5,866 ድምር-3,330
በሩብ ዓመቱ ወደ ማዕከላዊ ገበያ የተላከ የቅ/ቅመም ምርት (በቶን)

የታቀደ 37,609 የተላከ 25,037(66%)


የብቃት ማረጋገጫ በተመለከተ ፡- በ1ኛ ሩብ ዓመት 733 ነባር የብቃት
1 ማረጋገጫ ፈቃድ ለማደስ እና 60 አዲስ ለመስጠት ታቅዶ 352 ነባር እና
47 አዲስ በድምሩ 399 ተከናውኖዋል

የግብይት ማዕከላትን ማደስና ቁጥራቸውን ማሳደግ ፡-


2 በበጀት ዓመቱ በቁጥር 489 ነባር 143 አዲስ የግብይት ማዕከላት እንዲቋቋሙ ታቅዶ
365 ነባር 10 አዲስ የግብይት ማዕከላትን የመገንባት ሥራ ተሰርቶዋል፡፡
ህገ-ወጥ ቡና ግብይትና ዝውውር ቁጥጥር፡-
በየደረጃው ባለዉ ሕገ ወጥ የቡና ግብይትና ዝውውር አስተባባሪ ግብ/ኃይል በተደረገዉ ክትትልና
ቁጥጥር ሥራ 224.7ኩ/ል መርቡሽ፤6.8 ኩ/ል ጀንፈል ተይዞ ከተሸጠዉ 3,459,283 ብር ገቢ
ተገኝቷል፡፡

11/7/22 21
ለዕቅ
መሳ ዳችን
ካት
ቸው ራም
መል የረዱን
ጀ ታ ፕሮ ግ
ተሞ ካም
ክሮዎ ዘጋ ውቅ ና ይ ሉ

ች መ የዕ
ት ጠ ቱ ግብ
ረ-ኃ

ረ ኮ ካ
አ ና
ላ መሰ
ላ ከል

መ ድ ቸ ው ቅ
ላ ላ ት ዕ ው ው ር ን ድጋ


መ ፍ

ና ቄ ጻጸም ዘጋጀ ዝው ንካራ



የን ተሻለ አፈ በማ ድ ና
ግ ረገ ው

ና ን ደ
የ የቡ ያ
ጥ ወ
ህገ
በቀጣይ ከፍተኛ ትኩረት የሚሠጥባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች

እንደ ሃገር የተያዘው ከቡና ኤክስፖርት የ2 ቢሊየን ዶላር የውጪ ምንዛሪ ገቢ እንዲሳካ
የድርሻችንን መወጣት፣
የህገ-ወጥ መስመሮችን የመለየት ሥራ በማከናወን ህገ-ወጥ የቡና ንግድና ዝውውርን በተቀናጀ መንገድ
ጠንካራ ቁጥጥር በማድረግ ምንጩን ማድረቅ፣

በበጀት ዓመቱ ወደ ማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የተየዘውን 188,083 ቶን የቅመማ ቅመም ምርት ወደ
ማዕከላዊ ገበያ በመላክ የግብይት ተዋኒያንን የሀገርን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፤
እንደ ደቡብ ክልል ለበጀት ዓመቱ የተያዘውን 48,493 ቶን የታጠበና ያልታጠበ የቡና ምርት
ወደ ማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ መቻል፡፡
በክልሉ የሚገኙ ቁጥራቸው 306 የሚሆኑት የታጠበ ቡና ማዘጋጃ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው ወደ ሥራ እንዲገቡ
ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር፣ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ
ባለሥልጣን በኩል
ሊታይ የሚገባው
ጉዳይ

ከባለፈው በጀት ዓመት ጀምሮ ስፔሻሊቲ ቡና በውጪ ገበያ የተሻለ ዋጋ እያገኘ ስለሆነና
ተፈላጊነቱ እየጨመረ በመምጣቱ የታጠበ ቡና ማዘጋጃ እንዳስትሪዎች በሙሉ አቅማቸው
እየሠሩ ባለመሆኑ 20 % በቡና አቅርቦት ላይ ችግር ስለሚፈጥር ማሻሻያ ቢደረግ

የኢዩ-ካፌ በጀት ክልል ሳይሆን በቀጥታ ለታቀፉ


ወረዳዎች የሚላክበት ሁኔታ ቢመቻች
 የተሸከርካሪ እጥረት (ያሉትም ተደጋጋሚ ጥገና
መጠየቅ)፣

ያጋጠሙ
• የሠው ኃይል እጥረት
ችግሮች
• ህገ-ወጥ ንግድና ግብይት መበራከት፤

25
በቀጣይ ከፍተኛ ትኩረት የሚሠጥባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች--------

አዲሱን የቀጥታ ገበያ ትስስርን ማጠናከርና መደገፍ


ከአርሶ አደሩ በህገወጥ መንገድ እሸት ቡና ገዝተው ለታጠበ ቡና ማዘጋጃ እንዳስትሪ
የሚያቀርቡ ህገወጦችን ማስቆም፤
በኩታ ገጠም አሠራር ዘዴ ያረጀ ቡናን በጉንደላና ነቅሎ ተከላ ለማደስ አስፈላጊው
የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች
ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ሰፊ ሥራ
መሠራት
ወርቅ ላይ ቁጭ ብሎ መለመን ያሳፍራል
መፍትሔው እኔን ማልማት ነው የምላችሁ የናንተው ወገን COFFEE ነኝ
ስላዳመጣችሁኝ
አመሠግናለሁ

You might also like