You are on page 1of 207

.

ቁጥር፡- REDW/DD/273/12
ቀን፡- 07/01/2012 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ ኮሎጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት ወ/ሮ
ሉባባ አሰፋ እና አቶ ማቲያስ ሐይሉ በቀን 04/13/2011 ዓ/ም ላይ እስከ ምሽት 4፡00 ድረስ ስራ ላይ የቆዩ
መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ
ቁጥር፡- REDA/DD/9338/11
ቀን፡- 20-10-2011 ዓ/ም

አዲስ አበባ ሜዲካልና ቢዝነስ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በአይሲቲ ሰፖርት የስራ መደብ ተቀጥረው
በማገልገል የሚገኙት አቶ አህመድ አልዬ ከቀን 25-09-2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 02-10-2011 ዓ/ም ድረስ ድርጅቱ ባዘጋጀው
ስልጠና ላይ ለመሳተፍ እስከ ምሽቱ 1፡30 ድረስ እያመሹ የሥራ ገበታቸው ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል
አስፈላጊውን ትብብር እንዲደረግላቸው በትህትና እጠይቃለው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ቁጥር፡- REDA/DD/9423/11
ቀን፡- 01-11-2011 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በሲሲቲቪ ካሜራ ኦፐሬተር የስራ መደብ
ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት ወ/ሪት ሳራ ሉሉ ከቀን 22-10-2011 ዓ/ም ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት ድርጅቱ
ባዘጋጀው ስልጠና ላይ በመሳተፍ እስከ ምሽቱ 1፡30 ድረስ እያመሹ ስልጠና ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል
አስፈላጊውን ትብብር እንዲደረግላቸው በትህትና እጠይቃለው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ

ጤና ይስጥልኝ ኢንጂነር
ሁሉ መልካም

አታች ያደረኩት ፋይል ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ መክፈል የሚጠበቅብንን ዕዳ አስመልክቶ የተጻፈ ደብዳቤ ሲሆን፤ጉዳዩን
ለሚመለከተው አካል አቀ

ቁጥር፡- REDA/DD/9585/11
ቀን፡- 15/11/2011 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በአውት ባውንድ ሪፊሊንግ ቲም ሊደር
የስራ መደብ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት ወ/ሮ ሉባባ አሰፋ በቀን 10/11/2011 ዓ/ም ላይ እስከ ምሽት 1፡
30 ድረስ ስራ ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና
ለመጠየቅ እውዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ

ቁጥር፡- REDA/DD/9586/11
ቀን፡- 15/11/2011 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በ IT (ካሜራ ኦፕሬተር ባለሙያ) የስራ
መደብ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ ልንገርህ አበ በቀን 10/11/2011 ዓ/ም ላይ እስከ ምሽት 1፡30
ድረስ ስራ ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና
ለመጠየቅ እውዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ

ቁጥር፡- REDA/DD/9337/11
ቀን፡- 17/11-2011 ዓ/ም

ለሪፍት ቫለ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በአይሲቲ ሰፖርት የስራ መደብ
ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ ማቲዎስ ሃይሉ በቀን 08-11-11 እና 09-11-11 ዓ/ም ላይ እስከ ምሽት
1፡30 ድረስ ስራ ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና
ለመጠየቅ እውዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ቁጥር፡- REDA/DD/9639/11
ቀን፡- 20/11-2011 ዓ/ም

ለመለስ ዜናዊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በአሴንብሊ ወርክሜን የስራ መደብ
ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ ደረጀ ፍቅሬ በቀን 13-11-11 ዓ/ም ላይ እስከ ምሽት 3፡ ሰዓት ድረስ ስራ
ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ
እውዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


ለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ቁጥር፡- REDW/DD/494/12
ቀን፡- 23/01/2012 ዓ/ም
ለድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ሀብታሙ ከቀን 05/01/2011 ዓ/ም እስከ 20/01/2012 ዓ.ም ድረስ የመስክ ስራ ላይ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ
በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ግልባጭ፡-
ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/0402/13
ቀን፡- 12/02/2013 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የድርጅታችን ሰራተኛ በመሆን እያገለገሉ ለሚገኙ ግለሰብ መረጃን ስለመስጠት፡፡

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንደስትሪ ሃ/የተ/የግል ማህበር ውስጥ ሰራተኛ የሆኑት አቶ


ጌታቸው ፀጋዬ በጥበቃ የስራ መደብ ከሐምሌ 1/2009 ዓ.ም አንስቶ የድርጅቱ ሰራተኛ
መሆናቸው ተገልጾ ከተቀጠሩበት ጀምሮ እያገኙ ያሉትን ወርሃዊ ደሞዝ ተጠቅሶ እንዲፃፍላቸው
ባቀረቡት የግል ማመልከቻ ደብዳቤ ጠይቀዋል ፡፡

ስለሆነም ግለሰቡ ከተቀጠሩበት ቀን ጀምሮ ማስተካከያ እስከተደረገላቸው መስከረም 01/2012


ዓ.ም ድረስ በወር 2513.84(ሁለት ሺህ አምስት መቶ አስራ ሶስት ብር ከ 84/100) ወርሃዊ ደሞዝ
እየተከፈላቸው ሲሰሩ የቆዩ የነበረ ሲሆን ፤ ባስመዘገቡት መልካም የስራ አፈፃፀም ከመስከረም
1/2012 ዓ.ም ጀምሮ በተደረገላቸው የደሞዝ ማሻሻያ መሠረት 3142.30(ሶስት ሺህ አንድ መቶ
አርባ ሁለት ብር ከ 30/100) ወርሃዊ ደሞዝ እየተከፈላቸው እየሰሩ እንደሚገኙ እየገለፅን
፤ግለሰቡ የድርጅታችን ሰራተኛ መሆናቸውንና ከወር ደሞዛቸው ላይ የስራ ግብርና የጡረታ
መዋጮ ከደሞዛቸው እየተቆረጠ ለሚመለከተው መስሪያ ቤት ገቢ እየተደረገ የሚገኝ መሆኑን
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ግልባጭ፡
ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/0402/13
ቀን፡- 07/02/2013 ዓ/ም

ለሃገር መከላከያ ሚኒስተር ጦር ሃይል


አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡ የድርጅታችን ሰራተኛ መሆናቸውን ስለመጠየቅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ስም ዝርዝር
1.አረፋት መሃመድ-----200.00
2. ዱጉማ ደበላ --------200.00
3. ግኣቸው ቀና --------200.00
4. እየሩሳሌም በለጠ-------200.00
5. ኤደን በየነ--------100.00
6. አበራሽ ማሞ------150.00
7. መዓዛ ፈለቀ --------200.00
8. እመቤት ጌታሁን -------100
$ ጠቅላላ፡- 1,350

ቁጥር፡- REDW/DD/1836/13
ቀን፡- 26/06/2013 ዓ/ም

ለኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ብሩክ አንተነህ ከቀን 13/06/2013 ዓ/ም እስከ 24/06/2013 ዓ/ም ድረስ በባህርዳር ከተማ ለስራ የቆዩ
መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2189/13
ቀን፡- 08-08-2012 ዓ/ም

ለድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የወጪ መጋራት ክፍያን ስለማሳወቅ፡፡


ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው አቶ ሚሊዮን ለማ የተባሉት ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላፊነቱ የተወሰነ
የግል ማህበር በኔትወርክ ሱፐርቫይዘር የስራ መደብ ከሐምሌ 01 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጳጉሜ 01 ቀን
2011 ዓ/ም በወር ብር አምስት ሺህ አንድ መቶ አስራ አምስት ከ 29/100 (5,115.29) እየተከፈላቸው
ሲያገለግሉ የነበሩ ሲሆን፤ የሚጠበቅባቸውን የወጪ መጋራት ክፍያም ከግንቦት 2010 ዓ/ም እስከ ነሃሴ 2011 ዓ/ም
ድረስ በወር ብር አምስት መቶ አስራ አንድ ከ 53/100 (511.53) ለድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን
እየከፈሉ የቆዩ መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDA/DD/2644/13
ቀን፡- 26-09-2013 ዓ/ም

ለገቢዎች ባለስልጣን
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የስራ ግብርን ይመለከታል፡፡

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የየካቲትና የመጋቢት ወር የደሞዝ ጭማሪ ክፍያን (ልዩነቱን)
በተለያዩ የደሞዝ መዋቅር ስራዎች ጉዳይ በመጠመዱ ምክንያት ዘግይቶ በሚያዝያ ወር ለሰራተኞች መክፈሉ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም በማሻሻያው ሂደት ወቅቱ ክፍያው ወጪ ሳይሆን የዘገየ መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ተጠባቂውን የስራ ግብር
ክፍያውን ባወጣንበት ወር ትቀበሉን ዘንድ በትህትና እየጠየቅን ለሚደረግልን የተለመደ አወንታዊ የስራ ትብብር በቅድሚያ
ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለሬዳዋ ፋይናንስ ክፍል
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2749/13
ቀን፡- 09-10-2013 ዓ/ም
ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ዱኮ ሌንጫ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር በቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤት ስር በጥበቃ የስራ
መደብ ላይ ከግንቦት 06 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሰባት
ከ 14/100 (2727.14) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ
አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ሳምሶን ተስፋዬ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለሬዳዋ ፋይናንስ ክፍል
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
 ለቢሾፍቱ ሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ሒሳብ ክፍል
 ለቢሾፍቱ ሬደዋ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪ
ቢሾፍቱ

ቁጥር፡- REDA/DD/2762/13
ቀን፡- 10-10-2013 ዓ/ም

በኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት


በቀን 04/10/2013 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 83388 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለአቶ ባርናባስ ነጋሽ ወጋየሁ የሚከፈላቸውን የተጣራ ወርሃዊ ደመወዝ ከጥቅማ ጥቅም
ጋር እንድንልክ በተጠየቅነው መሰረት፤

አቶ ባርናባስ ነጋሽ ወጋየሁ በድርጅታችን ውስጥ በፕሪከስተም ክሊራንስ ቲም ሊደር የስራ መደብ አገልግሎት እየሰጡ
የሚገኙ ሲሆን የተጣራ ወርሃዊ ደመወዛቸው /--- ከነጥቅማ ጥቅሙ---/ ብር ስድስት ሺህ ከ 00/100 (6,000.00)
መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2823/13
ቀን፡- 18-10-2013 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ዘመድኩን ከበደ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ የስራ መደብ ላይ ከሰኔ
15 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሰማኒያ አምስት ከ 99/100
(3585.99) መሰረት እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ
በጡረታ መለያ ቁጥር 102772 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ
መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለሬዳዋ ፋይናንስ ክፍል
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/3012/13
ቀን፡- 06/11/2013 ዓ/ም

ለኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ብሩክ አንተነህ ከቀን 20/10/2013 ዓ/ም እስከ 30/10/2013 ዓ/ም ድረስ በባህርዳር ከተማ ለስራ የቆዩ
መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3083/13
ቀን፡- 10-11-2013 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ አምባዬ ንጉሴ ወልደየስ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ስር በሕግና ውል አስተዳደር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 09 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አራት ሺህ ሰባት መቶ አስራ ዘጠኝ
ከ 43/100 (4,719.43) መሰረት እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ
የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 0600000 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3174/13
ቀን፡- 22-11-2013 ዓ/ም

ለኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

በቀን 16/11/2013 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 84133 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለአቶ ጎሹ ተስፋዬ ፋንታ የሚከፈላቸውን የተጣራ ወርሃዊ ደመወዝ ከጥቅማ ጥቅም ጋር
እንድንልክ በተጠየቅነው መሰረት፤

አቶ ጎሹ ተስፋዬ ፋንታ በድርጅታችን ውስጥ በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን የተጣራ
ወርሃዊ ደመወዛቸው /--- ከነጥቅማ ጥቅሙ---/ ብር አራት ሺህ ሶስት ከ 88/100 (4,003.88) መሆኑን ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3229/13
ቀን፡- 27-11-2013 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ኤርሴዶ ገብሬ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ
ከሐምሌ 21 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሰማኒያ አምስት
ከ 99/100 (3,585.99) መሰረት እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ
የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ድ/649986 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/0235/14
ቀን፡- 29/01/2014 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በውሸባ ውስጥ መሆናቸውን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
አብዱረዛቅ ሀምደላ ከቀን 04/01/2014 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅታች የወሸባ (ኳራንቲ) ማዕከል ውስጥ
ታቅፈው እያገለገሉ ስለሚገኙ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ
እወዳለሁ ፡፡

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡-
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/3328/13
ቀን፡- 08/12/2013 ዓ/ም
ለአቶ ሃብታሙ ከበደ
ለአቶ መንግስቱ ኢጀታ
ለወ/ሪት አዜብ ታደሰ
ድሬዳዋ
ጉዳዩ ፡- የተሸከርካሪና የማሽነሪ ጥገናን ይመለከታል

ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው ሰራተኞች በድርጅቱ ውስጥ የሚገኘው ተሸከርካሪዎችና ማሽነሪን ስምሪት
በመስጠት፣ ጥገና በማከናወንና ለጥገና የሚያስፈልጉ እቃዎች ግዢ በመፈጸም የስራ ተግበራ ላይ የምትገኙ
መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በድርጅታችን ውስጥ አሁን በርካታ ተሸከርካሪዎችና ማሽነሪ ተበላሽተው አገልግሎት
መስጠት በማቆማቸው የድርጅቱ ስራ በሚፈለገው መጠን እየተከናወነ አለመሆኑ ለማወቅ ተችሏል፤
በያዝነው በጀት ዓመት ድርጅታችን ከፍተኛ የሆነ የኮንስትራክሽን ስራዎችን ለማከናወን ዕቅድ የያዘ በመሆኑ
እነዚሁ ተሸከርካሪና ማሽነሪ ተጠግነው አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ማድረግ ከናተየሚጠበቅ ተግባር
መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል፡፡

ሰለሆነም ስማችሁ ከላይ የተዘረዘሩት ሰራተኞች በሁለት ቀን ውስጥ በዚህ ደብዳቤ አባሪ በተያዘው ቅጽ
መሰረት ተሸከርካሪዎችና ማሽነሪዎች የጥገና እቅድ ተዘጋጅቶ ወደ ትግበራ እንድትገቡ በአጽኖት እያሳወቅን፤
ሆኖም ይህንን ተግበር ባልፈጸመ ላይ የድርጅቱ ህግ እና ደንብ ተገቢውን አስተዳደራዊ ዕርምጃ የምንወስድ
መሆኑን ከወዲሁ ለመግለጽ እንወዳለን

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ
 ለኮንሬድ ኮንስትራክሽን ም/ዋ/ስ/አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
አንድ ገጽ አባሪ የጥገና እቅድ ቅጽ
የጥገና እቅድ ቅጽ
ድርጅት ሬዳዋ ሞተርስ ሬድስታርስ
ተ. አይነት ታር የመኪና/ የቆመበ የሚያስፈለ ተጠግኖ አስተያየ
ቁ ጋ የማሽኑ ስም ት ልጉ ዕቃዎች የሚጠናቀቅበ ት
ምክንያ ት ቀን

የጥገና ሱፐርቫይዘር የስምሪት ሱፐርቫይዘር
ግዢ
ስም --------------------- ስም ---------------------
ስም ---------------------
ፊርማ -------------------- ፊርማ --------------------
ፊርማ --------------------
ቀን ----------------------- ቀን -----------------------
ቀን -----------------------

ቁጥር፡-REST/DD2/522/13
ቀን፡- 10/12/2013 ዓ/ም

ለሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ሂሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- የመንገድ ላይ የጉዞ አበልን ስለመጠየቅ

በድርጅታችን ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንድ ውስጥ በሲኒዬር ስቶር የስራ መደብ ላይ የሚያገለግሉት
አቶ ዳዊት ወጋየሁ ከዋናው ጽ/ቤታችን ወደ ባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት ማዘዋወራችን የሚታወቅ ሲሆን፤ አቶ ዳዊት
ወጋየሁ የንብረት ርክክቡን አድርገው መጨረሳቸው ይታወቃል፡፡

ስለሆነም ወደ ባህርዳር የሚጓዙበትን የትራንስፖርት አበል፣ የሁለት ቀን አልጋና የሶስት ቀን አበል


እንዲሰራላቸው እናሳውቃለን ፤ የባህርዳር ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ሂሳብ ክፍልም የአራት ቀን
የአልጋ አበልና የአራት ቀን አበል እንዲከፍል በዚህ ግልባጭ ደብዳቤ ታዟል፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅም
 ለአቶ ዳዊት ወጋየሁ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡- 10/12/2013 ዓ/ም


ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለድርጅቱ ሰራተኞች በሙሉ

ለድርጅቱ ሰራተኞች በሙሉ የስራ መግቢያና መውጫ ሰዓትን አስመልክቶ ጥብቅ ማሳሰቢያ

ጠዋት መግቢያ 1፡10

ምሳ መውጫ 6፡00

ከሰዓት መግቢያ 8፡10

ማታ መውጫ 12፡00

እንደሆነ አውቃችሁ ከዚህ ሰዓት ውጪ አሳልፋቹ መግባትም ሆነ መውጣት የማትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ
እናሳስባለን፡፡

ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለተለያዩ ውጪ ለሚከናወኑ ድርጅታዊ ስራዎችን አስመልክቶ የትራንስፖርት አጠቃቀምን ወጥ በሆነ መንገድ


የማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ አገልግሎቱን ማግኘት የሚያስችል የሰዓት ድልድል በሚከተለው መልኩ
እንዲዘጋጅ ሆኗል፡፡

1. ጠዋት የመጀመሪያው ተሽከርካሪ የሚነሳው ከ 2፡30 እስከ 3፡00 ሰዓት


2. ጠዋት ሁለተኛው ተሽከርካሪ የሚነሳው ከ 4፡00 እስከ 4፡30 ሰዓት
3. ከሰዓት የመጀመሪያው ተሽከርካሪ የሚነሳው ከ 9፡00 እስከ 9፡30 ሰዓት
4. ከሰዓት ሁለተኛው ተሽከርካሪ የሚነሳው ከ 10፡00 እስከ 10፡30

ማስታወሻ፡- የስራ ክፍሎች ከላይ የተገለጸው የሰዓት ድልድይ ውጪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደማይቻል
ተገንዝባችሁ በስራችሁ ያሉ ሰራተኞችን በተጠቀሰው ሰአት ብቻ በመገኘት የአገልግሎት ተጠቃሚ መሆን
የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወሳለን፡፡

ለላቀ ዕድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አሰራርን እንፈጥርለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ቁጥር፡- REDW/DD/3428/13
ቀን፡- 13/12/2013 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በውሸባ መቆየታቸውን ስለማሳወቅ


በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ቢኒያም ሀይሉ ከየካቲት 2012 ዓ/ም እስከ ግንቦት 2013 ዓ/ም ድረስ በድርጅታችና በግለሰቡ ስምምነት
የወሸባ(ኳራንቲ) ማዕከል ውስጥ የቆዩ መሆናቸው ታውቆ በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር
እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3536/13
ቀን፡- 24-12-2013 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ፍቃዱ ፈለቀ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ
ከነሃሴ 22 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሰማኒያ አምስት
ከ 99/100 (3,585.99) መሰረት እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ
የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ሰ/1501656 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች በሙሉ ጠዋት እና ከሰዓት ወደ ድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ


መግባት እና መውጣት የሚቻልበትን ወጥ በሆነ መንገድ ማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
ከታች በሚከተለው መልኩ እንዲዘጋጅ ሆኗል፡፡

1. ጠዋት መግቢያ ሰዓት 1፡15


2. ምሳ መውጫ 6፡00
3. ከሰዓት መግቢያ 8፡20
4. ማታ መውጫ 12፡00

ለላቀ ዕድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አሰራርን እንፈጥርለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግላባጭ፡-
 ለሴኩሪቲ ሱፐርቫይዘር
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3528/13
ቀን፡- 24-12-2013 ዓ/ም

ለገቢዎች ባለስልጣን
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የስራ ግብርን ይመለከታል፡፡

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ የሚያገለግሉት ወ/ሪት መሰረት ቅጣው የሰኔ ወር
የደሞዝ ከድርጅቱ ጋር በጋጠማቸው አለመግባባት ምክንያት ዘገረይቶ መከፈላቸው ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ከድርጅቱ ጋር
መስማማታቸውን ተከትሎ ይህንን ታሳቢ በማድረግ ተጠባቂውን የስራ ግብር ክፍያውን ባወጣንበት ወር ትቀበሉን ዘንድ
በትህትና እየጠየቅን ለሚደረግልን የተለመደ አወንታዊ የስራ ትብብር በቅድሚያ ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለሬዳዋ ፋይናንስ ክፍል
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡- 25/12/2013 ዓ/ም

ጥብቅ ማሳሰቢያ
ለሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች በሙሉ ጠዋት እና ከሰዓት ወደ ድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ
መግባት እና መውጣት የሚቻልበትን ወጥ በሆነ መንገድ ማካሄድ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
ከታች በሚከተለው መልኩ እንዲዘጋጅ ሆኗል፡፡

1. ጠዋት ሁሉም ባስ መድረሻ ሰዓት 1፡05፣ ሁሉም ሰራተኞች ተጠናቀው ድርጅቱ ቅጥር
ግቢ መግቢያ 1፡15፣ የምርት ክፍል ሰራተኞች ለቃለ ማህላ የሚዘጋጁበት ሰዓት 1፡18-
1፡20፣ የምርት ክፍል ሰራተኞች ቃለ ማህላ የሚፈጽሙበት 1፡20-1፡25 እና ሁሉም
የምርት ክፍል ሰራተኞች ቃለ መሃላ ከጠናቀቁበት ሰዓት አንስቶ እስከ ስራ
ሚጀምሩበት ሰዓት ድረስ ለስራ የሚያስፈልግ ግብሰቶችን የሚያሟሉበት ሰዓት ሲሆን
ለድርጅቱ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ድርጅቱ ቅጥር ግቢ ከገቡበት ሰዓት አንስቶ እስከ ስራ
መጀመሪያቸው ድረስ ለስራ የሚያስፈለጓቸውን ግብአቶች የሚያሟሉበት ሰዓት
ሲሆን 1፡30 ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች ስራ የሚጀምሩበት ሰዓት ነው፡፡
2. ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች 5፡50-6፡00 ድረስ የያዙትን ስራ አጠናቀው ወደ ምሳ
መውጫ የሚዘጋጁበት ሰዓት ሲሆን ማነኛውም የድርጅቱ ሰራተኞች ከቅጥር ግቢ
ለምሳ የሚወጡበት ሰዓት 6፡00 ፤ ሁሉም ባስ መነሻ 6፡10 መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3. ከሰዓት ሁሉም ባስ መድረሻ ሰዓት 8፡10 ፣ ሁሉም ሰራተኞች ተጠናቀው ድርጅቱ ቅጥር
ግቢ ውስጥ መግቢያ 8፡20፣ ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች 8፡20 እስከ ስራ መጀመሪያ
ድረስ ለስራ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን የሚያሟሉበት ሰዓት ሲሆን 8፡30 ሁሉም
የድርጅቱ ሰራተኞች ስራ የሚጀምሩበት ሰዓት ነው፡፡
4. ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች 11፡50-12፡00 ድረስ የያዙትን ስራ አጠናቀው ወደ ቤት
መውጫ የሚዘጋጁበት ሰዓት ሲሆን ማነኛውም የድርጅቱ ሰራተኞች ከቅጥር ግቢ ለወደ
የሚወጡበት ሰዓት 12፡00 ፤ ሁሉም ባስ መነሻ 12፡10 መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማስታወሻ፡- ሁሉም የድርጅቱን ሰራተኞች ይህንን የስራ ሰዓት ተከትሎ መፈጸም


ያለበት ሲሆን ፤ ሁሉም የስራ ክፍል ኃላፊዎችም በየስራ ክፍላቹ ይህንን ሰዓት
ተፈጻሚ ማድረግ ከናተ የሚጠበቅ ተግባር ሲሆን የጥበቃ ኃላፊዎችም ይህንን ሰዓት
ተፈጻሚ እንዲያደርጉ በዚህ ደብዳቤ ግልባጭ ታዟል፡፡
ለላቀ ዕድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አሰራርን እንፈጥርለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግላባጭ፡-
 ለዋና ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ኃላፊ
 ለሰው ሃብት ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለሴልስና ማርኬቲንግ ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለሴኩሪቲ ሱፐርቫይዘር
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0002/14
ቀን፡- 03-01-2014 ዓ/ም
ለድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- አገልግሎት ማስቀጠልና ቆጣሪ ማስፈተሸን ይመለከታል

ድረጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የምንጠቀምበት የውሃ መስመር (ውል ቁጥር………………………..)
አገልግሎቱ የተቋረጠ መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም የዚህ ወር ክፍያ የመጣብን ያልተጠቀምንበት በመሆኑ ቆጣሪው ተፈትሾ
የተጠቀምንበትን የቆጣሪ ክፍያ ብቻ እንድንከፍልና እንዲሁም በተጨማሪ የተቋረጠው የውሃ አገልግሎት የብልሽት ግምት
ወቶለት አገልግሎቱ እንዲቀጥል ስንል በትህና እንጠይቃለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0003/14
ቀን፡- 03-01-2014 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የመስመር ፍተሻና ጥገና ይመለከታል


በከተማችን ድሬዳዋ ድረጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር እያስገነባ ያለው ባለ 5 ኮኮብ ሆቴል
ለኮንስትራክሽን ስራ የምንጠቀምበት የውሃ መስመር (ውል ቁጥር …………………………..) የውሃ አገልግሎቱ ለሁለት ሳምንት
ባልታወቀ ምክንያት ተቋርጧል፤ ስለሆነም ችግሩ ተፈትሾና ጥገና የሚያስፈልግ ከሆነ ግምት ወቶ እንዲስተካከል ስንል
በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0038/14
ቀን፡- 06-01-2014 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የወጪ መጋራት ክፍያን ስለማሳወቅ፡፡


ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው አቶ ዘላለም ምስጋናው የተባሉት ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላፊነቱ
የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ በኔትወርክ አድሚን ኦፊሰር የስራ መደብ ከሰኔ 11 ቀን 2011 ዓ/ም ጀምሮ በወር
ብር ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ከ 18/100 (9,379.18) እየተከፈላቸው እያገለገሉ የሚገኙ ሲሆን፤
የሚጠበቅባቸውን የወጪ መጋራት ክፍያም ከጥቅምት 2012 ዓ/ም እስከ ነሃሴ 2013 ዓ/ም ድረስ እየተቆረጠባቸው
ሲሆን ፤ ግለሰቡ አሁንም በስራ ላይ መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡- 08/01/2014
ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞ ከታች የወጣውን የባስ አጠቃቀም የማያከብር ሰራተኛ ከፍተኛ
እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
1. የመኪና ሞተር ላይ መቀመጥ አይቻልም
2. ማነኛውም ባስ ውስጥ የሚቆሙ ስራተኞች በርላይ መቆም አይቻሉም ወደውስጥ
መግባት ግዴታ ነው፡፡
3. የመኪና መስኮት ላይ መቀመጥ አይቻልም
ማስታወሻ፡- ሁሉም የድርጅቱ የባስ ሹፌሮች ይህን የማይተገብር ሰራተኛን ሪፖርት ማድረግ
ይገባቸዋል፡፡

ለላቀ ዕድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አሰራርን እንፈጥርለን!!
ቁጥር፡- REDA/DD/0071/14
ቀን፡- 10-01-2014 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የወጪ መጋራት ክፍያን ስለማሳወቅ፡፡


ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው አቶ አበበ በለጠ የተባሉት ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላፊነቱ የተወሰነ
የግል ማህበር ውስጥ በኔትወርክ አድሚን ኦፊሰር የስራ መደብ ከመስከረም 15 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ በወር
ብር ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ከ 18/100 (9,379.18) እየተከፈላቸው እያገለገሉ የሚገኙ ሲሆን፤
የሚጠበቅባቸውን የወጪ መጋራት ክፍያም ከመስከረም 2013 ዓ/ም እስከ ነሃሴ 2013 ዓ/ም ድረስ እየተቆረጠባቸው
ሲሆን ፤ ግለሰቡ አሁንም በስራ ላይ መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡- 15-01-2014 ዓ/ም

ለድርጅቱ ህግ ክፍል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከህግ አንጻር ማብራሪያ ስለመጠየቅ


በድርጅቱ ውስጥ ለሚሰሩ የድርጅቱ ሰራተኞች የስራ ውላቸው እንዲቋረጥ በሚጠይቁ ወቅት በተለያየ መንገድ የስራ
ውላቸው የሚቋረጥ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ፤

1. ያለ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ወዲያውኑ ውላቸው የተቋረጠ ሰራተኞች ክሊራንስ በሚያዞሩበተረ ወቅት ተመላሽ
ማድረግ ያለባቸው ደሞዛቸው መነሻውን ነው ወይስ ከነጥቅማጥቅም ጨምሮ ነው ወይስ አይደለም፤
2. የአመት እረፍታቸውን እንደ ቅድመ ማስጠንቀቂያ እንዲያዝላቸው የሚጠይቁ ሰራተኞች ያላቸው የአመት እረፍት
ቀን 30 ከሆነ እነዛን ቀናቶች አንድ ወር ሰለሚሆን በዛ መውሰድ እንችላለን ወይስ ያላቸው የአመት እረፍት ወደ
ገንዘብ ሲቀየር ደሞዛቸው መሆን አለበት ወይስ የለበትም ፤ በተጨማሪ አንድ ሰራተኛ የአመት እረፍት ወቶ
የአመት እረፍቱን እንደ ቅድመ ማስጠንቀቂያ መስጠት ይችላል ? የሚቻልስ ከሆን ደሞዙ ይከፈለዋል ወይ?
ለምሳሌ አንድ ሰራተኛ 11.5 የአመት እረፍት ስለነበረው የአመት እረፍት ሞልቶ ወጣ ከወጣም በኋላ የአንድ ወር
ቅድመ ማስጠንቀቂያ ብሎ ሰጠ የሰጠውን ቅድመ ማስጠንቀቂያ የአመት እረፍት ከወጣበት ቀን ጀምሮ ይዘን ቀሪ
ቀናቶችን ተመላሽ እዲደርግ ማድረግ ይቻላል፡፡ ደሞዝስ?
3. በአካላዊም ሆነ በሌሎች ስራ መሰራት የማያስችል ህመም የሚያጋጥማቸው ሰራተኞች የመጀመሪያ ወር ሙሉ
ደሞዝ ፣ ቀጣይ ሁለት ወራት የግማሽ ወር ደሞዝ ተከፍሎት ቀጣይ ተከታታይ ሶስት ወራት ያለደሞዝ ከጠበቅን
በኋላ ቀጣይ የምንወስደው እርምጃ ምንድነው ፤ የምንወስደውም እርምጃ የስራ ውላቸው መቋረጥ ከሆነ ከአሰሪና
ሰራተኛ አዋጅ አንቀጽ ቤትኛው ነው? እነዚህም ሰራተኞች የአንድ ወር ቅድመ ማስጠንቀቂያ ይጠየቃሉ?
4. የኮንትራት ውል ሲፈጸም የጡረታ መዋጮ ይቆረጥባቸዋል ወይስ አይቆረጥባቸውም ፤ በተጨማሪ የኮንትራት ውል
እየታደሰ ለስንት ጊዜ መቆየት ይችላል ፤

በነዚህ በተዘረዘሩትና ሌሎች ማወቅ ይኖርባቸዋል በምትሉት ጉዳይ ላይ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ላይ እና ከህግ አንጻር
ያለዎትን ማብራሪያ እንድሰጡን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/232/14
ቀን፡- 15-03-2014 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኪውሪቲ መምሪያ


ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የኤርፖርት መግቢያ ፓስን ይመለከታል
ድርጅታችን ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ አቪሽን በድሬዳዋ ከተማ በሚገኘው ኢንተርናሽናል ኤርፖርት ሁለተኛ
ኦፕሬሽን ቢሮ በመክፈት ተገቢውን ስራ በማከናወን ላይ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሰረት ለአቬሽን ኦፕሬሽን ስራ
በኤርፖርት ውስጥ ለሚከናውኑ ስማቸው ከዚህ በታች ለተዘረዘሩ ሰራተኞች ለስድስት ወር መግቢያ ፍቃድ (ፓስ)
እንዲሰጥልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

1. አቶ ሀብታሙ የማነ
2. አቶ የኔ ሻዎል
3. አቶ ኃይሉ እጓለ
4. አቶ ሰለሞን አለሙ
5. አቶ ጫኔ ተፈሪ
6. አቶ ሳሙኤል ማሞ
7. አቶ አብርም ዮሴፍ

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0159/14
ቀን፡- 22-01-2014 ዓ/ም

ለድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ


ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የወጪ መጋራት ክፍያን ስለማሳወቅ፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ወ/ሪት ቤተልሔም ሚሊዮን የተባሉት ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ
ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሰው ሃብት አስተዳደር ፐርሶኔል የስራ መደብ ከመስከረም 21 ቀን 2012 ዓ.ም
ጀምሮ እስከ ግንቦት 01 ቀን 2013 ዓ/ም በወር ብር አስራ አራት ሺህ ሶስት መቶ አርባ አምስት ከ 46/100
(14,345.46) እየተከፈላቸው ሲያገለግሉ የነበሩ ሲሆን፤ የሚጠበቅባቸውን የወጪ መጋራት ክፍያም ከመስከረም
2013 ዓ/ም እስከ ሚያዚያ 2013 ዓ/ም ድረስ ያስቆረጡ ሲሆን ከመስከረም 2013 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 2013
ዓ/ም በወር ብር ሶስት መቶ ሃያ አራት ከ 00/100 (324.00) የከፈሉ ሲሆን ፤ ከህዳር 2013 ዓ/ም እስከ
ሚያዝያ 2013 ዓ/ም በነበረው የደሞዝ ማሻሻያ በወር ብር ስድስት መቶ አርባ ስምንት ከ 00/100 (648.00)
ለድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን እየከፈሉ የቆዩ መሆናቸውን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0347/14
ቀን፡- 15-02-2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ላይ ትብበርን ስለመጠየቅ፡፡


በድርጃታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ የተመረቱ ቲቪ ኤሲዎችን ጭኖ የሚሄደው ተሸከርካሪ
የሰሌዳ ቅጥር 3-A99570 ከድሬደዋ ዋና መስሪያ ቤት ወደ ቢሾፍቱ ቅርጫፍ ፅ /ቤት ለቅርጫፍ ፅ/ቤት ሰራተኞች
የሚሆን 14 የወንድ ሴፍቲ ጫማ ፤2 የሴት ሴፍቲ ጫማ ጭኖ በመጓዝ ላይ ስላለ አስፈላግውን ትብብር እንድታደርጉሉ
ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDA/DD/219/14
ቀን፡- 09-03-2014 ዓ/ም

ለሬድስታርስ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡


ካፕቴን ጫኔ ተፈሪ በላይ የተባሉ ግለሰብ በሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ በአቪኤሽን ስር በሄድ ኦፍ ፍላይት ኦፕሬሽ
የስራ መደብ ላይ ከጥቅምት 01 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ኮንትራት የገቡ ሲሆን ፤ኮንትራቱ እስከሚያበቃ ድረስ ግለሰቡ
ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ድ/697163 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ
ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/220/14
ቀን፡- 09-03-2014 ዓ/ም

ለሬድስታርስ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡


አቶ ኃይሉ እጓለ የተባሉ ግለሰብ በሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ በአቪኤሽን ስር በሴፍቲ ኤንድ አንሹራንስ ማናጀር
የስራ መደብ ላይ ከጥቅምት 01 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ኮንትራት የገቡ ሲሆን ፤ኮንትራቱ እስከሚያበቃ ድረስ ግለሰቡ
ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ለ/765311 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ
ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/0552/14
ቀን፡- 11/03/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-04659 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን ሁለት
እሽግ ፍሬን ሸራ የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ
ነው፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0688/14
ቀን፡- 27-03-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ደምሴ በላይነህ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ
ላይ ከህዳር 01 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አራት ሺህ ስድስት መቶ ሰባ አራት
ከ 21/100 (4,674.21) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ/116062 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ
ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/0897/14
ቀን፡- 20-04-2014 ዓ/ም

በኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

በቀን 12/04/2014 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 85933 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለአቶ አሸናፊ ማሞ ኪዳኔ መጥሪያ እና የክስ ማመልከቻ እንድንልክ በተላከልን መሰረት ፤
በባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት እያገለገሉ ለሚገኙት ለአቶ አሸናፊ ማሞ መጥሪያ እና የክስ ማመልከቻ በኢሜል ልከን ግለሰቡም
ፈርሞ የላከ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDA/DD/1008/14
ቀን፡- 05-05-2014 ዓ/ም

ለኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

በቀን 04/05/2014 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 85933 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለአቶ አሸናፊ ማሞ ኪዳኔ የሚከፈላቸውን የተጣራ ወርሃዊ ደመወዝ ከጥቅማ ጥቅም ጋር
እንድንልክ በተጠየቅነው መሰረት፤

አቶ አሸናፊ ማሞ ኪዳኔ በድርጅታችን ውስጥ በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን የተጣራ
ወርሃዊ ደመወዛቸው /--- ከነጥቅማ ጥቅሙ---/ ብር አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ ከ 64/100 (5,991.64)
መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/1187/14
ቀን፡- 24/05/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06035 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው እቃዎች
ከታች የተዘረዘሩ ሲሆን፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

1. አንድ የመኪና ግንባር መስታወት


2. አንድ በርሜል
3. አንድ ማዳበሪያ ስኳር
4. አራት ኮዳ ዘይት
5. አንድ ካርቶን ፓስታ
6. አንድ ካርቶን ቱና
7. አንድ ከረጢት እሩዝ
8. ስድስት ፍሬ ትራስ እና
9. ሁለት ካርቶን የጸጉር መዋቢያ እቃዎች

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1223/14
ቀን፡- 28-05-2014 ዓ/ም

ለሁሉም የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት ሰራተኞች በሙሉ


ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡- ወደ ስራ ገበታችሁ እንድትመለሱ ስለማሳወቅ


በአገራችን በኮምቦልቻ ከተማ ውስጥ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት ስራ መስራት ያልተቻለ ደረጃ ተደርሶ የነበር ሲሆን
፤ቅርጫፍ ጽ/ቤቱ እንዲዘጋ የተወሰነ መሆኑ ይታወቃል፤ ይሁንና በአሁን ወቅት በኮምቦልቻ ተከስቶ የነበረው ጦርነት

መረጋጋቱን ተከትሎ ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤቱ ለመክፈት
ዝግጅቱን ጨርሶ ወደ ትግበራ ገብቷል፡፡

ስለሆነም በቅ/ጽ/ቤት አገልግሎት ስትሰጡ የነበራችሁ የድርጅቱ ሰራተኞች ቀደም ሲል የነበረው የከፋው ጊዜ ያለፈ መሆኑን

ተከትሎ ከዛሬ ጥር 28 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ስራ ገበታችሁ ተመልሳቹ እንደ ከዚህ ቀደሙ አገልግሎታችሁን
መስጠት እንድትጀምሮ በአክብሮት እጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
 ለኮምቦልቻ ሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪ
ኮምቦልቻ

ቁጥር፡- REDA/DD/1261/14
ቀን፡- 02-06-2014 ዓ/ም

ለኢትዮ ቴሌኮም ኮምቦልቻ ቅርጫፍ


ኮምቦልቻ

ጉዳዩ፡- የኢንተርኔትና ቪፒኤን መስመር ጥገና እንዲደረግልን ስለመጠየቅ

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ኮምቦልቻ

ቅርጫፍ ጽ/ቤት ላይ ኢንተርኔት ቁጥር 77100823917 እና ቪፒኤን ቁጥር 79100823919 አገልግልግሎታችሁን


እንጠቀም የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ይሁንና በተፈጠረው ጦርነት ምክንያት ድርጅታችን ላይ ጉዳት ስለደረሰ የቴሌ መስመሩ መስራቱን እንድታዩልን የተለመደ
ትብብራችሁን እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ለኮምቦልቻ ሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት አስተባባሪ
ኮምቦልቻ

ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡- 03/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-04659 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ
ፍሬን ሸራ የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1294/14
ቀን፡- 05-06-2014 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራ ላይ የነበሩ መሆናቸውን ስለማሳወቅ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በሲሲቲቪ ካሜራ ኦፕሬተር የስራ መደብ ላይ
እያገለገሉ የሚገኙት አቶ ቢኒያም ሀይሉ በቀን 08/05/2014 ዓ/ም የከሰዓት ሽፍት የስራ መደብ ላይ ተመድበው ስራ
ላይ የነበሩ መሆናቸው ተከትሎ በናተበኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1297/14
ቀን፡- 05/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06735 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ
ዲፕ ፍሪጅ፣ አንድ ዲጂታል ካሜራ የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም ሰራተኞች በሙሉ

በድርጅቱ ውስጥ የሚገኘው ካፌ አሁን ላይ ኳራንቲ (ወሸባ) ውስጥ ካሉ ሰራተኞች ውጪ ውጥ መግባት


የተከለከለ ነው፤ ይህ ደብዳቤ ከተለጠፈበት ቀን አንስቶ ወደ ውስጥ የሚገባ ተመላላሽ ሰራተኛ ከተገኝ
በድርጅቱ ህግና ደንብ አስፈላጊውን እርምጃ የምንወስድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡- 14/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስት ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የቲቪኤስ ባለሶስት እግር ተሸከርካሪዎችን


እየገጣጠመ ለገበያ የሚያቀርብ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ድርጅቱ ባሉት ቅርጫፍ ጽ/ቤቶች ሽያጭ
ለማከናወን በኮድ ድሬ 03-06039 በሆነው የድርጅቱ ተሸከርካሪ 6 ቲቪኤስ ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪና
አንድ ባለ አራት እግር ተሽከርካሪ መላካችንን እያሳወቅን በመንገድ ላይ አስፈላጊውን ትብብር እንዲደረግልን
እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ይህ የትብብር ደብዳቤ ከተጻፈበት ዕለት ማለትም ከ 14/06/2014 ጀምሮ እስከ


14/12/2014 ዓ/ም ለተከታታይ ስድስት ወራት ብቻ የሚያገለግል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ቀን፡- 14/06/2014 ዓ/ም

ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም ሰራተኞች በሙሉ

ከዚህ ክፍል ሰራተኞች በሙሉ ውጪ ለስራ ምክንያት ካልሆነ በስተቀር ማንም ሰው ወደ ውስጥ መግባት
የተከለከለ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ቁጥር፡- REDA/DD/1421/14
ቀን፡- 17-06-2014 ዓ/ም

ለኢትዮጲያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ ቤት
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

በቀን 24/05/2014 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 85231 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌደራል መጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ አቶ ገዛኸኝ ሀሬኖ ኩሲያ በድርጅታችን ያላቸውን ጥቅማ ጥቅም አጣርተን እንድናሳውቅ
በተጠየቅነው መሰረት፤

አቶ ገዛኸኝ ሀሬኖ ኩይሳ በኮንሬድ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ውስጥ ከየካቲት 19 ቀን 2011 ዓ/ም እስከ

ሚያዝያ 01/2012 ዓ/ም ድረስ በሹፍርና የስራ መደብ ላይ አገልግሎት ይሰጡ የነበር ሲሆን በወቅቱ ያላቸው ጥቅማ

ጥቅም ለሟች የተከፈላቸው ሲሆን፤ እንዲሁም በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ከሚያዝያ 01 ቀን

2012 ዓ/ም እስከ በሞት እስከተለዩበት መጋቢት 16 ቀን 2013 ዓ/ም ድረስ በሹፍርና የስራ መደብ ላይ ሲያገለግሉ የቆዩ
ሲሆን ያላቸውን ጥቅማ ጥቅም ለባለቤታቸው የተከፈላቸው መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ማስታወሻ፡- ማስረጃ ይሆን ዘንድ አባሪ ማያያዛችንን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/584/14
ቀን፡- 16-06-2014 ዓ/ም

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን


ለደሴ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት
ለደሴ ከተማ ፓሊስ መምሪያ
ኮምቦልቻ
ጉዳዩ፡- የጠፋብንን ንብረት እንዲመለስልን ስለመጠየቅ
ድርጅታችን ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ በኮምቦልቻ ከተማ ቅርጫፍ ከፍቶ ለአካባቢው ማህበረሰብ ለረጅም
አመታት ተሸከርካሪዎችን እንዲሁም መለዋወጫ ሽያጭ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፤ ይሁንና በነበረው ጦርነት ምክንያት
ኮምቦልቻ በሚገኘው ቅርንጫፋችን ላይ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ውድመት እና ዝርፊያ ተፈጽሞብናል፡፡
በዚህ ምክንያት የጠፉብንን ንብረቶች ዝርዝር የሚገልጽ ደብዳቤ በቀን 27/05/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቁጥር
REST/DD2/483/14 ለኮምቦልቻ ሺሻ በር ፖሊስ ጽ/ቤት ጉዳዩን ያሳወቅን መሆኑ ይታወቃል፡፡

ከዚህ በታች የገለጽናቸው ዝርዝር የጠፉንን ተሽከርካሪዎች ሲሆኑ፡-

ተ.ቁ የተሽከርካሪው ስም የቻንሲ ቁጥር የኢንጅን ቁጥር


1. የጭነት ታታ EAYBAARWAJG000288 275IDI05 BZXS21257
2 ቲቪኤስ EAYACARWAMGO25732 AK4DM4205231
3 ቲቪኤስ EAYACARWAMGO26546 AK4DM4207787
4 ቲቪኤስ EAYACARWAMGO26482 AK4EM4906801
ከላይ ከተዘረዘሩት ውስጥ የቻሲስ ቁጥር EAYACARWAMGO25732 የኢንጅን ቁጥር AK4DM4205231 C.no
4-001651 ቀን 16/07/2021 ንብረትነቱ የሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ የሆነችው ቲቪኤስ ባለ ሶስት እግር
ተሽከርካሪ በደሴ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለሚገኝ ጉዳዩ ታይቶ ንብረቱ እንዲመለስልን ስንል በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
 ለኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤትአስተባባሪ
ኮምቦልቻ

ቁጥር፡- REDA/DD/1420/14
ቀን፡- 17-06-2014 ዓ/ም

ለሒሳብ ክፍል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የደሞዝ እግድ መነሳቱን ስለማሳወቅ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በዋናው መስሪያ ቤት በጥበቃ የስራ መደብ ላይ
አገልግሎት እየስጡ የሚገኙት አቶ ገ/እግዚአብሔር ገ/መድህን በአሰቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ተይዘው እስር ላይ
መቆየታቸውን ተከትሎ በቀን 01/04/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቁጥር REDA/DD/0759/14 ከደሞዝ
መታገዳቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ አሁን ላይ ከእስር መለቀቃቸውን ተከትሎ ከቀን 17/06/2014 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ስራ
ገበታቸው የተመለሱ ስለሆነ የደሞዝ እግዳቸው መነሳቱን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1622/14
ቀን፡- 29/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1624/14
ቀን፡- 29/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A43715 ላይ ወደ ቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ ካርቶን
ሰን ፍላወር ዘይት፣ አንድ ከረጢት ሩዝ የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1627/14
ቀን፡- 29/06/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A41238 ላይ ወደ ባህርዳር ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ ካርቶን
ቬራ ዘይት፣ አንድ ካርቶን ቦሮሽ እና አንድ ካርቶን የህጻናት ጁስ የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1643/14
ቀን፡- 01/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ እያገለገሉ የሚገኙት ወ/ሮ ብርቱካን
አድማሱ አሁን ባጋጠማቸው የግል ጉዳይ ከቀን 03/07/2014 ዓ/ም ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ሲሆን ፤
ከድሬዳዋ ወደ አዲስ አበባ ሙሉ የቤት የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1735/14
ቀን፡- 08/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከድሬዳዋ ወደ ሰበታ እየተጓጓዙ የሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-D06039 ላይ ወደ ሰበታ ድርጅታችን መድረስ የሚኖርበትን የማገዶ እንጨት
የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1755/14
ቀን፡- 09/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A83339 ላይ ወደ ባህርዳር ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የፊት
ፓራውልት የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1757/14
ቀን፡- 10-07-2014 ዓ/ም

ለሒሳብ ክፍል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የተላለፈው ቅጣት ለሚቀጥለው ወር እንዲተላለፍ ስለመጠየቅ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በምርት የስራ ክፍል ስር እያገለገሉ የሚገኙት አቶ
መላኩ ሰለሞን እግድ ላይ የቆዩበት ከዚህ ከመጋቢት ወር 2014 ዓ/ም የሚነሳ ሲሆን፤ የተላለፈባቸው ቅጣት ከሚያዚያ
ወር 2014 ዓ/ም እንዲቆረጥባቸው ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለካሳና ጥቅማ ጥቅም ኃላፊ
 አቶ መላኩ ሰለሞን
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1760/14
ቀን፡- 12-07-2014 ዓ/ም

ለአቶ ብሩክ አንተነህ


ለአቶ ኤሊያስ አብዲ
ለአቶ ሱራፌል ታጠቅ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የድርጅቱን ተሽከርካሪ እንዲያሽከረክሩ ፍቃድ ስለመስጠት

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ አገልልሎት እየሰጣቹ የምትገኙ ሲሆን፤ በድርጅቱ
የሚሰጠውን የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ወስዳቹ ብቁ መሆናቹ ስለተረጋገጠ ለጥገና ወደ ገራዥ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች
ጥገናቸውን ጨርሰው ቴስት ለማድረግ በድርጅቱ ጊቢ ውስጥ እንድታሽከረክሩ ፍቃድ የተሰጣቸው መሆኑን ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1768/14
ቀን፡- 13-07-2014 ዓ/ም

ለማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤

አቶ ብርሃነ ወ/ገሪማ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ
ላይ ከመጋቢት 02 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 07/07/2014
ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸው ተገልጾ ደብዳቤ እንድንጽፍላቸው በጠየቁት የግል ማመልከቻ ደብዳቤ መሰረት የድርጅታችን
ሰራተኛ መሆናቸውን እያሳወቅን በናተ በኩል አስፈልጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1775/14
ቀን፡- 14/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06244 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDA/DD//14
ቀን፡- 19-07-2014 ዓ/ም

ለሳቢያን ፖሊስ ጣቢያ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸው ስለማሳወቅ፤

አቶ ጌቱ ደበበ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥራትና ቁጥጥር ቲም ሊደር የስራ
መደብ ላይ በቋሚነት ከሐምሌ 01 ቀን 2009 ዓ/ም ጀምሮ በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ ቀን 17/07/2014
ዓ/ም የዕለት ስራቸውን ጨርሰው በሚወጡበት ወቅት የተባለ የድርጅቱን ንብረት ሊወጡ ሲሉ በጥበቃ አባሎቻችን እጅ
ለፍንጅ ተይዘው ተገኝተዋል፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1819/14
ቀን፡- 19-07-2014 ዓ/ም
ለአቶ አበበ መንግስቴ
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- መረጃ እንዲሰጡን ስለመጠየቅ፤

በድርጅታች ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ ተቀጥረው እያገለገሉ
እንደሚገኙ ይታወቃል፤ ይሁንና በሃገራችን በተከሰተው ወረራ ምክንያት ሃገራዊ ጥሪ ተቀብለው ለግዳጅ እንደሚሄዱ በቀን
07/03/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቁጥር ድሬ 10-514-4/112 ከከንትባ ጽ/ቤት በተላከልን ደብዳቤ ማረጋገጣችን
ይታወሳል፤ ስለሆነም ድርጅታችን የቀረበለትን ደብዳቤ ተቀብሎ በቀናነት ከህዳር ወር 2014 ዓ/ም ጀምሮ ሳያቋረጥ
ለተከታታይ አራት ወር ደሞዝ እየከፈለ እንደሚገኝ ይታወቃል፤ ይሁንን ከድርጅቱ የሰው ሃብት የስራ ክፍል እርስዎ የት
ግምባር እንደሚገኝ ለማወቅ በስልክ ደውሎ ለማጣራት በተሞከረ ወቅት በእርስዎ አንደበት ሁርሶ ማሰልጠኛ ምልምሎችን
እያሰለጠኑ እንደሚገኙ ገልጸውልን ነበር፡፡

ይሁንና ግለሰቡ በቀን 01/07/2014 ዓ/ም ሃገራዊ ጥሪን ተቀብዬ መደበኛ ስራዬን አቋርጬ የአስተዳደሩን ጥሪ
እየተጠባበኩ እያለው ጥሪው በመራዘሙ ምክንያት ስራዬን ከማቆሜ ጋር ተያይዞ ለችግር ስለተጋለጥኩ የድሬዳዋ አስተዳደር
ከንቲባ ጽ/ቤት ወደ ስራዬ እንድመለስ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ ብለው ከንቲባ ጽ/ቤቱን በጠየቁት መሰረት ፤ ከንቲባ
ጽ/ቤቱም በቀን 08/07/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቅጥር ድሬ 10-519-4/365 ወደ ስራ እንድንመልስዎ የትብብር
ደብዳቤ ጽፈው ልከውልናለረ፤ ስለሆነም እርስዎ ሃገራዊ ግዳጁን ተቀብለው ከሄዱበት ቀን አንስቶ የትኛው ግባር እንደነበሩና
ሃገራዊ ግዳጁን መቼ ጨርሰው እንደተመለሱ በጽሁፍ መረጃ እንዲያቀርቡልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1844/14
ቀን፡- 21/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤


ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06038 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1869/14
ቀን፡- 24-07-2014 ዓ/ም

ለአቶ ክንፈ ወልዴ


ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- ርክክብ እንዲፈጽሙ ስለማሳወቅ፤

በድርጅታች ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በንብረት ምዝገባና ክትትል ሱፐርቫይዘር የስራ መደብ
ላይ ተቀጥረው እያገለገሉ እንደሚገኙ ይታወቃል፤ ይሁንና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ሰተው ከሚያዝያ 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ጀምሮ የስራ ውሎት የሚቋረጥ መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም እጆት ላይ ያሉትን 2012 ዓ/ም እና 2013 ዓ/ም ቆጠራን
በሀርድ ኮፒና በሶስት ኮፒ ያሉትን መረጃዎች እና ሌሎች እጅዎት ላይ ያሉትን መረጃዎች ለአቶ ተስፋሁን ሽፈራው
እንዲያስረክቡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ማስታወሻ፡-አቶ አብርሃም ስሜነህ እና ወ/ሪት ሰላም ሚሊዮን አረካካቢ በመሆን እንዲሁም አቶ


ኖቤል አለሙ የርክክብ አስተባባሩ በመሆን እያንዳንዱን የርክክብ ህደት በበላይነት እንዲወጡ ታዘዋል፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
 ለአቶ ተስፋሁን ሽፈራው
 አቶ ኖቤል አለሙ
 አቶ አብርሃም ስሜነህ
 ወ/ሪት ሰላም ሚሊዮን
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/1871/14
ቀን፡- 24-07-2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤


አቶ ጌትነት ሰይፈ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ
አገልግሎ እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 23/07/2014 ዓ/ም ስራ ላይ እንደሚገኝ ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ
ብለው በግል ማመልከቻቸው በጠየቁት መሰረት፤ ግለሰቡ ከጥቅምት 01 ቀን 2009 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ
በቋሚነት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብት ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1870/14
ቀን፡- 24/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06038 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን ከታች
የተዘረዘሩ እቃዎች የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ
ነው፡፡

1. 2 እሽግ ሻይ ቅጠል
2. 2 እሽግ ቂንጬ
3. 2 እሽግ እሩዝ
4. 2 እሽግ ላርጎ
5. 2 ካርቶን ዴቭ የገላ ሳሙና

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/751/14
ቀን፡- 24/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ እህት ኩባንያ የሆነው ሬድስታርስ አቪዬሽን ወደ አዲስ አበባ
በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A15552 ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ
የሚኖርበትን 2 Projective Breatling እና 1 Oxgen cylinder የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1876/14
ቀን፡- 26/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06244 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን 25 ኪሎ
መኮረኒ እና አንድ ካርቶን ዘይት የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/755/14
ቀን፡- 26-07-2014 ዓ/ም

ለቀበሌ 03 አስተዳደር
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤


አቶ ቢቂላ ጋሩማ እምሩ በድርጅታችን ኮንሬድ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ውስጥ በግሬደር ኦፕሬተር የስራ መደብ
ላይ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 26/07/2014 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ
እንዲጻፍልኝ ብለው በግል ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ ግለሰቡ ከመጋቢት 07 ቀን 2007 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ
ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡- 26-07-2014 ዓ/ም

ለሒሳብ ክፍል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የስራ መደብ እና የደሞዝ ለውጥን ስለማሳወቅ

በድርጅታች ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በምርት ክፍል ስር በሚገኘው ታታ ላይን ኳሊቲ
አስተባባሪ የስራ መደብ ላይ ተቀጥረው እያገለገሉ የሚገኙት አቶ ኪሩቤል ሙሉጌታ በስራዎ ላይ ባሳዩት ቸልተኝነት በቀን
09/07/2014 ዓ/ም REDW/DD/1748/14 በተፃፈ ደብዳቤ አሁን ካሉበት የስራ መደብ አንድ ደረጃ ዝቅ ብለው
እንዲሰሩ መወሰኑ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም አሁን ለተመደቡበት የስራ መደብ የተያዘውን ያልተጣራ መነሻ ደሞዝ ብር ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ሰማንያ ሁለት
ከ 24/100 (3,282.24) ፤ የሞያ አበል ብር ስድስት መቶ ስልሳ ሶስት ከ 74/100 (663.74)፤ የትራንስፖርት አበል
ብር ስድስት መቶ ስምንት ከ 17/100 (608.17)፤ የበረሃ አበል ብር ሶስት መቶ ሃያ ስምንት ከ 22/100 (328.22)፤
የላቀ ስራ አፈጻጸም ብር ሶስት ሺህ ሃያ ከ 49/100 (3,020.49) ጠቅላላ ብር ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሁለት
ከ 86/100 (7,902.86) ከመጋቢት 2014 ዓ/ም ጀምሮ ይህ ደሞዝ እንዲከፈሎት ተወስኗል፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
 ለካሳና ጥቅማ ጥቅም ኃላፊ
 ለአቶ ኪሩቤል ሙሉጌታ
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1892/14
ቀን፡- 28/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን ሁለት ጣሳ
ኒዶ ወተት የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/1900/14
ቀን፡- 29/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ መረጃ ስለመስጠት፤

ወ/ሪት አለምዘውድ አበበ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ከነሃሴ
21/2011 ዓ/ም ጀምሮ በሂሳብ ሰራተኛ የስራ መደብ ላይ እስከ መስከረም 04 ቀን 2014 ዓ/ም
ድረስ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤ ግለሰቧ በድርጅቱ ውስጥ ታታሪ እና ምስጉን ሰራተኛ መሆናቸውን
እያሳወቅን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እድታደርጉላቸው በአክሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/1908/14
ቀን፡- 30/07/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06038 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ ካርቶን
ዘይት የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/1932/14
ቀን፡- 03-08-2014 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ፖሊስ ኮምሽን


ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- ትብብር ደብዳቤ እንድትጽፉልን ስለመጠየቅ

የድርጅታችን ንብረት የሆነው ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ የግንባር መስታወት ላይ አደጋ የደረሰበት ስለሆነ፤

በኢንሹራንሳችን አማካኝነት የግንባር መስታወቱ በድሬዳዋ አካባቢ ስላልተገኘ ተገኝቶ እስኪገጠም ድረስ የድርጅታችን ስራ

እንዳይስተጓጎል በናተ በኩል አስፈላጊውን የትብብር ደብዳቤ እንድትጽፉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1935/14
ቀን፡- 04/08/2014 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን 50kg
ዱቄት የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1942/14
ቀን፡- 05/08/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06244 ድሬ ላይ ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን 50kg ስኳር
የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡- 05-08-2014 ዓ/ም

ለኢትዮጲያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባው ጽ/ቤት
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- ስፖንሰር ማድረግን ይመለከታል፤

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከዋልታ ቴሌቭዥንና ካዮ መልቲ ሚዲያ ጋር በመተባበር የዘንድሮን የ 2014 ዓ/ም የረመዳን
በዓልን በድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ቅጥር ጊቢ ለማክበር ዝግጅት አጠናቋል፡፡ በመሆኑም ከተማው በሰላም፣ በልማትና
በኢኮኖሚ ዘርፎች የተሰሩት ስራዎችን ለመላው የሀገሪቱ ክፍሎች አርዓያነት ያለው በመሆኑ የከተማችንን የብሔር
ብሔረሰቦችና የሀይማኖቶች መቻቻልን በቃል ሳይሆን በተግባር የምናሳይበት አጋጣሚ ነው፡፡
ስለሆነም ይህን ፕሮግራም ስፖንሰር በማድረግ ከተማችንን ለመላው የሀገሪቱ ክፍሎች እና ለአለም በማስተዋወቅ እንዲሁም
ለመላው የእስልመና እምነት ተከታዮች የእኳን አደረሳች መልዕክት እንድታስተላለፉ ተብለን በቀን 21/07/2014
በደብዳቤ ቁጥር ድሬ 10-518/418 መጠየቃችን ይታወቃል፡፡
ድርጅታችንም የቀረበለትን ሃሳብ በቀናነት ተቀብሎ ያሉትን እሴቶቻችን ለማስተዋወቅ እንዲሁም ለእስልምና እምነት
ተከታዮች የእኳን አደረሳቹ መልዕክቶችን ለማስተላለፍ የወርቅ ደረጃ ስፖንሰር ለማድረግ የስማማ መሆኑን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1950/14
ቀን፡- 06-08-2014 ዓ/ም

ለቀበሌ 03 አስተዳደር
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤

አቶ ጥላሁን መኩሪያ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 05/08/2014 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ
ብለው በግል ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ ግለሰቡ ከሰኔ 01 ቀን 2010 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ በቋሚነት
ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1986/14
ቀን፡- 08-08-2014 ዓ/ም

ለካሳና ጥቅማ ጥቅም


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የአበል ቀን መስተካከሉን ስለማሳወቅ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ እያገለገሉ የሚገኙት አቶ አሸናፊ ማሞ በቀን
27/07/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቁጥር REDW/DD/1883/14 ከባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት ወደ ዋናው መስሪያ ቤት
ማዘዋወራችን የሚታወቅ ሲሆን፤ በወቅቱ ዋናው መስሪያ ቤት የስድስት ቀን አበል እና የአምስት ቀን የአልጋ አበል
እንዲከፍል የተወሰነ ሲሆን፤ አበሉን የአምስት ቀን አበል እና የአምስት ቀን የአልጋ አበል በሚል የተስተካከለ መሆኑን
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለአቶ አሸናፊ ማሞ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2001/14
ቀን፡- 11/08/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ መረጃ ስለመስጠት፤

ወ/ሪት ህይወት አሰፋ ከበደ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ከሰኔ
11/2011 ዓ/ም ጀምሮ በኮሌክሽን አካውንታንት የስራ መደብ ላይ እስከ ሚያዝያ 07 ቀን 2014
ዓ/ም ድረስ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤ ግለሰቧ በድርጅቱ ውስጥ ታታሪ እና ምስጉን ሰራተኛ
መሆናቸውን እያሳወቅን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እድታደርጉላቸው በአክሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2022/14
ቀን፡- 12/08/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ
የሰሌዳ ቁጥር 3-04659 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን ሁለት የዘይት
ፊልትሮ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡-13/08/2014
ለሴኩሪቲ ኃላፊ
ድሬዳዋ
ከወሸባ የሚወጡ ሰራተኞችን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን በተለያዩ የሞያ መስክ ተመድበው የሚገኙ ሰራተኞች ለረጅም ወራት በወሸባ ታቅፈው
ሲያገለግሉ የነበሩ ከታች የተዘረዘሩ ሰራተኞች ከዛሬ ቀን 13/08/2014 ዓ/ም ከወሸባ የሚወጡ መሆናቸውን
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ስም የስራ መደብ አስተያየት


1 ደብረወርቅ ሙሉጌታ ሹፌር
2 አበበ ቸሩ ሹፌር
3 ብርቱካን ስለሺ ጽዳት
4 ሂወት በቀለ ጽዳት
5 ተሾመ ኤርሚያስ ፕሮቶኮን ኦፊሰር
6 በየነ ጌታሁን ፕሮቶኮን ኦፊሰር
7 ዘሪሁን መኮንን ፕሮቶኮን ኦፊሰር
8 ማህደር ጌቱ የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ
አስኪያጅ/ተወካይ
9 የውብዳር ባሳዝን

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2//14
ቀን፡- 17-08-2014 ዓ/ም

ለአቶ ሰብስቤ ዘሪሁን


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የጉዳት መጠኑን እንዲያሳውቁን ስለመጠየቅ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ እያገለገሉ የሚገኙት አቶ
አስራት ኃይሌ በዋናው መግቢያ በር ከቅርብ አለቃ ፍቃድ ውጪ ምንም አይነት ተሸከርካሪ ማስገባትም ሆነ ማስወጣት
የማይቻል መሆኑ የሚታወቅ ሳለ ፤ ግለሰቡ ቲቪኤስ የጫነ ተሽከርካሪ በማስገባታቸው ድርጅቱ ወጪ አውጥቶ ያሰራው
የአስፓልት መንገድ ላይ ጉዳት እንዲደርስ መንስኤ ሆነዋል፡፡
ስለሆነም የደረሰው የጉዳት መጠን ለማወቅ እንዲቻል ከድርጅቱ ህግ ክፍል በተጠየቅው መሰረት፤ የአስፓልት መንገዱ ከዚህ
ቀደም ጉዳት የደረሰበት ነው ወይስ ተሽከርካሪ ነው ጉዳት ያደረሰበት በተጨማሪም የአስፓልት መንገዱ ላይ የደረሰው
የጉዳት መጠን ምን ያህል እንደሆነ ከእርስዎ ሞያ አንጻር ማብራሪያ እንዲሰጡን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- RESDW/DD//14
ቀን፡- 17-08-2014 ዓ/ም

ለአቶ ኤፍሬም ነገደ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የጉዳት መጠኑን እንዲያሳውቁን ስለመጠየቅ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ እያገለገሉ የሚገኙት አቶ
አስራት ኃይሌ በዋናው መግቢያ በር ከቅርብ አለቃ ፍቃድ ውጪ ምንም አይነት ተሸከርካሪ ማስገባትም ሆነ ማስወጣት
የማይቻል መሆኑ የሚታወቅ ሳለ ፤ ግለሰቡ ቲቪኤስ የጫነ ተሽከርካሪ በማስገባታቸው ድርጅቱ ወጪ አውጥቶ ያሰራው
የአስፓልት መንገድ ላይ ጉዳት እንዲደርስ መንስኤ ሆነዋል፡፡
ስለሆነም ሰለጉዳዩ ማብራሪያ እንድንሰጥ ከድርጅቱ የህግ ክፍል በተጠየቅነው መሰረት ፤ለጥበቃ አባሉ በዋናው በር ከፍቃድ
ውጪ ተሽከርካሪ መግባት ሆነ መውጣት እንደማይቻል የተነገራቸው በመንገዱ ላይ በተደረገ የክልከላ ምልክት ነው፣ በቃል
ነው ወይስ በጽሁፍ የሚለውን እንዲያብራሩልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/2051/14
ቀን፡- 17/08/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A51576 ላይ ወደ ቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ ካርቶን ፍሬን ሸራ
የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2071/14
ቀን፡- 26/08/2014 ዓ/ም

ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የጡረታ መዋጮ ቅጽን ሞልቶ ስለመላክ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ባልደረባ የሆኑት አቶ ገዛኸኝ አሬኖ በሹፍርና የስራ መደብ
ላይ ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤ በስራ ላይ እያሉ ባጋጠማቸው ህመም ከዚህ አለም በሞት ስለተለዩ ለባለቤታቸው
ለወ/ሮወርቄ ካሴ እና ለህፃን መሰረት ገዛኸኝና ለህፃን ብስራት ገዛኸኝ ለልጃቸው የጡረታ መብታቸው እንድታስከብሩላቸው
አስፈላጊውን የጡረታ መውጫ ቅጽ (ጡ-2) ሞልተን እንደላክን እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2086/14
ቀን፡- 22/08/2014 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A60974 ላይ ወደ ቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ ሪሌ፣ አንድ
ሀዛርድ፣ ሁለት ቴፕ እና አንድ መርገጫ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2091/14
ቀን፡- 25/08/2014 ዓ/ም

ለአቶ አሸናፊ ማሞ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ተቀባይነት የጎደለው ሰነድ በተመለከተ ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ እያገለገሉ የሚገኙ ሲሆን፤
እርስዎ ባቀረቡት የግል ማመልከቻ መሰረት ከባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት ወደ ዋናው ጽ/ቤት ከሚያዝያ 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ጀምሮ የተዘዋወሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና እርስዎ በገዞ ወቅት በድርጅቱ ክፍያ የተፈጸመልዎ ሲሆን፤ እንዲያወራርዱ ካቀረቡት ሰነድ መሀከል የአልጋ አበል
ወጪ ሰነድ አጠራጣሪ ሆኖ ስለተገኘ ስለጉዳዩ እንዲያስረዱ የተነገርዎት ቢሆንም መተው ሊያስረዱ አልቻሉም፤ በድርጅቱ
አሰራር ሰነድ የሚወራርድበት ጊዜ በማለፉ አጠራጣሪ የሆነው ሰነድ ለአልጋ አበል የወጣው ወጪ ብር 1,500.00 (አንድ
ሺህ አምስት መቶ ከ 00/100) የባህርዳርንም አበል ጨምሮ ከሚያዝያ ወር 2014 ዓ/ም ደሞዝዎት እንደሚቆረጥ የተወሰነ
መሆኑን እያሳወቅን ፤ በሶስት ቀናት ውስጥ ስለጉዳዩ በአካል ቀርበው ትክክለኛ ማስረጃ እንዲያቀርቡ እያሳወቅን፤ ነገር ግን
በተባለው ጊዜ ገደብ ውስጥ መተው የማያስረዱ ከሆነ በድርጅቱ ህግና ደንብ መሰረት ተገቢውን አስተዳደራዊ እርምጃ
የምንወሰድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

የድርጅቱ ፋይናንስ ክፍልም የተወሰነውን ከሚያዝያ ወር 2014 ዓ/ም ደመወዝ ላይ ተቀናሽ በማድረግ ወደ
ድርጅቱ ካዝና ገቢ እንዲያደርግ በዚህ ደብዳቤ ግልባጭ ታዟል፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ደንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2122/14
ቀን፡- 26/08/2014 ዓ/ም

ለኖክ ማደያ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ነዳጅ እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ ፤

ድርጅታችን የነዳጅ መቅዳት ፍቃድ የተሰጠን መሆኑ ይታወቃል፤ በዚህም መሰረት 10,000 ሊትር ናፍጣ እና 600
ሊትር ቤንዚል እንድንቀዳ እንዲፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ደንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2183/14
ቀን፡- 03/09/2014 ዓ/ም

ለንግድና ኢንዱስትሪ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ነዳጅ እንዲፈቀድልን ስለመጠየቅ ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስተሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለስራ የሚጠቀምባቸው ተሸከርካሪ መኪኖች፣ ማሽነሪዎች እና
ጀኔሌተር የሚያገለግል የነዳጅ ፍጆታ የሚሆን 10,000 ሊትር ናፍጣ እና 700 ሊትር ቤንዚል እንዲቀዳ ፍቃድ
እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ደንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2198/14
ቀን፡- 04-09-2014 ዓ/ም

ለሪፍት ቫሊ ዩንቨርስቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- በህክምና ላይ የነበሩ መሆናቸውን ስለማሳወቅ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በሹፍርና የስራ መደብ ላይ እያገለገሉ የሚገኙት አቶ
ቢላል ሰኢድ ከቀን 19/08/2014 ዓ/ም እስከ 28/08/2014 ዓ/ም ድረስ በደረሰባቸው የመኪና አደጋ ምክንያት
ህክምና ላይ የነበሩ መሆናቸው ተከትሎ በናተበኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2238/14
ቀን፡- 06-09-2014 ዓ/ም

ለማክዳ ሆቴል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን እንግዳ አቶ በለጠ ዳኜ ከግንቦት 02/2014 ዓ/ም እስከ ግንቦት 05/2014 ዓ/ም እናንተ ሆቴል
እንዲያርፉና የምግብ ፣ ለስላሳ መጠጥና የስታንዳርድ አልጋ አገልግሎት እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ የአገልግሎት ክፍያ
መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/949/14
ቀን፡- 08/09/2014 ዓ/ም

ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የጡረታ መዋጮ ቅጽን ሞልቶ ስለመላክ፤


በድርጅታችን ኮንሬድ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ባልደረባ የሆኑት አቶ ይልማልኝ ጥላሁን ኪዳኔ የስራ መደብ ላይ
ሲያገለግሉ የቆዩ ሲሆን፤ እድሜያቸው ለጡረታ መድረሱን ተለትሎ የጡረታ መብታቸው እንድታስከብሩላቸው አስፈላጊውን
የጡረታ መውጫ ቅጽ (ጡ-2) ሞልተን እንደላክን እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDA/DD/2269/14
ቀን፡- 09-09-2014 ዓ/ም

ለማክዳ ሆቴል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

በተስማማነው መሰረት ከግንቦት 08 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ እናተ ዘንድ ከታች በሰንጠረዥ በተጠቀሰው መሰረት
እንዲጠቀሙ ተደርጎ የተጠቀሙበትን ደረሰኝ በእርጥብ ፊርማና ቀን በማድረግ ሰነዶች ተደራጅተው በወር ሁለቴ በቀን 15
እና በቀን 30 በጠበቀ መልኩ ሲቀርብልን ክፍያ የምንፈጽም መሆኑን በአክብሮት እንሳውቃለን፡፡

ተ.ቁጥር ስም አልጋ ምግብና መጠጥ


የአልጋ አይነት ዋጋ
1 Ibrahim Omar ስዊት 1,500.00 ምሳና እራት ፣ ለስላሳ መጠጦች
እና ትኩስ መጠጦች
Ibrahim
2 Albukar ስዊት 1,500.00
Abdalalameed
3 Moses Kamas ስታንዳርድ 1,000.00
Ekuam
4 Elgaily Osman ስታንዳርድ 1,000.00
Gadkarim
5 Eltamir ስታንዳርድ 1,000.00
Mohammednoor

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REST/DD2/957/14
ቀን፡- 09/09/2014 ዓ/ም

ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ያለአግባብ የተቆረጠ የጡረታ መዋጮ ገንዘብ እንዲመለስ ስለመጠየቅ፤

በድርጅታችን ኮንሬድ ኮንስትራክሽን ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ባልደረባ የሆኑት አቶ ይልማልኝ ጥላሁን ኪዳኔ ከታህሳስ 01
ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ እድሜያቸው ለጡረታ የደረሰ ቢሆንም ፤ ከታህሳስ ወር 2013 ዓ/ም እስከ ሚያዝያ ወር
2014 ዓ/ም ድረስ የጡረታ መዋጮ ከግለሰቡ እና ከድርጅቱ ያለአግባብ የጡረታ መዋጮ ገንዘብ የተቆረጠ በመሆኑ ፤
ያለአግባብ የተቆረጠው የጡረታ መዋጮ ገንዘብ እንዲመለስ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2282/14
ቀን፡- 10/09/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት ስር በቋሚነት


ተቀጥረው እያገለገሉ የሚገኙት አቶ ተመስገን ቸኮል የድርጅቱ ንብረት የሆነውን ካሽ ሬጅስተር ማሽን
ለጥገና ከኮምቦልቻ ወደ አዲስ አበባ የሚያጓጉዙ በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2284/14
ቀን፡- 11/09/2014 ዓ/ም
ለአቶ ሳሙኤል ከበረ
ለአቶ ሰብስቤ ፀጋዬ
ለአቶ ደጀኔ በየቻ
ለአቶ ደሬሳ ቢቂላ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የተፈጠረ አለመግባባት ማጣራትና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብን በተመለከተ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ አዳማ ቅ/ጽ/ቤት ስር በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ዳግም አብይ እና ወ/ሮ ማርታ ገመቹ በቅርጫፍ ስራ ላይ መግባባት አለመቻላቸውን ከደረሰን ሪፖርት
መረዳት ችለናል፡፡
ስለሆነም ከላይ ስማቹ በአድራሻ የተጠቀሰው የድርጅቱ ባልደረቦች በሰራተኞቹ መሀል የተፈጠረውን አለመግባባት
በገለልተኝነት በማጣራት፤ ከአገሪቱ የሰራተኛና አሰሪ ህግ፣ ከድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ፣ሰራተኞቹ ያላቸው የስራ አፈጻጸም
እንዲሁም የሰራተኞቹን የግል ማህደር ያለውን ሁሉ ከግንዛቤ በማስገባት ለአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚረዳ የውሳኔ ሃሳብ
ታቀርቡ ዘንድ የተወከላችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሴልስና ማርኬቲንግ ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2305/14
ቀን፡- 12/09/2014 ዓ/ም

ለአቶ አሸናፊ ማሞ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ማብራሪያ እንዲሰጡ ስለመጠየቅ ፤


በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ የስራ መደብ ላይ እያገለገሉ የሚገኙ ሲሆን፤
እርስዎ ባቀረቡት የግል ማመልከቻ መሰረት ከባህርዳር ቅ/ጽ/ቤት ወደ ዋናው ጽ/ቤት ከሚያዝያ 01 ቀን 2014 ዓ/ም
ጀምሮ የተዘዋወሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ይሁንና እርስዎ በጉዞ ወቅት በድርጅቱ ክፍያ የተፈጸመልዎ ሲሆን፤ እንዲያወራርዱ ካቀረቡት ሰነድ መሀከል የአልጋ አበል
ወጪ ሰነድ አጠራጣሪ ሆኖ ስለተገኘ ስለጉዳዩ እንዲያስረዱ የተነገርዎት ቢሆንም መተው ሊያስረዱ አልቻሉም፤ በድርጅቱ
አሰራር ሰነድ የሚወራርድበት ጊዜ በማለፉ አጠራጣሪ የሆነው ሰነድ ለአልጋ አበል የወጣው ወጪ ብር 1,500.00 (አንድ
ሺህ አምስት መቶ ከ 00/100) የባህርዳርንም አበል ጨምሮ ከሚያዝያ ወር 2014 ዓ/ም ደሞዝዎት ተቀናሽ እንደሚሆን
ተወስኖ ተቀናሽ መሆኑ ይታወቃል ፤ ስለሆነም በሶስት ቀናት ውስጥ ስለጉዳዩ በአካል ቀርበው ትክክለኛ ማስረጃ
እንዲያቀርቡ በቀን 25/08/2014 ዓ/ም በደብዳቤ ቁጥር REDW/DD/2091/14 ደብዳቤ የተሰጥዎት ቢሆነም ፤
በቃል መተው ያስረዱት በቁ ሆኖ ልናገኘው አልቻልንም ፤ ስለሆነም በሁለት ቀናት ውስጥ ስለጉዳዩ
በጽሁፍ እንዲያስረዱ የምናሳውቅ ሲሆን፤ ይህ ማያደርጉ ከሆነ በአሰሪና ሰራተኛ እና በድርጅቱ ህግና
ደንብ የተቀመጠውን አስተዳደራዊ እርምጃ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

የድርጅቱ ሒሳብ ክፍልም የቀረበው ደረሰኝ አጠራጣሪ መሆኑን በጽሁፍ ምላሽ እንዲሰጡበት ስንል
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ደንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2315/14
ቀን፡- 13/09/2014 ዓ/ም

ለኖክ ማደያ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የቀረንን ቤንዚል እንድንቀዳ ስለመጠየቅ ፤

ድርጅታችን ከዚህ ቀደም ከንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ነዳጅ እንድንቀዳ የተፈቀደልን ሲሆን ፤በዚህ መሰረት የቀረንን 200
ሊትር ቤንዚል እንድንቀዳ እንዲፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ደንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2327/14
ቀን፡- 15/09/2014 ዓ/ም

ለአቶ ዳግም አስራት


ለአቶ ቶላ ያዱ
አዳማ

ጉዳዩ፡- የኮሚቴ ለውጥ ማድረጋችንን ስለማሳወቅ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ አዳማ ቅ/ጽ/ቤት ስር በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ዳግም አብይ እና ወ/ሮ ማርታ ገመቹ በቅርጫፍ ስራ ላይ አለመግባባታቸውን ተከትሎ የውሳኔ ሃሳብ
እንዲያቀርቡ ኮሚቴ መዋቀሩ ይታወቃለል፤ ይሁንና የነበሩት ኮሚቴዎች የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት የሰራተኛ ማህበራት ሃላፊዎች
ይካተቱ የሚል ሃሳብ መቅረቡን ተከትሎ የኮሚቴዎች ለውጥ ማድረጋችንን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሴልስና ማርኬቲንግ ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2335/14
ቀን፡- 16/09/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06038 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ ከግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ/ም
እስከ ነሐሴ 15 ቀን 2014 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2340/14
ቀን፡- 16/09/2014 ዓ/ም

ለኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለመጠየቅ፤

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት ወ/ሪት
ትዝብት ሻዎል ለኮሌጁ የስራ መውጫ ሰዓት ተገልጾ ደብዳቤ እንጻፍልኝ ብለው በቀን 16/09/2014
በጻፍት የግል ማመልከቻ መሰረት ፤ የድርጅቱ ማታ መውጫ ሰዓት 12፡00 ሲሆን ሰራተኞች በሙሉ በሰርቪስ

ተገኝተው የሚንቀሳቀሱት 12፡10 መሆኑ እየገለጽን በናተ በኩል ይሄን ከግምት ውስት አስገብታችሁ
ትብብር እንድታደርጉላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/2351/14
ቀን፡- 17-09-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ጥላሁን ተሰማ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ
ከጥር 22 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ከ 00/100 (5,000.00)
እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር
ወ/5279990 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ
የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2389/14
ቀን፡- 17/09/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A44629 ላይ ወደ ቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን አንድ የታታ ኤሲ የፊት
ፓራውልት የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቀን፡- 17/09/2014 ዓ/ም

ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም ሰራተኞች በሙሉ

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የደሞዝ ክፍያ በአቢሲኒያ ባንክ መሆኑ
ይታወቃል፤ ስለሆነም ከግንቦት ወር 2014 ዓ.ም ጀምሮ የደሞዝ ክፍያ ስርዓቱን በጎህ ቤቶች ባንክ እንዲሆን
ስለተወሰነ ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች የባንክ አካውንት ለመክፈት የሚያስፈልጉትን መስፈርቶች
መታወቂያና ሁለት ጉርድ ፎቶ ከዛሬ ቀን 18/09/2014 ዓ/ም ጀምሮ እንድታሟሉና አካውንት
እንድትከፍቱ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ቀን፡- 17/09/2014 ዓ/ም

ጥብቅ ማሳሰቢያ

ለሁሉም ሰራተኞች በሙሉ

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የደሞዝ ክፍያ በአቢሲኒያ ባንክ መሆኑ
ይታወቃል፤ ስለሆነም ከግንቦት ወር 2014 ዓ.ም ጀምሮ የደሞዝ ክፍያ ስርዓቱን በጎህ ቤቶች ባንክ እንዲሆን
ስለተወሰነ ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች የባንክ አካውንት ለመክፈት የሚያስፈልጉትን መስፈርቶች
መታወቂያና ሁለት ጉርድ ፎቶ ከዛሬ ቀን 18/09/2014 ዓ/ም ጀምሮ እንድታሟሉና አካውንት
እንድትከፍቱ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ማስታወሻ፡- በዋናው ጊቢ ውስጥ ለምትገኙ ሰራተኞች ከባንኩ የተላኩ ሰራተኞች መተው አካውንት
የሚያስከፍቷቹ ስለሆነም አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ቁጥር፡- REDA/DD/2462/14
ቀን፡- 24-09-2014 ዓ/ም

ለኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


ፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

በቀን 17/09/2014 ዓ/ም ፤ የመ/ቁጥር 87891 ከኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል የመጀመሪያ
ደረጃ ፍርድ ቤት በተጻፈ ደብዳቤ ለአቶ አስራት ኃይሌ ማርያም የሚከፈላቸውን የተጣራ ወርሃዊ ደመወዝ ከጥቅማ ጥቅም
ጋር እንድንልክ በተጠየቅነው መሰረት፤

አቶ አስራት ኃይሌ ማርያም በድርጅታችን ውስጥ በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን የተጣራ
ወርሃዊ ደመወዛቸው /--- ከነጥቅማ ጥቅሙ---/ ብር አራት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ስድስት ከ 63/100 (4,466.63)
መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2570/14
ቀን፡- 26/09/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06244 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ ከግንቦት 26 ቀን 2014 ዓ/ም
እስከ ነሐሴ 26 ቀን 2014 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2728/14
ቀን፡- 03/10/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ
የሰሌዳ ቁጥር 3-D04659 ድሬ ላይ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን ሁለት የማርሺ
ካቦ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2825/14
ቀን፡- 13/01/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር -06243 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ከሰኔ 13 ቀን 2014 ዓ/ም እስከ
መስከረም 13 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2860/14
ቀን፡- 16/10/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A46348 ላይ ወደ ቢሾፍቱ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የነዳጅ ጌጅ-
01፣የዳብራተር ክዳን-01 የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/2915/14
ቀን፡- 22/10/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤


ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው
ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06243 ወደ አዲስ አበባ መድረስ የሚኖርበት የድርጅቱን የፋይናንስ ኦርጅናል
ሰነድ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡- 11/11/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ከሰኔ 13 ቀን 2014 ዓ/ም እስከ
መስከረም 13 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/3059/14
ቀን፡-11/11/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ወደ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ላይ ወደ ለሃዋሳ መድረስ የሚኖርበትን አንድ የዘይት የታሽገ በካርቶን፣በርበሬ
በማዳበሪያ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/3083/14
ቀን፡- 14-11-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ደሳለኝ አድጎ መኮንን የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አራት ሺህ አንድ መቶ ሃያ ሶስት
ከ 87/100 (4,123.87) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 0600005792 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/4079/14
ቀን፡- 29/11/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ከሐምሌ 29 ቀን 2014 ዓ/ም
እስከ ጥቅምት 28 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/4199/14
ቀን፡-13/12/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዳማ ወደ በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 06244 ላይ ወደ አዳማ መድረስ የሚኖርበትን አንድ ሽንብራ በማዳበሪያ፣የቂንጬ
1 እሽግ፣በርበሬ በማዳበሪያ፣ፖስታ 1 ካርቶን፣ሩዝ 1 እሽግየጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/4208/14
ቀን፡-16-12-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ አለሙ ተክሌ በሻው የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 16 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አስራ
ዘጠኝ ከ 99/100 (2,919.99) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 465388 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ
የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDA/DD/4208/14
ቀን፡-16-12-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ አለሙ ተክሌ በሻው የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 16 ቀን 2013 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አስራ
ዘጠኝ ከ 99/100 (2,919.99) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 465388 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ
የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/4219/14
ቀን፡-16/12/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ወደ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 06243 ላይ ወደ ሃዋሳ መድረስ የሚኖርበትን አንድ ኒዶ ወተት 1 በጣሳ፣የገላ ሳሙና 1
ካርቶን፣ቂንጫ 10 ኪሎ፣ዘይት 5 ሊትር፣ሩዝ 5 ኪሎ በቁምጣ፣ፖውደር 1 ደርዘን የጫንን በመሆኑ በጉዞ
ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/4252/14
ቀን፡-17/12/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዳማ ወደ በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 06244 ላይ ወደ አዳማ መድረስ የሚኖርበትን የተነጠረ ጨው 1 ደርዘን፣ዲያና
የገላ ሳሙና 1 ካርቶን፣አጃክስ ሳሙና 1 ካርቶን፣ዘይት ባለ 5 ሊትር ሶስት ጀሪካን፣መኮርኒ 25 ኪሎ የጫንን
በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDA/DD/4263/14
ቀን፡-24-12-2014 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ማቲዎስ ኢና ኤልታም የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከነሃሴ 01 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አራት ሺህ አምስት ሰማኒያ ስድስት
ከ 26/100 (4,586.26) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 01464340 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ
ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/4286/14
ቀን፡- 21/12/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤት በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06244 ድሬ ላይ ከድሬዳዋ አወዳይ፣ ደደር እና መሰል ቦታዎች ወደ ሃዋሳ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን የጫት ችግኞችን የጫንን በመሆኑ፤ ከነሃሴ 21 ቀን 2014 ዓ/ም እስከ
ህዳር 21 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ
ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-03/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ አዳማ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ላይ ወደ አዳማ መድረስ የሚኖርበትን ሃምሳ ኪሎ ጤፍ የጫንን በመሆኑ በጉዞ
ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD//14
ቀን፡-21/12/2014 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሃዋሳ ወደ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3- 06242 ላይ ወደ ሃዋሳ መድረስ የሚኖርበትን ስኳር 50 ኪሎ፣ኒዶ ወተት 1 ጣሳ፣ላርጎ
ፈሳሽ 1 ደርዘን፣ቲማቲም ድልህ 2 ካርቶን፣የዳቦ እርሾ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/0003/15
ቀን፡-02/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ አዳማ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A28992 ላይ ወደ አዳማ መድረስ የሚኖርበትን ባለ አራት ሊትር የሞተር ዘይት የጫንን
በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/0010/15
ቀን፡-03/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ አዳማ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-06242 ላይ ወደ አዳማ መድረስ የሚኖርበትን ሃምሳ ኪሎ ጤፍ የጫንን በመሆኑ በጉዞ
ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ


ቁጥር፡-REDW/DD/0053/15
ቀን፡-06/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከኢንዱስትሪ ከሚገኛው ፋብሪካ ወደ ባንጋሎ


የሽያጭ መዓከል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሶስት ተሸከርካሪዎች ስለሚያጓጉ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ሻንሲቁጥር

1 .EAYBAARWALG000489

2. LS4AB270694

3. LSYAFAAA6LG298968

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/0083/15
ቀን፡-10/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ሀዋሳ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A21575 ላይ ወደ ሀዋሳ መድረስ የሚኖርበትን ሪሌ የፍት -02 ፣ሪሌ የኋላ-
02፣የፍሪሲዬን ማፍቻ፣የነዳጅ ሆዝ ረጅሙ-01፣ የዲሽ ቦርድ ቁልፍ ማስሪያ-01፣የኋላ የታርጋ መብራት -
01 የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1000/15
ቀን፡-13/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ባህርዳር በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር A-70155 ላይ ወደ ባህርዳር መድረስ የሚኖርበትን ስድስት ቲቪኤስ የጫንን
በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1073/15
ቀን፡-24/01/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ሀዋሳ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር B-07152 ላይ ወደ ሀዋሳ መድረስ የሚኖርበትን 14 ማዳበሪያ የባትሪ ውሃ(680 ሊትር)
የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/1377/15
ቀን፡- 21-02-2015 ዓ/ም

ለቀበሌ 08 ሰራተኞች
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤


አቶ ልደቱ አስራት በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ /የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው አገልግሎት
እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 21/02/2015 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ ብለው በግል
ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ግለሰቡ ከሃምሌ 01 ቀን 2009 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1401/15
ቀን፡-23/02/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ደብረብርሃን በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A20191 ላይ ወደ ደብረብረሃን መድረስ የሚኖርበትን ፣ሁለትሆዝ፣አንድ ሪል
የፊት፣አንድ የዘይትዲፒሲቲክ፣የቲቪኤስ ሽራ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን
ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1416/15
ቀን፡-24/02/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-B3288 ላይ ወደ ቢሾፍቱ መድረስ የሚኖርበትን ፣ባትሪ፣የጋቢና
መብራት፣የታርጋ ማሰሪያ፣የዘይት ሲል የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1529/15
ቀን፡-02/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ባህርዳር በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A37874 ላይ ወደ ባኅርዳር መድረስ የሚኖርበትን፣ስድስት ቲቪኤስ የጫንን
በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1540/15
ቀን፡-03/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ባህርዳር በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A37874 ላይ ወደ ባህርዳር መድረስ የሚኖርበትን፣አንድ ታታ ኤስ የጫንን
በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1644/15
ቀን፡-10/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡ የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ቢሾፍቱ በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-A82842 ላይ ወደ ቢሾፍቱ መድረስ የሚኖርበትን ፣የኪሎ ሜትር ካቦ፣የቤንዚን
ሆዝ፣ሙሉ ቁልፍ፣የዘይት ሲል የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1723/15
ቀን፡-15/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ሀዋሳ በመጓዝ ላይ በሚገኘው ተሽከርካሪ


የሰሌዳ ቁጥር 3-A94796 ላይ ወደ ሀዋሳ መድረስ የሚኖርበትን ፣የነዳጅ ቱቦ፣የዳሽ ቦርድ የቴፕ ከቨር የቀኝ
የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1783/15
ቀን፡-20/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A29337) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ሃዋሳ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን ሁለት ባትሪ፣ ሪሌ
የፊት፣ኦይል ሲል ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ ፤ በተሽከርካሪው ላይ የጫንን
ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1783/15
ቀን፡-20/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A29337) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ሃዋሳ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን ሁለት ባትሪ፣ሪሌ
የፊት፣ኦይል ሲል ወደ ሃዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ
በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/1780/15
ቀን፡-22/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የቲቪኤስ ባለሶስት እግር ተሸከርካሪዎችን


እየገጣጠመ ለገበያ የሚያቀርብ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ድርጅቱ ባሉት ቅርጫፍ ጽ/ቤቶች ሽያጭ
ለማከናወን በኮድ ድሬ 03-06037 በሆነው የድርጅቱ ተሸከርካሪ 6 ቲቪኤስ ባለ ሶስት እግር ተሽከርካሪና
አንድ ባለ አራት እግር ተሽከርካሪ መላካችንን እያሳወቅን በመንገድ ላይ አስፈላጊውን ትብብር እንዲደረግልን
እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-ይህ የትብብር ደብዳቤ ከተጻፈበት ዕለት ማለትም ከ 22/03/2015 ጀምሮ እስከ
22/09/2015 ዓ/ም ለተከታታይ ስድስት ወራት ብቻ የሚያገለግል መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-24/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ በሚገኘው


ተሽከርካሪ የሰሌዳ ቁጥር 3-06037 ላይ ወደ አዲስ አበባ መድረስ የሚኖርበትን ‘Spring-4’Rubber
plate-4’Polishing Blade-48’flor polishing macheine የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-24-03-2015 ዓ/ም

ለሳቢያን አንደኛ ደረጃት ምህርት ቤት


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለማሳወቅ፡፡


በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙት ለአቶ ጎሳ
ንጉሴ ለትምህርት ቤቲ የስራ ሰዓት ተገልጾ ደብዳቤ እንዲፍልኝ ብለው በቀን 21/03/15 ዓ.ም በጻፍጽ የግል
ማመልከቻ መሰረት፤የድርጅቱ የስራ መውጫ ሰዓት 12፡00 ሲሆን ሰራተኞች በሙሉ በሰርቪስ ተገኝተው
የሚንቀሳቀሱት 12፡10 መሆኑ እየገለጽን በናንተ በኩል ይህን ከግምት ውስጥ አስገብታችሁ
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-24-03-2015 ዓ/ም

ለኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለማሳወቅ፡፡

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙት ለአቶ አቡሽ
ማዲቦ ለትምህርት ቤቲ የስራ ሰዓት ተገልጾ ደብዳቤ እንዲፍልኝ ብለው በቀን 21/03/15 ዓ.ም በጻፍጽ የግል
ማመልከቻ መሰረት፤የድርጅቱ የስራ መውጫ ሰዓት 12፡00 ሲሆን ሰራተኞች በሙሉ በሰርቪስ ተገኝተው
የሚንቀሳቀሱት 12፡10 መሆኑ እየገለጽን በናንተ በኩል ይህን ከግምት ውስጥ አስገብታችሁ
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1816/15
ቀን፡-27/03/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A99291) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ባህርዳር በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን ስምንት-ቲቪኤስ ወደ
ባህርዳር ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1978/15
ቀን፡-06/04/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A07858) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ባህርዳር በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን ስምንት-ቲቪኤስ ወደ
ባህርዳር ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/3846/15
ቀን፡- 02-07-2015 ዓ/ም

ለቀበሌ 02 አስተዳደር
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤

አቶ አለነ ተገኘ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው አገልግሎት
እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 01/07/2015 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ ብለው በግል
ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ግለሰቡ ከሚያዝያ 04 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!
ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REDW/DD/3882/15
ቀን፡-05/07/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A31881) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ሀዋሳ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን አምስት-ቲቪኤስ ፤
እንዲሁም ኢንጂን ኦይል( Engine oil ) 400 ሊትር ወደ ሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን
በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REDW/DD/3930/15
ቀን፡-07/07/2015 ዓ/ም

ለአቶ ኤልያስ ፋንታ………ሰብሳቢ


ለአቶ ስንታየው በየሩ……….ፀሀፍ
ለአቶ ኤርሚያስ ተፈሰ……..አባል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የተፈጠረ የዲስፕሊን ችግር ማጣራት ና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብን በተመለከተ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በድሬዳዋ ቅ/ጽቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ታፈሰ ኢትያና በስራ ቦታ መጠጥ ጠጥተው የለት ስራቸውን መስራት እስቃቅታቸው ድረስ መገኘታቸውን
ከቅርጫፉ ከቀረበልን ሪፖርት መረዳት ችለናል፡፡
ስለሆነም ከላይ ስማቹ በአድራሻ የተጠቀሰው የድርጅቱ ባልደረቦች በሰራተኞቹ የተፈጠረውን የዲስፕሊን ግዲፈት
በገለልተኝነት በማጣራት፤ ከአገሪቱ የሰራተኛና አሰሪ ህግ፣ ከድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ፣ሰራተኞቹ ያላቸው የስራ አፈጻጸም
እንዲሁም የሰራተኞቹን የግል ማህደር ያለውን ሁሉ ከግንዛቤ በማስገባት ለአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚረዳ የውሳኔ ሃሳብ
ታቀርቡ ዘንድ የተወከላችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/3943/15
ቀን፡- 09-07-2015 ዓ/ም

ለቀበሌ 02 አስተዳደር
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤

አቶጌታሁን ናቃቸው በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው አገልግሎት
እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 08/07/2015 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ ብለው በግል
ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ግለሰቡ ከህዳር 15 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/3942/15
ቀን፡- 08/07/2015 ዓ/ም

ለአትዮ - ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ ፡- በስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ስለማሳወቅ

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ብሩክ አንተነህ ከቀን 26/06/2015 ዓ/ም እስከ 04/07/2015 ድረስ ወደ አዲስአበባ ቅርጫፍ መስሪያቤታችን
በመሄድ ስራዎችን ሲሰሩ የቆዩ መሆናቸው እየገለጽን በእናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው
በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REDW/DD/3984/15
ቀን፡-13/07/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (3-A75296) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ደብረብርሃን በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤


በተሽከርካሪው ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን
ስድስት-ቲቪኤስ ፤ እንዲሁም ባትሪ (አንድ) ፤ የሀንድ እስታርተር ብሎን(አንድ) ወደ ደብረብርሃን
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD//15
ቀን፡- 22-07-2015 ዓ/ም

ለመንግስት ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ሰራተኛ መሆናቸውን ስለማሳወቅ፤

አቶ ብርሃነ ወ/ገሪማ ካህሳይ በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ በቀን 17/07/2015 ዓ/ም ሰራተኛ መሆናቸውን ተጠቅሶ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ
ብለው በግል ማመልከቻ በጠየቁት መሰረት፤ግለሰቡ ከመጋቢት 02 ቀን 2014 ዓ/ም ጀምሮ በድርጅቱ ውስጥ በቋሚነት
ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDA/DD/4080/15
ቀን፡-28-07-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ዮሐንስ ወልዴ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ
መደብ ላይ ከመጋቢት 20 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አራት ሺህ አምስት ሰማኒያ አምስት
ከ 99/100 (4,585.99) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ/5295955 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ
ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን
በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REDW/DD/4082/15
ቀን፡-02/08/2015 ዓ/ም

ለአቶ ኤልያስ ፋንታ………ሰብሳቢ


ለወ/ሮ ስንታየው በሀሩ……….ፀሀፍ
ለአቶ ኤርሚያስ ተፈሰ……..አባል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የተፈጠረ የዲስፕሊን ችግር ማጣራት ና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብን በተመለከተ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በድሬዳዋ ቅ/ጽቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ታፈሰ ኢትያና በስራ ቦታ መጠጥ ጠጥተው የለት ስራቸውን መስራት እስቃቅታቸው ድረስ መጠጥ ጠጥተው
መገኘታቸውን ከቅርጫፉ ከቀረበልን ሪፖርት መረዳት ችለናል፡፡
ስለሆነም ከላይ ስማቹ በአድራሻ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኛ ከመጋቢት 18/2015 ጀምሮ ከስራና ደመወዝ የታገዱ
ሲሆን ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኞች የተፈጠረውን የዲስፕሊን ግዲፈት በገለልተኝነት በማጣራት፤
ከአገሪቱ የሰራተኛና አሰሪ ህግ፣ ከድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ፣ሰራተኞቹ ያላቸው የስራ አፈጻጸም እንዲሁም የሰራተኞቹን
የግል ማህደር ያለውን ሁሉ ከግንዛቤ በማስገባት ለአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚረዳ የውሳኔ ሃሳብ ታቀርቡ ዘንድ የተወከላችሁ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/4083/15
ቀን፡-28/07/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (03-06039) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤
በተሽከርካሪው ላይ የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን የተለያዩ ለቢሮ
እቃዎች የሚውሉ የእንጨት ስራዎች ፤ እንዲሁም ሁለት ዲፕ ፍርጂ ፤ ኤሲ አራት ፍሬ ወደ ጋንቤላ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REDW/DD/6009/15
ቀን፡- 04/08/2015 ዓ/ም

ለሳቢያን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለማሳወቅ፡፡

በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል የሚገኙት አቶ
ተወልደ ካሳዬ ቀን ስራቸውን በመስራት በተቋማችሁ በማታ ክፍለ ግዜ ደግሞ ትምህርታቸውን የሚከታተሉ
ሲሆን ይሁንና አቶ ተወልደ ተስፋዬ ድርጅታችን በቅርቡ አዲስ ቅርጫፍ በጋምቤላ ክልል በመክፈቱ የተለያዩ
ስራዎችን ለመስራት ወደ ጋምቤላ ቅርጫፍ ለስራ የተፈለጉ በመሆኑ አቶ ተወልደ ካሳዬ የ 8 ኛ ክፍል ማጠቃለያ
ፈተና ግንቦት ወር ላይ የሚወስዱ በመሆኑ ፈተውን ወደ ድሬዳዋ ተመልሰው እንዲወስዱ በእናተ በኩል
አስፈላጊውን ትብብር እንዲደርግላቸው በትህትና ለመጠየቅ እወዳለሁ ፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0633/15
ቀን፡-05/08/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ የድርጅታችን


ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን ኤሲ ሰባት ፍሬ ና እንዲሁም A-410 ኤሲ ጋዝ ወደ
ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በአውሮፕላኑ ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REDW/DD/6065/15
ቀን፡-14/08/2015 ዓ/ም

ለአቶ ተሻገር ታደሰ………ሰብሳቢ


ለወ/ሪት ነጠረ ጥጋቡ ……….ፀሀፍ
ለአቶ አንዱአለም ደሞዜ……..አባል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የተፈጠረ የዲስፕሊን ችግር ማጣራት ና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብን በተመለከተ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በባህርዳር ቅ/ጽቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ዮሐንስ ደምሴ ና በአቶ አንዳርጌ ስዩም በስራ ቦታ ጸብ በመፍጠር ና መደባደባቸውን ና አቶ አንዳርጌ ስዩም
የጥበቃ ቤት መስታወት መስበራቸውን ከቅርጫፉ ከቀረበልን ሪፖርት መረዳት ችለናል፡፡
ስለሆነም ከላይ ስማቹ በአድራሻ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኛ ከሚያዝያ 15/2015 ጀምሮ ከስራና ደመወዝ የታገዱ ሲሆን
ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኞች የተፈጠረውን የዲስፕሊን ግዲፈት በገለልተኝነት በማጣራት፤ ከአገሪቱ
የሰራተኛና አሰሪ ህግ፣ ከድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ፣ሰራተኞቹ ያላቸው የስራ አፈጻጸም እንዲሁም የሰራተኞቹን የግል
ማህደር ያለውን ሁሉ ከግንዛቤ በማስገባት ለአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚረዳ የውሳኔ ሃሳብ ታቀርቡ ዘንድ የተወከላችሁ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0650/15
ቀን፡-14/08/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (03-06039) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ


ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን ኤሲ አራት ፍሬ ና እንዲሁም A-
410 ኤሲ ጋዝ ና አንድ ዲፕ ፍሪጂ፤ 50 ፍሬ ፍራሽ ና ትራስ ወደ ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት
በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/6074/15
ቀን፡- 16-08-2015 ዓ/ም

ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ትብብርን ስለመጠየቅ፤

አቶ ምንያህል ደበበ ወ/ገብርኤል በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው
አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ ሲሆን፤ ድርጅታችን ግለሰቡን ለስልጠና ወደ ውጪ ሃገር ስለሚሄድ የፓስፖርት እንዲሳት
መስሪያ ቤቱ ባለበት አካባቢ ፓስፖርት እዲሳት እንዲደረግለት በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/6075/15
ቀን፡-17-08-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ወዬሳ ፋኬሳ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ
መደብ ላይ ከግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ብር ከ 00/100
(5,000.00) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ በጡረታ
መለያ ቁጥር 606923 የጡረታ ክፍያ እየወሰዱ ስለሚገኙ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ
የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/6076/15
ቀን፡-17-08-2015 ዓ/ም

ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ


የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ያለአግባብ የተቆረጠ የጡረታ መዋጮ ገንዘብ እንዲመለስ ስለመጠየቅ፡፡

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ባልደረባ የሆኑት አቶ ወዬሳ ፈንኬሳ ከጥር 1 ቀን
1992 ዓ/ም ጀምሮ ጡረታ ክፍያ መውሰድ የጀመሩ ሲሆን በኛ ድርጅት ከተቀጠሩበት ግንቦት 20 ቀን 2010 ዓ/ም
እስከ መጋቢት 30 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የጡረታ መዋጮ ከግለሰቡ እና ከድርጅቱ ያለአግባብ የጡረታ መዋጮ ገንዘብ
የተቆረጠ በመሆኑ፤ ያአግባብ የተቆረጠው የጡረታ መዋጮ ገንዘብ እንዲመለስ ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/7022/15
ቀን፡-21-08-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ እንግዳወርቅ አሰፋ ሙሉነህ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር


በደብረብርሃን ቅ/ጽ/ቤት በጥበቃ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ ከመጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር
ደሞዝ ብር ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሰባት ብር ከ 14/100 (2,727.14) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ
ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ሰ/794968 ከሚያዚያ 01/2015 ጀምሮ
በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ
መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ማህደር ጌቱ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/7053/15
ቀን፡-26-08-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-የስራ ውል መቋረጡን ስለማሳወቅ፡፡

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ በጥበቃ ኦፍሰር የሥራ መደብ ላይ ተቀጥረው
አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት አቶ ደሳለኝ አድጎ ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን ተከትሎ ፤ከድርጅታችን ጋር ፈጽመውት
የነበረው የሥራ ውል ከሚያዝያ 17/08/2015 ጀምሮ የተቋረጠ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2//15
ቀን፡-19/09/2015 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤
የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ ጋምቤላ
ለሚገኙት ሰራተኞቻችን የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች ማለትምየጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ተ. ቁ የእቃው አይነት ብዛት ተ. ቁ የእቃው አይነት ብዛት
1 ኤሌክትሮኒክስ ተባይ መግደያ 4 15 ንዶ ወተት 1
2 ፓስታ አንድ 16 የሽንኩርት መፍጫ 1
ካርቶን
3 ዘይት 5 ሊትር አንድ 17 መኮሮኒ 1 ኪሎ
ካርቶን
4 ማንቆርቆሪያ 1 18 ቴምር ግማሽ ኪሎ
5 ሰርቪስ ሰሃን 5 19 በርበሬ፤ሽሮ፤በሶ በባልድ
6 የቡና ውሃ ማፍያ 2 20 የኤሌክትሪክ ውሃ ማሞቅያ 1
7 እንጀሪያ ማቅረብያ 2 21 ጁስ መፍጫ ማሽን ትንሹ 1
8 ቡና ቁርስ ማቅረብያ 1 22 የውሃ ጆግ ፕላስትክ 1
9 እጣን ና ሰንደል እሽግ 23 ፕዛ መስሪያ ምጣድ 1
10 የኤሌክትሪክ ቡና ማፍያ 2 24 ፍርጂ ውስጥ አትክልት 1
ማስቀመጫ

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0773/15
ቀን፡-06/10/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (03-64460) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ


ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን አራት (4) የአውሎፕራን ጎማ ፤
ኤሲ አራት(4) ፤መበየጃ ማሽን አራት፤ መቁረጫ ማሽን ሁለት(2)፤ ግራይደር ማሽን አንድ (1) ፤ መበየጃ
ፒንሳ አራት(4)፤ የቁም ዲሪል አንድ(1)፤ መዶሻ ትልቅ ሁለት(2)፤ የግራይደር ከሰል ሀያ(20)፤ የከተር ማሽን
ከሰል ሃያ(20)፤ የእጅ ጓንት ሃያ አራት (24) ፤ የሎደር ጥርስ አራት(4)፤ ኪያቤ (መፍሻ) አንድ(1) ወደ
ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡- REST/DD2/0776/15
ቀን፡- 07-10-2015 ዓ/ም

ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- ትብብርን ስለመጠየቅ፤


አቶ ጌቱ ድንቁ በድርጅታችን ሬድስታርስ ኢንተርናሽናል ትሬድንግ ውስጥ በቋሚነት ተቀጥረው አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙ
ሲሆን፤ ድርጅታችን ግለሰቡን ለስልጠና ወደ ውጪ ሃገር ስለሚሄድ የፓስፖርት እንዲሳት መስሪያ ቤቱ ባለበት አካባቢ
ፓስፖርት እዲሳት እንዲደረግለት በናተ በኩል አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0773/15
ቀን፡-06/10/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (03-64460) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ


ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን አራት (4) የአውሎፕራን ጎማ ፤
ኤሲ አራት(4) ፤መበየጃ ማሽን አራት፤ መቁረጫ ማሽን ሁለት(2)፤ ግራይደር ማሽን አንድ (1) ፤ መበየጃ
ፒንሳ አራት(4)፤ የቁም ዲሪል አንድ(1)፤ መዶሻ ትልቅ ሁለት(2)፤ የግራይደር ከሰል ሀያ(20)፤ የከተር ማሽን
ከሰል ሃያ(20)፤ የእጅ ጓንት ሃያ አራት (24) ፤ የሎደር ጥርስ አራት(4)፤ ኪያቤ (መፍሻ) አንድ(1)፤ clutch
Disc 1 pcs; pressure plate 1 pcs; ሪልዝ በሪንግ አንድ(1)፤ ፕንሳ ና ካሻፕቴ አንድ (1) ወደ ጋንቤላ
ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0799/15
ቀን፡-15/10/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (A08603 ) የሆነው ተሽከርካሪ ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤በተሽከርካሪው
ላይ የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆነ ፎርድ ሬንጀር መኪና የሰሌዳ ቁጥር (ድሬ
-03-03734) ና የወባ መዳኒቶች በመርፌና በክኒን መልክ ፤ ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ
የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን እንግዳ አቶ ፋኑኤል አርጋ አንሶ ከሰኔ 02/2015 ዓ/ም እስከ ሰኔ 05/2015 ዓ/ም እናንተ ሆቴል
እንዲያርፉና የምግብ ምሳና ቁርስ ፣ ለስላሳ መጠጥ ፤አልኮል ሳይጨምር ና የስታንዳርድ አልጋ አገልግሎት ብቻ
እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2//15
ቀን፡-17/10/2015 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤
የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ ጋምቤላ
ለሚገኙት ሰራዎች የሚውሉ የተለያዩ እቃዎች የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ተ. ቁ የእቃው አይነት ብዛት


1 እስታብላዘር 2
2 ፋይበር ቴስት ማድረግያ ማሽን 1
3 እስካቫተር ቴስት ማድረግያ ማሽን 1
4 የናፍታ መሳቢያ ፓንፕ 1

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0725/15
ቀን፡-27/10/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (ኢት-62100) የሆነው ተሳቢ ሎቤድ ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆነ ክሬን ማሽን፤የሲኖትራክ የዘይት
ፍሊትሮ ሶስት ፍሬ (3)፤ ፊውል ፊልተር ሁለት ፍሬ(2)፤ የሩሎ ወተር ሰፓሬተር አንድ ፍሬ፤ፊውል ፍልተር
ሁለት ፍሬ(2)፤ የዘይት ፍሊትሮ አንድ ፍሬ (1)፤የሲኖትራክ ሸርኬ ሁለት ፍሬ(2)፤ የዳንፐር ችንጋ አንድ
ፍሬ(1)፤ እስታፕላዘር ሁለት ፍሬ(20)፤ እስካቫተር ቴስት ማድረግያ ማሽን አንድ ፍሬ(1) ፤ የናፍታ መሳቢያ
ፓንፕ አንድ ፍሬ (1) ወደ ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን
ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ማስታወሻ፡- ተሳቢ ሎቤድ ተርጋ የማውጣት ሂደት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ይሄንኑ
ጉዳይ የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ተያይዟል፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9261/15
ቀን፡-03-11-2015 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ገቢዎች አስተዳደር


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-መረጃ መስጠትን ስለማሳወቅ፡፡

አቶ ግዛቸው ቀና በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የግ/ማህበር ውስጥ ከታህሳስ 01/2012 ዓ/ ም


ጀምሮ በቋሚነት ተቀጥረው በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን ፤ግለሰቡ ከመስከረም 01/2013 ዓ/ም እስከ
ሰኔ 30/2015 ዓ/ም ከወራዊ ደሞዛቸው ላይ በድርጅቱ ግብር መክፈያ ቁጥር 0043231292 ኮስት
ሼርንግ እየከፈሉ የነበረ መሆኑን እገለፅን በናተ በኩል አስፋለጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
በአክብሮት እጠይቃለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REST/DD2/0725/15
ቀን፡-07/11/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (ኢት-62100) የሆነው ተሳቢ ሎቤድ ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆነ ክሬን ማሽን፤የሲኖትራክ የዘይት
ፍሊትሮ ሶስት ፍሬ (3)፤ ፊውል ፊልተር ሁለት ፍሬ(2)፤ የሩሎ ወተር ሰፓሬተር አንድ ፍሬ፤የሮሎ ፍልትሮ
ሁለት ፍሬ(2)፤ የዘይት ፍሊትሮ አንድ ፍሬ (1)፤የሲኖትራክ ሸርኬ ሁለት ፍሬ(2)፤ የዳንፐር ችንጋ አንድ
ፍሬ(1)፤ እስታፕላዘር ሁለት ፍሬ(20)፤ የናፍታ መሳቢያ ፓንፕ አንድ ፍሬ (1)፤ሽት ሜታል 10mm
አምስት ፍሬ(5)፤እስኩሩ 3 ፓኬት፤ ኤልጋ ቆርቆሮ 80 ፍሬ፤አምስት ኪሎ መኮሮኒና ስካር፤ የምግብ መስሪያ
አነስተኛ እስቶቪ እንድ ፍሬ(1)፤ የተለያዩ የምግብ ማብሰያ እቃዎች በካርቶን ና በማዳበርያ እንዲሁም
አራት ብርድልብስ ና አንሶላ አስራ ስድስት ፍሬ፤ ኤሲ ጋዝ አንድ ሲሊደር ወደ ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን
መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን
ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ማስታወሻ፡- ተሳቢ ሎቤድ ተርጋ የማውጣት ሂደት ላይ የሚገኝ ሲሆን ከድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ይሄንኑ
ጉዳይ የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ተያይዟል፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0819/15
ቀን፡-28/10/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (ኢት-62100) የሆነው ተሳቢ ሎቤድ ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት ሲሆን የተሸከርካሪው የኃላ ታርጋ በመጥፋቱ
ከአዲስ ለማውጣት ሂደት ላይ በመሆናችን በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-10/11/2015 ዓ/ም

ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን እንግዳ አቶ ፋኑኤል አርጋ አንሶ ከሰኔ 02/2015 ዓ/ም እስከ ሰኔ 05/2015 ዓ/ም እናንተ ሆቴል
እንዲያርፉና የምግብ ምሳና ቁርስ ፣ ለስላሳ መጠጥ ፤አልኮል ሳይጨምር ና የስታንዳርድ አልጋ አገልግሎት ብቻ
እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REST/DD2//15
ቀን፡- 30/10/2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን ሁለት ፍሬ ካፓስተር ና እንዲሁም


ኢንጀክሽን ፓንፕ አንድ ፍሬ፤ ካኔታ አንድ ፍሬ ወደ ጋንቤላ ቅ /ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው በመሆኑ፤
በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-10/11/2015 ዓ/ም

ለመቶ አለቃ ምስራቅ መኮንን…………..ሰብሳቢ


ለወ/ሪት ቃልኪዳን ፍቃዱት ……….ፀሀፍ
ለአቶ ተመስገን ንጉሴ ……..አባል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የተፈጠረ የዲስፕሊን ችግር ማጣራት ና የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብን በተመለከተ

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ቅ/ጽቤት ውስጥ በቋሚነት ተቀጥርው እያገለገሉ
የሚገኙት አቶ ና በአቶ አንዳርጌ ስዩም በስራ ቦታ ጸብ በመፍጠር ና መደባደባቸውን ና አቶ አንዳርጌ ስዩም የጥበቃ ቤት
መስታወት መስበራቸውን ከቅርጫፉ ከቀረበልን ሪፖርት መረዳት ችለናል፡፡
ስለሆነም ከላይ ስማቹ በአድራሻ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኛ ከሚያዝያ 15/2015 ጀምሮ ከስራና ደመወዝ የታገዱ ሲሆን
ከላይ ስማችሁ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሰራተኞች የተፈጠረውን የዲስፕሊን ግዲፈት በገለልተኝነት በማጣራት፤ ከአገሪቱ
የሰራተኛና አሰሪ ህግ፣ ከድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ ፣ሰራተኞቹ ያላቸው የስራ አፈጻጸም እንዲሁም የሰራተኞቹን የግል
ማህደር ያለውን ሁሉ ከግንዛቤ በማስገባት ለአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚረዳ የውሳኔ ሃሳብ ታቀርቡ ዘንድ የተወከላችሁ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2//15
ቀን፡- 30/10/2015 ዓ/ም
ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ
ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን ሁለት ፍሬ ካፓስተር ና እንዲሁም


ኢንጀክሽን ፓንፕ አንድ ፍሬ፤ ካኔታ አንድ ፍሬ ወደ ጋንቤላ ቅ /ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው በመሆኑ፤
በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0865/15
ቀን፡-15/11/2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤


የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ ለኦዲት ሰራዎች
የሚውሉ የተለያዩ የፋይናስ ዶክመንቶች በካርቶን በማሸግ የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/9355/15
ቀን፡-17/11/2015 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (03-06037) የሆነው ተሸከርካሪ ወደ ደብረብርሃን ቅርጫፍ ጽ/ቤት በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤ በተሽከርካሪው ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑትን ስድስት
ቲቪኤስዎች፤ እንዲሁም የነዳጂ ፊሊትሮ ሁለት ፍሬ ወደ ደብረብርሃን ቅ /ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበትን
በመሆኑ፤በተሽከርካሪው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9360/15
ቀን፡-17-11-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡


አቶ ሰዶ መጋላ አረንጎ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ
መደብ ላይ ከሐምሌ 04 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት ብር
ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ
በጡረታ መለያ ቁጥር ሰ/5290091 ከሐምሌ 01/2014 ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር
የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9361/15
ቀን፡-17-11-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ዘነበ በቀለ ወ/ማርያም የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 01 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት
ብር ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ/5302242 ከጥቅምት 01/2015 ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ
አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9362/15
ቀን፡-17-11-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ጎይቶም ሙሴ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ
መደብ ላይ ከሐምሌ 04 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት ብር
ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ በመሆኑ
በጡረታ መለያ ቁጥር 5287061 ከመጋቢት 01/2014 ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን ከሚከፈላቸው ወርሃዊ
ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር
የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!
ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9369/15
ቀን፡-18-11-2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር የፋይናስ የስራ ክፍል ኃላፊ ሰራተኛ የሆኑት አቶ ኤርሚያስ
አበባ ለኦዲት ስራ ወደ አዲስ አበባ ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን በመጓዝ ላይ የሚገኙ ሲሆን ለዚው ስራ ይረዳው ዘንድ
የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑ ሁለት ኮፒተሮች እስከነ ሙሉ
አክሰሰሪ ይዘው በመጓዝ ላይ የሚገኙ በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9370/15
ቀን፡-18-11-2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር የፋይናስ የስራ ክፍል ኃላፊ ሰራተኛ የሆኑት አቶ ኤርሚያስ
አበባ ለኦዲት ስራ ወደ አዲስ አበባ ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን በመጓዝ ላይ የሚገኙ ሲሆን ለዚው ስራ ይረዳው ዘንድ
የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑ ሁለት ኮፒተሮች እስከነ ሙሉ
አክሰሰሪ ይዘው በመጓዝ ላይ የሚገኙ በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ
ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!
ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት

ቁጥር፡-REDW/DD/9386/15
ቀን፡-20-11-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ተክሉ ሰንደቁ አብተው የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት
ብር ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር 0600013144 ከሚያዝያ 01/2015 ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ
አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REST/DD2/0871/15
ቀን፡-24/11/2015 ዓ/ም

ለኦርቢት ሆቴል
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን የውጭ ሃገር እንግዶች የሆኑ M.r CHEN GUDCHENG & M.r XU JIALIN ከሐምሌ
23/2015 ዓ/ም ጀምሮ እናተ ሆቴል ስታንዳርድ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና እራት፣ ለስላሳ መጠጥ፤ አልኮል
ሳይጨምር አገልግሎት እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት
እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REST/DD2/0873/15
ቀን፡- 22/11/2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን አርባ ዘጠኝ ካርቶን (49) የፋይናስ
ሰነዶች ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0874/15
ቀን፡- 22/11/2015 ዓ/ም
ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ
ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑትን አርባ ዘጠኝ ካርቶን (49) የፋይናስ
ሰነዶች ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር
ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0871/15
ቀን፡-24/11/2015 ዓ/ም
ለኦርቢት ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን የውጭ ሃገር እንግዶች የሆኑ M.r CHEN GUDCHENG & M.r XU JIALIN ከሐምሌ
23/2015 ዓ/ም ጀምሮ እናተ ሆቴል ደብል ቤድ አልጋ እንዲሁም ምግቦቸን መጠቀማቸው ይታወሳል ፡፡

ከቀን 24/11/2015 ጀምሮ አልጋ ከነቁርስ በቀን 750 ብር፤ ምሳና እራት በቀን 650 ብር ያልበለጠ፤ ትኩስ ና
ቀዝቃዛ ነገር በቀን 150 ብር ያልበለጠ ፤ ላውንደሪ በሳምንት 250 ብር ያልበለጠ እያንዳዳቸው እንዲጠቀሙ
የተፈቀደላቸው በመሆኑ እያንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ እንዲፈርሙ እየገለጽን የድርጅታችን ቲን ነበር መሆኑን
እየገለፅን የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2/0880/15
ቀን፡-29/11/2015 ዓ/ም

ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል
የድርጅታችን የውጭ ሃገር እንግዶች የሆኑ M.r CHEN GUDCHENG & M.r XU JIALIN ከሐምሌ
30/2015 ዓ/ም ጀምሮ እናተ ሆቴል ስታንዳርድ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና እራት፣ ለስላሳ መጠጥ፤ አልኮል
ሳይጨምር አገልግሎት እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ እንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ በደረሰኙ ላይ እንዲፈርሙ እና
የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9435/15
ቀን፡-29-11-2015 ዓ/ም

ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል
የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑ አቶ ዮናስ ጥላሁን እና አቶ ዳኜ ኪታባ ከሐምሌ 29/2015 ዓ/ም ጀምሮ እናተ ሆቴል
ስታንዳርድ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና እራት፣ ለስላሳ መጠጥ፤ አልኮል ሳይጨምር አገልግሎት እንዲሰጣቸው
እየጠየቅን፤ እንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ በደረሰኙ ላይ እንዲፈርሙ እና የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ
የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//15
ቀን፡-04-12-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ኤባ ወዳጆ አብተው የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከሐምሌ 15 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት
ብር ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ 15284887 ከመስከረም 01/201 ዓ.ም ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ
አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9261/15
ቀን፡-03-11-2015 ዓ/ም

ለድሬዳዋ ገቢዎች አስተዳደር


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-መረጃ መስጠትን ስለማሳወቅ፡፡

አቶ ግዛቸው ቀና በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የግ/ማህበር ውስጥ ከታህሳስ 01/2012 ዓ/ም
ጀምሮ በቋሚነት ተቀጥረው በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን ፤ግለሰቡ ከመስከረም 01/2013 ዓ/ም እስከ
ሐምሌ 30/2015 ዓ/ም ድረስ በጠቅላላ 23,325.05 (ሃያ ሶስት ሺህ ሶስት መቶ ሃያ አምስት ብር
ከ 05/100) ከወራዊ ደሞዛቸው ላይ በድርጅቱ ግብር መክፈያ ቁጥር 0043231292 ኮስት ሼርንግ
እየከፈሉ የነበረ መሆኑን እገለፅን በናተ በኩል አስፋለጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት
እጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD//16
ቀን፡-08-01-2016 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር የፋይናስ የስራ ክፍል ኃላፊ ሰራተኛ የሆኑት አቶ
ኤርሚያስ አበባ ለኦዲት ስራ ወደ አዲስ አበባ ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተጉዘው የነበረ ሲሆን ለስራቸው
ይረዳቸው ዘንድ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑ ሁለት ኮፒተሮች
እስከነ ሙሉ አክሰሰሪ ይዘው የተጓዙ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ስራቸውን ጨርሰው ወደ ዋና መስሪያቤት
በመመለስ ላይ የሚገኙ በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት

ቁጥር፡-REDW/DD/9553/15
ቀን፡-05-12-2015 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር የፋይናስ የስራ ክፍል ኃላፊ ሰራተኛ የሆኑት አቶ
ኤርሚያስ አበባ ለኦዲት ስራ ወደ አዲስ አበባ ቅርጫፍ ጽ/ቤታችን ተጉዘው የነበረ ሲሆን ለስራቸው
ይረዳቸው ዘንድ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑ ሁለት ኮፒተሮች
እስከነ ሙሉ አክሰሰሪ ይዘው የተጓዙ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ስራቸውን ጨርሰው ወደ ዋና መስሪያቤት
በመመለስ ላይ የሚገኙ በመሆኑ፤ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት

ቁጥር፡-REDW/DD/9556/15
ቀን፡-06-12-2015 ዓ/ም

ለሬዳዋ ሒሳብ ክፍል


ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ከእድሜ ጣሪያ በላይ የሆኑትን ሰራተኛ ማሳወቅን ይመለከታል፡፡

አቶ ኤባ ወዳጆ አብተው የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር
የስራ መደብ ላይ ከጥር 12 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር ስድስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ሰባት
ብር ከ 74/100 (6,467.74) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ከዚህ ቀደም ጡረታ የወጡ
በመሆኑ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ 15284887 ከመስከረም 01/2014 ዓ.ም ጀምሮ በጡረታ የተገለሉ ስለሆነ አሁን
ከሚከፈላቸው ወርሃዊ ደሞዝ ላይ የጡረታ መዋጮ የማይቆረጥባቸው መሆኑንና የጡረታ መታወቂያ ካርዱን የሚገልጽ
አንድ ገጽ ደብዳቤ ጋር የተያያዘ መሆኑን በትህትና ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ ስራ አስኪያጅ
 ለካሳና ጥቅማጥቅማ ኃላፊ
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥ ር፡-REST/DD2//15
ቀን፡-12/11/2015 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (ድሬ-3 04659) የሆነው ተሽከርካሪ ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤በተሽከርካሪው ላይ የድርጅታችን ሬድስታር ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ንብረት የሆኑ የተለያዩ
መዳኒቶች ከታች በሰንጠረዥ ላይ እንደ ተገለፁት ወደ አዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርባቸው
በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን
የላቀ ነው፡፡
ITEM U.M Qty U.PRICE TOTAL PRICE
1 EDTA tube PKT 2 1400 2,800.00
2 Methanol or Ethanol Alcohol 70% litt 2 350 700.00
3 Urine Cup PKT 25 25 625.00
4 Stool Cup PKT 25 25 625.00
5 Distilled Water PKT 100 10 1,000.00
6 fustic acid ointment pcs 20 600 12,000.00
7 Hydrocortisone ointment pcs 20 80 1,600.00
8 Rubigel /diclofenac gel pcs 20 270 5,400.00
9 BBL (benzyl benzoate) pcs 20 150 3,000.00
10 Cipro-ear Drop pcs 10 120 1,200.00
11 Zoxan-D eye drop pcs 20 250 5,000.00
12 Artifical tear eye drop pcs 20 500 10,000.00
13 No-SPA 40MG po pcs 30 1000 30,000.00
14 CimETIDIN 400MG iv pcs 30 60 1,800.00
15 GINSOMIN po pcs 30 900 27,000.00
16 H2 O2 Mouth wash pcs 10 30 300.00
17 DoXXEXLIBE 100MG po PKT 2 550 1,100.00
18 Cetrizen 10mg po PKT 2 500 1,000.00
19 Dyphenhydramin Syrup Pcs 20 120 2,400.00
Total 107,550.00

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጂ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/9598/15
ቀን፡-15-12-2015 ዓ/ም

ለ ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለማሳወቅ፡፡

በድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ውስጥ ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙት ለአቶ ሞገስ
ዲማሙ ለትምህርት ቤቲ የስራ ሰዓት ተገልጾ ደብዳቤ እንዲፍልኝ ብለው በቀን 11/12/15 ዓ.ም በጻፍት የግል
ማመልከቻ መሰረት፤የድርጅቱ የስራ መውጫ ሰዓት 12፡00 ሲሆን ሰራተኞች በሙሉ በሰርቪስ ተገኝተው
የሚንቀሳቀሱት 12፡10 መሆኑ እየገለጽን በናንተ በኩል ይህን ከግምት ውስጥ አስገብታችሁ
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የሰው ሃይልና አሰራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥ ር፡-REST/DD2/0931/15
ቀን፡-26/12/2015 ዓ/ም

ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን እንግዳ የሆኑት Mr. Muthusamy Rangasamy ከነሐሴ 28/2015 ዓ/ም እስከ ጳጉሜ
01/2015 ዓ/ም ድረስ እናተ ሆቴል ስታንዳርድ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና እራት፣ ለስላሳ መጠጥ፤ አልኮል
ሳይጨምር አገልግሎት እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ እንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ በደረሰኙ ላይ እንዲፈርሙ እና
የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REDW/DD/9747/15
ቀን፡-29-12-2015 ዓ/ም
ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የሰሌዳ ቁጥር (ድሬ-3 06242) የሆነው ተሽከርካሪ ወደ ጋንቤላ ቅርጫፍ ጽ/ቤት በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤በተሽከርካሪው ላይ የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆኑ የተለያዩ
መዳኒቶች፤ የመኒ ወተት ሶስት ካርቶን፤ ሁለት ካርቶን ጁስ፤ ኒዶ ወተት ሶስት ጣሳ፤ ብርድ ልብስ ሶስት
ፍሬ፤ዳይፐር አንድ ፍሬ ከታች በሰንጠረዥ ላይ እንደ ተገለፁት ወደ ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ
የሚኖርባቸው በመሆኑ፤ እንዲሁም አልጋ ፤ፍራሽ ሁለት ፍሬ፤ ቲቪ እስከነ ሙሉ እቃው ፤ ዲሽ እስከነ
ሪሲቨር፤ እስቶቪ አንድፍሬ(01)፤ የተለያዩ አልባሳት የድርጅታችን ሰራተኛ ንብረት ሲሆኑ በስራ
ምክንያት ወደ ጋንቤላ ቅርጫፍ የተዘዋወሩ በመሆኑ በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ ወቅት
አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
N QT VA
o item name UOM Y Rate Total value T NET TOTAL
1 WIDAL TEST O AG AND H AG BOX 5 875.00 4,375.00 0 4,375.00
2 PANADOL 1GM PO BOX 4 925 3,700.00 0 3,700.00
3 ALBENDAZOL 400MG PO BOX 5 600 3,000.00 0 3,000.00
4 FLU STOP BOX 1 5,480.00 5,480.00 0 5,480.00
5 HYDROCORTISONE 100MG PO IV PCS 1 8,900.00 8,900.00 0 8,900.00
6 METRONIDAZOLE 500 MG PO BOX 3 580 1,740.00 0 1,740.00
7 PRIMAQUINE 7.5 MG PKT 10 3,000.00 30,000.00 0 30,000.00
8 CIPROFLOXACIN 500 MG PO BOX 5 900 4,500.00 0 4,500.00
9 MALARIA RDT BOX 10 1,600.00 16,000.00 0 16,000.00
10 E-Z CLEANER PKT 4 4,675.00 18,700.00 0 18,700.00
11 PEPTICAL GEL SYRUP PCS 30 125 3,750.00 0 3,750.00
12 WELL FLEX 0X19 AG BOX 5 560 2,800.00 0 2,800.00
13 MEDICAL SLIDE PKT 5 780 3,900.00 0 3,900.00

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት

ቁጥር፡-REDW/DD/9766/15
ቀን፡-02-13-2015 ዓ/ም

ለኤም ኤም ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን ሰራተኞች የሆኑት ዶ/ር ሰብሲቤ ኃ /ማርያም እና አቶ ኤርሚያስ ንጉሴ ከጳጉሜ 02/2015 ዓ/ም እስከ
ጳጉሜ 03/2015 ዓ/ም ድረስ እናተ ሆቴል ዴሉክስ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና እራት፣አገልግሎት
እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ እንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ በደረሰኙ ላይ እንዲፈርሙ እና የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ
ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡- REDW/DD/0012/16
ቀን፡- 03/01/2016 ዓ/ም

ለመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ፈንድ አስተዳደር


ድሬዳዋ ቅርጫፍ ጽ/ቤት
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-ትብብር እንድታደርጉላቸው ስለማሳወቅ፡፡

አቶ የማነ ኢንዲሪያስ የተባሉ ግለሰብ በሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ስር በጥበቃ ኦፊሰር የስራ
መደብ ላይ ከመጋቢት 22 ቀን 2015 ዓ/ም ጀምሮ ተቀጥረው በወር ደሞዝ ብር አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሃያ ሶስት ብር
ከ 67/100 (5,723.67) እየተከፈላቸው በማገልገል ላይ የሚገኙ ሲሆን ግለሰቡ ስራቸው ላይ የሚገኙ መሆኑን
ለመግለፅ እንወዳለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ቁጥር፡-REST/DD2/0005/16
ቀን፡-08-01-2016 ዓ/ም

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ አዲስ አበባ
የሚገኝ መኪና የሚውል 10 ሌትር የሞተር ዘይት (5w30 ) የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጂ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REST/DD2/0006/16
ቀን፡-08-01-2016 ዓ/ም
ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ
ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ አዲስ አበባ
የሚገኝ መኪና የሚውል 10 ሌትር የሞተር ዘይት (5w30 ) የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን
ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጂ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ
ለራስ ሆቴል
ድሬዳዋ
ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ይመለከታል

የድርጅታችን እንግዶች የሆኑት MR.MWANGANGI ANTONY & MR. MURIITHI JOHN


ከመስከረም 28/2016 ዓ/ም ጀምሮ ላልተወሰነ ግዜ እናተ ሆቴል ስታንዳርድ አልጋ እና የምግብ አገልግሎት ምሳና
እራት፣በተለመደው አስራር አገልግሎት እንዲሰጣቸው እየጠየቅን፤ እንዳንዱን አገልግሎት ሲጠቀሙ በደረሰኙ ላይ
እንዲፈርሙ እና የአገልግሎት ክፍያ መጠየቂያ ሲመጣ የምንከፍል መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ጌቱ ድንቁ
የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስኪያጅ/ተወካይ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ቁጥር፡-REDW/DD/1042/16
ቀን፡-01/02/2016 ዓ/ም

ለሚመለከተው ሁሉ
ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤
የሰሌዳ ቁጥር (ድሬ-06038) የሆነው አይሱዙ ተሸከርካሪ ወደ ጋንቤላ ክልል በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ
ሲሆን፤የድርጅታችን ሬዳዋ ሞተርስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ንብረት የሆነ ዩፒኤስ ማሽን (UPS mashine) ፤
ፍሎትንግ እስውች፤ ለኮንስትራክሽን ስራ የሚውል ሌቪል ማሽን፤የመኪና ፍልትሮ፤ ለምግብ ማብሰያ
የሚውል እንጨቶች፤ ለዚው ስራ የሚያጓዝ ሰራተኛ የተለያዩ የቤት እቃዎች፤ አልጋ፤ ቲቪ እና የተለያዩ
አልባሳቶች ይዞ ጋንቤላ ቅ/ጽ/ቤታችን መድረስ የሚኖርበት በመሆኑ፤በመኪናው ላይ የጫንን ስለሆነ በጉዞ
ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ ነው፡፡

ለላቀ እድገት የሚሰራ


የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ግዛቸው ቀና
የሰው ሃብት አስተዳደር ኃላፊ
ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤


የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ አዲስ አበባ
የሚገኝ መኪና የሚውል 10 ሌትር የሞተር ዘይት ፤ የኤር ፍልተር 01፤ዳፕራተር 01፤የዘይት ፍልትሮ 01፤
የነዳጂ ፍልትሮ 01 የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ
ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ካፒቴን አብርሃም ጆሴፍ


ጀነራል ማናጀር

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

ለኤርፖርት ሴኩሪቲ መምሪያ


ለኤርፖርት አስተዳደር
ለኤርፖርት ጉምሩክ
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የመንገድ ላይ ትብብርን ስለመጠየቅ፤

የድርጅታችን አውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ በመጓጓዝ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ በአውሮፕላኑ ላይ አዲስ አበባ
የሚገኝ መኪና የሚውል 10 ሌትር የሞተር ዘይት ፤ የኤር ፍልተር 01፤ዳፕራተር 01፤የዘይት ፍልትሮ 01፤
የነዳጂ ፍልትሮ 01 የጫንን በመሆኑ በጉዞ ወቅት አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉልን ዘንድ ምስጋናችን የላቀ
ነው፡፡
ለላቀ እድገት የሚሰራ
የለውጥ ሃይልና አስራር እንፈጥራለን!!

ካፒቴን አብርሃም ጆሴፍ


ጀነራል ማናጀር

ግልባጭ፡
 ለመዝገብ ቤት
ድሬዳዋ

You might also like