You are on page 1of 13

ኢልቅ------------------

አያም -------------------

ለስልጤ ዞን ኣደ ዋቱሪዝም መምረ

ወራቤ

ዡቦይ ፡- የ 2016 በ.ዘ 03 ውስጥ የትረሱ ቡር ቡር ከውንቸ ላሆት ቤደበ ዮናን ፡፡

ለደር በዱሚ ለጭቅሞት የጃዲምኮ ቦራቤ ከተመ መትንዳደሬ ኣደዋ ቱሪዝም ክትበት ጋር በ 2016
በጀት ዘማን በ 03 ወሪ ውስጥ የትረሱ ቡር ቡር ከውንቸ ሪፖርተ ------ ኡፍተ ቲኢ ሪሳለ ግነ አቲንዛዞ
ላሆተነ የሰትናን፡፡

//ቶገሬት ጊነ//

የጂጂ

 ለክትበት ጋርነ
ወራቤ

ባፍዋ ስነ-ሉበ ቡር የብል ተረሻት በ 03 ወሪ የትከወኑ ቡር ቡር ከዉንቸ.


 የስልጤ ኣመ-ሰብ በሉላሉሌ ወክት ኢድጋለለይማን ሉላሉሌ የስነ-ቀውል ዱኒያዮ ጭም ለሶት

ቢልቅ 125 የስነ-ቀውል ዱኒየ ጭም ላሶት ተዌጠናኔ ቢልቅ 125 የስነ-ቀውል ዱኒየ ጭም አሶት

ሀቀተሌን፡፡

 ጭም የትረሱ የስነ-ቀውል ዱኒያዮ በሙጀለድ ላስናዶት 01 ግነ ተዌጠናኔ በውጥኒሚ አሰነት የስናዶት

ብል ተረሻን፡፡

 ቡፍት እልቅ 12 ለሉላሉሌ ቃምቸ የፍሳሬ ኡግዠ ላኖት ተዌጠናኔ ቡፍት እልቅ 10 የፍሳሬ ኡግዠ

አሶት ሀቀተሌን፡፡
 ዪንጅ ሉበ ጅጋኛኞ አጅስ ለጅጋኞት ቢልቅ 05 ተዌጠናኔ ቢልቅ 05 አጅጋኞት ሀቀተሌን፡፡
ሂንኩምንጋ ለኑብር በውርት 01 ግነ ዪንጅ ሉበ ጅጋኛኞ ኡግዠ ዋ ተክታተላት ያሶት ብል
ተረሻን ኡሁኑም የበርግቾ ሶፍያ የኣደ ሙት፤የስራጅ ሰባሃዲን የኣደ ኮፍት ዋ እስከርብ
ገነገናም----------
 በስልጥኘ አፍ ሉላሉሌ ፎርማትቸ ኢስናዶነኮ ላሶት ቢልቅ 02 ተዋጠናኔ ቢልቅ 02 ያስናዶት
ብል ተረሻን፡፡ ተከመላትምከ 100% ተበቂለኜ ቂጨ
 ተዞን ሊስናጀነይ ፌስቲባል በሉላሉሌ ብልቸ ኡፍት ሉፍት ዮኑ ዪንጅ ሉበ ብለተኛኞ በላሎት ዞን

በሳለነይ አሰነት የላሎኔ ያጂጎት ብል ተረሻን፡፡

 በከተመነ እትረከቦን ዝልዛሎተኘ/የቱርስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ ተፔለኒሙ ቦሽትምከ አፊ በሎትም

በስልጥኛም ዋ በአማርኛም ያስናዶነኮ ሪሳለ በቢትኖትዋ ተጅሪብ ቢለቆት 10 ተዌጠናኔ 06

ያስናዶነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡ ለባይትከ፡- ሀኒፍ ካፌ ዋ ሬስቶራንት፤ማሀሪ ኡቴል፤ሙሃቢት ስንቅ ጋር

ገነገናም--------

 በዞን በስናጄይ ሰልጠነ በከተመነ ኢትረከቦን ቢልቅ 02 ዪንጂ ሉበ ጂጋኛኞ በስልጠናይ እትዋሰዶነኮ

ያሶት ብል ተረሻን፡፡

 አረፋ ሙሊ ቲታሀበዳነይ በከተመነ በሉይ ያኣደ ጌዶ በስልጥኘ አፍ ሉላሉሌ መትፊቀርቸ ዋ ድራማ

ያቻቺሎነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡

በኣደ ወግ-ሽግ ዋ ቅሬቶ ቡር የብል ተረሻት በ 03 ወሪ የትረሱ ቡር ቡር ከውንቸ.


 ቢልቅ 01 ጊነ አረፋን ቦራቤ መሰ ባሶት በስናጄ ባዘር የስልጤ ኣደኜ ሉላሉሌ ተቅላቃይ ቅሬታቶ ለሺምቶትዋ
ለቻቺሎት ተዌጠኔኔ ቢልቅ 01 ጊነ አረፋን ቦራቤ ባዘር መሰ ባሶት የስልጤ ኣደኜ ሉላሉሌ ተቅላቃይ ቅሬታቶ
ያቻቺሎት ብል ተረሻን፡፡ሂንኩምንገ በአረፋ ሙሊ ብሪሬ ወረቀት ለብረጦት 200 በቂል ተዌጠናኔ 200 በቂል
ብራጦት ሀቀተሌን፡፡
 የወገሬት ዋ ሱኩት ከይረኘ ሉባም አረፋ በስልጤ አመ-ሰብ እታህባድቢየን ሃለት ሬሬሳ የቦት ብል ተረሻን ኡሀም
እንጬ የፍለጦት አዳብ፣የትረዘቆት አዳብ፣ጉሮት ዋለብጦ የቦት አዳብ፣የቦሎቾ አዳብ
 በጎዬነ ኢትረከቦን ተቅላቀይ ቅሬታቶ ለዘይሮት በውርት 03 ግነ ተዌጠናኔ በውርት 02 ግነ አዘይሮት
ሀቀተሌን፡፡ለበይትከ፡-ሁሊሚ የባድ-ባሊቅቸ አዚይሮት --------፡፡
 ዞን አደ ቱሪዝም በስነጄይ ይንዳቺ አረፋ ዤል ያኪነት ጌዶ ኡግዠዋ ተክታተላት ላሶት ተዌጠናኔ በውጥኒ አሰነት
ዤል ያኪነት ጌዶ ይንዳቺ አረፋ በሉላሉሌ የስልጤ ኣደኜ የአይብ ኡጆ የድባሎት አደብ፣ቢንጂ ይረሶት ጌዝ ብል
በዴረይ አቲሮት ሀቀተሌን፡፡
 በወራቤ ከተመ መትንዳደሬ በ 01 ቀበሌ በተሽዋራሪ የጄጄ ሰከበ በከተማይ ባሊቅቸ መርካይ የፍዶት
ብል ተረሻን፡፤
 ቢልቅ 01 ሀጂስ የኣደ ደዌ ለምዚግቦት ተዌጠናኔ ቢልቅ 01 የኣደ ደዌ የምዝግቦት ብል ተረሻን፡፡ኡሀም
ሊት፡-እድጋለነይ ለሪጀ ነቶዋ በደል ኡስጥ ላለ ነቶ ቡስቃይ ስረከ ዮቅጤኔ ተሴጦ እልቃልቄኔ ፋጅር ግንዝር
ተይበሊ በጎፈ ደል እሰኩያን ደዊ የሻን ጀንጎ ስንቀ እለበሊ ተኢ ዞፍ በሰገረ ሹመት የደለኮ ዮናኔ ዮጫን፡፡
 ቢልቅ 01 የስልጤን ኣደኜ መትፊቀር ለምዚግቦት ተዌጠናኔ ቢልቅ 01 የስልጤን ኣደኜ መትፊቀር
የምዚግቦት ብል ተረሻን፡፡ኡሀም ጭንላጭን ተጥወዋሮት፡-ኢታይ ብዤ ወክት የገረድ ወልድ ቡምርኒሙ ቀለ
ጎት የበሉ ሼሽት ዮኖኔ ሀድቴ ላቃደ በጭኒሻ ትጦረት ሀድቴ እንግረሽ ቴንዘት የጦሮታቴ አይኔን ዮስዱኘን ቲላት
የጦሩ ሱር የሰማይ ጨረ እሎታን ምና ሊያሱኝ ቲለት ጎሬ ሊባሉሽ እሎተን፡፡

የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ ቡር የብል ተረሻት በ 03 ወሪ የትረሱ ከዉንቸ ሪፖርት.


 በከተመ መትንዳደሬይ ሊትረከቦን ቢልቅ 85 የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ ኡግዠ ዋ
ተክታተላት ላሶት ተዌጠናኔ ቢልቅ 83 የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ ኡግዠ ዋ
ተክታተላት ባሶት የዞፎፎ ክንባየ ያስናዶት ብል ተረሻን፡፡
 በቱሪዝም ጉለንታይ ሀጅስ ለልጅ 10 ለገረድ 15 በሁንዱሉሌ 25 የብል አያን እታለቃን ባሌኔ ዌጠኔኔ
ለልጅ 12 ለገረድ 16 በሁንዱሉሌ 28 የብል አያን ታላቃን፡፡ሂንኩም በጉላንታይ በኑብር ልጅ 22 ለገረድ
23 በሁንዱሉሌ 45 የብል አያን ኢታለቃን ባሌኔ ዌጠኔኔ ለልጅ 23 ለገረድ 25 በሁንዱሉሌ 48 የብል
አያን ታለቃን፡፡ በሁንዱሉሌ ለአጅስዋ ለኑብር 70 የብል አያን ኢታለቃን ባሌ ዌጠኔኔ ቢልቅ 76
ታለቃን፡፡በፐርሰንት 100% ላጅጎት ሀቀተሌን፡፡
 ለቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ አቦትቸ ዋ ቢለተኛኞ በስልጤ ኣደኜ ስንቅ አስናዶት ውርት ሰልጠና ላቦት
ቢልቅ 40 ተዌጠናኔ ቢልቅ 30 የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ አቦትቸ ዋ ቢለተኛኞ ሰልጠና ያቦት ብል
ተረሻን፡፡ለሰልጠና ላቲሮት ያትኬሻነይ ገቢ ዲነት ተወራቤ ከተመ መትንዳደሬ ከንቲባ ኡግዠ ያሱናነኮ
(ስፖንሰር) ሂንኩም በሪሳላ በሳሎት 43000 ብር(ዲነት) የበዘ ሪከቦት ሀቀተሌን፡
 ቢልቅ 05 ሀጂስ የትከፈቱ የትሩስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ ለምዘግቦት ተዌጠናኔ ቢልቅ 04
የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞ የምዚግቦት ብል ተረሻን፡-ረሀ ስንቅ ጋር፣ሀዩ ስንቅ፣ማሻአላህ
ሬስቶራንት
 ተኡግዠ ዋ ተክታተላቲ ሜጠቅ ለሜጠቅ ተብል ሩክቦ ታለይሙ ክትበት ጋር በሁኖት በከተማይ
እትረከቦን የቱሪስት ድጋየ ዋቢ ጅጋኛኞይ ዋ ሁንዱሉሌ ተዝልዛሎ ጋር ጅጋኛኞ ደበኔ መቻያዮ (ታፔላ)
በስልጥኛ አፍ ዩግኖነኮ ተጅሪብ ዪለቆት ብል ላሶት ተዌጠናኔ በውጥንሚ አሰነት ተከመላን፡፡

በቱሪስት ፕሮሞሽን ተዋከባትዋ ፈንድ አትካኬሺ ዳይሬክቶሬት ቡር የብል


ተረሻት ባፍቴይ ደረት አይዶ የትከወኑ ቡር ቡር ከውንቸ ሪፖርት
 የቱሪስት አቁምስነ ኤትቸ ላቻቺሎት ቢልቅ 100 ቢሪሬ ወረቀት ላሰናዶት ዌጠኔኔ በዉጥኒ አሰነት ቢሪሬ ወረቀት
አሰናዶኔ ቢራጦት ሀቀተሌን፡፡
 የቱሪስት አቁምሲናኖ ኤትቸ በሉለሉሌ አመኜ ሚድየ የልቡይ ኤት 06 ግን አስናዶኔ ላቅርቦት ዌጠኔኔ
በውጥኒ አሰነት 06 ግን በፌስቡክዋ በቴሌ ግራም የቻቺሎት ብል ተረሻን፡፡
 የባድ ውስጥ ቱሪስት በሂልቅ 17‚502 ቱሪስትቸ ኢገቦን ባሌ ዌጠኔኔ 17‚834 የባድ ውስጥ ቱሪስትቸ የገቡ ቲዮን መሰከ
ለአረፋይ ሙሊ በለ ፋኖ በግቦት፤ በአረፋይ ሙሊ መሰ ተሉላሉሌ ከተመ ለባዛር በምጦት፤ በዩንበረስቲ ኪትመ መሰ
ሂንኩም የ 12 ለኜ ጎልጌ ጃዴ ለዉሰዶትዋ ጃደይ ላትዊስዶ ነግዳዶ ምጦት ሀቀተሎን፡፡
 ያቢሌ ባድ ቱሪስት በህልቅ 25 ቱሪስትቸ ኢገቦን ባሌ ዌጠኔኔ 15 ተቻይነ ባድ ቱሪስትቸ ጊቦት አቀተሎን፡፡
 ተቱሪዝም ጉለንተ በወሪ ኡስጥ 1‚272‚499.33 ገቤ ለርከቦት ዌጠኔኔ 1‚274‚166 ብር ገቤ ሪከቦት አቀተሌን፡፡

 የባድ ውስጥ ዚያረ ይትረሻነኮ ላሶት ዌጠኔኔ በዉጥኒ አሰነት ተዋቻሞ ዩንበረስቲ የመጡ ደረሳሶ የዘፎ ፋን፤የቡናር
ክሬት የቱሪስት አቁምስነ ኤት ዉሰዶኔ ያዚይሮት ብል ተረሻን፡፡
 ለባዳ ቻል ጌዶ ኡግዠዋ ተክታተላት ላሶት ዌጠኔኔ በውጥኒ አሰነት ለወራቤ 2 ለኜ መቃም አሽር ጋር የባዳ ቻል ጌዶ
ፈረንከ ኡግዠ ባሶት ሂንኩም ቦሪ ወሪ ፈረንከ ደረሜ በበሎት በሁንዱሉሌ ሀምሰ ኪም (50‚000) ብር ጭም አሶኔ
አርባምንጭ በሂዶት የአዞ ራንች፤አርባይ የመዬይ ቡቆ፤ አባይ ጨለለቀ፤ጫሞ ጨለለቀ ዝያረ ያሶነኮ ተረሻን ፡፡
 ድባየ ዱኒየ ለርከቦት ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ላሰናዶት ዌጠኔኔ በዉጥኒ አሰነት ለወራቤ 2 ለኜ መቃም አሽር ጋር የባዳ
ቻል ጌዶ ሪሳለ በስናዶት ተከንቲበ 45‚000 ብር ሪከቦኔ የቱሪስት አቁምስነ ኤትቸ ዝያረ አሶት ሀቀተሎን፡፡

በቱሪስት አቁምስነ ዳይሬክቶሬት ቡር የብል ተረሻት የትከወኑ ቡር ቡር


ከውንቸ ሪፖርት.
 አጂስ የቱሪስት አቁምስነ ኤት ለምዘግቦት ቢልቅ 02 ዌጠኔኔ በውጥኒ አሰነት ቢልቅ 02 ምዝግቦት
ሀቀተሌን፡፡ኡሃም የቡሎ ፋን ፡ ኢትከባነይ በወራቤ ከተመ በዳጤ ወዚር ቀበሌ ቡሎ ቢሉያነን ቡርደ የድሮ
ጋር ኢትከባነይ በወራቤ ከተመ በዳጤ ወዚር ቀበሌ የዝጊር ቢሉያን ቡርደ

 ቢልቅ 500 ሊዮኖን የአመሰብ ቃምቸ በቱሪስት አቁምስናኖይ ደውስ ለይጄጅቢሙ ሀርገገ፣ ገዎ አግሶት፣
ዳንገ ግፎት ብለ ተጅሪብ ሊለቆት ዌጠኔኔ በውጥኒ አሰነት ቢልቅ 500 ለአመ ሰብ ቃም ተጅሪብ አጂጎት
አቀተሌን፡፡
 ቦራቤ ከተመ መቲንዳደሬ ኢትረከቦን የቱሪስት አቁምስነ ኤትቸ ኡግዠዋ ተከታተላት ላሶት ዌጤኔኔ ለ 03 የቱሪስት
አቁምስነ ኡግዠዋ ተከታተላት አሶት አቀተሌን፡፡ኡሁንም የዘፎ ፋን፤ የቡናር ኪሬት፤ የገንቦ ወሎኒም፡፡
በላቶ ውጥን አጋዢሎ የብል ተረሻት ባፍቴይ ደረት የትከወኑ ቡር ቡር ከውንቸ.

 የክትበት ጋራይ የሁለሚ የብል ተረሻት ዋ የሉባም ሳምተኜ፣ ዮሬ ዋ የፍቴይ 03 ውጥነ ፣የ 2016 በጀት ዘማን
ውጥን በውጥኖት በቲም ወባጀ ዋ በማኔጅመንት ባዙፎት ሊዬድበያን ቃም ያጂጎት ዋ ፋይል ያሶት ብል

ተረሻን፡፡

 የክትበት ጋረይ ሳምተኜ ፣ ዮሬ፣ የ 02 ወሪ ሪፖርት ዋ ያፍቴ ቂንጥ አይዶ በቲም ወባጀ ዋ በማኔጅመንት
ባዙፎት ሊዬድበያን ቃም ያጂጎት ዋ ፋይል ላሶት ተዌጠናኔ በውጥኒሚ አሰነት ተረሻን፡፡

 ውጥነ ዋ ሪፖርተ መንቄ በሶት በድባያም ሁንዱሉሌ የለይ ኑብር ሀለት ቢንዞት ሉልሚ የብል ተረሻት የዞፎፎ
ክንባየ ለስናዶት 01 ግን ተዌጠናኔ በውጥንሚ አሰነት ባስናዶት ያቦት ብል ተረሻን፡፡
 የክትበት ጋረይ 03 ወሪ አክሽን ፕላን አሶ ላግቦት ተዌጠናኔ በውጥንሚ አሰነት በሽንሽኖት የላሆት ብል
ተረሻን፡፡

 የክትበት ጋራይ የሶሾ -ኢኮኖሚ ሬሬሰ ላስናዶት በውርት 03 ግን ተዌጠናኔ በውጥንሚ አሰነት ለፕላን
ኮሚሽን የለሆት ብል ተረሻን ፡፡
 የ 2015 በጀት ዘማን የክትበት ጋራይ የሙራድ አድጋባት ውጥነ ዋ ሪፖርት ባስናዶት ለወባጀ ጋር የለሆት ብል
ተረሻን፡፡

 03 ግን የማኔጅመንት ወባጀ ላሶት ተዌጠናኔ 03 ግን የማኔጅመንት ወባጀ ያሶት ብል ተረሻን ፡፡


 ቢልቅ 12 ግን የቲም ወባጀ ላሶት ተዌጠና ቢልቅ 12 ወባጀ ያሶት ብል ተረሻን
 የ 2016 በጀት ዘማን ያይዶ፣ያፍቴይ ደረት አይዶ፣ያፍቴይ ቂንጥ አይዶ የፈየ-መትንዳደሬ ውጥን በውጥኖት
ሊዬድበያቀም ያጂጎት ዋ ፋይል ያሶት ብል ተረሻን፡፡

.
በቋንቋ ና ስነ-ጥበብ ዳይሬክቶሬት የ 03 ወር ሪፖርት.
 የእደ-ጥብብ ባለሙያዎች አድስ ለማደራጀት በቁጥር 05 ታቅዶ በቁጥር 05 ማደራጀት ተችሎዋል፡፡
እንዲሁም ለነባር ለእደ-ጥበብ ባለሙያዎች በዙር 01 ድጋፍና ክትትል ለማድረግ ታቅዶ 01 ግዜ
ድጋፍና ክትትል ማድረግ ተችሎዋል እነሱም ሶፍያ ባርግቾ ባህላዊ እቃ፤ሰባሀዲን ባህላዊ ኮፊያና
እስከርፕ ይቀጥላል-------
 የስልጤ መህበረ-ሰብ በተለያዩ ግዜ የምጠቀማቸው የተለያዩ ስነ-ቃል ለመሰብሰብ በቁጥር 125
ታቅዶ በቁጥር 125 ስነቃሎችን መሰብሰብ ተችሎዋል፡፡
 የተሰበሰቡ ስነ-ቃሎች በመፄሄት መልኩ ለማዘጋጀት በዙር 01 ግዜ ለማዘጋጀት ታቅዶ 01 ግዜ
መፄሄት ማዘጋጀት ተችሎዋል፡፡
 ቁጥር 12 ገፅ የተለያዩ የቱርጉም ስራዎች ለመስራት ቁጥር 10 የመቶርጎም ስራ መስራት
ተችሎዋል፡፡
 በስልጥኛ ቋንቋ የተለያዩ ፎርማቶች ለማዘጋጀት በቁጥር 02 ታቅዶ በቁጥር 02 ማዘጋጀት
ተችሎዋል፡፡
 በዞነችን ለሚዘጋጀው ፌስቲቫል የተለያዩ የእደ-ጥበብ ስራዎች የሚሰሩ ፍት ለፊት የሆኑት ለይታቹ
ላኩልን በሉን መሰረት ለይተን የመላክ ስራ ተሰርቶዋል፡፡
 በከተማችን ለሚጋኙ የቱርስት ሰጪ ተቋማት ታፔላቸውን በሁለቱም ቋንቋ ማለትም በስልጥኛና
በአማርኛ እንድያዘጋጁ ደብዳቤ በመበተን ና ግንዛቤ በመስጠት በቁጥር 10 ተቋማት ያዘጋጃሉ
ተብሎ ታቅዶ በቁጥር 06 ተቋማት ማዘጋጀት ችሎዋል፡፡ለምሳሌ ሀኒፍ ካፌ ና ሬስቶራንት፤ማሀሪ
ሆቴል፤ሙሃቢት ምግብ ቤት ይቀጥላል--------
 አረፋን ባህል በተመለከተ በከተማችን የሚገኙ የባህል የኪነት ቡድን በስልጥኛ ቋንቋ የተለያዩ
ድራማና ጭውውት በማቅረብ ቋንቋ እንድያስተዋዊቁ የማድረግ ስራ ተሰርተዋል፡፡
 በዞን በተዘጋጀው ስልጠና በከተማችን የሚገኙ የእደ-ጥባብ በለሙያዎች በቁጥር 02 እንድሳተፉ
የማድረግ ስራ ተሰርቶዋል
የባህል፣ታሪክ ና ቅርስ ጥናት ልማት ዋና የስራ ሂደት.

 በቁጥር 01 ጊዜ አረፋን በወራቤ ባዘር እግዝቢሽን የስልጤ ባህላዊ የተላየዩ ተንቃሳቃሽ ቅርሶችን
ለመሽጣትና ለማስተወዋቅ ተቅዶ በቁጥር 01 ጊዜ አረፋን በወራቤ ባዘር የስልጤ ባህላዊ የተለያዩ
ተንቀሳቃሽ ቅርሶች የመሸጥ የመስተወዋቅ ስራ ተሳርቶዋል፡፡እንዲሁም በአረፋ በዓል በራሪ ወረቀት
ለመበተን 200 ተቅዶ 200 መበተን ተችሏል፡፡
 ሰለምና ፀጥታ ለበጎ ፍቃድ ባለሞያ አረፋ በስልጤ መህባረ-ሰብ የሚከበርበትን ሁኔታ መረጀ መስጠት ስራ
ተሰርቶዋል፡፡እሱም የመገዶ እንጫት የመፍለጥ ስረዓት፣የአመጋገብ ስረዓት፣የመረድ ና ለቲሞች የመካፈል
ስረዓት፣የሰርግ ስረዓት
 የባህል ተንቃሳቃሽ ቅርሶች ለመስጎብኘት በዙር 03 ግዜ ታቅዶ 02 ጊዜ መስጎብኘት ተችሏል፡፡ለምሳሌ፡-
የሀገር ሽማግሌ
 ዞን ባህል ቱሪዝም በዘጋጄው የሴቶች አረፋ ዤል የኪነት በንድ ድጋፍናክትትል ለመድረግ ተቅዶ በተቃዳው
መሰረት ዤል የኪነት በንድ የሴቶች አረፋ በተላየዩ የስልጤ ባህላዊ የወተት ተደረጅቶ የመስረት
ስረዓት፣ተደረጅቶ የእጅ እርሻ የመስረት ስረዓት መሰያት ተችሏል፡፡
 በከተማ አስተዳደር ደረጃ የሀገር ሽማግሌዎችን እንደገነ በማደረጀት የቢሮ እቃዎችን በሟሟላት ስራ
እንዲጀሚሩ ተደርጎዋል.
 በወራቤ ከተማ አስተዳደር በ 01 ቀበሌ 01 የተሽከርካሪ አደጋ ደርሶ በከተማ አስተዳደሩ
የሀገር ሽማግሌዎች ጉዳዩ የመፍታት ስራ ተሰርቷል፡፡

 አዲስ የባህላዊ መዳሃኒት ለመመዝገብ እንዲሁም የሚሰጠውን ጥቅም ለመግለፅ በቁጥር 1


ታቅዶ በቁጥር 1 ባህላዊ መደሃኒት መመዝገብ ተችሏል፡፡ ሊት፡-የሚጠቅማውም ለዋባ
በሽታና ለሆድ ውስጥ ላለ በሽታ እርጥቡን ስር ተቃጥቅጦ ከኮሶ ይቃለቃልነ ጧዋት በባዶ
ሆድ ይወሳደል ከዘ ቦሀለ መደኒቱ ከሰረ በሰገረ ሽንት ሆኖ ይወጣል፡፡
 የስልጤ ማህበረ-ሰብ በድሮ ግዜ የሚጠቀምባቸውን ባህላዊ የጨዋታ አይነት በቁጥር 01
መረጃቸውን ለመሰብሰብ ታቅድ በቁጥር 01 መሰብሰብ ተችሎል፡፡

የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዋና የስራ ሂደት የ 1 ኛው ሩብ ዓመት ሪፖርት.


 በወራቤ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኙ የቱሪስት ሰጪ ተቋማት በቁጥር ለ 85 በዙር 01 ግዜ ድጋፍ
እና ክትትል ለማድረግ ታቅዶ በቁጥር ለ 83 በዙር 01 ግዜ ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ ግብረ-መልስ
የማውርድ ስራ ተሰርቷል፡፡
 በቱሪዝም ዘርፍ አድስ ለወንድ 10 ለሴት 15 በድምሩ 25 የስራ እድል እፈጠራል ተብሎ ታቅዶ
ለወንድ 12 ለሴት 16 በድምሩ 28 የስራ እድል መፍጠር ተችሎዋል፡፡እንዲሁም በዘርፉ ለነባር ለወንድ
22 ለሴት 23 በድምሩ 45 የስራ እድል እፈጠራል ተብሎ ታቅዶ ለወንድ 23 ለሴት 25 በድምሩ 48
የስራ እድል መፍጠር ተችሎዋል ፡፡ በአጠቃላይ ለአድስ እና ለነባር 70 የስራ እድል ኢፈጠራል ተብሎ
ታቅዶ በቁጥር 76 ተፈጥሮዋል፡፡በፐርሰንት 100% ማድረስ ተችሎዋል፡፡
 ለቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ባለቤቶች ና ሰራተኞች በስልጤ ባህላዊ ምግብ አዘገጃጀት ዙሪያ
ሥልጠና ለመስጠት በቁጥር 40 ታቅዶ በቁጥር 30 የቱ/አ/ሰጪ ተቋማት ባለቤቶች እና ሰራተኞች
በስልጤ ባህላዊ ምግብ አዘገጃጀት ማሠልጠን ተችላል፡፡ ስልጠናዉን ለመስጠት የሚየስፈልግ
ግብአቶች ፤(በጀት) ገንዛብ ከከንቲባ ድጋፍ እንዲደርጉልን (ስፖንሠን) እንዲሆኑን በፕሮፖዛል
በመጠየቅ ከ 41640 ብር በላይ ማግኘት ተችሎዋል ፡፡
 ከድጋፍ እና ክትትሉ ጎን ለጎን በከተማ አስተዳደሩ ስር ላሉ የቱሪስት ሰጪ ተቋማት እና የንግድ ቤቶች
ታፔላቸውን ወደ ስልጥኛ እንዲቀይሩ ድጋፍ እና ግንዛቤ የመስጠት ስራ መስራት ተችሎዋል፡፡
 በቁጥር 05 አድስ የተከፈተ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለመመዝገብ ታቅዶ
በቁጥር 04 የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመመዝገብ ስራ ተሰርቷል፡፡
የቱሪስት ፕሮሞሽንና ፈንድ አፈላላጊ የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራት ሪፖርት
 የአገር ውስጥ ቱሪስት 17‚502 ቱሪስቶች እመጣሉ ተብሎ ታቅዶ 17‚834 የአገር ውስጥ ቱሪስቶች
ከተለያዬ ቦታዎች ወደ ከተማችን መምጣት ችሏል፡፡
 የውጭ ሀገር ቱሪስት በቁጥር 25 እመጣል ተብሎ ታቅዶ በቁጥር 15 መምጣት ችሎዋል፡፡ ከሂንድ እና
ቻይና ሀገር ናቸው
 ከቱሪዝም ዘርፍ 1‚272‚499.33 ብር ገቢ ኢገኛል ተብሎ ታቅዶ በእቅዱም መሰረት 1‚274‚166 ብር
ገቢ ማግኘት ተችሎዋል፡፡
 ፕሮፖዛል አዘጋጅተን ተጨማሪ በጀት ለማግኘት ታቅዶ በእቅዱም መሰረት ለወራቤ 2 ኛ ደረጃ
ት/ቤት የሀገርህ እወቅ ክበብ ደብዳቤ በመጻፍ ከከንቲባ 45‚000 ብር ማግኘት ተችሏል፡፡
 በመገናኘ ብዝዋን የቱሪስት መስቦችንና ያሉበት ሁኔታ 06 አዘገጅቶ ለመስተዋወቅ ታቅዶ በእቅዱ
መሰረት 06 በፌስቡክ፤ በቴሌ ግራም፤ በይቲዩብ የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቷል
 የቱሪስት መስህብ ቦታዎችን ለማሰተዋወቅ በቁጥር 100 በራሪ ወረቀት ለማዘጋጀት ታቅዶ በእቅዱ
መሰራት ከተለያዬ ቦታ ለመጡ እንግዳዎች 100 በራሪ ወረቀት መበታን ተችሏል፡፡
 በወራቤ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ ት/ቤቶች የሀገርህን እወቅ ክበባት ድጋፍና ክትትል ለማድረግ
ታቅዶ ለወራቤ 2 ተኛ ደረጃ ት/ቤት የብር ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም በወር ወር 100 ብር በመሰብሰብ
በጠቃለይ 50‚000 ብር ኢዞ አርባምንጭ በመሄድ ፣አዞ ረንች ፣አባይ ሀይቅ ፤ጫሞ ሀይቅ የመጎብኘት
ስራ ተሰርቷል፡፡
የቱሪስት መስህብ ዋና የስራ ሂደት በ 03 ወር ውስጥ የተሰሩ ዋና ዋና ስራዎች ሪፖርት.
 በወራቤ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የቱሪስት መሰህብ ቦታዎች ድጋፍና ክትትል ለማድረግ ታቅዶ
የቱሪስት መስህብ ቦታዎች ድጋፍና ክትትል ማረግ ተችሏል፡፡እነሱም የዘፎ ፋፋቴ፤ያጌደሌ ዋሻ፤የገንቦ
ዋሻ፤ያኒ ፋንና የቡናር ሸለቆ ናቸው፡፡
 በቁጥር 500 ለሚሆኑ የመሀበረሰብ አካል በቱሪስት መስህብ ቦታዎች ጉዳት እንዳይደርስባቸው ግንዛቤ ለመፍጠር
ተቅዶ በኢቅዱም መሰረት ት/ቤት ላሉ ተማሪዎችና ለካባቢ ነዋሪዎች በጠቀላይ 500 ግንዛቤ መፍጠር ተችሏል፡፡
 አጂስ የቱሪስት መስህብ ቦታ ለመመዝገብ ቢልቅ ታቅዶ በእቅዱ መሰረት 02 መመዝገብ ተችሏል፡

2016 በጀት ዓመት በ 1 ኛው ሩብ ዓመት ውስጥ በልማት እቅድ ደጋፊ የስራ ሂደት የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎች

በተመለከተ

 የሴክተሩን የሁሉንም ስራ ሂደት እና የባለሙያ ሳምታዊ እቅድ እቅድ ፣የወር እቅድ የ 1 ኛው ሩብ ዓመት
በማኔጅመንት በመገምገም ተቀብሎ ፋይል ለማድረግ ታቅዶ በእቅዱም መሰረት መስራት ተችሎዋል ፡፡

 የሴክተሩን የሁሉንም ስራ ሂደት እና የባለሙ ሳምታዊ፣ ወርሃዊ እና የ 1 ኛው ሩብ ሪፖርት በማኔጅመንት


በመገምገም ተቀብሎ ፋይል ለማድረግ ታቅዶ በእቅዱም መሰረት መስራት ተችሎዋል፡፡
 የሴክተሩን የዓመት፣የወር፣የሩብ ዓመት የመልካም አስተዳደር ሪፖርት ለማዘጋጀት ታቅዶ በእቅዱም መሰረት
ማዘጋጀት ተችሏል

 እቅድና ሪፖርተ መነሻ በማድረግ በተጨማሪም በአጠቀላይ የለውን ነባራዊ ሁኔታ በማየት በዙር 01 ግዜ
ለሁሉም ስራ ሂደት ግብረ-መልስ የመስጠት ስራ መስራት ተሰርቷዋል፡፡
 የቲም ውይይት ለማድረግ 12 ግዜ ታቅዶ 11 ግዜ የቲም ውይይት ማድረግ ተችሎዋል፡፡
 1/12 አክሽን ፕላን በመስራት ለፋይናንስ የመስጠት ስራ መስራት ተችሎዋል፡፡
 የሴክተሩን የሶሾ -ኢኮኖሚ መረጃ በዙር 03 ግዜ በማዘጋጀት ለፕላ ፅ/ቤት መላክ ተችሎዋል፡፡
 የሴክተሩን የ 2015 የግብ ስምምነት ሪፖርት እና የ 2016 በጀት ዓመት የግብ ስምምነት እቅድ ለመስራት
ታቅዶ በእቅዱም መሰረት በመስራት ለምክር ቤት ያማድረስ ስራ ተሰርቷል፡፡

 የማኔጅመንት ውይይት በዙር 03 ግዜ ለማድረግ ታቅዶ በዙር 03 ግዜ የማኔጅመንት ውይይት ማድረግ


ተችሏል፡፡’

የወራቤ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ቱሪዝም በ 2015 በጀት ዓመት በ 09 ወር ዓመት የተከናወኑ ዋና
ዋና ተግባረት ሪፖርት
ቁጥር-----------------------

ቀን---------------------------

ለወ/ከ/አስ/ድርጅት ፅፈት ቤት

ወራቤ

ጉዳዩ፤- የ 100 ቀን እቅድ ስለመላክ ይሆናል፡፡

ከላይ በርእሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ባ/ቱ/ፅ/ቤት የ 4 ተኛው ሩብ ዓመት(100


ቀን) የሚሰሩ ዋና ዋና ስራዎች እቅድ ሰርታቹሁ ላኩልን ባላቹሁን መሰረት
ሰርተንከ--------------ገፅ ጋር አባሪ አድርገን የላከን መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ

ለፅፈት ቤታችን

You might also like