You are on page 1of 1

የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.

ጤና ይስጥልን!
በኦን ላይን የቤተሰብ ሁኔታ ሳትሞሉ የመመዝገቢያ ጊዜ ያለፈባችሁና በምዝገባ ወቅት የተፈጠረ
ስህተት ማረም ለምትፈልጉ የኩባንያችን ሠራተኞች በሙሉ
የኩባንያችንን ሠራተኞች የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ በተጠየቀው መሠረት በኦንላይን ምዝገባው ሲከናወን መቆየቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሠራተኞች መረጃዉን
ባለመሙላታቸው እንዲሁም የተወሰኑ ሠራተኞች ደግሞ የመረጃ አሞላል ስህተት በማጋጠሙ እስከ መጋቢት 14 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለመጨረሻ ጊዜ ከዚህ በታች
በተጠቀሰዉ ቅደም ተከተል መሰረት መረጃውን እንድትሞሉ ወይም እርማት እንድታደርጉ እንጠይቃለን፡፡

1. መረጃዉን ያልሞላችሁ ሠራተኞች

ሀ. ሙሉ ስም በአማርኛ መሞላት ያለበት ሲሆን ቅጹ ላይ በአማርኛ መጻፍ ካልተቻለ መረጃዉን በMS-WORD ላይ በአማርኛ በመጻፍ እና ኮፒ (copy) በማድረግ
በሚፈለገዉ የቅጹ ባዶ ቦታ ላይ ፔስት (paste) በማድረግ መሙላት

ለ. ሁሉም የልደት ቀናት መሞላት ያለባቸዉ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ሲሆን ክፍት ቦታ ላይ የልደት ቀናትን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ወር /ቀን /ዓ.ም ቅደም ተከተል
መሞላት ይኖርበታል፡፡

ለምሳሌ፦ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር የካቲት 16 ቀን 1957 ዓ.ም የተወለደ ሰዉ ቀጥታ በባዶ ቦታዉ ላይ 6/16/1957 ዓ.ም ብሎ መሙላት ይጠበቅበታል፡፡

ሐ. ምዝገባው የሚያካትተው ከ18 ዓመት በታች ያሉ ልጆች ብቻ ናቸዉ፡፡

2. መረጃዉን ሞልተዉ ስህተት የፈጠሩ ወይም በተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰዉ አግባብ መረጃዉን ያልሞሉ የሚከተለዉን ሂደት ተከትለዉ

1. Log in to the following link

http://ethiointranet/sites/sp/hr/Lists/Ethiotelecom_family_information/overview.aspx

2. Click on show all responses as follows

3. Click on view response #XXXX as follows

4. Click on edit response #XXXX as follows

5. Then finally correct and click on finish

ለተጨማሪ መረጃ አቶ ተሾመ ሽፈራው ይርዳው (ኢሜይል teshome.shiferaw@ethiotelecom.et ሞባይል ቁጥር 0911508300) ያነጋግሩ::

አካላዊ ር ቀ ታ ች ን ን እንጠብቅ!

You might also like