You are on page 1of 79

ለ፡-ንብረት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት

ከ፡-ግምጃ ቤት ፀኀፊ

ቀን፡15/12/2015

ጉዳዩ፡ የ 2016 ዓ.ም እቅድ ስለማቅረብ

ከላይ በርእሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከቡድኑ በወረደዉ መሰረት የ 2016 ዓ.ም


እቅድ-------------------ገፅ አባሪ አድርጌ ማቅረቤን አሳዉቃሉ
ለ፡-ንብረት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት

ከ፡-ግምጃ ቤት ፀኀፊ

ቀን፡15/06/2016

ጉዳዩ፡ የስድስት ወር በኤሲሲ ዉጤት ማቅረብን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ከሀምሌ 01-11-2015 እስከ 30-05-2016 ድረስ


ያለዉን የስድስት ወር በኤሲሲ ዉጤት አንድ ገፅ አባሪ አድርጌ ማቅረቤን አሳዉቃለሁ
ለ፡ሰው ሃብት ስራ አመራር የስራ ሂደት

ከ፡ሰለሞን ጌነት

28/10/2013 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- የስልጠና ሰርትፍኬ እንዲያያዝልን ስለመጠየቅ

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደጸሞከራ በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን በተለያዬ ግዜ ስለሂሳብ አያያዝ የኢፍሚንስ
ስልጠና እና የስቶክና የንብረት አስተደዳደር ስልጠና እንዲወስድ የተጠየቅን መሆኑ ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም ስልጠናውን እንዲሳተፍ በተላኩባቸው ግዚያት ስልጠናውን የወሰድኩኝ የተሰጠኝን የስልጠና


ሰርትፍኬት 02 ገጽ አባሪ አድርጌ የላኩኝ መሆኔን እያሳወኩኝ ከፋይሌ ጋር ይያያዝልኝ እጠይቃለሁ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

08/09/2015 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የመጋቢት ወር 2015 የቴሌኮም ክፍያን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን፤ ወልዲያ ጉምሩክ መቆጣተሪያ ጣቢያ፤ ደረቅ
ወደብ እና ውርስ መጋዘን የተጠቀምንበትን ወርሃዊ የኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎት ክፍያ መኖሩ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም የመጋቢት ወር ወርሃዊ የኢትዮ ቴሌኮም ክፍያ በድምሩ 36,043.63/ሰላሳ ስድስት ሽህ አርባ ሶስት
ብር ከ ስልሳ ሶስት ሣንትም/ ብቻ የኢትዮ ቴሌኮም ክፍያ የመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም ከኢትዮ ቴሌኮም
ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት በቀረበው የአገልግሎት ክፍያ ደረሰኝ መሰረት ክፍያ ተፈጽሞ ሂሳቡ እንዲወራረድላቸው
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ከምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

10/09/2015 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- የሚያዝያ ወር 2015 የመብራት ክፍያን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደጸሞከራ በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር የሚገኙ መብራት እና ለፌደራል ፖሊሶች
መኖሪያና ቤት፤ የውርስ መጋዘን የሚጠቀምበት መብረት እና ቢሮ ተከራይተን እየተጠቀምንበት ያለ መሆኑ
ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የየካቲት ወር የአክቲቭ ሪአክቲቭ ቆጣሪ ወርሀዊ ክፍያ እንዲከፈል ባቀረቡት የመጠየቂያ ቢል መሰረት
አድስ እየተገነባ ያለው ገቢዎችና ጉምሩክ ቢሮ ውርስ መጋዘን የሚጠቀሙበት ቆጣሪ ቁጥር 100001079635
ብር 821.65/ ስምንት መቶ ሀያ አንድ ብር ከ ስልሣ አምስት ሣንቲም የየካቲት ወር የመብራት ክፍያ ስለሆነ
በተቻለ ፍጥነት ክፍያው እንዲፈጸም እየጠየቅን ከመብራት ሀይል ደንበኞች አገልግሎት ቁጥር 2 የተላከውን ቢል
01 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ከምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

10/09/2015 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሚያዝያ ወር 2015 የመብራት ክፍያን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከራው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር የሚገኙ መብራት እና ለፌደራል


ፖሊሶች መኖሪያና ቢሮ ፤ የውርስ መጋዘን የሚጠቀምበት መብረት እና ቢሮ ተከራይተን እየሰራን
ያለንበትመብራት ያለ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የሚያዝያ ወር የአክቲቭ ሪአክቲቭ ቆጣሪ ወርሀዊ ክፍያ እንዲከፈል ባቀረቡት የመጠየቂያ ቢል
መሰረት አድስ እየተገነባ ያለው ገቢዎችና ጉምሩክ ቢሮ ውርስ መጋዘን የሚጠቀሙበት ቆጣሪ ቁጥር
100001079635 ብር 800.25/ ስምንት መቶ ብር ከሀያ አምስት ሣንቲም ሚያዝያ ወር የመብራት ክፍያ
ስለሆነ በተቻለ ፍጥነት ክፍያው እንዲፈጸም እየጠየቅን ከመብራት ሀይል ደንበኞች አገልግሎት ቁጥር 2
ቅ/ጽ/ቤት የተላከውን ቢል 01 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ከምቦልቻ

ጉዳዩ፡- የምንጣፍእጥበትንይመለከታል

ከላይበርእሱለመግለጽእንደተሞከረውየቅርጫፍጽ/ቤታችንስራ አስኪያጅቢሮየተነጠፈውምንጣፍበጋጣሚ
ውሃ ተከፍቶ ሲፈስበት ምንጣፉ የቆሸሸስለሆነእንዲታጠብ የተነጋገርን መሆኑይታዎቃል፡፡
በመሆኑምየሚታጠበውየቢሮምንጣፍውሃ ሲፈስበት እና እርጥበት ሲነካው መጥፎ ሽታ ያመጣና
የቆሸሸበመሆኑምንጣፉንየሚያጥብበመፈለግምንጣፉእጥበትእንዲደረግለትእንጠይቃለን፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/11/2013 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- የሃምሌ ወር 2013 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል፡፡


ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ ምርመራ
ቀናት የሰጡበት ቦታ

1 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ መስፍን አርአያ 3-18697 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
5 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሙህዲን አሰን 3-20419 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
9 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ ዮሀንስ እሸቱ 3-19143 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
12 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ደሴ
15 አቶ አቶ ደስታው ጌትነት 3-18222 አማ ሀምሌ 2013 25 ቀናት ደሴ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች የሃምሌ ወር 2013 ዓ.ም የሰራተኞች
የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ::

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

03/01/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡-የነሃሴና ዻጉሜ ወር 2013 ዓ.ም የፊዚካል ስራዎች ሪፖርትን መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው የንብረት አስተዳደርንና ጠቅላላ አልግሎት ቡድን የነሃሴና ዻጉሜ ወር 2013
ዓ.ም የፊዚካል ስራዎችን እና የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የቢ.ኤ.ስ.ሲ/BSC/ ሪፖርት ---- ገጽ አባሪ አድርጌ
የላኩኝ መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ኮምቦ

ለ፡አስዎጋጅ ኮሚቴው

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

12/12/2013 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡-ድጋፍ የጠየቁ ድርጅቶችን መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ድጋፍ እንዲያደርግላቸው ጥያቄ ያቀረቡ ድርጅቶችን
እንድናሳውቃችሁ መጠየቃችሁ ይታዎቃል ፡፡ በመሆኑም ድጋፍ እንዲደረግላቸው የጠየቁ ድርጅቶች ዝርዝር

1. የቤተ መጻህፍት ዶክመንቴሽን


2. የኩታበር ወረዳ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት
3. ድርንበር የለሽ በጎ አድራጎት ማህበር ምስራቅ አማራ ቅርንጫፍ
4. የኮምቦልቻ ወረዳ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት
5. ኮምቦልቻ ወረዳ ሸሻቢር ፖሊስ ጽ/ቤት
6. የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መሞሪያ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዋና ክፍል
7. የቀበሌ 01 አስተዳደር ጽ/ቤት
8. የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት
9. የደቡብ ወሎ ዞን የቴ/ኢ/ል/ የቀበሌ 05 አንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ጽ/ቤት
10. የጎባለፍቶ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
11. የሰሜን ዲቪዥ 6 ኛ ሻለቃ ፖሊስ ዳይሬክቶሬት
12. የቃሉ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት
13. በደሴ ከተማ አስተዳደር የሆጤ ክፍለከተማ ማህበራት ልማት ዘርፍ/ጽ/ቤት
14. አየናቸው ፤ ዳዊትና ጓደኛቻቸው ህብረት ሽርክና ማህበር
እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ድርጅቶች ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ለቅርጫፍ ጽ//ቤታችን ጥያቄ
አቅርበው ከስራ አስኪያጅ እስከ ስራሂት ባለው አመራር ተመራርቶ የደረሰን በመሀኑ የተላለፈልን መረጀ
ከተራ ቁጥር 1 እስከ 14 የተጠቀሱትን መረጃዎች ኮፒ 32 ገጽ አድርገን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
 ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ኮምቦልቻ

ለ፡ አቅምና ድጋፍ ም / ስራ አስኪያጅ

ከ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ቀን 14/12/2013 ዓ.ም

ኮም ቦልቻ
ጉዳዩ፡- የሰው ሃይል እንዲሟላ ስለመጠቅ
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን ስር ባሉት ክፍት
ቦታዎች ላይ ሰራተኛ ቅጥር እንዲፈጸም /እንዲሟላ/ መጤቃችን ይታዎቃል፡፡
በመሆኑም በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር የንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡስን ውሰጥ ባሉት
ክፍት መደቦች ከዚህ በፊት ከሂደቱ ጋር ተነጋግረን እንዲሟሉ የተነጋገርናቸው መደቦች ላይ በተጨማሪ
በአስቸኳይ መሟላት ያለባቸው መደቦች ዝርዝር
1. የጥበቃ ፈረቃ አስተባባሪ ብዛት 2

2. የጥበቃ ሠራተኞች ብዛት 5

3. የሁለገብ ጥገና አገልግሎት ሰራተኛ iii ብዛት 1 እነዚህ ከዚህ በላይ ተጠቀሱት መደቦች ከወቅታዊ
ሁኔታዎች ጋር በማየት እና የለቀቀው የሁለገብ ጥገና አገልግሎት ሰራተኛ በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ ስር እንደጠቅላላ
አገልግሎት ቡድን ሲታይ አብዛሀኛው ስራ በእሱ ስር የሚሰራ በመሆኑ ለቦታው ሰራተኛ መመደብ
ስለሚያስፈልግ ትኩረት በመስጠት እንዲሟላልን አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ

 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን


ኮምቦልቻ

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 17/12/2013 ዓ.ም

ኮምቦልቻ
ጉዳዩ፡- የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎችን በተመለከተ ይሆናል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያሉት ተስከርካሪዎች ከስራ ከተመለሱ
በኃላ እና ለሰርቪስ ሄደው ከተመለሱ በኃላ ተሸከርካሪዎቹ የት እና ወዴት ወስደው እንደሚያቆሙና
እንደሚያሳድሩ አለመታወቁና ለህግ ማስከበር የስራ ዘርፍ እየተባለ ተሸከርካሪዎች እግቢ ውስጥ እንደማያድሩ
ታዎቃል፡፡

በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች ለመስክ ስራ ተልከውም ሆነ ለሰርቪስ ስራ ተሰማርተው


ከተመለሱ በኃላ ተስከርካሪዎቹን የት እንደሚያሳድሯቸው ስለማይታወቅ እና የተሸከርካሪ እና ነዳጅ ፍጆታችን
በጣም ለብክነት የተጋለጠ መሆኑ ግልጽ ነው ስለዚህ የቅርጫፍ ጽ/ቤቱን የተሸከርካሪዎች ብክነት ለመቀነስ ሲባል
ተሸከርካሪዎቹ በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ ቅጥር ግቢውስጥ እያደሩ ለሾፌሮች የታክሲ መክፍል በቀን የሚባክነው ነዳጅ
መቆጠብ እንዲሁም ተሸከርካራችን እንዳይንገላቱ አሰራርም ማበጀት በመሆኑ እና የተዝረከረከ አሰራርም
ማስተካከያ መንገድ በመሆኑ እና በተሸከርካሪ ስምሪት መመሪያም ቁጥር 32/2004 አንቀጽ 7/4 እና አንቀጽ 8/3
ቢሆን የመንግስት መስሪያ ቤት ተሸከርካሪዎች ማደር ያለባቸው መንግስት ተቋማት ቅጥር ግቢ ውስጥ መሆኑን
ስለሚደነግግ እና አሰራርም መቅረጽ ስለሚገባ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲወሰን እና ተግባራዊ እንዲሆን በጥብቅ
አሳውቃለሁ፡፡ ፡፡

ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ኮምቦልቻ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/12/2013 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የነሃሴ ወር 2013 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ
የሰጡበት
ቦታ

1 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ መስፍን አርአያ 3-18697 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
5 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሙህዲን አሰን 3-20419 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
9 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ ዮሀንስ እሸቱ 3-19143 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
12 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ደሴ
15 አቶ አቶ ደስታው ጌትነት 3-18222 አማ ነሃሴ 2013 25 ቀናት ደሴ
ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የነሃሴ ወር 2013
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ ::

ለ፤ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፤ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት አቡድን

ቀን 12/01/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ
ጉዳዩ፤- የተሸከርካሪ እቃ ግዥን ይመለከታል
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ከዋናው መስሪያ ቤት ለቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስራ የመጣ ተሸከርካሪ
ኮድ 4-21025 ኢት መኪና በቀን 12/01/2014 ዓ.ም ከአድስ አባባ ወደ ኮምቦልቻ እየመጣ እንዳለ ሃርቡ አካባቢ
ሲደርስ ብልሽ በማጋጠሙ እና መኪናው መንቀሳቀስ ስለማይችል ከጋረዥ ክሬን ተፈልጎ እንዲማጣ እና ጋራዥ
እንዲሰራ ከዋናው መስሪያቤት ከጠቅላላ አግልግሎት የስራ ሂደት ጋር በስልክ መነጋገራችን ይታዎቃል ፡፡
በመሆኑም የተሸከርካሪው ችግር በጋራዥ ባለሙያ ተፈቶ ሲታይ በቀን 13/01/2014 ዓ.ም ጋራዡ በመሠጠን
መረጃ መሠረት የእቃዎቹ ዝርዝር
1. የፊት እግር ኩሽኔት በቁጥር ብዛት 01
2. የፊት እግር ዲስክ በቁጥር ብዛት 02
3. የፊት እግር ሸራ በሴት 01
4.የኃላ እግር ሸራ በሴት 01
እነዚህ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩ እቃዎች ተሸከርካሪው ሃርቡ አካባቢ የቆመ እና ከቆመበትም ቦታ መኪናው
መንቀሳቀስ ስለማይችል ከጋራዥዎች ጋር በመነጋገር መኪናወን የሚያመጣ ክሬን በመነጋገር መኪናው ተጎትቶ ወደ
ጋረዥ እንዲገባና እንዲጠገን በመነጋገር እና መኪናው ተጠግኖ ለአስቸኳይ ስራ ስለሚፈለግ እና መከናውን ይዘውት
የመጣቸው እንግዶች ስለተቸገሩ ተሸከርካሪው ተጠግኖ ውስራ ማስገባት እና የሚጠግነውም ጋራዥ ጋር
ተነጋግራችሁ እንዲሠራ በጥብቅ አሳውቃለሁ ፡፡ ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/01/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የ ä ጉሜ ወር 2013 ዓ.ም እና የመስከረም ወር 2014 የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡

ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ


የሰጡበት
ቦታ

1 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ


እና መስከረም
2014
2 አቶ መስፍን አርአያ 3-18697 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
3 አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
4 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
5 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
6 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
7 አቶ ሙህዲን አሰን 3-20419 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
8 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
9 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
10 አቶ ዮሀንስ እሸቱ 3-19143 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
11 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
12 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
13 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ኮምቦልቻ
እና መስከረም
2014
14 አቶ ታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ደሴ
እና መስከረም
2014
15 አቶ አቶ ደስታው ጌትነት 3-18222 አማ ä ጉሜ 2013 28 ቀናት ደሴ
እና
መስከረም 2014

ስማቸዉ ከዚህበላይ ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የ ä ጉሜ 2013 እና
መስከረም ወር 2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ ::
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

03/01/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- የነሃሴና ዻጉሜ ወር 2013 ዓ.ም የፊዚካል ስራዎች ሪፖርትን መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው የንብረት አስተዳደርንና ጠቅላላ አልግሎት ቡድን የነሃሴና ዻጉሜ ወር 2013
ዓ.ም የፊዚካል ስራዎችን እና የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የቢ.ኤ.ስ.ሲ/BSC/ ሪፖርት ---- ገጽ አባሪ አድርጌ
የላኩኝ መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/01/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡-የመስከረም ወር 2014 ዓ.ም የፊዚካል ስራዎች ሪፖርትን መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው የንብረት አስተዳደርንና ጠቅላላ አልግሎት ቡድን የመስከረም ወር 2014 ዓ.ም
የፊዚካል ስራዎችን እና የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የቢ.ኤ.ስ.ሲ/BSC/ ሪፖርት 11 ገጽ አባሪ አድርጌ የላኩኝ
መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


ኮምቦልቻ

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን


30/01/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- ከሃምሌ 01/11/2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 30/01/2014 ዓ.ም /1 ኛ ሩብ ዓመት/የፊዚካል ስራዎች ሪፖርትን
መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው የንብረት አስተዳደርንና ጠቅላላ አልግሎት ቡድን ከሃምሌ 01/11/2013 ዓ.ም
እስከ መስከረም 30/01/2014 ዓ.ም /1 ኛ ሩብ ዓመት/ የፊዚካል ስራዎችን እና የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ
የቢ.ኤ.ስ.ሲ /BSC/ ሪፖርት 14- ገጽ አባሪ አድርጌ የላኩኝ መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

28/01/2014
ጉዳዩ፤- ተሸከርካሪ ጥገናን ይመለከታል
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሽከርካሪ ታርጋ ቁጥር 4-23686 ኢት
የኤሌክትሪክ መስመሪ ማስተካከል እና የናፍጣ መስመር ማስተካከል እንዲሁም ተሸከርካሪ ታርጋ ቁጥር 4-16324
ኢት መኪና ፊሪሲዮን አጀስትመንት መሰራ ስለሚያስፈልጋቸው መኪኖቹ ተጠግነው ወደስራ እንዲገቡ መጠየቁ
ይታዎቃል ፡፡ በመሆኑም የተሸከርካሪው ብልሽት የታርጋ
ቁጥር 16324 ኢት መኪና ፊሪሲዮን አጀስትመንት በውጭ ባለሙ የሚሰራ ተሸካርካሪ ታርጋ ቁጥር 4-23686 ኢት
መኪና ኤሌክትሪክ መስመር ማስተካከል እና የናፍጣ መስመር ማስተካል ስለሚያስፈልጋቸው ሁለቱም መኪኖች
ስራዎቹ የሚሰሩት መኪናዎቹ መንግድ ላይ የቆሙ ስለሆነ የውጭ ባለሙያ ጋር ተነጋግራችሁ በተቻለ ፍጥነት
ተጠግነው እንዲንቀሳቀሱ እንድታደርጉ እንጠይቃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ኮምቦልቻ

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

10/02/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፤- የፕሪንተር ቀለም ግዥን ይመለከታል
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያሉ የፕሪተር ዓይነት እና
የሚጠቀሙት የቀለም ዓይነት ዝርዝር የሚያሳይ መረጃ --- ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
አሳውቃለሁ ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ኮምቦልቻ

ተር ኮድ የፎቶ ኮፒ የሚጠቀሙባቸው የስራ ክፍሎች ፎቶ ኮፒው ፕሪንተሩ የሚወስደው በንብረት በንብረት


ማሽን ኮድ የሚወስደው የቀለም ዓይነት ክፍል ያለ ክፍል የሌለ
የቀለም ዓይነት ብዛት
p3150Dn የጉምሩክ ሰነዶች ቡድን Tk-3170/3160 √
TOSKALFA50 የጉምሩክ ሰነዶች ቡድን TK-6325 √
03I
et M402n ድህረ እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት GTC CF 226A 1 √
p3150Dn ድህረ እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት Tk-3170 √
p3050Dn ድህረ እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት Tk-3170 √
p3150Dn ፌደራል ፖሊስ Tk-3170 √
et M609 ትራንዚትና መጋዘን የስራ ሂደት CF237A √
p3045Dn/ ገቢ ሂሳቦችና ዋስትና አስተዳደር ቡድን Tk-3170,3130,3132,3134 √
00Dn
p3150Dn ጉምሩክ ኮፕሬሽ ም/ስራ አስኪያጅ Tk-3170 √
p3045Dn እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት Tk-3170/3160 √
et M604 እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት 81A 7
s4200Dn እቃ አወጣጥ የስራ ሂደት Tk-3130,3132,3134 16
p3150Dn የጉምሩክ አቤቱታ ጽ/ቤት Tk-3170/3160 √
et M609 ፕላን ለውጥ ስራ አመራር ቡድን CF237A √
p3150Dn የውስጥ ኦዲት ቡድን Tk-3170/3160 √
p3045Dn ስራ አስኪያጅ Tk-3170/3160 √
Dn ዋጋ አወሳሰን ቡድን Nams310s,410,510,610,505 505 4 √
ARK H
et M609 ወጪ እቃ ቡድን CF237A √
p3150Dn ኢንተለጀንስ ቡድን Tk-3170/3160 √
et M402n ደንበኞች አገልግሎትናድጋፍ ቡድን 26A √
et M609 የህግ አገልግሎት ቡድን CF237A √
p3150Dn የደንበኞች ድጋፍ ትምህርት የስራ ሂደት Tk-3170/3160 √
p3150Dn ኢንትለጀንስና ኮንትሮባንድ ክትትል C-EXV-33 ወልዲያ Tk-3170/3160 √
የስራ ሂደት ኬላ
TOSKALFA50 ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት TK-6325, C-EXV- 8
03I 33
ኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፖርክ 310/415lexmark √
ደብረብርሃን ኢንዱስትሪ ፖርክ BRATHER DR3405 3
p3150Dn ውርስ መጋዘን የስራ ሂደት C-EXV-33 Tk-3170/3160,26A
p3150Dn ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት Tk-3170/3160 √
p3045Dn ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልገሎት Tk-3170/3160 √
ቡድን
FS- አቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ Tk-3130፣3132፣3134 አለ
Dn
p3150Dn ሠው ሃብት ሙለት ቡድን Tk-3170/3160 √
p3050Dn ሠው ሃብት መረጃ ቡድን Tk-3170/3160 √
p3045Dn ህግ ተገዥነት ም/ስራ አስኪያጅ Tk-3170/3160 √
p3150Dn ኮንትሮባንድ ክትትል ቡድን Tk-3170/3160 √
p3050Dn ኢንተለጅንስና ኮንትሮባንድ ክትትል Tk-3170/3160 √
የስራ ሂደት
p3150Dn ደንበኞች ትምህትና ድጋፍ የስራ ሂደት Tk-3170/3160 √
p3045Dn ደንበኞች ትምህርት ቡድን Tk-3170/3160 √
p3050Dn ድንገተኛ ፍተሸ ቡድን Tk-3170/3160 √
p3050Dn ሪከርድና ማህደር ቡድን Tk-3170/3160 √
et M609 CF237A √
FS- መረጃ ቴክኖሎጂ ቡድን Tk-3130፣3132፣3134 አለ
Dn
t ንግድ ያልሆኑ እቃዎች ቡድን 64A 4
erjet ግዚያዊ ቦንድ መጋዘን ቡድን TA505A አለ
et M604 ገቢ ሂሳብ እዳ ክትትል ክፍል 81A አለ
በየስራ ክፍሉ ያሉ ፕሪንተሮች እና ፎቶ ኮፒ ማኖች የሚጠቀሙትን የቀለም ዓይነት የሚያሳይ ሰንጠረዥ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን


ቀን 10/02/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የውሃ ቧንቧ እንዲሰራ ስለመጠየቅ


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን የቢሮ ውሃ ፈደራል ፖሊሶች ቧንቧ
ስለተበላሸ እና ሽንት ቤት አካባቢ ያለው ውሃ ቧንቧ ባለሙያ ጋር በመነጋገር እንዲታሰሩልን እንጠይቃለን፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 02/02/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የተሸከርካሪ ጥገናን ይመለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች ኮድ 4- 17133 ኢት እና
ታርጋ ቁጥር 4-16324 መኪኖች በተለያዩ ቀናቶች ብልሽት ማጋጠማቸው ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች ታርጋ ቁጥር 4-16324 ኢት እና ኮድ 4-17133 ኢት መኪና ወደ


ደሴ ለኮንትሮባንድ ስራዎች ሲሄዱ መኪናዎቹ መንገድ ላይ የፊት እግር ፍሬን ሸራ የኃላ እግር ፍሬን ሸራ
ተበላሽቶ መንገድ ላይ ስለቆሙ እና የመስሪያ ቤታችን መካኒክ ለመስሪያ ቤቱ ስራ ወደ አድስ አበባ ስለሄደ እና
መኪናው መንገድ ላይ ስለቆመብን መካኒኩ ስለሌለ እና መኪኖቹ ሳይጠገኑ መንገድ ላይ ሆነው ለችግር
ስለሚጋለጡ መኪኖቹ ተጠግነው ስራ እንዲገቡ እንዲደረግ አሳውቃለሁ ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 10/02/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የተሸከርካሪ ሸድ ስራን ይመለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች መጠለያ የሚያስፈልጋቸው
መሆኑ እና ግዚያዊ ሸድ እንድናሰራ መጠየቃችን ይታዎቃል ፡፡
በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች መቆሚያ የሚሆን ሸድ እንድናሰራበተጤቅነው መሠረት ሸዱ
ተሠርቶ የተጠናቀቀ መሆኑ አሳውቃለሁ ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 10/02/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የሠራተኛ ሻይ ቤት ስራን ይመለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የሠራተኛ ሻይ ቤት
የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን
ስራንየሚያስፈልጋቸው መሆኑ እና ግዚያዊ ሻይቤት ኮንቴነር በኮንቴነር እንድናሰራ መጠየቃችን
ይታዎቃል ፡፡
በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን የሠራተኛ ሻይ ቤት ስራንየሚሆን ሻይቤት ኮንቴነር በኮንቴነር እንድናሰራ
በተጠየቅነው መሠረት ተሠርቶ የተጠናቀቀ መሆኑ አሳውቃለሁ ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 18/02/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የተሸከርካሪዎች መለዋወጫን ይመለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ለሚገኙ ተሸከርካሪዎች የመለዋወጫ
እቃዎች ግዥን እንዲፈጸም አመታዊ እቅድ ማስገባታችን ይታዎቃል ፡፡
በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሸከርካሪዎች የሚያስፈልጉ መለዋወጫ እቃዎች ካለን በጀት አንጻር
ተቀናንሶ እንዲቀርብ ተብሎ በቀን 03/02/2014 ዓ.ም በተጻፈ የውጥ ማስታዎሻ ደብዳቤ በኩል በተጤቅነው
መሠረት ለመኪናዎቹ በጣም አስፈላጊኛ በመጀመሪያው ጫረታ መገዛት ያለባቸው እቃዎች ዝርዝር ------- ገጽ
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 18/04/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ
ጉዳዩ፤- የመብራት ስራን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ባጋጠመው ውድመት መሠረት እጅግ

በጣም የሚያስጠላ እና በሚያስቸግር ሁኔታ በጣም የቆሸሸ እና ለአይንም ለማየት በሚያስፈራ መልክኩ

እንዲቆሽሽ በትግራይ ወራሪ ሃይል መፈጸሙ ይታዎቃል ፡፡


በመሆኑም የሰራተኞች ቢሮ ከታች እስከ እላይ ማለትም አራተኛ ፎቅ ድረስ ያለው ቢሮ የመብራት

መቆራረጥ ችግር ስላጋጠመን የተፈጸመውን ችግር በትግራይ ወራሪው ሃይል የተደረገ ብልሽት

በማጋጠሙ የተፈጠረውን ብልሽት ቸክ ለማድረግ መብራቱ መስራትና አለመስራቱን የሚያረጋግጥ

ባለሙያ በማፈላለለግ ቸክ አስደርጋችሁ ለባለሙያዎቹ አስፈላጊውን የሙያ ክፍያ እንዲከፈል በማድረግ

ቀደም ሲል የተነጋገርን በመሆኑ በበላይ አመራሩና በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ የማናጅመንት አባላት በወሰኑት

ውሳኔ መሰረት ባለሙያዎቹ የመብራት መስመሮች ቸክ ተደርው እንዲሰሩ እና ለስራ ዝግጁ እንዲደረጉ

የቅርጭፍ ጽ/ቤታችን ማናጅመንት አባላት የወሰኑ በመሆኑ ባለሙያ በማመቻቸት ስራው እንዲሰራ

እንዲደረግ እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ቀን 27/04/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ
ጉዳዩ፤- የቀን ሰራተኞች ክፍያን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ላይ በትግራይ ወራሪው ሃይል በተፈጸመው

ዘረፋና ውድመት ምክንያት ቢሮውን ለማጸዳትና ቢሮውን ወደ ነበረበት ለመመለስ የግድ ሞኑ ይታዎቃል፡፡
በመሆኑም ቀደም ሲል በነበረው ችግር መፍትሄ ለመስጠት ያመች ዘንድ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የበላይ

አመራር በተወሰነው ውሳኔ መሠረት ከሰኞ እስከ ዓርብ እና ቅዳሜና እሁድ ጭምር የእረፍት ግዜ

ሳያስፈልጋቸው ቢሮ ውስጥ ያለውን ደረቅ ቆሻሻ የማውጣት ስራዎችና የፈደራል ፖሊስ ተመድቦ

እስኪመጣ እና ሌሎች የጸጥታ አካላት ለማስጠበቅ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር አስከምንነጋገር ድረስ

ከትግራይ ወራሪ ሃይል ተዘርፎ የተረፈውን ንብረት የመጠበቅ ስራዎችን ሲሰሩ የነበረ ስለሆነ እና

ስራዎቹም በተከታታይ የሰሩ ስለሆነ በቀረበው አቴንዳንስ መሠረት ተዘጋጅቶ የሰሩበት ክፍያ

እንዲከፈላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

28/04/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የጥቅምት ወር 2014 የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡

ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ


የሰጡበት
ቦታ

3 አቶ ሰይድ መሀመድ ያሲን 3-15053 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ


5 አቶ አሊ ሰይድ በሽር 3-17630 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
9 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
12 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ደሴ
15 አቶ አቶ ደስታው ጌትነት 3-18222 አማ ታህሳስ 2014 28 ቀናት ደሴ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የ ä ጉሜ 2013 እና
መስከረም ወር 2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ ::

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

28/04/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የታህሳስ ወር 2014 የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡

ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ


የሰጡበት
ቦታ

1 አቶ ሰይድ መሃመድ ያሲን 3-15053 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ በሽር 3-17630 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
4 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
5 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ ሙህድን ሃሰን 3-20419 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ ታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ደሴ
9 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ ጥቅምት 2014 11 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-9 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የታህሳስ ወር 2014
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ ::

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/04/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የጥቅምት ወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ
የሰጡበት
ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ጥቅምት 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ እንድሪስ 3-23384 አማ ጥቅምት 2014 3 ቀናት ደሴ
9 አቶ ደስታው ጌትነት 3-18222 አማ ጥቅምት 2014 5 ቀናት ደሴ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-9 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የጥቅምት ወር
2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

09/05/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የታህሳስ ወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ
የሰጡበት
ቦታ

1. አቶ መሃመድ እሸቱ 3-16526 አማ ታህሳስ 2014 17 ቀናት ኮምቦልቻ

ስሙ ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው ባጃጅ ተሸከርካሪ በደረቅ ወደብ ወደ ቢሮ እና ከቢሮ ወደ
ባንክ ሰርቪስ ሲሰጥ የነበረ የታህሳስ ወር 2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ
ይፈፀምላቸዉ ፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

14/05/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- በስራ ቦታ ላይ የሌሉ ሰራተኞች ይመለከታል ፡፡
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በትግራይ ወራሪው ሃይል በተፈጠረው የጦርነት ችግር መሰረት ስራ
ቆመ የነበረ መሆኑ ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም ስራ ከተጀመረ ጀምሮ በስራ ቦታቸው ላይ ያልተገኙ ሰራተኞች በጹሁፍ አቅርቡ ተብሎ በቀረበው
ጥያቄ መሰረት

1. ጸዳለ ጌታቸው

2. መርዲያ ሃሰን

3. ጸሃይነሽ ካሳው

4. አጸደ መለኩ

5. ነኢማ ካሳው እነዚህ ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት ሰራተኞች ተራ ቁጥር 2 እና 5 መጥተው ስራ የጀመሩ
ሲሆን ተራ ቁጥር 1 ፤ 3 እና 5 የተጠቀሱ ደግሞ ባልታዎቀ ምክንያት ከስራ ገበታቸው ላይ የጠፉና መረጃ
ያላቀረቡ በመሆኑ በስራ ሂደቱ በኩል አስፈላጊው እንዲደረግ አሳውቃለሁ ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

18/05/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- መረጃ መስጠትን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ በኩል ስልጠና ስለሚሰጥ በቡድኑ
ስር ያሉትን ሰራተኞች በሁለት ዙር ከፍለን እንዲናሳውቅ በቀን 16/05/2014 ዓ.ም በተጻፈ
የውስጥ ማስታዎሻ በተጻፈ ደብዳቤ መጠየቃችን ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም በተጠየቀው መሠረት በንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን ስር ያሉትን


ሰራተኞች በሁለት ዙር በመደልደል 02 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

18/05/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የቢሮ ስልክ ጥገናን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ ስር ያሉ የቢሮ ስልኮች በትግራይ


ወራሪው ሃይል የመውደም እና የመበጣጠስ አደጋ የደረሰባቸው መሆኑ ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም የቢሮ ስልኮቹ ከታች ከግራውንድ አንስቶ እስከ 4 ኛ ፎቅ ድረስ ያለው ቢሮ እና


እታች ውርስ መጋዘን አካባቢ ያለው ስልክ መስመሮቹ በትግራይ ወራሪው ሃይል ተበጣትሰው
የወደሙ በመሆኑ እና ሁሉም የስራ ክፍሎች የስልክ ይሰራልን ጥያቄዎች በተደጋጋሚ እያቀረቡ
ስለሆነ እነዚህን ስራዎች ሰርቶ ለስራ የሚያዘጋጅ ባለሙያ ጋር በመነጋገር ስራውን በባፋጣኝ
እንዲሰራ እንዲደረግልን እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

23/05/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የጦርመሳሪያመረጃመስጠትንይመለከታል

ከላይበርእሱለመግለጽእንደጸሞከረውተቋሙለሁለትከመከፈሉበፊትገቢዎችና
ጉምሩክእየተባለበሚጠራበትወቅትየነበረእናበቅርጫፍጽ/
ቤታችንበንብረትክፍልውስጥየነበረየጦርመሳሪያየነበረመሆኑይታወቃል፡፡

በመሆኑምበቅርጫፍጽ
/ቤታችንበንብረትክፍልውስጥያለውየጦርመሳሪያዝርዝር

1. ጠበንጃብዛት 4
2. ጥይትብዛት 29
ፍሬየነበረቢሆንምየትግራይወራሪውሃይልበከተማውባደረገውወረራሰዓትየተ
ቀመጠበትንብረትክፍልተሰብሮየተወሰደስለሆነእናበእለቱምየእኛሲብልጥበቃ
ዎችጥበቃውንየሚያከናውኑትበጦርመሳሪያሳይሆንበኖርማልጥበቃየሚጠበቅ
መሆኑእናቅርጫፍጽ/
ቤቱየሚጠበቀውበፌደራልፖሊስስለሆነየጦርመሳሪያውንብረትክፍልየነበረመ
ሆኑንአሳውቃለሁ፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/05/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የጥር ወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ የሰጡበት ምርመራ
ቀናት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ ጥር 2014 06 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ ይመር 3-23384 አማ ጥር 2014 23 ቀናት ደሴ
9 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ደሴ
10 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ ጥር 2014 06 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
12 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ ጥር 2014 04 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሙህድን ሃሰን 3- 20419 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ ጥር 2014 06 ቀናት ኮምቦልቻ
15 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ ጥር 2014 24 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የጥር ወር 2014
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ

ለ ፡- ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡- ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 01/06/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የቀን ሰራተኞች ክፍያን ይለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን የውርስ መጋዘን የቀን ሰራተኞች መኖራቸው
ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም የቀን ሰራተኞቹን በውርስ መጋዘን ጋር በጋራ በመነጋገር እነሱ ጋር ያለው ንብረት በትግራይ
መወራሪው ሃይል ስለወደመ ኮምፒውተር እና ሌሎች እቃዎች ስለወደሙ እና ስራ እስኪጀምሩ ድረስ በእኛ
በኩል የቀን የሰዓት መቆጣተር ስራዎች እየተሰሩ ስለቆዩ ከጥር 01/05/2014 ዓ.ም እስከ ጥር 30/05/2014 ዓ.ም
ድረስ ያለውን የቀን ሰራተኞች የሰዓት መቆጣሪያ በማዘጋጀት 05 ገጽ አባሪ አድርገን ያቀርብኩ መሆኔን
አሳውቃለሁ ፡፡

ለ ፡- ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡- ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 01/06/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የመስታዎት ልኬታን ይለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያለው ቢሮ የበት እና የስኮት


መስታዎቶች በትግራይ ወራሪው ሃይል መውደሙ ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም የቅርጫፍ /ቤታችን እየተገለገለበት ያለው ቢሮ የበር መስታዎትና የተለያ የስኮት መስታዎቶች
በትግራይ ወራሪው ሃይል ወድመት የደረሰባቸውና የተሰባበሩት መስታዎችን በማስለካትና መስወቱን ዓይነት
በመሌትና ምንያህል ካሬ ያስፈልገዋል የሚለውን የሚለይ ባለሙያ በማመጣት አስለክታጭሁ ልኬተውን
እንዲያሳውቅ እንዲታደርጉ እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፤-ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡- ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 02/06/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የቆጠራ ውሃ ግዥን ይለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን እየተገለገሉበት ያለው የቢሮ ቋሚና አላቂ እቃዎችን ቆጠራ ለማድረግና
በእያንዳንዱ ሰራተኛ ስም ያለውን ቋሚና አላቂ እቃዎች ቆጥሮ ለይቶ ለመያዝ ያመች ዘንድ ሰራተኛው ቆጠራ
አድርገን የጠራ መረጃ ለመያዝ ለቆጣሪዎቹ ውሃ አስፈላጊ 15 ደርዘን በመሆኑ ግዥ ተፈጽሞ እንዲቀርብ
እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፤-ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡- ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 02/06/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የውርስ መጋዘን የመጋዘን በር መቆለፊያና ችፑድ ጥገናን ይለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር የውርስ መጋዘን የስራ ሂደት ያለው መጋዘን
ያለው በር እና ችፑድ በትግራይ ወራሪው ሃይል መውደሙ ይታዎቃል፡፡
በመሆኑም የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን እየተገለገሉበት ያለው ውርስ መጋዘን በትግራይ ወራሪው ሃይል ውድመት
የደረሰበት ለግዜው እንዲጠገን የተጠየቀው ጥና የመጋዘን በር ቁከልፍ መቆለፊያው የሚበየድ እና የችፑድ ጥገና
ስለሚያስፈልገው ባለሙ በማፈላላግ እንዲጠገን እንድታደርጉ እንጠይቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

03/06/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- ከጥር 01/05/2014 ዓ.ም እስከ ጥር 30/05/2014 ዓ.ም የፊዚካል ስራዎች ሪፖርትን መላክን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ እንደተሞከረው የንብረት አስተዳደርንና ጠቅላላ አልግሎት ቡድን ከጥር 01/05/2014 ዓ.ም እስከ
ጥር 30/05/2014 ዓ.ም የፊዚካል ስራዎችን እና የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ የቢ.ኤ.ስ.ሲ /BSC/ ሪፖርት 06 ገጽ
አባሪ አድርጌ የላኩኝ መሆኑን አሳውቃለሁ ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

11/06/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ ፡- የንብረት ወጪ ማድረጊያ ሞደል 22 ላይ የተፈጸመ ችግርን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን በተግራይ ወራሪው ሃይል ውድመት መድረሱ
ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም ውድመት የደረሰባቸውን እና የተዘረፉትን እቃዎች እንደገና ከዋናው መስሪያ ቤትና ከባህርዳር
ጉምሩክ ቅርጫፍ ጽ/ቤት በስጦታ የመጡትን ቋሚና አላቂ እቃዎች በኢፍሚንስ ሲስተም ገቢ በማድረግ
ሰራተኞችም እቃውን በኢፍሚንስ ሲስተም በሞደል 22 ወጪ በመጠየቅ ስርጭ እያደረግን ባለበት ወቅት ላይ
በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያሉ አመራሮች ያውም በአመራር ደረጃ ያለው ሰራተኛ እቃ ወጪ የሚሆንበት
ሞደል 22 ላይ ከንብረት ጸሃፊ ሰራተኛዋ ፈርመህ ውሰድ በምትለው ወቅት ሞደል 22 ስቴፕለር መምቻ ላይ
በእኛ አቆጣጠር የካቲት 01/06/2014 ዓ.ም ፕሪንት የተደረገው ላይ አግባብ ባለው እና በስራዓት መፈረም
ሲገባው እስክሪቢቶ በጣቱ ላይ በመለቅለቅ በመፈረም በምንሰራውም ስራ ላይ የማፌዝና ኢስነ-ምግባረዊ ስራ
የሰራ በመሆኑ አቶ ዘላላም ለማ ምህረቱ የተባሉ የቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ሰራተኛ በፈጸሙት ድርጊታቸው
በመስሪያ ቤቱ የስነ -ምግባር ህግና ደንብ መሰረት እንዲጠየቁ እየጠየቅን የሃብት አስተዳደር የስራ ሂደትም
ለተፈጸመው አሳዛኝ ድርጊ ሰራተኛው ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት በጣት የፈረመበት ሞደል 22 01 አንድ ገጽ ኮፒ
አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡-

 ለስራ አስኪያጅ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

 ለስነ-ምግባር መከታተያ ቡድን

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ቀን 14/06/2013 ዓ.ም
ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡-የዉል አበልና የትራንስፖርት ክፍያ ስለመጠቅ


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስም ከዋናው መስሪያ ቤት በስጦታ የመጡ
ፎቶ ኮፒ ማሽኖችመኖራቸዉ ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም ፎቶ ኮፒ ማሽኖቹን ለመገጣጠም ከናሽናል ማርኬትስ ለመጣዉ ባለሙያ ለአቶ ብሩክ ሴፉ የዉል
አበልና የትራንስፖርት ክፍያ እንድከፈለዉ እንጠይቃለን ፡፡
ከሰላምታ ጋ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/06/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የየካቲትወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ የሰጡበት ምርመራ
ቀናት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሠይድ ሙሃመድ ሠይድ 3-13745 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ ይመር 3-23384 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ደሴ
9 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ደሴ
10 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
12 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሙህድን ሃሰን 3- 20419 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
15 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ የካቲት 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የጥር ወር 2014
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን ተምር እንድሪስ
ቀን 29/06/2013 ዓ.ም ተወካይ

ጉዳዩ፡-የጀሶ ግዥን ይመለከታል


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ቅ/ጽ/ቤታችን ህንጻእድሳት እየተደረገለት መሆኑ
ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በአቶ ዳርጌ አበበ

ከሰላምታ ጋር
ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድንተምር እንድሪስ
ቀን 29/07/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- የባለሙያ ክፍያን ይለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን የውርስ መጋዘን የበር ቁልፎች መሰበራቸዉ
ይታዎቃል ፡፡

በመሆኑም በሮቹ በባለሙያ ተበይደዉ ስራዉ የተሰራ ስለሆነ ለባለሙያዉ የሰራበትን የእጅ ዋጋ እንድከፈለዉ
ስንልእንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ከ፡ከጠቅላላ አገልግሎት ሰራተኛ


ቀን 30/07/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡-የጠቅላላ አገልግሎት የ 9 ወር የስራ ክንዉን ሪፖርት ይመለከታል

ከላይ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ በሀምሌ ወር 2014 ዓ.ም የተሰሩ ስራዎች ዝርዝር

1. የአገልግሎት ጊዚያቸዉ ያለፈባቸዉ እና ከጊዜዉ ጋር ሊጣጣሙ የማይችሉትን እቃዎች የቢሮ እቃዎችን


ከአስወጋጅ ኮሚቴ በመጣዉ ዉሳኔ እንድወገዱ የመለየትና ሪፖርት የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
2. የመብራት መቆራረጥ፤የዉሀ እና ሌሎችንም የመሰረተ ልማት አገልግሎት አሰጣጣቸዉን ክትትል ማድረግና
ከብክነት፤ ከብልሽት መታደግ የተበላሸዉንም የማስጠገንና የማሰራት ስራ ተሰርቷል፡፡
3. ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 የቡድን ዉይይት ማድረግ
4. የሰራተኞች ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ በአገልጋዮችና በተገልጋዮች መካከል ድልድል
መስራት፡፡
5. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡
በነሀሴ ወር የተሰሩ ስራዎች ዝርዝ
6. የሰራተኞች ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ በአገልጋዮችና በተገልጋዮች መካከል ድልድል
መስራት፡፡
7. ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 የቡድን ዉይይት ማድረግ
8. የኔትወርክ፤ የመብራት ፤የዉሀ፤ የቢሮ ስልክ እና ሌሎችም ለሰራተኛዉ አገልግሎት የሚሰጡ ቁሳቁሶች ችግር
ሲያጋጥም እንድስተካከሉ መፍትሄ የመፈለግ ስራ መስራት፡፡
9. ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል የሹፌሮችን መነሻና መድረሻ ቦታ በመቀያየር ፍትሀዊ ለማድረግ ድልድል
መስራት፡፡
10. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡
በመስከረም ወር የተሰሩ ስራዎች ዝርዝ
11. በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ለተሸከርካሪዎች መጠለያ የሚሆን ከዝናብ ከጸሀይ ከአቧራ የሚከላከል መጠለያ ሸድ
ተሰርቷል፡፡
12. ለሰራተኞች አገልግሎት የሚዉል ለሻይ ቤት የሚሆን ቤት የማሰራት ስራ
13. ለተቋሙ አስፈላጊ የሚሆኑ መሰረታዊ አገልግሎቶችን በተገቢዊ ቦታ አገልግሎት መስጠታቸዉን መከታተል፡፡
14. ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል የሹፌሮችን መነሻና መድረሻ ቦታ በመቀያየር ፍትሀዊ ለማድረግ ድልድል
መስራት፡፡
15. ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 የቡድን ዉይይት ማድረግ
16. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡
በታህሳስ ወር የተሰሩ ስራዎች ዝርዝ
17. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡
18. ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል የሹፌሮችን መነሻና መድረሻ ቦታ በመቀያየር ፍትሀዊ ለማድረግ ድልድል
መስራት፡፡
19. በትግራይ ወራሪ ሀይል የወደመዉን የመብራት መቆራረጥ፤የዉሀ እና ሌሎችንም የመሰረተ ልማት
አገልግሎት አሰጣጣቸዉን ክትትል ማድረግና ከብክነት፤ ከብልሽት መታደግ የተበላሸዉንም የማስጠገንና
የማሰራት ስራ ተሰርቷል፡፡
20. በትግራይ ወራሪ ሀይል የወደመዉን የቢሮ ንብረቶች የመለየት ስራ እና ለብቻ መለየት እና የማጽዳት ስራ
ተሰረቷል፡፡
በጥር ወር የተሰሩ ስራዎች ዝርዝር
21. በትግራይ ወራሪ ሀይል የወደመዉን የበሮች ቁልፍ ማሰጠገን የተጎዱ በሮችን የመለየት ስራ ተሰርቷል፡፡
22. ለፌደራል ፖሊሶቹ የሚሆን ቢሮና ማደሪያ የሚሆኑ ቤቶችን ያለባቸውን ጉድለት በማየት እርክክብ
የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
23. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡
24. ሳምንታዊ የ 1 ለ 5 የቡድን ዉይይት ማድረግ
25. ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል የሹፌሮችን መነሻና መድረሻ ቦታ በመቀያየር ፍትሀዊ ለማድረግ ድልድል
መስራት፡፡
በየካቲት ወር የተሰሩ ስራዎች ዝርዝር

25.የደንብ ልብስ ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞችን ከሰዉ ሀብት በመጣዉ መረጃ መሰረት የመለየትና ዝርዝር
መረጃ መመዝገብ

26.በትግራይ ወራሪ ሀይል የወደመዉን የዉርስ መጋዘን ግድግዳ እናበሩን በችፑድ የማስጠገን ስራ ተሰረቷል፡፡

27.የቢሮ እድሳት ለማድረግ አጠቃላይ ቢሮዎችን ከባለሙያ ጋር የማስለካት ስራ ተሰርቷል፡፡


28. የተሸከርካሪዎች የነዳጅና የጥገና ወጭ ሪፖርትን በወቅቱ ለጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ሰርቶ የመላክ
ስራ ተሰርቷል፡፡

29.የሰራተኞች ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል ሚዛኑን በጠበቀ መልኩ በአገልጋዮችና በተገልጋዮች መካከል ድልድል
መስራት፡፡

በመመሪያዉ መሰረት ደንብ ልብስ ተጠቃሚ ሆነዉ የጫማና የሸሚዝ ተጠቃሚ ሰራተኞችን ማስታወቂያ
በመለጠፍ እንድመዘገቡ የማድረግን የመመዝገብ ስራ ተሰርቷል፡በመመሪያዉ መሰረት የደንብ ልብስ የሚገባቸዉን
ሰራተኞች በመለየትና ግልጽ ያልሆነዉን ጥያቄ ማብራሪያ በመጠየቅ ሰራተኞች ማግኘት የሚገባቸዉን
ጥቅማጥቅም አይነትና መጠን በማስላት አጠቃላይ የሆነ መረጃ ለግዥ ክፍል ግዥ እንድካሄድ መረጃ ተሰጥቷል፡፡

32.በትግራይ ወራሪ ሀይል የወደመዉን የዉርስ መጋዘን በርና የጣራ ኮርኒስ የማስጠገን ስራ ተሰርቷል፡፡

33.በኢንዱስትሪ ፓርክ ተጨማሪ የሰርቪስ አገልግሎት እንድመደብ እና የምሳ ሰአት የሰራተኞች ችግር
እንድቀረፍተደርጓል፡፡

34. ወርሀዊ የሰርቪስ ድልድል የሹፌሮችን መነሻና መድረሻ ቦታ በመቀያየር ፍትሀዊ ለማድረግ ድልድል
መስራት፡፡

35.የኔትወርክ፤ የመብራት ፤የዉሀ፤ የቢሮ ስልክ እና ሌሎችም ለሰራተኛዉ አገልግሎት የሚሰጡ ቁሳቁሶች ችግር
ሲያጋጥም እንድስተካከሉ መፍትሄ የመፈለግ ስራ መስራት፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/07/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የመጋቢትወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ የሰጡበት ምርመራ
ቀናት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ ሠይድ ሙሃመድ 3-13745 አማ የመጋቢት ወር 16 ቀናት ኮምቦልቻ
8 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ደሴ
9 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ደሴ
10 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
11 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ

12 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ


13 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ የመጋቢት ወር 26 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የመጋቢት ወር
2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/08/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሚያዝያወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ የሰጡበት ምርመራ
ቀናት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ደሴ
8 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ደሴ
9 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ

11 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ


12 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
13 አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ የሚያዝያ ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
14 አቶ ሙህድን ሃሰን 3- 20419 አማ የሚያዝያ ወር 19 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የሚያዝያ ወር
2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡
ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ቀን 0/09/2014 ዓ.ም
ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡-የባለሙያ የእጅ ክፍያስለመጠቅ


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያለዉ የደንበኞች ዶክመንጼሽን ቢሮ
ግራዉንድ ያለዉ ሽንት ቤት ሽታ እንዳይኖረዉ በፍሬም መሰራቱ ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም ሰራዉ ተሰርቶ የተጠናቀቀ በመሆኑ ለባለሙያዉ ለአቶ ሰይድ እንድሪስየሰራበት ክፍያ
እንድከፈለዉ እንጠይቃለን ፡፡

ቀን 14/09/2014 ዓ.ም
ለ፡-ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ከ፡-ንብረት አስተዳደርና ጠቅ/አገልግሎት መሪ ባለሙያ

ኮምቦልቻ፡-
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ/የስራ ልብስ/ መረጃን ይመለከታል
በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ /የስራ ልብስ/ መረጃ ከሰው ሀብት መረጃ አገልግሎት ቡድን በመጣው መረጃ መሰረት በማጣራት / ሰርተን
ማቅረባችን ይታወቃል፡፡ ስለሆነም በተጠየቅነው መሰረት የወንድ ጫማና የሸሚዝ ቁጥር እና የሴቶች ጫማና ሸሚዝ ቁጥር በሚቀጥለዉ ሰንጠረዥ ዘርዝረን አባሪ
አድርገን ያቀረብን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅ/አገልግሎት ቡድን

ኮምቦልቻ

የወንድ አጭር የቆዳ ጫማ የወንድ ሴፍቲ ጫማ


ቁጥር የወንድ ሸሚዝ ቁጥር

ተ.ቁ ጫማ ቁጥር ብዛት ጫማ ቁጥር ብዛት ሸሚዝ ቁጥር ብዛት

1. 39 4 39 6 S 8
2 40 16 40 11 M 128
3 41 10 41 12 L 32
4 42 14 42 12 XL 28
5 43 4 XXL 12
6 45 2
ድምር 50 ድምር 41 ድምር 208
N.B የወንድ ጫማ በድምሩ 50+41= 91 እና ሸሚዝ በድምሩ 208

የሴት አጭር የቆዳ ጫማ ቁጥር የሴት ሴፍቲ ጫማ የሴት ሸሚዝ ቁጥር

ተ.ቁ ጫማ ቁጥር ብዛት ጫማ ቁጥር ብዛት ሸሚዝ ቁጥር ብዛት

1. 36 6 36 1
2 37 28 37 4 M 56
3 38 16 38 2 L 20
4 39 10 39 1 XL 60
5 40 4 40 3 XXL 28
6 42 2
ድምር 66 ድምር 11 ድምር 164
N.B የሴት ጫማ በድምሩ 66+11 =77 ሸሚዝ በድምሩ 164

-
ለ፡ ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት

- /
ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት መሪ ባለሙያ

ቀን 23/09/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ፡ -
- የደንብ ልብስ/የስራ ልብስ/ መረጃን ማስተካከልን ይመለከታል
ጉዳዩ፡
/
በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ የስራ ልብስ / ዝርዝር መረጃን በልኬት ሰርተን ለግዥ የስራ ክፍል ማቅረባችን ይታወቃል፡፡ ስለሆነምየወንድ

ጫማና ሸሚዝለአንድ ሰው የሚሆን በስህተት ያልተካተተ ስለሆነ የሸሚዝ መጠን Midium ሳይዝ እና የጫማ ቁጥር 41 ስላስፈለገን ግዥ እንድፈጸም
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡ -
 /
ለአቅምና ድጋፍ ም ስራ አስኪያጅ

 /
ለንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት ቡድን

ኮምቦልቻ

-
ለ፡ ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት

- /
ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት መሪ ባለሙያ

ቀን 24/09/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ፡ -
- የደንብ ልብስ/የስራ ልብስ/ መረጃን ማስተካከልን ይመለከታል
ጉዳዩ፡

በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ /የስራ ልብስ/ ዝርዝር መረጃን በልኬት ሰርተን ለግዥ የስራ ክፍል ማቅረባችን ይታወቃል፡፡ ስለሆነምጃንጥላ

የወንድ በቁጥር 4 ፤ጃንጥላ የሴትበቁጥር 2 አንጸባራቂ ሴደርያ በቁጥር 46፤ካፖርት የብርድ መከላከያ በቁጥር 2 እና ከረባት በቁጥር 2

ለአንድ ሰው የሚሆን በስህተት ያልተካተተ ስለሆነ የሸሚዝ መጠን Midium ሳይዝ እና የጫማ ቁጥር 41 ስላስፈለገን ግዥ እንድፈጸም እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፡ -
 /
ለአቅምና ድጋፍ ም ስራ አስኪያጅ

 /
ለንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት ቡድን

ኮምቦልቻ

-
ለ፡ ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት

- /
ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት መሪ ባለሙያ

ቀን 30/09/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ፡ -
- የደንብ ልብስ/የስራ ልብስ/ መረጃን ማስተካከልን ይመለከታል
ጉዳዩ፡

በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ /የስራ ልብስ/ ዝርዝር መረጃን በልኬት ሰርተን ለግዥ የስራ ክፍል ማቅረባችን ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የሱፍ ካፖርት
እና ካፖርት የብርድ መከላከያ ተመሳሳይ ስለሆኑ አንድ አይነትልብስ እንድገዛና ግዥ እንድፈጸም እና አንድ ተጨማሪ ፖርሳ ግዥ እንድፈጸምእንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡ -
 /
ለአቅምና ድጋፍ ም ስራ አስኪያጅ

 /
ለንብረት አስተዳደርና ጠቅ አገልግሎት ቡድ
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/09/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የግንቦትወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ የሰጡበት ምርመራ
ቀናት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ደሴ
8 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ደሴ
9 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ

11 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ


12 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 ወ/ሮራቢአ ሙሀመድ 3-16579 አማ የግንቦት ወር 22 ቀናት ኮምቦልቻ
14 ወ/ሮ አሰገድ ይግዛዉ 3- 18586 አማ የግንቦት ወር 25 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የግንቦት ወር
2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡
ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 30/09/2014 ዓ.ም
ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡-የባለሙያ የእጅ ክፍያ ስለመጠቅ

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያለዉ የህጻናት ማቆያ የበር
ቁልፍ መቀየር፤የህጻናት አልጋ ፈቶ መግጠምናታሽጎ የመጣዉን መግጠም፤የህጻናት ሸልፍ
ቀለም መቀባትና ቁልፍ መቀየር፤የቢሮ የበር ቁልፍ መቀየር የስራ አስኪያጅ ጠረንጰዛ ፈቶ
መግጠም ፤የቁምሳጥን ቁልፍ መቀየር ስራ መሰራቱ ይታዎቃል፡፡

በመሆኑም ሰራዉ ተሰርቶ የተጠናቀቀ በመሆኑ ለባለሙያዉ ለአቶ እሸቱ ይመር የሰራበት
ዋጋ ክፍያ እንድከፈለዉ እንጠይቃለን ፡፡
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

01/10/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ

ጉዳዩ ፡- የሰኔወር 2014 ዓ.ም የጽዳት የሠራተኞች ፕሮግራም ይመለከታል ፡፡


ተ.ቁ የሰራተኞች ስም ዝርዝር የጽዳት ቦታ ወር ምርመራ

1. ወ/ሮ መርድያ ሀሰን ግራዉንድ የሰኔ ወር


2 ወ/ሮ መሰረት አያሌው አንደኛ ፎቅ የሰኔ ወር
3 ወ/ሮ አጸደ መልኩ አንደኛ ፎቅ የሰኔ ወር
4 ወ/ሮ ጸዳለ ጌታቸዉ ሁለተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
5 ወ/ሮ ዉለታ ሀይሉ ሁለተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
6 ወ/ሮ ጸሀይነሽ ካሳ ሶስተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
7 ወ/ሪት ቅድስት ደርቤ ሶስተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
8 ወ/ሮ ሀሊማ ሙሀመድ አራተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
9 ወ/ሮ ዘነበች ገ/ማሪያም አራተኛ ፎቅ የሰኔ ወር
10 ወ/ሮ አለምነሽ ምላሹ መጋዘን የሰኔ ወር

11 ወ/ሮ ኦልሳቤጥ ወርቁ ግራዉንድ የሰኔ ወር


12 ወ/ሪት ባህርነሽ ግርማ ደረቅ ወደብ የሰኔ ወር
ከዚህ በላይ በሠንጠረዥ በተገለጸዉ መሰረትከሰኔ 01/10/2014 እስከ ሰኔ 30/10/2014 የሚቆይ መሆኑ
አዉቃችሁ በተመደባችሁበት ቦታ ስራችሁን በጥንቃቄ እንድትሰሩ በጥብቅ እያሳሰብኩኝ ይህ ሳይሆን ቢቀር
የጽዳት ስራወች ሳይሰሩ ቢቀሩ በቦታዉ የተመደበዉ የጽዳት ሰራተኛ ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን አሳዉቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ
ተ.ቁ የስራ ክፍል ብዛት

1. ዶክመንቴሽን 02
2 PCA 02
3 መዝገብ ቤት 01
4 ድንገተኛ 0
5 ደንበኞች 01
6 ኮንትሮባንድ 01
7 ቅሬታ 01
8 እቅድ 0
9 መረጃ ቴክኖሎጅ 01
10 ሴቶች ጉዳይ 01
11 ዉስጥ ኦድት 01
12 ወጭእቃ 01
13 ጉምሩክ ስነስርአት 04
14 ገቢሂሳብ 0
15 እዳ ክትትል 0
16 ድፖዚት 0
17 ትራንዚትና መጋዘን 01
18 ሰዉ ሀብት ሙሌትና 03
19 ሰዉ ሀብት መረጃ 02

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ቀን 30/09/2014 ዓ.ም
ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡-የተጠገኑ ጥገናዎችንማረጋገጥን ይመለከታል

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ስር ያለዉ

የህጻናት ማቆያ የበር ቁልፍ መቀየር

የህጻናት አልጋ ፈቶ መግጠም

የህጻናት አልጋ ታሽጎ የመጣዉን መግጠም

የህጻናት ሸልፍ ቀለም መቀባትና ቁልፍ መቀየር

የቢሮ የበር ቁልፍ መቀየር

የስራ አስኪያጅ ጠረንጰዛ ፈቶ መግጠም

የቁምሳጥን ቁልፍ መቀየር

በመሆኑም ሰራዉ ተሰርቶ የተጠናቀቀ በመሆኑ ለባለሙያዉ ለአቶ እሸቱ ይመር የሰራበት ዋጋ
ክፍያ እንድከፈለዉ እንጠይቃለን ፡፡

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ቀን 20/10/2014 ዓ.ም
- የደንብ ልብስ/የስራ ልብስ/ መረጃን ይመለከታል
ጉዳዩ፡

በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ /የስራ ልብስ/ ዝርዝር መረጃን ለግዥ የስራ ክፍል ማቅረባችን ይታወቃል፡፡ ነገርግንከተለያየ ቦታ በዝዉዉር

(
ምክንያት የስራ ልብስ የደንብ ልብስ ) ያላገኙ ሰራተኞች ዝርዝርእንደሚከተለዉ አቅርበናል ፡፡
ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ተ.ቁ የሰራተኞች ስም ዝርዝር የሚሰሩበት የስራ የሚያገኙት የስራ ልብስ


መደብ
1. ወ/ሮ ትግስት አለነ የጉምሩክመጋዘንክትት የሱፍ ልብስ 5.8 ሜትር፤አጭርየቆዳጫማ
ልባለሙያ 2፤ሸሚዝ 4፤ጃኝጥላ
1፤የጸሀይመከላከያመነጸርበአመት
2፣አንጸባራቂሴደርያበአመት 1፣

2 ወ/ረት ንብረትአረጋ የትራንዚትናመጋዘንጀ የሱፍ ልብስ 2.90 ሜትር፤አጭርየቆዳጫማ


/ኦፊሰር 1፤ሸሚዝ 2፤3/4 ካኪካፖርት 2.6

3 ወ/ሮ መድና ሙሀመድ የትራንዚትናመጋዘንጀ የሱፍ ልብስ 5.8 ሜትር፤አጭርየቆዳጫማ


/ኦፊሰር 2፤ሸሚዝ 4፤3/4 ካኪካፖርት 5. 2

4 ወ/ሮ ጦይባፋሪሴ የሰነዶችአስተዳደርባለ 3/4 ካኪካፖርት 5.2


ሙያ

5 ነፊሳ ሁሴን የሱፍ ልብስ 2.90 ሜትር፤ዉስጥ ልብስ


የፎቶ ኮፒና ጥረዛ 2.15 ሜትር፤አጭርየቆዳጫማ 1፤ሸሚዝ
አገልግሎት ሰራተኛ 2፤3/4 ካኪካፖርት
2.6:የጨረርመከላከያመነጸርበአመት 1

6 አይንአድስ ደርቤ ወጭእቃ ፍተሻ የሱፍ ልብስ 2.90 ሜትር፤ሴፍቲ ጫማ


1፤ሸሚዝ 2፤3/4 ካኪካፖርት 2.6
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

01/10/2014 ዓ.ም
ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡-የቢሮዎች ቀለም ፅዳት መበላሸትን ይመለከታል፡፡


ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በመስሪያ ቤታችን የቀለም እድሳት (ጽዳት) ስራ መደረጉ
ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ፅዳቱ ከተደረገ ቡኋላ ለስራተኖች የቢሮ ጽዳትን እንዲጠብቁ ደጋግመን በማስታወቂያ
የገለጽን ቢሆንም በሁሉም ቢሮዎች ባደረግነው ምልከታ ከዚህ በታች በዘረዘርናቸው ቢሮዎች ግድግዳ
ላይ በወንበር የቀለም መፋፋቅ ፤በእግር መረገጥ እና መሰል ጽዳቱን ሊያበላሹ የሚችሉ አሻራዎች
እንዳረፉበትና ጽዳቱን ያጠፉት መሆኑን እነገልጻለን፡፡

ተ.ቁ የስራ ክፍል ቢሮ ቁጥር ምርመራ

1. ሰዉ ሀብት መረጃ ቡድን 404 በወንበር የቀለም መፋፋቅ


2 ደንበኞች 301 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ
3 ደንበኞች 308 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
4 ኢንተለጀንስ 303 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
5 መዝገብ ቤት 305 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ
6 መዝገብ ቤት 306 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
7 ስነምግባር 201 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
8 ቅሬታ 204 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
9 እቅድ 205 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ
10 እዳ ክትትል 103 በወንበር የቀለም መፋፋቅ
11 ጉምሩክ ስነስርአት 107 በወንበር የቀለም መፋፋቅ

12 PCA 004 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ


13 PCA 002 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ
14 መረጃ ደስክ 007 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ
15 ሰዉ ሀብት ሙሌት ቡድን 403 በወንበር የቀለም መፋፋቅና፤በእግር መረገጥ

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

20/10/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የግንቦት ወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ቀናት ሰርቪስ ምርመራ
የሰጡበት
ቦታ
1. አቶ ሳምሶን አለሙ 3-15480 አማ የግንቦት 2014 03 ቀናት ኮምቦልቻ

ስሙ ከዚህ በላይ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሰው ተሸከርካሪ ሚጢቆሎ ሰርቪስ ሲሰጥ የነበረ ዉሉን
ስላቋረጠ የሰራበትንየግንቦት ወር 2014 ዓ.ም የሶስትቀን (ከግንቦት 01/09/2014 እስከ 03/09/2014 ዓ.ም)
የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ ፡፡

ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 23/10/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ የእጥበት መረጃን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ የስምንት ወር የእጥበት
ዋጋ ዝርዝር መረጃ 03 ገጽ አባሪ በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን
ያቀረብን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 20/10/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ የማሰፊያ መረጃን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የደንብ ልብስ ማሰፊያ ዋጋ ዝርዝር
መረጃ 01 ገጽ አባሪ በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ:ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 21/10/2014 ዓ.ም

ጉዳዩ፡- መረጃመስጠትን ይመለከታል


ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የቅ/ጽ/ቤታችን ሰራተኛ የነበሩት አቶ
አህመድ አባብያ የ 2014 በጀት አመትየልብስ ሳሙና፣ የገላ ሳሙና እና ሶፍት
የወሰዱ ሲሆን በተጨማሪም የደንብ ልብስ እና የስራ ልብስ የማሰፊያ ብር ልብሱ
ከመሰጠቱ በፊት ቀድሞ የተከፈለዉ ቢሆንም ነገር ግን የደንብ ልብስ፣የስራ ልብስ
፣ የአደጋ መከላከያ መሳሪያ እና የደንብ ልብስ የእጥበት ሂሳብ(ብር)
ያልወሰደመሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/10/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሰኔወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ ምርመራ
ቀናት የሰጡበት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13457 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ደሴ
8 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ደሴ
9 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ

11 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ


12 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የሰኔ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 ወ/ሮ ራቢአ ሙሀመድ 3-16579 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ
14 ወ/ሮ አሰገድ ይግዛዉ 3- 18586 አማ የሰኔ ወር 2014 26 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የሰኔ ወር 2014
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡

ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 25/10/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ የማሰፊያና የእጥበት መረጃን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የወ/ሮ ሳቤላ ስዩም የደንብ ልብስ
የማሰፊያ እና የሁለት ወር(የግንቦትና የሰኔወር) የእጥበት ዋጋ ዝርዝር መረጃ 02
ገጽ አባሪ በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 27/12/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስየማሰፊያ መረጃን መስጠትን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው የወ/ሮ ብርቱካን አራጋዉ እና የአቶ
ጀማል ሙሀባ የደንብ ልብስ የማሰፊያ ዋጋ ዝርዝር መረጃ 02 ገጽ አባሪ
በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ
ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት
ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት መሪ ባለሙያ

ቀን 26/11/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስየእጥበት መረጃ ማጣራትን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረው ቀደም ሲል የደንብ ልብስ ማሳጠቢያ
ለሰራተኞች መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ሆኖም ግን በ 2015 በጀት አመት በዝዉዉር
ምክንያትየስራ መደብ ለዉጥ የተሰራላቸዉ ሰራተኞችን ተለይቶ መረጃ
እንድሰጠን እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/11/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የሀምሌወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ ምርመራ
ቀናት የሰጡበት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13475 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ደሴ
8 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ደሴ
9 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ

11 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ


12 አቶ ዩሃንስ እሸቱ 3-19143 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
13 ወ/ሮ ራቢአ ሙሀመድ 3-16579 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ
14 ወ/ሮ አሰገድ ይግዛዉ 3- 18586 አማ የሀምሌ ወር 2014 25 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የሀምሌ ወር
2014 ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/11/2014 ዓ.ም

ኮምቦልቻ

ጉዳዩ ፡-የነሀሴወር 2014 ዓ.ም የጽዳት የሠራተኞች ፕሮግራም ይመለከታል ፡፡


ተ.ቁ የሰራተኞች ስም ዝርዝር የጽዳት ቦታ ወር ምርመራ

1. ወ/ሮ መርድያ ሀሰን ሁለተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም


2 ወ/ሮ መሰረት አያሌው ሶስተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
3 ወ/ሮ አጸደ መልኩ ሶስተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
4 ወ/ሮ ጸዳለ ጌታቸዉ ግራዉንድ ከነሀሴ-መስከረም
5 ወ/ሮ ዉለታ ሀይሉ ግራዉንድ ከነሀሴ-መስከረም
6 ወ/ሮ ጸሀይነሽ ካሳ አራተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
7 ወ/ሪት ቅድስት ደርቤ አራተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
8 ወ/ሮ ሀሊማ ሙሀመድ አንደኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
9 ወ/ሮ ዘነበች ገ/ማሪያም አንደኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም
10 ወ/ሮ አለምነሽ ምላሹ ሁለተኛ ፎቅ ከነሀሴ-መስከረም

11 ወ/ሮ ኦልሳቤጥ ወርቁ ደረቅ ወደብ ከነሀሴ-መስከረም


12 ወ/ሪት ባህርነሽ ግርማ መጋዘን ከነሀሴ-መስከረም
ከዚህ በላይ በሠንጠረዥ በተገለጸዉ መሰረት ከነሀሴ 01/11/2014 እስከ መስከረም 30/01/2015 የሚቆይ መሆኑ
አዉቃችሁ በተመደባችሁበት ቦታ ስራችሁን በጥንቃቄ እንድትሰሩ በጥብቅ እያሳሰብኩኝ ይህ ሳይሆን ቢቀር
የጽዳት ስራወች ሳይሰሩ ቢቀሩ በቦታዉ የተመደበዉ የጽዳት ሰራተኛ ተጠያቂ የሚሆን መሆኑን አሳዉቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 13/12/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ የእጥበት መረጃን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረውየደንብ ልብስ የእጥበት መረጃን የሁለት
ወር(የሀምሌና የነሀሴ ወር) የእጥበት ዋጋ ዝርዝር መረጃ 01 ገጽ አባሪ
በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

30/11/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ ፡- የነሀሴወር 2014 ዓ.ም የሠራተኞች የሠርቪስ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የባለ ንብረቱ ስም የሠሌዳ ቁጥር ወር የሰሩበት የስራ ሰርቪስ ምርመራ
ቀናት የሰጡበት ቦታ

1. አቶ ሰይድ መሀመድ 3-15053 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ


2 አቶ አሊ ሰይድ 3-17630 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
3 አቶ ጀማል አራጋው 3-16259 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
4 አቶ ሙሉጌታ ተካ 3-09360 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
5 ወ/ሮ ዓለም አዲስ 3-13475 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
6 አቶ የማነብርሀን ሰውነት 3-18001 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
7 አቶ እንድሪስ ሙሃመድ 3-23384 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ደሴ
8 አቶታሪኩ ምስጋናው 3-16488 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ደሴ
9 ወ/ሮ አልጋነሽ ከበደ 3-12048 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
10 አቶ መስፍን አርዓያ 3-18697 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ

11 አቶ ታሪኩ ደምሴ 3-22223 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ


12 አቶ ሙህድን አሰን 3-20419 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
13 ወ/ሮ ራቢአ ሙሀመድ 3-16579 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ
14 ወ/ሮ አሰገድ ይግዛዉ 3- 18586 አማ የነሀሴ ወር 2014 30 ቀናት ኮምቦልቻ

ስማቸዉ ከዚህ በላይ ከተራ ቁጥር 1-14 የተዘረዘሩት ተሸከርካሪዎች በደሴ እና ኮምቦልቻ የነሀሴ ወር 2014
ዓ.ም የሰራተኞች የትራንስፖርት ሰርቪስ የሰጡ ስለሆነ ክፍያ ይፈፀምላቸዉ፡፡

ለ፡ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት 01/13/2015

ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድንኮምቦልቻ

ጉዳዩ ፡-ከመስከረም እስከ ህዳር 2015 ዓ.ም የጽዳት የሠራተኞች ፕሮግራም ይመለከታል ፡፡
ተ.ቁ የሰራተኞች ስም ዝርዝር የጽዳት ቦታ ወር ምርመራ
1. ወ/ሮ ዘነበች ገ/ማሪያም ሁለተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
2 ወ/ሮ ጸሀይነሽ ካሳ ሶስተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
3 ወ/ሪት ባህርነሽ ግርማ ሶስተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
4 ወ/ሮ ሀሊማ ሙሀመድ ግራዉንድ ከመስከረም-ህዳር
5 ወ/ሮ አጸደ መልኩ ግራዉንድ ከመስከረም-ህዳር
6 ወ/ሮ መርድያ ሀሰን አራተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
7 ወ/ሮ ዉለታ ሀይሉ አራተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
8 ወ/ሮ ጸዳለ ጌታቸዉ አንደኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
9 ወ/ሮ አለምነሽ ምላሹ አንደኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር
10 ወ/ሮ መሰረት አያሌው ሁለተኛ ፎቅ ከመስከረም-ህዳር

11 ወ/ሮ ኦልሳቤጥ ወርቁ ደረቅ ወደብ ከመስከረም-ህዳር


12 ወ/ሪት ቅድስት ደርቤ መጋዘን ከመስከረም-ህዳር

 ከዚህ በላይ በሠንጠረዥ በተገለጸዉ መሰረት ከመስከረም 01/01/2015 እስከ ህዳር 30/03/2015 የሚቆይ
መሆኑ አዉቃችሁ በተመደባችሁበት ቦታ ስራችሁን በጥንቃቄ እንድትሰሩ በጥብቅ እያሳሰብኩኝ ይህ
ሳይሆን ቢቀር የጽዳት ስራወች ሳይሰሩ ቢቀሩ በቦታዉ የተመደበዉ የጽዳት ሰራተኛ ተጠያቂ የሚሆን
መሆኑን አሳዉቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለስራ አስኪያጅ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ

ለ:ለሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት


ከ፡ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

ቀን 13/12/2014 ዓ.ም
ጉዳዩ፡- የደንብ ልብስ የእጥበት መረጃን ይመለከታል
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንድተሞከረውየደንብ ልብስ የእጥበት መረጃን የሁለት
ወር(የሀምሌና የነሀሴ ወር) የእጥበት ዋጋ ዝርዝር መረጃ 01 ገጽ አባሪ
በማዘጋጀት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ
ኮምቦልቻ

ለ፡ ሃብት አስተዳደር የስራ ሂደት

ከ፡ ንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን

20/01/2015
ጉዳዩ፤- ተሸከርካሪ ጥገናን ይመለከታል
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተሽከርካሪ ታርጋ ቁጥር 4-23686 ኢት
መኪና ራድያተር ስለሚያፈስ በአስቸኳይ ጥገና እንድደረግና ኪሎሜትር ሰርቪስም እንድደረግጉ እንጠይቃለን ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ

 ለአቅምና ድጋፍ ም/ስራ አስኪያጅ


 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ቡድን
ኮምቦልቻ

You might also like