Professional Documents
Culture Documents
Sibihat Nega 1
Sibihat Nega 1
==============================
=========================
[OBN 07 09 2010] Hoggantootni mootummaa olaanoo 5 sooraman akka boqatan taasifamuu Waajjirri
Ministeeraa Muummee beeksiise. Haaromsa biyyi gaggeessaa jirtu milkaa’aa akka ta’uuf hojiilen
hojjetamuu qaban akkasumas fedhii misooma ummataaf deebii qubsaa kennuun cimee akka itti fufuuf
tarkaanifileen garaa garaa fudhatamaa jiru.
Tarkaanfilee kanneen keessayis jijjirama gaggeessitootaa Ministiraa Muummen Dooktar Abiyyi Ahmad
raawwachaa jiran isa tokko. Ministirri Muummeen dhaabbileen mootummaa garaa garaa hoggansa
haaraan akka hogganaman godhaa jiru. Haaluma kanaan waggoota dheeraf hoggansa olaanaan tajaajilaa
warreen turan sooramaan akka boqatan godhamee jira.
1. Jeneraala Daayireektara Olaanaa Inistituyutii Qorannoo Tarsiimoo Qunnamtii Alaa kan ta’an obbo
Sibahaat Naggaa,
4. Hordoffii Raawwii Karoora Imaammata Daldalaa fi Industirii irraa obbo Taaddasaa Hayilee akkasumas
5. Giddu Gala Qorannoo Imaammataati obbo Makoonniin Maaniyaazawaal yoo ta’an, gara fuula
duraattis hojiin wal fakkaatu itti fufa
------------------------------
-----------------------
አገራችን እያካሄደች ያለችው ሪፎርም የተሳካ እንዲሆን የማድረጉ ሥራ እንዲሁም ለሕዝቡ የልማትና ለውጥ ፍላጎት
ተገቢ ምላሽ የመስጠቱ ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የሚያግዙ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ከእነዚህ እርምጃዎች
መካከል ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እያካሄዱት ያለው የካቢኔ ለውጥ ይገኝበታል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት በአዳዲስ ኃላፊዎች እንዲመሩ በማድረግ ላይም ይገኛሉ፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ ለበርካታ ዓመታት በመንግሥት ኃላፊነት ቦታዎች ያገለገሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችም
በጡረታ እንዲያርፉ እየተደረገ ነው፡፡ በዚህም መሰረት በጡረታ እንዲያርፉ የተደረጉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ
ኃላፊዎች የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ጥናት ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ጀነራል የሆኑት ክቡር አቶ ስብሐት ነጋ/አቦይ
ስብሐት/፣ ክቡር ዶ/ር ካሱ እላላ ከፖለሲ ጥናትና ምርምር ማዕከል፣ ክቡር አቶ በለጠ ታፈረ ከተቀናጀ የመሬት
አጠቃቀም፣ ዕቅድና ፖሊሲ ዝግጅት ፕሮጀክት፣ ክቡር አቶ ታደሰ ኃይሌ ከንግድና ኢንዱስትሪ የፖሊሲ ዕቅድ አፈጻጸምና
ክትትል፣ እና ክቡር አቶ መኮንን ማን ያዘዋል ከፖሊሲ ምርምር ማዕከል ሲሆኑ በቀጣይም ረዥም ጊዜ በመንግሥት
ኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያገለገሉ እንዲያርፉ የማድረጉ ሥራ ይቀጥላል፡፡
1. ግርማ ብሩ
2. ምናሴ (አባዱላ)
3. ሽፈራ ጃርሶ
4. ጌታቸው በዳኔ
5. አዲሱ ለገሰ
6. በረከት ስምዖን
7. አባይ ፀሃዬ
8. ስዩም መስፍን
9. ፀጋዬ በርሄ
10. ታደሰ ጥንቅሹ
ወዘተ
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለ 43 የፌዴራል መንግስት የስራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጡ፡፡
በዚህም መሰረት፦
1.አምባሳደር ደግፌ ቡላ በሚኒስትር ማዕረግ የፌዴራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢንስቲትዮት ዋና ዳይሬክተር
2.አቶ ፍቃዱ ተሰማ በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባባሪያ ማዕከል አስተባባሪ
4.አቶ ዛዲግ አብርሃ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል
5.ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል
18.አቶ ቴድሮስ ገብረእግዚአብሄር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር
19.አቶ ከፍያለው ተፈራ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ