Professional Documents
Culture Documents
Kever
Kever
የክንውን ወቅት
ከሐምሌ 1/2012 ዓ.ም - ሰኔ 30/2013 ዓ.ም
ሰኔ 2012 ዓ;ም
ተ ኮሌጅ ፕረግራ ቁጥር ከ-- ጠቅ/ 50 ና ጠቅ 70 ና በላይ ይዘት 50 ና ይዘት 70 ና
ምርመራ
ራ ም በላይ በላይ በላይ
ቁ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 አርባ ሳመር
ምንጭ
አርባ
ምንጭ
2 ቦንጋ ሳመር
ቦንጋ
3 ሀዋሳ
ሀዋሳ
4 ሆሳእና
ሆሳእና
5 ዲላ
ዲላ
ቁጥር
ቀን / /2011 ዓ.ም
የስራ ማስታወቂያ
የሰፈረ ገነት መረዳጃ ዕድር አንድ የጥበቃ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም
ለመቀጠር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ማሰታወቂያው
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በዕድሩ ጽ/ቤት በመገኘት መመዝገብ
የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
1/በሙያው ስለመስራቱ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
2/ጾታ ወንድ
3/ዕድሜ 35 አመትና በላይ
4/በቂ ዋስ ማቅረብ የሚችል
5/ከተለዩ ሱሶች የጸዳና ሙሉ ጤነኛ የሆነ ቢቻል ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
6/ጥበቃን በተመለከተ ልዩ ልዩ ስልጠና የወሰደ
ደመወዝ በዕድሩ ስኬል መሰረት
አድራሻ ፡-ከሀዋሳ ቪው ሆቴል ገባ ብሎ
ለበለጠ መረጃ 0985670420/21 0926525035 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ዕድሩ
ቁጥር ሠ .ገ .መ.1/2011
ቀን 1/4/2011
ከሰላምታ ጋር!
ግልባጭ
ቁጥር
ቀን
ከሰላምታ ጋር!
ግልባጭ
ለሰፈረ ገነት መረዳጃ እድር ፅ/ቤት